10 hours ago
u12a6u122eu121e u1290u1343 u12c8u1325u1277u120d u27a1ufe0f https://youtu.be/DVFhZjlaY... #ethiopia #ebc #pmabiyahmed #currentaffairs ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ኦሮሞ ነፃ ወጥቷል ➡️ https://youtu.be/DVFhZjlaY... #ethiopia #ebc #pmabiyahmed #currentaffairs
11 hours ago
Turtii Ministira Muummee Abiyyi Ahimad (PhD) Waliin Taasifame (Kutaa 1ffaa)
Turtii Ministira Muummee Abiyyi Ahimad (PhD) Waliin Taasifame (Kutaa 1ffaa)
12 hours ago
u12a2u1272u126a 57 ... u1290u1210u1234 01/2018 u12d3.u121d #etv #ebcdotstream #news #ethiopia #etv57 ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ኢቲቪ 57 ... ነሐሴ 01/2018 ዓ.ም #etv #ebcdotstream #news #ethiopia #etv57
12 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
14 hours ago
ፅምዶ ቀጠናውን ለማተራመስ የተዘጋጀ የጥፋት ኃይል ነው፦የብርጌድ ንሓመዱ የፖለቲካ ኃላፊ በየነ ገብረእግዚአብሔር
Ethiopian Broadcasting Corporation
14 hours ago
u12e8u1345u121du12f6 u12e8u1325u134bu1275 u1283u12edu120d u1208u1275u130du122bu12edu121d u1206u1290 u1208u12a4u122du1275u122b u12a0u12edu1320u1245u121du121du1366u12e8u1265u122du130cu12f5 u1295u1213u1218u12f1 u12e8u1356u1208u1272u12ab u1283u120bu134a u1260u12e8u1290 u1308u1265u1228u12a5u130du12dau12a0u1265u1214u122d
Ethiopian Broadcasting Corporation","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"User","__isEntity":"User","__isActor":"User","id":"100064325666044","url":"https://www.facebook.com/E... Broadcasting Corporation","work_info":null,"__module_operation_CometTextWithEntitiesRelay_textWithEntities":{"__dr":"ProfileGeminiWeakReferenceLink_user$normalization.graphql
የፅምዶ የጥፋት ኃይል ለትግራይም ሆነ ለኤርትራ አይጠቅምም፦የብርጌድ ንሓመዱ የፖለቲካ ኃላፊ በየነ ገብረእግዚአብሔር
Ethiopian Broadcasting Corporation
Sponsored by
Surafel
17 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
17 hours ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu1295 u12a5u12cdu1290u1275 u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12e8u1218u1308u1293u129b u1265u12d9u1283u1295 u12a0u12cdu1273u122eu127d u12a5u12e8u12d8u1308u1261u1275 u1290u12cd
#gerd #mining #ethiopia #firstpost ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያን እውነት ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን አውታሮች እየዘገቡት ነው
#gerd #mining #ethiopia #firstpost
18 hours ago
u12e8u1215u12f3u1234 u130du12f5u1265 u1260u1228u12a8u1276u127du1293 u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12a5u12cdu1245u1293u12ceu127d
Ethiopian Broadcasting Corporation","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"User","__isEntity":"User","__isActor":"User","id":"100064325666044","url":"https://www.facebook.com/E... Broadcasting Corporation","work_info":null,"__module_operation_CometTextWithEntitiesRelay_textWithEntities":{"__dr":"ProfileGeminiWeakReferenceLink_user$normalization.graphql
የሕዳሴ ግድብ በረከቶችና ዓለም አቀፍ እውቅናዎች
Ethiopian Broadcasting Corporation
19 hours ago
u12dcu1293 u12a2u1275u12eeu1335u12eb...u1290u1210u1234 01/2018 u12d3.u121d
Ethiopian Broadcasting Corporation","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"User","__isEntity":"User","__isActor":"User","id":"100064325666044","url":"https://www.facebook.com/E... Broadcasting Corporation","work_info":null,"__module_operation_CometTextWithEntitiesRelay_textWithEntities":{"__dr":"ProfileGeminiWeakReferenceLink_user$normalization.graphql
ዜና ኢትዮጵያ...ነሐሴ 01/2018 ዓ.ም
Ethiopian Broadcasting Corporation
22 hours ago
u12e8u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u1229 u1246u12edu1273 u12dbu122c u121du123du1275 u12edu1320u1265u1241u1295
#ethiopia #ebc #pmabiyahmed ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቆይታ ዛሬ ምሽት ይጠብቁን
#ethiopia #ebc #pmabiyahmed
1 day ago
u12a0u12f2u1235 u1240u1295 ... u1290u1210u1234 01/2018 u12d3.u121d #etv #ebc #ebcdotstream #u12a0u12f2u1235u1240u1295 #newday ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
አዲስ ቀን ... ነሐሴ 01/2018 ዓ.ም #etv #ebc #ebcdotstream #አዲስቀን #newday
1 day ago
u12e8u1218u12f0u1218u122d u12a0u1295u1240u133d #abiyahmedali #medemer #ebc ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የመደመር አንቀጽ #abiyahmedali #medemer #ebc
Sponsored by
Surafel
1 day ago
u1208u12a0u134du122au12ab u132du121du122d u12a9u122bu1275 u12e8u121du1295u1206u1295u1260u1275 u1355u122eu1300u12adu1275
#ebc #pmabiyahmed #bishoftuairport #megaproject ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ለአፍሪካ ጭምር ኩራት የምንሆንበት ፕሮጀክት
#ebc #pmabiyahmed #bishoftuairport #megaproject
1 day ago
u1260u12c8u1245u1273u12ca u1309u12f3u12eeu127d u12e8u1218u1295u130du1225u1275 u12aeu1219u1292u12acu123du1295 u1218u130du1208u132b #communicationservice #ethiopia #currentaffairs #ebc #ebcdotstream ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
በወቅታዊ ጉዳዮች የመንግሥት ኮሙኒኬሽን መግለጫ #communicationservice #ethiopia #currentaffairs #ebc #ebcdotstream
1 day ago
u12e8u121du123du1275 2 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293... u1210u121du120c 30/2018 u12d3.u121d
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia #etv57 ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የምሽት 2 ሰዓት አማርኛ ዜና... ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia #etv57
1 day ago
u12a8u1218u1295u130du1225u1275 u12aeu1219u1292u12acu123du1295 u12a0u1308u120du130du120eu1275 u12e8u1270u1230u1320 u1218u130du1208u132b #u134bu1293u121au12f2u12ebu12aeu122du1356u122cu123du1295 #fanamediacorporation ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን #fanamediacorporation
2 days ago
በቀሃ ፊልምስ ተዘጋጅቶ የቀረበው የሰርክአዲስ መጋቢያው '' መቀነት '' አዲስ ፊልም ከነገ ጀምሮ በአለም ሲኒማ ብቻ ቦሌ እና መገናኛ መታየት ይጀምራል ።
በመቀነት የታሰረ ህመም፡፡
አንድ መቀነት ሁለትእውነታ!
#qehafilms
serkadis_m qeha_films solina_desta energy_film_production selamawit_mare adiam_shemelis official_tamirat_belete dagne_art yosephbazezew @_.raphuuuuuuu._ official_samuel_tilahun abrham_gizat absun47 endegena_demeke mish_kassa haileabebaw_densa wubete_takele habtamu_mulat1 henok_baba
በመቀነት የታሰረ ህመም፡፡
አንድ መቀነት ሁለትእውነታ!
#qehafilms
serkadis_m qeha_films solina_desta energy_film_production selamawit_mare adiam_shemelis official_tamirat_belete dagne_art yosephbazezew @_.raphuuuuuuu._ official_samuel_tilahun abrham_gizat absun47 endegena_demeke mish_kassa haileabebaw_densa wubete_takele habtamu_mulat1 henok_baba
Sponsored by
Surafel
2 days ago
በቀሃ ፊልምስ ተዘጋጅቶ የቀረበው የሰርክአዲስ መጋቢያው '' መቀነት '' አዲስ ፊልም ከነገ ጀምሮ በአለም ሲኒማ ብቻ ቦሌ እና መገናኛ መታየት ይጀምራል ።
በመቀነት የታሰረ ህመም፡፡
አንድ መቀነት ሁለትእውነታ!
#qehafilms
serkadis_m qeha_films solina_desta energy_film_production selamawit_mare adiam_shemelis official_tamirat_belete dagne_art yosephbazezew @_.raphuuuuuuu._ official_samuel_tilahun abrham_gizat absun47 endegena_demeke mish_kassa haileabebaw_densa wubete_takele habtamu_mulat1 henok_baba
በመቀነት የታሰረ ህመም፡፡
አንድ መቀነት ሁለትእውነታ!
#qehafilms
serkadis_m qeha_films solina_desta energy_film_production selamawit_mare adiam_shemelis official_tamirat_belete dagne_art yosephbazezew @_.raphuuuuuuu._ official_samuel_tilahun abrham_gizat absun47 endegena_demeke mish_kassa haileabebaw_densa wubete_takele habtamu_mulat1 henok_baba
2 days ago
u1273u122au12ad u12a8u1270u1348u1325u122e u12cdu1260u1275 u12ebu12f0u120fu1275 u1263u1215u122du12f3u122d
#bahirdar #pmabiyahmed #amhararegion ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ታሪክ ከተፈጥሮ ውበት ያደሏት ባሕርዳር
#bahirdar #pmabiyahmed #amhararegion
2 days ago
Ethiopian Airlines Group inaugurated a new passenger terminal at Bahir Dar Dejazmach Belay Zeleke International Airport in a vibrant ceremony grace by the presence of the Prime Minister of Ethiopia, His Excellency Abiy Ahmed (PhD). The new state of the art terminal is designed to significantly enhance the airport's operational capacity while providing an improved travel experience its passengers. #ethiopianairlines #bahirdar
2 days ago
u12e8u1240u1295 7 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293 u2026 u1210u121du120c 30/2018 u12d3.u121d
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀን 7 ሰዓት አማርኛ ዜና … ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia
2 days ago
u12dcu1293 u12a2u1275u12eeu1335u12eb u2026 u1210u121du120c 30/2018 u12d3.u121d
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ዜና ኢትዮጵያ … ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም
#etv #ebcdotstream #news #ethiopia
Sponsored by
Surafel
2 days ago
Enjoy 10% off flights to and from Africa, the Middle East, and Asia to all Ethiopian online destinations. Take advantage of this limited-time offer, valid from August 1 to August 15, 2026. Secure your booking now for travel between September 1 and November 30, 2026.
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #travelsavings
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #travelsavings
2 days ago
u12a8u12a0u120bu121bu1323 u12a5u12e8u1270u1230u121b u12ebu1208u12cd u1218u1228u1303 #newsupdate #raya #alamata #geopolitics #facebooknews ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ከአላማጣ እየተሰማ ያለው መረጃ #newsupdate #raya #alamata #geopolitics #facebooknews
2 days ago
u1260u120du1306u127f u12adu1295u12f5 u1270u12a8u1265u122b u12e8u121du1275u1296u122d u1200u1308u122d
#ethiopia #pmabiyahmed #ebcdotstream #nationaldialogue ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
በልጆቿ ክንድ ተከብራ የምትኖር ሀገር
#ethiopia #pmabiyahmed #ebcdotstream #nationaldialogue
2 days ago
Harar Jugol – The Living Museum
ሐረር ጁጎል – ሕያው ሙዚየም
#ethiopia | ሐረር በየዕለቱ ሰላም፣ መቻቻል እና አብሮነት የሚኖሩባት ከተማ ናት።
ሐረር በዓለም ላይ ሦስት የዓለም ቅርስ እውቅናዎችን ያጎናጸፈች ልዩ ታሪካዊ ከተማ ናት።
መዲናቱል አውሊያ – የቅዱሳን ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ቲምቡክቱ
የታሪካዊው የአዳል ሱልጣኔት ዋና ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ታሪካዊ የንግድ ማዕከል
በእስልምና ዓለም አራተኛዋ ቅድስት ከተማ በመሆን የምትከበር
የድሮውና የዘመናዊው ዓለም የሚገናኙባት ልዩ ከተማ
የሐረርን የበለጸገ ታሪክ፣ ባህል፣ ልዩ የስነ-ሕንፃ ቅርስ እና እንግዳ ተቀባይነት ለመመስከር ይጎብኙ። በየአደባባዩ ታሪክ ይነገራል፤ እያንዳንዱ ጉብኝትም የማይረሳ ተሞክሮ ይሆናል።
Harar is the City of Peace, Tolerance, and Solidarity, where these values are lived every day.
A rare city embraced by three UNESCO World Heritage recognitions, Harar is a treasure unlike any other.
Harar Medinat al-Awliya – The City of Saints
The Timbuktu of East Africa
Former capital of the Adal Sultanate
A historic center of East African trade
Revered as the fourth holiest city in Islam
Where the old meets the new in perfect harmony
Visit Harar to discover its rich history, vibrant culture, remarkable architecture, and warm hospitality. Every corner tells a story, and every visit becomes an unforgettable experience.
ሐረር በዩኔስኮ (UNESCO) በአንድ የዓለም ቅርስነት ዕውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህም "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በመባል ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2006 "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በሚል ኦፊሴላዊ ስም በዓለም ቅርስነት መዝገብ ውስጥ ሰፍሯል።
ይህ ስፍራ አንድ የዓለም ቅርስ ቢሆንም፣ ዩኔስኮ ለዚህ ቦታ "የላቀ ሁለንተናዊ እሴት" (Outstanding Universal Value) የሰጠው በሦስት ዋና ዋና የባህል መስፈርቶች (iv እና v) ላይ በመመስረት ነው።
1. ልዩ የሕንፃ ጥበብ ውህደት
ሐረር የአፍሪካ እና የእስልምና ወጎች ያልተለመደ ውህደትን ትወክላለች። የከተማዋ አቀማመጥ እና የ"ሐረሪ" ቤቶች ዲዛይን—በመሃል ላይ በሚገኙ ግቢዎች እና ውስጣዊ ግድግዳዎቻቸው ላይ በሚታዩ ውስብስብ እና ያሸበረቁ የእንጨት ቅርጻ ቅርጾች የሚታወቁ—በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የእስልምና ከተሞች የተለዩ ያደርጓታል። ይህም የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች እና የሰፊው የእስልምና ዓለም ለዘመናት የነበራቸው መስተጋብር ውጤት የሆነ ልዩ ማንነትን ፈጥሯል።
2. ልዩ የሆነ የሃይማኖት ፋይዳ
ብዙውን ጊዜ በእስልምና አራተኛዋ የተቀደሰች ከተማ ተብላ የምትጠራው (ከመካ፣ ከመዲና እና ከኢየሩሳሌም በመቀጠል)፣ ሐረር ትልቅ መንፈሳዊ ማዕከል ናት። በከተማዋ ግንብ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሃይማኖት ስፍራዎች ይገኛሉ፦
ሦስቱ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆዩትን ጨምሮ 82 መስጊዶች።
ለአካባቢው ቅዱሳን እና እስላማዊ ታላላቅ ሰዎች የተገነቡ 102 መቃብሮች (ሸሪዎች)።
3. "ሕያው" የሆነ ታሪካዊ የከተማ ገጽታ
እንደ ብዙዎቹ የቅርስ ስፍራዎች ሳይሆን፣ ሐረር የመካከለኛው ዘመን የከተማ አወቃቀሯን በመጠበቅ እንደ ዘመናዊ የባህል ማዕከል የምታገለግል "ሕያው" የቅርስ ከተማ ናት። በ13ኛው እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተገነባው "ጁጎል" (የመከላከያ ግንብ)፣ አሁንም የድሮዋን ታሪካዊ ከተማ ይከብባል። ይህም የባህላዊ ማህበራዊ አደረጃጀትን፣ የመንገድ አቀማመጥን እና ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት እና ከዓለም ገበያዎች ጋር ያገናኙ የነበሩ ጥንታዊ የንግድ መስመሮችን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጓል።
ሐረር በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ዘጠኝ የዓለም ቅርስ ቦታዎች አንዷ ነች። ሌሎችም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የስምየን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የአክሱም ሥልጣኔ፣ የፋሲል ግቢ (ጎንደር)፣ የአዋሽ ሸለቆ፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የቲያ ሐውልቶች እና የኮንሶ የባህል መልክዓ ምድር ይገኙበታል።
Harar is officially recognized by UNESCO as a single World Heritage site: Harar Jugol, the Fortified Historic Town. It was inscribed on the World Heritage List in 2006 under the official name Harar Jugol, the Fortified Historic Town.
While it is a single site, UNESCO’s recognition is based on three primary cultural criteria (iv and v) that define why it holds "Outstanding Universal Value":
1. Unique Architectural Synthesis
Harar represents an exceptional fusion of African and Islamic traditions. Its urban layout and "Harari" house designs—characterized by central courtyards and intricate, colorful interior woodwork—are distinct from other Islamic cities in the region. This creates a unique architectural identity resulting from centuries of interaction between the Ethiopian highlands and the wider Muslim world.
2. Exceptional Religious Significance
Often described as the fourth holiest city in Islam (after Mecca, Medina, and Jerusalem), Harar serves as a major spiritual center. Within its walls, the city contains an extraordinary concentration of religious sites:
82 mosques, three of which date back to the 10th century.
102 shrines dedicated to local saints and Islamic figures.
3. A "Living" Historic Urban Landscape
Unlike many archeological sites, Harar is a "living" heritage city that has preserved its medieval urban fabric while functioning as a modern cultural hub. Its "Jugol" (defensive wall), built between the 13th and 16th centuries, still encloses the historic old town, maintaining the traditional social organization, street patterns, and ancient trade routes that once connected Ethiopia to the Arabian Peninsula and global markets.
Harar is one of nine total recognitions in the country. The others include the Rock-Hewn Churches of Lalibela, the Simien Mountains National Park, the Kingdom of Aksum, Fasil Ghebbi (Gondar), the Lower Valley of the Awash, the Lower Omo Valley, the Tiya Stelae, and the Konso Cultural Landscape.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#visitharar #hararjugol #ethiopia #unesco #heritage #culture #tourism #landoforigins #ሐረር #የዓለም_ቅርስ #ቱሪዝም
ሐረር ጁጎል – ሕያው ሙዚየም
#ethiopia | ሐረር በየዕለቱ ሰላም፣ መቻቻል እና አብሮነት የሚኖሩባት ከተማ ናት።
ሐረር በዓለም ላይ ሦስት የዓለም ቅርስ እውቅናዎችን ያጎናጸፈች ልዩ ታሪካዊ ከተማ ናት።
መዲናቱል አውሊያ – የቅዱሳን ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ቲምቡክቱ
የታሪካዊው የአዳል ሱልጣኔት ዋና ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ታሪካዊ የንግድ ማዕከል
በእስልምና ዓለም አራተኛዋ ቅድስት ከተማ በመሆን የምትከበር
የድሮውና የዘመናዊው ዓለም የሚገናኙባት ልዩ ከተማ
የሐረርን የበለጸገ ታሪክ፣ ባህል፣ ልዩ የስነ-ሕንፃ ቅርስ እና እንግዳ ተቀባይነት ለመመስከር ይጎብኙ። በየአደባባዩ ታሪክ ይነገራል፤ እያንዳንዱ ጉብኝትም የማይረሳ ተሞክሮ ይሆናል።
Harar is the City of Peace, Tolerance, and Solidarity, where these values are lived every day.
A rare city embraced by three UNESCO World Heritage recognitions, Harar is a treasure unlike any other.
Harar Medinat al-Awliya – The City of Saints
The Timbuktu of East Africa
Former capital of the Adal Sultanate
A historic center of East African trade
Revered as the fourth holiest city in Islam
Where the old meets the new in perfect harmony
Visit Harar to discover its rich history, vibrant culture, remarkable architecture, and warm hospitality. Every corner tells a story, and every visit becomes an unforgettable experience.
ሐረር በዩኔስኮ (UNESCO) በአንድ የዓለም ቅርስነት ዕውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህም "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በመባል ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2006 "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በሚል ኦፊሴላዊ ስም በዓለም ቅርስነት መዝገብ ውስጥ ሰፍሯል።
ይህ ስፍራ አንድ የዓለም ቅርስ ቢሆንም፣ ዩኔስኮ ለዚህ ቦታ "የላቀ ሁለንተናዊ እሴት" (Outstanding Universal Value) የሰጠው በሦስት ዋና ዋና የባህል መስፈርቶች (iv እና v) ላይ በመመስረት ነው።
1. ልዩ የሕንፃ ጥበብ ውህደት
ሐረር የአፍሪካ እና የእስልምና ወጎች ያልተለመደ ውህደትን ትወክላለች። የከተማዋ አቀማመጥ እና የ"ሐረሪ" ቤቶች ዲዛይን—በመሃል ላይ በሚገኙ ግቢዎች እና ውስጣዊ ግድግዳዎቻቸው ላይ በሚታዩ ውስብስብ እና ያሸበረቁ የእንጨት ቅርጻ ቅርጾች የሚታወቁ—በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የእስልምና ከተሞች የተለዩ ያደርጓታል። ይህም የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች እና የሰፊው የእስልምና ዓለም ለዘመናት የነበራቸው መስተጋብር ውጤት የሆነ ልዩ ማንነትን ፈጥሯል።
2. ልዩ የሆነ የሃይማኖት ፋይዳ
ብዙውን ጊዜ በእስልምና አራተኛዋ የተቀደሰች ከተማ ተብላ የምትጠራው (ከመካ፣ ከመዲና እና ከኢየሩሳሌም በመቀጠል)፣ ሐረር ትልቅ መንፈሳዊ ማዕከል ናት። በከተማዋ ግንብ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሃይማኖት ስፍራዎች ይገኛሉ፦
ሦስቱ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆዩትን ጨምሮ 82 መስጊዶች።
ለአካባቢው ቅዱሳን እና እስላማዊ ታላላቅ ሰዎች የተገነቡ 102 መቃብሮች (ሸሪዎች)።
3. "ሕያው" የሆነ ታሪካዊ የከተማ ገጽታ
እንደ ብዙዎቹ የቅርስ ስፍራዎች ሳይሆን፣ ሐረር የመካከለኛው ዘመን የከተማ አወቃቀሯን በመጠበቅ እንደ ዘመናዊ የባህል ማዕከል የምታገለግል "ሕያው" የቅርስ ከተማ ናት። በ13ኛው እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተገነባው "ጁጎል" (የመከላከያ ግንብ)፣ አሁንም የድሮዋን ታሪካዊ ከተማ ይከብባል። ይህም የባህላዊ ማህበራዊ አደረጃጀትን፣ የመንገድ አቀማመጥን እና ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት እና ከዓለም ገበያዎች ጋር ያገናኙ የነበሩ ጥንታዊ የንግድ መስመሮችን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጓል።
ሐረር በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ዘጠኝ የዓለም ቅርስ ቦታዎች አንዷ ነች። ሌሎችም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የስምየን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የአክሱም ሥልጣኔ፣ የፋሲል ግቢ (ጎንደር)፣ የአዋሽ ሸለቆ፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የቲያ ሐውልቶች እና የኮንሶ የባህል መልክዓ ምድር ይገኙበታል።
Harar is officially recognized by UNESCO as a single World Heritage site: Harar Jugol, the Fortified Historic Town. It was inscribed on the World Heritage List in 2006 under the official name Harar Jugol, the Fortified Historic Town.
While it is a single site, UNESCO’s recognition is based on three primary cultural criteria (iv and v) that define why it holds "Outstanding Universal Value":
1. Unique Architectural Synthesis
Harar represents an exceptional fusion of African and Islamic traditions. Its urban layout and "Harari" house designs—characterized by central courtyards and intricate, colorful interior woodwork—are distinct from other Islamic cities in the region. This creates a unique architectural identity resulting from centuries of interaction between the Ethiopian highlands and the wider Muslim world.
2. Exceptional Religious Significance
Often described as the fourth holiest city in Islam (after Mecca, Medina, and Jerusalem), Harar serves as a major spiritual center. Within its walls, the city contains an extraordinary concentration of religious sites:
82 mosques, three of which date back to the 10th century.
102 shrines dedicated to local saints and Islamic figures.
3. A "Living" Historic Urban Landscape
Unlike many archeological sites, Harar is a "living" heritage city that has preserved its medieval urban fabric while functioning as a modern cultural hub. Its "Jugol" (defensive wall), built between the 13th and 16th centuries, still encloses the historic old town, maintaining the traditional social organization, street patterns, and ancient trade routes that once connected Ethiopia to the Arabian Peninsula and global markets.
Harar is one of nine total recognitions in the country. The others include the Rock-Hewn Churches of Lalibela, the Simien Mountains National Park, the Kingdom of Aksum, Fasil Ghebbi (Gondar), the Lower Valley of the Awash, the Lower Omo Valley, the Tiya Stelae, and the Konso Cultural Landscape.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#visitharar #hararjugol #ethiopia #unesco #heritage #culture #tourism #landoforigins #ሐረር #የዓለም_ቅርስ #ቱሪዝም
2 days ago
የCPJ የ2026 ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነት ሽልማት አሸናፊዎች ተገለጹ
#ethiopia | የጋዜጠኞችን ጥበቃ ኮሚቴ (CPJ) ለ36ኛ ጊዜ የሚያዘጋጀውን ዓመታዊ International Press Freedom Awards (IPFA) የ2026 ተሸላሚ ጋዜጠኞችን ይፋ አድርጓል።
የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ ኅዳር 19 ቀን 2026 በኒውዮርክ ከተማ የሚካሄድ ሲሆን፣ ከተለያዩ አገራት የተውጣጡ ጋዜጠኞች በድፍረታቸውና በሙያዊ ተግባራቸው ይሸለማሉ።
በዚህ ዓመት ከተሸለሙት መካከል ከሊባኖስ፣ ከኤርትራ፣ ከሀንጋሪ፣ ከኮሎምቢያ እና ከሚያንማር የመጡ ጋዜጠኞች ይገኛሉ።
ክርስቲና አሲ – ሊባኖስ
የAFP ፎቶ ጋዜጠኛ ክርስቲና አሲ በጥቅምት 2023 በእስራኤል–ሊባኖስ ድንበር ዘገባ ስትሰራ በደረሰባት ጥቃት ቀኝ እግሯን አጥታለች፤ የሮይተርስ ጋዜጠኛ ኢሳም አብዳላህም በዚያው ጥቃት ተገድሏል።
CPJ እንደሚለው፣ በዚህ ጉዳይ እስካሁን ተጠያቂ የሆነ አካል የለም። አሲ ከዚያ በኋላ ለጋዜጠኞች ደኅንነትና ለፍትሕ ድምፅ ሆና እየሠራች ነው።
"ኤርትራ 16"
CPJ በዚህ ዓመት ለ25 ዓመታት ያለ ፍርድ ታስረው የቆዩትን "ኤርትራ 16" የተባሉ 16 ጋዜጠኞች በጋራ ሸልሟል።
እነዚህ ጋዜጠኞች በ2001 የግል ሚዲያዎች ከተዘጉ በኋላ ታስረው ሲሆን፣ እስካሁን ክስ አልቀረበባቸውም፣ ፍርድ ቤትም አልቀረቡም። የጤናቸውና የሕይወታቸው ሁኔታ እንኳን በግልፅ አይታወቅም።
ሳቦልች ፓንዪ – ሀንጋሪ
የምርመራ ጋዜጠኛው ሳቦልች ፓንዪ የሩሲያ ተፅዕኖ፣ ሙስናና የፖለቲካ ሥልጣን ላይ በሠራቸው ዘገባዎች የሚታወቅ ሲሆን፣ በ2026 የሀንጋሪ ምርጫ ዋዜማ ከባድ ጫናና የስለላ ክስ ተጋፍጦበታል።
ኤስቴፋኒ ሮድሪጌዝ – ኮሎምቢያ
በአሜሪካ የስፓኒሽ ቋንቋ ሚዲያ Nashville Noticias ዘጋቢ የሆነችው ኤስቴፋኒ ሮድሪጌዝ በ2026 በICE ተይዛ ታስራ ነበር።
CPJ ጉዳዩ በስደተኞች ጉዳይ ላይ በምታደርገው ዘገባ ምክንያት በጋዜጠኞች ላይ የሚደረግ ጫናን የሚያሳይ ነው ብሏል።
ሳይ ዛው ታይክ – ሚያንማር
የMyanmar Now ፎቶ ጋዜጠኛ ሳይ ዛው ታይክ በ2023 የCyclone Mocha ጉዳትን ሲዘግብ ተይዞ 20 ዓመት ከባድ እስራት ተፈርዶበታል።
CPJ እንደሚለው ሚያንማር በዓለም ላይ ጋዜጠኞችን በእስር ከሚያቆዩ አገራት መካከል ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
የGwen Ifill የፕሬስ ነፃነት ሽልማት
የ2026 Gwen Ifill Press Freedom Award የኤል ሳልቫዶር ጋዜጠኛና El Faro መስራች ካርሎስ ዳዳ ተሸላሚ ሆኗል።
ዳዳ ለዓመታት በሙስና፣ በወንጀለኛ ቡድኖች፣ በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና በመንግሥት አሰራር ላይ የምርመራ ዘገባዎችን በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከመንግሥታዊ ጫና የተነሳ በስደት እየኖረ ነው።
CPJ እንደገለጸው፣ የ2026 ተሸላሚዎች የተመረጡት ከፍተኛ አደጋና ጫና ውስጥ ሆነው ለሕዝብ እውነታን ለማድረስ ባሳዩት ድፍረትና ቁርጠኝነት መሠረት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የጋዜጠኞችን ጥበቃ ኮሚቴ (CPJ) ለ36ኛ ጊዜ የሚያዘጋጀውን ዓመታዊ International Press Freedom Awards (IPFA) የ2026 ተሸላሚ ጋዜጠኞችን ይፋ አድርጓል።
የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ ኅዳር 19 ቀን 2026 በኒውዮርክ ከተማ የሚካሄድ ሲሆን፣ ከተለያዩ አገራት የተውጣጡ ጋዜጠኞች በድፍረታቸውና በሙያዊ ተግባራቸው ይሸለማሉ።
በዚህ ዓመት ከተሸለሙት መካከል ከሊባኖስ፣ ከኤርትራ፣ ከሀንጋሪ፣ ከኮሎምቢያ እና ከሚያንማር የመጡ ጋዜጠኞች ይገኛሉ።
ክርስቲና አሲ – ሊባኖስ
የAFP ፎቶ ጋዜጠኛ ክርስቲና አሲ በጥቅምት 2023 በእስራኤል–ሊባኖስ ድንበር ዘገባ ስትሰራ በደረሰባት ጥቃት ቀኝ እግሯን አጥታለች፤ የሮይተርስ ጋዜጠኛ ኢሳም አብዳላህም በዚያው ጥቃት ተገድሏል።
CPJ እንደሚለው፣ በዚህ ጉዳይ እስካሁን ተጠያቂ የሆነ አካል የለም። አሲ ከዚያ በኋላ ለጋዜጠኞች ደኅንነትና ለፍትሕ ድምፅ ሆና እየሠራች ነው።
"ኤርትራ 16"
CPJ በዚህ ዓመት ለ25 ዓመታት ያለ ፍርድ ታስረው የቆዩትን "ኤርትራ 16" የተባሉ 16 ጋዜጠኞች በጋራ ሸልሟል።
እነዚህ ጋዜጠኞች በ2001 የግል ሚዲያዎች ከተዘጉ በኋላ ታስረው ሲሆን፣ እስካሁን ክስ አልቀረበባቸውም፣ ፍርድ ቤትም አልቀረቡም። የጤናቸውና የሕይወታቸው ሁኔታ እንኳን በግልፅ አይታወቅም።
ሳቦልች ፓንዪ – ሀንጋሪ
የምርመራ ጋዜጠኛው ሳቦልች ፓንዪ የሩሲያ ተፅዕኖ፣ ሙስናና የፖለቲካ ሥልጣን ላይ በሠራቸው ዘገባዎች የሚታወቅ ሲሆን፣ በ2026 የሀንጋሪ ምርጫ ዋዜማ ከባድ ጫናና የስለላ ክስ ተጋፍጦበታል።
ኤስቴፋኒ ሮድሪጌዝ – ኮሎምቢያ
በአሜሪካ የስፓኒሽ ቋንቋ ሚዲያ Nashville Noticias ዘጋቢ የሆነችው ኤስቴፋኒ ሮድሪጌዝ በ2026 በICE ተይዛ ታስራ ነበር።
CPJ ጉዳዩ በስደተኞች ጉዳይ ላይ በምታደርገው ዘገባ ምክንያት በጋዜጠኞች ላይ የሚደረግ ጫናን የሚያሳይ ነው ብሏል።
ሳይ ዛው ታይክ – ሚያንማር
የMyanmar Now ፎቶ ጋዜጠኛ ሳይ ዛው ታይክ በ2023 የCyclone Mocha ጉዳትን ሲዘግብ ተይዞ 20 ዓመት ከባድ እስራት ተፈርዶበታል።
CPJ እንደሚለው ሚያንማር በዓለም ላይ ጋዜጠኞችን በእስር ከሚያቆዩ አገራት መካከል ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
የGwen Ifill የፕሬስ ነፃነት ሽልማት
የ2026 Gwen Ifill Press Freedom Award የኤል ሳልቫዶር ጋዜጠኛና El Faro መስራች ካርሎስ ዳዳ ተሸላሚ ሆኗል።
ዳዳ ለዓመታት በሙስና፣ በወንጀለኛ ቡድኖች፣ በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና በመንግሥት አሰራር ላይ የምርመራ ዘገባዎችን በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከመንግሥታዊ ጫና የተነሳ በስደት እየኖረ ነው።
CPJ እንደገለጸው፣ የ2026 ተሸላሚዎች የተመረጡት ከፍተኛ አደጋና ጫና ውስጥ ሆነው ለሕዝብ እውነታን ለማድረስ ባሳዩት ድፍረትና ቁርጠኝነት መሠረት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
Comments