የአፋልጉኝ ተማጽኖ
#ethiopia | የአይናት ሣህሉ በላይ ( AYENAT SAHLU BELAY ) ፓስፖርት በመስቀል አደባባይ አካባቢ ጠፍቷል።
የፓስፖርቱ ባለቤት የፊታችን አርብ በረራ ስላለባቸው ጉዳዩ እጅግ አጣዳፊ ነው።
ደግነት ለራስ ነውና፣ ፓስፖርቱን ያገኛችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ሰዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0911564667 - ሀና ስዩም
📞 0910975015 - ታዲዮስ ገደፋ
ማሳሰቢያ፦
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ የአንድን ሰው እንግልት እንታደግ። ፈጣሪ መልካም ዋጋችሁን ይክፈላችሁ!
#አፋልጉኝ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፓስፖርት #መስቀልአደባባይ #ethiopia #addisababa #passport #lostandfound #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የአይናት ሣህሉ በላይ ( AYENAT SAHLU BELAY ) ፓስፖርት በመስቀል አደባባይ አካባቢ ጠፍቷል።
የፓስፖርቱ ባለቤት የፊታችን አርብ በረራ ስላለባቸው ጉዳዩ እጅግ አጣዳፊ ነው።
ደግነት ለራስ ነውና፣ ፓስፖርቱን ያገኛችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ሰዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0911564667 - ሀና ስዩም
📞 0910975015 - ታዲዮስ ገደፋ
ማሳሰቢያ፦
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ የአንድን ሰው እንግልት እንታደግ። ፈጣሪ መልካም ዋጋችሁን ይክፈላችሁ!
#አፋልጉኝ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፓስፖርት #መስቀልአደባባይ #ethiopia #addisababa #passport #lostandfound #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago