1 day ago
በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ተከስቶ በነበረው የትራፊክ አደጋ ምክንያት ተዘግቶ የቆየው መንገድ በድጋሚ ተከፈተ
#ethiopia | በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ የታክሲ መቆሚያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ለሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ አገልግሎቱ መመለሱ ታውቋል።
አደጋው የተከሰተው ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን፣ ቅጥቅጥ ተብሎ የሚጠራው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በሚያሽከረክርበት ወቅት ከላይኛው ተርሚናል ወደ ታችኛው ተርሚናል ወድቆ ተንጠልጥሎ በመገኘቱ መንገዱ እንዲዘጋ ሆኖ ነበር።
በዚህ አደጋ ሳቢያ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ተጎጂዎቹም በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻሁነኝ ሙሉጌታ ለሚዲያ እንደተናገሩት፣ የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ባለሙያዎች ተሽከርካሪውን ከቦታው ለማንሳትና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
በወቅቱም ከቀበና ተነስተው ወደ ኮተቤ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በኩል ያለውን አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ግን መንገዱ ሙሉ በሙሉ ክፍት ተደርጎ የትራፊክ ፖሊሶች እንቅስቃሴውን እያሳለጡት ይገኛል።
#የአዲስአበባፖሊስ #የትራፊክአደጋ #መገናኛ #የየካክፍለከተማ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ የታክሲ መቆሚያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ለሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ አገልግሎቱ መመለሱ ታውቋል።
አደጋው የተከሰተው ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን፣ ቅጥቅጥ ተብሎ የሚጠራው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በሚያሽከረክርበት ወቅት ከላይኛው ተርሚናል ወደ ታችኛው ተርሚናል ወድቆ ተንጠልጥሎ በመገኘቱ መንገዱ እንዲዘጋ ሆኖ ነበር።
በዚህ አደጋ ሳቢያ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ተጎጂዎቹም በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻሁነኝ ሙሉጌታ ለሚዲያ እንደተናገሩት፣ የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ባለሙያዎች ተሽከርካሪውን ከቦታው ለማንሳትና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
በወቅቱም ከቀበና ተነስተው ወደ ኮተቤ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በኩል ያለውን አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ግን መንገዱ ሙሉ በሙሉ ክፍት ተደርጎ የትራፊክ ፖሊሶች እንቅስቃሴውን እያሳለጡት ይገኛል።
#የአዲስአበባፖሊስ #የትራፊክአደጋ #መገናኛ #የየካክፍለከተማ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ፖሊስ አሳሰበ!
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳሰበ፡፡በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታል እንደተናገሩት አደጋዉ 10፡30 አካባቢ በዲያስፓራ አዳባባይ በታክሲ ተርሚናሉ አካባቢ የደረሰ ሲሆን በአደጋዉ ሁለት ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዉ በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡
በታክሲ ተርሚናሉ ዉስጥ በተለምዶ ቅጥቅጥ የሚባለዉ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ ሲያሽከረክር ወድቆ ተንጠልጥሎ እንደሚገኝ ጨምረዉ ገልጸዋል፡፡ተሽከርካሪዉ በአሁኑ ወቅት ከላይኛዉ ትሚናል ወደ ታችኛዉ ተርሚናል ተንጠልጥሎ ይገኛል፡፡የእሳትና አደጋ መከላከል አሽከርካሪዎች በቦታዉ ደርሰዉ ተሽከርካሪዉን ለማንሳት ጥረት እያደረጉ መሆኑን የገለጹት ሃላፊዉ ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
ከቀበና መጥተዉ ወደ ኮተቤ የሚሄዱ ተሽከርካሪዎች በሚናሮል ጀርባ በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ባለዉ አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ አሳስበዋል፡፡የትራፊክ ፖሊሶች በአካባቢዉ የትራፊክ እንቅስቃሴዉን በማሳላጥ ላይ እንደሚገኙም የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታልተናግረዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳሰበ፡፡በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታል እንደተናገሩት አደጋዉ 10፡30 አካባቢ በዲያስፓራ አዳባባይ በታክሲ ተርሚናሉ አካባቢ የደረሰ ሲሆን በአደጋዉ ሁለት ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዉ በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡
በታክሲ ተርሚናሉ ዉስጥ በተለምዶ ቅጥቅጥ የሚባለዉ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ ሲያሽከረክር ወድቆ ተንጠልጥሎ እንደሚገኝ ጨምረዉ ገልጸዋል፡፡ተሽከርካሪዉ በአሁኑ ወቅት ከላይኛዉ ትሚናል ወደ ታችኛዉ ተርሚናል ተንጠልጥሎ ይገኛል፡፡የእሳትና አደጋ መከላከል አሽከርካሪዎች በቦታዉ ደርሰዉ ተሽከርካሪዉን ለማንሳት ጥረት እያደረጉ መሆኑን የገለጹት ሃላፊዉ ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
ከቀበና መጥተዉ ወደ ኮተቤ የሚሄዱ ተሽከርካሪዎች በሚናሮል ጀርባ በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ባለዉ አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ አሳስበዋል፡፡የትራፊክ ፖሊሶች በአካባቢዉ የትራፊክ እንቅስቃሴዉን በማሳላጥ ላይ እንደሚገኙም የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታልተናግረዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
13 days ago
በፕሪሚየር ሊጉ ምርጡ የበላይነት ጊዜ የየትኛው ክለብ ነው?
#ethiopia | ማንቺስተር ዩናይትድ 1995-2001
የሰር አሌክስ ፌርጉሰን የመጀመሪያው ምርጡ ቡድን ነው።ቀያይ ሰይጣናቱ ከመጀመሪያ ዘጠኝ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎቻቸው ሰባቱን ያሳኩበት ነው።የ1998-99 የሶስትዮሽ ዋንጫን ያሳኩበት ውድድር አመት ደግሞ በምርጥነቱ የሚነሳው ነው።ግማሽ የሚሆነው የቡድን ስብስብ የተገኘው ደግሞ "ከclass of 92" ነው።እንደ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በት ሪያን ጊግስ እና ፖል ስኮልስ ያሉት ማለት ነው።
ኤሪክ ካንቶና ፒተር ሽማይክል ሮይ ኪን አንዲ ኮል እና ድዋይት ዮርክ በወቅቱ በቡድኑ ውስጥ የነበሩ ሌሎች ክዋክብት ተጫዋቾች ናቸው።
አርሰናል 2001-2004
የአርሰን ቬንገር አርሰናል የሰር አሌክስ ቡድንን በወጥነት ለሊጉ ዋንጫ ክብር መፎካከር የቻለ የመጀመሪያው ቡድን ነው።በ1997-98 እና 2001-02 የሁለትዮሽ ዋንጫን ክብር ያሳካ ሲሆን በ2003-04 ደግሞ "Invincible" ሆኖ ባለ ክብር ሆኗል።
ከ1999-2005 ስምንት ጊዜ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል።በዚህ ቡድን ውስጥ ፈረንሳውያኑ ኮከቦች ቲዬሪ ሆነሪ ፖትሪክ ቪዬራ እና ሮበርት ፒሬዝ ሆላንዳዊው ጥበበኛ ዴኒስ ቤርካምፕ እንግሊዛውያኑ ተከላካዮች አሽሊ ኮል እና ሶል ካምቤል ከምርጦቹ መካከል ነበሩ።
ቼልሲ 2004-2007
ጆዜ ሞውሪንሆ በሰማያዊዮቹ ቤት በ2004 ከመጡ በኋላ የራሳቸውን ትልቁን አሻራ ማኖር የቻሉት በፍጥነት ነበር።
ራሳቸውን "The Special One" በማለት ለእንግሊዝ ሚዲያ ያስተዋወቁበት መንገድ ትልቁ የመነጋገሪያ ርዕስም ነበር።በመጀመሪያው ዙር ቆይታቸው ሁለት ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ሲያነሱ በሶስተኛ የውድድር ዘመን የክለቡ ቆይታቸው ቡድናቸው ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።
በመጀመሪያ የውድድር አመት ቆይታቸው የሊጉን ዋንጫ ሲያሳኩ እስካሁን ያልተሰበሩ በርካታ ሪከርዶችን በመያዝ ነው።
እንግሊዛውያኑ ፍራንክ ላምፓርድ ጆን ቴሪ እና ጆ ኮል ግብ ጠባቂው ፔተር ቼክ የተከላካይ አማካዩ ክሎድ ማኬሌሌ እና አጥቂው ዲዲዬ ድሮግባ ከወርቃማው ቡድን ተጫዋቾች መካከል ዋነኞቹ ነበሩ።
ማንቺስተር ዩናይትድ ከ2006-2011
የፌርጉሰን ሁለተኛው ምርጡ ቡድን ነው።ለሶስት ተከታታይ የውድድር ዘመን የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ለማንሳት ከተሳነው በኋላም በአምስት አመት ውስጥ ለአራት ጊዜያት ያህል ባለ ክብር የሆነበት ነው።በ2007-08 ደግሞ የሻምፒየንስ ሊጉን ዋንጫ አሳክቷል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ እና ዌይን ሩኒ ግብ ጠባቂው ኤድዊን ቫንደርሳር አይረሴዎቹ የቡድኑ ቁልፍ ተጫዋቾች ነበሩ።
ማንቺስተር ሲቲ ከ2017-2024
በስተመጨረሻ የአሁኑን የጋርዲዮላ ቡድን እናገኛለን።በቶፕ ዲቪዥን ተከታታይ አራት የሊግ ክብሮችን በማሳካት የመጀመሪያው ቡድን ነው።በ2017- 18 100 ነጥቦችን በቀጣይ አመት ደግሞ 98 መሰብሰብ ችሏል። በ2022-23 የውድድር ዘመን የሶስትዮሽ ዋንጫን ክብር አሳክቷል። በዚህ ጊዜ የሲቲን የበላይነት ለመፈተን ጥረት ያደረገው ቡድን የየርገን ክሎፕ ሊቨርፑል ብቻ ነው ብሎ ማንሳት ይቻላል።
ኬቨን ዴብሩይነ ኤደርሰን በርናንዶ ሲልቫ ካይል ዎከር በልዩነት በዚህ ስኬታማ ጊዜ ውስጥ ስማቸው በትልቁ የሚነሳ ተጫዋቾች ናቸው።
(በሳምሶን አበበ)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ማንቺስተር ዩናይትድ 1995-2001
የሰር አሌክስ ፌርጉሰን የመጀመሪያው ምርጡ ቡድን ነው።ቀያይ ሰይጣናቱ ከመጀመሪያ ዘጠኝ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎቻቸው ሰባቱን ያሳኩበት ነው።የ1998-99 የሶስትዮሽ ዋንጫን ያሳኩበት ውድድር አመት ደግሞ በምርጥነቱ የሚነሳው ነው።ግማሽ የሚሆነው የቡድን ስብስብ የተገኘው ደግሞ "ከclass of 92" ነው።እንደ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በት ሪያን ጊግስ እና ፖል ስኮልስ ያሉት ማለት ነው።
ኤሪክ ካንቶና ፒተር ሽማይክል ሮይ ኪን አንዲ ኮል እና ድዋይት ዮርክ በወቅቱ በቡድኑ ውስጥ የነበሩ ሌሎች ክዋክብት ተጫዋቾች ናቸው።
አርሰናል 2001-2004
የአርሰን ቬንገር አርሰናል የሰር አሌክስ ቡድንን በወጥነት ለሊጉ ዋንጫ ክብር መፎካከር የቻለ የመጀመሪያው ቡድን ነው።በ1997-98 እና 2001-02 የሁለትዮሽ ዋንጫን ክብር ያሳካ ሲሆን በ2003-04 ደግሞ "Invincible" ሆኖ ባለ ክብር ሆኗል።
ከ1999-2005 ስምንት ጊዜ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል።በዚህ ቡድን ውስጥ ፈረንሳውያኑ ኮከቦች ቲዬሪ ሆነሪ ፖትሪክ ቪዬራ እና ሮበርት ፒሬዝ ሆላንዳዊው ጥበበኛ ዴኒስ ቤርካምፕ እንግሊዛውያኑ ተከላካዮች አሽሊ ኮል እና ሶል ካምቤል ከምርጦቹ መካከል ነበሩ።
ቼልሲ 2004-2007
ጆዜ ሞውሪንሆ በሰማያዊዮቹ ቤት በ2004 ከመጡ በኋላ የራሳቸውን ትልቁን አሻራ ማኖር የቻሉት በፍጥነት ነበር።
ራሳቸውን "The Special One" በማለት ለእንግሊዝ ሚዲያ ያስተዋወቁበት መንገድ ትልቁ የመነጋገሪያ ርዕስም ነበር።በመጀመሪያው ዙር ቆይታቸው ሁለት ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ሲያነሱ በሶስተኛ የውድድር ዘመን የክለቡ ቆይታቸው ቡድናቸው ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።
በመጀመሪያ የውድድር አመት ቆይታቸው የሊጉን ዋንጫ ሲያሳኩ እስካሁን ያልተሰበሩ በርካታ ሪከርዶችን በመያዝ ነው።
እንግሊዛውያኑ ፍራንክ ላምፓርድ ጆን ቴሪ እና ጆ ኮል ግብ ጠባቂው ፔተር ቼክ የተከላካይ አማካዩ ክሎድ ማኬሌሌ እና አጥቂው ዲዲዬ ድሮግባ ከወርቃማው ቡድን ተጫዋቾች መካከል ዋነኞቹ ነበሩ።
ማንቺስተር ዩናይትድ ከ2006-2011
የፌርጉሰን ሁለተኛው ምርጡ ቡድን ነው።ለሶስት ተከታታይ የውድድር ዘመን የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ለማንሳት ከተሳነው በኋላም በአምስት አመት ውስጥ ለአራት ጊዜያት ያህል ባለ ክብር የሆነበት ነው።በ2007-08 ደግሞ የሻምፒየንስ ሊጉን ዋንጫ አሳክቷል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ እና ዌይን ሩኒ ግብ ጠባቂው ኤድዊን ቫንደርሳር አይረሴዎቹ የቡድኑ ቁልፍ ተጫዋቾች ነበሩ።
ማንቺስተር ሲቲ ከ2017-2024
በስተመጨረሻ የአሁኑን የጋርዲዮላ ቡድን እናገኛለን።በቶፕ ዲቪዥን ተከታታይ አራት የሊግ ክብሮችን በማሳካት የመጀመሪያው ቡድን ነው።በ2017- 18 100 ነጥቦችን በቀጣይ አመት ደግሞ 98 መሰብሰብ ችሏል። በ2022-23 የውድድር ዘመን የሶስትዮሽ ዋንጫን ክብር አሳክቷል። በዚህ ጊዜ የሲቲን የበላይነት ለመፈተን ጥረት ያደረገው ቡድን የየርገን ክሎፕ ሊቨርፑል ብቻ ነው ብሎ ማንሳት ይቻላል።
ኬቨን ዴብሩይነ ኤደርሰን በርናንዶ ሲልቫ ካይል ዎከር በልዩነት በዚህ ስኬታማ ጊዜ ውስጥ ስማቸው በትልቁ የሚነሳ ተጫዋቾች ናቸው።
(በሳምሶን አበበ)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
18 days ago
በኤሲሚላን ራሱን ለዓለም ያሳየው አንድሪያ ፒርሎ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጣሊያናዊው የኤሲሚላን የቀድሞ ኮከብ አንድሪያ ፒርሎ ከምንጊዜም ምርጥ የመሐል ሜዳ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው፡፡
በፈረንጆቹ 1979 በዛሬዋ ዕለት የተወለደው አንድሪያ ፒርሎ የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው በሀገሩ ክለብ ብሬሺያ ነው፡፡
ከምንጊዜም ታላላቅ የመሐል ሜዳ ተጫዋች መካከል አንዱ የሆነው ፒርሎ በእይታው፣ በፈጠራ ብቃቱ፣ በሚያቀብላቸው ኳሶች እና በፍፁም ቅጣት ምት ችሎታው ይታወቃል።
ፒርሎ ከብሬሺያ በኋላ ወደ ኢንተርሚላን ቢያቀናም መቆየት የቻለው ለሁለት የውድድር ዓመት ብቻ ነበር፡፡
በኢንተርሚላን በቆየባቸው ሁለት ዓመታት በሁሉም ወድድሮች 40 ጨዋታዎችን ብቻ ነበር ማድረግ የቻለው፡፡
የኢንተርሚላን ቆይታውን ያለምንም ዋንጫ ካጠናቀቀ በኋላ ለሬጂና እና ብሬሺያ በውሰት ውል ተጫውቶ በ2001/02 የውድድር ዓመት ኤሲሚላንን ተቀላቅሏል፡፡
አብዛኛውን የእግር ኳስ ሕይወቱን በኤሲሚላን ያሳለፈው አንድሪያ ፒርሎ በዋንጫ የታጀቡ 10 ስኬታማ ዓመታትን አሳልፏል፡፡
ፒርሎ ከኤሲሚላን ጋር የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ፣ የዓለም ክለቦች ዋንጫ፣ የአውሮፓ ሱፐር ካፕ፣ የጣሊያን ሴሪ ኤ እና የኮፓ ኢታሊያ ዋንጫዎችን ማሳካት ችሏል፡፡
የመሐል ሜዳው ኮከብ ለኤሲሚላን ባደረጋቸው 401 ጨዋታዎች 41 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
በፈረንጆቹ 2007 በባሎንዶር የሽልማት ሥነ ሥርዓት 5ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀ ሲሆን ሦስት ጊዜ የመጨረሻ 10 ውስጥ መግባት ችሏል፡፡
ከኤሲሚላን በኋላ ለሌላኛው የጣሊያኑ ክለብ ጁቬንቱስ የፈረመው ፒርሎ ከቡድኑ ጋር የሴሪ ኤውን ዋንጫ አራት ጊዜ ያነሳ ሲሆን በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እስከ ፍጻሜ ተጉዟል፡፡
በጣሊያን ሴሪ ኤ በነበረው ቆይታ ሦስት ጊዜ የሴሪ ኤ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ የተመረጠ ሲሆን አራት ጊዜ ደግሞ የሴሪ ኤው የዓመቱ ምርጥ ስብስብ ውስጥ መካተት ችሏል፡፡
ከጁቬንቱስ በኋላ ወደ አሜሪካ በማቅናት ለኒውዮርክ ሲቲ በመጫወት በፈረንጆቹ 2017 ጫማውን መስቀሉ ይታወሳል፡፡
ሀገሩ ጣሊያንን ከፈረንጆቹ 2002 እስከ 2015 ያገለገለው ፒርሎ ለብሔራዊ ቡድኑ 116 ጨዋታዎችን አድርጓል፡፡
በዚህም ለጣሊያን ብሔራዊ ቡድን በርካታ ጨዋታዎችን በማድረግ የሚበለጠው በስድስት ተጫዋቾች ብቻ ነው፡፡
በፈረንጆቹ 2006 የዓለም ዋንጫን ከጣሊያን ጋር ያሳካው ፒርሎ በፍጻሜው ጨዋታ የጨዋታው ኮከብ እንደነበር ይታወሳል፡፡
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ መድረክ 15 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል ከየትኛውም ጣሊያናዊ ተጫዋች ቀዳሚ ነው፡፡
አንድሪያ ፒርሎ የአሰልጣኝነት ስራውን በፈረንጆቹ 2020 የጁቬንቱስን ከ23 ዓመት በታች ቡድን በማሰልጠን መጀመሩ ይታወሳል፡፡
በመቀጠል የጁቬንቱስ ዋናውን ቡድን፣ የቱርኩን ፋቲህ ካራጉምሩክ እና ሳምፕዶሪያም ማሰልጠን ችሏል፡፡
አንድሪያ ፒርሎ በአሁኑ ወቅት በዩናይትድ አረብ ኢምሬትስ አንደኛ ዲቪዚዮን እየተሳተፈ የሚገኘውን ዱባይ ዩናይትድን እያሰለጠነ ይገኛል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጣሊያናዊው የኤሲሚላን የቀድሞ ኮከብ አንድሪያ ፒርሎ ከምንጊዜም ምርጥ የመሐል ሜዳ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው፡፡
በፈረንጆቹ 1979 በዛሬዋ ዕለት የተወለደው አንድሪያ ፒርሎ የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው በሀገሩ ክለብ ብሬሺያ ነው፡፡
ከምንጊዜም ታላላቅ የመሐል ሜዳ ተጫዋች መካከል አንዱ የሆነው ፒርሎ በእይታው፣ በፈጠራ ብቃቱ፣ በሚያቀብላቸው ኳሶች እና በፍፁም ቅጣት ምት ችሎታው ይታወቃል።
ፒርሎ ከብሬሺያ በኋላ ወደ ኢንተርሚላን ቢያቀናም መቆየት የቻለው ለሁለት የውድድር ዓመት ብቻ ነበር፡፡
በኢንተርሚላን በቆየባቸው ሁለት ዓመታት በሁሉም ወድድሮች 40 ጨዋታዎችን ብቻ ነበር ማድረግ የቻለው፡፡
የኢንተርሚላን ቆይታውን ያለምንም ዋንጫ ካጠናቀቀ በኋላ ለሬጂና እና ብሬሺያ በውሰት ውል ተጫውቶ በ2001/02 የውድድር ዓመት ኤሲሚላንን ተቀላቅሏል፡፡
አብዛኛውን የእግር ኳስ ሕይወቱን በኤሲሚላን ያሳለፈው አንድሪያ ፒርሎ በዋንጫ የታጀቡ 10 ስኬታማ ዓመታትን አሳልፏል፡፡
ፒርሎ ከኤሲሚላን ጋር የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ፣ የዓለም ክለቦች ዋንጫ፣ የአውሮፓ ሱፐር ካፕ፣ የጣሊያን ሴሪ ኤ እና የኮፓ ኢታሊያ ዋንጫዎችን ማሳካት ችሏል፡፡
የመሐል ሜዳው ኮከብ ለኤሲሚላን ባደረጋቸው 401 ጨዋታዎች 41 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
በፈረንጆቹ 2007 በባሎንዶር የሽልማት ሥነ ሥርዓት 5ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀ ሲሆን ሦስት ጊዜ የመጨረሻ 10 ውስጥ መግባት ችሏል፡፡
ከኤሲሚላን በኋላ ለሌላኛው የጣሊያኑ ክለብ ጁቬንቱስ የፈረመው ፒርሎ ከቡድኑ ጋር የሴሪ ኤውን ዋንጫ አራት ጊዜ ያነሳ ሲሆን በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እስከ ፍጻሜ ተጉዟል፡፡
በጣሊያን ሴሪ ኤ በነበረው ቆይታ ሦስት ጊዜ የሴሪ ኤ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ የተመረጠ ሲሆን አራት ጊዜ ደግሞ የሴሪ ኤው የዓመቱ ምርጥ ስብስብ ውስጥ መካተት ችሏል፡፡
ከጁቬንቱስ በኋላ ወደ አሜሪካ በማቅናት ለኒውዮርክ ሲቲ በመጫወት በፈረንጆቹ 2017 ጫማውን መስቀሉ ይታወሳል፡፡
ሀገሩ ጣሊያንን ከፈረንጆቹ 2002 እስከ 2015 ያገለገለው ፒርሎ ለብሔራዊ ቡድኑ 116 ጨዋታዎችን አድርጓል፡፡
በዚህም ለጣሊያን ብሔራዊ ቡድን በርካታ ጨዋታዎችን በማድረግ የሚበለጠው በስድስት ተጫዋቾች ብቻ ነው፡፡
በፈረንጆቹ 2006 የዓለም ዋንጫን ከጣሊያን ጋር ያሳካው ፒርሎ በፍጻሜው ጨዋታ የጨዋታው ኮከብ እንደነበር ይታወሳል፡፡
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ መድረክ 15 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል ከየትኛውም ጣሊያናዊ ተጫዋች ቀዳሚ ነው፡፡
አንድሪያ ፒርሎ የአሰልጣኝነት ስራውን በፈረንጆቹ 2020 የጁቬንቱስን ከ23 ዓመት በታች ቡድን በማሰልጠን መጀመሩ ይታወሳል፡፡
በመቀጠል የጁቬንቱስ ዋናውን ቡድን፣ የቱርኩን ፋቲህ ካራጉምሩክ እና ሳምፕዶሪያም ማሰልጠን ችሏል፡፡
አንድሪያ ፒርሎ በአሁኑ ወቅት በዩናይትድ አረብ ኢምሬትስ አንደኛ ዲቪዚዮን እየተሳተፈ የሚገኘውን ዱባይ ዩናይትድን እያሰለጠነ ይገኛል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
1 month ago
በአርባ ምንጭ ከተማ የምርጫ ማስታወቂያን የቀደደው ተከሳሽ በቀላል እስራት ተቀጣ ።
የሼቻ ክፍለ ከተማ ታክቲክ ምርመራ ማስተባበሪያ ኃላፊ ተወካይ ም/ኢ/ር ቤዛ ቤርገሳ እንደገለፁት ተከሳሽ ተመስገን ካርታ አይሳ ዕድሜ 25 የሆነ ዕለቱ ማክሰኞ በቀን 20/08/2018 ዓ/ም በግምት ከቀኑ 12:30 ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ በአርባ ምንጭ ከተማ ሼቻ ክ/ከተማ ጫሞ ቀበሌ ልዩ ባይራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የምርጫ ምልክት የሆነው የስንዴ ነዶ ያለበትን ፖስተር ወይም የምርጫ ማስታወቂያ ለህዘብ ለማስታወቅ መብራት ፖል ላይ የተለጠፈውን ሁለት ፖስተር ከፖሉ ላይ የቀደደ በመሆኑ በፈፀመው የምርጫ ማስታወቂያ በማጥፋቱ ተከሶ ፖሊስ ምርመራውን በሰው ማሰረጃ በማጣራት ለዐ/ህግ ልኳል።
ዐቃቤ ህግም በቀረበው መዝግብ ላይ የኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/201 አንቀጽ 158 ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ክስ በመመሰረት ለአ/ምንጭ ከተማ መጀመሪያ ደ/ፍ/ቤት ስይቀርብ ፍ/ቤቱ ግራ ቀኙን በማከራከር በቀን 26/08/2018 ዓ/ም በዋለው በወንጀል ችሎት ወንጀል ፈፃሚውን ያርማል ሌላውን እንደዚህ ዓይነት እኩይ ተግባራትን የሚፈፅሙትን ያስጠነቅቃል በማለት (9) ዘጠኝ ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል ።
አርባምንጭ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ህ/ግ/ገጽታ ግንባታ ዲቪዥን።
የሼቻ ክፍለ ከተማ ታክቲክ ምርመራ ማስተባበሪያ ኃላፊ ተወካይ ም/ኢ/ር ቤዛ ቤርገሳ እንደገለፁት ተከሳሽ ተመስገን ካርታ አይሳ ዕድሜ 25 የሆነ ዕለቱ ማክሰኞ በቀን 20/08/2018 ዓ/ም በግምት ከቀኑ 12:30 ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ በአርባ ምንጭ ከተማ ሼቻ ክ/ከተማ ጫሞ ቀበሌ ልዩ ባይራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የምርጫ ምልክት የሆነው የስንዴ ነዶ ያለበትን ፖስተር ወይም የምርጫ ማስታወቂያ ለህዘብ ለማስታወቅ መብራት ፖል ላይ የተለጠፈውን ሁለት ፖስተር ከፖሉ ላይ የቀደደ በመሆኑ በፈፀመው የምርጫ ማስታወቂያ በማጥፋቱ ተከሶ ፖሊስ ምርመራውን በሰው ማሰረጃ በማጣራት ለዐ/ህግ ልኳል።
ዐቃቤ ህግም በቀረበው መዝግብ ላይ የኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/201 አንቀጽ 158 ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ክስ በመመሰረት ለአ/ምንጭ ከተማ መጀመሪያ ደ/ፍ/ቤት ስይቀርብ ፍ/ቤቱ ግራ ቀኙን በማከራከር በቀን 26/08/2018 ዓ/ም በዋለው በወንጀል ችሎት ወንጀል ፈፃሚውን ያርማል ሌላውን እንደዚህ ዓይነት እኩይ ተግባራትን የሚፈፅሙትን ያስጠነቅቃል በማለት (9) ዘጠኝ ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል ።
አርባምንጭ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ህ/ግ/ገጽታ ግንባታ ዲቪዥን።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ሊጀመር ነው!
#fastmereja I3ተኛዉ የጆርካ 43ተኛዉ የአዲስ አበባ ክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ1ኛ እና የ2ኛ ዲቪዚዮን ውድድር ሊካሄድ መሆኑ በዛሬዉ እለት ተገልጿል።
መርሀ-ግብሩ ከነገ መጋቢት 02 እስከ መጋቢት 06 ቀን 2018 ዓ.ም በአደይ አበባ ስታዲየም ነዉ የሚካሄደዉ።
በአደይ አበባ ስታዲየም በሚካሄደው በዚህ ውድድር ላይ የበርካታ ክለቦች አትሌቶች የሚሳተፉ ሲሆን፣ ከፍተኛ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል።
ለዚህ ዉድድር 2 ሚሊየን ብር ለአትሌቶችና ለአሰልጣኞች የማበረታቻ ሽልማት በጆርካ ኤቨንት የተሸፈነ ሲሆን 1ኛ ለወጣ 3000 ብር ለ2ኛ 2000 ብር እንዲሁም 3ኛ ለውጣ 1000 ብር ሽልማት መዘጋጀቱም በመግለጫዉ ተገልጿል።
በነገዉ እለት በሚጀመረዉ የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የውድድሩ ዓይነቶች ርዝመት ዝላይ፣ አሎሎ ውርወራ ፣ 10,000 ሜትር ፣ 100 ሜትር መሰናከል ፣ 110 ሜትር መሰናከል ፣ 100 ሜትር ፣ 400 ሜትር ፣ ምርኩዝ ዝላይ ፣ ዲስከስ ውርወራ ፣ 1500 ሜትር ሩጫ ፣ ከፍታ ዝላይ ፣ 5000 ሜትር ፣ 800 ሜትር ፣ እርምጃ ፣ ጦር ውርወራ ፣ ስሉስ ዝላይ ፣ 200 ሜትር ፣3000 ሜትር መሰናከልና መዶሻ ውርወራ መሆናቸዉ ነዉ የተገለፀዉ።
#fastmereja I3ተኛዉ የጆርካ 43ተኛዉ የአዲስ አበባ ክለቦች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ1ኛ እና የ2ኛ ዲቪዚዮን ውድድር ሊካሄድ መሆኑ በዛሬዉ እለት ተገልጿል።
መርሀ-ግብሩ ከነገ መጋቢት 02 እስከ መጋቢት 06 ቀን 2018 ዓ.ም በአደይ አበባ ስታዲየም ነዉ የሚካሄደዉ።
በአደይ አበባ ስታዲየም በሚካሄደው በዚህ ውድድር ላይ የበርካታ ክለቦች አትሌቶች የሚሳተፉ ሲሆን፣ ከፍተኛ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል።
ለዚህ ዉድድር 2 ሚሊየን ብር ለአትሌቶችና ለአሰልጣኞች የማበረታቻ ሽልማት በጆርካ ኤቨንት የተሸፈነ ሲሆን 1ኛ ለወጣ 3000 ብር ለ2ኛ 2000 ብር እንዲሁም 3ኛ ለውጣ 1000 ብር ሽልማት መዘጋጀቱም በመግለጫዉ ተገልጿል።
በነገዉ እለት በሚጀመረዉ የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የውድድሩ ዓይነቶች ርዝመት ዝላይ፣ አሎሎ ውርወራ ፣ 10,000 ሜትር ፣ 100 ሜትር መሰናከል ፣ 110 ሜትር መሰናከል ፣ 100 ሜትር ፣ 400 ሜትር ፣ ምርኩዝ ዝላይ ፣ ዲስከስ ውርወራ ፣ 1500 ሜትር ሩጫ ፣ ከፍታ ዝላይ ፣ 5000 ሜትር ፣ 800 ሜትር ፣ እርምጃ ፣ ጦር ውርወራ ፣ ስሉስ ዝላይ ፣ 200 ሜትር ፣3000 ሜትር መሰናከልና መዶሻ ውርወራ መሆናቸዉ ነዉ የተገለፀዉ።
3 months ago
ከጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ የተላለፈ ቅድመ ጥንቃቄ መልዕክት፤
ጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ ህ/ግ/ገ/ግንባታ ዲቪዢን
በጋሞ ዞን ባሉ መዋቅሮች በሁሉም አከባቢ ልባል በሚችል ደረጃ ወቅቱን ያልጠበቀ ከባድ ዝናብ እየጣለ ይገኛል።
ይህንን ተከትሎ በደጋው የዞናችን መዋቅሮች የመሬት መንሸራትና ናዳ፣ቆላማው መዋቅሮች የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ምልክቶች እየተስተዋሉ ስለሆነ እንዲሁም በዝናብ ወቅት ሌሊት ሌሊት የቤት ሰብሮ ስርቆቶች ሊፈፀሙ ስለሚችል በዞናችን የሚገኙ ነዋሪዎች ተገቢውን ቅድሜ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ክትትል እንዲያደርጉ የጋሞ ዞን ፖሊስ በጥብቅ አሳስበዋል!!
ለተጨማሪ መረጃ 046881 0025 ይደውሉ!!
ዱቡሻ_ሚዲያ
ጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ ህ/ግ/ገ/ግንባታ ዲቪዢን
በጋሞ ዞን ባሉ መዋቅሮች በሁሉም አከባቢ ልባል በሚችል ደረጃ ወቅቱን ያልጠበቀ ከባድ ዝናብ እየጣለ ይገኛል።
ይህንን ተከትሎ በደጋው የዞናችን መዋቅሮች የመሬት መንሸራትና ናዳ፣ቆላማው መዋቅሮች የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ምልክቶች እየተስተዋሉ ስለሆነ እንዲሁም በዝናብ ወቅት ሌሊት ሌሊት የቤት ሰብሮ ስርቆቶች ሊፈፀሙ ስለሚችል በዞናችን የሚገኙ ነዋሪዎች ተገቢውን ቅድሜ ጥንቃቄ እንዲያደርጉና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ክትትል እንዲያደርጉ የጋሞ ዞን ፖሊስ በጥብቅ አሳስበዋል!!
ለተጨማሪ መረጃ 046881 0025 ይደውሉ!!
ዱቡሻ_ሚዲያ
3 months ago
ሀዋሳ ለጨምበላላ (ለሲዳማ የዘመን መለወጫ ) በዓሏ ሞቅ ደመቅ ብላ እንግዶቿን እየጠበቀች ነው
የውብ ዳር፤ፍቅር ፤አንድነት፤መቻቻልና የሰላም አምባሳደር ተምሳሌት በሆነች ከተማ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መዲና ሀዋሳ የዘንድሮን ጨምበላላ በልዩ መልክ ለማክበር መዘጋጀቷን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን መርድ ሃላፊ አቶ ምርጫዬ ደመቀ አሳውቀዋል።
ዘንድሮ እጅግ በደማቅ ለሚከበረው የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጨንባላላ በልዩ መልክቅድመ ዝግጅት እያደረገች ነው ብለዋል።
ውብ በሆነው አዲሱ የከተማው የልማት ሪፎርም የኮሊደር ግንባታ አምሮባት እና ተውባ ትገኛለች ሲሉ አቶ ምርጫዬ አስታውቀዋል።
የተለያዩ ትላልቅ ሃገራዊ እና ክልላዊ ኩነቶች በማስተገድ ውጤታማ የሆነችው ከተማችን ዳግም የዓለም ቅርስ የሆነው ፊቼ ጨምበላላ ለማክበር እየተዘጋጀች ነው ሲሉም ገልፀዋል።
የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምክትል ወንጀል መከላከል ዲቪዥን ኋላፊ ኮማንደር እድገት እንዳለለት እንደገለፁት ከተማችንን ሀዋሳ ከልማቱ ባሻገር ሰላሟን ለማፅናት በትኩረት እየተሰራ ሲሉም ገልፀዋል።
አክለውም ኮማንደር እድገት እንደገለፁት ተቋማችን በታላቅ ድምቀት የሚከበረውን የፊቼ-ጨምበላላ በዓልን በሰላም ለማጠናቀቅ በክልሉ መንግስት ግብረ-ሃይል ተዋቅሮ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
የውብ ዳር፤ፍቅር ፤አንድነት፤መቻቻልና የሰላም አምባሳደር ተምሳሌት በሆነች ከተማ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መዲና ሀዋሳ የዘንድሮን ጨምበላላ በልዩ መልክ ለማክበር መዘጋጀቷን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን መርድ ሃላፊ አቶ ምርጫዬ ደመቀ አሳውቀዋል።
ዘንድሮ እጅግ በደማቅ ለሚከበረው የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጨንባላላ በልዩ መልክቅድመ ዝግጅት እያደረገች ነው ብለዋል።
ውብ በሆነው አዲሱ የከተማው የልማት ሪፎርም የኮሊደር ግንባታ አምሮባት እና ተውባ ትገኛለች ሲሉ አቶ ምርጫዬ አስታውቀዋል።
የተለያዩ ትላልቅ ሃገራዊ እና ክልላዊ ኩነቶች በማስተገድ ውጤታማ የሆነችው ከተማችን ዳግም የዓለም ቅርስ የሆነው ፊቼ ጨምበላላ ለማክበር እየተዘጋጀች ነው ሲሉም ገልፀዋል።
የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምክትል ወንጀል መከላከል ዲቪዥን ኋላፊ ኮማንደር እድገት እንዳለለት እንደገለፁት ከተማችንን ሀዋሳ ከልማቱ ባሻገር ሰላሟን ለማፅናት በትኩረት እየተሰራ ሲሉም ገልፀዋል።
አክለውም ኮማንደር እድገት እንደገለፁት ተቋማችን በታላቅ ድምቀት የሚከበረውን የፊቼ-ጨምበላላ በዓልን በሰላም ለማጠናቀቅ በክልሉ መንግስት ግብረ-ሃይል ተዋቅሮ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
4 months ago
‹ተወዳጅ ሚድያ› 22ኛ ዓመቱን ሌሎችን በማመስገን እያከበረ ይገኛል!
በታሪክ ስነዳ፣ በመጽሐፎችና በኹነት ዝግጅት በጋዜጣ ሥራና በሌሎችም የሚታወቀው ‹ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን › 22ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን፣ በየወቅቱ ዐብረው የነበሩ ባለሙያዎችንና ተቋማትን በማመስገን ሊያሳልፍ ነው።
‹ማክበር መሠልጠን ነው› በሚል መሪ አርእስት ከፊት፣ ከጐንና ከጀርባ የነበሩትን የሥራውን ዋና አንቀሳቃሾች ማመስገን ግድና ተገቢ ነው›› ሲል የድርጅቱ መሥራች ጋዜጠኛ ዕዝራ እጅጉ ተናግሯል።
ሰው ሕልም ቢኖረውም፣ እግዚአብሔር ግን ትክክለኛ ዐቅም ያላቸውን ሰዎች ለባለሕልመኛ እንደሚሰጠው የሚያምነው ዕዝራ እጅጉ፣ በእነዚህ ሰዎች ምክንያት ‹ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን › ለዚህ ደረጃ መብቃቱን ይናገራል። ‹ተወዳጅ ሚድያ›፣ በተለይ ባለፉት 9 ዓመታት፣ ለ25 ሰዎች ወቅታዊ የሥራ ዕድሎች የፈጠረ ሲኾን፣ ብዙዎችም ዐቅማቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲጠቀሙና እንዲያውቁ አድርጓል።
የካቲት 2፣ 1996 ዓ.ም በይፋ ሕጋዊ ሰውነቱን አግኝቶ ሥራውን የጀመረው ‹ተወዳጅ ሚድያ›፣ ‹‹ተወዳጅ›› የተሠኘ በነፃ የሚሠራጭ የማስታወቂያ ጋዜጣ በማሳተም ወደ ሚድያው ሥራ ዘልቋል፡፡ ‹‹በጊዜው ሥራው ሲጀምር፣ በየሱቁ እየዞሩ የማስታወቂያ ደንበኞች መፈለጉ ፈታኝ ነበር›› የምትለው የ‹ተወዳጅ› የመጀመሪያዋ ደሞዝ ተከፋይ የሽያጭ ባለሙያ ቅድስት ደበበ ናት። ቅድስት በጊዜው በ500 ብር ደሞዝ ሥራ መጀመሯን የምትናገር ሲኾን፣ ‹‹ከ22 ዓመታት በኋላ ‹ተወዳጅ› ሚድያ ዐዲስ ዐሳብ፣ ብቃትና ዐቅም ያላቸውን ባለሙያዎች አፍርቶ በማየቴ ርካታ ይሰማኛል›› ብላለች።
በአኹኑ ሰዓት ‹ተወዳጅ› ሚድያ ታሪክ በመሰነድ ሥራ ላይ ትኵረት ሰጥቶ ከ23 በላይ መጻሕፍትን ለአንባቢ ማቅረብ ችሏል። በዚህ ብቻ ሳይወሰን፣ 45 ታሪኮችን በሲዲና በዲቪዲ ያቀረበ ሲኾን፣ ልዩ-ልዩ ኹነቶችንም በማዘጋጀት አሻራ ማኖር ችሏል።
‹ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን›፣ በተለይ የሰዎች የሕይወት ታሪክ ከጉግል ላይ በቀላሉ ተፈልጎ እንዲገኝ ሲያደርግ፣ ለዚህ ጥረቱም ዳላስ ከሚገኘው ‹የአርኣያ ሰው› ሽልማት ለማግኘት በቅቷል። እንደ ‹ቻት ጂፒቲ› ያሉ ዘመኑ የወለዳቸው የመረጃ ምንጮችም የ‹ተወዳጅ› ሚድያን ታሪኮች እንደ ተአማኒ የመረጃ ምንጭ አድርገው ይወስዷቸዋል።
‹ተወዳጅ› ሚድያ ለባለሙያ ዕድል በመስጠት የሚያምን ድርጅት መኾኑን መሥራቹ ዕዝራ ያስረዳል፣ ‹‹ልዩ-ልዩ ተቋማትና ግለሰቦች የሚያግዙት፣ ትብብር ለማሳየት ኹሌም ዐብረውት የሚኾኑ ተቋም ነው›› ሲልም ሀሣቡን ገልጿል።
በተለይ ተወዳጅ ከ2009 ዓ.ም ወዲህ ባለፉት 9 ዓመታት ትኵረቱን ሙሉ በሙሉ ታሪክ ላይ በማድረግ ዐዲስ አካኼድና ስልት በመንደፍ የበኩሉን የአገር አሻራ እያኖረ የሚገኝ ድርጅት ነው።
‹ተወዳጅ›፣ ኅትመቶችን ወደ ድምፅ በመቀየር ‹‹የኤርትራ ጕዳይ››ን (አምባሳደር ዘውዴ) የመሰሉ ከ30 በላይ መጽሐፎችንም በትረካ መልክ በማቅረብ በቀላሉ ሰዎች ሥራ እየሠሩና መንገድ ላይ እየኼዱ ማዳመጥ የሚችሉበትን ስልት ነድፏል።
ሚድያው የኢንሳይክሎፒዲያ ፕሮጀክት በመቅረፅ ከሚያዝያ 13፣ 2013 ዓ.ም ጀምሮ ‹‹መዝገበ አእምሮ›› የተሠኘውን መጽሐፍ በ2 ቅጽ ያሳተመ ሲኾን፣ በአጠቃላይ የ400 የሚድያና የጥበብ ሰዎችን ታሪክ ይዘዋል፡፡
የአባት የእናቶቻቸው ታሪክ እንዲጻፍ የሚፈልጉ በአገር ውስጥና በባሕር ማዶ የሚገኙ ደንበኞችም ‹ተወዳጅ›ን መርጠው የቤተሰቦቻቸው ታሪክ እንዲሰነድ ያደረጉ ሲኾን፣ እስከ ዛሬም 23 መጽሐፎች ለኅትመት በቅተዋል።መፅሀፍ ከመፃፍ ባሻገርም ደረጃውን የጠበቀ የአርትኦት ተግባር እያከናወነ ይገኛል።
አንድ የቈየ ምስል፣ ሰነድ ወይም ታሪክ አመላካች ወረቀት የቤት ሥርቻ ስር ከሚቀመጥ፣ በ‹ተወዳጅ› ዲጂታይዝ እየተደረገ ሲኾን፣ እስከ ዛሬም ከ10,000 በላይ ፋይሎች በቀላሉ ለትውልድ ተደራሽ እንዲኾኑ ተደርጓል።
‹‹ማክበር መሠልጠን ነው›› በሚል መሪ ዐሳብ ‹ተወዳጅ› ሚድያ እዚህ ለመድረሱ ምስጋና የሚቸራቸው ከ140 በላይ የሚኾኑ ባለሙያዎች፣ ግለሰቦችና ተቋማት በtewedajewikipedia.com ድረ ገጽ በtewedajemedia የፌስ ቡክ ገጽ ላይ ስማቸው በዝርዝር የተቀመጠ ሲኾን፣ የ22ኛ ዓመት ክብረ በዓሉም ያለምንም ድግስ በማኅበራዊ ድረ ገጾችና በተመረጡ ሬድዮ ጣቢያዎች መረጃዎችን መጥኖና ከፍ አድርጎ በማስተላለፍ እንደሚከበር ታውቋል።
የተመሰገኑ ሰዎችንና ተቋማትን ብሎም 22 የተወዳጅ ሚድያ እውነታዎችን ለማግኘት ሊንኩን ከፍተው ይመልከቱ።https://tewedajewikipedia....
በታሪክ ስነዳ፣ በመጽሐፎችና በኹነት ዝግጅት በጋዜጣ ሥራና በሌሎችም የሚታወቀው ‹ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን › 22ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን፣ በየወቅቱ ዐብረው የነበሩ ባለሙያዎችንና ተቋማትን በማመስገን ሊያሳልፍ ነው።
‹ማክበር መሠልጠን ነው› በሚል መሪ አርእስት ከፊት፣ ከጐንና ከጀርባ የነበሩትን የሥራውን ዋና አንቀሳቃሾች ማመስገን ግድና ተገቢ ነው›› ሲል የድርጅቱ መሥራች ጋዜጠኛ ዕዝራ እጅጉ ተናግሯል።
ሰው ሕልም ቢኖረውም፣ እግዚአብሔር ግን ትክክለኛ ዐቅም ያላቸውን ሰዎች ለባለሕልመኛ እንደሚሰጠው የሚያምነው ዕዝራ እጅጉ፣ በእነዚህ ሰዎች ምክንያት ‹ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን › ለዚህ ደረጃ መብቃቱን ይናገራል። ‹ተወዳጅ ሚድያ›፣ በተለይ ባለፉት 9 ዓመታት፣ ለ25 ሰዎች ወቅታዊ የሥራ ዕድሎች የፈጠረ ሲኾን፣ ብዙዎችም ዐቅማቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲጠቀሙና እንዲያውቁ አድርጓል።
የካቲት 2፣ 1996 ዓ.ም በይፋ ሕጋዊ ሰውነቱን አግኝቶ ሥራውን የጀመረው ‹ተወዳጅ ሚድያ›፣ ‹‹ተወዳጅ›› የተሠኘ በነፃ የሚሠራጭ የማስታወቂያ ጋዜጣ በማሳተም ወደ ሚድያው ሥራ ዘልቋል፡፡ ‹‹በጊዜው ሥራው ሲጀምር፣ በየሱቁ እየዞሩ የማስታወቂያ ደንበኞች መፈለጉ ፈታኝ ነበር›› የምትለው የ‹ተወዳጅ› የመጀመሪያዋ ደሞዝ ተከፋይ የሽያጭ ባለሙያ ቅድስት ደበበ ናት። ቅድስት በጊዜው በ500 ብር ደሞዝ ሥራ መጀመሯን የምትናገር ሲኾን፣ ‹‹ከ22 ዓመታት በኋላ ‹ተወዳጅ› ሚድያ ዐዲስ ዐሳብ፣ ብቃትና ዐቅም ያላቸውን ባለሙያዎች አፍርቶ በማየቴ ርካታ ይሰማኛል›› ብላለች።
በአኹኑ ሰዓት ‹ተወዳጅ› ሚድያ ታሪክ በመሰነድ ሥራ ላይ ትኵረት ሰጥቶ ከ23 በላይ መጻሕፍትን ለአንባቢ ማቅረብ ችሏል። በዚህ ብቻ ሳይወሰን፣ 45 ታሪኮችን በሲዲና በዲቪዲ ያቀረበ ሲኾን፣ ልዩ-ልዩ ኹነቶችንም በማዘጋጀት አሻራ ማኖር ችሏል።
‹ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን›፣ በተለይ የሰዎች የሕይወት ታሪክ ከጉግል ላይ በቀላሉ ተፈልጎ እንዲገኝ ሲያደርግ፣ ለዚህ ጥረቱም ዳላስ ከሚገኘው ‹የአርኣያ ሰው› ሽልማት ለማግኘት በቅቷል። እንደ ‹ቻት ጂፒቲ› ያሉ ዘመኑ የወለዳቸው የመረጃ ምንጮችም የ‹ተወዳጅ› ሚድያን ታሪኮች እንደ ተአማኒ የመረጃ ምንጭ አድርገው ይወስዷቸዋል።
‹ተወዳጅ› ሚድያ ለባለሙያ ዕድል በመስጠት የሚያምን ድርጅት መኾኑን መሥራቹ ዕዝራ ያስረዳል፣ ‹‹ልዩ-ልዩ ተቋማትና ግለሰቦች የሚያግዙት፣ ትብብር ለማሳየት ኹሌም ዐብረውት የሚኾኑ ተቋም ነው›› ሲልም ሀሣቡን ገልጿል።
በተለይ ተወዳጅ ከ2009 ዓ.ም ወዲህ ባለፉት 9 ዓመታት ትኵረቱን ሙሉ በሙሉ ታሪክ ላይ በማድረግ ዐዲስ አካኼድና ስልት በመንደፍ የበኩሉን የአገር አሻራ እያኖረ የሚገኝ ድርጅት ነው።
‹ተወዳጅ›፣ ኅትመቶችን ወደ ድምፅ በመቀየር ‹‹የኤርትራ ጕዳይ››ን (አምባሳደር ዘውዴ) የመሰሉ ከ30 በላይ መጽሐፎችንም በትረካ መልክ በማቅረብ በቀላሉ ሰዎች ሥራ እየሠሩና መንገድ ላይ እየኼዱ ማዳመጥ የሚችሉበትን ስልት ነድፏል።
ሚድያው የኢንሳይክሎፒዲያ ፕሮጀክት በመቅረፅ ከሚያዝያ 13፣ 2013 ዓ.ም ጀምሮ ‹‹መዝገበ አእምሮ›› የተሠኘውን መጽሐፍ በ2 ቅጽ ያሳተመ ሲኾን፣ በአጠቃላይ የ400 የሚድያና የጥበብ ሰዎችን ታሪክ ይዘዋል፡፡
የአባት የእናቶቻቸው ታሪክ እንዲጻፍ የሚፈልጉ በአገር ውስጥና በባሕር ማዶ የሚገኙ ደንበኞችም ‹ተወዳጅ›ን መርጠው የቤተሰቦቻቸው ታሪክ እንዲሰነድ ያደረጉ ሲኾን፣ እስከ ዛሬም 23 መጽሐፎች ለኅትመት በቅተዋል።መፅሀፍ ከመፃፍ ባሻገርም ደረጃውን የጠበቀ የአርትኦት ተግባር እያከናወነ ይገኛል።
አንድ የቈየ ምስል፣ ሰነድ ወይም ታሪክ አመላካች ወረቀት የቤት ሥርቻ ስር ከሚቀመጥ፣ በ‹ተወዳጅ› ዲጂታይዝ እየተደረገ ሲኾን፣ እስከ ዛሬም ከ10,000 በላይ ፋይሎች በቀላሉ ለትውልድ ተደራሽ እንዲኾኑ ተደርጓል።
‹‹ማክበር መሠልጠን ነው›› በሚል መሪ ዐሳብ ‹ተወዳጅ› ሚድያ እዚህ ለመድረሱ ምስጋና የሚቸራቸው ከ140 በላይ የሚኾኑ ባለሙያዎች፣ ግለሰቦችና ተቋማት በtewedajewikipedia.com ድረ ገጽ በtewedajemedia የፌስ ቡክ ገጽ ላይ ስማቸው በዝርዝር የተቀመጠ ሲኾን፣ የ22ኛ ዓመት ክብረ በዓሉም ያለምንም ድግስ በማኅበራዊ ድረ ገጾችና በተመረጡ ሬድዮ ጣቢያዎች መረጃዎችን መጥኖና ከፍ አድርጎ በማስተላለፍ እንደሚከበር ታውቋል።
የተመሰገኑ ሰዎችንና ተቋማትን ብሎም 22 የተወዳጅ ሚድያ እውነታዎችን ለማግኘት ሊንኩን ከፍተው ይመልከቱ።https://tewedajewikipedia....
Sponsored by
Surafel
4 months ago
አስደንጋጭ ቅሌት በታይላንድ፦ በገዳም ውስጥ "ሶዶምና ገሞራ" ተደገመ!
በታይላንድ ቾንቡሪ ግዛት በሚገኘው Phrom Sunthon ገዳም ውስጥ የተፈጸመው እጅግ ዘግናኝ ድርጊት መላውን ዓለም አስቆጥቷል። የሃይማኖት ካባ የለበሱ መነኮሳት በገዳም ውስጥ የማይታሰቡ ወንጀሎችን ሲፈጽሙ ተገኝተዋል።
🔍 ድንገተኛው የፖሊስ ወረራ
የአካባቢው ነዋሪዎች በመነኮሳቱ አጠራጣሪ እንቅስቃሴ በመማረር ለፖሊስ በሰጡት ጥቆማ መሠረት፣ ጥር 27 ቀን የጸጥታ ኃይሎች በገዳሙ ላይ ድንገተኛ ፍተሻ አድርገዋል። ነዋሪዎቹ "መነኮሳቱ የጦር መሣሪያ ይይዛሉ፣ አደንዛዥ ዕፅም ይጠቀማሉ" የሚል ክስ አቅርበው ነበር።
🔞 ከመኝታ ክፍላቸው የተገኙ አስደንጋጭ ቁሶች
ፖሊስ የመነኮሳቱን መኝታ ክፍል በበረበረበት ወቅት ያገኛቸው ነገሮች እጅግ አሳፋሪ ነበሩ፦
የወሲብ መጫወቻዎች፦ የተለያዩ የወሲብ መጫወቻዎች እና የብልግና ምስሎች የተቀረጹባቸው ዲቪዲዎች።
የጋለሞቶች ዝርዝር፦ በርካታ የሴተኛ አዳሪዎች ስልክ ቁጥር የያዘ ዝርዝር እና የአጃቢ (Escort) አገልግሎት መመሪያዎች።
የጦር መሣሪያ፦ በሕገ-ወጥ መንገድ የተያዘ ሽጉጥ እና ከፍተኛ መጠን ያለው ጥሬ ገንዘብ።
አደንዛዥ ዕፅ፦ ሦስት መነኮሳት ሜታምፌታሚን የተባለ አደገኛ ዕፅ ተጠቃሚ መሆናቸው በላቦራቶሪ ምርመራ ተረጋግጧል።
💔 በሕፃን ላይ የተፈጸመ ጥቃት
ከሁሉ በላይ ድርጊቱን ዘግናኝ ያደረገው፣ አንደኛው መነኩሴ የ 5 ዓመት ሕፃን ላይ የፆታ ጥቃት መፈጸሙ መረጋገጡ ነው። ይህ ድርጊት በሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል።
⚖️ የተወሰደ እርምጃ
በዚህ ቅሌት እጃቸው የተገኘው አራት ግለሰቦች፦
ፍራ ሱፓቻይ (35 ዓመት)
ፍራ ዊራት (45 ዓመት)
ፍራ ታናፖል (59 ዓመት)
የገዳሙ አበምኔት ፍራ ፖቲሳንግ ናቸው።
አራቱም ግለሰቦች ወዲያውኑ ከመነኩሴነት ማዕረጋቸው የተነጠቁ ሲሆን፣ ዳግመኛ በሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ላይ እንዳይሳተፉ በዕድሜ ልክ ታግደዋል። በአሁኑ ወቅት በከባድ ወንጀል ተከሰው በፖሊስ ቁጥጥር ስር ይገኛሉ።
"ገዳሙ የሰላምና የጸሎት ቦታ መሆኑ ቀርቶ የኃጢአት መሸሸጊያ ሆኗል" — የአካባቢው ባለሥልጣናት
በታይላንድ ቾንቡሪ ግዛት በሚገኘው Phrom Sunthon ገዳም ውስጥ የተፈጸመው እጅግ ዘግናኝ ድርጊት መላውን ዓለም አስቆጥቷል። የሃይማኖት ካባ የለበሱ መነኮሳት በገዳም ውስጥ የማይታሰቡ ወንጀሎችን ሲፈጽሙ ተገኝተዋል።
🔍 ድንገተኛው የፖሊስ ወረራ
የአካባቢው ነዋሪዎች በመነኮሳቱ አጠራጣሪ እንቅስቃሴ በመማረር ለፖሊስ በሰጡት ጥቆማ መሠረት፣ ጥር 27 ቀን የጸጥታ ኃይሎች በገዳሙ ላይ ድንገተኛ ፍተሻ አድርገዋል። ነዋሪዎቹ "መነኮሳቱ የጦር መሣሪያ ይይዛሉ፣ አደንዛዥ ዕፅም ይጠቀማሉ" የሚል ክስ አቅርበው ነበር።
🔞 ከመኝታ ክፍላቸው የተገኙ አስደንጋጭ ቁሶች
ፖሊስ የመነኮሳቱን መኝታ ክፍል በበረበረበት ወቅት ያገኛቸው ነገሮች እጅግ አሳፋሪ ነበሩ፦
የወሲብ መጫወቻዎች፦ የተለያዩ የወሲብ መጫወቻዎች እና የብልግና ምስሎች የተቀረጹባቸው ዲቪዲዎች።
የጋለሞቶች ዝርዝር፦ በርካታ የሴተኛ አዳሪዎች ስልክ ቁጥር የያዘ ዝርዝር እና የአጃቢ (Escort) አገልግሎት መመሪያዎች።
የጦር መሣሪያ፦ በሕገ-ወጥ መንገድ የተያዘ ሽጉጥ እና ከፍተኛ መጠን ያለው ጥሬ ገንዘብ።
አደንዛዥ ዕፅ፦ ሦስት መነኮሳት ሜታምፌታሚን የተባለ አደገኛ ዕፅ ተጠቃሚ መሆናቸው በላቦራቶሪ ምርመራ ተረጋግጧል።
💔 በሕፃን ላይ የተፈጸመ ጥቃት
ከሁሉ በላይ ድርጊቱን ዘግናኝ ያደረገው፣ አንደኛው መነኩሴ የ 5 ዓመት ሕፃን ላይ የፆታ ጥቃት መፈጸሙ መረጋገጡ ነው። ይህ ድርጊት በሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል።
⚖️ የተወሰደ እርምጃ
በዚህ ቅሌት እጃቸው የተገኘው አራት ግለሰቦች፦
ፍራ ሱፓቻይ (35 ዓመት)
ፍራ ዊራት (45 ዓመት)
ፍራ ታናፖል (59 ዓመት)
የገዳሙ አበምኔት ፍራ ፖቲሳንግ ናቸው።
አራቱም ግለሰቦች ወዲያውኑ ከመነኩሴነት ማዕረጋቸው የተነጠቁ ሲሆን፣ ዳግመኛ በሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ላይ እንዳይሳተፉ በዕድሜ ልክ ታግደዋል። በአሁኑ ወቅት በከባድ ወንጀል ተከሰው በፖሊስ ቁጥጥር ስር ይገኛሉ።
"ገዳሙ የሰላምና የጸሎት ቦታ መሆኑ ቀርቶ የኃጢአት መሸሸጊያ ሆኗል" — የአካባቢው ባለሥልጣናት
4 months ago
ኢትዮ ቴሌኮም በስድስት ወራት የ85 ቢሊዮን ብር ገቢ ማስመዝገቡን አስታወቀ፤ የገቢው ዕድገትና የተደቀኑበት ትችቶች
የሀገሪቱ ቀዳሚ የቴሌኮም አገልግሎት ሰጪ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም፣ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት (ከሐምሌ 2017 እስከ ታህሳስ 2018) የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን ትናንት ይፋ አድርጓል።
ኩባንያው በዚህ ግማሽ ዓመት ውስጥ 85.02 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን የገለጸ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ37 በመቶ ከፍተኛ ጭማሪ የታየበት መሆኑን አስታውቋል።
የገቢ ምንጮችና የደንበኞች ስርጸት
የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ እንደገለጹት፣ ለዚህ ውጤት መገኘት የደንበኞች ቁጥር መጨመር እና የዲጂታል አገልግሎቶች መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል።
በሪፖርቱ መሠረት፡-
የድምፅ አገልግሎት፦ 30.4% የገቢ ድርሻ
ዳታና ኢንተርኔት፦ 28.3% የገቢ ድርሻ
ቴሌብር፦ 4.9% የገቢ ድርሻ አላቸው።
የኩባንያው አጠቃላይ የደንበኞች ቁጥር 78.4 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ የሞባይል ዳታ ተጠቃሚዎች 49 ሚሊዮን ደርሰዋል። በተጨማሪም ኩባንያው በግማሽ ዓመቱ 88.19 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማመንጨት መቻሉን ገልጿል።
የቴሌብር ስኬትና የግብይት መጠን
የቴሌብር አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 58.61 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ በስድስት ወራት ውስጥ ብቻ 1.94 ትሪሊዮን ብር የኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ዝውውር ተከናውኗል። ኩባንያው ለመንግሥት በታክስና በዲቪደንድ መልክ 35.62 ቢሊዮን ብር መክፈሉንም አረጋግጧል።
ትችቶችና ስጋቶች፡ "ዕድገቱ ከጥራት ጋር አልተመጣጠነም"
ኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ የገቢ ዕድገት ማስመዝገቡን ቢገልጽም፣ በዘርፉ ባለሙያዎችና በደንበኞች ዘንድ ግን ጠንከር ያሉ ትችቶች እየተሰነዘሩበት ይገኛል።
1. የታሪፍ ጭማሪው ተፅዕኖ፦ ብዙዎች እንደሚሞግቱት፣ የገቢው በ37% ማደግ የመነጨው ከአገልግሎት ብቃት ይልቅ በቅርቡ የተደረገው የታሪፍ ማስተካከያ በደንበኛው ላይ የፈጠረው ጫና ውጤት ነው። የኑሮ ውድነቱ ባለበት ወቅት የቴሌኮም ወጪ መጨመር ለኩባንያው ትርፍ እንጂ ለደንበኛው ፋይዳ አልነበረውም የሚሉ ትችቶች በስፋት እየቀረቡ ነው።
2. የኔትወርክ ጥራት መጓደል፦ ኩባንያው የ4ጂ እና 5ጂ አገልግሎትን እያስፋፋሁ ነው ቢልም፣ በተለይም በክልል ከተሞችና በገጠር አካባቢዎች ያለው የኢንተርኔት መቆራረጥ እና የኔትወርክ ጥራት እጅግ ዝቅተኛ መሆን አሁንም ትልቅ ቅሬታ ሆኖ ቀጥሏል። "ገቢው ሲያድግ ጥራቱም አብሮ ሊያድግ ይገባል" የሚል ትችት በደንበኞች ተሰንዝሮበታል።
3. የቴሌብር ቴክኒካዊ ችግሮች፦ ቴሌብር በሀገሪቱ የክፍያ ስርዓት ውስጥ ትልቅ ድርሻ ቢይዝም፣ በተደጋጋሚ የሚያጋጥሙ የሲስተም መቋረጦች (Downtime) በነጋዴዎችና በተጠቃሚዎች ላይ የኢኮኖሚ ጉዳት እያደረሱ መሆኑ ይነገራል። እንደ ነዳጅ ያሉ መሰረታዊ አገልግሎቶች በቴሌብር ብቻ እንዲፈጸሙ መገደዳቸው ደግሞ አማራጭ በማጣት ደንበኞች ለእንግልት እንዲዳረጉ አድርጓል የሚል ትችት ይነሳል።
4. የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነት፦ ኩባንያው በቢሊዮን የሚቆጠር የኢትዮጵያ ብር ቢያከማችም፣ ለቴክኖሎጂ ማስፋፊያ የሚሆን የውጭ ምንዛሪ የማመንጨት አቅሙ አሁንም ደካማ መሆኑ በሪፖርቱ ላይ ተመልክቷል። ይህም ለወደፊቱ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስጋት ሊሆን እንደሚችል ተመልክቷል።
ማጠቃለያ
ኢትዮ ቴሌኮም በሪፖርቱ "ቀጣዩ አድማስ 2028" የተሰኘው ስትራቴጂው ውጤት እያመጣ መሆኑን ቢገልጽም፣ ትችቶቹን ከግምት ውስጥ በማስገባት የአገልግሎት ጥራቱን ማሻሻልና የታሪፍ ተመኑን ከህዝቡ የመግዛት አቅም ጋር ማመጣጠን እንደሚጠበቅበት የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይመክራሉ።
የሀገሪቱ ቀዳሚ የቴሌኮም አገልግሎት ሰጪ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም፣ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት (ከሐምሌ 2017 እስከ ታህሳስ 2018) የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን ትናንት ይፋ አድርጓል።
ኩባንያው በዚህ ግማሽ ዓመት ውስጥ 85.02 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን የገለጸ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ37 በመቶ ከፍተኛ ጭማሪ የታየበት መሆኑን አስታውቋል።
የገቢ ምንጮችና የደንበኞች ስርጸት
የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ እንደገለጹት፣ ለዚህ ውጤት መገኘት የደንበኞች ቁጥር መጨመር እና የዲጂታል አገልግሎቶች መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል።
በሪፖርቱ መሠረት፡-
የድምፅ አገልግሎት፦ 30.4% የገቢ ድርሻ
ዳታና ኢንተርኔት፦ 28.3% የገቢ ድርሻ
ቴሌብር፦ 4.9% የገቢ ድርሻ አላቸው።
የኩባንያው አጠቃላይ የደንበኞች ቁጥር 78.4 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ የሞባይል ዳታ ተጠቃሚዎች 49 ሚሊዮን ደርሰዋል። በተጨማሪም ኩባንያው በግማሽ ዓመቱ 88.19 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማመንጨት መቻሉን ገልጿል።
የቴሌብር ስኬትና የግብይት መጠን
የቴሌብር አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 58.61 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ በስድስት ወራት ውስጥ ብቻ 1.94 ትሪሊዮን ብር የኤሌክትሮኒክ ገንዘብ ዝውውር ተከናውኗል። ኩባንያው ለመንግሥት በታክስና በዲቪደንድ መልክ 35.62 ቢሊዮን ብር መክፈሉንም አረጋግጧል።
ትችቶችና ስጋቶች፡ "ዕድገቱ ከጥራት ጋር አልተመጣጠነም"
ኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ የገቢ ዕድገት ማስመዝገቡን ቢገልጽም፣ በዘርፉ ባለሙያዎችና በደንበኞች ዘንድ ግን ጠንከር ያሉ ትችቶች እየተሰነዘሩበት ይገኛል።
1. የታሪፍ ጭማሪው ተፅዕኖ፦ ብዙዎች እንደሚሞግቱት፣ የገቢው በ37% ማደግ የመነጨው ከአገልግሎት ብቃት ይልቅ በቅርቡ የተደረገው የታሪፍ ማስተካከያ በደንበኛው ላይ የፈጠረው ጫና ውጤት ነው። የኑሮ ውድነቱ ባለበት ወቅት የቴሌኮም ወጪ መጨመር ለኩባንያው ትርፍ እንጂ ለደንበኛው ፋይዳ አልነበረውም የሚሉ ትችቶች በስፋት እየቀረቡ ነው።
2. የኔትወርክ ጥራት መጓደል፦ ኩባንያው የ4ጂ እና 5ጂ አገልግሎትን እያስፋፋሁ ነው ቢልም፣ በተለይም በክልል ከተሞችና በገጠር አካባቢዎች ያለው የኢንተርኔት መቆራረጥ እና የኔትወርክ ጥራት እጅግ ዝቅተኛ መሆን አሁንም ትልቅ ቅሬታ ሆኖ ቀጥሏል። "ገቢው ሲያድግ ጥራቱም አብሮ ሊያድግ ይገባል" የሚል ትችት በደንበኞች ተሰንዝሮበታል።
3. የቴሌብር ቴክኒካዊ ችግሮች፦ ቴሌብር በሀገሪቱ የክፍያ ስርዓት ውስጥ ትልቅ ድርሻ ቢይዝም፣ በተደጋጋሚ የሚያጋጥሙ የሲስተም መቋረጦች (Downtime) በነጋዴዎችና በተጠቃሚዎች ላይ የኢኮኖሚ ጉዳት እያደረሱ መሆኑ ይነገራል። እንደ ነዳጅ ያሉ መሰረታዊ አገልግሎቶች በቴሌብር ብቻ እንዲፈጸሙ መገደዳቸው ደግሞ አማራጭ በማጣት ደንበኞች ለእንግልት እንዲዳረጉ አድርጓል የሚል ትችት ይነሳል።
4. የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነት፦ ኩባንያው በቢሊዮን የሚቆጠር የኢትዮጵያ ብር ቢያከማችም፣ ለቴክኖሎጂ ማስፋፊያ የሚሆን የውጭ ምንዛሪ የማመንጨት አቅሙ አሁንም ደካማ መሆኑ በሪፖርቱ ላይ ተመልክቷል። ይህም ለወደፊቱ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስጋት ሊሆን እንደሚችል ተመልክቷል።
ማጠቃለያ
ኢትዮ ቴሌኮም በሪፖርቱ "ቀጣዩ አድማስ 2028" የተሰኘው ስትራቴጂው ውጤት እያመጣ መሆኑን ቢገልጽም፣ ትችቶቹን ከግምት ውስጥ በማስገባት የአገልግሎት ጥራቱን ማሻሻልና የታሪፍ ተመኑን ከህዝቡ የመግዛት አቅም ጋር ማመጣጠን እንደሚጠበቅበት የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይመክራሉ።
5 months ago
⚽ የፌይኖርድ ኮኮብ የሻኩዌል ቫን ፐርሲ ልጅ
#ethiopia | በሆላንድ ኤሬዲቪዚ (Eredivisie) የታየው ድንቅ ትዕይንት የብዙዎችን ቀልብ ስቧል። የቀድሞው የአርሰናል እና የማንችስተር ዩናይትድ ኮከብ ሮቢን ቫን ፐርሲ በአሁኑ ወቅት የፌይኖርድ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በዚህ ጨዋታ ላይ ደግሞ የገዛ ልጁን ሻኩዌል ቫን ፐርሲን ተቀይሮ እንዲገባ በማድረግ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።
🔄 ተቀይሮ ገብቶ ጨዋታውን የቀየረው ወጣት
ፌይኖርድ በስፓርታ ሮተርዳም 3 ለ 1 በሆነ ውጤት እየተመራ በነበረበት ሰዓት፣ ሮቢን ቫን ፐርሲ ልጁን ሻኩዌልን በ63ኛው ደቂቃ ላይ ወደ ሜዳ አስገብቶታል። ሻኩዌልም የአባቱን ታላቅነት በሚያስታውስ መልኩ የሚከተሉትን ድርጊቶች ፈጽሟል፦
* ሁለት ግቦች፦ በ87ኛው እና በ88ኛው ደቂቃ (በሁለት ደቂቃ ልዩነት ውስጥ) ሁለት ተከታታይ ግቦችን በማስቆጠር ቡድኑን አቻ አድርጓል።
* አስደናቂ ጎል፦ ከሁለቱ ግቦች መካከል አንዷ በ “Bicycle Kick” (የግልብጥ ምት) የተቆጠረች እጅግ ማራኪ ጎል ነበረች።
📊 የጨዋታው መደምደሚያ
ምንም እንኳን ሻኩዌል ቡድኑን አቻ ማድረግ ቢችልም፣ ስፓርታ ሮተርዳም በጭማሪ ሰዓት (93ኛው ደቂቃ) ላይ ባስቆጠሩት ግብ ጨዋታውን 4 ለ 3 በሆነ ውጤት አሸንፈው ወጥተዋል። ይህም ለሮቢን ቫን ፐርሲ ቡድን መራራ ሽንፈት ሆኖባቸዋል።
🏆 የደረጃ ሰንጠረዥ
ፌይኖርድ በአሁኑ ወቅት ከመሪው ፒኤስቪ (PSV) በ16 ነጥቦች ርቆ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። የዋንጫ ተስፋው እየራቀ ቢመጣም፣ እንደ ሻኩዌል ያሉ ተስፋ ሰጪ ወጣቶች መፈጠራቸው ለክለቡ ትልቅ ብርሃን ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቫንፐርሲ #ፌይኖርድ #እግርኳስ #ሆላንድ #ሻኩዌልቫንፐርሲ #vanpersie #feyenoord #eredivisie #footballnews
#ethiopia | በሆላንድ ኤሬዲቪዚ (Eredivisie) የታየው ድንቅ ትዕይንት የብዙዎችን ቀልብ ስቧል። የቀድሞው የአርሰናል እና የማንችስተር ዩናይትድ ኮከብ ሮቢን ቫን ፐርሲ በአሁኑ ወቅት የፌይኖርድ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በዚህ ጨዋታ ላይ ደግሞ የገዛ ልጁን ሻኩዌል ቫን ፐርሲን ተቀይሮ እንዲገባ በማድረግ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።
🔄 ተቀይሮ ገብቶ ጨዋታውን የቀየረው ወጣት
ፌይኖርድ በስፓርታ ሮተርዳም 3 ለ 1 በሆነ ውጤት እየተመራ በነበረበት ሰዓት፣ ሮቢን ቫን ፐርሲ ልጁን ሻኩዌልን በ63ኛው ደቂቃ ላይ ወደ ሜዳ አስገብቶታል። ሻኩዌልም የአባቱን ታላቅነት በሚያስታውስ መልኩ የሚከተሉትን ድርጊቶች ፈጽሟል፦
* ሁለት ግቦች፦ በ87ኛው እና በ88ኛው ደቂቃ (በሁለት ደቂቃ ልዩነት ውስጥ) ሁለት ተከታታይ ግቦችን በማስቆጠር ቡድኑን አቻ አድርጓል።
* አስደናቂ ጎል፦ ከሁለቱ ግቦች መካከል አንዷ በ “Bicycle Kick” (የግልብጥ ምት) የተቆጠረች እጅግ ማራኪ ጎል ነበረች።
📊 የጨዋታው መደምደሚያ
ምንም እንኳን ሻኩዌል ቡድኑን አቻ ማድረግ ቢችልም፣ ስፓርታ ሮተርዳም በጭማሪ ሰዓት (93ኛው ደቂቃ) ላይ ባስቆጠሩት ግብ ጨዋታውን 4 ለ 3 በሆነ ውጤት አሸንፈው ወጥተዋል። ይህም ለሮቢን ቫን ፐርሲ ቡድን መራራ ሽንፈት ሆኖባቸዋል።
🏆 የደረጃ ሰንጠረዥ
ፌይኖርድ በአሁኑ ወቅት ከመሪው ፒኤስቪ (PSV) በ16 ነጥቦች ርቆ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። የዋንጫ ተስፋው እየራቀ ቢመጣም፣ እንደ ሻኩዌል ያሉ ተስፋ ሰጪ ወጣቶች መፈጠራቸው ለክለቡ ትልቅ ብርሃን ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቫንፐርሲ #ፌይኖርድ #እግርኳስ #ሆላንድ #ሻኩዌልቫንፐርሲ #vanpersie #feyenoord #eredivisie #footballnews
5 months ago
🇺🇸 አሜሪካ የቋሚ ነዋሪነት ቪዛ ሂደትን ኢትዮጵያን ጨምሮ በ75 ሀገራት ላይ ልታቆም ነው
#ethiopia | የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት የዲቪ (Diversity Visa) እና ሌሎች የቋሚ ነዋሪነት ቪዛዎችን (Immigrant Visa) የመስጠት ሂደት በ75 ሀገራት ላይ ለጊዜው እንዲቋረጥ መወሰኑ ተሰማ። ፎክስ ኒውስ የስቴት ዲፓርትመንትን የውስጥ ማስታወሻ ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው፣ ውሳኔው ከፊታችን ጥር 21 ቀን 2026 ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።
🇪🇹 ኢትዮጵያ በዝርዝሩ ውስጥ ትገኛለች
የቪዛ ሂደቱ ይቋረጥባቸዋል ከተባሉ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ስትሆን፣ በተጨማሪም ኤርትራ፣ ግብፅ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ሩሲያ፣ ብራዚል፣ ፓኪስታን እና ታይላንድ ይገኙበታል።
🔍 የውሳኔው ምክንያት፦ "የመንግስት ድጋፍ ጥገኝነትን መቀነስ"
የስቴት ዲፓርትመንት ቃል አቀባይ ቶሚ ፒጎት እንደገለጹት፣ ይህ እርምጃ የተወሰደው ወደ አሜሪካ የሚገቡ ስደተኞች በመንግስት ድጋፍ (Welfare) ላይ ጥገኛ የሚሆኑበትን ሁኔታ ለመገምገም ነው።
* ጥብቅ መመዘኛ፦ የቪዛ መኮንኖች የአመልካቾችን የጤና ሁኔታ፣ የቋንቋ ክህሎት እና የፋይናንስ አቅም በጥብቅ እንዲመረምሩ ቀደም ብሎ ታዝዘዋል።
* የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ፦ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርቡ በሰጡት መግለጫ፣ በአሜሪካ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ተወላጆች መካከል 47.6% ያህሉ በቤተሰባቸው ውስጥ ቢያንስ አንድ የመንግስት ድጋፍ ተጠቃሚ እንዳለ መጥቀሳቸው ለውሳኔው እንደ አንድ ምክንያት ተነስተዋል።
⏳ የቪዛ ጠያቂዎች እጣ ፈንታ ምን ይሆናል?
ይህ እገዳ ስቴት ዲፓርትመንት አዲስ መመሪያ እና የግምገማ ውጤት እስኪያወጣ ድረስ ለተወሰነ ጊዜ (ላልተወሰነ ጊዜ ሊሆን ይችላል) የቪዛ ሂደቱ ቆሞ እንደሚቆይ ተገልጿል። ይህም ማለት በእነዚህ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ እና የቪዛ ቃለ-መጠይቅ የሚጠባበቁ አመልካቾች ሂደታቸው ይስተጓጎላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አሜሪካ #ቪዛ #ኢትዮጵያ #ዲቪ #ስደት #ትራምፕ #ስቴትዲፓርትመንት #usvisa #ethiopia #dv2026 #immigrationnews
#ethiopia | የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት የዲቪ (Diversity Visa) እና ሌሎች የቋሚ ነዋሪነት ቪዛዎችን (Immigrant Visa) የመስጠት ሂደት በ75 ሀገራት ላይ ለጊዜው እንዲቋረጥ መወሰኑ ተሰማ። ፎክስ ኒውስ የስቴት ዲፓርትመንትን የውስጥ ማስታወሻ ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው፣ ውሳኔው ከፊታችን ጥር 21 ቀን 2026 ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።
🇪🇹 ኢትዮጵያ በዝርዝሩ ውስጥ ትገኛለች
የቪዛ ሂደቱ ይቋረጥባቸዋል ከተባሉ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ስትሆን፣ በተጨማሪም ኤርትራ፣ ግብፅ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ሩሲያ፣ ብራዚል፣ ፓኪስታን እና ታይላንድ ይገኙበታል።
🔍 የውሳኔው ምክንያት፦ "የመንግስት ድጋፍ ጥገኝነትን መቀነስ"
የስቴት ዲፓርትመንት ቃል አቀባይ ቶሚ ፒጎት እንደገለጹት፣ ይህ እርምጃ የተወሰደው ወደ አሜሪካ የሚገቡ ስደተኞች በመንግስት ድጋፍ (Welfare) ላይ ጥገኛ የሚሆኑበትን ሁኔታ ለመገምገም ነው።
* ጥብቅ መመዘኛ፦ የቪዛ መኮንኖች የአመልካቾችን የጤና ሁኔታ፣ የቋንቋ ክህሎት እና የፋይናንስ አቅም በጥብቅ እንዲመረምሩ ቀደም ብሎ ታዝዘዋል።
* የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ፦ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርቡ በሰጡት መግለጫ፣ በአሜሪካ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ተወላጆች መካከል 47.6% ያህሉ በቤተሰባቸው ውስጥ ቢያንስ አንድ የመንግስት ድጋፍ ተጠቃሚ እንዳለ መጥቀሳቸው ለውሳኔው እንደ አንድ ምክንያት ተነስተዋል።
⏳ የቪዛ ጠያቂዎች እጣ ፈንታ ምን ይሆናል?
ይህ እገዳ ስቴት ዲፓርትመንት አዲስ መመሪያ እና የግምገማ ውጤት እስኪያወጣ ድረስ ለተወሰነ ጊዜ (ላልተወሰነ ጊዜ ሊሆን ይችላል) የቪዛ ሂደቱ ቆሞ እንደሚቆይ ተገልጿል። ይህም ማለት በእነዚህ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ እና የቪዛ ቃለ-መጠይቅ የሚጠባበቁ አመልካቾች ሂደታቸው ይስተጓጎላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አሜሪካ #ቪዛ #ኢትዮጵያ #ዲቪ #ስደት #ትራምፕ #ስቴትዲፓርትመንት #usvisa #ethiopia #dv2026 #immigrationnews
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🚨 ሰበር ዜና፡ አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ75 ሀገራት የሚመጡ የስደተኛ ቪዛዎችን አገደች
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (State Department) ባወጣው አዲስ መመሪያ፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ75 ሀገራት የሚጠየቁ የቋሚ ነዋሪነት ወይም የኢሚግሬሽን ቪዛ (Immigrant Visa) ሂደቶች ለጊዜው እንዲቆሙ አዝዟል።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፡
መቼ ይጀምራል? እገዳው ከፊታችን ጥር 13 ቀን 2018 ዓ.ም (January 21, 2026) ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።
ምክንያቱ ምንድነው? "Public Charge" በሚባለው ሕግ መሠረት፣ ወደ አሜሪካ የሚገቡ ስደተኞች በኢኮኖሚ ራሳቸውን የማይችሉ እና የመንግሥት ዕርዳታ ፈላጊ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሎ በመታመኑ ነው።
እገዳው እነማንን ያካትታል? ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ናይጄሪያ፣ ግብፅ፣ አፍጋኒስታን፣ ሩሲያ፣ ብራዚል፣ ታይላንድ እና ሌሎችንም 75 ሀገራት ያጠቃልላል።
የሚቋረጡ የቪዛ ዓይነቶች፡ የዲቪ (DV) ሎተሪ፣ የቤተሰብ ጥሪ (Petition) እና ሌሎች ለቋሚ ነዋሪነት የሚጠየቁ ቪዛዎች በሙሉ ለጊዜው ይቆማሉ።
የማይመለከታቸው፡ ለጉብኝት (Tourist)፣ ለንግድ ወይም ለትምህርት የሚጠየቁ ጊዜያዊ ቪዛዎችን (Non-immigrant visa) ይህ እገዳ በአሁኑ ወቅት አይመለከትም።
⚠️ ሁኔታው እስከ መቼ ይቀጥላል?
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሰራር ሂደቱን ገምግሞ እስከሚያጠናቅቅ ድረስ እገዳው ለተወሰነ ጊዜ ሳይሆን "ላልተወሰነ ጊዜ" እንደሚቆይ ተገልጿል።
ይህ ውሳኔ በኢትዮጵያ በኩል በሂደት ላይ ያሉ በርካታ የቪዛ ፋይሎችን እና የዲቪ አሸናፊዎችን በእጅጉ እንደሚያስተጓጉል ተሰግቷል።
ለተጨማሪ መረጃዎች የአሜሪካ ኤምባሲ ድህረ-ገፅን ይከታተሉ::
seledadotio
seledadotio
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (State Department) ባወጣው አዲስ መመሪያ፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ75 ሀገራት የሚጠየቁ የቋሚ ነዋሪነት ወይም የኢሚግሬሽን ቪዛ (Immigrant Visa) ሂደቶች ለጊዜው እንዲቆሙ አዝዟል።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፡
መቼ ይጀምራል? እገዳው ከፊታችን ጥር 13 ቀን 2018 ዓ.ም (January 21, 2026) ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።
ምክንያቱ ምንድነው? "Public Charge" በሚባለው ሕግ መሠረት፣ ወደ አሜሪካ የሚገቡ ስደተኞች በኢኮኖሚ ራሳቸውን የማይችሉ እና የመንግሥት ዕርዳታ ፈላጊ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሎ በመታመኑ ነው።
እገዳው እነማንን ያካትታል? ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ናይጄሪያ፣ ግብፅ፣ አፍጋኒስታን፣ ሩሲያ፣ ብራዚል፣ ታይላንድ እና ሌሎችንም 75 ሀገራት ያጠቃልላል።
የሚቋረጡ የቪዛ ዓይነቶች፡ የዲቪ (DV) ሎተሪ፣ የቤተሰብ ጥሪ (Petition) እና ሌሎች ለቋሚ ነዋሪነት የሚጠየቁ ቪዛዎች በሙሉ ለጊዜው ይቆማሉ።
የማይመለከታቸው፡ ለጉብኝት (Tourist)፣ ለንግድ ወይም ለትምህርት የሚጠየቁ ጊዜያዊ ቪዛዎችን (Non-immigrant visa) ይህ እገዳ በአሁኑ ወቅት አይመለከትም።
⚠️ ሁኔታው እስከ መቼ ይቀጥላል?
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሰራር ሂደቱን ገምግሞ እስከሚያጠናቅቅ ድረስ እገዳው ለተወሰነ ጊዜ ሳይሆን "ላልተወሰነ ጊዜ" እንደሚቆይ ተገልጿል።
ይህ ውሳኔ በኢትዮጵያ በኩል በሂደት ላይ ያሉ በርካታ የቪዛ ፋይሎችን እና የዲቪ አሸናፊዎችን በእጅጉ እንደሚያስተጓጉል ተሰግቷል።
ለተጨማሪ መረጃዎች የአሜሪካ ኤምባሲ ድህረ-ገፅን ይከታተሉ::
seledadotio
seledadotio
5 months ago
🚨 ሰበር ዜና፡ አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ75 ሀገራት የሚመጡ የስደተኛ ቪዛዎችን አገደች
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (State Department) ባወጣው አዲስ መመሪያ፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ75 ሀገራት የሚጠየቁ የቋሚ ነዋሪነት ወይም የኢሚግሬሽን ቪዛ (Immigrant Visa) ሂደቶች ለጊዜው እንዲቆሙ አዝዟል።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፡
መቼ ይጀምራል? እገዳው ከፊታችን ጥር 13 ቀን 2018 ዓ.ም (January 21, 2026) ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።
ምክንያቱ ምንድነው? "Public Charge" በሚባለው ሕግ መሠረት፣ ወደ አሜሪካ የሚገቡ ስደተኞች በኢኮኖሚ ራሳቸውን የማይችሉ እና የመንግሥት ዕርዳታ ፈላጊ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሎ በመታመኑ ነው።
እገዳው እነማንን ያካትታል? ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ናይጄሪያ፣ ግብፅ፣ አፍጋኒስታን፣ ሩሲያ፣ ብራዚል፣ ታይላንድ እና ሌሎችንም 75 ሀገራት ያጠቃልላል።
የሚቋረጡ የቪዛ ዓይነቶች፡ የዲቪ (DV) ሎተሪ፣ የቤተሰብ ጥሪ (Petition) እና ሌሎች ለቋሚ ነዋሪነት የሚጠየቁ ቪዛዎች በሙሉ ለጊዜው ይቆማሉ።
የማይመለከታቸው፡ ለጉብኝት (Tourist)፣ ለንግድ ወይም ለትምህርት የሚጠየቁ ጊዜያዊ ቪዛዎችን (Non-immigrant visa) ይህ እገዳ በአሁኑ ወቅት አይመለከትም።
⚠️ ሁኔታው እስከ መቼ ይቀጥላል?
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሰራር ሂደቱን ገምግሞ እስከሚያጠናቅቅ ድረስ እገዳው ለተወሰነ ጊዜ ሳይሆን "ላልተወሰነ ጊዜ" እንደሚቆይ ተገልጿል።
ይህ ውሳኔ በኢትዮጵያ በኩል በሂደት ላይ ያሉ በርካታ የቪዛ ፋይሎችን እና የዲቪ አሸናፊዎችን በእጅጉ እንደሚያስተጓጉል ተሰግቷል።
ለተጨማሪ መረጃዎች የአሜሪካ ኤምባሲ ድህረ-ገፅን ይከታተሉ::
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (State Department) ባወጣው አዲስ መመሪያ፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ75 ሀገራት የሚጠየቁ የቋሚ ነዋሪነት ወይም የኢሚግሬሽን ቪዛ (Immigrant Visa) ሂደቶች ለጊዜው እንዲቆሙ አዝዟል።
📌 ዋና ዋና ነጥቦች፡
መቼ ይጀምራል? እገዳው ከፊታችን ጥር 13 ቀን 2018 ዓ.ም (January 21, 2026) ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።
ምክንያቱ ምንድነው? "Public Charge" በሚባለው ሕግ መሠረት፣ ወደ አሜሪካ የሚገቡ ስደተኞች በኢኮኖሚ ራሳቸውን የማይችሉ እና የመንግሥት ዕርዳታ ፈላጊ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሎ በመታመኑ ነው።
እገዳው እነማንን ያካትታል? ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ናይጄሪያ፣ ግብፅ፣ አፍጋኒስታን፣ ሩሲያ፣ ብራዚል፣ ታይላንድ እና ሌሎችንም 75 ሀገራት ያጠቃልላል።
የሚቋረጡ የቪዛ ዓይነቶች፡ የዲቪ (DV) ሎተሪ፣ የቤተሰብ ጥሪ (Petition) እና ሌሎች ለቋሚ ነዋሪነት የሚጠየቁ ቪዛዎች በሙሉ ለጊዜው ይቆማሉ።
የማይመለከታቸው፡ ለጉብኝት (Tourist)፣ ለንግድ ወይም ለትምህርት የሚጠየቁ ጊዜያዊ ቪዛዎችን (Non-immigrant visa) ይህ እገዳ በአሁኑ ወቅት አይመለከትም።
⚠️ ሁኔታው እስከ መቼ ይቀጥላል?
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሰራር ሂደቱን ገምግሞ እስከሚያጠናቅቅ ድረስ እገዳው ለተወሰነ ጊዜ ሳይሆን "ላልተወሰነ ጊዜ" እንደሚቆይ ተገልጿል።
ይህ ውሳኔ በኢትዮጵያ በኩል በሂደት ላይ ያሉ በርካታ የቪዛ ፋይሎችን እና የዲቪ አሸናፊዎችን በእጅጉ እንደሚያስተጓጉል ተሰግቷል።
ለተጨማሪ መረጃዎች የአሜሪካ ኤምባሲ ድህረ-ገፅን ይከታተሉ::
5 months ago
በድሬዳዋ በተመሳሳይ ቁልፍ ስርቆት ሲፈጽሙ የነበሩ ከ150 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በድሬዳዋ የወንጀል አፈጻጸም ስልታቸውን በመቀየር፣ የመኖሪያ ቤቶችንና የተሽከርካሪ አካላትን ሲሰርቁ የነበሩ ከ150 በላይ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ተጠርጣሪዎቹ ቀደም ሲል ይፈጸም የነበረውን የሌሊት ስርቆትና ጣራ የመቅደድ ዘዴ በመተው፣ አዲስ ስልት በመጠቀም ላይ ተሰማርተው እንደነበር የድሬዳዋ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል።
የድሬዳዋ ከተማ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የገፅታ ግንባታ እና ሚዲያ ዲቪዥን ኃላፊ ሳጅን መሀመድ አብደላ እንደገለጹት፤ ተጠርጣሪዎቹ በአካባቢው ያለውን እንቅስቃሴ በጥናት በመለየት ሰዎች በሌሉበት ሰዓት ተመሳሳይ ቁልፎችን (Master Keys) በመጠቀም ወደ ቤቶች ገብተዋል።
በቀንና ሰዎች በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ማንም አለመኖሩን በማረጋገጥ የቤት ውስጥ ቁሳቁሶችን ዘርፈዋል።
በተጨማሪም በየመንገዱ የቆሙ ተሽከርካሪዎችን አካላት በመፍታት ስርቆት ፈፅመዋል ተብሏል።
ፖሊስ እንደገለፀው ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማና በተደረገ ጠንካራ ክትትል ከተጠርጣሪዎቹ ጋር በርካታ ንብረቶች ተይዘዋል። ከእነዚህም መካከል፦
ለኮሪደር ልማት የተገጠሙ የሶላር ባትሪዎች፣
የቴሌኮም እና የመሰረተ ልማት ንብረቶች፣
ቴሌቪዥኖች እና የተለያዩ የቤት መገልገያ ቁሳቁሶች ይገኙበታል።
ፖሊስ የተያዙትን ንብረቶች ለባለቤቶቻቸው ለመመለስ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
በመሆኑም ንብረት የተሰረቀባችሁ ግለሰቦች በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ ቢሮ በአካል በመቅረብና ማስረጃ በማቅረብ ንብረቶቻችሁን መለየትና መረከብ የምትችሉ መሆኑን ጥሪ ቀርቧል።
በድሬዳዋ የወንጀል አፈጻጸም ስልታቸውን በመቀየር፣ የመኖሪያ ቤቶችንና የተሽከርካሪ አካላትን ሲሰርቁ የነበሩ ከ150 በላይ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ተጠርጣሪዎቹ ቀደም ሲል ይፈጸም የነበረውን የሌሊት ስርቆትና ጣራ የመቅደድ ዘዴ በመተው፣ አዲስ ስልት በመጠቀም ላይ ተሰማርተው እንደነበር የድሬዳዋ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል።
የድሬዳዋ ከተማ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የገፅታ ግንባታ እና ሚዲያ ዲቪዥን ኃላፊ ሳጅን መሀመድ አብደላ እንደገለጹት፤ ተጠርጣሪዎቹ በአካባቢው ያለውን እንቅስቃሴ በጥናት በመለየት ሰዎች በሌሉበት ሰዓት ተመሳሳይ ቁልፎችን (Master Keys) በመጠቀም ወደ ቤቶች ገብተዋል።
በቀንና ሰዎች በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ማንም አለመኖሩን በማረጋገጥ የቤት ውስጥ ቁሳቁሶችን ዘርፈዋል።
በተጨማሪም በየመንገዱ የቆሙ ተሽከርካሪዎችን አካላት በመፍታት ስርቆት ፈፅመዋል ተብሏል።
ፖሊስ እንደገለፀው ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማና በተደረገ ጠንካራ ክትትል ከተጠርጣሪዎቹ ጋር በርካታ ንብረቶች ተይዘዋል። ከእነዚህም መካከል፦
ለኮሪደር ልማት የተገጠሙ የሶላር ባትሪዎች፣
የቴሌኮም እና የመሰረተ ልማት ንብረቶች፣
ቴሌቪዥኖች እና የተለያዩ የቤት መገልገያ ቁሳቁሶች ይገኙበታል።
ፖሊስ የተያዙትን ንብረቶች ለባለቤቶቻቸው ለመመለስ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
በመሆኑም ንብረት የተሰረቀባችሁ ግለሰቦች በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ ቢሮ በአካል በመቅረብና ማስረጃ በማቅረብ ንብረቶቻችሁን መለየትና መረከብ የምትችሉ መሆኑን ጥሪ ቀርቧል።
5 months ago
ከባድ የግድያ ወንጀል የፈፀመ ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ በእስራት ተቀጣ!!
ተከሳሽ አንለይ አዲሱ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ወ.ሀ.ቁ 540 ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ሆን ብሎ ሰዉ ለመግደል በማሰብ በደ/ምዕ/ኢ/ህ/ክ/መ/ ሸካ ዞን ቴፒ በቴፒ ከተማ አንድነት ቀበሌ ፃኑ በር ተብሎ በማጠራበት በቀን 18/02/2018 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 3፡00 በሚሆንበት ጊዜ ሟች አቶ ታምራት ባህሩን የግራ ጎን ደረቱ ላይ በጩቤ ወግቶ በመግደሉ በህብረተሰቡ ከፍተኛ ርብርብ በፖሊስ ብርቱ ክትትል ገዳይ አንለይ አዲሱን በቁጥጥር በማዋል በሰው እና በሠነድ ማስረጃ በማረጋገጥ ለሸካ ዞን ዐ/ህግ ማስተላፉን የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ዲቪዥን ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ታምራት ኢሞ አስረድተዋል ።
በመሆኑም በሰው እና በሰነድ ተጠናክረው የሄደውን መዝገብ በመረከብ የሸካ ዞን ዐ/ህግ ግለሰቡ ሆን ብሎ የሰዉ ህይወት ማጥፋት ወንጀል ክስ መስርቶ ለሸካ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አቅርቧል ።
ተከሳሹ የወንጀል ድርጊቱን ክዶ የተከራከረ ቢሆንም ከሳሽ የሸካ ዞን ዐ/ህግ እንደ ክሱ አቀራረብ የተፈፀመዉን የግድያ የወንጀል ድርጊት የሰዉ፤የሠነድና የቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል ሟች በግራ ደረቱ ላይ በጩቤ ደረቱ ላይ ተወግቶ መሞቱን በማረጋገጡን ማስረጃ አቅርቦ አስረድቷል ተከሳሽም ራሱን እድከላከል ብይን የሰጠ ብሆንም ተከሳሹ መከላከል ሳይችል ቀርቷል ፡፡
ግራ ቀኙን ስያከራክር የቆየው የሸካ ዞን ከፍተኛ /ፍ/ቤት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ወ.ሀ.ቁ 540 ስር በወ.መ.ሥ.ሥ.ህ.ቁ 149(1) መሠረት ሐሙስ ታህሳስ 16/04/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በዋለው ችሎት ተከሳሹን የቅጣት አወሳሰን መመሪያ 3/2017 ዓ.ም በደረጃ 7 በእርከን 9 ላይ ያስተምራል መሰል ወንጀል ፈፃሚዎችንም ያስጠነቂቃል በምል ተከሳሹን ለፖሊስ ምርመራ ከተያዙበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር በ14ዓመት ፅኑ እንድቀጣ ውሳኔ አስተላልፏል
በመጨረሻም ከመሠል የወንጀል ድርጊት ህብረተሰቡ ራሱን እና አካባቢውን እንድጠብቅ መልዕክታችን ነዉ ።
"የዜና ችሎቱን ዝርዝር ሪፖርት የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ ታክቲክ ወንጀል ምርመራ ስሆን ዘገባው የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነትና ገፅታ ግንባታ ክፍል ነዉ።
ዘገባው የሸካ ዞን ፖሊስ ነው
ተከሳሽ አንለይ አዲሱ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ወ.ሀ.ቁ 540 ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ሆን ብሎ ሰዉ ለመግደል በማሰብ በደ/ምዕ/ኢ/ህ/ክ/መ/ ሸካ ዞን ቴፒ በቴፒ ከተማ አንድነት ቀበሌ ፃኑ በር ተብሎ በማጠራበት በቀን 18/02/2018 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 3፡00 በሚሆንበት ጊዜ ሟች አቶ ታምራት ባህሩን የግራ ጎን ደረቱ ላይ በጩቤ ወግቶ በመግደሉ በህብረተሰቡ ከፍተኛ ርብርብ በፖሊስ ብርቱ ክትትል ገዳይ አንለይ አዲሱን በቁጥጥር በማዋል በሰው እና በሠነድ ማስረጃ በማረጋገጥ ለሸካ ዞን ዐ/ህግ ማስተላፉን የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ዲቪዥን ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ታምራት ኢሞ አስረድተዋል ።
በመሆኑም በሰው እና በሰነድ ተጠናክረው የሄደውን መዝገብ በመረከብ የሸካ ዞን ዐ/ህግ ግለሰቡ ሆን ብሎ የሰዉ ህይወት ማጥፋት ወንጀል ክስ መስርቶ ለሸካ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አቅርቧል ።
ተከሳሹ የወንጀል ድርጊቱን ክዶ የተከራከረ ቢሆንም ከሳሽ የሸካ ዞን ዐ/ህግ እንደ ክሱ አቀራረብ የተፈፀመዉን የግድያ የወንጀል ድርጊት የሰዉ፤የሠነድና የቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል ሟች በግራ ደረቱ ላይ በጩቤ ደረቱ ላይ ተወግቶ መሞቱን በማረጋገጡን ማስረጃ አቅርቦ አስረድቷል ተከሳሽም ራሱን እድከላከል ብይን የሰጠ ብሆንም ተከሳሹ መከላከል ሳይችል ቀርቷል ፡፡
ግራ ቀኙን ስያከራክር የቆየው የሸካ ዞን ከፍተኛ /ፍ/ቤት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ወ.ሀ.ቁ 540 ስር በወ.መ.ሥ.ሥ.ህ.ቁ 149(1) መሠረት ሐሙስ ታህሳስ 16/04/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በዋለው ችሎት ተከሳሹን የቅጣት አወሳሰን መመሪያ 3/2017 ዓ.ም በደረጃ 7 በእርከን 9 ላይ ያስተምራል መሰል ወንጀል ፈፃሚዎችንም ያስጠነቂቃል በምል ተከሳሹን ለፖሊስ ምርመራ ከተያዙበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር በ14ዓመት ፅኑ እንድቀጣ ውሳኔ አስተላልፏል
በመጨረሻም ከመሠል የወንጀል ድርጊት ህብረተሰቡ ራሱን እና አካባቢውን እንድጠብቅ መልዕክታችን ነዉ ።
"የዜና ችሎቱን ዝርዝር ሪፖርት የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ ታክቲክ ወንጀል ምርመራ ስሆን ዘገባው የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነትና ገፅታ ግንባታ ክፍል ነዉ።
ዘገባው የሸካ ዞን ፖሊስ ነው
6 months ago
አሜሪካ በየዓመቱ የምታካሂደውን የዲቪ ሎተሪ አቆመች
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት በብራውን ዩኒቨርሲቲ በተፈጸመ የጅምላ ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የአሜሪካን ግሪን ካርድ ሎተሪን (ዲቪ) አገዱ።
ጥቃቱን ፈጽሟል ተብሎ የተጠረጠረው እና ሐሙስ ዕለት ሞቶ የተገኘው ፖርቹጋላዊው በአውሮፓውያኑ 2017 ዲቪ ሎተሪ አሸንፎ ወደ አገሪቱ የገባ ሲሆን ግሪን ካርድም ተሰጥቶታል።
የአገር ውስጥ ደኅንነት ሚኒስትር የሆኑት ክሪስቲ ኖም " በዚህ አስከፊ ፕሮግራም አሜሪካውያን ከእንግዲህ እንዳይጎዱ ለማረጋገጥ " በሚል ትራምፕ በሰጡት መመሪያ መሠረት የቪዛ መርሃ ግብሩን ለጊዜው እንዲቋረጥ መደረጉን ተናግረዋል።
የአሜሪካ ባለሥልጣናት ተጠርጣሪው የ48 ዓመቱ ክላውዲዮ ኔቭስ ቫለንቴ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ተቋም ፕሮፌሰር ኑኖ ሉሬሮንም ገድሏል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
የዲቪ ሎተሪ ፕሮግራሙ በአሜሪካ በስደተኝነት በቂ ድርሻን ላላገኙ አገራት ዜጎች በየዓመቱ 50 ሺህ ቪዛዎችን ይሰጣል። ይህ ደግሞ የአሜሪካ ዜግነትን ለማግኘትም በር ከፋች ነው።
ቢቢሲ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት በብራውን ዩኒቨርሲቲ በተፈጸመ የጅምላ ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የአሜሪካን ግሪን ካርድ ሎተሪን (ዲቪ) አገዱ።
ጥቃቱን ፈጽሟል ተብሎ የተጠረጠረው እና ሐሙስ ዕለት ሞቶ የተገኘው ፖርቹጋላዊው በአውሮፓውያኑ 2017 ዲቪ ሎተሪ አሸንፎ ወደ አገሪቱ የገባ ሲሆን ግሪን ካርድም ተሰጥቶታል።
የአገር ውስጥ ደኅንነት ሚኒስትር የሆኑት ክሪስቲ ኖም " በዚህ አስከፊ ፕሮግራም አሜሪካውያን ከእንግዲህ እንዳይጎዱ ለማረጋገጥ " በሚል ትራምፕ በሰጡት መመሪያ መሠረት የቪዛ መርሃ ግብሩን ለጊዜው እንዲቋረጥ መደረጉን ተናግረዋል።
የአሜሪካ ባለሥልጣናት ተጠርጣሪው የ48 ዓመቱ ክላውዲዮ ኔቭስ ቫለንቴ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ተቋም ፕሮፌሰር ኑኖ ሉሬሮንም ገድሏል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
የዲቪ ሎተሪ ፕሮግራሙ በአሜሪካ በስደተኝነት በቂ ድርሻን ላላገኙ አገራት ዜጎች በየዓመቱ 50 ሺህ ቪዛዎችን ይሰጣል። ይህ ደግሞ የአሜሪካ ዜግነትን ለማግኘትም በር ከፋች ነው።
ቢቢሲ
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ዩናይትድ ስቴትስ የ«ዲቪ» ሎተሪ እድልን አገደች
የዩናይትድ ስቴትስ ብራውን ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ከተፈጸመው የተኩስ እሩምታ እና ግድያ በኋላ የ«ዲቪ» ሎተሪ እድልን ማገዷን ዐሳወቀች ።
የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ኃላፊ ክሪስቲ ኖዬም፦ በብራውን ዩኒቨርሲቲ የተኩስ እሩምታ ግድያ የተጠረጠረው ግለሰብ «አሁን በተቋረጠው የዲቪ መርኀ-ግብር ተጠቃሚ ከሆነ አገር የመጣ ነው» ብለዋል ።
ለኃላፊዋ የዲቪ ሎተሪ እድል መርኀግብሩን እንዲያቋርጡ «አቋርጪ» ሲሉ ትናንት ሐሙስ፤ ታኅሣሥ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ማምሻውን ትእዛዝ ያስተላለፉላቸው የአገሪቱ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ናቸው ።
«በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ መመሪያ መሠረት ከእንግዲህ በዚህ አደገኛ መርኀ-ግብር አንድም አሜሪካዊ እንደማይጎዳ እርግጠኛ እስክንሆን ድረስ የዲቪ ሎተሪን መርኀ-ግብር እንዲያቋርጥ ለዩናይትድ ስቴትስ ዜግነት እና ኢሚግሬሽን አገልግሎት ወዲያውኑ አስተላልፌያለሁ» ሲሉ ክሪስቲ ናዮም ዐሳውቀዋል ።
ኃላፊዋ በይፋዊ የኤክስ ማኅበራዊ መገናኛ አውታራቸው እንደጻፉትም በብራውን ዩኒቨርሲቲ የተኩስ እሩምታ ገዳዩ ክላውዲዮ ማኑዌል ኔቬስ ቫሌንቴ፦ «እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ2017 የዲቪ ሎተሪ መርኀ ግብር ግሪን ካርድ አግኝቶ» ዩናይትድ ስቴትስ የገባ ነው ።
የዲቪ ሎተሪ መርኀ-ግብር በየዓመቱ 50,000 ፍልሰተኞች ወደ ዩናይትድ ስቴትስ እንዲገቡ የሚያስችል እድል እንደነበር ነው የተገለጸው ። በዚህ እድል በርካታ ኢትዮጵያውያንም ተጠቃሚዎች ናቸው ።
Ethio Fm
የዩናይትድ ስቴትስ ብራውን ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ከተፈጸመው የተኩስ እሩምታ እና ግድያ በኋላ የ«ዲቪ» ሎተሪ እድልን ማገዷን ዐሳወቀች ።
የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ኃላፊ ክሪስቲ ኖዬም፦ በብራውን ዩኒቨርሲቲ የተኩስ እሩምታ ግድያ የተጠረጠረው ግለሰብ «አሁን በተቋረጠው የዲቪ መርኀ-ግብር ተጠቃሚ ከሆነ አገር የመጣ ነው» ብለዋል ።
ለኃላፊዋ የዲቪ ሎተሪ እድል መርኀግብሩን እንዲያቋርጡ «አቋርጪ» ሲሉ ትናንት ሐሙስ፤ ታኅሣሥ 9 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ማምሻውን ትእዛዝ ያስተላለፉላቸው የአገሪቱ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ናቸው ።
«በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ መመሪያ መሠረት ከእንግዲህ በዚህ አደገኛ መርኀ-ግብር አንድም አሜሪካዊ እንደማይጎዳ እርግጠኛ እስክንሆን ድረስ የዲቪ ሎተሪን መርኀ-ግብር እንዲያቋርጥ ለዩናይትድ ስቴትስ ዜግነት እና ኢሚግሬሽን አገልግሎት ወዲያውኑ አስተላልፌያለሁ» ሲሉ ክሪስቲ ናዮም ዐሳውቀዋል ።
ኃላፊዋ በይፋዊ የኤክስ ማኅበራዊ መገናኛ አውታራቸው እንደጻፉትም በብራውን ዩኒቨርሲቲ የተኩስ እሩምታ ገዳዩ ክላውዲዮ ማኑዌል ኔቬስ ቫሌንቴ፦ «እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ2017 የዲቪ ሎተሪ መርኀ ግብር ግሪን ካርድ አግኝቶ» ዩናይትድ ስቴትስ የገባ ነው ።
የዲቪ ሎተሪ መርኀ-ግብር በየዓመቱ 50,000 ፍልሰተኞች ወደ ዩናይትድ ስቴትስ እንዲገቡ የሚያስችል እድል እንደነበር ነው የተገለጸው ። በዚህ እድል በርካታ ኢትዮጵያውያንም ተጠቃሚዎች ናቸው ።
Ethio Fm
6 months ago
አሜሪካ በየዓመቱ የምታካሂደውን የዲቪ ሎተሪ አቆመች!
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት በብራውን ዩኒቨርሲቲ በተፈጸመ የጅምላ ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የአሜሪካን ግሪን ካርድ ሎተሪን (ዲቪ) አገዱ።ጥቃቱን ፈጽሟል ተብሎ የተጠረጠረው እና ሐሙስ ዕለት ሞቶ የተገኘው ፖርቹጋላዊው በአውሮፓውያኑ 2017 ዲቪ ሎተሪ አሸንፎ ወደ አገሪቱ የገባ ሲሆን ግሪን ካርድም ተሰጥቶታል።
የአገር ውስጥ ደኅንነት ሚኒስትር የሆኑት ክሪስቲ ኖም "በዚህ አስከፊ ፕሮግራም አሜሪካውያን ከእንግዲህ እንዳይጎዱ ለማረጋገጥ" በሚል ትራምፕ በሰጡት መመሪያ መሠረት የቪዛ መርሃ ግብሩን ለጊዜው እንዲቋረጥ መደረጉን ተናግረዋል።የአሜሪካ ባለሥልጣናት ተጠርጣሪው የ48 ዓመቱ ክላውዲዮ ኔቭስ ቫለንቴ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ተቋም ፕሮፌሰር ኑኖ ሉሬሮንም ገድሏል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
የዲቪ ሎተሪ ፕሮግራሙ በአሜሪካ በስደተኝነት በቂ ድርሻን ላላገኙ አገራት ዜጎች በየዓመቱ 50 ሺህ ቪዛዎችን ይሰጣል። ይህ ደግሞ የአሜሪካ ዜግነትን ለማግኘትም በር ከፋች ነው።ኖም በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ትራምፕ ቀደም ሲል በኒው ዮርክ ከተማ ስምንት ሰዎች በጭነት መኪና ተገጭተው ከተገደሉ በኋላ ፕሮግራሙን ለማስቆም "ታግለዋል" ብለዋል።
ኖም እንዳሉት የኡዝቤኪስታን ተወላጅ የሆነው ሳይፉሎ ሳይፖቭ፣ የኢስላሚክ ስቴት ደጋፊ የሆነ እና ለተፈጸሙ ጥቃቶች በርካታ የዕድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት ግለሰብ በዲቪ1 ፕሮግራም መሠረት ወደ አሜሪካ ገብቷል።
seledadotio
seledadotio
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት በብራውን ዩኒቨርሲቲ በተፈጸመ የጅምላ ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የአሜሪካን ግሪን ካርድ ሎተሪን (ዲቪ) አገዱ።ጥቃቱን ፈጽሟል ተብሎ የተጠረጠረው እና ሐሙስ ዕለት ሞቶ የተገኘው ፖርቹጋላዊው በአውሮፓውያኑ 2017 ዲቪ ሎተሪ አሸንፎ ወደ አገሪቱ የገባ ሲሆን ግሪን ካርድም ተሰጥቶታል።
የአገር ውስጥ ደኅንነት ሚኒስትር የሆኑት ክሪስቲ ኖም "በዚህ አስከፊ ፕሮግራም አሜሪካውያን ከእንግዲህ እንዳይጎዱ ለማረጋገጥ" በሚል ትራምፕ በሰጡት መመሪያ መሠረት የቪዛ መርሃ ግብሩን ለጊዜው እንዲቋረጥ መደረጉን ተናግረዋል።የአሜሪካ ባለሥልጣናት ተጠርጣሪው የ48 ዓመቱ ክላውዲዮ ኔቭስ ቫለንቴ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የማሳቹሴትስ የቴክኖሎጂ ተቋም ፕሮፌሰር ኑኖ ሉሬሮንም ገድሏል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
የዲቪ ሎተሪ ፕሮግራሙ በአሜሪካ በስደተኝነት በቂ ድርሻን ላላገኙ አገራት ዜጎች በየዓመቱ 50 ሺህ ቪዛዎችን ይሰጣል። ይህ ደግሞ የአሜሪካ ዜግነትን ለማግኘትም በር ከፋች ነው።ኖም በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ትራምፕ ቀደም ሲል በኒው ዮርክ ከተማ ስምንት ሰዎች በጭነት መኪና ተገጭተው ከተገደሉ በኋላ ፕሮግራሙን ለማስቆም "ታግለዋል" ብለዋል።
ኖም እንዳሉት የኡዝቤኪስታን ተወላጅ የሆነው ሳይፉሎ ሳይፖቭ፣ የኢስላሚክ ስቴት ደጋፊ የሆነ እና ለተፈጸሙ ጥቃቶች በርካታ የዕድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት ግለሰብ በዲቪ1 ፕሮግራም መሠረት ወደ አሜሪካ ገብቷል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
ዲቪ ታገደ
#fastmereja I በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ እና በሚኒስትር ክሪስቲ ኖም ውሳኔ የዲቪ (DV) የቪዛ ፕሮግራም በአፋጣኝ እንዲታገድ ተወስኗል። ለውሳኔው መነሻ የሆነው በብራውን ዩኒቨርሲቲ ጥቃት ፈጽሞ ሰዎችን የገደለው ግለሰብ ወደ አሜሪካ የገባው በዚህ ፕሮግራም መሆኑ በመረጋገጡ ነው።
#fastmereja I በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ እና በሚኒስትር ክሪስቲ ኖም ውሳኔ የዲቪ (DV) የቪዛ ፕሮግራም በአፋጣኝ እንዲታገድ ተወስኗል። ለውሳኔው መነሻ የሆነው በብራውን ዩኒቨርሲቲ ጥቃት ፈጽሞ ሰዎችን የገደለው ግለሰብ ወደ አሜሪካ የገባው በዚህ ፕሮግራም መሆኑ በመረጋገጡ ነው።
6 months ago
በወላይታ ሶዶ ከተማ የአጎቱን ልጅ የሆነችዉን የ3 ዓመት ህፃን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ አራዳ ቀበሌ ውስጥ የ 3 ዓመት ህፃን የሆነችውን የአጎቱን ልጅ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱ ተገልጿል።
በአራዳ ቀበሌ ጉሩሞ ኮይሻ ዳሞት ዳጌቾ ቀጠና ውስጥ ተከሳሽ አስፋው ቱቾ የተባለው ግለሰብ ለመግደል የሚያስችል ምንም ምክንያት ሳይኖረው የ3 ዓመት ህጻን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደላት ሲሆን ግለሰቡ ከሟች ቤተሠብ ጋር ምንም አይት ግጭት እንደሌለው ተረጋግጧል ሲሉ የሶዶ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ዲቪዥን ኃላፊ ረዳት ኢንስፔክተር እንግዳ ወርቁ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
የግድያ ወንጀሉን የፈጸመው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ ሲጠየቅ የአእምሮ ህመምተኛ ነኝ ባለማወቅ ነዉ የፈፀምኩት በማለት ቃሉን ይሰጣል፡፡
ፖሊስም የቀረበለትን ማስረጃ ሲያረጋግጥ ምንም አይነት ህመም እንደሌለበት እና ሆን ብሎ ወንጀሉን መፈፀሙን በማረጋገጥ የቀረበለትን የምርመራ መዝገብ የደረሰው ለወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ያቀርባል፡፡
ፍርድ ቤቱም የቀረበለትን የክስ መዝገብ በተገቢው መንገድ ካረጋገጠ በኋላ ተከሳሽ በፈጸመው ወንጀል ጥፋተኛ በማለት ህዳር 30 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት በ22 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል ሲሉ ረዳት ኢንስፔክተር እንግዳ ወርቁ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
ሳምራዊት ስዩም
#ዳጉ_ጆርናል
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ አራዳ ቀበሌ ውስጥ የ 3 ዓመት ህፃን የሆነችውን የአጎቱን ልጅ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ በእስራት መቀጣቱ ተገልጿል።
በአራዳ ቀበሌ ጉሩሞ ኮይሻ ዳሞት ዳጌቾ ቀጠና ውስጥ ተከሳሽ አስፋው ቱቾ የተባለው ግለሰብ ለመግደል የሚያስችል ምንም ምክንያት ሳይኖረው የ3 ዓመት ህጻን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደላት ሲሆን ግለሰቡ ከሟች ቤተሠብ ጋር ምንም አይት ግጭት እንደሌለው ተረጋግጧል ሲሉ የሶዶ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ዲቪዥን ኃላፊ ረዳት ኢንስፔክተር እንግዳ ወርቁ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
የግድያ ወንጀሉን የፈጸመው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ ሲጠየቅ የአእምሮ ህመምተኛ ነኝ ባለማወቅ ነዉ የፈፀምኩት በማለት ቃሉን ይሰጣል፡፡
ፖሊስም የቀረበለትን ማስረጃ ሲያረጋግጥ ምንም አይነት ህመም እንደሌለበት እና ሆን ብሎ ወንጀሉን መፈፀሙን በማረጋገጥ የቀረበለትን የምርመራ መዝገብ የደረሰው ለወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ያቀርባል፡፡
ፍርድ ቤቱም የቀረበለትን የክስ መዝገብ በተገቢው መንገድ ካረጋገጠ በኋላ ተከሳሽ በፈጸመው ወንጀል ጥፋተኛ በማለት ህዳር 30 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት በ22 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል ሲሉ ረዳት ኢንስፔክተር እንግዳ ወርቁ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
ሳምራዊት ስዩም
#ዳጉ_ጆርናል
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ዶናልድ ትራምፕ ለእያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ የ2,000 ዶላር ክፍያ እንደሚሰጥ አስታወቁ
የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ እያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ በውጭ ዕቃዎች ላይ ከሚሰበሰበው ቀረጥ ገንዘብ ቢያንስ 2,000 ዶላር “ዲቪደንድ” እንደሚያገኝ አስታውቀዋል።
በማህበራዊ ሚዲያ መድረካቸው “ትሩዝ ሶሻል” ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ “ቀረጥን የሚቃወሙ ሞኞች ናቸው። አሁን በዓለም ላይ እጅግ ባለጸጋ፣ እጅግ የተከበረች ሀገር ነው ያለን። ምንም አይነት የዋጋ ግሽበት የለብንም ማለት ይቻላል፣ የአክሲዮን ገበያው ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ላይ ከፍ ያለ ሲሆን፣ የሰዎች ቁጠባም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል” ብለዋል።
ትራምፕ አክለውም፣ “ትሪሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ገቢ እየሰበሰብን ነው፣ እናም በቅርቡ የአሜሪካን ግዙፍ የ37 ትሪሊዮን ዶላር ዕዳ መክፈል እንጀምራለን።
በመላ አገሪቱ አዳዲስ ፋብሪካዎችና ማምረቻ ተቋማት እየተገነቡ ነው፣ እንዲሁም ከፍተኛ ኢንቨስትመንቶች እየተደረጉ ነው” ሲሉ ጽፈዋል።
እርሳቸው እንዳሉት፣ እያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ ከውጭ ዕቃዎች ቀረጥ በሚመጣው ገቢ ቢያንስ 2,000 ዶላር “ዲቪደንድ” በቅርቡ ይሰጠዋል። ነገር ግን ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ከዚህ ጥቅም ውጪ ይሆናሉ።
የአፈጻጸም ግልጽነት ማጣት
የአሜሪካው ግምጃ ቤት ሚኒስትር ስኮት ቤሳንት በኤቢሲ ) “ዚስ ዊክ” በተሰኘው ፕሮግራም የትራምፕን ማስታወቂያ በተመለከተ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ ከመሠረታዊ ዓላማው አንጻር በመንግስት በኩል ከቀረጥ የሚገኘው ገቢ ቢጨምርም፣ ዋናው ግብ ገቢ መሰብሰብ ሳይሆን ማምረቻውን ወደ አሜሪካ መመለስ እና የንግድ ሚዛኑን ማስተካከል እንደሆነ ተናግረዋል።
ሆኖም፣ ትራምፕ ያወጁት የ2,000 ዶላር ዲቪደንድ በተግባር እንዴት እንደሚተገበር ግልጽ የሆነ ሀሳብ የለም።
ቤሳንት፣ “እስካሁን ከፕሬዚደንቱ ጋር ስለ ጉዳዩ አላወራሁም። ነገር ግን ይህ ዲቪደንድ እንደ የግብር ቅነሳ ወይም ከቀረጥ ነጻ ማድረግ ባሉ የተለያዩ መንገዶች ወደ ዜጎች ሊደርስ ይችላል” ብለዋል።
እንዲሁም፣ የፕሬዚደንቱ የግብር እቅድ በአገልግሎት ክፍያ እና በትርፍ ሰዓት ክፍያዎች ላይ ያለውን ታክስ ማስቀረት የሚያካትት ሲሆን፣ ይህም የገንዘብ ጥቅሞችን ሊያስገኝ እንደሚችል ጠቁመዋል።
seledadotio
seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ እያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ በውጭ ዕቃዎች ላይ ከሚሰበሰበው ቀረጥ ገንዘብ ቢያንስ 2,000 ዶላር “ዲቪደንድ” እንደሚያገኝ አስታውቀዋል።
በማህበራዊ ሚዲያ መድረካቸው “ትሩዝ ሶሻል” ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ “ቀረጥን የሚቃወሙ ሞኞች ናቸው። አሁን በዓለም ላይ እጅግ ባለጸጋ፣ እጅግ የተከበረች ሀገር ነው ያለን። ምንም አይነት የዋጋ ግሽበት የለብንም ማለት ይቻላል፣ የአክሲዮን ገበያው ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ላይ ከፍ ያለ ሲሆን፣ የሰዎች ቁጠባም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል” ብለዋል።
ትራምፕ አክለውም፣ “ትሪሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ገቢ እየሰበሰብን ነው፣ እናም በቅርቡ የአሜሪካን ግዙፍ የ37 ትሪሊዮን ዶላር ዕዳ መክፈል እንጀምራለን።
በመላ አገሪቱ አዳዲስ ፋብሪካዎችና ማምረቻ ተቋማት እየተገነቡ ነው፣ እንዲሁም ከፍተኛ ኢንቨስትመንቶች እየተደረጉ ነው” ሲሉ ጽፈዋል።
እርሳቸው እንዳሉት፣ እያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ ከውጭ ዕቃዎች ቀረጥ በሚመጣው ገቢ ቢያንስ 2,000 ዶላር “ዲቪደንድ” በቅርቡ ይሰጠዋል። ነገር ግን ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ከዚህ ጥቅም ውጪ ይሆናሉ።
የአፈጻጸም ግልጽነት ማጣት
የአሜሪካው ግምጃ ቤት ሚኒስትር ስኮት ቤሳንት በኤቢሲ ) “ዚስ ዊክ” በተሰኘው ፕሮግራም የትራምፕን ማስታወቂያ በተመለከተ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ ከመሠረታዊ ዓላማው አንጻር በመንግስት በኩል ከቀረጥ የሚገኘው ገቢ ቢጨምርም፣ ዋናው ግብ ገቢ መሰብሰብ ሳይሆን ማምረቻውን ወደ አሜሪካ መመለስ እና የንግድ ሚዛኑን ማስተካከል እንደሆነ ተናግረዋል።
ሆኖም፣ ትራምፕ ያወጁት የ2,000 ዶላር ዲቪደንድ በተግባር እንዴት እንደሚተገበር ግልጽ የሆነ ሀሳብ የለም።
ቤሳንት፣ “እስካሁን ከፕሬዚደንቱ ጋር ስለ ጉዳዩ አላወራሁም። ነገር ግን ይህ ዲቪደንድ እንደ የግብር ቅነሳ ወይም ከቀረጥ ነጻ ማድረግ ባሉ የተለያዩ መንገዶች ወደ ዜጎች ሊደርስ ይችላል” ብለዋል።
እንዲሁም፣ የፕሬዚደንቱ የግብር እቅድ በአገልግሎት ክፍያ እና በትርፍ ሰዓት ክፍያዎች ላይ ያለውን ታክስ ማስቀረት የሚያካትት ሲሆን፣ ይህም የገንዘብ ጥቅሞችን ሊያስገኝ እንደሚችል ጠቁመዋል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
ዶናልድ ትራምፕ ለእያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ የ2,000 ዶላር ክፍያ እንደሚሰጥ አስታወቁ
የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ እያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ በውጭ ዕቃዎች ላይ ከሚሰበሰበው ቀረጥ ገንዘብ ቢያንስ 2,000 ዶላር “ዲቪደንድ” እንደሚያገኝ አስታውቀዋል።
በማህበራዊ ሚዲያ መድረካቸው “ትሩዝ ሶሻል” ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ “ቀረጥን የሚቃወሙ ሞኞች ናቸው። አሁን በዓለም ላይ እጅግ ባለጸጋ፣ እጅግ የተከበረች ሀገር ነው ያለን። ምንም አይነት የዋጋ ግሽበት የለብንም ማለት ይቻላል፣ የአክሲዮን ገበያው ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ላይ ከፍ ያለ ሲሆን፣ የሰዎች ቁጠባም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል” ብለዋል።
ትራምፕ አክለውም፣ “ትሪሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ገቢ እየሰበሰብን ነው፣ እናም በቅርቡ የአሜሪካን ግዙፍ የ37 ትሪሊዮን ዶላር ዕዳ መክፈል እንጀምራለን።
በመላ አገሪቱ አዳዲስ ፋብሪካዎችና ማምረቻ ተቋማት እየተገነቡ ነው፣ እንዲሁም ከፍተኛ ኢንቨስትመንቶች እየተደረጉ ነው” ሲሉ ጽፈዋል።
እርሳቸው እንዳሉት፣ እያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ ከውጭ ዕቃዎች ቀረጥ በሚመጣው ገቢ ቢያንስ 2,000 ዶላር “ዲቪደንድ” በቅርቡ ይሰጠዋል። ነገር ግን ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ከዚህ ጥቅም ውጪ ይሆናሉ።
የአፈጻጸም ግልጽነት ማጣት
የአሜሪካው ግምጃ ቤት ሚኒስትር ስኮት ቤሳንት በኤቢሲ ) “ዚስ ዊክ” በተሰኘው ፕሮግራም የትራምፕን ማስታወቂያ በተመለከተ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ ከመሠረታዊ ዓላማው አንጻር በመንግስት በኩል ከቀረጥ የሚገኘው ገቢ ቢጨምርም፣ ዋናው ግብ ገቢ መሰብሰብ ሳይሆን ማምረቻውን ወደ አሜሪካ መመለስ እና የንግድ ሚዛኑን ማስተካከል እንደሆነ ተናግረዋል።
ሆኖም፣ ትራምፕ ያወጁት የ2,000 ዶላር ዲቪደንድ በተግባር እንዴት እንደሚተገበር ግልጽ የሆነ ሀሳብ የለም።
ቤሳንት፣ “እስካሁን ከፕሬዚደንቱ ጋር ስለ ጉዳዩ አላወራሁም። ነገር ግን ይህ ዲቪደንድ እንደ የግብር ቅነሳ ወይም ከቀረጥ ነጻ ማድረግ ባሉ የተለያዩ መንገዶች ወደ ዜጎች ሊደርስ ይችላል” ብለዋል።
እንዲሁም፣ የፕሬዚደንቱ የግብር እቅድ በአገልግሎት ክፍያ እና በትርፍ ሰዓት ክፍያዎች ላይ ያለውን ታክስ ማስቀረት የሚያካትት ሲሆን፣ ይህም የገንዘብ ጥቅሞችን ሊያስገኝ እንደሚችል ጠቁመዋል።
ምንጭ፦ ፖለቲኮ
የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ እያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ በውጭ ዕቃዎች ላይ ከሚሰበሰበው ቀረጥ ገንዘብ ቢያንስ 2,000 ዶላር “ዲቪደንድ” እንደሚያገኝ አስታውቀዋል።
በማህበራዊ ሚዲያ መድረካቸው “ትሩዝ ሶሻል” ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ “ቀረጥን የሚቃወሙ ሞኞች ናቸው። አሁን በዓለም ላይ እጅግ ባለጸጋ፣ እጅግ የተከበረች ሀገር ነው ያለን። ምንም አይነት የዋጋ ግሽበት የለብንም ማለት ይቻላል፣ የአክሲዮን ገበያው ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ላይ ከፍ ያለ ሲሆን፣ የሰዎች ቁጠባም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል” ብለዋል።
ትራምፕ አክለውም፣ “ትሪሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ገቢ እየሰበሰብን ነው፣ እናም በቅርቡ የአሜሪካን ግዙፍ የ37 ትሪሊዮን ዶላር ዕዳ መክፈል እንጀምራለን።
በመላ አገሪቱ አዳዲስ ፋብሪካዎችና ማምረቻ ተቋማት እየተገነቡ ነው፣ እንዲሁም ከፍተኛ ኢንቨስትመንቶች እየተደረጉ ነው” ሲሉ ጽፈዋል።
እርሳቸው እንዳሉት፣ እያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ ከውጭ ዕቃዎች ቀረጥ በሚመጣው ገቢ ቢያንስ 2,000 ዶላር “ዲቪደንድ” በቅርቡ ይሰጠዋል። ነገር ግን ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ከዚህ ጥቅም ውጪ ይሆናሉ።
የአፈጻጸም ግልጽነት ማጣት
የአሜሪካው ግምጃ ቤት ሚኒስትር ስኮት ቤሳንት በኤቢሲ ) “ዚስ ዊክ” በተሰኘው ፕሮግራም የትራምፕን ማስታወቂያ በተመለከተ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ ከመሠረታዊ ዓላማው አንጻር በመንግስት በኩል ከቀረጥ የሚገኘው ገቢ ቢጨምርም፣ ዋናው ግብ ገቢ መሰብሰብ ሳይሆን ማምረቻውን ወደ አሜሪካ መመለስ እና የንግድ ሚዛኑን ማስተካከል እንደሆነ ተናግረዋል።
ሆኖም፣ ትራምፕ ያወጁት የ2,000 ዶላር ዲቪደንድ በተግባር እንዴት እንደሚተገበር ግልጽ የሆነ ሀሳብ የለም።
ቤሳንት፣ “እስካሁን ከፕሬዚደንቱ ጋር ስለ ጉዳዩ አላወራሁም። ነገር ግን ይህ ዲቪደንድ እንደ የግብር ቅነሳ ወይም ከቀረጥ ነጻ ማድረግ ባሉ የተለያዩ መንገዶች ወደ ዜጎች ሊደርስ ይችላል” ብለዋል።
እንዲሁም፣ የፕሬዚደንቱ የግብር እቅድ በአገልግሎት ክፍያ እና በትርፍ ሰዓት ክፍያዎች ላይ ያለውን ታክስ ማስቀረት የሚያካትት ሲሆን፣ ይህም የገንዘብ ጥቅሞችን ሊያስገኝ እንደሚችል ጠቁመዋል።
ምንጭ፦ ፖለቲኮ
7 months ago
አውራጃዊነትን እየሰበኩ መዲናን መናፈቅ ሁለት የፖለቲካው ተቃርኖ...
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ የግል ሀሳብ )
#ethiopia እንግዲህ ከዝምታ እና ከረጅም ጊዜ ንባብ እንዲሁም ከነባራዊ እውነታ የተረዳሁትን እኔም ሳይረፍድብኝ በ37 ዓመቴ በእርግጥ ምንም እንዳልሰራሁ ይሰማኛል፤በሌላ በኩል ደግሞ ይህን ሳላደርገው፤ሳልጽፈው እንዲሁም ሳልናገረው ብዬ በውስጤ ከሚቀርና የመገለጥ መንገድ (Emancipation)በጥልቅ ሲገባኝ በተለያየ ጊዜ እየፃፍኩ ያስቀመጥኳቸውን ቁርጥራጭ ማስተዋሻ እና ነገረ-ሀሳቦችን አካፍላለሁ።በአንድ ወቅት ስለነገሮች ሳጤን ይህ ነገር ከዓመታት በኃላ ታወሰኝ(Regional Integration in Africa)የሚለውን የሁለተኛ ዲግሪ የማስተርስ ትምህርት ኮርስ ስንወስድ በእርግጥ ውጤቱ "A" በማምጣት ቢጠናቀቅም ለአፍሪካ ውህደትና አንድነት ዋነኛው እክል (Regionalism) እንደሆነ የአንድ ወቅት መምህሪ የጋምቤላው ተወላጅ እና አመለ ሸጋው ዶ/ር ዲቪድ ሩች በክፍል ውስጥ አስተምረውናል፤በዚያም በወቅቱ ከእኔ ጋር ሲማሩ ከነበሩ ተማሪዎች ጋር ሰፊ ክርክር እና (Article Review) በማድረግ ወረቀት እናቀርብ ነበር።መቼም ወዳጆቼ አሁን የሶስተኛ ዲግሪውን(PhD) በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በማጠናቀቅ ላይ ያለው ትንታጉ የክፍላችን ሰቃይ እና ሀሳብ አፍላቂ የእዬብዘር ዘመዴ እና ሌሎች ንዋይ አለምአየሁ፣አብዲ፣ ኢሳያስ እና ብሩንዲያዊው አሌክስ... የክፍላችን ተማሪዎች ዋና የውይይት መሪዎች በመሆናቸው አይረሱትም።እኔም አውራጃዊነት ከብሔራዊ ጥቅም አኳያ በኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ድስኩር( Political Discourse) ውስጥ ለመመልከት ሞከርኩ ይህ ምልከታዬ (Empirical Approach ) ስነ-ዘዴ ይከተላል ።
"አውራጃዊነትን እየሰበኩ መዲናን መናፈቅ" ይላል (Preaching Provincialism while Coveting the Metropolis) የሚለውን የእንግሊዘኛ ሀረግ መጠቀሙ ተገቢ ይመስለኛል።ይህ በኢትዮጵያ ወቅታዊ የተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ የሚታየውን ውስብስብና ተቃራኒ ባህሪ የሚገልጽ ነው።ይህ ሁኔታ የሚያመለክተው አንዳንድ የፖለቲካ ልሂቃንና "አንቂዎች" ማንን እንደሚያነቁት እስካሁን አልገባኝም፤በአንድ በኩል ለጠባብ የክልል (አውራጃዊነት፤ጎጠኝነት) ጥቅም፣ማንነትና መለያየት በቆራጥነት ሲከራከሩ፣በሌላ በኩል ደግሞ የሀገርን ማዕከላዊ ሥልጣን፣ሀብትና ተፅዕኖ የፖለቲካ ተክለ-ስብዓና (A Political Personality Cult) ለማግኘት የሚደረገውን የጋለ ትግል ሲደግፉ እናስተውላለን፤ጉዳዮችን በሰከነ አዕምሮ ነገረ-ሀሳቡን ስንመረምረው እንዲህ ሆኖ እናገኘዋለን ።
የተቃርኖው ምንጭ ሁለት እግር አለኝ ተብሎ፣ሁለት ዛፍ አይወጣም እንዲል ብሂሉ ፖለቲካው ሁለት መንታ መንገድ እንዲሆን እና ይህ የአስተሳሰብና የድርጊት መለያየት የመጣው ከሚከተሉት የፖለቲካ እውነታዎች ነው :-
🔴ማንነትና ሀብት፣ሲያሻኝ በማንኪያ ሲያሻኝ በእጄ:-አውራጃዊነት፣ጎጠኝነት የሚሰብኩ ኃይሎች መሠረታዊ የፖለቲካ ካፒታላቸውን (A Narrow view of Political theory) የሚገነቡት በክልልና በጠባብ ማንነት ላይ ነው።በእውቀት እና በብቃት አያምኑም፤ ኃይላቸውን የሚመዙት በዚህ መሰረት ነው። ሆኖም የፖለቲካ ሥልጣን የመጨረሻ ግብ የሚሆነው የሀገርን የሥልጣን፣ የኢኮኖሚ እና የፋይናንስ ማዕከላዊነት መቆጣጠር ነው።
🔴የማዕከል መሪነትን መውሰድ እና እኔ ሁሉንም ካልባረኩት የሚል አስተሳሰብ:-ምንም እንኳን አንድ ክልል በራስ የመወሰን መብት በጽንሰ ሀሳብ ቢደገፍም፣ሀገሪቱ የመጨረሻ የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት፣ የኢንቨስትመንት ፍሰት፣ የቢሮክራሲ ቁልፍ ቦታዎችና የዓለም አቀፍ ተሰሚነት ተፅዕኖ ከክልላዊ ሥልጣን እጅግ የላቀ በመሆኑ ያልተማከለ ሀይልን (Decentralization) አይፈልጉትም ቃላቸው እና ስብከቱ ሌላ ነው ።
🔴የቃልና የተግባር አለመጣጣም ፣በአንድ አፍ ሁለት ምላስ:-የፖለቲካ ልሂቃኑ በቃል ለክልላቸው ጥቅም ሲቆሙ፣በተግባር ግን ትልቁን ድርሻ የሚሰጡት ወደ ማዕከሉ በሚወስደው የሥልጣን ትግል ላይ ነው።የክልል የፖለቲካ ኃይል የሚለካው በመዲናው ላይ ባለው ተፅዕኖ ልክ ነው ብለው ያምናሉ ይህን ለማሳካት ደግሞ ሀገር እና ብሔራዊ ጥቅም፣ህዝብ ለነሱ ቦታ የለውም አሁንም ነዶ ሀሳብ ይዞው እንደ ቦይ ውሃ መጓዝን መርጠዋል ።ይህም መዲናን በመናፈቅ (Coveting the Metropolis) እና ትግል ብለው የሚስቡት ከግል ጥቅምና ዝና ብቻ ነው ይህ ማለት ደግሞ ታማኝነትታቸው ለግልና ለግል ነው። (Loyal to the Individuals not the State)
🔴በሀገር ግንባታ ላይ ያለው ተፅዕኖ (The Impact of Regionalism on Nation building):-
ይህ ተቃራኒ አሰላለፍ ለኢትዮጵያ ሀገር ግንባታ ሂደት ትልቅ እንቅፋትና አደጋ አለው፤የአለመተማመን መፍጠር ጎጠኛ ኃይሎች በሁለት የተለያዩ መልዕክቶች (በክልል ለተከታዮቻቸው የጠባብ ማንነት እና በማዕከል ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ የሰፊ አንድነት) የሚወክሉ በመምሰል፣በመናገር፣በሕዝቡና በፖለቲካው ሂደት ላይ ያለውን እምነት ይሸረሽራሉ።
✍️እንደ መውጫ ⁉️
"አውራጃዊነትን( Regionalism)እየሰበኩ መዲናን መናፈቅ" የሚያሳየው የኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ በስሜት እና "በበልሃ ልበልሃ "ስለሚመራ ነው ይህም ቂም በቀለኝነት እና በተራዘመ ጊዜ ግጭትና የሰላም ሚዛንን ያዛባል።ይህ ፖለቲካ መለያየት የዘላቂ እና የትውልድን ጥቅም እንዲሁም ሀገረ-መንግቱን ይጓዳል።በድስቱ ውስጥ ያለውን የጫው መጠን ለማወቅ አንዳንዶቹ ሲያሻቸው "በማንኪያ እንዳንዶቹ በእጃቸው " የአነባብሮ ፖለቲካ ስልት ይጠቀማሉ።ለዚህም የኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተጋሪነት እና የወደብ አቅርቦት ጥያቄን ሲንኳስሱት እንመለከታለን ።
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መሳካት የድርሻዬን እወጣለሁ !
#ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፀሃፊውን የኤክስ(X)ገፅ ይከተሉ:-
🔗 https://x.com/HDebasu?t=3H...
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ የግል ሀሳብ )
#ethiopia እንግዲህ ከዝምታ እና ከረጅም ጊዜ ንባብ እንዲሁም ከነባራዊ እውነታ የተረዳሁትን እኔም ሳይረፍድብኝ በ37 ዓመቴ በእርግጥ ምንም እንዳልሰራሁ ይሰማኛል፤በሌላ በኩል ደግሞ ይህን ሳላደርገው፤ሳልጽፈው እንዲሁም ሳልናገረው ብዬ በውስጤ ከሚቀርና የመገለጥ መንገድ (Emancipation)በጥልቅ ሲገባኝ በተለያየ ጊዜ እየፃፍኩ ያስቀመጥኳቸውን ቁርጥራጭ ማስተዋሻ እና ነገረ-ሀሳቦችን አካፍላለሁ።በአንድ ወቅት ስለነገሮች ሳጤን ይህ ነገር ከዓመታት በኃላ ታወሰኝ(Regional Integration in Africa)የሚለውን የሁለተኛ ዲግሪ የማስተርስ ትምህርት ኮርስ ስንወስድ በእርግጥ ውጤቱ "A" በማምጣት ቢጠናቀቅም ለአፍሪካ ውህደትና አንድነት ዋነኛው እክል (Regionalism) እንደሆነ የአንድ ወቅት መምህሪ የጋምቤላው ተወላጅ እና አመለ ሸጋው ዶ/ር ዲቪድ ሩች በክፍል ውስጥ አስተምረውናል፤በዚያም በወቅቱ ከእኔ ጋር ሲማሩ ከነበሩ ተማሪዎች ጋር ሰፊ ክርክር እና (Article Review) በማድረግ ወረቀት እናቀርብ ነበር።መቼም ወዳጆቼ አሁን የሶስተኛ ዲግሪውን(PhD) በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በማጠናቀቅ ላይ ያለው ትንታጉ የክፍላችን ሰቃይ እና ሀሳብ አፍላቂ የእዬብዘር ዘመዴ እና ሌሎች ንዋይ አለምአየሁ፣አብዲ፣ ኢሳያስ እና ብሩንዲያዊው አሌክስ... የክፍላችን ተማሪዎች ዋና የውይይት መሪዎች በመሆናቸው አይረሱትም።እኔም አውራጃዊነት ከብሔራዊ ጥቅም አኳያ በኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ድስኩር( Political Discourse) ውስጥ ለመመልከት ሞከርኩ ይህ ምልከታዬ (Empirical Approach ) ስነ-ዘዴ ይከተላል ።
"አውራጃዊነትን እየሰበኩ መዲናን መናፈቅ" ይላል (Preaching Provincialism while Coveting the Metropolis) የሚለውን የእንግሊዘኛ ሀረግ መጠቀሙ ተገቢ ይመስለኛል።ይህ በኢትዮጵያ ወቅታዊ የተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ የሚታየውን ውስብስብና ተቃራኒ ባህሪ የሚገልጽ ነው።ይህ ሁኔታ የሚያመለክተው አንዳንድ የፖለቲካ ልሂቃንና "አንቂዎች" ማንን እንደሚያነቁት እስካሁን አልገባኝም፤በአንድ በኩል ለጠባብ የክልል (አውራጃዊነት፤ጎጠኝነት) ጥቅም፣ማንነትና መለያየት በቆራጥነት ሲከራከሩ፣በሌላ በኩል ደግሞ የሀገርን ማዕከላዊ ሥልጣን፣ሀብትና ተፅዕኖ የፖለቲካ ተክለ-ስብዓና (A Political Personality Cult) ለማግኘት የሚደረገውን የጋለ ትግል ሲደግፉ እናስተውላለን፤ጉዳዮችን በሰከነ አዕምሮ ነገረ-ሀሳቡን ስንመረምረው እንዲህ ሆኖ እናገኘዋለን ።
የተቃርኖው ምንጭ ሁለት እግር አለኝ ተብሎ፣ሁለት ዛፍ አይወጣም እንዲል ብሂሉ ፖለቲካው ሁለት መንታ መንገድ እንዲሆን እና ይህ የአስተሳሰብና የድርጊት መለያየት የመጣው ከሚከተሉት የፖለቲካ እውነታዎች ነው :-
🔴ማንነትና ሀብት፣ሲያሻኝ በማንኪያ ሲያሻኝ በእጄ:-አውራጃዊነት፣ጎጠኝነት የሚሰብኩ ኃይሎች መሠረታዊ የፖለቲካ ካፒታላቸውን (A Narrow view of Political theory) የሚገነቡት በክልልና በጠባብ ማንነት ላይ ነው።በእውቀት እና በብቃት አያምኑም፤ ኃይላቸውን የሚመዙት በዚህ መሰረት ነው። ሆኖም የፖለቲካ ሥልጣን የመጨረሻ ግብ የሚሆነው የሀገርን የሥልጣን፣ የኢኮኖሚ እና የፋይናንስ ማዕከላዊነት መቆጣጠር ነው።
🔴የማዕከል መሪነትን መውሰድ እና እኔ ሁሉንም ካልባረኩት የሚል አስተሳሰብ:-ምንም እንኳን አንድ ክልል በራስ የመወሰን መብት በጽንሰ ሀሳብ ቢደገፍም፣ሀገሪቱ የመጨረሻ የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት፣ የኢንቨስትመንት ፍሰት፣ የቢሮክራሲ ቁልፍ ቦታዎችና የዓለም አቀፍ ተሰሚነት ተፅዕኖ ከክልላዊ ሥልጣን እጅግ የላቀ በመሆኑ ያልተማከለ ሀይልን (Decentralization) አይፈልጉትም ቃላቸው እና ስብከቱ ሌላ ነው ።
🔴የቃልና የተግባር አለመጣጣም ፣በአንድ አፍ ሁለት ምላስ:-የፖለቲካ ልሂቃኑ በቃል ለክልላቸው ጥቅም ሲቆሙ፣በተግባር ግን ትልቁን ድርሻ የሚሰጡት ወደ ማዕከሉ በሚወስደው የሥልጣን ትግል ላይ ነው።የክልል የፖለቲካ ኃይል የሚለካው በመዲናው ላይ ባለው ተፅዕኖ ልክ ነው ብለው ያምናሉ ይህን ለማሳካት ደግሞ ሀገር እና ብሔራዊ ጥቅም፣ህዝብ ለነሱ ቦታ የለውም አሁንም ነዶ ሀሳብ ይዞው እንደ ቦይ ውሃ መጓዝን መርጠዋል ።ይህም መዲናን በመናፈቅ (Coveting the Metropolis) እና ትግል ብለው የሚስቡት ከግል ጥቅምና ዝና ብቻ ነው ይህ ማለት ደግሞ ታማኝነትታቸው ለግልና ለግል ነው። (Loyal to the Individuals not the State)
🔴በሀገር ግንባታ ላይ ያለው ተፅዕኖ (The Impact of Regionalism on Nation building):-
ይህ ተቃራኒ አሰላለፍ ለኢትዮጵያ ሀገር ግንባታ ሂደት ትልቅ እንቅፋትና አደጋ አለው፤የአለመተማመን መፍጠር ጎጠኛ ኃይሎች በሁለት የተለያዩ መልዕክቶች (በክልል ለተከታዮቻቸው የጠባብ ማንነት እና በማዕከል ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ የሰፊ አንድነት) የሚወክሉ በመምሰል፣በመናገር፣በሕዝቡና በፖለቲካው ሂደት ላይ ያለውን እምነት ይሸረሽራሉ።
✍️እንደ መውጫ ⁉️
"አውራጃዊነትን( Regionalism)እየሰበኩ መዲናን መናፈቅ" የሚያሳየው የኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ በስሜት እና "በበልሃ ልበልሃ "ስለሚመራ ነው ይህም ቂም በቀለኝነት እና በተራዘመ ጊዜ ግጭትና የሰላም ሚዛንን ያዛባል።ይህ ፖለቲካ መለያየት የዘላቂ እና የትውልድን ጥቅም እንዲሁም ሀገረ-መንግቱን ይጓዳል።በድስቱ ውስጥ ያለውን የጫው መጠን ለማወቅ አንዳንዶቹ ሲያሻቸው "በማንኪያ እንዳንዶቹ በእጃቸው " የአነባብሮ ፖለቲካ ስልት ይጠቀማሉ።ለዚህም የኢትዮጵያ የቀይ ባህር ተጋሪነት እና የወደብ አቅርቦት ጥያቄን ሲንኳስሱት እንመለከታለን ።
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መሳካት የድርሻዬን እወጣለሁ !
#ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፀሃፊውን የኤክስ(X)ገፅ ይከተሉ:-
🔗 https://x.com/HDebasu?t=3H...
7 months ago
የ3 ዓመት ህጻን የደፈረ ግለሰብ በ 17 ዓመት ጽኑ እሥራት ተቀጣ።
የ3 ዓመት ህጻን የደፈረ ግለሰብ በ 17 ዓመት ጽኑ እሥራት መቀጣቱን የሶዶ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ።
ቴዎድሮስ ያዕቆብ የተባለ ይህ ግለሰብ በቀን 29/01/2018 ዓ.ም ዕለተ አርብ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ገደማ በሶዶ ከተማ ድል በጌሬራ ቀበሌ ቆንቶ መንደር አንዲት የ3 ዓመት ህፃን እናቷ ገበያ በሄደችበት አስገድዶ መድፈሩን የሶዶ ከተማ ፖሊስ ታክቲክ ምርመራ ዲቪዥን ሃላፊ ኢንስፔክተር ታመነች ባሳ ተነግረዋል ።
በመሆኑም ራሷን መከላከል በማትችል እና ልዩ ጥበቃና እንክብካቤ በሚያስፈልጋት ህፃን ላይ አስቦ በፈፀመው የግብረ ሥጋ ድፍረት በደል መከሰሱን የሴቶችና ህፃናት ልዩ ምርመራና ክስ ስራ ሂደት አስታውቋል።
ይህንን የወንጀል ጉዳይ ስያከራክር የቆየው የሶዶ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአራዳ እና ህፃናት ምድብ ችሎት ዛሬ በቀን 26/02/2018 ዓ.ም ባዋለው ችሎት ግለሰቡ ወንጀሉን መፈፀሙ በሰውና በህክምና ማስረጃ በመረጋገጡ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛውን ለማስተማርና ሌሎችም ከመሰል ድርጊቶች እንዲቆጠቡ የሚያደርግ ነው ሲል ከሳሹ ለፖሊስ እጁን ከሰጠበት ቀን ጀምሮ በሚታሰብ በ17 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
(ዎላይታ ሶዶ ከተማ ፖሊስ መምሪያ )
የ3 ዓመት ህጻን የደፈረ ግለሰብ በ 17 ዓመት ጽኑ እሥራት መቀጣቱን የሶዶ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ።
ቴዎድሮስ ያዕቆብ የተባለ ይህ ግለሰብ በቀን 29/01/2018 ዓ.ም ዕለተ አርብ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ገደማ በሶዶ ከተማ ድል በጌሬራ ቀበሌ ቆንቶ መንደር አንዲት የ3 ዓመት ህፃን እናቷ ገበያ በሄደችበት አስገድዶ መድፈሩን የሶዶ ከተማ ፖሊስ ታክቲክ ምርመራ ዲቪዥን ሃላፊ ኢንስፔክተር ታመነች ባሳ ተነግረዋል ።
በመሆኑም ራሷን መከላከል በማትችል እና ልዩ ጥበቃና እንክብካቤ በሚያስፈልጋት ህፃን ላይ አስቦ በፈፀመው የግብረ ሥጋ ድፍረት በደል መከሰሱን የሴቶችና ህፃናት ልዩ ምርመራና ክስ ስራ ሂደት አስታውቋል።
ይህንን የወንጀል ጉዳይ ስያከራክር የቆየው የሶዶ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአራዳ እና ህፃናት ምድብ ችሎት ዛሬ በቀን 26/02/2018 ዓ.ም ባዋለው ችሎት ግለሰቡ ወንጀሉን መፈፀሙ በሰውና በህክምና ማስረጃ በመረጋገጡ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛውን ለማስተማርና ሌሎችም ከመሰል ድርጊቶች እንዲቆጠቡ የሚያደርግ ነው ሲል ከሳሹ ለፖሊስ እጁን ከሰጠበት ቀን ጀምሮ በሚታሰብ በ17 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
(ዎላይታ ሶዶ ከተማ ፖሊስ መምሪያ )
Sponsored by
Surafel
7 months ago
በሶዶ እናቷ ገበያ መሄዷን ጠብቆ የ3 ዓመት ህጻንን የደፈረ ግለሰብ በ 17 ዓመት ጽኑ እሥራት ተቀጣ
ቴዎድሮስ ያዕቆብ የተባለ ይህ ግለሰብ በቀን 29/01/2018 ዓ.ም ዕለተ አርብ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ገደማ በሶዶ ከተማ ድል በጌሬራ ቀበሌ ቆንቶ መንደር አንዲት የ3 ዓመት ህፃን እናቷ ገበያ በሄደችበት አስገድዶ መድፈሩን የሶዶ ከተማ ፖሊስ ታክቲክ ምርመራ ዲቪዥን ሃላፊ ኢንስፔክተር ታመነች ባሳ ተነግረዋል ።
በመሆኑም ራሷን መከላከል በማትችል እና ልዩ ጥበቃና እንክብካቤ በሚያስፈልጋት ህፃን ላይ አስቦ በፈፀመው የግብረ ሥጋ ድፍረት በደል መከሰሱን የሴቶችና ህፃናት ልዩ ምርመራና ክስ ስራ ሂደት አስታውቋል።
ይህንን የወንጀል ጉዳይ ስያከራክር የቆየው የሶዶ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአራዳ እና ህፃናት ምድብ ችሎት ዛሬ በቀን 26/02/2018 ዓ.ም ባዋለው ችሎት ግለሰቡ ወንጀሉን መፈፀሙ በሰውና በህክምና ማስረጃ በመረጋገጡ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛውን ለማስተማርና ሌሎችም ከመሰል ድርጊቶች እንዲቆጠቡ የሚያደርግ ነው ሲል ከሳሹ ለፖሊስ እጁን ከሰጠበት ቀን ጀምሮ በሚታሰብ በ17 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
ቴዎድሮስ ያዕቆብ የተባለ ይህ ግለሰብ በቀን 29/01/2018 ዓ.ም ዕለተ አርብ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ገደማ በሶዶ ከተማ ድል በጌሬራ ቀበሌ ቆንቶ መንደር አንዲት የ3 ዓመት ህፃን እናቷ ገበያ በሄደችበት አስገድዶ መድፈሩን የሶዶ ከተማ ፖሊስ ታክቲክ ምርመራ ዲቪዥን ሃላፊ ኢንስፔክተር ታመነች ባሳ ተነግረዋል ።
በመሆኑም ራሷን መከላከል በማትችል እና ልዩ ጥበቃና እንክብካቤ በሚያስፈልጋት ህፃን ላይ አስቦ በፈፀመው የግብረ ሥጋ ድፍረት በደል መከሰሱን የሴቶችና ህፃናት ልዩ ምርመራና ክስ ስራ ሂደት አስታውቋል።
ይህንን የወንጀል ጉዳይ ስያከራክር የቆየው የሶዶ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአራዳ እና ህፃናት ምድብ ችሎት ዛሬ በቀን 26/02/2018 ዓ.ም ባዋለው ችሎት ግለሰቡ ወንጀሉን መፈፀሙ በሰውና በህክምና ማስረጃ በመረጋገጡ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛውን ለማስተማርና ሌሎችም ከመሰል ድርጊቶች እንዲቆጠቡ የሚያደርግ ነው ሲል ከሳሹ ለፖሊስ እጁን ከሰጠበት ቀን ጀምሮ በሚታሰብ በ17 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
7 months ago
ንብ ባንክ 2.9 ቢሊዮን ብር ከፍተኛ ኪሳራ ገጠመው
#ethiopia | ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከግብር በፊት የ2.9 ቢሊዮን ብር ከፍተኛ ኪሳራ ማስተናገዱን በይፋ አስታወቀ፡፡
ባንኩ ይህ ኪሳራ የደረሰው የባንኩ መደበኛ ሥራ በመበላሸቱ ሳይሆን፣ መንግሥት የውጭ ምንዛሪ ገበያዎችን በማዋሐድ ባደረገው የፖሊሲ ለውጥ ምክንያት በሂሳብ አያያዝ ላይ በተከሰተ ትልቅ የ4.4 ቢሊዮን ብር የውጭ ምንዛሪ (FX Revaluation) ኪሳራ ምክንያት መሆኑን ገልጿል።
ይህ የፋይናንስ ውጤት የባንኩን ጠቅላላ ሃብት በ28 በመቶ የቀነሰ ሲሆን፣ ለባለአክሲዮኖቹ የትርፍ ክፍፍል (ዲቪደንድ) እንደማይከፈል በይፋ ተረጋግጧል።
የባንኩ ዓመታዊ ሪፖርት እንደሚያመለክተዉ ፤ ኪሳራው ሙሉ በሙሉ የተከሰተው በቀድሞው የባንኩ አስተዳደር በጣም ዝቅተኛ በሆነ የምንዛሬ ዋጋ ተገብተው ለረጅም ጊዜ በውጭ ምንዛሪ ተመዝግበው የቆዩትን ዕዳዎችና ግዴታዎች ለመክፈል መገደዱ ነው።
የወቅቱ የገንዘብ ፖሊሲ ለውጥ የውጭ ምንዛሪ ዋጋ ከመጀመሪያው ውል ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር በማድረጉ፣ ባንኩ እዳዎቹን በአዲሱ ከፍተኛ የምንዛሬ መጠን እንዲከፍል መገደዱን አስታውቋል።
ባንኩ ከብሔራዊ ባንክ ወስዶት የነበረውን 5.85 ቢሊየን ብር ብድር ከወለዱ ከ658.4 ሚሊየን ብር ጋር በሙሉ መክፈል መቻሉን ከሪፖርቱ ለመረዳት ተችሏል።
በሌላ በኩል ንብ ባንክ እንዳስታወቀዉ ገቢው በ4.6 በመቶ ጨምሮ 11.3 ቢሊየን ብር የደረሰ ሲሆን፣ ተቀማጭ ገንዘብ በ14 በመቶ አድጎ 51.3 ቢሊየን ብር መድረሱን አመልክቷል።
ካፒታል-
#ethiopia | ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከግብር በፊት የ2.9 ቢሊዮን ብር ከፍተኛ ኪሳራ ማስተናገዱን በይፋ አስታወቀ፡፡
ባንኩ ይህ ኪሳራ የደረሰው የባንኩ መደበኛ ሥራ በመበላሸቱ ሳይሆን፣ መንግሥት የውጭ ምንዛሪ ገበያዎችን በማዋሐድ ባደረገው የፖሊሲ ለውጥ ምክንያት በሂሳብ አያያዝ ላይ በተከሰተ ትልቅ የ4.4 ቢሊዮን ብር የውጭ ምንዛሪ (FX Revaluation) ኪሳራ ምክንያት መሆኑን ገልጿል።
ይህ የፋይናንስ ውጤት የባንኩን ጠቅላላ ሃብት በ28 በመቶ የቀነሰ ሲሆን፣ ለባለአክሲዮኖቹ የትርፍ ክፍፍል (ዲቪደንድ) እንደማይከፈል በይፋ ተረጋግጧል።
የባንኩ ዓመታዊ ሪፖርት እንደሚያመለክተዉ ፤ ኪሳራው ሙሉ በሙሉ የተከሰተው በቀድሞው የባንኩ አስተዳደር በጣም ዝቅተኛ በሆነ የምንዛሬ ዋጋ ተገብተው ለረጅም ጊዜ በውጭ ምንዛሪ ተመዝግበው የቆዩትን ዕዳዎችና ግዴታዎች ለመክፈል መገደዱ ነው።
የወቅቱ የገንዘብ ፖሊሲ ለውጥ የውጭ ምንዛሪ ዋጋ ከመጀመሪያው ውል ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር በማድረጉ፣ ባንኩ እዳዎቹን በአዲሱ ከፍተኛ የምንዛሬ መጠን እንዲከፍል መገደዱን አስታውቋል።
ባንኩ ከብሔራዊ ባንክ ወስዶት የነበረውን 5.85 ቢሊየን ብር ብድር ከወለዱ ከ658.4 ሚሊየን ብር ጋር በሙሉ መክፈል መቻሉን ከሪፖርቱ ለመረዳት ተችሏል።
በሌላ በኩል ንብ ባንክ እንዳስታወቀዉ ገቢው በ4.6 በመቶ ጨምሮ 11.3 ቢሊየን ብር የደረሰ ሲሆን፣ ተቀማጭ ገንዘብ በ14 በመቶ አድጎ 51.3 ቢሊየን ብር መድረሱን አመልክቷል።
ካፒታል-
7 months ago
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር በ2017 ዓ.ም. በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከግብር በፊት የ2.9 ቢሊዮን ብር ከፍተኛ ኪሳራ ማስተናገዱን በይፋ አስታውቋል።
ባንኩ ይህ ኪሳራ የደረሰው የባንኩ መደበኛ ሥራ በመበላሸቱ ሳይሆን፣ መንግሥት የውጭ ምንዛሪ ገበያዎችን በማዋሐድ ባደረገው የፖሊሲ ለውጥ ምክንያት በሂሳብ አያያዝ ላይ በተከሰተ ትልቅ የ4.4 ቢሊዮን ብር የውጭ ምንዛሪ (FX Revaluation) ኪሳራ ምክንያት መሆኑን ገልጿል።
ይህ የፋይናንስ ውጤት የባንኩን ጠቅላላ ሃብት በ28 በመቶ የቀነሰ ሲሆን፣ ለባለአክሲዮኖቹ የትርፍ ክፍፍል (ዲቪደንድ) እንደማይከፈል በይፋ ተረጋግጧል።
የባንኩ ዓመታዊ ሪፖርት እንደሚያመለክተዉ ፤ ኪሳራው ሙሉ በሙሉ የተከሰተው በቀድሞው የባንኩ አስተዳደር በጣም ዝቅተኛ በሆነ የምንዛሬ ዋጋ ተገብተው ለረጅም ጊዜ በውጭ ምንዛሪ ተመዝነው የቆዩትን ዕዳዎችና ግዴታዎች ለመሰረዝ መገደዱ ነው።
የወቅቱ የገንዘብ ፖሊሲ ለውጥ የውጭ ምንዛሪ ዋጋ ከመጀመሪያው ውል ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር በማድረጉ፣ ባንኩ እዳዎቹን በአዲሱ ከፍተኛ የምንዛሬ መጠን እንዲከፍል መገደዱን አስታውቋል።
ባንኩ ከብሔራዊ ባንክ ወስዶት የነበረውን 5.85 ቢሊየን ብር ብድር ከወለዱ ከ658.4 ሚሊየን ብር ጋር በሙሉ መክፈል መቻሉን ከሪፖርቱ ለመረዳት ተችሏል።
በሌላ በኩል ንብ ባንክ እንዳስታወቀዉ ገቢው በ4.6 በመቶ ጨምሮ 11.3 ቢሊየን ብር የደረሰ ሲሆን፣ ተቀማጭ ገንዘብ በ14 በመቶ አድጎ 51.3 ቢሊየን ብር መድረሱን አመልክቷል።
seledadotio
seledadotio
ባንኩ ይህ ኪሳራ የደረሰው የባንኩ መደበኛ ሥራ በመበላሸቱ ሳይሆን፣ መንግሥት የውጭ ምንዛሪ ገበያዎችን በማዋሐድ ባደረገው የፖሊሲ ለውጥ ምክንያት በሂሳብ አያያዝ ላይ በተከሰተ ትልቅ የ4.4 ቢሊዮን ብር የውጭ ምንዛሪ (FX Revaluation) ኪሳራ ምክንያት መሆኑን ገልጿል።
ይህ የፋይናንስ ውጤት የባንኩን ጠቅላላ ሃብት በ28 በመቶ የቀነሰ ሲሆን፣ ለባለአክሲዮኖቹ የትርፍ ክፍፍል (ዲቪደንድ) እንደማይከፈል በይፋ ተረጋግጧል።
የባንኩ ዓመታዊ ሪፖርት እንደሚያመለክተዉ ፤ ኪሳራው ሙሉ በሙሉ የተከሰተው በቀድሞው የባንኩ አስተዳደር በጣም ዝቅተኛ በሆነ የምንዛሬ ዋጋ ተገብተው ለረጅም ጊዜ በውጭ ምንዛሪ ተመዝነው የቆዩትን ዕዳዎችና ግዴታዎች ለመሰረዝ መገደዱ ነው።
የወቅቱ የገንዘብ ፖሊሲ ለውጥ የውጭ ምንዛሪ ዋጋ ከመጀመሪያው ውል ከእጥፍ በላይ እንዲጨምር በማድረጉ፣ ባንኩ እዳዎቹን በአዲሱ ከፍተኛ የምንዛሬ መጠን እንዲከፍል መገደዱን አስታውቋል።
ባንኩ ከብሔራዊ ባንክ ወስዶት የነበረውን 5.85 ቢሊየን ብር ብድር ከወለዱ ከ658.4 ሚሊየን ብር ጋር በሙሉ መክፈል መቻሉን ከሪፖርቱ ለመረዳት ተችሏል።
በሌላ በኩል ንብ ባንክ እንዳስታወቀዉ ገቢው በ4.6 በመቶ ጨምሮ 11.3 ቢሊየን ብር የደረሰ ሲሆን፣ ተቀማጭ ገንዘብ በ14 በመቶ አድጎ 51.3 ቢሊየን ብር መድረሱን አመልክቷል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
DV 2027
#ethiopia | የ2027 የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ ምዝገባ ቀን ከተባለበት እና ከዚህ ቀደምም ከሚታወቅበት ቀን ቢዘገይም ፕሮግራሙ እንዳልተሰረዘ / ዲቪ እንዳልቀረ ለማወቅ ተችሏል።
ምዝገባው የሚጀመረው በዚህ ቀን ነው የሚል መረጃ ባይኖርም በቅርቡ ይፋዊ ምዝገባ መጀመሩን ሀገሪቱ ታሳውቃለች ተብሎ ይጠበቃል።
የአሜሪካ መንግሥት በይፋ የሰጠው ማብራሪያ እና ማረጋገጫ ባይኖርም ምናልባትም የዘንድሮ የዲቪ ሎተሪ ማመልከቻ ጊዜ የዘገየው ይጀመራል ከተባለው የ1 ዶላር የምዝገባ ክፍያ ሲስተም አፕዴት ጋር የተያያዘ ሊሆን እንደሚችል ተነግሯል።
የዲቪ አመልካቾች ለምዝገባው 1 ዶላር እንዲከፍሉ የሚያደርገው አሰራር ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ይጀመራል።
አሜሪካ በየአመቱ ከመላው ዓለም 55,000 ሰዎችን በዲቪ ሎተሪ ወደ ሀገሯ ታስገባለች።
#ethiopia | የ2027 የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ ምዝገባ ቀን ከተባለበት እና ከዚህ ቀደምም ከሚታወቅበት ቀን ቢዘገይም ፕሮግራሙ እንዳልተሰረዘ / ዲቪ እንዳልቀረ ለማወቅ ተችሏል።
ምዝገባው የሚጀመረው በዚህ ቀን ነው የሚል መረጃ ባይኖርም በቅርቡ ይፋዊ ምዝገባ መጀመሩን ሀገሪቱ ታሳውቃለች ተብሎ ይጠበቃል።
የአሜሪካ መንግሥት በይፋ የሰጠው ማብራሪያ እና ማረጋገጫ ባይኖርም ምናልባትም የዘንድሮ የዲቪ ሎተሪ ማመልከቻ ጊዜ የዘገየው ይጀመራል ከተባለው የ1 ዶላር የምዝገባ ክፍያ ሲስተም አፕዴት ጋር የተያያዘ ሊሆን እንደሚችል ተነግሯል።
የዲቪ አመልካቾች ለምዝገባው 1 ዶላር እንዲከፍሉ የሚያደርገው አሰራር ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ይጀመራል።
አሜሪካ በየአመቱ ከመላው ዓለም 55,000 ሰዎችን በዲቪ ሎተሪ ወደ ሀገሯ ታስገባለች።
Comments