1 month ago
የምኮራባችሁ የምተማመንባችሁ አሉኝ የምላችሁ ሀብቶቼ። 3 ሶስት ብር አዋጡልኝ። እንዴት ካላችሁ ቲክቶክ ያላችሁ በሙሉ አሁኑኑ ወደ ሊሊ ብራይዳል አካውንት በመሄድ ፎሎው ብታደርጉልኝ የ200 መቶ ሺህ ብር ተሸላሚም ታደርጉኛላችሁ። በአንድ ሰው 3 ብር + some bonus ማለት ነው። አሁን ካሉበት 36.8k ወደ 100k ብናደርሳቸው goal achieved ማለት ነው። ይሄ ለኔ ትልቅ ነገር ነው። ይህንን ሞመንት ለማግኘት እና የበረከቱ ተካፋይ ለመሆን አንድ አመት ሙሉ ጠብቄያለሁ። ከፌስቡክ ሄዶ ቲክቶክ የተሳካለት የሚሳካለትም የለም የሚለውን ናሬቲቭ እንቀይረው። Let's go! 🔗 https://www.tiktok.com/@li...
2 months ago
Ethio telecom & Afreximbank Join Forces to Accelerate Africa’s Digital Future!
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
3 months ago
79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ይገኛል #wha79
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
3 months ago
*በጣም ጠንከር ያላለ ፍራሽና የወገብ ህመም (በመረጃ ላይ የተመረኮዘ)*
የወገብ ክፍል ላይ የሚሰማ ህመም በብዙ ሰው ላይ የሚታይ ችግር ሲሆን መልካም እንቅልፍ ከህመሙ ለማገገም ጥሩ ሚና ይጫወታል።
መልካም እንቅልፍ ለማግኘት የምንተኛበት ፍራሽ ይሄ ነው የማይባል አስተዋጽኦ አለው።
ለሁሉም ሰው አንድ አይነት ፍራሽ ይሆናል ባይባልም፤ ከምርምር በተከታታይ የሚገኙ ውጤቶች እንደሚያሳዩት የምንተኛበት ፍራሽ መጠንከርና መላላት በጀርባ አጥንት አቀማመጥ ፣ በመኝታ ምቾትና በህመም መጠን ላይ አስተዋጽኦው የጎላ ነው።
መሆን ያለበት በእንቅልፍ ወቅት የጀርባ አጥንታችን ተስተካክሎና በተፈጥሮ ቅርፁ ተደግፎ እንዲቆይ ማስቻል ነው። ፍራሽ በጣም ለስላሳ ሲሆን ሰውነታችን በተለይ በዳሌ አካባቢ ያለው አካላችን ወደ ውስጥ ስለሚሰምጥ ያልተስተካከለ የአጥንት አቀማመጥ ይፈጥራል። በተቃራኒው ፍራሹ በጣም የደረቀ ሲሆን የጀርባ አጥንታችንን የተፈጥሮ ቅርፅ እንዳይዝ በማድረግ ምቾት ይነሳናል። ይህም በዳሌና በትከሻ አካባቢ ላይ ጫና ይፈጥራል ። ሁለቱም ሁኔታዎች ምቾት ከመንሳት አልፈው ጥሩ እንቅልፍ እንዳይኖረን ያደርጋሉ።
*መካከለኛ ጥንካሬ ያለው ፍራሽ ለምን ይመከራል?*
የጤና ምርምሮች በግልፅ እንደሚያሳዩት ከሆነ በጣም ጠንካራና ደረቅ ወይም በጣም ለስላሳ ከሆኑት ፍራሾች ጋር ስናወዳድር መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው አፍራሾች ዝቅተኛ የጀርባ ህመም እና ጥራት ያለው እንቅልፍ ያስገኛሉ ።
ምክንያቱም እንዲህ ያሉ ፍራሾች ፤
-ሌሊቱን ሙሉ ተፈላጊውን የሰውነት መስተካከል ጠብቀን እንድንተኛ ያስችላሉ። ማለትም
-የጀርባ አጥንታችን በስርአት ይደገፋል
-መገጣጠምያዎቻችን ከጫና ይድናሉ
-የሰውነታችን ክብደት በተገቢው ሁኔታ በመላው አካል ላይ ይከፋፈላል ።
ምንም እንኳ የሰውነት ምቾት ከሰው ሰው የሚለያይ ቢሆንም ብዙውን ጊዜ ለማጣቀሻነት የምንጠቀመው የጥንካሬ ደረጃ ከ10 የሚለካ ሆኖ ከ5-7 መካከል ያለው የጥንካሬ መጠን በተመራጭነት ይጠቀሳል ።
*ከግምት ማስገባት ያለብን ጠቃሚ ነገሮች፤*
በሰዎች መካከል እንደ የሰውነት ክብደት ፣ የአተኛኘት ልምድ እና የግል ምቾት ያሉ ልዩነቶች ትክክለኛውን የፍራሽ ውጤት ይወስናሉ።
*የአተኛኘት ሁኔታ፤*
-በጀርባ የሚተኙ ሰዎች ሁሌም መካከለኛ ጥንካሬ ካለው ደጋፊ ፍራሽ ብዙ ያተርፋሉ ።
-በሌላ በኩል በጎን የሚተኙ ሰዎች በመጠኑም ቢሆን ለስለስ ያለ የተሻለ ከጫና የሚያስታግስ ነገር ሊመርጡ ይችላሉ።
*የፍራሹ ይዞታ፤*
በጣም ያረጀና የጎረጎደ ፍራሽ ምንም እንኳ ሲገዛ ጥራት ያለው ቢሆንም የጀርባ ህመምን ሊያባብስ ይችላል።
*መረጃዎቹ ምን ያሳያሉ?*
መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው ፍራሾች አሳሳቢ የታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ላላቸው ሰዎች እፎይታን ይሰጣሉ እንቅስቃሴንም ያሻሽላሉ።
ብዙ ጊዜ በተለምዶ እንደሚሰማው በጣም ጥብቅና ጠንካራ የሆኑ ፍራሾች የተሻሉ ናቸው የሚለውን ሀሳብ የሚደግፍ መረጃ የለም።
ስንተኛ የሚሰማን ምቾትና ሰውነታችን በስርአት ደገፍ ማለት መቻሉ የእንቅልፍ ጥራትንና የህመም መቀነስን የሚወስኑ ነገሮች ናቸው።
*ዋናው ነገር፤*
በጣም ያልጠነከረና መካከለኛ ፍራሽ አስተማማኝና በታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ለሚሰቃዩ ሰዎች በማስረጃ የተደገፈ ምርጫ ነው። ምክንያቱም ምቾት እየሰጠ የተስተካከለ የጀርባ የአጥንት አቀማመጥ እንዲኖር ስለሚያደርግ ነው።
የሆነ ሆኖ ግን ተመራጩ ፍራሽ ጥሩ እንቅልፍ የሚሰጦትና ሲነጋ ህመም የሌለበት መሆኑን መዘንጋት የለብንም።
ዶክተር ሲራክ ሀይሉ ከሚኔሶታ
የካይሮፕራክቲክ ሀኪም
*ማስተባበያ*
ይህ ፅሁፍ ለትምህርታዊ አላማ ብቻ የሚውል ነው። በምንም መልኩ በቀጥታ የጤና ባለሙያን ምክር አይተካም። የፍራሽ አጠቃቀም ውጤቱ ከሰውሰው ሊለይ ስለሚችል የጀርባ ህመም ሲሰማዎት እባክዎትን የጤና ባለሙያ ያማክሩ።
Medium-Firm Mattress and Low Back Pain.
Low back pain is common, and sleep quality plays an important role in how the body recovers. One important factor is your mattress. While no single mattress works for everyone, research suggests that mattress firmness can affect spinal alignment, comfort, and pain levels.
The goal during sleep is to keep the spine in a neutral, supported position. If a mattress is too soft, the body may sink—especially around the hips—leading to poor alignment. If it is too firm, it may create pressure on the hips, shoulders, and natural curves of the spine. Both can contribute to discomfort and poor sleep.
Why Medium-Firm Is Often Recommended
Medium-firm mattresses are commonly recommended because they provide a balance of support and comfort. They may help with:
Spinal support
Pressure relief for joints
Even weight distribution
Better sleep quality
A medium-firm mattress is often described as about 5–7 out of 10 on a firmness scale, although comfort varies from person to person.
Important Considerations
Body weight, sleep position, and personal comfort all matter. Back sleepers may benefit from medium-firm support, while side sleepers may prefer a slightly softer surface for pressure relief. Also, an old or sagging mattress can worsen back discomfort, regardless of its original quality.
Bottom Line
A medium-firm mattress can be a good evidence-based choice for many people with low back pain because it supports spinal alignment while still providing comfort. However, the best mattress is the one that helps you sleep comfortably and wake up with less pain.
Dr. Sirak Hailu
Chiropractic Physician
Educational content only. Individual results may vary. Consult a healthcare professional if pain persists.
የወገብ ክፍል ላይ የሚሰማ ህመም በብዙ ሰው ላይ የሚታይ ችግር ሲሆን መልካም እንቅልፍ ከህመሙ ለማገገም ጥሩ ሚና ይጫወታል።
መልካም እንቅልፍ ለማግኘት የምንተኛበት ፍራሽ ይሄ ነው የማይባል አስተዋጽኦ አለው።
ለሁሉም ሰው አንድ አይነት ፍራሽ ይሆናል ባይባልም፤ ከምርምር በተከታታይ የሚገኙ ውጤቶች እንደሚያሳዩት የምንተኛበት ፍራሽ መጠንከርና መላላት በጀርባ አጥንት አቀማመጥ ፣ በመኝታ ምቾትና በህመም መጠን ላይ አስተዋጽኦው የጎላ ነው።
መሆን ያለበት በእንቅልፍ ወቅት የጀርባ አጥንታችን ተስተካክሎና በተፈጥሮ ቅርፁ ተደግፎ እንዲቆይ ማስቻል ነው። ፍራሽ በጣም ለስላሳ ሲሆን ሰውነታችን በተለይ በዳሌ አካባቢ ያለው አካላችን ወደ ውስጥ ስለሚሰምጥ ያልተስተካከለ የአጥንት አቀማመጥ ይፈጥራል። በተቃራኒው ፍራሹ በጣም የደረቀ ሲሆን የጀርባ አጥንታችንን የተፈጥሮ ቅርፅ እንዳይዝ በማድረግ ምቾት ይነሳናል። ይህም በዳሌና በትከሻ አካባቢ ላይ ጫና ይፈጥራል ። ሁለቱም ሁኔታዎች ምቾት ከመንሳት አልፈው ጥሩ እንቅልፍ እንዳይኖረን ያደርጋሉ።
*መካከለኛ ጥንካሬ ያለው ፍራሽ ለምን ይመከራል?*
የጤና ምርምሮች በግልፅ እንደሚያሳዩት ከሆነ በጣም ጠንካራና ደረቅ ወይም በጣም ለስላሳ ከሆኑት ፍራሾች ጋር ስናወዳድር መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው አፍራሾች ዝቅተኛ የጀርባ ህመም እና ጥራት ያለው እንቅልፍ ያስገኛሉ ።
ምክንያቱም እንዲህ ያሉ ፍራሾች ፤
-ሌሊቱን ሙሉ ተፈላጊውን የሰውነት መስተካከል ጠብቀን እንድንተኛ ያስችላሉ። ማለትም
-የጀርባ አጥንታችን በስርአት ይደገፋል
-መገጣጠምያዎቻችን ከጫና ይድናሉ
-የሰውነታችን ክብደት በተገቢው ሁኔታ በመላው አካል ላይ ይከፋፈላል ።
ምንም እንኳ የሰውነት ምቾት ከሰው ሰው የሚለያይ ቢሆንም ብዙውን ጊዜ ለማጣቀሻነት የምንጠቀመው የጥንካሬ ደረጃ ከ10 የሚለካ ሆኖ ከ5-7 መካከል ያለው የጥንካሬ መጠን በተመራጭነት ይጠቀሳል ።
*ከግምት ማስገባት ያለብን ጠቃሚ ነገሮች፤*
በሰዎች መካከል እንደ የሰውነት ክብደት ፣ የአተኛኘት ልምድ እና የግል ምቾት ያሉ ልዩነቶች ትክክለኛውን የፍራሽ ውጤት ይወስናሉ።
*የአተኛኘት ሁኔታ፤*
-በጀርባ የሚተኙ ሰዎች ሁሌም መካከለኛ ጥንካሬ ካለው ደጋፊ ፍራሽ ብዙ ያተርፋሉ ።
-በሌላ በኩል በጎን የሚተኙ ሰዎች በመጠኑም ቢሆን ለስለስ ያለ የተሻለ ከጫና የሚያስታግስ ነገር ሊመርጡ ይችላሉ።
*የፍራሹ ይዞታ፤*
በጣም ያረጀና የጎረጎደ ፍራሽ ምንም እንኳ ሲገዛ ጥራት ያለው ቢሆንም የጀርባ ህመምን ሊያባብስ ይችላል።
*መረጃዎቹ ምን ያሳያሉ?*
መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው ፍራሾች አሳሳቢ የታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ላላቸው ሰዎች እፎይታን ይሰጣሉ እንቅስቃሴንም ያሻሽላሉ።
ብዙ ጊዜ በተለምዶ እንደሚሰማው በጣም ጥብቅና ጠንካራ የሆኑ ፍራሾች የተሻሉ ናቸው የሚለውን ሀሳብ የሚደግፍ መረጃ የለም።
ስንተኛ የሚሰማን ምቾትና ሰውነታችን በስርአት ደገፍ ማለት መቻሉ የእንቅልፍ ጥራትንና የህመም መቀነስን የሚወስኑ ነገሮች ናቸው።
*ዋናው ነገር፤*
በጣም ያልጠነከረና መካከለኛ ፍራሽ አስተማማኝና በታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ለሚሰቃዩ ሰዎች በማስረጃ የተደገፈ ምርጫ ነው። ምክንያቱም ምቾት እየሰጠ የተስተካከለ የጀርባ የአጥንት አቀማመጥ እንዲኖር ስለሚያደርግ ነው።
የሆነ ሆኖ ግን ተመራጩ ፍራሽ ጥሩ እንቅልፍ የሚሰጦትና ሲነጋ ህመም የሌለበት መሆኑን መዘንጋት የለብንም።
ዶክተር ሲራክ ሀይሉ ከሚኔሶታ
የካይሮፕራክቲክ ሀኪም
*ማስተባበያ*
ይህ ፅሁፍ ለትምህርታዊ አላማ ብቻ የሚውል ነው። በምንም መልኩ በቀጥታ የጤና ባለሙያን ምክር አይተካም። የፍራሽ አጠቃቀም ውጤቱ ከሰውሰው ሊለይ ስለሚችል የጀርባ ህመም ሲሰማዎት እባክዎትን የጤና ባለሙያ ያማክሩ።
Medium-Firm Mattress and Low Back Pain.
Low back pain is common, and sleep quality plays an important role in how the body recovers. One important factor is your mattress. While no single mattress works for everyone, research suggests that mattress firmness can affect spinal alignment, comfort, and pain levels.
The goal during sleep is to keep the spine in a neutral, supported position. If a mattress is too soft, the body may sink—especially around the hips—leading to poor alignment. If it is too firm, it may create pressure on the hips, shoulders, and natural curves of the spine. Both can contribute to discomfort and poor sleep.
Why Medium-Firm Is Often Recommended
Medium-firm mattresses are commonly recommended because they provide a balance of support and comfort. They may help with:
Spinal support
Pressure relief for joints
Even weight distribution
Better sleep quality
A medium-firm mattress is often described as about 5–7 out of 10 on a firmness scale, although comfort varies from person to person.
Important Considerations
Body weight, sleep position, and personal comfort all matter. Back sleepers may benefit from medium-firm support, while side sleepers may prefer a slightly softer surface for pressure relief. Also, an old or sagging mattress can worsen back discomfort, regardless of its original quality.
Bottom Line
A medium-firm mattress can be a good evidence-based choice for many people with low back pain because it supports spinal alignment while still providing comfort. However, the best mattress is the one that helps you sleep comfortably and wake up with less pain.
Dr. Sirak Hailu
Chiropractic Physician
Educational content only. Individual results may vary. Consult a healthcare professional if pain persists.
3 months ago
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ ፒኤስጂ ባየርን ሙኒክን በጎል ናዳ አሸነፈ
#ethiopia | በፓሪስ ፓርክ ዴ ፕሪንስ ስታዲየም የተካሄደው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ እጅግ አስደናቂ እና በጎሎች የታጀበ ምሽት ነበር።
ዘጠኝ ጎሎች የተቆጠሩበት ይህ ፍልሚያ የእግር ኳስ አፍቃሪዎችን ቀልብ የገዛ ሲሆን ፒኤስጂ ባየርን ሙኒክን 5 ለ 4 በሆነ ጠባብ ውጤት በማሸነፍ ለሁለተኛው ዙር ጨዋታ መጠነኛ ብልጫ መያዝ ችሏል።
ጨዋታው እንደተጀመረ ሃሪ ኬን በፍፁም ቅጣት ምት ባየርን ሙኒክን ቀዳሚ ቢያደርግም ፓሪሶች በክቫራትስኬሊያ እና በጆአኦ ኔቬስ አማካኝነት ተከታታይ ጎሎችን በማስቆጠር መሪነቱን ተረክበዋል።
ባየርኖች በሚካኤል ኦሊሴ ጎል አቻ መሆን ቢችሉም በመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ ኡስማን ዴምቤሌ በቪዲዮ ረዳት ዳኛ የተሰጠውን የፍፁም ቅጣት ምት ወደ ጎል በመቀየር ፒኤስጂን 3 ለ 2 መሪ አድርጎ ወደ እረፍት አምርተዋል።
ከእረፍት መልስ ፒኤስጂዎች ብልጫቸውን በማስፋት በክቫራትስኬሊያ እና በዴምቤሌ አማካኝነት ተጨማሪ ጎሎችን አስቆጥረው ልዩነቱን ወደ ሶስት አሳድገው ነበር።
ሆኖም የጀርመኑ ሀያል ክለብ ባየርን ሙኒክ ተስፋ ሳይቆርጥ በመታገል በኡፓሜካኖ እና በሉዊስ ዲያዝ አማካኝነት ሁለት ጎሎችን በማከታተል የጎል ልዩነቱን ወደ አንድ ማጥበብ ችሏል።
ፒኤስጂ በዚህ ጨዋታ ያስመዘገበው ውጤት በታሪኩ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን በተለይም ክቫራትስኬሊያ ክለቡን ከተቀላቀለ በኋላ እያሳየ ያለው ድንቅ ብቃት ለቡድኑ ስኬት ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጓል።
ባየርን ሙኒክ ምንም እንኳን በሜዳው ቢሸነፍም ያስቆጠራቸው አራት ጎሎች ለሁለተኛው ዙር ጨዋታ ትልቅ ተስፋ የሚሰጡት ናቸው።
የሁለቱ ቡድኖች ወሳኝ የሁለተኛ ዙር ፍልሚያ ረቡዕ ግንቦት 6 ቀን በሙኒክ አሊያንዝ አሬና የሚካሄድ ይሆናል።
#ucl #psg #bayernmunich #championsleague #football #sports #goal #paris #munich #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በፓሪስ ፓርክ ዴ ፕሪንስ ስታዲየም የተካሄደው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ እጅግ አስደናቂ እና በጎሎች የታጀበ ምሽት ነበር።
ዘጠኝ ጎሎች የተቆጠሩበት ይህ ፍልሚያ የእግር ኳስ አፍቃሪዎችን ቀልብ የገዛ ሲሆን ፒኤስጂ ባየርን ሙኒክን 5 ለ 4 በሆነ ጠባብ ውጤት በማሸነፍ ለሁለተኛው ዙር ጨዋታ መጠነኛ ብልጫ መያዝ ችሏል።
ጨዋታው እንደተጀመረ ሃሪ ኬን በፍፁም ቅጣት ምት ባየርን ሙኒክን ቀዳሚ ቢያደርግም ፓሪሶች በክቫራትስኬሊያ እና በጆአኦ ኔቬስ አማካኝነት ተከታታይ ጎሎችን በማስቆጠር መሪነቱን ተረክበዋል።
ባየርኖች በሚካኤል ኦሊሴ ጎል አቻ መሆን ቢችሉም በመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ ኡስማን ዴምቤሌ በቪዲዮ ረዳት ዳኛ የተሰጠውን የፍፁም ቅጣት ምት ወደ ጎል በመቀየር ፒኤስጂን 3 ለ 2 መሪ አድርጎ ወደ እረፍት አምርተዋል።
ከእረፍት መልስ ፒኤስጂዎች ብልጫቸውን በማስፋት በክቫራትስኬሊያ እና በዴምቤሌ አማካኝነት ተጨማሪ ጎሎችን አስቆጥረው ልዩነቱን ወደ ሶስት አሳድገው ነበር።
ሆኖም የጀርመኑ ሀያል ክለብ ባየርን ሙኒክ ተስፋ ሳይቆርጥ በመታገል በኡፓሜካኖ እና በሉዊስ ዲያዝ አማካኝነት ሁለት ጎሎችን በማከታተል የጎል ልዩነቱን ወደ አንድ ማጥበብ ችሏል።
ፒኤስጂ በዚህ ጨዋታ ያስመዘገበው ውጤት በታሪኩ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን በተለይም ክቫራትስኬሊያ ክለቡን ከተቀላቀለ በኋላ እያሳየ ያለው ድንቅ ብቃት ለቡድኑ ስኬት ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጓል።
ባየርን ሙኒክ ምንም እንኳን በሜዳው ቢሸነፍም ያስቆጠራቸው አራት ጎሎች ለሁለተኛው ዙር ጨዋታ ትልቅ ተስፋ የሚሰጡት ናቸው።
የሁለቱ ቡድኖች ወሳኝ የሁለተኛ ዙር ፍልሚያ ረቡዕ ግንቦት 6 ቀን በሙኒክ አሊያንዝ አሬና የሚካሄድ ይሆናል።
#ucl #psg #bayernmunich #championsleague #football #sports #goal #paris #munich #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
በክብር ደጃፍ ላይ የሚከፈል ግብር"
(አሸናፊ ማህሌት)
ዘገነርስ ትላንት የታየው ሽንፈት ተራ የእግር ኳስ ውጤት አይደለም፤ ለታላቁ ታሪክ ማድመቂያ የሚከፈል "የመጨረሻ እርከን መስዋዕትነት" እንጂ።
ሰሜን ለንደን ላይ ደስታ የሚመጣው በለቅሶ ታጅቦ ነው። ያቺ በቀላሉ ልትገኝ የሚገባት የኤፌ ካፕ ድል፣ ዛሬ በገዛ እጃችን እንድትፈስ የተደረገችው ለታላቁ የሊግ ክብር ሲባል እንደሆነ ማሰብ "መራርም ቢሆን እውነት" ነው። ህይወት እንዲህ ናት፤ ሁሉንም እቀፋለሁ ስትል ባዶ እጅህን ትቀራለህ። አርሰናል ደግሞ ታላቅነቱን የሚያረጋግጠው ሁሉንም በማግኘት ሳይሆን፣ እጅግ አስፈላጊ የሆነውን ነገር ለመያዝ ሲል የሚወደውን ነገር አሳልፎ በመስጠት ነው።
"የመድፈኞቹ ቤት ለክብር የሚታጨው፣ በሽንፈት እሳት ተለብልቦ ለበቃው ብቻ ነው።"
በቃ አልቋል አሁን እንገባለን ብለን፣ በሩ ላይ ስንደርስ ዘበኛው "ቁልፉ የለም" እንደሚለን አይነት ስሜት ነው። ነገር ግን ይሄ መራር ሽንፈት የድሉን ድምቀት ይጨምረዋል። ነገ ዋንጫው ሲነሳ፣ ያኔ ትላንት የወደቅንበት ጭቃ ነው የነጩን ማሊያ ውበት ጎልቶ እንዲታይ የሚያደርገው። ትላንት ያጣነው ነገር ነገ ለምናገኘው ክብር እንደ "ማገዶ" ሆኖ ያገለግላል።
መሰዋት ግድ ነው። ሰማዩን ለመንካት ምድሩን መልቀቅ፣ አዲሱን ታሪክ ለመፃፍ የድሮውን ገጽ መቀደድ አለብን። አርሰናልም ትላንት የተሰናበተው ከዋንጫ ሳይሆን፣ ከትናንሽ ግቦች ነው—ለታላቁ ግብ ቦታ ለመልቀቅ!
እና ምድነው "ትልቁን ብርሃን በደማቁ ለማየት፣ አይን በጨለማ መለማመድ አለበት።"
#አርሰናልArsenal #the Gunners
#ትልቁ_ግብ — (The Ultimate Goal)
#north_london Glory #ethioarsenal
(አሸናፊ ማህሌት)
ዘገነርስ ትላንት የታየው ሽንፈት ተራ የእግር ኳስ ውጤት አይደለም፤ ለታላቁ ታሪክ ማድመቂያ የሚከፈል "የመጨረሻ እርከን መስዋዕትነት" እንጂ።
ሰሜን ለንደን ላይ ደስታ የሚመጣው በለቅሶ ታጅቦ ነው። ያቺ በቀላሉ ልትገኝ የሚገባት የኤፌ ካፕ ድል፣ ዛሬ በገዛ እጃችን እንድትፈስ የተደረገችው ለታላቁ የሊግ ክብር ሲባል እንደሆነ ማሰብ "መራርም ቢሆን እውነት" ነው። ህይወት እንዲህ ናት፤ ሁሉንም እቀፋለሁ ስትል ባዶ እጅህን ትቀራለህ። አርሰናል ደግሞ ታላቅነቱን የሚያረጋግጠው ሁሉንም በማግኘት ሳይሆን፣ እጅግ አስፈላጊ የሆነውን ነገር ለመያዝ ሲል የሚወደውን ነገር አሳልፎ በመስጠት ነው።
"የመድፈኞቹ ቤት ለክብር የሚታጨው፣ በሽንፈት እሳት ተለብልቦ ለበቃው ብቻ ነው።"
በቃ አልቋል አሁን እንገባለን ብለን፣ በሩ ላይ ስንደርስ ዘበኛው "ቁልፉ የለም" እንደሚለን አይነት ስሜት ነው። ነገር ግን ይሄ መራር ሽንፈት የድሉን ድምቀት ይጨምረዋል። ነገ ዋንጫው ሲነሳ፣ ያኔ ትላንት የወደቅንበት ጭቃ ነው የነጩን ማሊያ ውበት ጎልቶ እንዲታይ የሚያደርገው። ትላንት ያጣነው ነገር ነገ ለምናገኘው ክብር እንደ "ማገዶ" ሆኖ ያገለግላል።
መሰዋት ግድ ነው። ሰማዩን ለመንካት ምድሩን መልቀቅ፣ አዲሱን ታሪክ ለመፃፍ የድሮውን ገጽ መቀደድ አለብን። አርሰናልም ትላንት የተሰናበተው ከዋንጫ ሳይሆን፣ ከትናንሽ ግቦች ነው—ለታላቁ ግብ ቦታ ለመልቀቅ!
እና ምድነው "ትልቁን ብርሃን በደማቁ ለማየት፣ አይን በጨለማ መለማመድ አለበት።"
#አርሰናልArsenal #the Gunners
#ትልቁ_ግብ — (The Ultimate Goal)
#north_london Glory #ethioarsenal
5 months ago
🇪🇹 የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ የ23 ተጫዋቾች ስብስብ!
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋሊያዎቹ) በዚህ ወር ለሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የደርሶ መልስ ጨዋታ ዝግጅታቸውን አጠናክረዋል። ዋና አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ሀገሪቱን ወክለው ሜዳ ላይ የሚፋለሙትን 23 ተጫዋቾች ዝርዝር በዛሬው ዕለት ይፋ አድርገዋል።
በስብስቡ ውስጥ ልምድ ያላቸውና በሊጉ ድንቅ ብቃት እያሳዩ ያሉ ተጫዋቾች የተካተቱ ሲሆን፣ ሙሉ ዝርዝሩም እንደሚከተለው ነው፡-
🧤 የግብ ዘብ (Goalkeepers)
መረባቸውን ለማስከበር ኃላፊነት የተሰጣቸው ግብ ጠባቂዎች፡-
* አቡበከር ኑራ
* ፍሬው ጌታሁን
* ሰይድ ሀብታሙ
🛡️ የኋላ መስመር (Defenders)
የተከላካይ ክፍሉን የሚመሩት ብርቱዎቹ ተጫዋቾች፡-
* ያሬድ ባየህ፣ ምኞት ደበበ፣ አስራት ቱንጆ፣ አለምብርሀን ይግዛው፣ ያሬድ ካሳዬ፣ አብዱሰላም የሱፍ፣ ራምኬል ጄምስ እና ግሩም ሀጎስ።
⚙️ የመሐል ሜዳ (Midfielders)
የጨዋታውን ፍሰት የሚቆጣጠሩት የሞተር ክፍሎቹ፡-
* ጋቶች ፓኖም፣ ሀብታሙ ተከስተ፣ ብሩክ እንዳለ፣ ብዙአየሁ ሰይፉ፣ ወገኔ ገዛኸኝ እና ቢኒያም አይተን።
🎯 የአጥቂ መስመር (Forwards)
ግብ ለማደን የተመረጡት ፊት አውራሪዎች፡-
* አቤል ያለው፣ ከነአን ማርክነ፣ ቸርነት ጉግሳ፣ መስፍን ታፈሰ፣ አቡበከር ሳኒ እና ከቤ ብዙነህ።
የአዘጋጁ አስተያየት፡ ይህ ስብስብ የተመጣጠነ እና በሁሉም መስመር ላይ አማራጮችን የያዘ ይመስላል። በተለይ በመሐል ሜዳ ላይ ያለው የልምድ እና የጉልበት ጥምረት ለቡድኑ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #walias #afcon #ethiopianfootball #ዮሐንስሳህሌ #ዋሊያዎቹ #ኢትዮጵያ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋሊያዎቹ) በዚህ ወር ለሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የደርሶ መልስ ጨዋታ ዝግጅታቸውን አጠናክረዋል። ዋና አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ሀገሪቱን ወክለው ሜዳ ላይ የሚፋለሙትን 23 ተጫዋቾች ዝርዝር በዛሬው ዕለት ይፋ አድርገዋል።
በስብስቡ ውስጥ ልምድ ያላቸውና በሊጉ ድንቅ ብቃት እያሳዩ ያሉ ተጫዋቾች የተካተቱ ሲሆን፣ ሙሉ ዝርዝሩም እንደሚከተለው ነው፡-
🧤 የግብ ዘብ (Goalkeepers)
መረባቸውን ለማስከበር ኃላፊነት የተሰጣቸው ግብ ጠባቂዎች፡-
* አቡበከር ኑራ
* ፍሬው ጌታሁን
* ሰይድ ሀብታሙ
🛡️ የኋላ መስመር (Defenders)
የተከላካይ ክፍሉን የሚመሩት ብርቱዎቹ ተጫዋቾች፡-
* ያሬድ ባየህ፣ ምኞት ደበበ፣ አስራት ቱንጆ፣ አለምብርሀን ይግዛው፣ ያሬድ ካሳዬ፣ አብዱሰላም የሱፍ፣ ራምኬል ጄምስ እና ግሩም ሀጎስ።
⚙️ የመሐል ሜዳ (Midfielders)
የጨዋታውን ፍሰት የሚቆጣጠሩት የሞተር ክፍሎቹ፡-
* ጋቶች ፓኖም፣ ሀብታሙ ተከስተ፣ ብሩክ እንዳለ፣ ብዙአየሁ ሰይፉ፣ ወገኔ ገዛኸኝ እና ቢኒያም አይተን።
🎯 የአጥቂ መስመር (Forwards)
ግብ ለማደን የተመረጡት ፊት አውራሪዎች፡-
* አቤል ያለው፣ ከነአን ማርክነ፣ ቸርነት ጉግሳ፣ መስፍን ታፈሰ፣ አቡበከር ሳኒ እና ከቤ ብዙነህ።
የአዘጋጁ አስተያየት፡ ይህ ስብስብ የተመጣጠነ እና በሁሉም መስመር ላይ አማራጮችን የያዘ ይመስላል። በተለይ በመሐል ሜዳ ላይ ያለው የልምድ እና የጉልበት ጥምረት ለቡድኑ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #walias #afcon #ethiopianfootball #ዮሐንስሳህሌ #ዋሊያዎቹ #ኢትዮጵያ
7 months ago
የአርሰናል አስደናቂ የጥሎ ማለፍ ትኬት
ውጤት፡ አርሰናል 3 - 1 ኢንተር ሚላን (በሚላን ሜዳ)
#ethiopia | ጋብርኤል ጄሱስ (2 ግቦች) እና ተቀይሮ የገባው ቪክቶር ዮኬሬስ (1 ግብ) ለአርሰናል አስቆጥረዋል፡፡ የኢንተርን ብቸኛ ግብ ያገባው ፔትራ ሱቺች ነው፡፡
አርሰናል ያደረጋቸውን 7ቱንም ጨዋታዎች በማሸነፍ በ21 ነጥብ ምድቡን እየመራ ወደ ጥሎ ማለፉ ማለፉን አረጋግጧል፡፡
ጠንካራ መከላከል፡ በሰባት ጨዋታዎች የተቆጠረባቸው 2 ግቦች ብቻ ናቸው፡፡
የሪያል ማድሪድ የጎል ዝናብ
ውጤት፡ ሪያል ማድሪድ 6 - 1 ሞናኮ
ኮከብ ተጫዋች፡ ኪሊያን ምባፔ በልጅነት ክለቡ ላይ ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል፡፡ ቪኒሺየስ ጁኒየር፣ ጁድ ቢሊንግሀም እና ማስታንቱኖ ተጨማሪ ግቦችን ሲያስቆጥሩ አንድ ግብ በሞናኮ ተጫዋች (Own Goal) ተቆጥሯል፡፡
የሌሎች ጨዋታዎች ውጤቶች
ቶተንሀም 2 - 0 ቦርሲያ ዶርትሙንድ
ስፖርቲንግ ሊዝበን 2 - 1 ፒኤስጂ
አያክስ 2 - 1 ቪያሪያል
ኦሎምፒያኮስ 2 - 0 ባየር ሊቨርኩሰን
ናፖሊ 1 - 1 ኮፐንሀገን
አርሰናል እያሳየ ባለው ወቅታዊ እና የማይሸነፍ ብቃት የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን የማንሳት እድሉ ምን ያህል ነው ብለው ይገምታሉ?
ውጤት፡ አርሰናል 3 - 1 ኢንተር ሚላን (በሚላን ሜዳ)
#ethiopia | ጋብርኤል ጄሱስ (2 ግቦች) እና ተቀይሮ የገባው ቪክቶር ዮኬሬስ (1 ግብ) ለአርሰናል አስቆጥረዋል፡፡ የኢንተርን ብቸኛ ግብ ያገባው ፔትራ ሱቺች ነው፡፡
አርሰናል ያደረጋቸውን 7ቱንም ጨዋታዎች በማሸነፍ በ21 ነጥብ ምድቡን እየመራ ወደ ጥሎ ማለፉ ማለፉን አረጋግጧል፡፡
ጠንካራ መከላከል፡ በሰባት ጨዋታዎች የተቆጠረባቸው 2 ግቦች ብቻ ናቸው፡፡
የሪያል ማድሪድ የጎል ዝናብ
ውጤት፡ ሪያል ማድሪድ 6 - 1 ሞናኮ
ኮከብ ተጫዋች፡ ኪሊያን ምባፔ በልጅነት ክለቡ ላይ ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል፡፡ ቪኒሺየስ ጁኒየር፣ ጁድ ቢሊንግሀም እና ማስታንቱኖ ተጨማሪ ግቦችን ሲያስቆጥሩ አንድ ግብ በሞናኮ ተጫዋች (Own Goal) ተቆጥሯል፡፡
የሌሎች ጨዋታዎች ውጤቶች
ቶተንሀም 2 - 0 ቦርሲያ ዶርትሙንድ
ስፖርቲንግ ሊዝበን 2 - 1 ፒኤስጂ
አያክስ 2 - 1 ቪያሪያል
ኦሎምፒያኮስ 2 - 0 ባየር ሊቨርኩሰን
ናፖሊ 1 - 1 ኮፐንሀገን
አርሰናል እያሳየ ባለው ወቅታዊ እና የማይሸነፍ ብቃት የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን የማንሳት እድሉ ምን ያህል ነው ብለው ይገምታሉ?
7 months ago
🇪🇬 ግብፅ 3-2 አይቮሪ ኮስት 🇨🇮
የሳላህ ግብ ፈርኦኖቹን ለግማሽ ፍጻሜ አበቃች!
በአፍሪካ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ እጅግ አስደሳች በነበረው ጨዋታ ግብፅ የአምናውን ሻምፒዮን አይቮሪ ኮስትን 3 ለ 2 በመርታት ወደ ግማሽ ፍጻሜው ተቀላቅላለች።
የጨዋታው ቁልፍ ሁነቶች፦
ግብፅ ጨዋታው በጀመረ በ4ኛው ደቂቃ በኦማር ማርሙሽ አማካኝነት ቀዳሚ መሆን ችላለች።
ብዙም ሳይቆይ ራሚ ራቢያ በግንባር በመግጨት የግብፅን መሪነት ወደ 2 ለ 0 አሳድጓል።
አይቮሪ ኮስቶች ግብ ለማግኘት ቢጥሩም፣ በአህመድ አቡ ኤል ፉቱህ የራሱ ግብ (Own Goal) አማካኝነት የመጀመሪያው አጋማሽ 2 ለ 1 ተጠናቋል።
ከእረፍት መልስ መሀመድ ሳላህ ከኢማም አሹር የተሻገረለትን ኳስ ወደ ግብ በመቀየር ግብፅን 3 ለ 1 መሪ አድርጓል።
አይቮሪ ኮስት በጉዌላ ዱዌ አማካኝነት በጨዋታው ማጠናቀቂያ ላይ ሁለተኛ ግብ ብታስቆጥርም፣ የሳላህ ግብ ለግብፅ ድል ወሳኝ ሆና አልፋለች።
ቀጣይ ጨዋታ፦
ፈርኦኖቹ በግማሽ ፍጻሜው ከአስፈሪው ሴኔጋል ጋር የሚገናኙ ይሆናል።
የሳላህ ግብ ፈርኦኖቹን ለግማሽ ፍጻሜ አበቃች!
በአፍሪካ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ እጅግ አስደሳች በነበረው ጨዋታ ግብፅ የአምናውን ሻምፒዮን አይቮሪ ኮስትን 3 ለ 2 በመርታት ወደ ግማሽ ፍጻሜው ተቀላቅላለች።
የጨዋታው ቁልፍ ሁነቶች፦
ግብፅ ጨዋታው በጀመረ በ4ኛው ደቂቃ በኦማር ማርሙሽ አማካኝነት ቀዳሚ መሆን ችላለች።
ብዙም ሳይቆይ ራሚ ራቢያ በግንባር በመግጨት የግብፅን መሪነት ወደ 2 ለ 0 አሳድጓል።
አይቮሪ ኮስቶች ግብ ለማግኘት ቢጥሩም፣ በአህመድ አቡ ኤል ፉቱህ የራሱ ግብ (Own Goal) አማካኝነት የመጀመሪያው አጋማሽ 2 ለ 1 ተጠናቋል።
ከእረፍት መልስ መሀመድ ሳላህ ከኢማም አሹር የተሻገረለትን ኳስ ወደ ግብ በመቀየር ግብፅን 3 ለ 1 መሪ አድርጓል።
አይቮሪ ኮስት በጉዌላ ዱዌ አማካኝነት በጨዋታው ማጠናቀቂያ ላይ ሁለተኛ ግብ ብታስቆጥርም፣ የሳላህ ግብ ለግብፅ ድል ወሳኝ ሆና አልፋለች።
ቀጣይ ጨዋታ፦
ፈርኦኖቹ በግማሽ ፍጻሜው ከአስፈሪው ሴኔጋል ጋር የሚገናኙ ይሆናል።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
TECNO and CAF Elevate Dream On The Field to New Heights with "Future Star of Africa" Youth Sponsorship Initiative
TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, together with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. Moving beyond pitch renovation, the partnership now directly invests in talent development by identifying and supporting promising male and female footballers aged 12–15 across Africa, providing structured support until age 18. This evolution builds on the success of Dream On The Field, which has already delivered eight renovated pitches with seven more underway, and aligns with TECNO’s long-term goal to renew 100 pitches continent-wide—creating a sustainable ecosystem that links grassroots infrastructure with professional player pathways.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans, ensuring fair and professional talent identification through expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be assessed not only on technical ability, but also on mindset, resilience, and leadership potential, nurturing well-rounded future stars within their home countries. By integrating infrastructure, long-term sponsorship, and youth development, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football building opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, together with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. Moving beyond pitch renovation, the partnership now directly invests in talent development by identifying and supporting promising male and female footballers aged 12–15 across Africa, providing structured support until age 18. This evolution builds on the success of Dream On The Field, which has already delivered eight renovated pitches with seven more underway, and aligns with TECNO’s long-term goal to renew 100 pitches continent-wide—creating a sustainable ecosystem that links grassroots infrastructure with professional player pathways.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans, ensuring fair and professional talent identification through expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be assessed not only on technical ability, but also on mindset, resilience, and leadership potential, nurturing well-rounded future stars within their home countries. By integrating infrastructure, long-term sponsorship, and youth development, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football building opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
9 months ago
🚨The official 𝐅𝐈𝐅𝐀 World Cup account 𝐝𝐞𝐥𝐞𝐭𝐞𝐝 this photo after Ronaldo’s fanbase protested that he 𝐰𝐚𝐬𝐧’𝐭 included. ❌
An hour later, they uploaded a new photo showing Messi 𝐥𝐢𝐟𝐭𝐢𝐧𝐠 the 𝐖𝐨𝐫𝐥𝐝 𝐂𝐮𝐩 and Youssef En Nesyri’s goal that 𝐤𝐧𝐨𝐜𝐤𝐞𝐝 Portugal 𝐨𝐮𝐭 with the caption “What’s your favorite moment from Qatar 2022? ” ⭐️
Even FIFA is doing irony with Ronaldo 👀
An hour later, they uploaded a new photo showing Messi 𝐥𝐢𝐟𝐭𝐢𝐧𝐠 the 𝐖𝐨𝐫𝐥𝐝 𝐂𝐮𝐩 and Youssef En Nesyri’s goal that 𝐤𝐧𝐨𝐜𝐤𝐞𝐝 Portugal 𝐨𝐮𝐭 with the caption “What’s your favorite moment from Qatar 2022? ” ⭐️
Even FIFA is doing irony with Ronaldo 👀
9 months ago
ክርስቲያኖ ሮናልዶ 950ኛ ግቡን አስቆጠረ
A breakdown of Cristiano Ronaldo's 950 career goals 🐐📊
#ethiopia | ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 20 ዓመታትን በተሻገረው የተጫዋችነት ዘመኑ በአጠቃላይ ያስቆጠራቸውን የግብ ብዛቶች 950 አድርሷል።
የአምስት ጊዜ የባሎን ዶር አሸናፊው ሮናልዶ በሳዑዲ ፕሮ ሊግ አል ናስር አል ሃዛምን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ አንድ ግብ አስቆጥሯል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ 1000 ግቦች ላይ ለመድረስ 50 ግቦች ብቻ የሚቀሩት ይሆናል።
A breakdown of Cristiano Ronaldo's 950 career goals 🐐📊
#ethiopia | ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 20 ዓመታትን በተሻገረው የተጫዋችነት ዘመኑ በአጠቃላይ ያስቆጠራቸውን የግብ ብዛቶች 950 አድርሷል።
የአምስት ጊዜ የባሎን ዶር አሸናፊው ሮናልዶ በሳዑዲ ፕሮ ሊግ አል ናስር አል ሃዛምን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ አንድ ግብ አስቆጥሯል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ 1000 ግቦች ላይ ለመድረስ 50 ግቦች ብቻ የሚቀሩት ይሆናል።
9 months ago
🔴🏴Red Devils Ready for Revenge
Manchester United is aiming to put on a goal-filled show at Old Trafford against Brighton, chasing a third consecutive Premier League win. However, last season the Seagulls came out on top and will try to surprise again this time!
Pick the winner on Melbet and be part of every moment!
⬇️
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
Manchester United is aiming to put on a goal-filled show at Old Trafford against Brighton, chasing a third consecutive Premier League win. However, last season the Seagulls came out on top and will try to surprise again this time!
Pick the winner on Melbet and be part of every moment!
⬇️
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
10 months ago
Hi everyone, this message is from Melat:
Tonight is the FEC fundraising deadline, and our campaign has already broken records. We’ve received support from over 2,100 individuals — more than any challenger in this race has ever gotten in over a decade. That’s real grassroots momentum.
We’re building something different. No corporate PAC money. No lobbyist checks. Just everyday people chipping in what they can — $5, $10, $20 — to power a campaign that actually represents them.
An organizer here in Denver once told me that fundraising is just another form of organizing. And if we’re serious about getting money out of politics, then we have to take responsibility for funding the movements we believe in. That means pooling our resources to elect candidates who’ve already committed to rejecting corporate PACs and lobbyist money, including from groups like AIPAC.
I'm running to fight for:
🏨 Medicare for All
🏡 A robust housing-first program
📈 An economy that works for everyone
The only way we can truly challenge the powers that be is by uniting our efforts in this fight. This campaign is proof that it’s possible, but to keep going, we need to hit our goal by midnight.
If you’ve already donated, thank you. Truly. If not, there’s still time. Every contribution — no matter the amount — is a statement of belief in a better future. Let’s show what’s possible when we organize together.
Join us: https://secure.actblue.com...
Tonight is the FEC fundraising deadline, and our campaign has already broken records. We’ve received support from over 2,100 individuals — more than any challenger in this race has ever gotten in over a decade. That’s real grassroots momentum.
We’re building something different. No corporate PAC money. No lobbyist checks. Just everyday people chipping in what they can — $5, $10, $20 — to power a campaign that actually represents them.
An organizer here in Denver once told me that fundraising is just another form of organizing. And if we’re serious about getting money out of politics, then we have to take responsibility for funding the movements we believe in. That means pooling our resources to elect candidates who’ve already committed to rejecting corporate PACs and lobbyist money, including from groups like AIPAC.
I'm running to fight for:
🏨 Medicare for All
🏡 A robust housing-first program
📈 An economy that works for everyone
The only way we can truly challenge the powers that be is by uniting our efforts in this fight. This campaign is proof that it’s possible, but to keep going, we need to hit our goal by midnight.
If you’ve already donated, thank you. Truly. If not, there’s still time. Every contribution — no matter the amount — is a statement of belief in a better future. Let’s show what’s possible when we organize together.
Join us: https://secure.actblue.com...
11 months ago
ኦናና - በ 102 ጨዋታዎች 150 ጎሎችን አስተናግዷል
🚨 𝗖𝗥𝗔𝗭𝗬 𝗙𝗔𝗖𝗧: Andre Onana conceded 150 goals in 102 games for Manchester United.
Football Community
🚨 𝗖𝗥𝗔𝗭𝗬 𝗙𝗔𝗖𝗧: Andre Onana conceded 150 goals in 102 games for Manchester United.
Football Community
11 months ago
የአትሌት መሰረት ደፋር የህይወት ታሪክና ለትውልድ
የሚሰጡት ትምህርቶች
የማይረሳ ስሟና ስራዋ ከወርቅ ፊደል ጋር የሚፃፍ
ድንቅ
አትሌት!!
"የፅናት መለያ"
አትሌት መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም አትሌቲክስ ታሪክ ውስጥ ከማይረሱ ስሟና ስራዋ ከወርቅ ፊደል ጋር የሚፃፍ ድንቅ አትሌት ናት። "ደፋር" የሚለውን ስሟን በሚገባ ያፀደቀችው ይህቺ ታላቅ አትሌት የብዙዎችን ልብ በአስደናቂ ብቃቷ፣ በቁርጠኝነቷና በሀገሯ ፍቅር አሸንፋለች።
መሰረት ደፋር በሩጫ ሜዳ ላይ የምትዋደቀው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም። ለኢትዮጵያ ስምና ክብር ትልቅ ዋጋ ትሰጥ ነበር። ወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝም ሆነ ስትሸነፍ፣ ሁሌም ለአገሯ የነበራት ፍቅር የነበራት ፍቅር ቅንነት ያሳያል።
መሰረት ደፋር በውድድር ሜዳ ላይ ድል ስትቀዳጅ ለኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ያላትን ክብርና ፍቅር ማሳየቷ፣ ስኬት የግለሰብ ብቻ ሳይሆን የሕዝብ ሁሉ ድል መሆኑን ያሳያል። ሜዳሊያ ስታገኝ የምታሳየው ስሜትና ለሀገሯ ባንዲራ ስታለቅስ የነበረው አጋጣሚ ለሁላችንም የጋራ ስኬትና የአገር ፍቅር ትልቅ ምሳሌ ነው። ይህ የሚያሳየው፣ ግለሰቦች የራሳቸውን ህልም እያሳኩ ሲሆን እንኳን የህዝባቸውንና የአገራቸውን ህልም ማሰብ እንዳለባቸው ነው። የሯጭነት ሕይወቷ የአንድ ሰው ስኬት ብቻ ሳይሆን፣ ትውልድ ሁሉ ሊማርበት የሚገባ ወርቃማ ተሞክሮ ነው።
፨ የፅናት መለያ
ይህ ስያሜ የመሰረትን ረጅም እና ስኬታማ የስፖርት ህይወት የሚያንጸባርቅ ነው። በብዙ ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፋ፣ በሴቶች የዓለም ሪከርዶች ላይ የበላይነቷን ማስመስከር መቻሏ የፅናቷን ብርታት ያሳያል። "የፅናት መለያ" የሚለው ስም ደግሞ ከድል ይልቅ ለድል የሚያበቃውን የአትሌቷን ጠንካራ የስነ-ልቦና ጥንካሬ የሚያመለክት ነው።
፨ የወርቅ ዘመን አንበሳ
🦁 መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የወርቅ ዘመን ከታዩ ታላላቅ ጀግኖች አንዷ ነች። ይህ ስያሜ እሷ በዓለም መድረክ የነበራት የበላይነት እና የሀገሯን ስም ከፍ የማድረጓን ተግባር ከጀግንነት ጋር ያያይዘዋል። አንበሳ የጥንካሬ፣ የድፍረትና የክብር ምልክት እንደመሆኑ መጠን፣ መሰረት በውድድር ሜዳ ላይ የነበራትን ቁርጠኝነት እና መሪነት በትክክል ይገልጻል። 🦁
፨ የተስፋ ምሽግ
አትሌት መሰረት ደፋር ስትሮጥ ስትመለከቱ ተስፋ የማይቆርጥ መንፈስን ያንጸባርቃል። በውድድሮች ላይ የፍጻሜውን መስመር በመድረስ የተስፋና የድል ምልክት ሆና በሀገርም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ አገልግላለች። ይህ ስያሜ ለወጣቱ ትውልድ በየትኛውም ፈተና ውስጥ ተስፋ ሳይቆርጡ የመትጋትና የመታገል አስፈላጊነትን ያሳያል።
📌 አስደናቂ የስፖርት ህይወት እና ዋና ዋና ስኬቶች
መሰረት ደፋር በ5000 ሜትር እና በ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ላይ ያላትን የበላይነት በተደጋጋሚ አስመስክራለች። ከስኬቶቿ መካከል ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል፡-
፨ የኦሎምፒክ ሻምፒዮን:
በ2004 የአቴንስ ኦሎምፒክ በ5000 ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ ያገኘችበት መንገድ ለብዙዎች ትልቅ ተስፋን ሰጥቷል።
፨ የዓለም ሻምፒዮን:
በ2007 እና በ2013 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በ5000 ሜትር ወርቅ በመውሰድ አቅሟንና ብቃቷን አሳይታለች።
፨ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና:
በ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ላይ ለበርካታ ዓመታት የዓለም ሻምፒዮን በመሆን የበላይነቷን አረጋግጣለች።
📌 የሪከርድ ባለቤት: ለተወሰኑ ጊዜያት የዓለም ሪከርዶችን በመስበር የፍጥነት ንግስት መሆኗን አስመስክራለች።
አትሌት መሰረት ደፋር በብዙ መልኩ ልዩ የሆነች አትሌት ናት። በስልጠና እና በውድድር ያሳየችው የላቀ የዲሲፕሊን፣ የትኩረት እና የቴክኒክ ብቃት በስፖርት ስነልቦና መነጽር ስንመለከተው፣ የእሷን ስኬት ምንጮች በግልፅ መረዳት እንችላለን።
📌 ከመሰረት ደፋር የሚማሩ ወርቃማ ትምህርቶች
አትሌት መሰረት ደፋር፣ ስሟ እንደሚያመለክተው፣ በዓለም አትሌቲክስ መድረክ በድፍረትና በፅናት የኢትዮጵያን ባንዲራ ከፍ አድርጋ ያውለበለበች ታላቅ ጀግና ነች።
አትሌት መሰረት ደፋርን ከብዙ አትሌቶች ለየት የሚያደርጋት ነገር ያላት የሯጭነት ብቃት ብቻ ሳይሆን ለውድድርና ለህይወት ያላት አመለካከት ጭምር ነው። ይህ አመለካከት ለወጣቱና ለተተኪው ትውልድ ትልቅ መነሳሳት ሊሆን ይችላል።
ከረጅም ጊዜ የሩጫ ሕይወቷ እና ከማትረሳው ስኬቷ፣ ይህ ትውልድ እና መጪው ትውልድ ሊያነሳቸው የሚችሉ ወርቃማ ተሞክሮዎች አሉ። እነዚህ ተሞክሮዎች በሩጫ ሜዳ ላይ ብቻ ሳይሆን በሕይወት መንገድም ላይ እኛን ለመምራት የሚያገለግሉ ቁልፍ መርሆች ናቸው።
1. የድል ቁርጠኝነት እና የግብ አቀማመጥ
(Commitment & Goal Setting)
የመሰረት ስኬት መሰረት የጣለው ለስፖርቷ ባላት ከፍተኛ ቁርጠኝነት ነው። ይህ ቁርጠኝነት የረጅም ጊዜ ግቦችን (ለምሳሌ ኦሊምፒክን ማሸነፍ) እና የአጭር ጊዜ ግቦችን (የየቀኑን ስልጠና በትጋት ማከናወን) በመለየት እና እነሱን ለማሳካት በቋሚነት በመስራት ይገለፃል። የግብ አቀማመጥ የአትሌቱን አቅጣጫ የሚመራ እና ስልጠናውን ትርጉም ያለው የሚያደርግ ሲሆን፣ የመሰረት የላቀ ስኬትም የዚህ ፅንሰ-ሀሳብ ህያው ምሳሌ ነው።
2. የአእምሮ ዝግጁነት እና ትኩረት (Mental
Preparedness & Focus)
ውድድር ከመጀመሩ በፊት አትሌቶች ከፍተኛ የስነልቦና ጫና ያጋጥማቸዋል። የመሰረት በውድድር ወቅት የነበራት 'ንቃተ ህሊና' እና 'ትኩረት' የስፖርት ስነልቦና ውስጥ የAttentional Control (የትኩረት ቁጥጥር) ፅንሰ-ሀሳብን ያሳያል። እሷ የውድድር ስሜቷን እና የአካባቢውን ጫና ወደ ጎን በመተው በውድድሩ ስልት ላይ ብቻ በማተኮር ብቃትዋን ሙሉ በሙሉ መጠቀም ትችል ነበር።
3. የስነልቦና ጥንካሬ (Psychological
Toughness)
የአትሌቶች የላቀ ስኬት ከችሎታ እና ከጠንካራ ስልጠና በላይ የሆነ ነገር ይጠይቃል። ይህ የስነልቦና ጥንካሬ (Resilience) ሲሆን፣ መሰረት በጉዳት ወይም በሽንፈት ጊዜ ታግላ የመመለስ እና ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ጠንክራ የመምጣት ችሎታዋ የዚህ አንዱ ማሳያ ነው። ይህም፡-
፨ የራስ መተማመን (Self-Efficacy):
፨ በችሎታዎ ላይ ያለ ጥርጥር እምነት።
፨ የስሜት ቁጥጥር (Emotional Regulation):
፨ ከፍርሃት፣ ጭንቀት ወይም ከመጠን ያለፈ ደስታ ጋር የመተሳሰር ችሎታ።
፨ ጠንካራ አስተሳሰብ (Growth Mindset):
፨ ከስህተቶች የመማር እና የማደግ አስተሳሰብን በመገንባት ይገለጻል።
4. የቴክኒክ እና የስልታዊ ብቃት (Technical &
Tactical Prowess)
የመሰረት ደፋር ልዩ ከሚያደርጓት ነገሮች መካከል፣ በሩጫው ወቅት የምትከተለው ልዩ የቴክኒክ ብቃት እና ስልት አንዱ ነው። ከሌሎች ሯጮች በተለየ መልኩ፣ የሩጫውን ፍጥነት የምታስተካክለውና የማጥቃት ስልቷን የምትመርጠው በልዩ ሁኔታ ነው። በተለይም በመጨረሻው ዙር የምታሳየው አስደናቂ ፍጥነትና ቅልጥፍና ተፎካካሪዎቿን ከኋላዋ በማስቀረት ድልን እንድትቀዳጅ አስችሏታል። ይህ የሚያሳየው፣ በእያንዳንዱ ሙያ ዘርፍ አንድ ሰው ልዩ የሆነ የራሱን አሻራ ወይም ዘዴ ሲጨምርበት፣ ከሌሎች የተለየ ስኬት ማግኘት እንደሚችል ነው። አሁን ያለው ትውልድ፣ የሌሎችን ስኬት ከመምሰል ይልቅ፣ በራሱ ላይ አተኩሮ ልዩ የብቃት ስልቶችን መፍጠርና የራሱን መንገድ መቅረጽ እንደሚችል ከመሰረት ሊማር ይችላል።
በስፖርት ስነልቦና ውስጥ፣ የአትሌት የቴክኒክ እና ስልታዊ ብቃት ከስነልቦናዊ ዝግጁነት ጋር በቅርብ የተገናኘ ነው። የመሰረት ውድድሩን የምትቆጣጠርበት እና የመጨረሻ ዙር ላይ የምትጨርስበት ልዩ ችሎታዋ ይህንን ያሳያል። ይህ ደግሞ በውድድሩ ወቅት የሌላውን ተወዳዳሪ የስነልቦና ሁኔታ መረዳት እና ለዛው ተገቢውን የስልት ለውጥ ማድረግ ትችል እንደነበር ያመለክታል።
6. ጽናትና ቁርጠኝነት ተምሳሌት
መሰረት ደፋር በስፖርት ህይወቷ ውስጥ ብዙ መሰናክሎችንና ከባድ ውድድሮችን አሳልፋለች። ከጉዳትም ሆነ ከሌሎች ተግዳሮቶች በኋላ ተመልሳ ወደ ስኬት ጎዳና መምጣቷ ያላትን የብረት ጽናትና ለስራዋ ያላትን ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያሳያል። ይህ ደግሞ በየትኛውም የህይወት ዘርፍ ለተሰማራ ሰው ችግሮች ሲያጋጥሙት ተስፋ ሳይቆርጥ በትዕግስት መታገል እንዳለበት ያስተምራል።
7. የአእምሮ ጥንካሬ
ምንም ያህል ጠንካራ እና ተፎካካሪ ቢገጥማትም፣ አሸናፊነትን በልቧ ውስጥ ይዛ ትሮጥ ነበር። ይህ በአዕምሮ ጠንካራ የመሆን ልምምድ፣ በሕይወት ውስጥ የሚያጋጥሙን ፈተናዎችና ተግዳሮቶች ሲመጡ እንዳንደናገጥ፣ በራሳችን አቅም እንድናምን እና በትዕግስት ወደፊት እንድንገፋ ያግዘናል። በውድድሮች ላይ በተለይም በመጨረሻው ዙር ያላት ፍጥነትና አእምሮአዊ ብቃት ለብቻው የውድድሩን ውጤት የመወሰን አቅም ነበረው። በአእምሮ ጥንካሬዋና በፍላጎቷ ታስበውና ታሻግራቸው ነበር። ይህ የሚያሳየው አካላዊ ብቃት ብቻ በቂ አለመሆኑንና የአዕምሮ ጥንካሬ ወሳኝ መሆኑን ነው።
8. ለሀገር ፍቅር መሥዋዕትነት መክፈል
መሰረት ደፋር ውድድሮችን የምትሮጠው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በአለም መድረክ ከፍ ለማድረግ ታላቅ ፍላጎት ነበራት። በውድድሮች ላይ ድል ስትቀዳጅ የምታሳየው ስሜት፣ የምትሸለመውን የሜዳሊያ ሽልማት ለሀገሯ ልጆች መስጠት መፈለጓና ለወጣቶች የነበራት አክብሮት ለሀገር ፍቅር ያላትን የከበረ አመለካከት የሚያሳይ ነው።
9. ከፍተኛ ዲሲፕሊን
ለስልጠና ይሁን ለውድድር ያላት ትኩረትና ዲሲፕሊን ከስኬቶቿ ዋነኛ ምስጢሮች አንዱ ነው። ከፍተኛ ዲሲፕሊንና ተቀዳሚ ትኩረት ለተገቢው ጉዳይ መስጠት ከስኬት ለመድረስ ወሳኝ መሆኑን ከእርሷ መማር ይቻላል።
10. ትህትና እና የትውልድ ሽግግር
የመሰረት ደፋር እና ጥሩነሽ ዲባባ ፉክክር ሁሌም በስፖርት ዓለም ውስጥ ሲነሳ የሚወደድ ነበር። ይሁንና፣ ከዚህ ፉክክር ጀርባ የነበረው ወዳጅነት እና የቡድን ስራቸው ለሌሎች ትልቅ ትምህርት ነው። እርስ በእርስ በመበረታታት፣ በመደጋገፍ እና ለአገር ክብር ሲሉ አብረው በመስራት፣ በዓለም አትሌቲክስ ውስጥ ኢትዮጵያ ስም እንድትገነባ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ይህም የሚያሳየው፣ ስኬታማ ለመሆን የሌላውን ስኬት ከመጠላት ይልቅ፣ እርስ በእርስ በመደጋገፍ የበለጠ ከፍታ ላይ መድረስ እንደሚቻል ነው። ትህትናን እና የቡድን መንፈስን መያዝም ለግለሰብም ሆነ ለማኅበረሰብ እድገት ወሳኝ ነው።
ምንም እንኳ በአለም አትሌቲክስ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ብትገኝም፣ ከአትሌቶች ጋር ያላት ትህትናና በመድረኩ የነበራት ስነ-ምግባር አርአያነት ያለው ነው። በተጨማሪም አዳዲስ አትሌቶችን ማበረታታትና ማነሳሳት የትውልድ ሽግግር ወሳኝ አካል መሆኑን በተግባር አሳይታለች።
11. ለአገር ክብር መስዋዕትነት
መሰረት ደፋር በሩጫ ሜዳ ላይ የምትዋደቀው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም። ለኢትዮጵያ ስምና ክብር ታላቅ ዋጋ ትሰጥ ነበር። ወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝም ሆነ ስትሸነፍ፣ ሁሌም ለአገሯ የነበራት ፍቅር የነበራት ፍቅር ቅንነት ያሳያል። ወጣቱ ትውልድ፣ ለራሱ ስኬት ሲጥር፣ የአገሩን ስምና ክብር ከፍ ለማድረግ ጭምር ማሰብ እንዳለበት ከዚህ ታላቅ አትሌት ሕይወት መማር ይኖርበታል።
በአጠቃላይ ፣ የአትሌት መሰረት ደፋር የሯጭነት ሕይወት ከፍቅር፣ ከቁርጠኝነት፣ ከትጋት፣ ከጽናትና ከሀገር ፍቅር የተቀዳ የአልማዝ ታሪክ ነው። ይህ ታሪክ ለዛሬውና ለነገው ተተኪ ትውልድ ስኬት በገንዘብ የማይገመት ትምህርትና መነሳሳት ይሰጣል። ስኬት የጠንካራ ስራና የአእምሮ ጥንካሬ ውጤት እንጂ የአጭር ጊዜ ስሜት እንዳልሆነ እንድናውቅ ታላቅ ትምህርት ሰጥታናለች።
እሷ በዘመኗ የላቀ የነበረችው በእግሮቿ ብቻ ሳይሆን በአዕምሮዋም ጭምር ነው። የአሁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል መሆኗም የስነልቦና ጥንካሬዋ እና የውድድር ልምዷ ለቀጣዩ ትውልድ ትልቅ ሀብት እንደሆኑ ያሳያል።እነዚህን መርሆች በመከተል፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን አሻራ ሊያኖር ይችላል።
✍️ By Gebremichael Teklay ( መቐለ)
25/12/2017 ዓ/ም
የሚሰጡት ትምህርቶች
የማይረሳ ስሟና ስራዋ ከወርቅ ፊደል ጋር የሚፃፍ
ድንቅ
አትሌት!!
"የፅናት መለያ"
አትሌት መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም አትሌቲክስ ታሪክ ውስጥ ከማይረሱ ስሟና ስራዋ ከወርቅ ፊደል ጋር የሚፃፍ ድንቅ አትሌት ናት። "ደፋር" የሚለውን ስሟን በሚገባ ያፀደቀችው ይህቺ ታላቅ አትሌት የብዙዎችን ልብ በአስደናቂ ብቃቷ፣ በቁርጠኝነቷና በሀገሯ ፍቅር አሸንፋለች።
መሰረት ደፋር በሩጫ ሜዳ ላይ የምትዋደቀው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም። ለኢትዮጵያ ስምና ክብር ትልቅ ዋጋ ትሰጥ ነበር። ወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝም ሆነ ስትሸነፍ፣ ሁሌም ለአገሯ የነበራት ፍቅር የነበራት ፍቅር ቅንነት ያሳያል።
መሰረት ደፋር በውድድር ሜዳ ላይ ድል ስትቀዳጅ ለኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ያላትን ክብርና ፍቅር ማሳየቷ፣ ስኬት የግለሰብ ብቻ ሳይሆን የሕዝብ ሁሉ ድል መሆኑን ያሳያል። ሜዳሊያ ስታገኝ የምታሳየው ስሜትና ለሀገሯ ባንዲራ ስታለቅስ የነበረው አጋጣሚ ለሁላችንም የጋራ ስኬትና የአገር ፍቅር ትልቅ ምሳሌ ነው። ይህ የሚያሳየው፣ ግለሰቦች የራሳቸውን ህልም እያሳኩ ሲሆን እንኳን የህዝባቸውንና የአገራቸውን ህልም ማሰብ እንዳለባቸው ነው። የሯጭነት ሕይወቷ የአንድ ሰው ስኬት ብቻ ሳይሆን፣ ትውልድ ሁሉ ሊማርበት የሚገባ ወርቃማ ተሞክሮ ነው።
፨ የፅናት መለያ
ይህ ስያሜ የመሰረትን ረጅም እና ስኬታማ የስፖርት ህይወት የሚያንጸባርቅ ነው። በብዙ ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፋ፣ በሴቶች የዓለም ሪከርዶች ላይ የበላይነቷን ማስመስከር መቻሏ የፅናቷን ብርታት ያሳያል። "የፅናት መለያ" የሚለው ስም ደግሞ ከድል ይልቅ ለድል የሚያበቃውን የአትሌቷን ጠንካራ የስነ-ልቦና ጥንካሬ የሚያመለክት ነው።
፨ የወርቅ ዘመን አንበሳ
🦁 መሰረት ደፋር በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የወርቅ ዘመን ከታዩ ታላላቅ ጀግኖች አንዷ ነች። ይህ ስያሜ እሷ በዓለም መድረክ የነበራት የበላይነት እና የሀገሯን ስም ከፍ የማድረጓን ተግባር ከጀግንነት ጋር ያያይዘዋል። አንበሳ የጥንካሬ፣ የድፍረትና የክብር ምልክት እንደመሆኑ መጠን፣ መሰረት በውድድር ሜዳ ላይ የነበራትን ቁርጠኝነት እና መሪነት በትክክል ይገልጻል። 🦁
፨ የተስፋ ምሽግ
አትሌት መሰረት ደፋር ስትሮጥ ስትመለከቱ ተስፋ የማይቆርጥ መንፈስን ያንጸባርቃል። በውድድሮች ላይ የፍጻሜውን መስመር በመድረስ የተስፋና የድል ምልክት ሆና በሀገርም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ አገልግላለች። ይህ ስያሜ ለወጣቱ ትውልድ በየትኛውም ፈተና ውስጥ ተስፋ ሳይቆርጡ የመትጋትና የመታገል አስፈላጊነትን ያሳያል።
📌 አስደናቂ የስፖርት ህይወት እና ዋና ዋና ስኬቶች
መሰረት ደፋር በ5000 ሜትር እና በ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ላይ ያላትን የበላይነት በተደጋጋሚ አስመስክራለች። ከስኬቶቿ መካከል ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል፡-
፨ የኦሎምፒክ ሻምፒዮን:
በ2004 የአቴንስ ኦሎምፒክ በ5000 ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ ያገኘችበት መንገድ ለብዙዎች ትልቅ ተስፋን ሰጥቷል።
፨ የዓለም ሻምፒዮን:
በ2007 እና በ2013 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በ5000 ሜትር ወርቅ በመውሰድ አቅሟንና ብቃቷን አሳይታለች።
፨ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና:
በ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ላይ ለበርካታ ዓመታት የዓለም ሻምፒዮን በመሆን የበላይነቷን አረጋግጣለች።
📌 የሪከርድ ባለቤት: ለተወሰኑ ጊዜያት የዓለም ሪከርዶችን በመስበር የፍጥነት ንግስት መሆኗን አስመስክራለች።
አትሌት መሰረት ደፋር በብዙ መልኩ ልዩ የሆነች አትሌት ናት። በስልጠና እና በውድድር ያሳየችው የላቀ የዲሲፕሊን፣ የትኩረት እና የቴክኒክ ብቃት በስፖርት ስነልቦና መነጽር ስንመለከተው፣ የእሷን ስኬት ምንጮች በግልፅ መረዳት እንችላለን።
📌 ከመሰረት ደፋር የሚማሩ ወርቃማ ትምህርቶች
አትሌት መሰረት ደፋር፣ ስሟ እንደሚያመለክተው፣ በዓለም አትሌቲክስ መድረክ በድፍረትና በፅናት የኢትዮጵያን ባንዲራ ከፍ አድርጋ ያውለበለበች ታላቅ ጀግና ነች።
አትሌት መሰረት ደፋርን ከብዙ አትሌቶች ለየት የሚያደርጋት ነገር ያላት የሯጭነት ብቃት ብቻ ሳይሆን ለውድድርና ለህይወት ያላት አመለካከት ጭምር ነው። ይህ አመለካከት ለወጣቱና ለተተኪው ትውልድ ትልቅ መነሳሳት ሊሆን ይችላል።
ከረጅም ጊዜ የሩጫ ሕይወቷ እና ከማትረሳው ስኬቷ፣ ይህ ትውልድ እና መጪው ትውልድ ሊያነሳቸው የሚችሉ ወርቃማ ተሞክሮዎች አሉ። እነዚህ ተሞክሮዎች በሩጫ ሜዳ ላይ ብቻ ሳይሆን በሕይወት መንገድም ላይ እኛን ለመምራት የሚያገለግሉ ቁልፍ መርሆች ናቸው።
1. የድል ቁርጠኝነት እና የግብ አቀማመጥ
(Commitment & Goal Setting)
የመሰረት ስኬት መሰረት የጣለው ለስፖርቷ ባላት ከፍተኛ ቁርጠኝነት ነው። ይህ ቁርጠኝነት የረጅም ጊዜ ግቦችን (ለምሳሌ ኦሊምፒክን ማሸነፍ) እና የአጭር ጊዜ ግቦችን (የየቀኑን ስልጠና በትጋት ማከናወን) በመለየት እና እነሱን ለማሳካት በቋሚነት በመስራት ይገለፃል። የግብ አቀማመጥ የአትሌቱን አቅጣጫ የሚመራ እና ስልጠናውን ትርጉም ያለው የሚያደርግ ሲሆን፣ የመሰረት የላቀ ስኬትም የዚህ ፅንሰ-ሀሳብ ህያው ምሳሌ ነው።
2. የአእምሮ ዝግጁነት እና ትኩረት (Mental
Preparedness & Focus)
ውድድር ከመጀመሩ በፊት አትሌቶች ከፍተኛ የስነልቦና ጫና ያጋጥማቸዋል። የመሰረት በውድድር ወቅት የነበራት 'ንቃተ ህሊና' እና 'ትኩረት' የስፖርት ስነልቦና ውስጥ የAttentional Control (የትኩረት ቁጥጥር) ፅንሰ-ሀሳብን ያሳያል። እሷ የውድድር ስሜቷን እና የአካባቢውን ጫና ወደ ጎን በመተው በውድድሩ ስልት ላይ ብቻ በማተኮር ብቃትዋን ሙሉ በሙሉ መጠቀም ትችል ነበር።
3. የስነልቦና ጥንካሬ (Psychological
Toughness)
የአትሌቶች የላቀ ስኬት ከችሎታ እና ከጠንካራ ስልጠና በላይ የሆነ ነገር ይጠይቃል። ይህ የስነልቦና ጥንካሬ (Resilience) ሲሆን፣ መሰረት በጉዳት ወይም በሽንፈት ጊዜ ታግላ የመመለስ እና ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ጠንክራ የመምጣት ችሎታዋ የዚህ አንዱ ማሳያ ነው። ይህም፡-
፨ የራስ መተማመን (Self-Efficacy):
፨ በችሎታዎ ላይ ያለ ጥርጥር እምነት።
፨ የስሜት ቁጥጥር (Emotional Regulation):
፨ ከፍርሃት፣ ጭንቀት ወይም ከመጠን ያለፈ ደስታ ጋር የመተሳሰር ችሎታ።
፨ ጠንካራ አስተሳሰብ (Growth Mindset):
፨ ከስህተቶች የመማር እና የማደግ አስተሳሰብን በመገንባት ይገለጻል።
4. የቴክኒክ እና የስልታዊ ብቃት (Technical &
Tactical Prowess)
የመሰረት ደፋር ልዩ ከሚያደርጓት ነገሮች መካከል፣ በሩጫው ወቅት የምትከተለው ልዩ የቴክኒክ ብቃት እና ስልት አንዱ ነው። ከሌሎች ሯጮች በተለየ መልኩ፣ የሩጫውን ፍጥነት የምታስተካክለውና የማጥቃት ስልቷን የምትመርጠው በልዩ ሁኔታ ነው። በተለይም በመጨረሻው ዙር የምታሳየው አስደናቂ ፍጥነትና ቅልጥፍና ተፎካካሪዎቿን ከኋላዋ በማስቀረት ድልን እንድትቀዳጅ አስችሏታል። ይህ የሚያሳየው፣ በእያንዳንዱ ሙያ ዘርፍ አንድ ሰው ልዩ የሆነ የራሱን አሻራ ወይም ዘዴ ሲጨምርበት፣ ከሌሎች የተለየ ስኬት ማግኘት እንደሚችል ነው። አሁን ያለው ትውልድ፣ የሌሎችን ስኬት ከመምሰል ይልቅ፣ በራሱ ላይ አተኩሮ ልዩ የብቃት ስልቶችን መፍጠርና የራሱን መንገድ መቅረጽ እንደሚችል ከመሰረት ሊማር ይችላል።
በስፖርት ስነልቦና ውስጥ፣ የአትሌት የቴክኒክ እና ስልታዊ ብቃት ከስነልቦናዊ ዝግጁነት ጋር በቅርብ የተገናኘ ነው። የመሰረት ውድድሩን የምትቆጣጠርበት እና የመጨረሻ ዙር ላይ የምትጨርስበት ልዩ ችሎታዋ ይህንን ያሳያል። ይህ ደግሞ በውድድሩ ወቅት የሌላውን ተወዳዳሪ የስነልቦና ሁኔታ መረዳት እና ለዛው ተገቢውን የስልት ለውጥ ማድረግ ትችል እንደነበር ያመለክታል።
6. ጽናትና ቁርጠኝነት ተምሳሌት
መሰረት ደፋር በስፖርት ህይወቷ ውስጥ ብዙ መሰናክሎችንና ከባድ ውድድሮችን አሳልፋለች። ከጉዳትም ሆነ ከሌሎች ተግዳሮቶች በኋላ ተመልሳ ወደ ስኬት ጎዳና መምጣቷ ያላትን የብረት ጽናትና ለስራዋ ያላትን ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያሳያል። ይህ ደግሞ በየትኛውም የህይወት ዘርፍ ለተሰማራ ሰው ችግሮች ሲያጋጥሙት ተስፋ ሳይቆርጥ በትዕግስት መታገል እንዳለበት ያስተምራል።
7. የአእምሮ ጥንካሬ
ምንም ያህል ጠንካራ እና ተፎካካሪ ቢገጥማትም፣ አሸናፊነትን በልቧ ውስጥ ይዛ ትሮጥ ነበር። ይህ በአዕምሮ ጠንካራ የመሆን ልምምድ፣ በሕይወት ውስጥ የሚያጋጥሙን ፈተናዎችና ተግዳሮቶች ሲመጡ እንዳንደናገጥ፣ በራሳችን አቅም እንድናምን እና በትዕግስት ወደፊት እንድንገፋ ያግዘናል። በውድድሮች ላይ በተለይም በመጨረሻው ዙር ያላት ፍጥነትና አእምሮአዊ ብቃት ለብቻው የውድድሩን ውጤት የመወሰን አቅም ነበረው። በአእምሮ ጥንካሬዋና በፍላጎቷ ታስበውና ታሻግራቸው ነበር። ይህ የሚያሳየው አካላዊ ብቃት ብቻ በቂ አለመሆኑንና የአዕምሮ ጥንካሬ ወሳኝ መሆኑን ነው።
8. ለሀገር ፍቅር መሥዋዕትነት መክፈል
መሰረት ደፋር ውድድሮችን የምትሮጠው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በአለም መድረክ ከፍ ለማድረግ ታላቅ ፍላጎት ነበራት። በውድድሮች ላይ ድል ስትቀዳጅ የምታሳየው ስሜት፣ የምትሸለመውን የሜዳሊያ ሽልማት ለሀገሯ ልጆች መስጠት መፈለጓና ለወጣቶች የነበራት አክብሮት ለሀገር ፍቅር ያላትን የከበረ አመለካከት የሚያሳይ ነው።
9. ከፍተኛ ዲሲፕሊን
ለስልጠና ይሁን ለውድድር ያላት ትኩረትና ዲሲፕሊን ከስኬቶቿ ዋነኛ ምስጢሮች አንዱ ነው። ከፍተኛ ዲሲፕሊንና ተቀዳሚ ትኩረት ለተገቢው ጉዳይ መስጠት ከስኬት ለመድረስ ወሳኝ መሆኑን ከእርሷ መማር ይቻላል።
10. ትህትና እና የትውልድ ሽግግር
የመሰረት ደፋር እና ጥሩነሽ ዲባባ ፉክክር ሁሌም በስፖርት ዓለም ውስጥ ሲነሳ የሚወደድ ነበር። ይሁንና፣ ከዚህ ፉክክር ጀርባ የነበረው ወዳጅነት እና የቡድን ስራቸው ለሌሎች ትልቅ ትምህርት ነው። እርስ በእርስ በመበረታታት፣ በመደጋገፍ እና ለአገር ክብር ሲሉ አብረው በመስራት፣ በዓለም አትሌቲክስ ውስጥ ኢትዮጵያ ስም እንድትገነባ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ይህም የሚያሳየው፣ ስኬታማ ለመሆን የሌላውን ስኬት ከመጠላት ይልቅ፣ እርስ በእርስ በመደጋገፍ የበለጠ ከፍታ ላይ መድረስ እንደሚቻል ነው። ትህትናን እና የቡድን መንፈስን መያዝም ለግለሰብም ሆነ ለማኅበረሰብ እድገት ወሳኝ ነው።
ምንም እንኳ በአለም አትሌቲክስ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ብትገኝም፣ ከአትሌቶች ጋር ያላት ትህትናና በመድረኩ የነበራት ስነ-ምግባር አርአያነት ያለው ነው። በተጨማሪም አዳዲስ አትሌቶችን ማበረታታትና ማነሳሳት የትውልድ ሽግግር ወሳኝ አካል መሆኑን በተግባር አሳይታለች።
11. ለአገር ክብር መስዋዕትነት
መሰረት ደፋር በሩጫ ሜዳ ላይ የምትዋደቀው ለራሷ ስኬት ብቻ አልነበረም። ለኢትዮጵያ ስምና ክብር ታላቅ ዋጋ ትሰጥ ነበር። ወርቅ ሜዳሊያ ስታገኝም ሆነ ስትሸነፍ፣ ሁሌም ለአገሯ የነበራት ፍቅር የነበራት ፍቅር ቅንነት ያሳያል። ወጣቱ ትውልድ፣ ለራሱ ስኬት ሲጥር፣ የአገሩን ስምና ክብር ከፍ ለማድረግ ጭምር ማሰብ እንዳለበት ከዚህ ታላቅ አትሌት ሕይወት መማር ይኖርበታል።
በአጠቃላይ ፣ የአትሌት መሰረት ደፋር የሯጭነት ሕይወት ከፍቅር፣ ከቁርጠኝነት፣ ከትጋት፣ ከጽናትና ከሀገር ፍቅር የተቀዳ የአልማዝ ታሪክ ነው። ይህ ታሪክ ለዛሬውና ለነገው ተተኪ ትውልድ ስኬት በገንዘብ የማይገመት ትምህርትና መነሳሳት ይሰጣል። ስኬት የጠንካራ ስራና የአእምሮ ጥንካሬ ውጤት እንጂ የአጭር ጊዜ ስሜት እንዳልሆነ እንድናውቅ ታላቅ ትምህርት ሰጥታናለች።
እሷ በዘመኗ የላቀ የነበረችው በእግሮቿ ብቻ ሳይሆን በአዕምሮዋም ጭምር ነው። የአሁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል መሆኗም የስነልቦና ጥንካሬዋ እና የውድድር ልምዷ ለቀጣዩ ትውልድ ትልቅ ሀብት እንደሆኑ ያሳያል።እነዚህን መርሆች በመከተል፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን አሻራ ሊያኖር ይችላል።
✍️ By Gebremichael Teklay ( መቐለ)
25/12/2017 ዓ/ም
1 year ago
አጫጭር ስፖርታዊ መረጃዎች
📌ቪክቶር ኦሲምሄን ወደ ጋላታሳራይ HERE WE GO (FABRIZIO ROMANO)
#ethiopia | ቴር ስቴገን ለቅድመ-ውድድር አመት ዝግጀት ከባርሴሎና ጋር አይጓዝም ሲል ሙንዶ ዲፖርትቭኦ ዘግቧል።
ሉዊስ ዲያዝ በ€75M ባየርሙኒክን እንደሚቀላቀል ይጠበቃል እና እስከ ሰኔ 2030 የሚቆይ ኮንትራት ቅድመ ስምምነት ላይ ተደርሷል።(NicoSchira)
ማንቸስተር ዩናይትድ እና ኒውካስትል ባለፈው የውድድር አመት በጁቬንቱስ ውሰት ቆይታው የተሳካለትን የፓሪስ ሴንት ዠርሜኑን ፈረንሳዊ አጥቂ ራንዳል ኮሎ ሙአኒን ኢላማ አድርገውታል። (Foot mercato)
ባየር ሙኒክ ከሊያንድሮ ትሮሳርድ ጋር ተገናኝተዋል። አርሰናል አዲስ የኮንትራት ማራዘምያ ጥያቄ እያዘጋጁ ቢሆንም የጀርመኑ ክለብ ከፍተኛ ደሞዝ ለማቅረብ ተዘጋጅቷል። (SkySportDE)
ቼልሲዎች ለአስቶን ቪላ ሞርጋን ሮጀርስ የተጫዋች ልውውጥ ለማቅረብ በዝግጅት ላይ ናቸው። ቶሲን አዳራቢዮ፣ ትሬቮህ ቻሎባህ እና ቤኖይት ባዲያሺሌ ሊካተቱ ይችላሉ፣ አስቶንቪላም አንድሬ ሳንቶስ እና ኒኮላስ ጃክሰንንም ይፈልጋሉ። (Telegraph)
ማንቸስተር ዩናይትዶች ለሴኔ ላምመንስ ዝውውር ቅድመ ሁኔታዎችን ለማወቅ የመጀመሪያ ግንኙነት አድርገዋል። (Fabrizio Romano)
ሪያል ማድሪድ ቪኒሽየስ ጁኒየር የሚጠይቀውን ደሞዝ ለመቀነስ የማይስማማ ከሆነ ለመሸጥ እያሰቡ ይገኛሉ። (goal)
ሊቨርፑል ኑኔዝን አሁንም በዚህ ክረምት እንደሚሸጡት ይጠብቃሉ። አል ሂላል እና ኤስ ሚላን የተጫዋቹ ፈላጊ ናቸው። (Gray Jacob)
ቤንጃሚን ሼሽኮ የማንችስተር ዩናይትድ ኢላማ ውስጥ ይገኛል። ኒኮላስ ጃክሰን እና ዋትኪንስም በማን ዩናይትድ እንደ አማራጭ የተያዙ የአጥቂ ስፍራ መስመር ተጫዋቾች ናቸው። (Ben Jacobs)
ጋላታሳራይ ከማንቸስተር ሲቲ ጋር የኤደርሰንን ስምምነትን ለመጨረስ ትልቅ እድል እንዳላቸው እርግጠኞች ናቸው። በጋላታሳራይ እና ኤደርሰን መካከል ከተወካዩ ጁሊዮ ሴሳር ጋር የተደረገ ሙሉ የቃል ስምምነት ተፈጽሟል እና ተረጋግጧል።
(Florina Plettenberg)
ማርከስ ራሽፎርድ በባርሴሎና ቤት የ19 ቁጥር ማሊያ የሚለብስ ይሆናል። (Mundo Deportivo)
#433ethiopia
📌ቪክቶር ኦሲምሄን ወደ ጋላታሳራይ HERE WE GO (FABRIZIO ROMANO)
#ethiopia | ቴር ስቴገን ለቅድመ-ውድድር አመት ዝግጀት ከባርሴሎና ጋር አይጓዝም ሲል ሙንዶ ዲፖርትቭኦ ዘግቧል።
ሉዊስ ዲያዝ በ€75M ባየርሙኒክን እንደሚቀላቀል ይጠበቃል እና እስከ ሰኔ 2030 የሚቆይ ኮንትራት ቅድመ ስምምነት ላይ ተደርሷል።(NicoSchira)
ማንቸስተር ዩናይትድ እና ኒውካስትል ባለፈው የውድድር አመት በጁቬንቱስ ውሰት ቆይታው የተሳካለትን የፓሪስ ሴንት ዠርሜኑን ፈረንሳዊ አጥቂ ራንዳል ኮሎ ሙአኒን ኢላማ አድርገውታል። (Foot mercato)
ባየር ሙኒክ ከሊያንድሮ ትሮሳርድ ጋር ተገናኝተዋል። አርሰናል አዲስ የኮንትራት ማራዘምያ ጥያቄ እያዘጋጁ ቢሆንም የጀርመኑ ክለብ ከፍተኛ ደሞዝ ለማቅረብ ተዘጋጅቷል። (SkySportDE)
ቼልሲዎች ለአስቶን ቪላ ሞርጋን ሮጀርስ የተጫዋች ልውውጥ ለማቅረብ በዝግጅት ላይ ናቸው። ቶሲን አዳራቢዮ፣ ትሬቮህ ቻሎባህ እና ቤኖይት ባዲያሺሌ ሊካተቱ ይችላሉ፣ አስቶንቪላም አንድሬ ሳንቶስ እና ኒኮላስ ጃክሰንንም ይፈልጋሉ። (Telegraph)
ማንቸስተር ዩናይትዶች ለሴኔ ላምመንስ ዝውውር ቅድመ ሁኔታዎችን ለማወቅ የመጀመሪያ ግንኙነት አድርገዋል። (Fabrizio Romano)
ሪያል ማድሪድ ቪኒሽየስ ጁኒየር የሚጠይቀውን ደሞዝ ለመቀነስ የማይስማማ ከሆነ ለመሸጥ እያሰቡ ይገኛሉ። (goal)
ሊቨርፑል ኑኔዝን አሁንም በዚህ ክረምት እንደሚሸጡት ይጠብቃሉ። አል ሂላል እና ኤስ ሚላን የተጫዋቹ ፈላጊ ናቸው። (Gray Jacob)
ቤንጃሚን ሼሽኮ የማንችስተር ዩናይትድ ኢላማ ውስጥ ይገኛል። ኒኮላስ ጃክሰን እና ዋትኪንስም በማን ዩናይትድ እንደ አማራጭ የተያዙ የአጥቂ ስፍራ መስመር ተጫዋቾች ናቸው። (Ben Jacobs)
ጋላታሳራይ ከማንቸስተር ሲቲ ጋር የኤደርሰንን ስምምነትን ለመጨረስ ትልቅ እድል እንዳላቸው እርግጠኞች ናቸው። በጋላታሳራይ እና ኤደርሰን መካከል ከተወካዩ ጁሊዮ ሴሳር ጋር የተደረገ ሙሉ የቃል ስምምነት ተፈጽሟል እና ተረጋግጧል።
(Florina Plettenberg)
ማርከስ ራሽፎርድ በባርሴሎና ቤት የ19 ቁጥር ማሊያ የሚለብስ ይሆናል። (Mundo Deportivo)
#433ethiopia
Sponsored by
Surafel
Comments