10 days ago
ስለ እርሷ በአደባባይ ክፉ አላወራም
📌ድምጻዊ አህመድ ተሾመ (ዲንቢ) በሰይፉ ሾው
#ethiopia | ሰይፉ ፋንታሁን፦ከፍቅረኛህን የት አየሃት?
አህመድ ተሾመ፦ የአዲስ አበባ ልጅ ነች፤የአሮጌው ቄራ ልጅ። ያገኘኋት የመን ነው። የእናቴ ሀገር እዚያ በመሆኑ አያቴም በዛ ነበረች። እንዲያውም ከእኛ ቤተሰብ ውስጥ አያታችንን ያየ ብቸኛው ልጅ እኔ ነኝ፤ እዚያው ነው የተዋወቅ ነው።አያቴንም አግኝታታለች።
ሰይፉ ፋንታሁን፦ ግንኙነታችሁ እስከ "ያማል" ደረጃ ደርሶ እንኔድትለያዩ ያደረጋችሁ ምንድን ነው?
አህመድ ፦ ነገሮች በህይወት ውስጥ ባልሰብነው መንገድ ሊከሰቱ ይችላሉ። ህይወት ሁልጊዜ አንተ በፈለግከውና በታቀድከው አቅጣጫ ብቻ አትሄድም፤ አላህ በፈቀደው መንገድ ነው የምትጓዘው። እኔ ፍጹም ነኝ እያልኩ አይደለም፤ ነገር ግን ለእዚያ ፍቅር ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍያለሁ።
ሰይፉ ፦ አብራችሁ ምን ያህል ጊዜ አሳለፋችሁ?
አህመድ ፦ በጣም ረጅም ጊዜ አሳልፈናል። ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኘነው በ1999 ዓ.ም ነው። ከዚያ በኋላ ስምንት ዓመት አብረን ቆየን፤ በመሃል አራት ዓመት ተለያየን፤ እንደገና ተመልሰን አንድ ዓመት አብረን ከቆየን በኋላ በመጨረሻ ተለያየን።
ሰይፉ ፦ እንግዲህ በሃትሪክ (ሦስተኛው) ላይ ደግሞ አትለያዩማ?
አህመድ ፦ አይ፣ ሃትሪኩ ሳይደርስ እኮ "ይረፍዳል" የሚለውን ሥራ ሰራሁ! በአልበሜ ላይ "ያማል"፣ "ይረፍዳል" እና "አይበለው" የሚሉ ዘፈኖች አሉኝ። እነዚህ ዘፈኖች ከህይወቴ ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያላቸው ናቸው።
አልበሜን በጥቅሉ የሰማ ሰው ማንነቴንና ያለፍኩበትን ህይወት በግልጽ ያያል።
ሰይፉ ፦ አሁን ባለው ሁኔታ ለአዲስ የፍቅር ህይወት ራስህን አዘጋጅተሃል ወይንስ የልብህን በር ዘግተሃል?
አህመድ ፦ ለጊዜው ትኩረቴ በስራዬ ላይ ነው፤ ጥሩ ጥሩ ስራዎችን ሰርቼ ማቅረብ እፈልጋለሁ።
ነገር ግን የህይወቴን በር ሙሉ በሙሉ አልዘጋሁም። ማንም ሰው ቢሆን ተረጋግቶና ሰላም አግኝቶ መኖር ይፈልጋል። አላህ ደግሞ ያንን ያደርግልኛል ብዬ እመኛለሁ። በህይወቴ የተቆጨሁበት ነገር የለም፤ ሁሉም በራሱ ጊዜ የሚሆን ነው።
ሰይፉ ፦ ስለነበረው የፍቅር ህይወትህ አሁን ላይ ሆነህ ስታስበው ምን ይሰማሃል?
አህመድ ፦ መጀመሪያ አካባቢ ከተፈጠረው ነገር አንጻር ደስ የማይል ስሜት ነበረኝ። ነገር ግን እኔ የሰውን ገበና ወጥቼ መዘርገፍ አልፈልግም። ያሳለፍከውን ህይወት በአደባባይ ማውጣት ተገቢ አይደለም፤ በጣም ነው የምቃወመው። እሷ በጣም ጥሩ ሰው ነበረች፤ ነገር ግን አልተሳካም።እንኳንስ ካፈቀርካ ሴት አንድ ቀን አብረህ ከበላህ ሰው ክፉ አይወራም ደግ ደግ ነው ሚያዝ ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
📌ድምጻዊ አህመድ ተሾመ (ዲንቢ) በሰይፉ ሾው
#ethiopia | ሰይፉ ፋንታሁን፦ከፍቅረኛህን የት አየሃት?
አህመድ ተሾመ፦ የአዲስ አበባ ልጅ ነች፤የአሮጌው ቄራ ልጅ። ያገኘኋት የመን ነው። የእናቴ ሀገር እዚያ በመሆኑ አያቴም በዛ ነበረች። እንዲያውም ከእኛ ቤተሰብ ውስጥ አያታችንን ያየ ብቸኛው ልጅ እኔ ነኝ፤ እዚያው ነው የተዋወቅ ነው።አያቴንም አግኝታታለች።
ሰይፉ ፋንታሁን፦ ግንኙነታችሁ እስከ "ያማል" ደረጃ ደርሶ እንኔድትለያዩ ያደረጋችሁ ምንድን ነው?
አህመድ ፦ ነገሮች በህይወት ውስጥ ባልሰብነው መንገድ ሊከሰቱ ይችላሉ። ህይወት ሁልጊዜ አንተ በፈለግከውና በታቀድከው አቅጣጫ ብቻ አትሄድም፤ አላህ በፈቀደው መንገድ ነው የምትጓዘው። እኔ ፍጹም ነኝ እያልኩ አይደለም፤ ነገር ግን ለእዚያ ፍቅር ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍያለሁ።
ሰይፉ ፦ አብራችሁ ምን ያህል ጊዜ አሳለፋችሁ?
አህመድ ፦ በጣም ረጅም ጊዜ አሳልፈናል። ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኘነው በ1999 ዓ.ም ነው። ከዚያ በኋላ ስምንት ዓመት አብረን ቆየን፤ በመሃል አራት ዓመት ተለያየን፤ እንደገና ተመልሰን አንድ ዓመት አብረን ከቆየን በኋላ በመጨረሻ ተለያየን።
ሰይፉ ፦ እንግዲህ በሃትሪክ (ሦስተኛው) ላይ ደግሞ አትለያዩማ?
አህመድ ፦ አይ፣ ሃትሪኩ ሳይደርስ እኮ "ይረፍዳል" የሚለውን ሥራ ሰራሁ! በአልበሜ ላይ "ያማል"፣ "ይረፍዳል" እና "አይበለው" የሚሉ ዘፈኖች አሉኝ። እነዚህ ዘፈኖች ከህይወቴ ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያላቸው ናቸው።
አልበሜን በጥቅሉ የሰማ ሰው ማንነቴንና ያለፍኩበትን ህይወት በግልጽ ያያል።
ሰይፉ ፦ አሁን ባለው ሁኔታ ለአዲስ የፍቅር ህይወት ራስህን አዘጋጅተሃል ወይንስ የልብህን በር ዘግተሃል?
አህመድ ፦ ለጊዜው ትኩረቴ በስራዬ ላይ ነው፤ ጥሩ ጥሩ ስራዎችን ሰርቼ ማቅረብ እፈልጋለሁ።
ነገር ግን የህይወቴን በር ሙሉ በሙሉ አልዘጋሁም። ማንም ሰው ቢሆን ተረጋግቶና ሰላም አግኝቶ መኖር ይፈልጋል። አላህ ደግሞ ያንን ያደርግልኛል ብዬ እመኛለሁ። በህይወቴ የተቆጨሁበት ነገር የለም፤ ሁሉም በራሱ ጊዜ የሚሆን ነው።
ሰይፉ ፦ ስለነበረው የፍቅር ህይወትህ አሁን ላይ ሆነህ ስታስበው ምን ይሰማሃል?
አህመድ ፦ መጀመሪያ አካባቢ ከተፈጠረው ነገር አንጻር ደስ የማይል ስሜት ነበረኝ። ነገር ግን እኔ የሰውን ገበና ወጥቼ መዘርገፍ አልፈልግም። ያሳለፍከውን ህይወት በአደባባይ ማውጣት ተገቢ አይደለም፤ በጣም ነው የምቃወመው። እሷ በጣም ጥሩ ሰው ነበረች፤ ነገር ግን አልተሳካም።እንኳንስ ካፈቀርካ ሴት አንድ ቀን አብረህ ከበላህ ሰው ክፉ አይወራም ደግ ደግ ነው ሚያዝ ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
10 days ago
በሆነ በዘመን የቀረውን እኔን የመለሰ አልበም!
የአህመድ ተሸመ (ዲንቢ) “ጊዜ አይሄድም”!
ተስፋዬ እሸቱ (ረ/ፕሮፌሰር)
#ethiopia | መቸም የአህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ድንቅ የዜማ ደራሲነት ሰብዕና ለድርድር የሚቀርብ አይደለም፡፡ ለራሱ የሠራቸውን ዘግየት እናድርግና ለሌሎች የሙያ አጋሮቹ ሠርቶላቸው በብዙኋን አድማጮች ዘንድ ሰፊ ተቀባይነትን ያገኙትን የዜማ ድርሰቶቹን እንዘርዝር ብንል ጊዜም ሥፍራም አይበቃንም፡፡
እንደው ከግምታችን በላይ ስለሆነው ስለዲንቢ የላቀ የዜማ ደራሲነት ሰብዕና መሠረታዊ ግንዛቤ ሊያስጨብጠን ቢችል ግን ጥቂቱን ብቻ ከዚህ እንደሚከተለው እዘረዝርላችኋለሁ፡—
ለአሊ ቢራና ሄለን በርሄ - “ሲያዴ”፤ ለፀሀዬ ዮሐንስ - “ማን ልበልሽ”፤ ለማዲንጎ አፈወርቅ - “ላላተርፍ”፤ ለብዙአየሁ ደምሴ - “የህልሜ ንግስት”፤ ለዘቢባ ግርማ - “ገራገር”፤ ለኢሳያስ ታምራት - “እያዳነ ያማል”፤ ለታረቀኝ ሙሉ - “ስሚያቸው”፤ ለሚኪያስ ቸርነት - “ግርማ ሞገሴ”፤ ለሃይማኖት ግርማ - “ከዚራ ቁ-2”፤ ለግርማ ተፈራ - “ልዩ”፤ ለሀመልማል አባተ - “ሀሴት”፤ እና የመሳሰሉቱን የአህመድ ዲንቢን የዜማ ፈጠራዎች ከብዙ በጥቂቱ ማስታወስ ይቻላል፡፡
አንዳንድ ሙዚቃዎች ለጆሮ ብቻ አይሰሩም፤ ለስሜት ይደርሳሉ፤ ዛሬ ተሰርተው ግን ትዝታችንን ይመልሱልናል፡፡
አንዳንድ ዜማዎች፣ በውስጣችን የተከረቸሙ የጊዜ በሮችን ያንኳኳሉ፤ ይከፍታሉምም፡፡ በሮቹ ሲከፈቱ ደግሞ የተዘነጉ ፊቶች፣ የተለየናቸው ጓደኞች፣ የተራመድንባቸውን ጎዳናዎች… ብቻ ምኑ ቅጡ ትላንታችንን እንደ መጽሀፍ ይገልጡልናል፡፡ በሆነ ዘመን የቀረውን ማንነታችንን እንደገና ይመልሱልናል።
አህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ከ14 ዓመታት በኋላ በአዲስ አልበሙ ሲመለስ፣ እኔ የሰማሁት የአዳዲስ ዜማዎች ስብስብን አይደለም። አንድ በሆነ ዘመን የነበረ የዜማ ሰዋሰውና በዚሁ ዜማ ምክንያት የተሰፋ፣ የምናፍቀውን ዘመን የመለሰልኝ ያህል ነው የተሰማኝ፡፡
ያ የኔ ዘመን የምለው “ዘጠናዎቹ”ን ነው፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሆኜ የገባሁት በ1997 ዓ.ም. ነው። አይ፣ ተማሪነት! እንዴት ያለ ጣፋጭ፣ እንዴት ያለ የማይደገም ዘመን ነበር! ያ ዘመን ለእኔ የወጣትነት ወርቃማ ጠዋት ነበር። ዓለምን እንደ አዲስ ማየት የጀመርኩበት፤ ከተማዋን፣ ሕይወትን፣ ፍቅርን፣ ሐሳብንና ነፃነትን ለመጀመሪያ ጊዜ በሙሉ ልብ ያጣጣምኩበት ዘመን ነበር።
ያ ዘመን ከጓደኞቸ ጋር እንደፈለግን የኖርንበት ዘመን ነበር። በአደባባይ የተከራከርንበት፣ አለምን የጠየቅንበት፣ መንግሥትን ለመጀመሪያ ጊዜ የተቃወምንበት፣ ነፃነትን ያየንበት፣ ዜማን ያጣጣምንበት ወቅት ነበር። ያ ዘመን “ዘጠናዎቹ” ነበር፡፡
ያንን ዘመን ሁሌም እናፍቀዋለሁ፤ ምናልባትም የምናፍቀው ዘመኑን ራሱን አይደለም፤ በዚያ ዘመን ውስጥ የነበርነውን እሱን፣ እሷን፣እኔን፣እኛን ነው። እንደገና እንዲመጣም እመኛለሁ።
ማርሴል ፕሩስት የተባለ ፈረንሳያዊ የልብ ወለድ ጸሀፊና ሀያሲ ጥልቅ የሆነን ትዝታ አስበን ለማስታወስ በምናደርገው ጥረት አይመለስም፤ ነገር ግን የስሜት ሕዋሳችን በሚነካ አንድ ድንገተኛ ልምድ ሊቀሰቀስ ይችላል ይላል፡፡ ሙዚቃም ከእነዚህ የትዝታ ቀስቃሾች መካከል እጅግ ኃይለኛው ሳይሆን አይቀርም።
በዚህ ረገድ እንደ አህመድ ተሾመ ጥንቅቅ ተደርጎ የተሰራ ዜማ የተረሳ ግን ተደበቀ ስሜትን ይቀሰቅሳል፤ የጠፋ የሚመስለውን የዜማ ስልተ ምት ይመልሳል፤ በዘመን ጥላ ሥር ተደብቆ የኖረ ማንነት እንደገና ያነቃቃል።
በ1990ዎቹ የኢትዮጵያ ሙዚቃ የራሱ የሆነ የዜማ ሰዋሰው፣ ቀለምና የአወራረድ ለዛ ነበረው። ያ ዘመን ለእኔ ሙዚቃን ከመስማት ወደ ማዳመጥ የተሸጋገርኩበት ጊዜ ነው። ስለዚህ የዚያ ዘመን ዜማዎች በጆሮዬ ብቻ ተደምጠው አልቀሩም፤ በማንነቴ ውስጥ ህያው ናቸው።
እኔ የሙዚቃ ባለሙያ አይደለሁም፤ ሙዚቃን ግን በልቤ አዳምጠዋለሁ። በእኔ የዜማ አረዳድ፣ የዚያ ዘመን የዜማ አሠራሮች በቀላሉ የሚደገሙ አይደሉም። ምክንያቱም ዜማው የተፈጠረው በድምፅ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመኑ መንፈስም ጭምር ነው። ከዚያ በኋላ የመጡት ዘመናት የራሳቸውን የሙዚቃ ቋንቋ ፈጥረዋል።
ያው ዘመን ሲለወጥ የዜማ ሰዋሰውም የሚለወጥ ይመስለኛል፡፡ ይህም የሥነ ጥበብ ተፈጥሯዊ ሂደት ነው፤ ዋናው ጉዳይ ግን በ1990ዎቹና ከዚያ በኋላ በመጡት ዜማዎች መካከል የተቋረጠ ነገር ያለ ይመስለኛል፡፡ መቆራረጡ ለሙዚቃ ባለሙያዎች ትልቅ የጥናት ርዕስ የሚሆንም ነው፡፡
ታዲያ የአህመድ ተሾመ አዲስ አልበም፣ የ1990ዎቹን የዜማ መንፈስ አገኘሁበት፤ የቀድሞውን በቀጥታ ሳይደግም፣ ያንን ለዛ በአዲስ ስልተ ምት የቀነበበ ዜማ ሆኖ አዳመጥኩት። ጉዳዩን ሳይንቲፊካሊ መግለጽ ባልችልም ልቤ ግን አልበሙ በዚያን ጊዜና በዛሬው የሙዚቃ ዘመን መካከል የተዘረጋ የዜማ ድልድይ እንደሆነ ይነግረኛል።
በአጠቃላይ ለእኔ፣ የአህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ጊዜ አይሄድም አዲስ አልበም የአዳዲስ ዜማዎች ስብስብ ብቻ አይደለም። ካለፈ ጊዜና ትዝታ ጋር የተደረገ ውይይት ነው፤ ትናንትን ከዛሬ ጋር ያስታረቀ የዜማ ድልድይ ነው፤ በዘጠናዎቹ የቀረውን እኔን የመለሰ አልበም ነው። ይመችሽ ዲንቢ!!
ካላመናችሁኝ ደግሞ ከአዲስ አልበሙ መካከል "ጊዜ አይሄድም"፣"አይሽና"፣ "ይረፍዳል" እና "ህልም ነው" አድመጣችሁ ፍረዱኝ፤ ካጠፋሁ እኔ ሳልሆን ዲንቢ ይቀጣል፡፡
የአህመድ ተሸመ (ዲንቢ) “ጊዜ አይሄድም”!
ተስፋዬ እሸቱ (ረ/ፕሮፌሰር)
#ethiopia | መቸም የአህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ድንቅ የዜማ ደራሲነት ሰብዕና ለድርድር የሚቀርብ አይደለም፡፡ ለራሱ የሠራቸውን ዘግየት እናድርግና ለሌሎች የሙያ አጋሮቹ ሠርቶላቸው በብዙኋን አድማጮች ዘንድ ሰፊ ተቀባይነትን ያገኙትን የዜማ ድርሰቶቹን እንዘርዝር ብንል ጊዜም ሥፍራም አይበቃንም፡፡
እንደው ከግምታችን በላይ ስለሆነው ስለዲንቢ የላቀ የዜማ ደራሲነት ሰብዕና መሠረታዊ ግንዛቤ ሊያስጨብጠን ቢችል ግን ጥቂቱን ብቻ ከዚህ እንደሚከተለው እዘረዝርላችኋለሁ፡—
ለአሊ ቢራና ሄለን በርሄ - “ሲያዴ”፤ ለፀሀዬ ዮሐንስ - “ማን ልበልሽ”፤ ለማዲንጎ አፈወርቅ - “ላላተርፍ”፤ ለብዙአየሁ ደምሴ - “የህልሜ ንግስት”፤ ለዘቢባ ግርማ - “ገራገር”፤ ለኢሳያስ ታምራት - “እያዳነ ያማል”፤ ለታረቀኝ ሙሉ - “ስሚያቸው”፤ ለሚኪያስ ቸርነት - “ግርማ ሞገሴ”፤ ለሃይማኖት ግርማ - “ከዚራ ቁ-2”፤ ለግርማ ተፈራ - “ልዩ”፤ ለሀመልማል አባተ - “ሀሴት”፤ እና የመሳሰሉቱን የአህመድ ዲንቢን የዜማ ፈጠራዎች ከብዙ በጥቂቱ ማስታወስ ይቻላል፡፡
አንዳንድ ሙዚቃዎች ለጆሮ ብቻ አይሰሩም፤ ለስሜት ይደርሳሉ፤ ዛሬ ተሰርተው ግን ትዝታችንን ይመልሱልናል፡፡
አንዳንድ ዜማዎች፣ በውስጣችን የተከረቸሙ የጊዜ በሮችን ያንኳኳሉ፤ ይከፍታሉምም፡፡ በሮቹ ሲከፈቱ ደግሞ የተዘነጉ ፊቶች፣ የተለየናቸው ጓደኞች፣ የተራመድንባቸውን ጎዳናዎች… ብቻ ምኑ ቅጡ ትላንታችንን እንደ መጽሀፍ ይገልጡልናል፡፡ በሆነ ዘመን የቀረውን ማንነታችንን እንደገና ይመልሱልናል።
አህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ከ14 ዓመታት በኋላ በአዲስ አልበሙ ሲመለስ፣ እኔ የሰማሁት የአዳዲስ ዜማዎች ስብስብን አይደለም። አንድ በሆነ ዘመን የነበረ የዜማ ሰዋሰውና በዚሁ ዜማ ምክንያት የተሰፋ፣ የምናፍቀውን ዘመን የመለሰልኝ ያህል ነው የተሰማኝ፡፡
ያ የኔ ዘመን የምለው “ዘጠናዎቹ”ን ነው፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሆኜ የገባሁት በ1997 ዓ.ም. ነው። አይ፣ ተማሪነት! እንዴት ያለ ጣፋጭ፣ እንዴት ያለ የማይደገም ዘመን ነበር! ያ ዘመን ለእኔ የወጣትነት ወርቃማ ጠዋት ነበር። ዓለምን እንደ አዲስ ማየት የጀመርኩበት፤ ከተማዋን፣ ሕይወትን፣ ፍቅርን፣ ሐሳብንና ነፃነትን ለመጀመሪያ ጊዜ በሙሉ ልብ ያጣጣምኩበት ዘመን ነበር።
ያ ዘመን ከጓደኞቸ ጋር እንደፈለግን የኖርንበት ዘመን ነበር። በአደባባይ የተከራከርንበት፣ አለምን የጠየቅንበት፣ መንግሥትን ለመጀመሪያ ጊዜ የተቃወምንበት፣ ነፃነትን ያየንበት፣ ዜማን ያጣጣምንበት ወቅት ነበር። ያ ዘመን “ዘጠናዎቹ” ነበር፡፡
ያንን ዘመን ሁሌም እናፍቀዋለሁ፤ ምናልባትም የምናፍቀው ዘመኑን ራሱን አይደለም፤ በዚያ ዘመን ውስጥ የነበርነውን እሱን፣ እሷን፣እኔን፣እኛን ነው። እንደገና እንዲመጣም እመኛለሁ።
ማርሴል ፕሩስት የተባለ ፈረንሳያዊ የልብ ወለድ ጸሀፊና ሀያሲ ጥልቅ የሆነን ትዝታ አስበን ለማስታወስ በምናደርገው ጥረት አይመለስም፤ ነገር ግን የስሜት ሕዋሳችን በሚነካ አንድ ድንገተኛ ልምድ ሊቀሰቀስ ይችላል ይላል፡፡ ሙዚቃም ከእነዚህ የትዝታ ቀስቃሾች መካከል እጅግ ኃይለኛው ሳይሆን አይቀርም።
በዚህ ረገድ እንደ አህመድ ተሾመ ጥንቅቅ ተደርጎ የተሰራ ዜማ የተረሳ ግን ተደበቀ ስሜትን ይቀሰቅሳል፤ የጠፋ የሚመስለውን የዜማ ስልተ ምት ይመልሳል፤ በዘመን ጥላ ሥር ተደብቆ የኖረ ማንነት እንደገና ያነቃቃል።
በ1990ዎቹ የኢትዮጵያ ሙዚቃ የራሱ የሆነ የዜማ ሰዋሰው፣ ቀለምና የአወራረድ ለዛ ነበረው። ያ ዘመን ለእኔ ሙዚቃን ከመስማት ወደ ማዳመጥ የተሸጋገርኩበት ጊዜ ነው። ስለዚህ የዚያ ዘመን ዜማዎች በጆሮዬ ብቻ ተደምጠው አልቀሩም፤ በማንነቴ ውስጥ ህያው ናቸው።
እኔ የሙዚቃ ባለሙያ አይደለሁም፤ ሙዚቃን ግን በልቤ አዳምጠዋለሁ። በእኔ የዜማ አረዳድ፣ የዚያ ዘመን የዜማ አሠራሮች በቀላሉ የሚደገሙ አይደሉም። ምክንያቱም ዜማው የተፈጠረው በድምፅ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመኑ መንፈስም ጭምር ነው። ከዚያ በኋላ የመጡት ዘመናት የራሳቸውን የሙዚቃ ቋንቋ ፈጥረዋል።
ያው ዘመን ሲለወጥ የዜማ ሰዋሰውም የሚለወጥ ይመስለኛል፡፡ ይህም የሥነ ጥበብ ተፈጥሯዊ ሂደት ነው፤ ዋናው ጉዳይ ግን በ1990ዎቹና ከዚያ በኋላ በመጡት ዜማዎች መካከል የተቋረጠ ነገር ያለ ይመስለኛል፡፡ መቆራረጡ ለሙዚቃ ባለሙያዎች ትልቅ የጥናት ርዕስ የሚሆንም ነው፡፡
ታዲያ የአህመድ ተሾመ አዲስ አልበም፣ የ1990ዎቹን የዜማ መንፈስ አገኘሁበት፤ የቀድሞውን በቀጥታ ሳይደግም፣ ያንን ለዛ በአዲስ ስልተ ምት የቀነበበ ዜማ ሆኖ አዳመጥኩት። ጉዳዩን ሳይንቲፊካሊ መግለጽ ባልችልም ልቤ ግን አልበሙ በዚያን ጊዜና በዛሬው የሙዚቃ ዘመን መካከል የተዘረጋ የዜማ ድልድይ እንደሆነ ይነግረኛል።
በአጠቃላይ ለእኔ፣ የአህመድ ተሾመ (ዲንቢ) ጊዜ አይሄድም አዲስ አልበም የአዳዲስ ዜማዎች ስብስብ ብቻ አይደለም። ካለፈ ጊዜና ትዝታ ጋር የተደረገ ውይይት ነው፤ ትናንትን ከዛሬ ጋር ያስታረቀ የዜማ ድልድይ ነው፤ በዘጠናዎቹ የቀረውን እኔን የመለሰ አልበም ነው። ይመችሽ ዲንቢ!!
ካላመናችሁኝ ደግሞ ከአዲስ አልበሙ መካከል "ጊዜ አይሄድም"፣"አይሽና"፣ "ይረፍዳል" እና "ህልም ነው" አድመጣችሁ ፍረዱኝ፤ ካጠፋሁ እኔ ሳልሆን ዲንቢ ይቀጣል፡፡
16 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የስፔንና የባርሴሎናው ኮከብ ላሚን ያማል የፍቅር ጓደኛ የሆነችው ኢኔስ ጋርሲያ፣ ስፔን የዓለም ዋንጫን ካሸነፈች በኋላ በማኅበራዊ ሚዲያ በኩል የደረሰባትን ሰፊ የስድብና የጥላቻ መልዕክቶች በጽኑ ኮነነች። ጋርሲያ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጿ ባሰፈረችው መልዕክት፣ ሰዎች ከስክሪኑ በስተጀርባ የሚጽፉትን የጥላቻ ቃል ከማሰራጨታቸው በፊት መሠረታዊ የሰው ልጅ አዘኔታና ሰብአዊነት እንዲኖራቸው ጥሪ አቅርባለች።
ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በማሸነፍ የዓለም ዋንጫን ካነሳች በኋላ፣ ኢኔስ ጋርሲያ በኒው ዮርክ ኒው ጄርሲ ስታዲየም ከያማል ጋር በደስታ የተነሱትን ፎቶ በማጋራት "አደረግኸው፤ እንኳን ደስ አለህ የኔ ፍቅር፣ የዓለም ሻምፒዮን ነህ" በማለት ደስታዋን ገልጻ ነበር። ሆኖም ይህንን ተከትሎ ከፍተኛ የኦንላይን ትንኮሳና የቃላት ጥቃቶች ደርሰውባታል። ጋርሲያ በሰጠችው ስሜታዊ ምላሽ፣ ከማኅበራዊ ሚዲያ መለያዋ በስተጀርባ የሚሰማት፣ የሚያልቃት፣ ስህተት የሚሰራና ስሜት ያለው የሰው ልጅ መኖሩን ሰዎች ሊረዱ እንደሚገባ አስረድታለች።
አክላም ሰው ሁሉ እሷን እንዲወዳት እንደማትጠብቅና አክብሮት የተሞላበትን ትችት እንደምትቀበል የገለጸችው ኢኔስ፣ ነገር ግን ሰዎችን ዝቅ ለማድረግ፣ ለመሳደብና ክፉ ለመመኘት የሚደረገው ጥረት ፍጹም የጨካኝነት ተግባር መሆኑን ገልጻለች። ምንም አጥፊ ድርጊት ሳትፈጽም እንዲህ ያለ የጥላቻ ማበበሪያ መሆኗ አሳዛኝ መሆኑንና ማኅበራዊ ሚዲያ ይበልጥ ሰብአዊነት የሚንጸባረቅበት ቦታ እንዲሆን ተመኝታለች።
ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በማሸነፍ የዓለም ዋንጫን ካነሳች በኋላ፣ ኢኔስ ጋርሲያ በኒው ዮርክ ኒው ጄርሲ ስታዲየም ከያማል ጋር በደስታ የተነሱትን ፎቶ በማጋራት "አደረግኸው፤ እንኳን ደስ አለህ የኔ ፍቅር፣ የዓለም ሻምፒዮን ነህ" በማለት ደስታዋን ገልጻ ነበር። ሆኖም ይህንን ተከትሎ ከፍተኛ የኦንላይን ትንኮሳና የቃላት ጥቃቶች ደርሰውባታል። ጋርሲያ በሰጠችው ስሜታዊ ምላሽ፣ ከማኅበራዊ ሚዲያ መለያዋ በስተጀርባ የሚሰማት፣ የሚያልቃት፣ ስህተት የሚሰራና ስሜት ያለው የሰው ልጅ መኖሩን ሰዎች ሊረዱ እንደሚገባ አስረድታለች።
አክላም ሰው ሁሉ እሷን እንዲወዳት እንደማትጠብቅና አክብሮት የተሞላበትን ትችት እንደምትቀበል የገለጸችው ኢኔስ፣ ነገር ግን ሰዎችን ዝቅ ለማድረግ፣ ለመሳደብና ክፉ ለመመኘት የሚደረገው ጥረት ፍጹም የጨካኝነት ተግባር መሆኑን ገልጻለች። ምንም አጥፊ ድርጊት ሳትፈጽም እንዲህ ያለ የጥላቻ ማበበሪያ መሆኗ አሳዛኝ መሆኑንና ማኅበራዊ ሚዲያ ይበልጥ ሰብአዊነት የሚንጸባረቅበት ቦታ እንዲሆን ተመኝታለች።
19 days ago
ለሜሲ ያማል!
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኒውዮርክ ሰማይ ስር የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ንጉስ መውለዱን ለዓለም አውጇል።
የሊዮኔል ሜሲን የመጨረሻ ዳንስ ለመመልከት በተሰበሰበው የዓለም ሕዝብ ፊት ሳይጠበቅ የመጣው የስፔን የአዳጊዎች ስብስብ የክብር ዘውዱን ነጥቋል።
ይህ ድል የስፔን ብቻ አይደለም፤ በሜሲ እጅ ገላውን ታጥቦ ያደገው የላሚን ያማል የንግስና ዘመን ይፋዊ ማብሰሪያ ጭምር እንጂ፡፡
ታሪካዊው ፍልሚያ ከመጀመሩ በፊት ዓለም ሁሉ ትኩረቱን በሜሲና በአዳጊው ያማል የ2007 ድንቅ የፎቶ ትዝታ ላይ አድርጎ ነበር።
ሜሲ በበጎ አድራጎት መርሐ ግብር ላይ ገላውን ያጠበው የያኔው ሕፃኑ ያማል፥ ዛሬ በ19 ዓመቱ ድንቅ ጥበብ እያሳየ ለአርጀንቲና ፈተና ሆኖ ቀረበ።
በኒውዮርክ ስታዲየም የታየው ትዕይንት ድንቅ ነበር፤ ሜሲ ዘውዱን ለተተኪው አስረክቦ የዓለም ዋንጫውን ሲያጠናቅቅ ያማል ደግሞ አዲሱ የዓለም እግር ኳስ መሪ መሆኑን አረጋግጧል።
ይህ የስፔን ወጣት ስብስብ በውድድሩ ጉዞው ቀላል አልነበረም።
ገና ከጅምሩ በጥንካሬና በማይበገረው የኬፕ ቨርዴ ስብስብ ብርቱ ፈተና ገጥሞት የነበረ ቢሆንም፤ ያንን አስቸጋሪ ውቅያኖስ በፅናት ተሻግሯል።
ሜሲ እና የአርጀንቲናው ወርቃማ ትውልድ የስፔንን የወጣቶች ስብስብ የዋንጫ ጥማት ግን ሊገቱት አልቻሉም።
ቫሞስ! አዲሱ ዘመን ጀምሯል።
"ለሜሲ ያማል" የሚለው ድምጽ አሁን በስታዲየሙ ውስጥ ያስተጋባል።
በአንድ በኩል ለታላቁ ንጉስ ሜሲ የመጨረሻ ጉዞ የተሰማ ቁጭት ሲሆን፥ በሌላ በኩል ደግሞ በላሚን ያማል መነሳት የተፈጠረ አዲስ እምቅ ስሜት ነው።
የስፔን ከዋክብት "ቫሞስ" እያሉ ዋንጫውን ወደ ሰማይ ሲያነሱ፥ እግር ኳስ አዲስ ምዕራፍ መጀመሯን አረጋግጣለች።
ታሪኩ ተፈጽሟል፤ ንጉሱ ሜሲ በታላቅ ክብር ተሰናብቷል፤ አዲሱ ንጉስ ያማል ደግሞ በኒውዮርክ ሰማይ ስር ዘውዱን ደፍቷል፡፡
በኃይለኢየሱስ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኒውዮርክ ሰማይ ስር የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ንጉስ መውለዱን ለዓለም አውጇል።
የሊዮኔል ሜሲን የመጨረሻ ዳንስ ለመመልከት በተሰበሰበው የዓለም ሕዝብ ፊት ሳይጠበቅ የመጣው የስፔን የአዳጊዎች ስብስብ የክብር ዘውዱን ነጥቋል።
ይህ ድል የስፔን ብቻ አይደለም፤ በሜሲ እጅ ገላውን ታጥቦ ያደገው የላሚን ያማል የንግስና ዘመን ይፋዊ ማብሰሪያ ጭምር እንጂ፡፡
ታሪካዊው ፍልሚያ ከመጀመሩ በፊት ዓለም ሁሉ ትኩረቱን በሜሲና በአዳጊው ያማል የ2007 ድንቅ የፎቶ ትዝታ ላይ አድርጎ ነበር።
ሜሲ በበጎ አድራጎት መርሐ ግብር ላይ ገላውን ያጠበው የያኔው ሕፃኑ ያማል፥ ዛሬ በ19 ዓመቱ ድንቅ ጥበብ እያሳየ ለአርጀንቲና ፈተና ሆኖ ቀረበ።
በኒውዮርክ ስታዲየም የታየው ትዕይንት ድንቅ ነበር፤ ሜሲ ዘውዱን ለተተኪው አስረክቦ የዓለም ዋንጫውን ሲያጠናቅቅ ያማል ደግሞ አዲሱ የዓለም እግር ኳስ መሪ መሆኑን አረጋግጧል።
ይህ የስፔን ወጣት ስብስብ በውድድሩ ጉዞው ቀላል አልነበረም።
ገና ከጅምሩ በጥንካሬና በማይበገረው የኬፕ ቨርዴ ስብስብ ብርቱ ፈተና ገጥሞት የነበረ ቢሆንም፤ ያንን አስቸጋሪ ውቅያኖስ በፅናት ተሻግሯል።
ሜሲ እና የአርጀንቲናው ወርቃማ ትውልድ የስፔንን የወጣቶች ስብስብ የዋንጫ ጥማት ግን ሊገቱት አልቻሉም።
ቫሞስ! አዲሱ ዘመን ጀምሯል።
"ለሜሲ ያማል" የሚለው ድምጽ አሁን በስታዲየሙ ውስጥ ያስተጋባል።
በአንድ በኩል ለታላቁ ንጉስ ሜሲ የመጨረሻ ጉዞ የተሰማ ቁጭት ሲሆን፥ በሌላ በኩል ደግሞ በላሚን ያማል መነሳት የተፈጠረ አዲስ እምቅ ስሜት ነው።
የስፔን ከዋክብት "ቫሞስ" እያሉ ዋንጫውን ወደ ሰማይ ሲያነሱ፥ እግር ኳስ አዲስ ምዕራፍ መጀመሯን አረጋግጣለች።
ታሪኩ ተፈጽሟል፤ ንጉሱ ሜሲ በታላቅ ክብር ተሰናብቷል፤ አዲሱ ንጉስ ያማል ደግሞ በኒውዮርክ ሰማይ ስር ዘውዱን ደፍቷል፡፡
በኃይለኢየሱስ መኮንን
19 days ago
* "አርጀንቲና በጨዋታዋም ሆነ በባህሪዋ ፍጹም አሳፋሪ ነበረች" - ካፒቴን አላን ሺረር #bbc
* "ሜሲ አሳፋሪ ተግባር ፈጽሟል?"
#ethiopia | በ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 ካሸነፈች በኋላ የተፈጠረው ግጭት በዓለም የስፖርት ሚዲያዎች በስፋት ተወግዟል።
የጨዋታው ፍጻሜ ጩኸት እንደተሰማ የስፔን ተጫዋቾች ድላቸውን ለማክበር ሲሮጡ፣ የአርጀንቲና ተጫዋቾች ከእነሱ ጋር በመጋጨት የተወሰኑ አካላዊ ጥቃቶች መፈጸማቸው ተዘግቧል።
በተለይ ሊያንድሮ ፓሬዴስ የስፔኑን ተከላካይ ኤሪክ ጋርሲያ በአንገቱ በመያዝ እና ጋቪን ወደ መሬት በመጣል ቀይ ካርድ ተመልክቶ ከዋንጫ ስነ-ሥርዓቱ ተሰናብቷል። በሌላ በኩል ናሁኤል ሞሊና አንድ የስፔን ተጫዋችን በሆዱ መትቶታል የሚል ክስም ቀርቦበታል።
ጨዋታው በራሱም ጠንካራ ፉክክር የታጀበ ሲሆን፣ የአርጀንቲናው ኤንዞ ፈርናንዴዝ በመደበኛው ሰዓት መጨረሻ በፓው ኩባርሲ ላይ በፈጸመው ከባድ ጥፋት ቀይ ካርድ ተመልክቶ ነበር።
የስፖርት ተንታኞች ያሰሙት ከባድ ትችት
የቀድሞው የእንግሊዝ ካፒቴን አላን ሺረር በBBC ላይ ሲናገር፦
"ይህ በጣም አስከፊ ነው። ሽንፈት ያማል፤ ግን ሽንፈትን የሚቀበሉበት መንገድ አለ። ከአርጀንቲና ይህን አይነት ባህሪ ብዙ ጊዜ አይተናል።"
የቀድሞው የስኮትላንድ ተጫዋች ክሬግ በርሌይ ደግሞ በESPN ላይ በእጅጉ አጥብቆ ተችቷል።
"አርጀንቲና ዛሬ በጨዋታዋም ሆነ በባህሪዋ ፍጹም አሳፋሪ ነበረች። ከኳስ ውጭ የሚደረጉ ነገሮችን ጠብቀን ነበር፤ ግን በኳስ ውስጥ የተሻለ ነገር እንጠብቅ ነበር። ያሳዩት አፀያፊና አሳፋሪ ነበር።"
ለሜሲ የማይገባ መጨረሻ
የቀድሞው የጋና ኮከብ ኬቨን-ፕሪንስ ቦአቴንግ ደግሞ ይህ ድርጊት ለሊዮኔል ሜሲ የማይገባ እንደነበር ገልጿል።
"ከጨዋታው በኋላ የታዩት ትዕይንቶች የመጥፎ ተሸናፊነት ምልክት ናቸው። ሊዮ ሜሲ ይህን አይገባውም።"
39 ዓመቱ የደረሰው ሊዮኔል ሜሲ ከጨዋታው በኋላ በእንባ ሲያለቅስ የታየ ሲሆን፣ ይህ የመጨረሻው የዓለም ዋንጫው ሊሆን እንደሚችል በርካታ ተንታኞች ይገምታሉ።
የስፔን ተጫዋቾች የሚገባቸውን የድል ክብር ሲያከብሩ፣ ከጨዋታው በኋላ የተፈጠረው ውዝግብ ግን በዓለም የስፖርት ማኅበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ትችት አስከትሏል።
"ሜሲ አሳፋሪ ተግባር ፈጽሟል?"
– በ2026 የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ የተነሳው ክርክር
በ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ስፔን አርጀንቲናን 1-0 ካሸነፈች በኋላ፣ በሜዳ ውስጥ የተፈጠረው አንድ ክስተት በዓለም አቀፍ ሚዲያና በማኅበራዊ ሚዲያ ሰፊ መነጋገሪያ ሆኗል።
ጨዋታው ወደ ፍጻሜው በተቃረበበት ወቅት፣ የስፔኑ ተከላካይ ማርክ ኩኩሬያ አፉን በእጁ ሸፍኖ ሲናገር የታየ ሲሆን፣ የአርጀንቲናው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ ለዳኛው ስሎቬንያዊው ስላቭኮ ቪንቺች ይህ በአዲሱ የፊፋ ደንብ መሠረት ቀይ ካርድ ሊያስከትል ይገባል በማለት ቅሬታ አቅርቧል። ሆኖም ዳኛውም ሆነ VAR ምንም ዓይነት እርምጃ አልወሰዱም።
ይህ ድርጊት በርካታ የስፖርት ተንታኞችን ለትችት አነሳስቷል።
የእንግሊዝ ታዋቂው ዋይን ሩኒ፣ "ይህ የተስፋ መቁረጥ ምልክት ነው፤ ከሜሲ የሚጠበቅ የስፖርታዊነት ባህሪ አይደለም" ሲል ተችቷል። የቀድሞው ግብ ጠባቂ ጆ ሃርትም "ከሜሲ እንዲህ ያለ ነገር ማየት አላስደሰተኝም" ብሏል። ሊ ዲክሰን ደግሞ ሜሲን "እንዲህ በማድረግ ተጫዋች ለማስወጣት መሞከር ተገቢ አይደለም" ሲል ተችቷል።
ከዚህ በኋላም የተነሱ ውይይቶች ሜሲ የዳኛውን ውሳኔ ለመቀየር ሞክሯል ወይስ የደንቡን ተፈጻሚነት ብቻ ጠይቋል በሚል ተከፍለዋል። ነገር ግን በይፋ የተረጋገጠ ማስረጃ ኩኩሬያ ዘረኛ ወይም አድሎአዊ ስድብ ተናግሯል የሚል አልቀረበም፣ ስለዚህም ዳኛው ቀይ ካርድ አላሳየም።
በማጠቃለያ፣ ሜሲ ለዳኛው ቅሬታ ማቅረቡ እውነት ቢሆንም፣ ድርጊቱ "አሳፋሪ" ነው ወይስ የውድድር ስልት አካል ነው የሚለው የአስተያየት ጉዳይ ነው። ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ግን ብዙዎቹ የሜሲን ድርጊት "ተስፋ የቆረጠ" እና "ስፖርታዊነትን የማይመጥን" በሚል መልኩ እንደተቹት ዘግበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
* "ሜሲ አሳፋሪ ተግባር ፈጽሟል?"
#ethiopia | በ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 ካሸነፈች በኋላ የተፈጠረው ግጭት በዓለም የስፖርት ሚዲያዎች በስፋት ተወግዟል።
የጨዋታው ፍጻሜ ጩኸት እንደተሰማ የስፔን ተጫዋቾች ድላቸውን ለማክበር ሲሮጡ፣ የአርጀንቲና ተጫዋቾች ከእነሱ ጋር በመጋጨት የተወሰኑ አካላዊ ጥቃቶች መፈጸማቸው ተዘግቧል።
በተለይ ሊያንድሮ ፓሬዴስ የስፔኑን ተከላካይ ኤሪክ ጋርሲያ በአንገቱ በመያዝ እና ጋቪን ወደ መሬት በመጣል ቀይ ካርድ ተመልክቶ ከዋንጫ ስነ-ሥርዓቱ ተሰናብቷል። በሌላ በኩል ናሁኤል ሞሊና አንድ የስፔን ተጫዋችን በሆዱ መትቶታል የሚል ክስም ቀርቦበታል።
ጨዋታው በራሱም ጠንካራ ፉክክር የታጀበ ሲሆን፣ የአርጀንቲናው ኤንዞ ፈርናንዴዝ በመደበኛው ሰዓት መጨረሻ በፓው ኩባርሲ ላይ በፈጸመው ከባድ ጥፋት ቀይ ካርድ ተመልክቶ ነበር።
የስፖርት ተንታኞች ያሰሙት ከባድ ትችት
የቀድሞው የእንግሊዝ ካፒቴን አላን ሺረር በBBC ላይ ሲናገር፦
"ይህ በጣም አስከፊ ነው። ሽንፈት ያማል፤ ግን ሽንፈትን የሚቀበሉበት መንገድ አለ። ከአርጀንቲና ይህን አይነት ባህሪ ብዙ ጊዜ አይተናል።"
የቀድሞው የስኮትላንድ ተጫዋች ክሬግ በርሌይ ደግሞ በESPN ላይ በእጅጉ አጥብቆ ተችቷል።
"አርጀንቲና ዛሬ በጨዋታዋም ሆነ በባህሪዋ ፍጹም አሳፋሪ ነበረች። ከኳስ ውጭ የሚደረጉ ነገሮችን ጠብቀን ነበር፤ ግን በኳስ ውስጥ የተሻለ ነገር እንጠብቅ ነበር። ያሳዩት አፀያፊና አሳፋሪ ነበር።"
ለሜሲ የማይገባ መጨረሻ
የቀድሞው የጋና ኮከብ ኬቨን-ፕሪንስ ቦአቴንግ ደግሞ ይህ ድርጊት ለሊዮኔል ሜሲ የማይገባ እንደነበር ገልጿል።
"ከጨዋታው በኋላ የታዩት ትዕይንቶች የመጥፎ ተሸናፊነት ምልክት ናቸው። ሊዮ ሜሲ ይህን አይገባውም።"
39 ዓመቱ የደረሰው ሊዮኔል ሜሲ ከጨዋታው በኋላ በእንባ ሲያለቅስ የታየ ሲሆን፣ ይህ የመጨረሻው የዓለም ዋንጫው ሊሆን እንደሚችል በርካታ ተንታኞች ይገምታሉ።
የስፔን ተጫዋቾች የሚገባቸውን የድል ክብር ሲያከብሩ፣ ከጨዋታው በኋላ የተፈጠረው ውዝግብ ግን በዓለም የስፖርት ማኅበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ትችት አስከትሏል።
"ሜሲ አሳፋሪ ተግባር ፈጽሟል?"
– በ2026 የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ የተነሳው ክርክር
በ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ስፔን አርጀንቲናን 1-0 ካሸነፈች በኋላ፣ በሜዳ ውስጥ የተፈጠረው አንድ ክስተት በዓለም አቀፍ ሚዲያና በማኅበራዊ ሚዲያ ሰፊ መነጋገሪያ ሆኗል።
ጨዋታው ወደ ፍጻሜው በተቃረበበት ወቅት፣ የስፔኑ ተከላካይ ማርክ ኩኩሬያ አፉን በእጁ ሸፍኖ ሲናገር የታየ ሲሆን፣ የአርጀንቲናው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ ለዳኛው ስሎቬንያዊው ስላቭኮ ቪንቺች ይህ በአዲሱ የፊፋ ደንብ መሠረት ቀይ ካርድ ሊያስከትል ይገባል በማለት ቅሬታ አቅርቧል። ሆኖም ዳኛውም ሆነ VAR ምንም ዓይነት እርምጃ አልወሰዱም።
ይህ ድርጊት በርካታ የስፖርት ተንታኞችን ለትችት አነሳስቷል።
የእንግሊዝ ታዋቂው ዋይን ሩኒ፣ "ይህ የተስፋ መቁረጥ ምልክት ነው፤ ከሜሲ የሚጠበቅ የስፖርታዊነት ባህሪ አይደለም" ሲል ተችቷል። የቀድሞው ግብ ጠባቂ ጆ ሃርትም "ከሜሲ እንዲህ ያለ ነገር ማየት አላስደሰተኝም" ብሏል። ሊ ዲክሰን ደግሞ ሜሲን "እንዲህ በማድረግ ተጫዋች ለማስወጣት መሞከር ተገቢ አይደለም" ሲል ተችቷል።
ከዚህ በኋላም የተነሱ ውይይቶች ሜሲ የዳኛውን ውሳኔ ለመቀየር ሞክሯል ወይስ የደንቡን ተፈጻሚነት ብቻ ጠይቋል በሚል ተከፍለዋል። ነገር ግን በይፋ የተረጋገጠ ማስረጃ ኩኩሬያ ዘረኛ ወይም አድሎአዊ ስድብ ተናግሯል የሚል አልቀረበም፣ ስለዚህም ዳኛው ቀይ ካርድ አላሳየም።
በማጠቃለያ፣ ሜሲ ለዳኛው ቅሬታ ማቅረቡ እውነት ቢሆንም፣ ድርጊቱ "አሳፋሪ" ነው ወይስ የውድድር ስልት አካል ነው የሚለው የአስተያየት ጉዳይ ነው። ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ግን ብዙዎቹ የሜሲን ድርጊት "ተስፋ የቆረጠ" እና "ስፖርታዊነትን የማይመጥን" በሚል መልኩ እንደተቹት ዘግበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የአንድን ቡድን ድል “የእግር ኳስ ውበት ድል” ብሎ መግለጽ ምናልባትም የተለመደና ሰልችቶን የነበረ አገላለጽ ሊመስል ይችላል። ነገር ግን በ2026ቱ የኒው ጀርሲ የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ መድረክ ላይ ስፔን አርጀንቲናን ጥልቃ ስታሸንፍ፣ ማንኛውም ገለልተኛ የእግር ኳስ አፍቃሪ በዚህ አገላለጽ ላይ ቅሬታ ይኖረዋል ተብሎ አይታሰብም።
በጭማሪ ሰዓት ላይ ፌራን ቶሬስ ያንን ወርቃማ ግብ የአርጀንቲና መረብ ላይ ሲያሳርፈውና ሮድሪ ዋንጫውን ወደ ኒው ጀርሲ ሰማይ ከፍ አድርጎ ሲያነሳው፣ ለአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ያዘነ ወይም ያነባ አንድም እውነተኛ የስፖርት አፍቃሪ አልነበረም። ስፔን የተጫዋቾችንም ሆነ የተመልካቾችን ትዕግሥት የፈተነውን ያንን አሰልቺ የአርጀንቲናውያንን የብረት መከላከያ ሰብራ በመውጣት፣ በታሪኳ ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ በደመቀ ሁኔታ አሳክታለች። በሁሉም የእግር ኳስ መለኪያዎች—አንዳንዶች እንደሚሉት ደግሞ በስፖርታዊ የሞራል ልዕልናም ጭምር - ይህ ፍፁም ትክክለኛና የሚገባ ውጤት ነበር።
የቀድሞው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አጥቂ አላን ሽረር ላይ እንደተናገረው “ትክክለኛው ቡድን እንዳሸነፈ ምንም ጥርጥር የለውም። ከጅምሩ እስከ ፍፃሜው ስፔን የኳስ ቁጥጥር የበላይነቱን ወስዳለች። እግር ኳስ ለመጫወት፣ ዕድሎችን ለመፍጠርና ከተከላካይ ጀርባ ለመውጣት የሚጥሩት እነሱ ብቻ ነበሩ። ይህ ውጤት በተጫወቱበት ማራኪ መንገድ ምክንያት ለእግር ኳስ የተገኘ ትልቅ ድል ነው፤ ስፔን በእውነት ይገባታል።”
አኃዞቹ ራሳቸው እውነታውን በግልፅ ይመሰክራሉ። ስፔን 65% የኳስ ቁጥጥር፣ 1.94 የሚጠበቅ የግብ መጠን (xG) እና 20 ወደ ግብ የተደረጉ ሙከራዎችን (11ዱ ኢላማቸውን የጠበቁ) አስመዝግባለች። በአንፃሩ በሌላኛው የሜዳ ክፍል ግብ ጠባቂው ኡናይ ሲሞን በ8 ጨዋታዎች 7ኛውን ግቡን ሳያስደፍር በመውጣት የውድድሩ ምርጥ ግብ ጠባቂ በመሆን የጎልደን ግላቭ ሽልማትን አጋብሷል። ስፔን በጠቅላላው ውድድር ያስተናገደችው 1 ግብ ብቻ ሲሆን፣ ይህም በዓለም ዋንጫ ታሪክ አንድ ሻምፒዮን ቡድን ያስተናገደው አነስተኛው የግብ መጠን ሆኖ ተመዝግቧል።
የዓለም እግር ኳስን በአሁኑ ሰዓት በበላይነት እየመራ ያለው አንድ ኃይል ቢኖር እርሱም ስፔን ነው። በአሁኑ ወቅት የዓለም፣ የኦሊምፒክ እና የአውሮፓ ሻምፒዮን ናቸው - የሴቶች ቡድናቸው የዓለም ሻምፒዮን መሆኑ ሳይረሳ! የወንዶች ቡድናቸው በአሁኑ ወቅት ባደረጋቸው ያለፉት 38 ጨዋታዎች በሁሉም ውድድሮች ላይ ሽንፈት አላስተናገደም፤ ይህም በታሪክ የማንኛውም አውሮፓ ሀገር ረጅሙ ባለመሸነፍ ጉዞ ነው።
ምንም እንኳን በዚህ ውድድር መጀመሪያ ላይ ከኬፕ ቨርዴ ጋር 0ለ0 በሆነ አሰልቺ ውጤት በመጀመር አድናቂዎቻቸውን ቢያስደነግጡም፣ ልክ እንደ 2010ቱ የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ (በመጀመሪያው ጨዋታ በስዊዘርላንድ 1ለ0 ተሸንፈው እንደነበረው) የመክፈቻ ጨዋታቸውን ሳይያሸንፉ ቀርተው ዋንጫውን ማንሳት የቻሉበትን አስገራሚ አጋጣሚ በድጋሚ ደግመውታል።
በዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ታሪክ ውስጥ አንድ ተጫዋች 100 እና ከዚያ በላይ ኳሶችን አቀብሎ ያጠናቀቀባቸው ሦስት አጋጣሚዎች ብቻ ሲሆኑ፣ ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የተመዘገቡት በዚህ ምሽት በስፔን ተጫዋቾች ነው - ሮድሪ 101 ቅብብሎችን ሲያደርግ፣ የ19 ዓመቱ ታምረኛ ተከላካይ ፓው ኩባርሲ ደግሞ 121 ስኬታማ ቅብብሎችን አድርጓል።
ለዚህ ወጣት ቡድን ይህ ገና ጅምር ነው! ኩባርሲ የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሲባል፣ የባርሴሎና የቡድን አጋሩ ላሚን ያማል ደግሞ ገና ወደፊት ብዙ የሚያሳያቸው ወርቃማ ዓመታት ከፊቱ ይጠብቁታል። በ19 ዓመት ከ6 ቀን ዕድሜው ላሚን ያማል ከፔሌ (1958) እና ከጁሴፔ ቤርጎሚ (1982) በመቀጠል በዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ላይ የተጫወተ ሦስተኛው ታናሽ ተጫዋች እና ሦስተኛው ታናሽ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ መሆን ችሏል።
አርጀንቲናዎች በዓለም እግር ኳስ መድረክ ላይ ብዙ ጊዜ “ጨካኝና ተንኮለኛ” ተደርገው ይሳላሉ - በተለይም በእንግሊዝ ደጋፊዎች ዘንድ። በግማሽ ፍፃሜው ላይ በእንግሊዝ ላይ እንዳደረጉት ሁሉ፣ በዚህም ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ ላይ እግር ኳስ ለመጫወት ሳይሆን፣ የሜዳውን ውበትና የስፔንን እንቅስቃሴ ለማደናቀፍ ብቻ ትኩረት አድርገው ነበር የገቡት። ሊአንድሮ ፓሬዴስ ዋነኛው የጨዋታ አበላሺ ሲሆን፣ ኤንዞ ፈርናንዴዝ ደግሞ የእሱ ምክትል ረዳት ነበር። ምንም እንኳን አራት የአርጀንቲና ተጫዋቾች ቢጫ ካርድ ቢመለከቱም፣ ብዙዎች ግን ዳኞች ለአርጀንቲና አሁንም ቢሆን ርኅራኄ አሳይተዋል የሚል እምነት አላቸው።
አርጀንቲናዎች በጨዋታው በድምሩ 464 ቅብብሎችን ብቻ ሲያደርጉ፣ ስፔን ግን 852 ቅብብሎችን አድርጋለች። ነገር ግን እንደ እንግሊዝ ሳይሆን፣ ስፔን በሁለተኛው አጋማሽ አልዛለችም፤ አልፈራችምም። ጨዋታው ቶሬስ በ106ኛው ደቂቃ ላይ ግብ ሳያስቆጥር ከብዙ ጊዜ በፊት በስፔን የበላይነት መጠናቀቅ ነበረበት። የአርጀንቲናው ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ 11 ኳሶችን ለማዳን (Saves) የተገደደ ሲሆን፣ ይህም በዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ታሪክ አንድ ግብ ጠባቂ ካደረጋቸው ማዳኖች ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
በተቃራኒው ደግሞ የወቅቱ ሻምፒዮናዎች የነበሩት አርጀንቲናዎች በዓለም ዋንጫ ታሪክ በመደበኛው የ90 ደቂቃ ጨዋታ ውስጥ ወደ ግብ አንድም ሙከራ ሳያደርጉ የወጡ የመጀመሪያው ቡድን በመሆን አሳፋሪ ታሪክ አስመዝግበዋል። የመጀመሪያው ሙከራቸው የመጣው በ117ኛው ደቂቃ ላይ በሊዮኔል ሜሲ አማካኝነት ነበር። አርጀንቲና የዓለም ዋንጫ አክሊሏን ብቻ ሳይሆን፣ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ያሳየችው ባህሪ ክብሯንም ጭምር ያስገፈፋት ነበር።
ኤንዞ ፈርናንዴዝ በመጀመሪያ ለዳኛ ባለመታዘዝ ቢጫ ካርድ ከተመለከተ በኋላ፣ በፓው ኩባርሲ ላይ በሰራው እጅግ አደገኛና ዘግይቶ የመጣ ጥፋት (ታክል) በሁለተኛ ቢጫ ካርድ በካርድ ተባሯል። ጨዋታው ሲጠናቀቅ ደግሞ ሜዳው ወደ ቦክስ ስታዲየምነት ተቀይሮ ነበር! ፓሬዴስ ከሮድሪ፣ ጋቪ እና ቦርጃ ኢግሌሲያስ ጋር ወደ ግጭት ሲያመራ፣ ናሁኤል ሞሊና ደግሞ በዚያ ለሚያልፍ የስፔን ተጫዋች በቦክስ ሲሰነዝር ታይቷል።
ተንታኙ ዌይን ሩኒ ይህንን ክስተት ሲያወግዝ “ጨዋታው ከተጠናቀቀ በኋላ እንዲህ ዓይነቱን ነገር ማየት ፍጹም የሚያሳፍር ነው። አንድ ቡድን የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኖ ዘላለማዊ ክብሩን እያከበረ ባለበት ሰዓት እንዲህ ዓይነት ሁከት መፍጠር በጭራሽ ተቀባይነት የለውም። ፓሬዴስ ከዚህ የተሻለ ስብዕና ሊኖረው ይገባ ነበር፤ እሱ ግን ማቆም አልቻለም፤ አሁንም መጋፋቱን ቀጥሏል” ብሏል።
የአርጀንቲናው አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ ከጨዋታው በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ በዕንባ እየታጠቡ የቡድናቸውን እንቅስቃሴ ለመከላከል ቢሞክሩም፣ በመጨረሻ ግን ትክክለኛውና የተሻለው ቡድን ማሸነፉን አምነዋል። “ምንም እንኳን እስከ 85ኛው ደቂቃ ድረስ የበላይነታቸውን ቢያሳዩንም፣ ሜዳ ላይ 11 ተጫዋቾችን ይዘን ብንቆይ ኖሮ ምን ሊፈጠር እንደሚችል ማወቅ እፈልግ ነበር” ብለዋል ስለ ኤንዞ መባረር ሲናገሩ። አክለውም “ጨዋታው ክፍት በነበረበት ሰዓት እስከ መጨረሻው ለመጓዝ ሞክረን ነበር፣ ግን አልተሳካም። እነሱ ድሉ ይገባቸዋል፣ እውነታው ይህ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።
አርጀንቲና ጨዋታውን ወደ ጭማሪ ሰዓት መውሰድ ብትችልም - ይህም ባለፉት ስድስት የዓለም ዋንጫዎች ውስጥ አምስቱ ጨዋታዎች ወደ ጭማሪ ሰዓት የሄዱበትን አጋጣሚ የደገመ ቢሆንም - ይህ ግን ሜዳ ላይ የነበራቸውን ፍጹም የበታችነት ሊሸፍንላቸው አልቻለም።
የቀድሞው የእንግሊዝ ግብ ጠባቂ ጆ ሃርት በበኩሉ “አርጀንቲናዎች ስለተፈጠረው ነገር ምንም ዓይነት ቅሬታ ሊኖራቸው አይገባም። ፍጹም አስጸያፊ ባህሪ ነው ያሳዩት። ሮድሪ ወደ እነሱ ፊት ሄዶ መጨቃጨቅ አልነበረበትም፤ ነገር ግን ለ120 ደቂቃዎች ሙሉ ስሜትህ ሲነካካና ዳኛው በአንተ ላይ ጫና ሲያደርግ ከቆየ በኋላ ድል ስታደርግ የሚሰማህን ስሜት መረዳት ይቻላል” ሲል ምሽቱን ቋጭቶታል።
በመጨረሻም ጥበብ አሸንፋለች፤ እግር ኳስም ነፃነቷን አውጃለች! ስፔን የዓለም አዲስ ንጉሥ ናት! 🇪🇸🏆
በጭማሪ ሰዓት ላይ ፌራን ቶሬስ ያንን ወርቃማ ግብ የአርጀንቲና መረብ ላይ ሲያሳርፈውና ሮድሪ ዋንጫውን ወደ ኒው ጀርሲ ሰማይ ከፍ አድርጎ ሲያነሳው፣ ለአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ያዘነ ወይም ያነባ አንድም እውነተኛ የስፖርት አፍቃሪ አልነበረም። ስፔን የተጫዋቾችንም ሆነ የተመልካቾችን ትዕግሥት የፈተነውን ያንን አሰልቺ የአርጀንቲናውያንን የብረት መከላከያ ሰብራ በመውጣት፣ በታሪኳ ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ በደመቀ ሁኔታ አሳክታለች። በሁሉም የእግር ኳስ መለኪያዎች—አንዳንዶች እንደሚሉት ደግሞ በስፖርታዊ የሞራል ልዕልናም ጭምር - ይህ ፍፁም ትክክለኛና የሚገባ ውጤት ነበር።
የቀድሞው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አጥቂ አላን ሽረር ላይ እንደተናገረው “ትክክለኛው ቡድን እንዳሸነፈ ምንም ጥርጥር የለውም። ከጅምሩ እስከ ፍፃሜው ስፔን የኳስ ቁጥጥር የበላይነቱን ወስዳለች። እግር ኳስ ለመጫወት፣ ዕድሎችን ለመፍጠርና ከተከላካይ ጀርባ ለመውጣት የሚጥሩት እነሱ ብቻ ነበሩ። ይህ ውጤት በተጫወቱበት ማራኪ መንገድ ምክንያት ለእግር ኳስ የተገኘ ትልቅ ድል ነው፤ ስፔን በእውነት ይገባታል።”
አኃዞቹ ራሳቸው እውነታውን በግልፅ ይመሰክራሉ። ስፔን 65% የኳስ ቁጥጥር፣ 1.94 የሚጠበቅ የግብ መጠን (xG) እና 20 ወደ ግብ የተደረጉ ሙከራዎችን (11ዱ ኢላማቸውን የጠበቁ) አስመዝግባለች። በአንፃሩ በሌላኛው የሜዳ ክፍል ግብ ጠባቂው ኡናይ ሲሞን በ8 ጨዋታዎች 7ኛውን ግቡን ሳያስደፍር በመውጣት የውድድሩ ምርጥ ግብ ጠባቂ በመሆን የጎልደን ግላቭ ሽልማትን አጋብሷል። ስፔን በጠቅላላው ውድድር ያስተናገደችው 1 ግብ ብቻ ሲሆን፣ ይህም በዓለም ዋንጫ ታሪክ አንድ ሻምፒዮን ቡድን ያስተናገደው አነስተኛው የግብ መጠን ሆኖ ተመዝግቧል።
የዓለም እግር ኳስን በአሁኑ ሰዓት በበላይነት እየመራ ያለው አንድ ኃይል ቢኖር እርሱም ስፔን ነው። በአሁኑ ወቅት የዓለም፣ የኦሊምፒክ እና የአውሮፓ ሻምፒዮን ናቸው - የሴቶች ቡድናቸው የዓለም ሻምፒዮን መሆኑ ሳይረሳ! የወንዶች ቡድናቸው በአሁኑ ወቅት ባደረጋቸው ያለፉት 38 ጨዋታዎች በሁሉም ውድድሮች ላይ ሽንፈት አላስተናገደም፤ ይህም በታሪክ የማንኛውም አውሮፓ ሀገር ረጅሙ ባለመሸነፍ ጉዞ ነው።
ምንም እንኳን በዚህ ውድድር መጀመሪያ ላይ ከኬፕ ቨርዴ ጋር 0ለ0 በሆነ አሰልቺ ውጤት በመጀመር አድናቂዎቻቸውን ቢያስደነግጡም፣ ልክ እንደ 2010ቱ የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ (በመጀመሪያው ጨዋታ በስዊዘርላንድ 1ለ0 ተሸንፈው እንደነበረው) የመክፈቻ ጨዋታቸውን ሳይያሸንፉ ቀርተው ዋንጫውን ማንሳት የቻሉበትን አስገራሚ አጋጣሚ በድጋሚ ደግመውታል።
በዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ታሪክ ውስጥ አንድ ተጫዋች 100 እና ከዚያ በላይ ኳሶችን አቀብሎ ያጠናቀቀባቸው ሦስት አጋጣሚዎች ብቻ ሲሆኑ፣ ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የተመዘገቡት በዚህ ምሽት በስፔን ተጫዋቾች ነው - ሮድሪ 101 ቅብብሎችን ሲያደርግ፣ የ19 ዓመቱ ታምረኛ ተከላካይ ፓው ኩባርሲ ደግሞ 121 ስኬታማ ቅብብሎችን አድርጓል።
ለዚህ ወጣት ቡድን ይህ ገና ጅምር ነው! ኩባርሲ የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሲባል፣ የባርሴሎና የቡድን አጋሩ ላሚን ያማል ደግሞ ገና ወደፊት ብዙ የሚያሳያቸው ወርቃማ ዓመታት ከፊቱ ይጠብቁታል። በ19 ዓመት ከ6 ቀን ዕድሜው ላሚን ያማል ከፔሌ (1958) እና ከጁሴፔ ቤርጎሚ (1982) በመቀጠል በዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ላይ የተጫወተ ሦስተኛው ታናሽ ተጫዋች እና ሦስተኛው ታናሽ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ መሆን ችሏል።
አርጀንቲናዎች በዓለም እግር ኳስ መድረክ ላይ ብዙ ጊዜ “ጨካኝና ተንኮለኛ” ተደርገው ይሳላሉ - በተለይም በእንግሊዝ ደጋፊዎች ዘንድ። በግማሽ ፍፃሜው ላይ በእንግሊዝ ላይ እንዳደረጉት ሁሉ፣ በዚህም ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ ላይ እግር ኳስ ለመጫወት ሳይሆን፣ የሜዳውን ውበትና የስፔንን እንቅስቃሴ ለማደናቀፍ ብቻ ትኩረት አድርገው ነበር የገቡት። ሊአንድሮ ፓሬዴስ ዋነኛው የጨዋታ አበላሺ ሲሆን፣ ኤንዞ ፈርናንዴዝ ደግሞ የእሱ ምክትል ረዳት ነበር። ምንም እንኳን አራት የአርጀንቲና ተጫዋቾች ቢጫ ካርድ ቢመለከቱም፣ ብዙዎች ግን ዳኞች ለአርጀንቲና አሁንም ቢሆን ርኅራኄ አሳይተዋል የሚል እምነት አላቸው።
አርጀንቲናዎች በጨዋታው በድምሩ 464 ቅብብሎችን ብቻ ሲያደርጉ፣ ስፔን ግን 852 ቅብብሎችን አድርጋለች። ነገር ግን እንደ እንግሊዝ ሳይሆን፣ ስፔን በሁለተኛው አጋማሽ አልዛለችም፤ አልፈራችምም። ጨዋታው ቶሬስ በ106ኛው ደቂቃ ላይ ግብ ሳያስቆጥር ከብዙ ጊዜ በፊት በስፔን የበላይነት መጠናቀቅ ነበረበት። የአርጀንቲናው ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ 11 ኳሶችን ለማዳን (Saves) የተገደደ ሲሆን፣ ይህም በዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ታሪክ አንድ ግብ ጠባቂ ካደረጋቸው ማዳኖች ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
በተቃራኒው ደግሞ የወቅቱ ሻምፒዮናዎች የነበሩት አርጀንቲናዎች በዓለም ዋንጫ ታሪክ በመደበኛው የ90 ደቂቃ ጨዋታ ውስጥ ወደ ግብ አንድም ሙከራ ሳያደርጉ የወጡ የመጀመሪያው ቡድን በመሆን አሳፋሪ ታሪክ አስመዝግበዋል። የመጀመሪያው ሙከራቸው የመጣው በ117ኛው ደቂቃ ላይ በሊዮኔል ሜሲ አማካኝነት ነበር። አርጀንቲና የዓለም ዋንጫ አክሊሏን ብቻ ሳይሆን፣ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ያሳየችው ባህሪ ክብሯንም ጭምር ያስገፈፋት ነበር።
ኤንዞ ፈርናንዴዝ በመጀመሪያ ለዳኛ ባለመታዘዝ ቢጫ ካርድ ከተመለከተ በኋላ፣ በፓው ኩባርሲ ላይ በሰራው እጅግ አደገኛና ዘግይቶ የመጣ ጥፋት (ታክል) በሁለተኛ ቢጫ ካርድ በካርድ ተባሯል። ጨዋታው ሲጠናቀቅ ደግሞ ሜዳው ወደ ቦክስ ስታዲየምነት ተቀይሮ ነበር! ፓሬዴስ ከሮድሪ፣ ጋቪ እና ቦርጃ ኢግሌሲያስ ጋር ወደ ግጭት ሲያመራ፣ ናሁኤል ሞሊና ደግሞ በዚያ ለሚያልፍ የስፔን ተጫዋች በቦክስ ሲሰነዝር ታይቷል።
ተንታኙ ዌይን ሩኒ ይህንን ክስተት ሲያወግዝ “ጨዋታው ከተጠናቀቀ በኋላ እንዲህ ዓይነቱን ነገር ማየት ፍጹም የሚያሳፍር ነው። አንድ ቡድን የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኖ ዘላለማዊ ክብሩን እያከበረ ባለበት ሰዓት እንዲህ ዓይነት ሁከት መፍጠር በጭራሽ ተቀባይነት የለውም። ፓሬዴስ ከዚህ የተሻለ ስብዕና ሊኖረው ይገባ ነበር፤ እሱ ግን ማቆም አልቻለም፤ አሁንም መጋፋቱን ቀጥሏል” ብሏል።
የአርጀንቲናው አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ ከጨዋታው በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ በዕንባ እየታጠቡ የቡድናቸውን እንቅስቃሴ ለመከላከል ቢሞክሩም፣ በመጨረሻ ግን ትክክለኛውና የተሻለው ቡድን ማሸነፉን አምነዋል። “ምንም እንኳን እስከ 85ኛው ደቂቃ ድረስ የበላይነታቸውን ቢያሳዩንም፣ ሜዳ ላይ 11 ተጫዋቾችን ይዘን ብንቆይ ኖሮ ምን ሊፈጠር እንደሚችል ማወቅ እፈልግ ነበር” ብለዋል ስለ ኤንዞ መባረር ሲናገሩ። አክለውም “ጨዋታው ክፍት በነበረበት ሰዓት እስከ መጨረሻው ለመጓዝ ሞክረን ነበር፣ ግን አልተሳካም። እነሱ ድሉ ይገባቸዋል፣ እውነታው ይህ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።
አርጀንቲና ጨዋታውን ወደ ጭማሪ ሰዓት መውሰድ ብትችልም - ይህም ባለፉት ስድስት የዓለም ዋንጫዎች ውስጥ አምስቱ ጨዋታዎች ወደ ጭማሪ ሰዓት የሄዱበትን አጋጣሚ የደገመ ቢሆንም - ይህ ግን ሜዳ ላይ የነበራቸውን ፍጹም የበታችነት ሊሸፍንላቸው አልቻለም።
የቀድሞው የእንግሊዝ ግብ ጠባቂ ጆ ሃርት በበኩሉ “አርጀንቲናዎች ስለተፈጠረው ነገር ምንም ዓይነት ቅሬታ ሊኖራቸው አይገባም። ፍጹም አስጸያፊ ባህሪ ነው ያሳዩት። ሮድሪ ወደ እነሱ ፊት ሄዶ መጨቃጨቅ አልነበረበትም፤ ነገር ግን ለ120 ደቂቃዎች ሙሉ ስሜትህ ሲነካካና ዳኛው በአንተ ላይ ጫና ሲያደርግ ከቆየ በኋላ ድል ስታደርግ የሚሰማህን ስሜት መረዳት ይቻላል” ሲል ምሽቱን ቋጭቶታል።
በመጨረሻም ጥበብ አሸንፋለች፤ እግር ኳስም ነፃነቷን አውጃለች! ስፔን የዓለም አዲስ ንጉሥ ናት! 🇪🇸🏆
Sponsored by
Surafel
19 days ago
"ላሚን ያማል - የ19 ዓመት ወጣት ነው! ሁሉም ሰው ሊተቸው፣ ጫና ሊፈጥርበት እና ሊጠላው ይሞክራል። ነገር ግን ይህ ለእሱ ምንኛ የተዋበ እና ድንቅ ቀን ነው! በእሱ ስኬት እጅግ በጣም ደስ ብሎኛል፤ ገና የ19 ዓመት ወጣት ነው እኮ!"
- የቀድሞው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ጆ ሃርት
- የቀድሞው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ጆ ሃርት
19 days ago
ስፔን ~ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ"
Ethiopia | በኒው ጀርሲ የሚገኘው ሜትላይፍ ስታዲየም የ2026 የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜን በማስተናገድ የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ገጽ ጻፈ።
ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 ከተጨማሪ ሰዓት በኋላ በማሸነፍ ሁለተኛዋን የዓለም ዋንጫ አነሳች። የድሉን ግብ ፌራን ቶሬስ በ106ኛው ደቂቃ አስቆጠረ።
ይህ ፍጻሜ የተገለጸው "የታክቲክ፣ የፍጥነት እና የጥራት ውጊያ" በሚል ነበር። ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በአማካይ ክፍል ብልጫ እና በፈጣን የጎን ጥቃት ጨዋታውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች፤ አርጀንቲና ደግሞ በጠንካራ መከላከል እና በኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ድንቅ ብቃት ረጅም ጊዜ ጨዋታውን አቆየች።
የስፔን የበላይነት
ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በትክክለኛ ቅብብሎች እና በማያቋርጥ ግፊት ጨዋታውን አስተዳደረች። የሮድሪ የመሀል ሜዳ ብቃት፣ የላሚን ያማል ፈጣን እንቅስቃሴ፣ የፓው ኩባርሲ መከላከል እና የኡናይ ሲሞን የግብ ጥበቃ ስፔንን ወደ ክብሩ አድርሰዋል።
በአንጻሩ አርጀንቲና በሊዮኔል ሜሲ እና ባልደረቦቹ ጥረት ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም። የኤንዞ ፈርናንዴዝ ቀይ ካርድ ደግሞ የቡድኑን ተስፋ አዳከመ።
የ2026 የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ኮከቦች
የፊፋ የውድድሩ ሽልማቶች እንዲህ ተሰጥተዋል፦
🏆 የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች (Golden Ball): ሮድሪ (ስፔን)
🧤 የውድድሩ ምርጥ ግብ ጠባቂ (Golden Glove): ኡናይ ሲሞን (ስፔን)
⭐ የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች: ፓው ኩባርሲ (ስፔን)
⚽ የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አግቢ (Golden Boot): ኪሊያን ምባፔ (ፈረንሳይ)
የዓለም ሚዲያዎች ምን አሉ?
ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስፔንን እንደ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ" ገልጸዋታል። በተለይ የመሀል ሜዳ ቁጥጥር፣ የቡድን ቅንጅት እና የወጣት ተጫዋቾቿ ጥራት የድሉ ቁልፍ መሆናቸው ተወድሷል። አርጀንቲና በመከላከል ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም ብለዋል።
የ2026 የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እግር ኳስ የታክቲክ፣ የቴክኒክ እና የአዲስ ትውልድ ብልጫ የተንጸባረቀበት ታሪካዊ ምሽት ሆኖ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ይታወሳል።
አለባቸው ደሳለኝ ( ከኢትዮጵያ )
Ethiopia | በኒው ጀርሲ የሚገኘው ሜትላይፍ ስታዲየም የ2026 የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜን በማስተናገድ የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ገጽ ጻፈ።
ስፔን አርጀንቲናን 1ለ0 ከተጨማሪ ሰዓት በኋላ በማሸነፍ ሁለተኛዋን የዓለም ዋንጫ አነሳች። የድሉን ግብ ፌራን ቶሬስ በ106ኛው ደቂቃ አስቆጠረ።
ይህ ፍጻሜ የተገለጸው "የታክቲክ፣ የፍጥነት እና የጥራት ውጊያ" በሚል ነበር። ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በአማካይ ክፍል ብልጫ እና በፈጣን የጎን ጥቃት ጨዋታውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች፤ አርጀንቲና ደግሞ በጠንካራ መከላከል እና በኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ድንቅ ብቃት ረጅም ጊዜ ጨዋታውን አቆየች።
የስፔን የበላይነት
ስፔን በኳስ ቁጥጥር፣ በትክክለኛ ቅብብሎች እና በማያቋርጥ ግፊት ጨዋታውን አስተዳደረች። የሮድሪ የመሀል ሜዳ ብቃት፣ የላሚን ያማል ፈጣን እንቅስቃሴ፣ የፓው ኩባርሲ መከላከል እና የኡናይ ሲሞን የግብ ጥበቃ ስፔንን ወደ ክብሩ አድርሰዋል።
በአንጻሩ አርጀንቲና በሊዮኔል ሜሲ እና ባልደረቦቹ ጥረት ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም። የኤንዞ ፈርናንዴዝ ቀይ ካርድ ደግሞ የቡድኑን ተስፋ አዳከመ።
የ2026 የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ኮከቦች
የፊፋ የውድድሩ ሽልማቶች እንዲህ ተሰጥተዋል፦
🏆 የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች (Golden Ball): ሮድሪ (ስፔን)
🧤 የውድድሩ ምርጥ ግብ ጠባቂ (Golden Glove): ኡናይ ሲሞን (ስፔን)
⭐ የውድድሩ ምርጥ ወጣት ተጫዋች: ፓው ኩባርሲ (ስፔን)
⚽ የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አግቢ (Golden Boot): ኪሊያን ምባፔ (ፈረንሳይ)
የዓለም ሚዲያዎች ምን አሉ?
ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስፔንን እንደ "የአዲሱ ትውልድ ንጉሥ" ገልጸዋታል። በተለይ የመሀል ሜዳ ቁጥጥር፣ የቡድን ቅንጅት እና የወጣት ተጫዋቾቿ ጥራት የድሉ ቁልፍ መሆናቸው ተወድሷል። አርጀንቲና በመከላከል ብትታገልም የስፔንን ግፊት መቋቋም አልቻለችም ብለዋል።
የ2026 የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እግር ኳስ የታክቲክ፣ የቴክኒክ እና የአዲስ ትውልድ ብልጫ የተንጸባረቀበት ታሪካዊ ምሽት ሆኖ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ይታወሳል።
አለባቸው ደሳለኝ ( ከኢትዮጵያ )
20 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ለአሥራ ስድስት ዓመታት ያህል.. “ጆሃንስበርግ” የምትለው ቃል ለስፔን እግር ኳስ ፍጹም ወርቃማ እና የተቀደሰች ትርጉም ነበራት። እሷ ከማድሪድ 8,000 ኪሎ ሜትር ርቃ የምትገኝ ከተማ ብቻ አልነበረችም፤ ይልቁንም አይከር ካሲያስ የወርቅ ጽዋውን ወደ ሰማይ የሰቀለባት፣ አንድሬስ ኢኒየስታ በ116ኛው ደቂቃ ላይ ያስቆጠራት ግብ ታሪክን ዘላለም ያደረገባት እና ስፔን “አንድ ቀን የዓለም ሻምፒዮን መሆን እችል ይሆን?” የሚለውን ጥያቄ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የቀበረችባት የታሪክ ማህደር እንጂ!
አሁን ግን የእግር ኳሱ የክብር ካርታ ወደ አዲሱ ዓለም፣ ወደ ኒውዮርክ እየመራን ነው። በሁድሰን ወንዝ ማዶ በኒው ጀርሲ፣ ሌላኛዋ አዲስ እና አስፈሪዋ የስፔን ብሔራዊ ቡድን እያንዳንዱ ታዳጊ በሕልሙ ሊጫወተው የሚመኘውን ያንን ታላቅ የፍፃሜ ጨዋታ ልታደርግ ተዘጋጅታለች። በዚያ በጆሃንስበርግ የኢኒየስታ ታሪካዊ ግብ ሲቆጠር አንዳንዶቹ የቡድኑ ተጫዋቾች ገና ዳዴ በማለት ላይ ነበሩ፤ ሌሎቹ ደግሞ በየሰፈሩና በየፓርኩ ያንን ግብ እየደገሙ ያደጉ ታዳጊዎች ናቸው። ዛሬ ግን ያቺ የመጀመሪያዋ የክብር ኮከብ በእነሱ ላይ ከባድ ሸክም መሆኗ ቀርቶ ወደ ቀጣዩ ታሪክ የሚመራቸው ፋኖስ ሆናለች።
ይህ ጉዞ ግን በምቾት የተሞላ ቀጥተኛ መንገድ አልነበረም። ለአሥራ ስድስት ዓመታት የፈጀ፣ ስድስት አሰልጣኞችን የቀያየረ እና የቡድኑን ማንነት ሙሉ በሙሉ የለወጠ ከባድ ጉዞ እንጂ። የመጀመሪያው ምዕራፍ የወርቃማው ትውልድ ቀጣይ ክፍል ነበር። ቪሴንቴ ዴል ቦስኬ የዓለም ሻምፒዮኑን ቡድን ይዘት ሳይበርዝ አስቀጥሎ፣ ከሁለት ዓመት በኋላ በኪየቭ ጣሊያንን 4 ለ 0 በሆነ አስደናቂ እግር ኳስ በማሸነፍ የዩሮ 2012 ዋንጫን በድጋሚ አነሳ። ያ ስብስብ በታሪክ ተወዳዳሪ የሌለው ታላቅ ታሪክ ጻፈ - የአውሮፓ ዋንጫን፣ የዓለም ዋንጫን እና የአውሮፓ ዋንጫን በተከታታይ በማሸነፍ ዓለምን በበላይነት የገዛበት ዘመን ነበር።
ነገር ግን ምንም ዓይነት ታላቅ ግዛት ለዘላለም አይኖርም! የ2014ቱ የብራዚል የዓለም ዋንጫ የዚያ ወደር የለሽ ትውልድ የውድቀት ማብሰሪያ ሆነ። በኔዘርላንድስ የደረሰባቸው አስደንጋጭ ሽንፈት እና በቺሊ መረታት ያንን ታሪካዊ ምዕራፍ በድንገት ዘጋው። ስፔን ከዓለም ሻምፒዮንነት ተነስታ በምድብ ደረጃ ተሸኝታ ወጣች። እግር ኳስ ለስፔናውያን ታላቅ ትምህርት ሰጣቸው - ክብር ለዘላለም የሚሰጥ ስጦታ አይደለም! ከሁለት ዓመት በኋላ በፈረንሳዩ ዩሮ፣ ጣሊያን ስፔንን በሩብ ፍፃሜ ስታስወጣ፣ የዴል ቦስኬ ዘመን እና ዋና የነበረው ያ ትውልድ ሙሉ በሙሉ ማክተሙ ታወጀ።
ከዚያ በኋላ ስፔን ወደ መልሶ ግንባታ ገባች። ጁለን ሎፔቴጊ የቡድኑን ታሪካዊ ቅርስ ሳይበታትን አዲስ ትውልድ የመፍጠር ከባድ ኃላፊነት ተረከበ። ቡድኑን በብቃት ለሩሲያው የዓለም ዋንጫ ቢያሳልፍም፣ ጨዋታው ከመጀመሩ ሁለት ቀን በፊት ከሪያል ማድሪድ ጋር ውል ማሰሩን ተከትሎ ከኃላፊነቱ መባረሩ በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ትልቁ ድራማ ሆነ። ፈርናንዶ ሄሮ ቡድኑን በድንገተኛ አደጋ ቢረከብም፣ ስፔን በሩሲያ በፔናሊቲ ተመትታ ስትወጣ ስሜቱ እጅግ መራራ ነበር።
በመቀጠል የመጣው ሉዊስ ኤንሪኬ ግን ፍጹም አዲስ አብዮት ይዞ መጣ። ያረጁ ተዋናዮችን በማስወገድ፣ ወጣቶችን ወደ ፊት በማምጣት ፈጣንና ኃይለኛ ቡድን ፈጠረ። በልጃቸው ሕመም ምክንያት ለጥቂት ጊዜ ቢርቁም፣ በረዳታቸው ሮበርት ሞሬኖ አማካኝነት ቡድኑ ሳይሸነፍ ጉዞውን ቀጠለ። ኤንሪኬ ሲመለሱም ፕሮጀክቱን አፋጠኑት። በ2021 ዩሮ ስፔን እስከ ግማሽ ፍፃሜ ተጉዛ በጣሊያን ብትሸነፍም፣ ቡድኑ ወደ ቀድሞ አስፈሪነቱ መመለሱን አበሰረ። ነገር ግን በኳታር የዓለም ዋንጫ ኮስታሪካን 7 ለ 0 በማሸነፍ በደመቀ ሁኔታ የጀመረው ጉዞ፣ በሞሮኮ የቅጣት ምት (ፔናሊቲ) ተረቶ በከባድ ሐዘን ተጠናቀቀ። ስፔን በተከታታይ ሦስት ትላልቅ ውድድሮች ሩብ ፍጻሜ እንኳን መድረስ አለመቻሏ ፌዴሬሽኑ አዲስ መንገድ እንዲፈልግ አስገደደው።
ሉዊስ ዴ ላ ፉየንቴ ለዓመታት በታችኛው የዕድሜ ክልል ውስጥ የስፔንን ወጣቶች ሲቀርጽ የቆየ ጥልቅ መሃንዲስ ነው። የዩሮ ከ19 እና ከ21 ሻምፒዮን፣ የኦሊምፒክ ሜዳሊያ ባለቤት በመሆኑ የወደፊቱን ትውልድ በደብ ያውቀው ነበር። የእሱ ስልት ግለሰብን ሳይሆን እንደ አንድ ጠንካራ ቤተሰብ መጫወትን ማዕከል ያደረገ ነበር። ውጤቱም ወዲያውኑ መጣ!
መጀመሪያ የኔሽንስ ሊግን አሸነፈ... በመቀጠልም የ2024ቱን የአውሮፓ ዋንጫ በታላቅ የበላይነት በማንሳት ስፔንን ዳግም ወደ አውሮፓ የክብር ማማ መለሳት። ያ ቡድን በሮድሪ፣ ፔድሪ፣ ፋቢያን፣ ላሚን ያማል እና ኒኮ ዊሊያምስ የሚመራ፣ ወጣቶችና አንጋፋዎች የተቀላቀሉበት፣ ፍጹም የማይፈራ ስብስብ ሆነ። አሰልጣኙ እንደተናገሩት ያ ዩሮ ገና ጅምር እንጂ ማሳረጊያ አልነበረም።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ዴ ላ ፉየንቴ ኳስን መቆጣጠር ብቻ ሳይሆን፣ መሮጥ፣ መጫን፣ እና አስፈላጊ ሲሆን መከላከል የሚችል ሁለገብ ቡድን ገንብቷል። ይህ ቡድን በአጨዋወቱ ከ2010ዱ ቡድን ቢለይም፣ በአሸናፊነት ስነ-ልቦናው ግን ፍጹም አንድ አይነት ነው።
ከጆሃንስበርግ እስከ ኒውዮርክ በትክክል 5,852 ቀናት አልፈዋል። ተዋናዮቹ ተቀይረዋል፣ ስታዲየሞቹ ሌላ ሆነዋል፣ ተቀናቃኞቹም ተለውጠዋል። አይከር ካሲያስ የአምበልነቱን ማዕረግ ለአዲሱ ትውልድ አስረክቧል። ዣቪ፣ ኢኒየስታ እና ቪያ ቦታቸውን ለሮድሪ፣ ላሚን ያማል እና ኦያርዛባል ለቀዋል። ነገር ግን የዴል ቦስኬን ታሪካዊ መንገድ ዛሬ ዴ ላ ፉየንቴ በዚያው ወርቃማ ስሜት እያስቀጠለው ይገኛል—ያንን የመጀመሪያዋን የክብር ኮከብ በቴሌቪዥን እያዩ ያደጉት ታዳጊዎች፣ ዛሬ ሁለተኛዋን ኮከብ ለመጨበጥ በኒውዮርክ ሜዳ ላይ ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅተዋል!
አሁን ግን የእግር ኳሱ የክብር ካርታ ወደ አዲሱ ዓለም፣ ወደ ኒውዮርክ እየመራን ነው። በሁድሰን ወንዝ ማዶ በኒው ጀርሲ፣ ሌላኛዋ አዲስ እና አስፈሪዋ የስፔን ብሔራዊ ቡድን እያንዳንዱ ታዳጊ በሕልሙ ሊጫወተው የሚመኘውን ያንን ታላቅ የፍፃሜ ጨዋታ ልታደርግ ተዘጋጅታለች። በዚያ በጆሃንስበርግ የኢኒየስታ ታሪካዊ ግብ ሲቆጠር አንዳንዶቹ የቡድኑ ተጫዋቾች ገና ዳዴ በማለት ላይ ነበሩ፤ ሌሎቹ ደግሞ በየሰፈሩና በየፓርኩ ያንን ግብ እየደገሙ ያደጉ ታዳጊዎች ናቸው። ዛሬ ግን ያቺ የመጀመሪያዋ የክብር ኮከብ በእነሱ ላይ ከባድ ሸክም መሆኗ ቀርቶ ወደ ቀጣዩ ታሪክ የሚመራቸው ፋኖስ ሆናለች።
ይህ ጉዞ ግን በምቾት የተሞላ ቀጥተኛ መንገድ አልነበረም። ለአሥራ ስድስት ዓመታት የፈጀ፣ ስድስት አሰልጣኞችን የቀያየረ እና የቡድኑን ማንነት ሙሉ በሙሉ የለወጠ ከባድ ጉዞ እንጂ። የመጀመሪያው ምዕራፍ የወርቃማው ትውልድ ቀጣይ ክፍል ነበር። ቪሴንቴ ዴል ቦስኬ የዓለም ሻምፒዮኑን ቡድን ይዘት ሳይበርዝ አስቀጥሎ፣ ከሁለት ዓመት በኋላ በኪየቭ ጣሊያንን 4 ለ 0 በሆነ አስደናቂ እግር ኳስ በማሸነፍ የዩሮ 2012 ዋንጫን በድጋሚ አነሳ። ያ ስብስብ በታሪክ ተወዳዳሪ የሌለው ታላቅ ታሪክ ጻፈ - የአውሮፓ ዋንጫን፣ የዓለም ዋንጫን እና የአውሮፓ ዋንጫን በተከታታይ በማሸነፍ ዓለምን በበላይነት የገዛበት ዘመን ነበር።
ነገር ግን ምንም ዓይነት ታላቅ ግዛት ለዘላለም አይኖርም! የ2014ቱ የብራዚል የዓለም ዋንጫ የዚያ ወደር የለሽ ትውልድ የውድቀት ማብሰሪያ ሆነ። በኔዘርላንድስ የደረሰባቸው አስደንጋጭ ሽንፈት እና በቺሊ መረታት ያንን ታሪካዊ ምዕራፍ በድንገት ዘጋው። ስፔን ከዓለም ሻምፒዮንነት ተነስታ በምድብ ደረጃ ተሸኝታ ወጣች። እግር ኳስ ለስፔናውያን ታላቅ ትምህርት ሰጣቸው - ክብር ለዘላለም የሚሰጥ ስጦታ አይደለም! ከሁለት ዓመት በኋላ በፈረንሳዩ ዩሮ፣ ጣሊያን ስፔንን በሩብ ፍፃሜ ስታስወጣ፣ የዴል ቦስኬ ዘመን እና ዋና የነበረው ያ ትውልድ ሙሉ በሙሉ ማክተሙ ታወጀ።
ከዚያ በኋላ ስፔን ወደ መልሶ ግንባታ ገባች። ጁለን ሎፔቴጊ የቡድኑን ታሪካዊ ቅርስ ሳይበታትን አዲስ ትውልድ የመፍጠር ከባድ ኃላፊነት ተረከበ። ቡድኑን በብቃት ለሩሲያው የዓለም ዋንጫ ቢያሳልፍም፣ ጨዋታው ከመጀመሩ ሁለት ቀን በፊት ከሪያል ማድሪድ ጋር ውል ማሰሩን ተከትሎ ከኃላፊነቱ መባረሩ በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ትልቁ ድራማ ሆነ። ፈርናንዶ ሄሮ ቡድኑን በድንገተኛ አደጋ ቢረከብም፣ ስፔን በሩሲያ በፔናሊቲ ተመትታ ስትወጣ ስሜቱ እጅግ መራራ ነበር።
በመቀጠል የመጣው ሉዊስ ኤንሪኬ ግን ፍጹም አዲስ አብዮት ይዞ መጣ። ያረጁ ተዋናዮችን በማስወገድ፣ ወጣቶችን ወደ ፊት በማምጣት ፈጣንና ኃይለኛ ቡድን ፈጠረ። በልጃቸው ሕመም ምክንያት ለጥቂት ጊዜ ቢርቁም፣ በረዳታቸው ሮበርት ሞሬኖ አማካኝነት ቡድኑ ሳይሸነፍ ጉዞውን ቀጠለ። ኤንሪኬ ሲመለሱም ፕሮጀክቱን አፋጠኑት። በ2021 ዩሮ ስፔን እስከ ግማሽ ፍፃሜ ተጉዛ በጣሊያን ብትሸነፍም፣ ቡድኑ ወደ ቀድሞ አስፈሪነቱ መመለሱን አበሰረ። ነገር ግን በኳታር የዓለም ዋንጫ ኮስታሪካን 7 ለ 0 በማሸነፍ በደመቀ ሁኔታ የጀመረው ጉዞ፣ በሞሮኮ የቅጣት ምት (ፔናሊቲ) ተረቶ በከባድ ሐዘን ተጠናቀቀ። ስፔን በተከታታይ ሦስት ትላልቅ ውድድሮች ሩብ ፍጻሜ እንኳን መድረስ አለመቻሏ ፌዴሬሽኑ አዲስ መንገድ እንዲፈልግ አስገደደው።
ሉዊስ ዴ ላ ፉየንቴ ለዓመታት በታችኛው የዕድሜ ክልል ውስጥ የስፔንን ወጣቶች ሲቀርጽ የቆየ ጥልቅ መሃንዲስ ነው። የዩሮ ከ19 እና ከ21 ሻምፒዮን፣ የኦሊምፒክ ሜዳሊያ ባለቤት በመሆኑ የወደፊቱን ትውልድ በደብ ያውቀው ነበር። የእሱ ስልት ግለሰብን ሳይሆን እንደ አንድ ጠንካራ ቤተሰብ መጫወትን ማዕከል ያደረገ ነበር። ውጤቱም ወዲያውኑ መጣ!
መጀመሪያ የኔሽንስ ሊግን አሸነፈ... በመቀጠልም የ2024ቱን የአውሮፓ ዋንጫ በታላቅ የበላይነት በማንሳት ስፔንን ዳግም ወደ አውሮፓ የክብር ማማ መለሳት። ያ ቡድን በሮድሪ፣ ፔድሪ፣ ፋቢያን፣ ላሚን ያማል እና ኒኮ ዊሊያምስ የሚመራ፣ ወጣቶችና አንጋፋዎች የተቀላቀሉበት፣ ፍጹም የማይፈራ ስብስብ ሆነ። አሰልጣኙ እንደተናገሩት ያ ዩሮ ገና ጅምር እንጂ ማሳረጊያ አልነበረም።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ዴ ላ ፉየንቴ ኳስን መቆጣጠር ብቻ ሳይሆን፣ መሮጥ፣ መጫን፣ እና አስፈላጊ ሲሆን መከላከል የሚችል ሁለገብ ቡድን ገንብቷል። ይህ ቡድን በአጨዋወቱ ከ2010ዱ ቡድን ቢለይም፣ በአሸናፊነት ስነ-ልቦናው ግን ፍጹም አንድ አይነት ነው።
ከጆሃንስበርግ እስከ ኒውዮርክ በትክክል 5,852 ቀናት አልፈዋል። ተዋናዮቹ ተቀይረዋል፣ ስታዲየሞቹ ሌላ ሆነዋል፣ ተቀናቃኞቹም ተለውጠዋል። አይከር ካሲያስ የአምበልነቱን ማዕረግ ለአዲሱ ትውልድ አስረክቧል። ዣቪ፣ ኢኒየስታ እና ቪያ ቦታቸውን ለሮድሪ፣ ላሚን ያማል እና ኦያርዛባል ለቀዋል። ነገር ግን የዴል ቦስኬን ታሪካዊ መንገድ ዛሬ ዴ ላ ፉየንቴ በዚያው ወርቃማ ስሜት እያስቀጠለው ይገኛል—ያንን የመጀመሪያዋን የክብር ኮከብ በቴሌቪዥን እያዩ ያደጉት ታዳጊዎች፣ ዛሬ ሁለተኛዋን ኮከብ ለመጨበጥ በኒውዮርክ ሜዳ ላይ ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅተዋል!
22 days ago
ከሊዮኔል ሜሲ ጋር በፎቶ የተነሳው ህጻን ላሚን ያማል መሆኑ ዩኒሴፍ የእውነተኝነቱን ምስክርነት ሰጠ
#fastmereja I በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት ሲዘዋወር የነበረውና ታዋቂው የእግር ኳስ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ አንድን ህጻን ሲያጥብ የሚያሳየው ፎቶግራፍ እውነተኛ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) ይፋዊ መግለጫ ሰጥቷል። በፎቶው ላይ የሚታየው ህጻን የስፔኑ ወጣት ኮከብ ላሚን ያማል መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ ታሪካዊ ፎቶግራፍ የተነሳው ከ18 ዓመታት በፊት በዩኒሴፍ (UNICEF) የገቢ ማሰባሰቢያ የበጎ አድራጎት ፕሮግራም ላይ እንደነበር ተገልጿል። በወቅቱ ገና ህጻን የነበረው ላሚን ያማል ከእናቱ ሺላ ጋር በመሆን ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲገናኝ የተደረገ ሲሆን፣ ፎቶግራፉን ያነሳው ታዋቂው ጆአን ሞንፎርት (Joan Monfort) መሆኑ ታውቋል።
ዩኒሴፍ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ ሁለቱ የእግር ኳስ ኮከቦች በአሁኑ ወቅት በሜዳ ላይ ከሚያሳዩት ድንቅ ብቃት ባሻገር፣ ከሜዳ ውጪም የዩኒሴፍ የበጎ ፈቃድ አምባሳደሮች በመሆን በመላው ዓለም ለሚገኙ ህጻናት መብትና ደህንነት በጋራ እየሰሩ እንደሚገኝ በኩራት ገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እሁድ ይፋለማሉ።
#fastmereja I በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት ሲዘዋወር የነበረውና ታዋቂው የእግር ኳስ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ አንድን ህጻን ሲያጥብ የሚያሳየው ፎቶግራፍ እውነተኛ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) ይፋዊ መግለጫ ሰጥቷል። በፎቶው ላይ የሚታየው ህጻን የስፔኑ ወጣት ኮከብ ላሚን ያማል መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ ታሪካዊ ፎቶግራፍ የተነሳው ከ18 ዓመታት በፊት በዩኒሴፍ (UNICEF) የገቢ ማሰባሰቢያ የበጎ አድራጎት ፕሮግራም ላይ እንደነበር ተገልጿል። በወቅቱ ገና ህጻን የነበረው ላሚን ያማል ከእናቱ ሺላ ጋር በመሆን ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲገናኝ የተደረገ ሲሆን፣ ፎቶግራፉን ያነሳው ታዋቂው ጆአን ሞንፎርት (Joan Monfort) መሆኑ ታውቋል።
ዩኒሴፍ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ ሁለቱ የእግር ኳስ ኮከቦች በአሁኑ ወቅት በሜዳ ላይ ከሚያሳዩት ድንቅ ብቃት ባሻገር፣ ከሜዳ ውጪም የዩኒሴፍ የበጎ ፈቃድ አምባሳደሮች በመሆን በመላው ዓለም ለሚገኙ ህጻናት መብትና ደህንነት በጋራ እየሰሩ እንደሚገኝ በኩራት ገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እሁድ ይፋለማሉ።
22 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ባርሴሎና ኒኮ ዊሊያምስን ከአትሌቲክ ክለብ ለማስፈረም ጥረት አድርጎ ሳይሳካለት ከቀረና ተጫዋቹ የረጅም ጊዜ የኮንትራት ማራዘሚያ ከፈረመ አንድ ዓመት አልፎታል። ከአንድ ዓመት በኋላ፣ ኒኮ እና ወንድሙ ኢናኪ ዊሊያምስ በ 'አርቲቪኢ' ዘጋቢ ፊልም ላይ ስለዚህ ያልተሳካ ዝውውር ዝርዝር መረጃዎችን ሰጥተዋል።
የወደፊት እጣ ፈንታውን እስከ 2035 ከአትሌቲክ ክለብ ጋር ያሰረው ኒኮ... የዝውውር ዜናው በእርሱና በቤተሰቡ ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ እንደነበር አምኗል። "ያሳለፍኩት ዓመት የተለየ ነበር። በጣም ከባድ ክረምት ነበረ፤ በእኔና በቤተሰቤ ላይ ብዙ ጫና ነበር፤ በመጨረሻም ይህን ሁሉ ማሳለፍ ቀላል አልነበረም" ሲል ስፔናዊው ኢንተርናሽናል አስረድቷል።
የአትሌቲክ ክለብ አምበል የሆነው ወንድሙ ኢናኪ፣ የማያቋርጡ ግምታዊ ወሬዎች በኒኮ ህይወት ላይ ትልቅ ለውጥ ሊያመጣ የሚችልን ውሳኔ አስመልክቶ ኢ-ፍትሃዊ ትርክት ፈጥሮ እንደነበር ገልጿል። "ወንድሜ በአንድ ጀንበር ውሳኔ ላይ ባይደርስ፣ ወይም ዝም ቢል፣ አሊያም ለሱ ትልቅ የህይወት ለውጥ የሆነውን ጉዳይ ጊዜ ወስዶ ቢያስብበት፣ ሰዎች ልክ መጥፎ ነገር እያደረገ እንዳለ አድርገው ያስቡ ነበር" ብሏል።
ጋናዊው ኢንተርናሽናል ኢናኪ አክሎም፣ በዚያን ወቅት ቤተሰቡ ያሳለፋቸውን አስቀያሚ ገጠመኞች አስታውሷል። "ከሁሉም የከፋው ጊዜ ግድግዳ ላይ የተሳለውን ምስል ያበላሹበት ወቅት ነበር። በተለይም ወንድሜ ከፍቅረኛው ጋር ከእረፍት ሲመለስ የመኪናው መስታወት ተሰባብሮ ማግኘታችን አስደንጋጭ ነበር" ብሏል።
በተጨማሪም በየቀኑ የሚወጡት የሚጣረሱ መረጃዎች ነገሩን ይበልጥ አወሳስበውት እንደነበር አብራርቷል። "አንድ የስፖርቲንግ ዳይሬክተር አንዱን ሲናገር፣ በትዊተር ላይ ደግሞ ሌላ ወሬ ይወራ ነበር" በማለት የነበረውን ትርምስ አስታውሷል።
እንደ ኢናኪ ገለጻ የውሳኔው መቋጫ የመጣው ባልታሰበ ሁኔታ ኢቢዛ ውስጥ በእረፍት ላይ እያለ ነበር። "በቪዲዮ ደወለልኝና፣ 'ኢናኪ፣ እዚሁ ለመቆየት ወስኛለሁ' አለኝ። እኔም 'እየቀለድክ ነው እንዴ?' አልኩት። ከዚያም ለባለቤቴ 'ይህ ልጅ አድጓል፣ ወንድሜ ከእንግዲህ ህጻን አይደለም' አልኳት" ሲል ኢናኪ ምስጢሩን አጋርቷል።
ከአንድ ዓመት በኋላ ባርሴሎና እርሱ ሳይኖር የላሊጋውን ዋንጫ ቢያነሳም፣ ኒኮ በመረጠው መንገድ ላይ ምንም ዓይነት ጥርጣሬ እንደሌለው ይናገራል።
"ትክክለኛውን ውሳኔ ነው የወሰንኩት። አምስት የሻምፒዮንስ ሊግ ወይም ሁለት የላሊጋ ዋንጫዎችን ከማንሳት ይልቅ በዚህ ክለብ ውስጥ መሆንን እመርጣለሁ፤ ይህንንም በተግባር አሳይቻለሁ" ሲል ኮከቡ በልበ ሙሉነት ተናግሯል።
በአሁኑ ሰዓት ኒኮ ሙሉ ትኩረቱን በዓለም ዋንጫው ላይ ያደረገ ሲሆን፣ የቅርብ ጓደኛው ለሆነው ላሚን ያማል አድናቆቱን ከመቸር ወደ ኋላ አላለም።
የወደፊት እጣ ፈንታውን እስከ 2035 ከአትሌቲክ ክለብ ጋር ያሰረው ኒኮ... የዝውውር ዜናው በእርሱና በቤተሰቡ ላይ ከባድ ጫና ፈጥሮ እንደነበር አምኗል። "ያሳለፍኩት ዓመት የተለየ ነበር። በጣም ከባድ ክረምት ነበረ፤ በእኔና በቤተሰቤ ላይ ብዙ ጫና ነበር፤ በመጨረሻም ይህን ሁሉ ማሳለፍ ቀላል አልነበረም" ሲል ስፔናዊው ኢንተርናሽናል አስረድቷል።
የአትሌቲክ ክለብ አምበል የሆነው ወንድሙ ኢናኪ፣ የማያቋርጡ ግምታዊ ወሬዎች በኒኮ ህይወት ላይ ትልቅ ለውጥ ሊያመጣ የሚችልን ውሳኔ አስመልክቶ ኢ-ፍትሃዊ ትርክት ፈጥሮ እንደነበር ገልጿል። "ወንድሜ በአንድ ጀንበር ውሳኔ ላይ ባይደርስ፣ ወይም ዝም ቢል፣ አሊያም ለሱ ትልቅ የህይወት ለውጥ የሆነውን ጉዳይ ጊዜ ወስዶ ቢያስብበት፣ ሰዎች ልክ መጥፎ ነገር እያደረገ እንዳለ አድርገው ያስቡ ነበር" ብሏል።
ጋናዊው ኢንተርናሽናል ኢናኪ አክሎም፣ በዚያን ወቅት ቤተሰቡ ያሳለፋቸውን አስቀያሚ ገጠመኞች አስታውሷል። "ከሁሉም የከፋው ጊዜ ግድግዳ ላይ የተሳለውን ምስል ያበላሹበት ወቅት ነበር። በተለይም ወንድሜ ከፍቅረኛው ጋር ከእረፍት ሲመለስ የመኪናው መስታወት ተሰባብሮ ማግኘታችን አስደንጋጭ ነበር" ብሏል።
በተጨማሪም በየቀኑ የሚወጡት የሚጣረሱ መረጃዎች ነገሩን ይበልጥ አወሳስበውት እንደነበር አብራርቷል። "አንድ የስፖርቲንግ ዳይሬክተር አንዱን ሲናገር፣ በትዊተር ላይ ደግሞ ሌላ ወሬ ይወራ ነበር" በማለት የነበረውን ትርምስ አስታውሷል።
እንደ ኢናኪ ገለጻ የውሳኔው መቋጫ የመጣው ባልታሰበ ሁኔታ ኢቢዛ ውስጥ በእረፍት ላይ እያለ ነበር። "በቪዲዮ ደወለልኝና፣ 'ኢናኪ፣ እዚሁ ለመቆየት ወስኛለሁ' አለኝ። እኔም 'እየቀለድክ ነው እንዴ?' አልኩት። ከዚያም ለባለቤቴ 'ይህ ልጅ አድጓል፣ ወንድሜ ከእንግዲህ ህጻን አይደለም' አልኳት" ሲል ኢናኪ ምስጢሩን አጋርቷል።
ከአንድ ዓመት በኋላ ባርሴሎና እርሱ ሳይኖር የላሊጋውን ዋንጫ ቢያነሳም፣ ኒኮ በመረጠው መንገድ ላይ ምንም ዓይነት ጥርጣሬ እንደሌለው ይናገራል።
"ትክክለኛውን ውሳኔ ነው የወሰንኩት። አምስት የሻምፒዮንስ ሊግ ወይም ሁለት የላሊጋ ዋንጫዎችን ከማንሳት ይልቅ በዚህ ክለብ ውስጥ መሆንን እመርጣለሁ፤ ይህንንም በተግባር አሳይቻለሁ" ሲል ኮከቡ በልበ ሙሉነት ተናግሯል።
በአሁኑ ሰዓት ኒኮ ሙሉ ትኩረቱን በዓለም ዋንጫው ላይ ያደረገ ሲሆን፣ የቅርብ ጓደኛው ለሆነው ላሚን ያማል አድናቆቱን ከመቸር ወደ ኋላ አላለም።
22 days ago
"በሚሊዮን አንድ ጊዜ የሚከሰት ታሪክ!"
*********
ሊዮኔል ሜሲ እና ላሚን ያማል በ2026ቱ የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ሜዳ ላይ ለመገናኘት ተዘጋጅተዋል።
ነገር ግን በመካከላቸው ያለው አስገራሚ ግንኙነት የተጀመረው ከሁለት አስርት ዓመታት ገደማ በፊት ነበር።
እ.አ.አ. በታኅሣሥ 2007 የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ ለባርሴሎና ፋውንዴሽን የበጎ አድራጎት ቀን በሚዘጋጅ የፎቶ ግራፍ መርኃ ግብር ላይ ተሳትፎ ነበር።
በወቅቱ ሜሲ አምስት ወር ከሆነው ሕፃን ላሚን ያማል ጋር አብሮ ፎቶ የተነሳ ሲሆን፣ ሕፃኑን በገንዳ ውስጥ ሲያጥበውና ሲንከባከበው የሚያሳዩት እነዚህ ምስሎች ለዩኒሴፍ እና ለሌሎች በጎ አድራጎት ድርጅቶች ገቢ ማሰባሰቢያነት ታትመው ወጥተዋል።
ይህን ታሪካዊ ምስል የቀረጸው ፎቶ ግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት በሰጠው አስተያየት፤ በወቅቱ የወደፊቱን ማንም እንዳልገመተው ተናግሯል።
በዚያን ጊዜ ሜሲ የምንግዜም ታላቁ እግር ኳስ ተጫዋች ለመሆን ገና ጉዞውን የጀመረበት ወቅት የነበረ ሲሆን፣ ያማል ደግሞ በፕሮጀክቱ ላይ ከተሳተፉት በርካታ ሕፃናት መካከል አንዱ ነበር።
ይህ ታሪካዊ ፎቶ ግራፍ የመገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሳበው በ2024ቱ የአውሮፓ ዋንጫ ወቅት የያማል አባት በማኅበራዊ ሚዲያ ካጋሩት በኋላ ነበር።
ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ምስሉ የሁለቱን የባርሴሎና ትውልድ ኮከቦች የሚወክል የእግር ኳስ ታሪክ ተምሳሌት ሆኗል።
ያማል በ2014 የባርሴሎናውን ላማሲያ አካዳሚን የተቀላቀለ ሲሆን፣ ፈጣን ዕድገት በማሳየት ገና በ15 ዓመቱ ለዋናው ቡድን መጫወት ችሏል።
አሁን ላይ የስፔን እግር ኳስ ትልቁ ተስፋ የሆነው ያማል፣ በባርሴሎና ቤት የሜሲን ታሪካዊ የ10 ቁጥር መለያ የሚለብስ ሲሆን በብዙዎች ዘንድም የሜሲ ተተኪ ተደርጎም ይወሰዳል።
አሁን ግን የእግር ኳስ ታሪክ አስደናቂውን ምዕራፍ ሊያሳየን ተቃርቧል።
በአንድ ወቅት በሜሲ እቅፍ ውስጥ የነበረው ያ ሕፃን፣ አሁን በትልቁ መድረክ ማለትም በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ የልጅነት አርአያውን ፊት ለፊት ለመጋፈጥ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርት ይህንን ታሪክ "በሚሊዮን አንድ ጊዜ ብቻ የሚከሰት" ሲል ገልጾታል።
በእሱባለው ተሾመ
#worldcup #sports #messi #lamineyamal #ebc
*********
ሊዮኔል ሜሲ እና ላሚን ያማል በ2026ቱ የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ሜዳ ላይ ለመገናኘት ተዘጋጅተዋል።
ነገር ግን በመካከላቸው ያለው አስገራሚ ግንኙነት የተጀመረው ከሁለት አስርት ዓመታት ገደማ በፊት ነበር።
እ.አ.አ. በታኅሣሥ 2007 የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ ለባርሴሎና ፋውንዴሽን የበጎ አድራጎት ቀን በሚዘጋጅ የፎቶ ግራፍ መርኃ ግብር ላይ ተሳትፎ ነበር።
በወቅቱ ሜሲ አምስት ወር ከሆነው ሕፃን ላሚን ያማል ጋር አብሮ ፎቶ የተነሳ ሲሆን፣ ሕፃኑን በገንዳ ውስጥ ሲያጥበውና ሲንከባከበው የሚያሳዩት እነዚህ ምስሎች ለዩኒሴፍ እና ለሌሎች በጎ አድራጎት ድርጅቶች ገቢ ማሰባሰቢያነት ታትመው ወጥተዋል።
ይህን ታሪካዊ ምስል የቀረጸው ፎቶ ግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት በሰጠው አስተያየት፤ በወቅቱ የወደፊቱን ማንም እንዳልገመተው ተናግሯል።
በዚያን ጊዜ ሜሲ የምንግዜም ታላቁ እግር ኳስ ተጫዋች ለመሆን ገና ጉዞውን የጀመረበት ወቅት የነበረ ሲሆን፣ ያማል ደግሞ በፕሮጀክቱ ላይ ከተሳተፉት በርካታ ሕፃናት መካከል አንዱ ነበር።
ይህ ታሪካዊ ፎቶ ግራፍ የመገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሳበው በ2024ቱ የአውሮፓ ዋንጫ ወቅት የያማል አባት በማኅበራዊ ሚዲያ ካጋሩት በኋላ ነበር።
ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ምስሉ የሁለቱን የባርሴሎና ትውልድ ኮከቦች የሚወክል የእግር ኳስ ታሪክ ተምሳሌት ሆኗል።
ያማል በ2014 የባርሴሎናውን ላማሲያ አካዳሚን የተቀላቀለ ሲሆን፣ ፈጣን ዕድገት በማሳየት ገና በ15 ዓመቱ ለዋናው ቡድን መጫወት ችሏል።
አሁን ላይ የስፔን እግር ኳስ ትልቁ ተስፋ የሆነው ያማል፣ በባርሴሎና ቤት የሜሲን ታሪካዊ የ10 ቁጥር መለያ የሚለብስ ሲሆን በብዙዎች ዘንድም የሜሲ ተተኪ ተደርጎም ይወሰዳል።
አሁን ግን የእግር ኳስ ታሪክ አስደናቂውን ምዕራፍ ሊያሳየን ተቃርቧል።
በአንድ ወቅት በሜሲ እቅፍ ውስጥ የነበረው ያ ሕፃን፣ አሁን በትልቁ መድረክ ማለትም በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ የልጅነት አርአያውን ፊት ለፊት ለመጋፈጥ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርት ይህንን ታሪክ "በሚሊዮን አንድ ጊዜ ብቻ የሚከሰት" ሲል ገልጾታል።
በእሱባለው ተሾመ
#worldcup #sports #messi #lamineyamal #ebc
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የዘመናችን ታላቁ የእግር ኳስ ጠበብት እና በባርሴሎና የቀኝ መስመር ላይ የክብሩ ወራሽ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ድንቁ ወጣት... እሁድ ዕለት አርጀንቲና ከስፔን በሚያደርጉት የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይፋጠጣሉ። ሊዮኔል ሜሲ በ39 ዓመቱ፣ ላሚን ያማል ደግሞ ገና በ19 ዓመቱ በዚህ ታላቅ የእግር ኳስ መድረክ ላይ መገናኘታቸው፣ የሜሲን አስደናቂ ጽናት እና የያማልን ልዩ የተፈጥሮ ተሰጥኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ይሁን እንጂ የሁለቱ ተጫዋቾች መንገድ ሲገናኝ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ አይደለም። ጊዜው እ.ኤ.አ 2007 ነበር፤ የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና ዋናው ቡድን ውስጥ ቋሚ ተሰላፊ መሆን በጀመረበት በዚያን ወቅት፣ ላሚን ያማል ገና የ5 ወር ጡት ጠባቂ ሕፃን ነበር። ይህን አስገራሚ ታሪካዊ አጋጣሚ በካሜራው ሌንስ ያስቀረው ፎቶግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት ነው። ፎቶግራፎቹ ከሁለት ዓመት በፊት ያማል ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ዩሮ 2024ን ሲያነሳ፣ አባቱ «የሁለት ጀግኖች ጅማሮ» በሚል ጽሑፍ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እስካጋራው ጊዜ ድረስ ተዘንግተው ቆይተው ነበር። በምስሉ ላይ ፊቱ በፈገግታ የተሞላው ሜሲ፣ ከዓመታት በኋላ የእሱን የእግር ኳስ ፈለግ በጥብቅ የሚከተለውን አንድ ትንሽ ሕፃን በውሃ ገንዳ ውስጥ እያጠበና እያጫወተ ይታያል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርትሲናገር "...ይህ እውነተኛ የዕጣ ፈንታ ተአምር ነው" ይለዋል። "ይህን ታሪክ ለፊልም ጽሑፍ ብታቀርበው እንኳን አሳማኝ አይሆንም። ከምትገምተው በላይ እጅግ ልዩ የሆነ ነገር ስታገኝ የሚሰማህ ስሜት ነው" በማለት ይገልጸዋል።
የፎቶግራፍ መነሳቱ መርሃ ግብር የተከናወነው በባርሴሎናው ካምፕ ኑ ስታዲየም የመልበሻ ክፍል ውስጥ ነበር። የያማል ቤተሰቦች በወቅቱ እዚያ ሊገኙ የቻሉት በእጣ አሸናፊነት ነው። ትውልደ ሞሮኳዊው አባቱ ሙኒር ናስራውይ እና ኢኳቶሪያል ጊኒያዊቷ እናቱ ሺላ ኢባና፣ በልጅነታቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ወደ ካታሎንያ ከመጡ በኋላ ነበር የተዋወቁት። ላሚን ያማል የመጀመሪያ ልጃቸው ሲሆን፣ እሱ በተወለደበት ወቅት የካታላኑ ስፖርት ጋዜጣ ከባርሴሎና ማሊያ ስፖንሰር ዩኒሴፍ (Unicef) ጋር በመተባበር ባዘጋጁት የእጣ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸናፊ ሆኑ። የውድድሩ አሸናፊዎች ከባርሴሎና ዋናው ቡድን ተጫዋች ጋር የልጃቸውን ፎቶግራፍ በሙያዊ መንገድ የማንሳት ዕድል ያገኛሉ። የያማል ቤተሰቦች በዕለቱ ስታዲየም ሲደርሱ፣ በዕጣ ፈንታ ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲነሱ ተመደቡ።
ፎቶግራፍ አንሺው ሞንፎርት ያንን ቀን ሲያስታውስ፣ "ሜሲ በጣም አይን አፋር እና ዝምተኛ ልጅ ነው። ወደ መልበሻ ክፍሉ ገብቶ በድንገት ከዚህ ሕፃን ጋር ፎቶ መነሳት እንዳለበት ሲነገረው፣ ሕፃኑን ምን እንደሚያደርገው ግራ ገብቶት ፊቱ ተለዋውጦ ነበር" ይላል። "ለአንድ ወጣት ልጅ ከባድ ቢሆንም፣ ላሚን ግን በጣም ደስተኛ እና ፈገግታ የማያጣ ሕፃን ነበር። እናቱ ሺላም ታግዘን ነበር፤ በጣም ደሀ ቤተሰቦች ቢሆኑም አብሮ ለመስራት እጅግ ጥሩ ሰዎች ነበሩ። ሜሲ እንዲህ ባሉ ነገሮች ላይ ሁልጊዜም ፕሮፌሽናል ስለሆነ፣ ከሁኔታው ጋር ቶሎ ተላመደ።"
ላሚን ያማል ሰኞ ዕለት 19ኛ ዓመቱን ሲያከብር፣ አስገራሚ የእግር ኳስ ጉዞን አስመዝግቧል። ሜሲ 19 ዓመት ሲሞላው 11 የክለብ ግቦችን አስቆጥሮ አንድ የላሊጋ እና አንድ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን አሸንፎ ነበር። ያማል ግን በአንጻሩ 56 ግቦችን ከመረብ አሳርፎ፣ ሦስት የላሊጋ ዋንጫዎችን፣ አንድ የኮፓ ዴል ሬይ እና የዩሮ 2024 ዋንጫን ማንሳት ችሏል።
የሚገርመው ነገር «ያማል» የልጁ የአባት ስም ሳይሆን፣ ሁለተኛው መጠሪያ ስሙ መሆኑ ነው። ሙሉ ስሙ ላሚን ያማል ናስራውይ ኢባና ሲሆን፣ በማሊያው ጀርባ ላይ የሚጠቀመው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ስሞቹን ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት ደግሞ፣ እሱ በሚወለድበት ወቅት ቤተሰቡ በከፍተኛ የገንዘብ ችግር ውስጥ ወድቆ በነበረበት ሰዓት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉላቸው ሁለት የቅርብ ወዳጆቻቸው ክብር ሲሉ አባቱ ቃል በገባው መሠረት የተሰየመ ነው።
በአረብኛ «ላሚን» ማለት ታማኝ ማለት ሲሆን፣ «ያማል» ደግሞ የጀማል ሌላኛው አጠራር ሆኖ ውበት ወይም ግርማ ሞገስ ማለት ነው። ያማል ባስቆጠራቸው ግቦች ላይ በጣቶቹ «3-0-4» የሚል ምልክት በማሳየት ደስታውን ይገልጻል፤ ይህ ደግሞ ያደገበትንና ከባርሴሎና 20 ማይል ርቃ የምትገኘውን የሮካፎንዳ ሰፈር የፖስታ ኮድ የሚያመላክት ነው። ያማል ስለ ቤተሰቦቹ ሲናገር... "ወላጆቼ ያደረጉልኝን ነገር እኔ ልጄ ላልሆነ ሰው ማድረግ አልችልም። ገንዘብ ከሌለህ ልጅህ እግር ኳስ እንዲጫወት መርዳት በጣም ከባድ ነው፤ ወላጆቼ ግን ይህን ሁሉ አሳክተዋል። ውለታቸውን መቼም ልመልስላቸው አልችልም" ብሏል።
ለካታላኑ እና የባርሴሎና ደጋፊ ለሆነው ፎቶግራፍ አንሺ ሞንፎርት፣ የሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ የፍጻሜ መድረክ ላይ መገናኘት ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ለጀመረው ታሪክ ፍጹም ማሳረጊያ ነው። የ58 ዓመቱ ሞንፎርት፣ "የታሪካቸውን ዑደት እየዘጋን ይመስለኛል፤ አስደሳች ፍጻሜ ነው። እኔ የባርሴሎና ደጋፊ ነኝ፤ ለሜሲ የእግር ኳስ ህይወቱን ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ በማንሳት ቢያጠናቅቅ ፍጹም ይገባዋል እላለሁ። ላሚን ደግሞ ገና ወደፊት የዓለም ዋንጫን የሚያነሳበት ብዙ ጊዜ አለው። ነገር ግን ስፔን እና ላሚን አሁን በጥሩ ሞራል ላይ ይገኛሉ፤ ይህንን ዋንጫ ቢያነሳ ከሌሎች ክብሮቹ ሁሉ የላቀ ይሆናል። ስለዚህ ምርጫው ለእኔ በጣም ከባድ ነው፤ ልቤ ለሁለት እየተሰነጠቀ ነው" በማለት ስሜቱን ገልጿል።
ይሁን እንጂ የሁለቱ ተጫዋቾች መንገድ ሲገናኝ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ አይደለም። ጊዜው እ.ኤ.አ 2007 ነበር፤ የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና ዋናው ቡድን ውስጥ ቋሚ ተሰላፊ መሆን በጀመረበት በዚያን ወቅት፣ ላሚን ያማል ገና የ5 ወር ጡት ጠባቂ ሕፃን ነበር። ይህን አስገራሚ ታሪካዊ አጋጣሚ በካሜራው ሌንስ ያስቀረው ፎቶግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት ነው። ፎቶግራፎቹ ከሁለት ዓመት በፊት ያማል ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ዩሮ 2024ን ሲያነሳ፣ አባቱ «የሁለት ጀግኖች ጅማሮ» በሚል ጽሑፍ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እስካጋራው ጊዜ ድረስ ተዘንግተው ቆይተው ነበር። በምስሉ ላይ ፊቱ በፈገግታ የተሞላው ሜሲ፣ ከዓመታት በኋላ የእሱን የእግር ኳስ ፈለግ በጥብቅ የሚከተለውን አንድ ትንሽ ሕፃን በውሃ ገንዳ ውስጥ እያጠበና እያጫወተ ይታያል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርትሲናገር "...ይህ እውነተኛ የዕጣ ፈንታ ተአምር ነው" ይለዋል። "ይህን ታሪክ ለፊልም ጽሑፍ ብታቀርበው እንኳን አሳማኝ አይሆንም። ከምትገምተው በላይ እጅግ ልዩ የሆነ ነገር ስታገኝ የሚሰማህ ስሜት ነው" በማለት ይገልጸዋል።
የፎቶግራፍ መነሳቱ መርሃ ግብር የተከናወነው በባርሴሎናው ካምፕ ኑ ስታዲየም የመልበሻ ክፍል ውስጥ ነበር። የያማል ቤተሰቦች በወቅቱ እዚያ ሊገኙ የቻሉት በእጣ አሸናፊነት ነው። ትውልደ ሞሮኳዊው አባቱ ሙኒር ናስራውይ እና ኢኳቶሪያል ጊኒያዊቷ እናቱ ሺላ ኢባና፣ በልጅነታቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ወደ ካታሎንያ ከመጡ በኋላ ነበር የተዋወቁት። ላሚን ያማል የመጀመሪያ ልጃቸው ሲሆን፣ እሱ በተወለደበት ወቅት የካታላኑ ስፖርት ጋዜጣ ከባርሴሎና ማሊያ ስፖንሰር ዩኒሴፍ (Unicef) ጋር በመተባበር ባዘጋጁት የእጣ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸናፊ ሆኑ። የውድድሩ አሸናፊዎች ከባርሴሎና ዋናው ቡድን ተጫዋች ጋር የልጃቸውን ፎቶግራፍ በሙያዊ መንገድ የማንሳት ዕድል ያገኛሉ። የያማል ቤተሰቦች በዕለቱ ስታዲየም ሲደርሱ፣ በዕጣ ፈንታ ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲነሱ ተመደቡ።
ፎቶግራፍ አንሺው ሞንፎርት ያንን ቀን ሲያስታውስ፣ "ሜሲ በጣም አይን አፋር እና ዝምተኛ ልጅ ነው። ወደ መልበሻ ክፍሉ ገብቶ በድንገት ከዚህ ሕፃን ጋር ፎቶ መነሳት እንዳለበት ሲነገረው፣ ሕፃኑን ምን እንደሚያደርገው ግራ ገብቶት ፊቱ ተለዋውጦ ነበር" ይላል። "ለአንድ ወጣት ልጅ ከባድ ቢሆንም፣ ላሚን ግን በጣም ደስተኛ እና ፈገግታ የማያጣ ሕፃን ነበር። እናቱ ሺላም ታግዘን ነበር፤ በጣም ደሀ ቤተሰቦች ቢሆኑም አብሮ ለመስራት እጅግ ጥሩ ሰዎች ነበሩ። ሜሲ እንዲህ ባሉ ነገሮች ላይ ሁልጊዜም ፕሮፌሽናል ስለሆነ፣ ከሁኔታው ጋር ቶሎ ተላመደ።"
ላሚን ያማል ሰኞ ዕለት 19ኛ ዓመቱን ሲያከብር፣ አስገራሚ የእግር ኳስ ጉዞን አስመዝግቧል። ሜሲ 19 ዓመት ሲሞላው 11 የክለብ ግቦችን አስቆጥሮ አንድ የላሊጋ እና አንድ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን አሸንፎ ነበር። ያማል ግን በአንጻሩ 56 ግቦችን ከመረብ አሳርፎ፣ ሦስት የላሊጋ ዋንጫዎችን፣ አንድ የኮፓ ዴል ሬይ እና የዩሮ 2024 ዋንጫን ማንሳት ችሏል።
የሚገርመው ነገር «ያማል» የልጁ የአባት ስም ሳይሆን፣ ሁለተኛው መጠሪያ ስሙ መሆኑ ነው። ሙሉ ስሙ ላሚን ያማል ናስራውይ ኢባና ሲሆን፣ በማሊያው ጀርባ ላይ የሚጠቀመው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ስሞቹን ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት ደግሞ፣ እሱ በሚወለድበት ወቅት ቤተሰቡ በከፍተኛ የገንዘብ ችግር ውስጥ ወድቆ በነበረበት ሰዓት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉላቸው ሁለት የቅርብ ወዳጆቻቸው ክብር ሲሉ አባቱ ቃል በገባው መሠረት የተሰየመ ነው።
በአረብኛ «ላሚን» ማለት ታማኝ ማለት ሲሆን፣ «ያማል» ደግሞ የጀማል ሌላኛው አጠራር ሆኖ ውበት ወይም ግርማ ሞገስ ማለት ነው። ያማል ባስቆጠራቸው ግቦች ላይ በጣቶቹ «3-0-4» የሚል ምልክት በማሳየት ደስታውን ይገልጻል፤ ይህ ደግሞ ያደገበትንና ከባርሴሎና 20 ማይል ርቃ የምትገኘውን የሮካፎንዳ ሰፈር የፖስታ ኮድ የሚያመላክት ነው። ያማል ስለ ቤተሰቦቹ ሲናገር... "ወላጆቼ ያደረጉልኝን ነገር እኔ ልጄ ላልሆነ ሰው ማድረግ አልችልም። ገንዘብ ከሌለህ ልጅህ እግር ኳስ እንዲጫወት መርዳት በጣም ከባድ ነው፤ ወላጆቼ ግን ይህን ሁሉ አሳክተዋል። ውለታቸውን መቼም ልመልስላቸው አልችልም" ብሏል።
ለካታላኑ እና የባርሴሎና ደጋፊ ለሆነው ፎቶግራፍ አንሺ ሞንፎርት፣ የሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ የፍጻሜ መድረክ ላይ መገናኘት ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ለጀመረው ታሪክ ፍጹም ማሳረጊያ ነው። የ58 ዓመቱ ሞንፎርት፣ "የታሪካቸውን ዑደት እየዘጋን ይመስለኛል፤ አስደሳች ፍጻሜ ነው። እኔ የባርሴሎና ደጋፊ ነኝ፤ ለሜሲ የእግር ኳስ ህይወቱን ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ በማንሳት ቢያጠናቅቅ ፍጹም ይገባዋል እላለሁ። ላሚን ደግሞ ገና ወደፊት የዓለም ዋንጫን የሚያነሳበት ብዙ ጊዜ አለው። ነገር ግን ስፔን እና ላሚን አሁን በጥሩ ሞራል ላይ ይገኛሉ፤ ይህንን ዋንጫ ቢያነሳ ከሌሎች ክብሮቹ ሁሉ የላቀ ይሆናል። ስለዚህ ምርጫው ለእኔ በጣም ከባድ ነው፤ ልቤ ለሁለት እየተሰነጠቀ ነው" በማለት ስሜቱን ገልጿል።
23 days ago
የቅዱስ ገብርኤል ምልጃ እና ረድኤት አይለየን፤ከክፉ ነገር ሁሉ ይከልለን🙏
“እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ” 🙏
ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል በሉቃስ 1÷19 “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ” ብሎ መገኛ ስፍራውንና እግዚአብሔር የሰጠውን ክብር በይፋ ያወጀ መልአክ ነው፡፡ ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ኃይል ነው ማለት ነው። ቅዱስ ገብርኤል ድንቅ መልእክቶችን በማድረስና የተረበሹትን በማረጋጋት ይታወቃል፡፡ ነገደ መላክት በሰማይ አምላካቸው ተሰውሮባቸው ማን ፈጠረን ብለው በተጨነቁ ጊዜ ያረጋጋቸው እርሱ ነው፡፡ በክብሩ ከፍ ብሎ በመፈጠሩ መላዕክትን እኔ ነኝ የፈጠርኳችሁ ብሎ ሊያስት የሞከረውን የሀሰት አባት የያኔው (ሳጥናኤል) ጠላት ዲያብሎስ ተከራክሮ የረታው እርሱ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡
መላእክት የሰው ልጆች አፍቃሪና ወዳጅ ናቸው፡፡ ከእነዚህ አንዱ የአምላክና የሰው ልጆች ወዳጅ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ይህንም ህጻኑ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣን ከእሳት ሲያድን አይተነዋል፡፡ ዳግመኛም የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናቡከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱንና ሕዝቡን እንዲያስተዳድር ቢፈቅድለት በትዕቢት ተሞላ፡፡ በዳንኤል 3፥1 እንደተጻፈው “ሁሉን በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም እወስዳቸዋለሁ፤ ከእኔም የሚያመልጥ የለም፤ የሚቃወመኝም የለም” በሚል ትዕቢት ቁመቱ ስድሳ ክንድ፣ ወርዱም ስድስት ክንድ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ በባቢሎን አውራጃ በዱራ ሜዳ ላይ አቁሞ ያልሰገደለት እንዲገደል አዋጅ አስነገረ፡፡
አናንያ፣ አዛርያ፣ ሚሳኤል የተባሉ ሦስት ሕጻናት በንጉሡ ፊት ቆመው “ንጉሥ ሆይ እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፡፡ ከሚነድደው ከእቶኑ እሳት ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፡፡ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን እንዳናመልክ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድ ዕወቅ” ባሉ ጊዜ ወደ እቶን እሳት ሲጣሉ ደርሶ ያዳናቸው ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ናቡከደነጾርም ተገርሞ እነሆ ሰሦስት ሰዎ በእሳቱ ላይ ጥለን ነበር እኔ ግን አራት ሰዎች አያለሁ፣ የአራተኛውም መልክ የአማልክትን መልክ ይመስላል አለ፡፡ ቅዱስ ገብርኤል የአምላክ ባለሟል ነው፡፡ ለካሕኑ ለቅዱስ ዘካርያስ እንደነገረው በእግዚአብሔር ፊት መቆሙ ታላቅ ባለሟል መሆኑን የሚያሳይ ነውና፡፡
ገዳማውያን እናቶችና አባቶቻችን ሊቀ መላአኩ በእግዚአብሔር ፊት በቆመ ጊዜ እንዲያማልዳቸው በዘወትር በጸሎታቸው ተግተው ይጠሩታል፡፡ ከበረከታቸው እንድንካፈል ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
“እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ” 🙏
ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል በሉቃስ 1÷19 “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ” ብሎ መገኛ ስፍራውንና እግዚአብሔር የሰጠውን ክብር በይፋ ያወጀ መልአክ ነው፡፡ ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ኃይል ነው ማለት ነው። ቅዱስ ገብርኤል ድንቅ መልእክቶችን በማድረስና የተረበሹትን በማረጋጋት ይታወቃል፡፡ ነገደ መላክት በሰማይ አምላካቸው ተሰውሮባቸው ማን ፈጠረን ብለው በተጨነቁ ጊዜ ያረጋጋቸው እርሱ ነው፡፡ በክብሩ ከፍ ብሎ በመፈጠሩ መላዕክትን እኔ ነኝ የፈጠርኳችሁ ብሎ ሊያስት የሞከረውን የሀሰት አባት የያኔው (ሳጥናኤል) ጠላት ዲያብሎስ ተከራክሮ የረታው እርሱ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡
መላእክት የሰው ልጆች አፍቃሪና ወዳጅ ናቸው፡፡ ከእነዚህ አንዱ የአምላክና የሰው ልጆች ወዳጅ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ይህንም ህጻኑ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣን ከእሳት ሲያድን አይተነዋል፡፡ ዳግመኛም የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናቡከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱንና ሕዝቡን እንዲያስተዳድር ቢፈቅድለት በትዕቢት ተሞላ፡፡ በዳንኤል 3፥1 እንደተጻፈው “ሁሉን በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም እወስዳቸዋለሁ፤ ከእኔም የሚያመልጥ የለም፤ የሚቃወመኝም የለም” በሚል ትዕቢት ቁመቱ ስድሳ ክንድ፣ ወርዱም ስድስት ክንድ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ በባቢሎን አውራጃ በዱራ ሜዳ ላይ አቁሞ ያልሰገደለት እንዲገደል አዋጅ አስነገረ፡፡
አናንያ፣ አዛርያ፣ ሚሳኤል የተባሉ ሦስት ሕጻናት በንጉሡ ፊት ቆመው “ንጉሥ ሆይ እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፡፡ ከሚነድደው ከእቶኑ እሳት ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፡፡ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን እንዳናመልክ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድ ዕወቅ” ባሉ ጊዜ ወደ እቶን እሳት ሲጣሉ ደርሶ ያዳናቸው ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ናቡከደነጾርም ተገርሞ እነሆ ሰሦስት ሰዎ በእሳቱ ላይ ጥለን ነበር እኔ ግን አራት ሰዎች አያለሁ፣ የአራተኛውም መልክ የአማልክትን መልክ ይመስላል አለ፡፡ ቅዱስ ገብርኤል የአምላክ ባለሟል ነው፡፡ ለካሕኑ ለቅዱስ ዘካርያስ እንደነገረው በእግዚአብሔር ፊት መቆሙ ታላቅ ባለሟል መሆኑን የሚያሳይ ነውና፡፡
ገዳማውያን እናቶችና አባቶቻችን ሊቀ መላአኩ በእግዚአብሔር ፊት በቆመ ጊዜ እንዲያማልዳቸው በዘወትር በጸሎታቸው ተግተው ይጠሩታል፡፡ ከበረከታቸው እንድንካፈል ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
Sponsored by
Surafel
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በአሜሪካ አትላንታ ከተማ የነበረውን የምሽት አየር የናኘው የእግር ኳስ እብደት፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የእንግሊዝ ደጋፊዎችን ልብ በሀዘን ሰብሮ አርጀንቲናውያንን በደስታ ጫፍ ላይ ያሰጠመ ድራማዊ ፍጻሜን አስተናግዷል። የዓለም ዋንጫው ግማሽ ፍጻሜ በአትላንታ ስታዲየም ሲጀመር በሜዳውም ሆነ ከሜዳ ውጭ የነበረው ድባብ እጅግ የጋለና የተወጠረ ነበር። የአሜሪካው መሀል ዳኛ እስማኤል ኤልፋዝ በ19 የጥፋት ፊሽካዎች የታጀበውን እና ሻካራ አጨዋወት የበዛበትን የመጀመሪያ አጋማሽ ለመቆጣጠር ክፉኛ ሲታገሉ ታይተዋል። ጨዋታው ማራኪነት በራቀው ትንቅንቅ ቢቀጥልም፣ በ55ኛው ደቂቃ ላይ ግን ስታዲየሙን ያናወጠ ክስተት ተመዘገበ።
በአሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል ስብስብ ውስጥ በድንገት የመሰለፍ ዕድል ያገኘው ሞርጋን ሮጀርስ በቀኝ መስመር በኩል አስደናቂ ኳስ ወደ ግብ ክልል ሲያሻማው፣ አንቶኒ ጎርደን በኋለኛው የግብ ቋሚ ስር ኳሷን መረብ ላይ አሳረፋት። በዚያች ቅጽበት እንግሊዞች ከ1966 ዓ.ም በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ለመድረስ የነበራቸው ሕልም እውን መሆን የጀመረ ይመስል ነበር።ይሁን እንጂ ይህ የመሪነት ግብ ለአርጀንቲናውያን የተለየ መነሳሳትን ፈጠረ። ጨዋታው ሊጠናቀቅ አምስት ደቂቃ ብቻ ሲቀረው ኤንዞ ፈርናንዴዝ ከ25 ያርድ ርቀት ላይ የሰነዘረው አስደናቂና ኃይለኛ ምት ግብ ጠባቂውን ጆርዳን ፒክፎርድን አሸንፎ መረብ ላይ ሲያርፍ ስታዲየሙ በጩኸት ተናወጠ።
ውጥረቱ በበረታበት እና ጨዋታው ወደ ጭማሪ ሰዓት ያመራል ተብሎ በሚጠበቅበት በ92ኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ የዓለማችን ድንቅ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ በድጋሚ ብቅ አለ። ሜሲ በቀኝ እግሩ ያሻማትን ድንቅ ኳስ ላውታሮ ማርቲኔዝ በግንባሩ ገጭቶ ወደ ግብነት ሲቀይረው የአርጀንቲናውያን ተጋድሎ ፍሬ አፍርቶ የጨዋታው ውጤት 2 ለ 1 ሆነ። በዚህም የ39 ዓመቱ ሊዮኔል ሜሲ ለሀገሩ ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ ለማንሳት እና እሁድ ዕለት ከስፔኑ ወጣት ኮከብ ላሚን ያማል ጋር ለሚደረገው ታላቅ የፍጻሜ ፍልሚያ ቡድኑን በድጋሚ መርቷል።
የእንግሊዙ አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል ያሳዩት ከልክ ያለፈ ጥንቃቄ እና የወሰዷቸው ውሳኔዎች ለቡድኑ ውድቀት ዋነኛ ምክንያት ሆነው ተጠቅሰዋል። እንግሊዝ መሪ መሆን ከቻለች በኋላ ልክ እንደ ቀድሞው አሰልጣኝ ሰር ጋሬዝ ሳውዝጌት ዘመን ሁሉ ቡድኑ በድንገት ወደ ኋላ ማፈግፈግ እና መከላከል ላይ ብቻ ማተኮር ጀመረ። ቱሄል ጨዋታው ሊጠናቀቅ 18 ደቂቃ እያለው ግብ አግቢውን ጎርደንን አስወጥቶ ተከላካዩን ኤዝሪ ኮንሳን ማስገባቱ እና የክለቡን ግዙፍ ተከላካይ ዳን በርንን ወደ ሜዳ በመላክ የአምስት ተከላካይ መስመር መዋቅር ለመፍጠር መሞከሩ ፍጹም አልሰራም።
ይህ ያለጊዜው የተደረገ ወደ ኋላ የማፈግፈግ ስልት አርጀንቲናዎች በተደጋጋሚ ወደ እንግሊዝ የግብ ክልል እንዲያጠቁ እና የሳጥን ከበባ እንዲያደርጉ በር ከፍቷል። አሌክሲስ ማክ አሊስተር የመታቸው ኳሶች በተደጋጋሚ የግብ ቋሚውን ቢመቱም፣ የእንግሊዝ መከላከያ ግን ማዕበሉን መቋቋም አቅቶት በመጨረሻው ሰዓት ተንኳኳ። ይህ ሽንፈት እንግሊዞች ለዋንጫ ለዘመናት ያደረጉትን ጥበቃ ይበልጥ ያራዘመው ሲሆን፣ አሁን የ3ኛ ደረጃን ለማግኘት ከፈረንሳይ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።
በአሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል ስብስብ ውስጥ በድንገት የመሰለፍ ዕድል ያገኘው ሞርጋን ሮጀርስ በቀኝ መስመር በኩል አስደናቂ ኳስ ወደ ግብ ክልል ሲያሻማው፣ አንቶኒ ጎርደን በኋለኛው የግብ ቋሚ ስር ኳሷን መረብ ላይ አሳረፋት። በዚያች ቅጽበት እንግሊዞች ከ1966 ዓ.ም በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ለመድረስ የነበራቸው ሕልም እውን መሆን የጀመረ ይመስል ነበር።ይሁን እንጂ ይህ የመሪነት ግብ ለአርጀንቲናውያን የተለየ መነሳሳትን ፈጠረ። ጨዋታው ሊጠናቀቅ አምስት ደቂቃ ብቻ ሲቀረው ኤንዞ ፈርናንዴዝ ከ25 ያርድ ርቀት ላይ የሰነዘረው አስደናቂና ኃይለኛ ምት ግብ ጠባቂውን ጆርዳን ፒክፎርድን አሸንፎ መረብ ላይ ሲያርፍ ስታዲየሙ በጩኸት ተናወጠ።
ውጥረቱ በበረታበት እና ጨዋታው ወደ ጭማሪ ሰዓት ያመራል ተብሎ በሚጠበቅበት በ92ኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ የዓለማችን ድንቅ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ በድጋሚ ብቅ አለ። ሜሲ በቀኝ እግሩ ያሻማትን ድንቅ ኳስ ላውታሮ ማርቲኔዝ በግንባሩ ገጭቶ ወደ ግብነት ሲቀይረው የአርጀንቲናውያን ተጋድሎ ፍሬ አፍርቶ የጨዋታው ውጤት 2 ለ 1 ሆነ። በዚህም የ39 ዓመቱ ሊዮኔል ሜሲ ለሀገሩ ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ ለማንሳት እና እሁድ ዕለት ከስፔኑ ወጣት ኮከብ ላሚን ያማል ጋር ለሚደረገው ታላቅ የፍጻሜ ፍልሚያ ቡድኑን በድጋሚ መርቷል።
የእንግሊዙ አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል ያሳዩት ከልክ ያለፈ ጥንቃቄ እና የወሰዷቸው ውሳኔዎች ለቡድኑ ውድቀት ዋነኛ ምክንያት ሆነው ተጠቅሰዋል። እንግሊዝ መሪ መሆን ከቻለች በኋላ ልክ እንደ ቀድሞው አሰልጣኝ ሰር ጋሬዝ ሳውዝጌት ዘመን ሁሉ ቡድኑ በድንገት ወደ ኋላ ማፈግፈግ እና መከላከል ላይ ብቻ ማተኮር ጀመረ። ቱሄል ጨዋታው ሊጠናቀቅ 18 ደቂቃ እያለው ግብ አግቢውን ጎርደንን አስወጥቶ ተከላካዩን ኤዝሪ ኮንሳን ማስገባቱ እና የክለቡን ግዙፍ ተከላካይ ዳን በርንን ወደ ሜዳ በመላክ የአምስት ተከላካይ መስመር መዋቅር ለመፍጠር መሞከሩ ፍጹም አልሰራም።
ይህ ያለጊዜው የተደረገ ወደ ኋላ የማፈግፈግ ስልት አርጀንቲናዎች በተደጋጋሚ ወደ እንግሊዝ የግብ ክልል እንዲያጠቁ እና የሳጥን ከበባ እንዲያደርጉ በር ከፍቷል። አሌክሲስ ማክ አሊስተር የመታቸው ኳሶች በተደጋጋሚ የግብ ቋሚውን ቢመቱም፣ የእንግሊዝ መከላከያ ግን ማዕበሉን መቋቋም አቅቶት በመጨረሻው ሰዓት ተንኳኳ። ይህ ሽንፈት እንግሊዞች ለዋንጫ ለዘመናት ያደረጉትን ጥበቃ ይበልጥ ያራዘመው ሲሆን፣ አሁን የ3ኛ ደረጃን ለማግኘት ከፈረንሳይ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።
24 days ago
አለምን በእንባው የገዛው ታዳጊ
#ethiopia | ይህ ልጅ ተመልካቹን ከውድድሩ ውጤት ባሻገር ወደ ደስታ ስሜት ቀይሮታል።
ትላንት ምሽች ላይ በተደረገው የፈረንሳይና የስፔን የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ወቅት የላሚን ያማል ታናሽ ወንድም ያንጸባረቀው ስሜት ብዙዎች ስሜት ውስጥ እንዲገቡ አድርጓል።
ታላቁ ሜዳ ላይ ለሀገሩ ሲዋደቅ ታናሹ ደግሞ የኳስ ተመልካቹን በእንባዎቹ እያጠበ ነበር።
እግር ኳስ ከውጤት ባሻገር የደስታና የሀዘን መድረክ መሆኑንም ይህ ህጻን ልጅ እውን ምስክር ነው።
ላሚን ያማል ሜዳው ላይ በጥበቡ ሲያሸንፍ ከሜዳው ውጪ ወንድሙን ይመለከት የነበረው ኬይያን ባነባው የደስታ እንባ መላውን ዓለም ስሜታዊ አድርጓል።
ያ እንባ ዝም ብሎ እንባ አልነበረም
ወንድሙ በዓለም መድረክ ላይ እያንጸባረቀ መሆኑን ሲያይ የሚሰማው ጥልቅ የኩራት ስሜት መግለጫ እንጂ።
እንዲሁም በስኬት እና በውድቀት በድካም እና በድል ውስጥ ሁሌም ከጎኑ መሆኑን የሚያረጋግጥ ስሜት ጭምር ነው።
ይህ ህፃን ልጅ በንጹህ ስሜቱ ባፈሰሳቸው እንባዎቹ ዓለምን መግዛት ችሏል።
ከህፃኑ የፈሰሰው የፍቅር እንባ፣ ከጨዋታው ግለት፣ከደጋፊዎች ጩኸት ጋር ተዳምሮ ሜዳው ላይ የነበረው ድባብ ልዩ ነበር።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldcup2026america #spainlaminyamal
#ethiopia | ይህ ልጅ ተመልካቹን ከውድድሩ ውጤት ባሻገር ወደ ደስታ ስሜት ቀይሮታል።
ትላንት ምሽች ላይ በተደረገው የፈረንሳይና የስፔን የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ወቅት የላሚን ያማል ታናሽ ወንድም ያንጸባረቀው ስሜት ብዙዎች ስሜት ውስጥ እንዲገቡ አድርጓል።
ታላቁ ሜዳ ላይ ለሀገሩ ሲዋደቅ ታናሹ ደግሞ የኳስ ተመልካቹን በእንባዎቹ እያጠበ ነበር።
እግር ኳስ ከውጤት ባሻገር የደስታና የሀዘን መድረክ መሆኑንም ይህ ህጻን ልጅ እውን ምስክር ነው።
ላሚን ያማል ሜዳው ላይ በጥበቡ ሲያሸንፍ ከሜዳው ውጪ ወንድሙን ይመለከት የነበረው ኬይያን ባነባው የደስታ እንባ መላውን ዓለም ስሜታዊ አድርጓል።
ያ እንባ ዝም ብሎ እንባ አልነበረም
ወንድሙ በዓለም መድረክ ላይ እያንጸባረቀ መሆኑን ሲያይ የሚሰማው ጥልቅ የኩራት ስሜት መግለጫ እንጂ።
እንዲሁም በስኬት እና በውድቀት በድካም እና በድል ውስጥ ሁሌም ከጎኑ መሆኑን የሚያረጋግጥ ስሜት ጭምር ነው።
ይህ ህፃን ልጅ በንጹህ ስሜቱ ባፈሰሳቸው እንባዎቹ ዓለምን መግዛት ችሏል።
ከህፃኑ የፈሰሰው የፍቅር እንባ፣ ከጨዋታው ግለት፣ከደጋፊዎች ጩኸት ጋር ተዳምሮ ሜዳው ላይ የነበረው ድባብ ልዩ ነበር።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldcup2026america #spainlaminyamal
24 days ago
"ከስፔን ያየነው እጅግ አስደናቂ እና አእምሮን የሚገዛ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ነው። እኔ ነገሩን ወደምወደው ርዕስ፣ ማለትም ወደ ዳር ተከላካዮች (full-backs) ልመልሰው፤ በሁለቱ ቡድኖች መካከል የነበረውን ትልቁን ልዩነት በነዚሁ የዳር ተከላካዮች የሜዳ ላይ ውሎ በሚገባ መግለጽ ይቻላል። [ፔድሮ] ፖሮ እና [ማርክ] ኩኩሬላ የፈረንሳይ የመስመር ተጫዋቾችን በመቆጣጠር ረገድ እጅግ አስገራሚ ብቃት አሳይተዋል፤ በሌላ በኩል ሉካስ ዲኜ በላሚን ያማል ክፉኛ ሲፈተን እና ሲንገላታ ነበር። ከጨዋታው በፊት [ያማል] እንደዚህ ባሉ ታላላቅ እና ወሳኝ መድረኮች ላይ ብቃቱን ሊያሳይ ይችላል ወይ ብለን ተወያይተን ነበር፤ ዛሬ ግን በተግባር አረጋግጦልናል። ሁላችንም ፈረንሳይ ታሸንፋለች የሚል ግምት ስለነበረን እዚህ በመጠኑም ቢሆን ድንጋጤ ውስጥ ገብተናል፤ ምክንያቱም ፈረንሳዮች በስፔን ሙሉ በሙሉ ተጠራርገው ነው የወጡት።"
- ጋሪ ኔቪል (የቀድሞ የእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን ተከላካይ)
- ጋሪ ኔቪል (የቀድሞ የእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን ተከላካይ)
24 days ago
ኦያርዛባል በ2026 የዓለም ዋንጫ ለስፔን ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆኖ ቀጥሏል
#worldcup2026 | ሚኬል ኦያርዛባል በፈረንሳይ ላይ ያስቆጠረው ወሳኝ ጎል ስፔንን በውጤት እንድትመራ አስችሏል። በዚህም በ2026 የዓለም ዋንጫ እስካሁን ድረስ ለስፔን ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆኖ ቦታውን አጠናክሯል።
ለስፔን በ2026 የዓለም ዋንጫ እስካሁን ያስቆጠሩ ጎሎች፦
ሚኬል ኦያርዛባል – 5 ጎሎች
ሚኬል ሜሪኖ – 2 ጎሎች
አሌክስ ባኤና – 1 ጎል
ላሚን ያማል – 1 ጎል
ፋቢያን ሩይዝ – 1 ጎል
ፔድሮ ፖሮ – 1 ጎል
ኦያርዛባል በወሳኝ ጨዋታዎች የሚያሳየውን ብቃት በድጋሚ በማረጋገጥ፣ ስፔን ለዋንጫ ያላትን ተስፋ በእጅጉ አጠናክሯል።
#worldcup2026 | ሚኬል ኦያርዛባል በፈረንሳይ ላይ ያስቆጠረው ወሳኝ ጎል ስፔንን በውጤት እንድትመራ አስችሏል። በዚህም በ2026 የዓለም ዋንጫ እስካሁን ድረስ ለስፔን ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆኖ ቦታውን አጠናክሯል።
ለስፔን በ2026 የዓለም ዋንጫ እስካሁን ያስቆጠሩ ጎሎች፦
ሚኬል ኦያርዛባል – 5 ጎሎች
ሚኬል ሜሪኖ – 2 ጎሎች
አሌክስ ባኤና – 1 ጎል
ላሚን ያማል – 1 ጎል
ፋቢያን ሩይዝ – 1 ጎል
ፔድሮ ፖሮ – 1 ጎል
ኦያርዛባል በወሳኝ ጨዋታዎች የሚያሳየውን ብቃት በድጋሚ በማረጋገጥ፣ ስፔን ለዋንጫ ያላትን ተስፋ በእጅጉ አጠናክሯል።
30 days ago
ለራሱ ምርቃት የተገዛው በሬ ወግቶት ህይወቱ ያለፈው ተመራቂ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ።
የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል።
በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም።
የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል።
ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር።
ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ።
የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል።
ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን። ወንድማችን ፍሰሐ ሆይ፣ ደክመህ ያገኘኸውን ፍሬ ሳትቀምስ በአጭር ብትቀጠፍም ትውስታህ ሁሌም በልባችን ይኖራል።
Via MA
የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል።
በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም።
የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል።
ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር።
ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ።
የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል።
ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን። ወንድማችን ፍሰሐ ሆይ፣ ደክመህ ያገኘኸውን ፍሬ ሳትቀምስ በአጭር ብትቀጠፍም ትውስታህ ሁሌም በልባችን ይኖራል።
Via MA
30 days ago
#አሳዛኝ
ለራሱ ምርቃት የተገዛው በሬ ወግቶት ህይወቱ ያለፈው ተመራቂ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ።
የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል።
በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም።
የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል።
ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር።
ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ።
የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል።
ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን።
Seledadotio
Seledadotio
ለራሱ ምርቃት የተገዛው በሬ ወግቶት ህይወቱ ያለፈው ተመራቂ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ።
የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል።
በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም።
የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል።
ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር።
ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ።
የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል።
ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የዓለም ዋንጫው የጥሎ ማለፍ ፍልሚያ ሲጠናቀቅ ዓለም አንድ ታሪካዊ እና ስሜት ቀስቃሽ ክስተት ተመልክቷል። ስፔን ፖርቹጋልን 1 ለ 0 በማሸነፍ የክርስቲያኖ ሮናልዶን የብሔራዊ ቡድን ጉዞ ስትቋጭ... የ18 ዓመቱ የስፔን ኮከብ ላሚን ያማል ድሉን ከማክበር ይልቅ በፍጥነት ያቀናው ወደ ታላቁ ሮናልዶ ነበር። ያ የሀዘን ማጽናኛ እቅፍ፣ በብዙዎች ዘንድ የእግር ኳስን የትውልድ ርክክብ የሚያሳይ እጅግ ማራኪ እና ጥልቅ ትርጉም ያለው ቅጽበት ሆኖ አልፏል።
ያማል ለሮናልዶ ያለው ክብር ወደር የለውም፤ ሮናልዶም ቢሆን ከዚህ ቀደም ከነበረው የኔሽንስ ሊግ ጨዋታ በኋላ ወጣቱን ኮከብ "ልዩ ተሰጥኦ" ሲል አወድሶታል። ሆኖም ያማል ከታላላቅ ተጫዋቾች ጋር መጫወት ትልቅ ክብር መሆኑን ቢያምንም ግቡ ላይ ያለው ትኩረት እና የድል አድራጊነት ስነ-ልቦናው ግን እጅግ አነቃቂ ነው "ከክርስቲያኖ ጋር መጫወት በእርግጥም ትልቅ ክብር ነው፤ ነገር ግን ተጋጣሚያችን ፖርቹጋል፣ ክሮኤሺያ፣ ሮናልዶ ወይም ሌላ ማንኛውም አካል ቢሆን ግድ አይሰጠኝም። ለእኔ ዋነኛው ነገር ስፔን ማሸነፏ ብቻ ነው" በማለት ከምንም በላይ ለዓላማው የሚሰጠውን ቅድሚያ በተግባር አሳይቷል።
በስፖርቱ ዓለም አዳዲስ ብቅ የሚሉ ኮከቦችን እንደ ሮናልዶ እና ሊዮኔል ሜሲ ካሉ ቀደምት የጥበብ ሰዎች ጋር ማወዳደር የተለመደ ነው። ነገር ግን የባርሴሎናው አዲሱ ኮከብ የራሱን አሻራ ለማሳረፍ ጽኑ ፍላጎት አለው። ያማል ከእነዚህ ንጽጽሮች ራሱን ነጻ ሲያወጣ "እንደ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ያሉ ተጫዋቾች ታሪክ የሰሩት እራሳቸውን መሆን ስለፈለጉ ነው... እኔም የራሴን መንገድ መቅረጽ እፈልጋለሁ" በማለት አስደናቂ የህይወት ፍልስፍናውን አካፍሏል። ይህ አባባሉ የሌላውን ሰው ጥላ ከመከተል ይልቅ የራስን ልዩ ማንነት አውቆ በዚያ መንገድ መጓዝ ወደር የሌለው ከፍታ ላይ እንደሚያደርስ የሚያስተምር ትልቅ ትምህርት ነው።
ገና በ18 ዓመት ዕድሜው ይህንን ያህል የብስለት እና የችሎታ ደረጃ ላይ የደረሰው ያማል... ገና ብዙ የሚማራቸው እና የሚደርስባቸው አዳዲስ ከፍታዎች አሉት። በአጭር የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ዘመኑ ያሳየው አስገራሚ እና ፈጣን እድገት ከማንም ጋር ሊነጻጸር የማይችል የራሱ የሆነ ውበት አለው። የሌሎችን ታላቅነት እያከበሩ የራስን መንገድ መቅረጽ የሚለው የያማል መርህ፣ ለወጣት አትሌቶች ብቻ ሳይሆን የራሱን ስኬት ለመገንባት ለሚጥር ለማንኛውም ሰው እውነተኛ የመነሳሳት ምንጭ ነው። ዛሬ ላይ ቆሞ ይህ ወጣት ነገ ሊደርስበት የሚችለውን ጣሪያ ማሰብ ብቻውን አስገራሚ ነው።
ያማል ለሮናልዶ ያለው ክብር ወደር የለውም፤ ሮናልዶም ቢሆን ከዚህ ቀደም ከነበረው የኔሽንስ ሊግ ጨዋታ በኋላ ወጣቱን ኮከብ "ልዩ ተሰጥኦ" ሲል አወድሶታል። ሆኖም ያማል ከታላላቅ ተጫዋቾች ጋር መጫወት ትልቅ ክብር መሆኑን ቢያምንም ግቡ ላይ ያለው ትኩረት እና የድል አድራጊነት ስነ-ልቦናው ግን እጅግ አነቃቂ ነው "ከክርስቲያኖ ጋር መጫወት በእርግጥም ትልቅ ክብር ነው፤ ነገር ግን ተጋጣሚያችን ፖርቹጋል፣ ክሮኤሺያ፣ ሮናልዶ ወይም ሌላ ማንኛውም አካል ቢሆን ግድ አይሰጠኝም። ለእኔ ዋነኛው ነገር ስፔን ማሸነፏ ብቻ ነው" በማለት ከምንም በላይ ለዓላማው የሚሰጠውን ቅድሚያ በተግባር አሳይቷል።
በስፖርቱ ዓለም አዳዲስ ብቅ የሚሉ ኮከቦችን እንደ ሮናልዶ እና ሊዮኔል ሜሲ ካሉ ቀደምት የጥበብ ሰዎች ጋር ማወዳደር የተለመደ ነው። ነገር ግን የባርሴሎናው አዲሱ ኮከብ የራሱን አሻራ ለማሳረፍ ጽኑ ፍላጎት አለው። ያማል ከእነዚህ ንጽጽሮች ራሱን ነጻ ሲያወጣ "እንደ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ያሉ ተጫዋቾች ታሪክ የሰሩት እራሳቸውን መሆን ስለፈለጉ ነው... እኔም የራሴን መንገድ መቅረጽ እፈልጋለሁ" በማለት አስደናቂ የህይወት ፍልስፍናውን አካፍሏል። ይህ አባባሉ የሌላውን ሰው ጥላ ከመከተል ይልቅ የራስን ልዩ ማንነት አውቆ በዚያ መንገድ መጓዝ ወደር የሌለው ከፍታ ላይ እንደሚያደርስ የሚያስተምር ትልቅ ትምህርት ነው።
ገና በ18 ዓመት ዕድሜው ይህንን ያህል የብስለት እና የችሎታ ደረጃ ላይ የደረሰው ያማል... ገና ብዙ የሚማራቸው እና የሚደርስባቸው አዳዲስ ከፍታዎች አሉት። በአጭር የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ዘመኑ ያሳየው አስገራሚ እና ፈጣን እድገት ከማንም ጋር ሊነጻጸር የማይችል የራሱ የሆነ ውበት አለው። የሌሎችን ታላቅነት እያከበሩ የራስን መንገድ መቅረጽ የሚለው የያማል መርህ፣ ለወጣት አትሌቶች ብቻ ሳይሆን የራሱን ስኬት ለመገንባት ለሚጥር ለማንኛውም ሰው እውነተኛ የመነሳሳት ምንጭ ነው። ዛሬ ላይ ቆሞ ይህ ወጣት ነገ ሊደርስበት የሚችለውን ጣሪያ ማሰብ ብቻውን አስገራሚ ነው።
1 month ago
"ያማልን መመልከት እጅግ አጓጊ ነው። በጨዋታው ውስጥ ብዙ ኳስ አላገኘም፤ ነገር ግን ከተከላካዮች ጀርባ ሾልኮ ለመግባት የሚያሳየው ፈቃደኝነት አስደስቶኛል። አብዛኛዎቹ ወጣት ተጫዋቾች ችሎታቸውን ለማሳየት ሲሉ ኳስን ከእግራቸው ስር ማግኘት (ወደ ኳሷ መምጣት) ይፈልጋሉ፤ እሱ ግን የጨዋታውን ሌላኛውን ገጽታም በአግባቡ ይወጣዋል። እስካሁን ያ የተሰነጠቀ ኳስ ብቻ ነው ያልደረሰው እንጂ እርሱ እጅግ አጓጊ ተጫዋች ነው፤ አጨዋወቱን መመልከት በጣም እወዳለሁ።"
የቀድሞው የእንግሊዝ አጥቂ ዌይን ሩኒ
የቀድሞው የእንግሊዝ አጥቂ ዌይን ሩኒ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ፖርቹጋል ወይስ ስፔን - ማን ወደ ሩብ ፍጻሜው ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል የሚደረጉ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡
በዚህም ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፖርቹጋል ከ2010 የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን ጋር የምታደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ፖርቹጋል ከምድቧ በአምስት ነጥብ 2ኛ ሆና 32ቱን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በኋላ ፖርቹጋል በ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደግሞ ክሮሺያን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀሏ አይዘነጋም፡፡
በአሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ የምትመራው ፖርቹጋል ወደ ሩብ ፍጻሜው ለመግባት በምታደርገው ጉዞ ከስፔን ትልቅ ፈተና እንደሚገጥማት ይጠበቃል፡፡
ስፔናዊው የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ እንደ ቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ወርቃማ ስብብስብ ይህንንም ድንቅ የቡድን ስብስብ ሊያባክኑ ይችላሉ ተብለው እየተተቹ ይገኛል፡፡
አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ወርቃማ ትውልድን ሳይጠቀሙ መቅረታቸው ይታወሳል፡፡
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ስብስብ በአሁኑ ወቅት ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ብሩኖ ፈርናንዴዝ፣ ቪቲኒሃ፣ ጆአ ኔቬስ፣ ኑኖ ሜንዴስ፣ ቤርናርዶ ሲልቫ፣ ጎንካሎ ራሞስ፣ ሩበን ዲያስ፣ ራፋኤል ሊያዮ እና ግብ ጠባቂው ኮስታን ጨምሮ በርካታ ምርጥ ተጫዋቾች ይገኙበታል፡፡
የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ 3 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በዓለም ዋንጫ ውድድር ለፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን 11 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ2018 የዓለም ዋንጫ በምድብ ጨዋታ ስፔን ላይ ሦስት ግቦችን በማስቆጠር ሃትሪክ መስራቱ ይታወሳል፡፡
በአሰልጣኝ ሉዊስ ዴላፎንቴ የምትመራው ስፔን በበኩሏ ምድቧን በበላይነት እየመራች 32ቱን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በመቀጠል በ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደግሞ ኦስትሪያን ከጨዋታ ብልጫ ጋር በመርታት 16ቱን መቀላቀሏ አይዘነጋም፡፡
የ2010 የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን በድጋሚ በመድረኩ ለመንገስ የምታደርገውን ጉዞ ለማጠናከር የምታደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡
ላሚን ያማል፣ ሮድሪ፣ ፔድሪ፣ ኦያርዛባል፣ ፋቢያን ሩሂዝ፣ ጋቪ፣ ፌራን ቶሬስ እና ማርክ ኩኩሬላን ጨምሮ በርካታ ከዋክብቶች በስፔን ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ይገኛሉ፡፡
ከሳምንት በኋላ 19 ዓመቱን የሚይዘው ወጣቱ ኮከብ ላሚን ያማል በጨዋታው ልዩነት ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ከላሚን ያማል በተጨማሪ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ 4 ግቦችን ያስቆጠረው የ29 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ሚኬል ኦያርዛባል በጨዋታው ተጠባቂ ተጫዋች ነው፡፡
ለዋንጫው ቅድመ ግምት ከተሰጣቸው ብሔራዊ ቡድኖች መካከል አንዷ የሆነችው ስፔን ጉዞዋን ለማስቀጠል ትፋለማለች፡፡
ተጠባቂውን ጨዋታ እንግሊዛዊው ዳኛ አንቶኒ ቴይለር በዋና ዳኝነት ይመሩታል።
ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በሚደረገው ተጠባቂ ጨዋታ የትኛው ብሔራዊ ቡድን አሸንፎ ሩብ ፍጻሜውን ይቀላቀላል የሚለው ይጠበቃል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል የሚደረጉ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡
በዚህም ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፖርቹጋል ከ2010 የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን ጋር የምታደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ፖርቹጋል ከምድቧ በአምስት ነጥብ 2ኛ ሆና 32ቱን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በኋላ ፖርቹጋል በ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደግሞ ክሮሺያን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀሏ አይዘነጋም፡፡
በአሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ የምትመራው ፖርቹጋል ወደ ሩብ ፍጻሜው ለመግባት በምታደርገው ጉዞ ከስፔን ትልቅ ፈተና እንደሚገጥማት ይጠበቃል፡፡
ስፔናዊው የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ እንደ ቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ወርቃማ ስብብስብ ይህንንም ድንቅ የቡድን ስብስብ ሊያባክኑ ይችላሉ ተብለው እየተተቹ ይገኛል፡፡
አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ወርቃማ ትውልድን ሳይጠቀሙ መቅረታቸው ይታወሳል፡፡
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ስብስብ በአሁኑ ወቅት ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ብሩኖ ፈርናንዴዝ፣ ቪቲኒሃ፣ ጆአ ኔቬስ፣ ኑኖ ሜንዴስ፣ ቤርናርዶ ሲልቫ፣ ጎንካሎ ራሞስ፣ ሩበን ዲያስ፣ ራፋኤል ሊያዮ እና ግብ ጠባቂው ኮስታን ጨምሮ በርካታ ምርጥ ተጫዋቾች ይገኙበታል፡፡
የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ 3 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በዓለም ዋንጫ ውድድር ለፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን 11 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡
ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ2018 የዓለም ዋንጫ በምድብ ጨዋታ ስፔን ላይ ሦስት ግቦችን በማስቆጠር ሃትሪክ መስራቱ ይታወሳል፡፡
በአሰልጣኝ ሉዊስ ዴላፎንቴ የምትመራው ስፔን በበኩሏ ምድቧን በበላይነት እየመራች 32ቱን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡
ከዚያ በመቀጠል በ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደግሞ ኦስትሪያን ከጨዋታ ብልጫ ጋር በመርታት 16ቱን መቀላቀሏ አይዘነጋም፡፡
የ2010 የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን በድጋሚ በመድረኩ ለመንገስ የምታደርገውን ጉዞ ለማጠናከር የምታደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡
ላሚን ያማል፣ ሮድሪ፣ ፔድሪ፣ ኦያርዛባል፣ ፋቢያን ሩሂዝ፣ ጋቪ፣ ፌራን ቶሬስ እና ማርክ ኩኩሬላን ጨምሮ በርካታ ከዋክብቶች በስፔን ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ይገኛሉ፡፡
ከሳምንት በኋላ 19 ዓመቱን የሚይዘው ወጣቱ ኮከብ ላሚን ያማል በጨዋታው ልዩነት ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ከላሚን ያማል በተጨማሪ በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ 4 ግቦችን ያስቆጠረው የ29 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች ሚኬል ኦያርዛባል በጨዋታው ተጠባቂ ተጫዋች ነው፡፡
ለዋንጫው ቅድመ ግምት ከተሰጣቸው ብሔራዊ ቡድኖች መካከል አንዷ የሆነችው ስፔን ጉዞዋን ለማስቀጠል ትፋለማለች፡፡
ተጠባቂውን ጨዋታ እንግሊዛዊው ዳኛ አንቶኒ ቴይለር በዋና ዳኝነት ይመሩታል።
ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በሚደረገው ተጠባቂ ጨዋታ የትኛው ብሔራዊ ቡድን አሸንፎ ሩብ ፍጻሜውን ይቀላቀላል የሚለው ይጠበቃል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የስፔኑ አጥቂ ላሚን ያማል እሁድ እለት ከሳዑዲ አረቢያ ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ "ዝግጁ" መሆኑን ቢገልጽም፣ አሁን ላይ "ሙሉ ጨዋታ የምጫወትበት ጊዜ አይደለም" ሲል አስታውቋል። የባርሴሎናው ኮከብ ከቅርብ ጊዜ የጡንቻ ጉዳቱ በማገገም ላይ በመሆኑ፣ ስፔን ከኬፕ ቨርዴ ጋር ያለ ግብ በአቻ ውጤት በተለያየችበት አስደንጋጭ የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ ላይ ወደ ሜዳ የገባው በ71ኛው ደቂቃ ላይ ነበር።
አርብ እለት ከስፔን ቴሌቪዥን ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ያማል እንደተናገረው፣ "በጣም ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ነው። ከሜዳ ከራቅኩ ረዘም ያለ ጊዜ ስለሆነ በተለይ በጣም ጓጉቻለሁ። እሁዱን ጨዋታ በጉጉት እየጠበቅኩ ነው። በአካል ብቃት ረገድ ጥሩ ሁኔታ ላይ ነኝ፤ አሰልጣኙ ለሚፈልገው ማንኛውም ነገር ዝግጁ ነኝ። ይህ ማለት ግን ቋሚ ሆኜ እጀምራለሁ ማለት አይደለም፤ ዝግጁ ግን ነኝ።" ሆኖም አክሎም፣ "ገና በጊዜ ስለሆነ 90 ደቂቃ መጫወት አያስፈልግም፤ የመላመድ ሂደት ላይ ነኝ። ስለዚህ አሁን ሙሉ ጨዋታ የምጫወትበት ጊዜ ባይሆንም፣ አሰልጣኙ የሚፈልገውን ያህል ደቂቃ እጫወታለሁ" ብሏል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድን እና የባርሴሎና የቡድን አጋሩ ፓው ኩባርሲ በበኩሉ፣ ያማል አሁንም በቋሚነት ጨዋታውን መጀመር ባይችል ቡድኑ ክፍተቱን ለመሸፈን የሚያስችል አቅም እንዳለው ተናግሯል። "እጅግ አስደናቂ እና ድንቅ ስብስብ አለን። ሁሉም ተጫዋቾች በከፍተኛ ደረጃ ላይ መጫወት ይችላሉ። የላሚንን ድንቅ ብቃት ሁላችንም እናውቃለን፤ ስለዚህ ወደ ሜዳ ከገባ ብዙ ሊረዳን ይችላል። ነገር ግን እርሱ በማይኖርበት ጊዜ ክፍተቱን የሚሸፍኑት ተጫዋቾችም በተመሳሳይ ወይም በተሻለ መልኩ ኃላፊነታቸውን ይወጣሉ" ሲል ኩባርሲ በአርብ እለቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስረድቷል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሉዊስ ዴ ላ ፉዌንቴ ከኬፕ ቨርዴው የአቻ ውጤት በኋላ እንደገለጹት፣ ላሚን ያማልን ለ30 ደቂቃዎች ብቻ ማጫወት መቻላቸው በቡድናቸው ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን አልሸሸጉም። "ላሚን ወደ ሜዳ እንደገባ የኬፕ ቨርዴን አጨዋወት ቀይሮታል። ሆኖም ሊጫወት ይችላል ብለን ያሰብነው ያንን ያህል ጊዜ ብቻ ነበር። በቀጣዩ ጨዋታ ቡድናችን የተሻለ እንደሚንቀሳቀስ እርግጠኞች ነን" ብለዋል። በዚያ ጨዋታ ስፔን 2.29 የሚገመት የግብ እድል በመፍጠር እና 27 ሙከራዎችን በማድረግ የላቀች ቢሆንም፣ የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ድንቅ ኮከብ ሆኖ ብቅ ያለው የኬፕ ቨርዴው ግብ ጠባቂ ቮዚንሃ ሰባት ወሳኝ ኳሶችን በማዳን ስፔንን ከግብ አግዷታል።
ይህ ያልተጠበቀ የመክፈቻ ውጤት ስፔን ከሳዑዲ አረቢያ ጋር በምታደርገው ጨዋታ ሶስቱንም ነጥብ እንድታገኝ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮባታል። ኩባርሲ ይህንን አስመልክቶ ሲያብራራ፣ "ባለፉት ጥቂት ዓመታት እንዳደረግነው ሁሉ አሁንም አንድ እርምጃ ወደፊት መራመድ አለብን። ጨዋታው ልክ እንደ ፍጻሜ (Final) በመሆኑ ያለንን ሁሉ መስጠት ይጠበቅብናል። መላው ቡድኑ የዚህን ጨዋታ አስፈላጊነት በሚገባ ያውቃል። ለማሸነፍ እና ያለንን ሁሉ ለመስጠት አጥብቀን እንሞክራለን" ብሏል።
አርብ እለት ከስፔን ቴሌቪዥን ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ያማል እንደተናገረው፣ "በጣም ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ነው። ከሜዳ ከራቅኩ ረዘም ያለ ጊዜ ስለሆነ በተለይ በጣም ጓጉቻለሁ። እሁዱን ጨዋታ በጉጉት እየጠበቅኩ ነው። በአካል ብቃት ረገድ ጥሩ ሁኔታ ላይ ነኝ፤ አሰልጣኙ ለሚፈልገው ማንኛውም ነገር ዝግጁ ነኝ። ይህ ማለት ግን ቋሚ ሆኜ እጀምራለሁ ማለት አይደለም፤ ዝግጁ ግን ነኝ።" ሆኖም አክሎም፣ "ገና በጊዜ ስለሆነ 90 ደቂቃ መጫወት አያስፈልግም፤ የመላመድ ሂደት ላይ ነኝ። ስለዚህ አሁን ሙሉ ጨዋታ የምጫወትበት ጊዜ ባይሆንም፣ አሰልጣኙ የሚፈልገውን ያህል ደቂቃ እጫወታለሁ" ብሏል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድን እና የባርሴሎና የቡድን አጋሩ ፓው ኩባርሲ በበኩሉ፣ ያማል አሁንም በቋሚነት ጨዋታውን መጀመር ባይችል ቡድኑ ክፍተቱን ለመሸፈን የሚያስችል አቅም እንዳለው ተናግሯል። "እጅግ አስደናቂ እና ድንቅ ስብስብ አለን። ሁሉም ተጫዋቾች በከፍተኛ ደረጃ ላይ መጫወት ይችላሉ። የላሚንን ድንቅ ብቃት ሁላችንም እናውቃለን፤ ስለዚህ ወደ ሜዳ ከገባ ብዙ ሊረዳን ይችላል። ነገር ግን እርሱ በማይኖርበት ጊዜ ክፍተቱን የሚሸፍኑት ተጫዋቾችም በተመሳሳይ ወይም በተሻለ መልኩ ኃላፊነታቸውን ይወጣሉ" ሲል ኩባርሲ በአርብ እለቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስረድቷል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሉዊስ ዴ ላ ፉዌንቴ ከኬፕ ቨርዴው የአቻ ውጤት በኋላ እንደገለጹት፣ ላሚን ያማልን ለ30 ደቂቃዎች ብቻ ማጫወት መቻላቸው በቡድናቸው ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን አልሸሸጉም። "ላሚን ወደ ሜዳ እንደገባ የኬፕ ቨርዴን አጨዋወት ቀይሮታል። ሆኖም ሊጫወት ይችላል ብለን ያሰብነው ያንን ያህል ጊዜ ብቻ ነበር። በቀጣዩ ጨዋታ ቡድናችን የተሻለ እንደሚንቀሳቀስ እርግጠኞች ነን" ብለዋል። በዚያ ጨዋታ ስፔን 2.29 የሚገመት የግብ እድል በመፍጠር እና 27 ሙከራዎችን በማድረግ የላቀች ቢሆንም፣ የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ድንቅ ኮከብ ሆኖ ብቅ ያለው የኬፕ ቨርዴው ግብ ጠባቂ ቮዚንሃ ሰባት ወሳኝ ኳሶችን በማዳን ስፔንን ከግብ አግዷታል።
ይህ ያልተጠበቀ የመክፈቻ ውጤት ስፔን ከሳዑዲ አረቢያ ጋር በምታደርገው ጨዋታ ሶስቱንም ነጥብ እንድታገኝ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮባታል። ኩባርሲ ይህንን አስመልክቶ ሲያብራራ፣ "ባለፉት ጥቂት ዓመታት እንዳደረግነው ሁሉ አሁንም አንድ እርምጃ ወደፊት መራመድ አለብን። ጨዋታው ልክ እንደ ፍጻሜ (Final) በመሆኑ ያለንን ሁሉ መስጠት ይጠበቅብናል። መላው ቡድኑ የዚህን ጨዋታ አስፈላጊነት በሚገባ ያውቃል። ለማሸነፍ እና ያለንን ሁሉ ለመስጠት አጥብቀን እንሞክራለን" ብሏል።
2 months ago
በ2026 የዓለም ዋንጫ ውዱ ስብስብ - የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ 48 ሀገራት እየተሳተፉ ይገኛል፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ከሚሳተፉ 48 ሀገራት መካከል ውዱ ስብስብ በመሆን በቀዳሚነት መቀመጥ ችሏል፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ስብስብ 1 ነጥብ 52 ቢሊየን ዩሮ እንደሚያወጣ የትራንስፈር ማርኬት ዘገባ ያመላክታል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ ኪሊያን ምባፔ፣ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ፣ ኦሊሴ፣ ሪያን ሼርኪ፣ ዴዝሪ ዱዌ እና ዊሊያም ሳሊባን የመሳሰሉ ከዋክብቶች ይገኛሉ፡፡
በ57 ዓመቱ አሰልጣኝ ዲዴ ዴሻምፕ የሚመራው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ቅድመ ግምት ከተሰጣቸው ብሔራዊ ቡድኖች መካከል አንዱ ነው፡፡
በጀርመናዊው አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል የሚመራው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ደግሞ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ እየተሳተፉ ከሚገኙ ሀገራት መካከል 2ኛው ውድ ስብስብ ሆኗል፡፡
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ስበስብ 1 ነጥብ 36 ቢሊየን ዩሮ እንደሚያወጣ ግምት ተሰጥቷል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ስብስብ ውስጥ ሃሪ ኬን፣ ዴክላን ራይስ፣ ጁድ ቤሊንግሃም፣ ሬስ ጀምስ፣ ቡካዮ ሳካ፣ ኒኮ ኦሬሊ፣ ሞርጋን ሮጀርስ፣ ኤዜ፣ ማርከስ ራሽፎርድ እና አንቶኒ ጎርደንን ጨምሮ በርካታ ከዋክብቶች ይገኛሉ፡፡
ይህ በ2026 የዓለም ዋንጫ 2ኛው ውድ ስብስብ እንግሊዝን ከ1966 በኋላ በድጋሚ በመድረኩ ሻምፒዮን ያደርግ ይሆን የሚለው ይጠበቃል፡፡
በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ለሻምፒዮንነት ቅድመ ግምት ካገኙ ሀገራት መካከል አንዱ የሆነው የስፔን ብሔራዊ ቡድን ደግሞ 3ኛው ወድ ስብስብ ሆኗል፡፡
በአሰልጣኝ ሊዊስ ዴላፎንቴ የሚመራው የስፔን ብሔራዊ ቡድን 1 ነጥብ 22 ቢሊየን ዩሮ እንደሚያወጣ ተገምቷል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ስብስብ ውስጥ ላሚን ያማል፣ ፔድሪ፣ ጋቪ፣ ሮድሪ፣ ዴቪድ ራያ፣ ፋቢያን ሩሂዝ እና ፌራን ቶሬስ የመሳሰሉ ከዋክብት ይገኙበታል፡፡
በስፔናዊው አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ የሚመራው የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን በ1 ቢሊየን ዩሮ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ 4ኛው ውድ ስብስብ መሆን ችሏል፡፡
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን በስብስቡ ውስጥ የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ብሩኖ ፈረንናዴዝ፣ ቪቲኒሃ፣ ኔቬስ፣ በርናርዶ ሲልቫ እና ኑኖ ሜንዴዝን ጨምሮ በርካታ ከዋክበቶችን ይዟል፡፡
በአሰልጣኝ ዩሊያን ኔግሌስማን የሚመራው የጀርመን ብሔራዊ ቡድን በ947 ሚሊየን ዩሮ 5ኛው ውዱ ስብስብ ሆኗል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ አንጋፋው ግብ ጠባቂ ማኑኤል ኑየር፣ ፍሎሪያን ቨርትዝ፣ ካይ ሀቨርትዝ፣ ጀማል ሙሲያላ እና ጆሹዋ ኪሚችን ጨምሮ የተለያዩ ኮከቦች ይገኙበታል፡፡
ብራዚል፣ አርጀንቲና፣ ኔዘርላንድስ፣ ኖርዌይ እና ቤልጂዬም እንደ ቅደም ተከተላቸው ከ6ኛ 10ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ 48 ሀገራት እየተሳተፉ ይገኛል፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ከሚሳተፉ 48 ሀገራት መካከል ውዱ ስብስብ በመሆን በቀዳሚነት መቀመጥ ችሏል፡፡
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ስብስብ 1 ነጥብ 52 ቢሊየን ዩሮ እንደሚያወጣ የትራንስፈር ማርኬት ዘገባ ያመላክታል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ ኪሊያን ምባፔ፣ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ፣ ኦሊሴ፣ ሪያን ሼርኪ፣ ዴዝሪ ዱዌ እና ዊሊያም ሳሊባን የመሳሰሉ ከዋክብቶች ይገኛሉ፡፡
በ57 ዓመቱ አሰልጣኝ ዲዴ ዴሻምፕ የሚመራው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ቅድመ ግምት ከተሰጣቸው ብሔራዊ ቡድኖች መካከል አንዱ ነው፡፡
በጀርመናዊው አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል የሚመራው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ደግሞ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ እየተሳተፉ ከሚገኙ ሀገራት መካከል 2ኛው ውድ ስብስብ ሆኗል፡፡
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ስበስብ 1 ነጥብ 36 ቢሊየን ዩሮ እንደሚያወጣ ግምት ተሰጥቷል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ስብስብ ውስጥ ሃሪ ኬን፣ ዴክላን ራይስ፣ ጁድ ቤሊንግሃም፣ ሬስ ጀምስ፣ ቡካዮ ሳካ፣ ኒኮ ኦሬሊ፣ ሞርጋን ሮጀርስ፣ ኤዜ፣ ማርከስ ራሽፎርድ እና አንቶኒ ጎርደንን ጨምሮ በርካታ ከዋክብቶች ይገኛሉ፡፡
ይህ በ2026 የዓለም ዋንጫ 2ኛው ውድ ስብስብ እንግሊዝን ከ1966 በኋላ በድጋሚ በመድረኩ ሻምፒዮን ያደርግ ይሆን የሚለው ይጠበቃል፡፡
በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ለሻምፒዮንነት ቅድመ ግምት ካገኙ ሀገራት መካከል አንዱ የሆነው የስፔን ብሔራዊ ቡድን ደግሞ 3ኛው ወድ ስብስብ ሆኗል፡፡
በአሰልጣኝ ሊዊስ ዴላፎንቴ የሚመራው የስፔን ብሔራዊ ቡድን 1 ነጥብ 22 ቢሊየን ዩሮ እንደሚያወጣ ተገምቷል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ስብስብ ውስጥ ላሚን ያማል፣ ፔድሪ፣ ጋቪ፣ ሮድሪ፣ ዴቪድ ራያ፣ ፋቢያን ሩሂዝ እና ፌራን ቶሬስ የመሳሰሉ ከዋክብት ይገኙበታል፡፡
በስፔናዊው አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ የሚመራው የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን በ1 ቢሊየን ዩሮ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ 4ኛው ውድ ስብስብ መሆን ችሏል፡፡
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን በስብስቡ ውስጥ የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ብሩኖ ፈረንናዴዝ፣ ቪቲኒሃ፣ ኔቬስ፣ በርናርዶ ሲልቫ እና ኑኖ ሜንዴዝን ጨምሮ በርካታ ከዋክበቶችን ይዟል፡፡
በአሰልጣኝ ዩሊያን ኔግሌስማን የሚመራው የጀርመን ብሔራዊ ቡድን በ947 ሚሊየን ዩሮ 5ኛው ውዱ ስብስብ ሆኗል፡፡
በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ አንጋፋው ግብ ጠባቂ ማኑኤል ኑየር፣ ፍሎሪያን ቨርትዝ፣ ካይ ሀቨርትዝ፣ ጀማል ሙሲያላ እና ጆሹዋ ኪሚችን ጨምሮ የተለያዩ ኮከቦች ይገኙበታል፡፡
ብራዚል፣ አርጀንቲና፣ ኔዘርላንድስ፣ ኖርዌይ እና ቤልጂዬም እንደ ቅደም ተከተላቸው ከ6ኛ 10ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
2 months ago
"የሕክምና ልብሴ ልጄን ከስቃዩ አልሸፈነልኝም"
ውድ ኢትዮጵያውያን፣
#ethiopia | ዶ/ር የሮም ጌታቸው እባላለሁ። ከስድስት ዓመት በላይ በህክምና ሙያ ውስጥ ሕሙማንን በማከም፣ የተሰበሩ ቤተሰቦችን በማጽናናት እና ለብዙዎች ተስፋ በመሆን ኖሬያለሁ። በስራዬ ምክንያት ብዙ ወላጆች በልጆቻቸው አልጋ አጠገብ ሲያለቅሱ አይቻለሁ፣ ብዙ ሰዎች ሕይወትን ለማትረፍ ሲታገሉ ተመልክቻለሁ።
ዛሬ ግን ያ አባት እኔ ሆኛለሁ።
የ3 ዓመት ከ6 ወር ህፃን ልጄ በአጥንት ካንሰር ተጠቅቶ ከባድ የህክምና ፈተና ውስጥ ይገኛል። በየቀኑ ህመሙን ሲታገል ማየት፣ የልጄን ስቃይ እያየሁ ምንም ማድረግ አለመቻሌ ልቤን ይሰብረዋል።
እንደ ሀኪም የበሽታውን ስም አውቃለሁ። እንደ አባት ግን የልጄን ህመም እሸከማለሁ።
ልጄ ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ልዩ የአጥንት ቀዶ ጥገና እና ተከታታይ ህክምና ማድረግ ያስፈልገዋል። ለዚህም ከ3.5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተጠይቆብናል።
እኔ ሀኪም መሆኔ፣ ህዝቤን ለበርካታ አመታት በቅንነት ማገልገሌ ይህን ወጪ ለመሸፈን አላስቻለኝም።
በሀገራችን ያለው የጤና ስርዓት በብዙ ፈተናዎች ውስጥ እያለፈ ነው። የጤና ባለሙያዎች ሌት ተቀን የሕዝብ ሕይወትን ለማዳን ቢተጉም፣ የሚያገኙት ገቢ እና ድጋፍ ብዙ ጊዜ ከሚሸከሙት ኃላፊነት ጋር አይመጣጠንም። ሌሎችን የምናክም እጆቻችን፣ የራሳችንን ልጆች ለማዳን ሲያንሱ ማየት እጅግ ያማል።
የሕክምና ልብሴ ልጄን ከስቃዩ አልሸፈነልኝም። የዶክተርነት ማዕረጌም የልጄን ህመም አላስቆመውም። ዛሬ በፊታችሁ የቆምኩት እንደ ዶክተር ሳይሆን፣ ልጁን ለማጣት የሚፈራ አባት ሆኜ ነው።
ስለዚህ ውድ ወገኖቼ፣ ልጄ የመኖር እድል እንዲያገኝ፣ እና በድጋሚ ሳቁን እንድናይ በአቅማችሁ የምትችሉትን እርዳታ እንድታደርጉልኝ ከልብ እጠይቃለሁ።
ለእናንተ ትንሽ የሚመስለው አስተዋፅኦ ለልጄ ግን ሕይወት ሊሆን ይችላል።
"ሌሎችን ለማከም የቆምኩት እኔ፣ ዛሬ ግን የራሴን ልጅ ለማዳን የወገኖቼን እጅ እጠብቃለሁ።"
እግዚአብሔር የምታደርጉትን ቸርነት በብዙ ይክፈላችሁ።
ዶ/ር የሮም ጌታቸው
CBE - 1000149557982
Abay - 2091011011819814
Awash : 013201344371300
Tele birr: 0910119336
GoFundMe: https://www.gofundme.com/f...
[Share]
ውድ ኢትዮጵያውያን፣
#ethiopia | ዶ/ር የሮም ጌታቸው እባላለሁ። ከስድስት ዓመት በላይ በህክምና ሙያ ውስጥ ሕሙማንን በማከም፣ የተሰበሩ ቤተሰቦችን በማጽናናት እና ለብዙዎች ተስፋ በመሆን ኖሬያለሁ። በስራዬ ምክንያት ብዙ ወላጆች በልጆቻቸው አልጋ አጠገብ ሲያለቅሱ አይቻለሁ፣ ብዙ ሰዎች ሕይወትን ለማትረፍ ሲታገሉ ተመልክቻለሁ።
ዛሬ ግን ያ አባት እኔ ሆኛለሁ።
የ3 ዓመት ከ6 ወር ህፃን ልጄ በአጥንት ካንሰር ተጠቅቶ ከባድ የህክምና ፈተና ውስጥ ይገኛል። በየቀኑ ህመሙን ሲታገል ማየት፣ የልጄን ስቃይ እያየሁ ምንም ማድረግ አለመቻሌ ልቤን ይሰብረዋል።
እንደ ሀኪም የበሽታውን ስም አውቃለሁ። እንደ አባት ግን የልጄን ህመም እሸከማለሁ።
ልጄ ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ልዩ የአጥንት ቀዶ ጥገና እና ተከታታይ ህክምና ማድረግ ያስፈልገዋል። ለዚህም ከ3.5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተጠይቆብናል።
እኔ ሀኪም መሆኔ፣ ህዝቤን ለበርካታ አመታት በቅንነት ማገልገሌ ይህን ወጪ ለመሸፈን አላስቻለኝም።
በሀገራችን ያለው የጤና ስርዓት በብዙ ፈተናዎች ውስጥ እያለፈ ነው። የጤና ባለሙያዎች ሌት ተቀን የሕዝብ ሕይወትን ለማዳን ቢተጉም፣ የሚያገኙት ገቢ እና ድጋፍ ብዙ ጊዜ ከሚሸከሙት ኃላፊነት ጋር አይመጣጠንም። ሌሎችን የምናክም እጆቻችን፣ የራሳችንን ልጆች ለማዳን ሲያንሱ ማየት እጅግ ያማል።
የሕክምና ልብሴ ልጄን ከስቃዩ አልሸፈነልኝም። የዶክተርነት ማዕረጌም የልጄን ህመም አላስቆመውም። ዛሬ በፊታችሁ የቆምኩት እንደ ዶክተር ሳይሆን፣ ልጁን ለማጣት የሚፈራ አባት ሆኜ ነው።
ስለዚህ ውድ ወገኖቼ፣ ልጄ የመኖር እድል እንዲያገኝ፣ እና በድጋሚ ሳቁን እንድናይ በአቅማችሁ የምትችሉትን እርዳታ እንድታደርጉልኝ ከልብ እጠይቃለሁ።
ለእናንተ ትንሽ የሚመስለው አስተዋፅኦ ለልጄ ግን ሕይወት ሊሆን ይችላል።
"ሌሎችን ለማከም የቆምኩት እኔ፣ ዛሬ ግን የራሴን ልጅ ለማዳን የወገኖቼን እጅ እጠብቃለሁ።"
እግዚአብሔር የምታደርጉትን ቸርነት በብዙ ይክፈላችሁ።
ዶ/ር የሮም ጌታቸው
CBE - 1000149557982
Abay - 2091011011819814
Awash : 013201344371300
Tele birr: 0910119336
GoFundMe: https://www.gofundme.com/f...
[Share]
2 months ago
ኬፕ ቨርዴ ከስፔን ጋር ያለ ጎል አቻ በመለያየት ታሪክ ሰራች
#ethiopia | በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እስካሁን ከተመዘገቡት ኩነቶች ሁሉ እጅግ አስገራሚና ታላቅ የተባለው ታሪክ በአትላንታ ሜዳ ላይ ተከስቷል።
በዓለማችን በቆዳ ስፋቷ በሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው አነስተኛዋ አገር እና በፊፋ የደረጃ ሰንጠረዥ 67ኛ ላይ የምትገኘው ኬፕ ቨርዴ የአውሮፓ ሻምፒዮንና በዓለም እግር ኳስ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘውን ጠንካራዋን ስፔንን ያለ ምንም ጎል 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት በመግታት ነጥብ ማስጣል ችላለች።
የእግር ኳስ ተንታኞችና ብዙኃኑ ተመልካቾች ይህ ጨዋታ ለስፔን ብሔራዊ ቡድን ቀላል የግብ ማግቢያ ልምምድ እንደሚሆን ቅድመ ግምት ሰጥተው የነበረ ቢሆንም በሜዳ ላይ የታየው እውነታ ግን የዓለም ዋንጫ ሁልጊዜም አስቀድሞ ለመተንበይ አስቸጋሪ መሆኑን ዳግም አስመስክሯል።
የስፔን ተጫዋቾች በጨዋታው ላይ ለረጅም ሰዓታት ኳስን ተቆጣጥረው ቢጫወቱም የኬፕ ቨርዴን የተከላካይ መስመር ሰብረው ለመግባት ግን በእጅጉ ተፈትነዋል።
የስፔን የፊት መስመር አጥቂዎች ወደ ግብ በደረሱባቸው አጋጣሚዎች ሁሉ በፖርቹጋል ሁለተኛ ዲቪዚዮን ለቻቬስ ክለብ የሚጫወተው የ40 ዓመቱ አንጋፋ የኬፕ ቨርዴ ግብ ጠባቂ ቮዚንሃ እንደ ብረት የጠነከረ ግንብ ሆኖ አግዷቸዋል።
ይህ ግብ ጠባቂ ፌራን ቶሬስ እና አሜሪክ ላፖርቴ ያደረጓቸውን ተደጋጋሚና አደገኛ ሙከራዎች በሚያስደንቅ ብቃት አድኗል።
ቶሬስ በጨዋታው ያገኘውን ወርቃማ የግብ ዕድል በቮዚንሃ ጫና ምክንያት አግድም ብረት ሲመታበት በጨዋታው ማጠናቀቂያ ላይ ሚኬል ኦያርዛባል የሞከረውን ኳስ ደግሞ ሮቤርቶ ሎፔስ ባደረገው አስደናቂ መከላከል ሊከሽፍ ችሏል።
ስፔን በጨዋታው በአጠቃላይ 27 የግብ ሙከራዎችን ያደረገች ቢሆንም ኢላማውን የጠበቀው ግን ሰባቱ ብቻ ነበር።
የአሰልጣኝ ሉዊስ ዴ ላ ፉየንቴ ስብስብ የጨዋታውን አካሄድ ለመቀየር በማሰብ ከጉዳት ገና ያገገመውን የባርሴሎናውን ታዳጊ ላሚን ያማልን በሁለተኛው አጋማሽ ቀይረው ቢያስገቡም የያማል መግባት ስታዲየሙን ከማሞቅ ባለፈ ከስምንት ሳምንታት የጉዳት እረፍት በኋላ የተመለሰ በመሆኑ የስፔንን የማጥቃት ድክመት ሙሉ በሙሉ ሊፈታ አልቻለም።
ከዚህም በተጨማሪ የኒኮ ዊሊያምስ በቋሚነት አለመሰለፍ የስፔንን የማጥቃት ጥንካሬ በእጅጉ ቀንሶት ታይቷል።
የስፔኑ ታዋቂ ጋዜጣ ማርካ ሁኔታውን ሲገልጽ በአትላንታ ድንገተኛ አደጋ ተከሰተ ስፔን መጫወቻ መንገድና መፍትሔ አጥታ ተቸገረች በማለት በትችት ጽፏል።
በሌላ በኩል የቀድሞው የቶተንሃም አሰልጣኝ አንጅ ፖስቴኮግሉ በእንግሊዙ አይቲቪ ስፖርት በሰጡት ትንታኔ ይህ የእግር ኳስ ውበትና ታላቅነት ነው የኬፕ ቨርዴ ተጫዋቾች በውስጣቸው የነበራቸው ወኔና ተነሳሽነት እጅግ አስደናቂ ነበር። አሁን የዚህች ትንንሽ አገር ዜጎች በማንነታቸው በኩራት ይናገራሉ መላው ዓለምም አውቆላቸዋል በማለት አወድሰዋል።
የመጨረሻው ዳኛ ፊሽካ ሲነፋ የኬፕ ቨርዴ ተጫዋቾችና ደጋፊዎች የዓለም ዋንጫውን በራሱ ያሸነፉ ያህል ስታዲየሙን በደስታ ድምፅ አናውጠውታል።
አንጋፋው ግብ ጠባቂ ቮዚንሃ በቡድን አጋሮቹ ታቅፎ የደስታ ዕንባውን ሲያብስ ታይቷል።
ስፔን እ.አ.አ በ2010 የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ በስዊዘርላንድ ብትሸነፍም በመጨረሻ ዋንጫውን ማንሳቷ ለዘንድሮው ጉዞዋ እንደ ተስፋ የሚቆጠር ታሪካዊ ማስታወሻ ሲሆን ኬፕ ቨርዴ ግን ከጋና የ2006 ጉዞ በኋላ ወደ ቀጣዩ ዙር የምታልፍ የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት አገር የመሆን ዕድሏን በከፍተኛ ደረጃ አሳድጋለች።
#የዓለምዋንጫ #ኬፕቨርዴ #ስፔን #እግርኳስ #ስፖርት #አፍሪካ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ እስካሁን ከተመዘገቡት ኩነቶች ሁሉ እጅግ አስገራሚና ታላቅ የተባለው ታሪክ በአትላንታ ሜዳ ላይ ተከስቷል።
በዓለማችን በቆዳ ስፋቷ በሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው አነስተኛዋ አገር እና በፊፋ የደረጃ ሰንጠረዥ 67ኛ ላይ የምትገኘው ኬፕ ቨርዴ የአውሮፓ ሻምፒዮንና በዓለም እግር ኳስ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘውን ጠንካራዋን ስፔንን ያለ ምንም ጎል 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት በመግታት ነጥብ ማስጣል ችላለች።
የእግር ኳስ ተንታኞችና ብዙኃኑ ተመልካቾች ይህ ጨዋታ ለስፔን ብሔራዊ ቡድን ቀላል የግብ ማግቢያ ልምምድ እንደሚሆን ቅድመ ግምት ሰጥተው የነበረ ቢሆንም በሜዳ ላይ የታየው እውነታ ግን የዓለም ዋንጫ ሁልጊዜም አስቀድሞ ለመተንበይ አስቸጋሪ መሆኑን ዳግም አስመስክሯል።
የስፔን ተጫዋቾች በጨዋታው ላይ ለረጅም ሰዓታት ኳስን ተቆጣጥረው ቢጫወቱም የኬፕ ቨርዴን የተከላካይ መስመር ሰብረው ለመግባት ግን በእጅጉ ተፈትነዋል።
የስፔን የፊት መስመር አጥቂዎች ወደ ግብ በደረሱባቸው አጋጣሚዎች ሁሉ በፖርቹጋል ሁለተኛ ዲቪዚዮን ለቻቬስ ክለብ የሚጫወተው የ40 ዓመቱ አንጋፋ የኬፕ ቨርዴ ግብ ጠባቂ ቮዚንሃ እንደ ብረት የጠነከረ ግንብ ሆኖ አግዷቸዋል።
ይህ ግብ ጠባቂ ፌራን ቶሬስ እና አሜሪክ ላፖርቴ ያደረጓቸውን ተደጋጋሚና አደገኛ ሙከራዎች በሚያስደንቅ ብቃት አድኗል።
ቶሬስ በጨዋታው ያገኘውን ወርቃማ የግብ ዕድል በቮዚንሃ ጫና ምክንያት አግድም ብረት ሲመታበት በጨዋታው ማጠናቀቂያ ላይ ሚኬል ኦያርዛባል የሞከረውን ኳስ ደግሞ ሮቤርቶ ሎፔስ ባደረገው አስደናቂ መከላከል ሊከሽፍ ችሏል።
ስፔን በጨዋታው በአጠቃላይ 27 የግብ ሙከራዎችን ያደረገች ቢሆንም ኢላማውን የጠበቀው ግን ሰባቱ ብቻ ነበር።
የአሰልጣኝ ሉዊስ ዴ ላ ፉየንቴ ስብስብ የጨዋታውን አካሄድ ለመቀየር በማሰብ ከጉዳት ገና ያገገመውን የባርሴሎናውን ታዳጊ ላሚን ያማልን በሁለተኛው አጋማሽ ቀይረው ቢያስገቡም የያማል መግባት ስታዲየሙን ከማሞቅ ባለፈ ከስምንት ሳምንታት የጉዳት እረፍት በኋላ የተመለሰ በመሆኑ የስፔንን የማጥቃት ድክመት ሙሉ በሙሉ ሊፈታ አልቻለም።
ከዚህም በተጨማሪ የኒኮ ዊሊያምስ በቋሚነት አለመሰለፍ የስፔንን የማጥቃት ጥንካሬ በእጅጉ ቀንሶት ታይቷል።
የስፔኑ ታዋቂ ጋዜጣ ማርካ ሁኔታውን ሲገልጽ በአትላንታ ድንገተኛ አደጋ ተከሰተ ስፔን መጫወቻ መንገድና መፍትሔ አጥታ ተቸገረች በማለት በትችት ጽፏል።
በሌላ በኩል የቀድሞው የቶተንሃም አሰልጣኝ አንጅ ፖስቴኮግሉ በእንግሊዙ አይቲቪ ስፖርት በሰጡት ትንታኔ ይህ የእግር ኳስ ውበትና ታላቅነት ነው የኬፕ ቨርዴ ተጫዋቾች በውስጣቸው የነበራቸው ወኔና ተነሳሽነት እጅግ አስደናቂ ነበር። አሁን የዚህች ትንንሽ አገር ዜጎች በማንነታቸው በኩራት ይናገራሉ መላው ዓለምም አውቆላቸዋል በማለት አወድሰዋል።
የመጨረሻው ዳኛ ፊሽካ ሲነፋ የኬፕ ቨርዴ ተጫዋቾችና ደጋፊዎች የዓለም ዋንጫውን በራሱ ያሸነፉ ያህል ስታዲየሙን በደስታ ድምፅ አናውጠውታል።
አንጋፋው ግብ ጠባቂ ቮዚንሃ በቡድን አጋሮቹ ታቅፎ የደስታ ዕንባውን ሲያብስ ታይቷል።
ስፔን እ.አ.አ በ2010 የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ በስዊዘርላንድ ብትሸነፍም በመጨረሻ ዋንጫውን ማንሳቷ ለዘንድሮው ጉዞዋ እንደ ተስፋ የሚቆጠር ታሪካዊ ማስታወሻ ሲሆን ኬፕ ቨርዴ ግን ከጋና የ2006 ጉዞ በኋላ ወደ ቀጣዩ ዙር የምታልፍ የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት አገር የመሆን ዕድሏን በከፍተኛ ደረጃ አሳድጋለች።
#የዓለምዋንጫ #ኬፕቨርዴ #ስፔን #እግርኳስ #ስፖርት #አፍሪካ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያውያን የልብ ትርታ የሆነው፣ ባህልና ስፖርትን አዋህዶ በየዓመቱ የሚያገናኘን ታላቁ የኢትዮጵያ ስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ወደ ሚኒሶታ ሲመጣ፣ ዘንድሮ ከወትሮው የተለየ ደማቅ የሙዚቃ ፌሽታን ይዞ መጥቷል።
"ታዲያ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ማንን እናያለን?" ብላችሁ በጉጉት ለምትጠብቁ...
የናፍቆት እና የትዝታ ማዕበልን የሚያመጣው በመድረክ ላይ ባለው ልዩ ንቃት እና ሞቅታ የሚታወቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አየሩን በዜማ ሊያናውጠው ወደ ሚኒሶታ እየመጣ ነው! ያ ብቻ አይደለም፤ ልብን በሚያማልሉ... ጥልቅ እና ለዛ ባላቸው ዜማዎቹ የምናውቀው ድንቁ ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህም በዚህ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ስብስብ ላይ ተገኝቶ ነፍስን የሚያረካ የሙዚቃ ግብዣ ሊያቀርብልን ጓዙን ጠቅልሏል።
ይህ ታላቅ የሙዚቃ እና የባህል ምሽት ሐሙስ፣ ጁላይ 2 ቀን 2026 (Thursday, July 2, 2026) የሚካሄድ ሲሆን... እኚህ ሁለት ከዋክብት ሚኒሶታን በዜማ ሊያደምቋት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል!
ነገር ግን ይህ ገና ጅምር ነው! የዘንድሮው ፌስቲቫል የጥበብ ሰራዊት በዚሁ አያበቃም፤ መድረኩን የሚያደምቁ ሌሎች ድንቅ አርቲስቶችንም በተከታታይ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
የዘንድሮውን ESFNA እንዳያመልጣችሁ፤ ቀኑን በቀን መቁጠሪያችሁ ላይ አስፍሩ፣ ጫማችሁን አዘጋጁ፣ ለጭፈራ ተነሱ! ሚኒሶታ ዘንድሮ በኢትዮጵያዊያን ዜማ፣ ፍቅር እና ፌሽታ ልትደምቅ ነው! #esfna #minnesota #esfna2026 #esfnamn
"ታዲያ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ማንን እናያለን?" ብላችሁ በጉጉት ለምትጠብቁ...
የናፍቆት እና የትዝታ ማዕበልን የሚያመጣው በመድረክ ላይ ባለው ልዩ ንቃት እና ሞቅታ የሚታወቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አየሩን በዜማ ሊያናውጠው ወደ ሚኒሶታ እየመጣ ነው! ያ ብቻ አይደለም፤ ልብን በሚያማልሉ... ጥልቅ እና ለዛ ባላቸው ዜማዎቹ የምናውቀው ድንቁ ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህም በዚህ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ስብስብ ላይ ተገኝቶ ነፍስን የሚያረካ የሙዚቃ ግብዣ ሊያቀርብልን ጓዙን ጠቅልሏል።
ይህ ታላቅ የሙዚቃ እና የባህል ምሽት ሐሙስ፣ ጁላይ 2 ቀን 2026 (Thursday, July 2, 2026) የሚካሄድ ሲሆን... እኚህ ሁለት ከዋክብት ሚኒሶታን በዜማ ሊያደምቋት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል!
ነገር ግን ይህ ገና ጅምር ነው! የዘንድሮው ፌስቲቫል የጥበብ ሰራዊት በዚሁ አያበቃም፤ መድረኩን የሚያደምቁ ሌሎች ድንቅ አርቲስቶችንም በተከታታይ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
የዘንድሮውን ESFNA እንዳያመልጣችሁ፤ ቀኑን በቀን መቁጠሪያችሁ ላይ አስፍሩ፣ ጫማችሁን አዘጋጁ፣ ለጭፈራ ተነሱ! ሚኒሶታ ዘንድሮ በኢትዮጵያዊያን ዜማ፣ ፍቅር እና ፌሽታ ልትደምቅ ነው! #esfna #minnesota #esfna2026 #esfnamn
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያውያን የልብ ትርታ የሆነው፣ ባህልና ስፖርትን አዋህዶ በየዓመቱ የሚያገናኘን ታላቁ የኢትዮጵያ ስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ወደ ሚኒሶታ ሲመጣ፣ ዘንድሮ ከወትሮው የተለየ ደማቅ የሙዚቃ ፌሽታን ይዞ መጥቷል።
"ታዲያ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ማንን እናያለን?" ብላችሁ በጉጉት ለምትጠብቁ...
የናፍቆት እና የትዝታ ማዕበልን የሚያመጣው በመድረክ ላይ ባለው ልዩ ንቃት እና ሞቅታ የሚታወቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አየሩን በዜማ ሊያናውጠው ወደ ሚኒሶታ እየመጣ ነው! ያ ብቻ አይደለም፤ ልብን በሚያማልሉ... ጥልቅ እና ለዛ ባላቸው ዜማዎቹ የምናውቀው ድንቁ ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህም በዚህ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ስብስብ ላይ ተገኝቶ ነፍስን የሚያረካ የሙዚቃ ግብዣ ሊያቀርብልን ጓዙን ጠቅልሏል።
ይህ ታላቅ የሙዚቃ እና የባህል ምሽት ሐሙስ፣ ጁላይ 2 ቀን 2026 (Thursday, July 2, 2026) የሚካሄድ ሲሆን... እኚህ ሁለት ከዋክብት ሚኒሶታን በዜማ ሊያደምቋት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል!
ነገር ግን ይህ ገና ጅምር ነው! የዘንድሮው ፌስቲቫል የጥበብ ሰራዊት በዚሁ አያበቃም፤ መድረኩን የሚያደምቁ ሌሎች ድንቅ አርቲስቶችንም በተከታታይ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
የዘንድሮውን ESFNA እንዳያመልጣችሁ፤ ቀኑን በቀን መቁጠሪያችሁ ላይ አስፍሩ፣ ጫማችሁን አዘጋጁ፣ ለጭፈራ ተነሱ! ሚኒሶታ ዘንድሮ በኢትዮጵያዊያን ዜማ፣ ፍቅር እና ፌሽታ ልትደምቅ ነው! #esfna #minnesota #esfna2026 #esfnamn
"ታዲያ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ማንን እናያለን?" ብላችሁ በጉጉት ለምትጠብቁ...
የናፍቆት እና የትዝታ ማዕበልን የሚያመጣው በመድረክ ላይ ባለው ልዩ ንቃት እና ሞቅታ የሚታወቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አየሩን በዜማ ሊያናውጠው ወደ ሚኒሶታ እየመጣ ነው! ያ ብቻ አይደለም፤ ልብን በሚያማልሉ... ጥልቅ እና ለዛ ባላቸው ዜማዎቹ የምናውቀው ድንቁ ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህም በዚህ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ስብስብ ላይ ተገኝቶ ነፍስን የሚያረካ የሙዚቃ ግብዣ ሊያቀርብልን ጓዙን ጠቅልሏል።
ይህ ታላቅ የሙዚቃ እና የባህል ምሽት ሐሙስ፣ ጁላይ 2 ቀን 2026 (Thursday, July 2, 2026) የሚካሄድ ሲሆን... እኚህ ሁለት ከዋክብት ሚኒሶታን በዜማ ሊያደምቋት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል!
ነገር ግን ይህ ገና ጅምር ነው! የዘንድሮው ፌስቲቫል የጥበብ ሰራዊት በዚሁ አያበቃም፤ መድረኩን የሚያደምቁ ሌሎች ድንቅ አርቲስቶችንም በተከታታይ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
የዘንድሮውን ESFNA እንዳያመልጣችሁ፤ ቀኑን በቀን መቁጠሪያችሁ ላይ አስፍሩ፣ ጫማችሁን አዘጋጁ፣ ለጭፈራ ተነሱ! ሚኒሶታ ዘንድሮ በኢትዮጵያዊያን ዜማ፣ ፍቅር እና ፌሽታ ልትደምቅ ነው! #esfna #minnesota #esfna2026 #esfnamn
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በ2022ቱ የኳታር ዓለም ዋንጫ ማሳረጊያ ላይ ፈረንሳይ በፍጻሜው ብትሸነፍም ኪሊያን ምባፔ ሃት-ትሪክ ሰርቶ የወርቅ ጫማውን ሲቀበል ፊቱ ላይ ምንም ዓይነት ፈገግታ አልነበረም። ግቦች ለቡድን ድል ሙሉ ዋስትና ባይሆኑም፣ አንድ አደገኛ አጥቂ ግን ለቡድኑ ሁሌም ትልቅ ተስፋ እና ዕድል ፈጣሪ ነው። የ2026ቱ ታላቁ እና ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማዕበል እየተቃረበ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የወርቅ ጫማ አሸናፊዎችን ታሪካዊ ዳራ እና ቀጣዮቹን አጓጊ ተገማቾች በጥልቀት እንቃኛለን።
ለእንግሊዛዊው ኮከብ ሃሪ ኬን ጥሩ ያልሆነ ዜና አለ ታሪክ እንደሚነግረን በ30 ዓመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ላይ ሆኖ የወርቅ ጫማ ማሸነፍ እጅግ ከባድ ነው። ይህ ክስተት በታሪክ የተመዘገበው አንድ ጊዜ ብቻ ሲሆን፣ በ1998ቱ የፈረንሳይ ዓለም ዋንጫ ክሮኤሺያዊው ዳቮር ሱከር በ30 ዓመቱ 6 ግቦችን በማስቆጠር ነበር ይህን ተአምር ያሳካው። ሱከር ለዚህ ሕግ ብቸኛው ልዩ ማሳያ ሲሆን፣ በአማካይ የወርቅ ጫማ አሸናፊዎች ዕድሜ 24.7 ዓመት ነው። በ2022 ምባፔ በ24 ዓመቱ 35 ዓመት የነበረውን ሊዮኔል ሜሲን በአንድ ግብ ብቻ በልጦ ማሸነፉ የዕድሜ አማካዩን በትንሹ ዝቅ አድርጎታል። በታሪክ በለጋ ዕድሜው ይህን ክብር ያገኘው ሀንጋሪያዊው ፍሎሪያን አልበርት ሲሆን፣ በ1962ቱ የቺሊ ውድድር ላይ በ20 ዓመት ከስምንት ወር ዕድሜው አሸንፏል። ይህንን ታሪካዊ ሪከርድ ለመስበር የስፔኑ የ18 ዓመት ታዳጊ ላሚን ያማል በአሁኑ ወቅት በጉጉት ዓይኑን ጥሏል።
በሌላ በኩል ደግሞ ብቻውን የሚያጨበጭብ እጅ የለምና አንድ ስኬታማ አጥቂ ጥሩ የኳስ አቅርቦት እና ቡድኑ በውድድሩ ሩቅ መጓዝ መቻል ያስፈልገዋል። አምስት ጊዜ የዓለም ዋንጫን ያነሳችው ብራዚል፣ ከ1938ቱ ሊዮኒዳስ እስከ 2002ቱ ሮናልዶ ድረስ ስድስት አደገኛ የወርቅ ጫማ አሸናፊዎችን ማፍራቷ አያስገርምም። በምድብ ጨዋታዎች ብዙ ግብ ማስቆጠር ጥሩ ጅምር ቢሆንም፣ ቡድንዎ ወደ ጥሎ ማለፍ ካላደገ ግን ትልቅ ኪሳራ ነው። ለምሳሌ በ2018ቱ የሩሲያ ውድድር ክርስቲያኖ ሮናልዶ በምድብ ጨዋታዎች 4 ግቦችን ቢያገባም ፖርቱጋል በ16ቱ ዙር በመውደቋ ዕድሉን አጥቷል፤ በአንጻሩ 6 ግቦችን አግብቶ ከእንግሊዝ ጋር ግማሽ ፍጻሜ የደረሰው ሃሪ ኬን አሸናፊ ሆኗል። የዚህ ሕግ ብቸኛው ልዩነት የ1994ቱ ኦሌግ ሳሌንኮ ሲሆን፣ ሩሲያ ከምድቧ ባትሻገርም በካሜሩን ላይ በምድብ ጨዋታ 5 ግቦችን (በድምሩ 6 ግቦች) በማስቆጠር ሀገሩ ከመመለሱ በፊት የወርቅ ጫማውን አረጋግጦ ነበር።
በክለብ ደረጃ የሚታይ ስኬትም ለዓለም ዋንጫው ትልቅ መነሻ ነው። ጀርመናዊው ቶማስ ሙለር በ2010 ወደ ደቡብ አፍሪካ ሲያቀና ለሀገሩ አንድም ግብ አግብቶ ባያውቅም፣ በባየር ሙኒክ ስኬታማ የውድድር ዓመት አሳልፎ መምጣቱ በዓለም ዋንጫው የወርቅ ጫማ እንዲያሸንፍ ረድቶታል። ታሪክ እንደሚጠቅሰው ክለባቸው ከምርጥ አራት ውጪ ሆኖ የዓለም ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አግቢ በመሆን ያጠናቀቁ ተጫዋቾች በታሪክ ሁለት ብቻ ናቸው። ግብ ሲገጣጠም ደግሞ ፊፋ አሸናፊውን ለመለየት አሲስትን የሚቆጥር ሲሆን፣ በ2010 ሙለር፣ ቪያ፣ ስናይደር እና ፎርላን እኩል 5 ግቦች በነበራቸው ወቅት ሙለር በ3 አሲስት አሸንፏል። አሲስትም እኩል ከሆነ ደግሞ አነስተኛ ደቂቃ የተጫወተው ተጫዋች የወርቅ ጫማውን በበላይነት ይወስዳል።
የ2026ቱ የወርቅ ጫማ ፉክክርም እጅግ የበረታ እንደሚሆን ጥርጥር የለውም። በዓለም ዋንጫ ታሪክ ማንም ተጫዋች የወርቅ ጫማን ከሁለት ጊዜ በላይ አላሸነፈም፤ ዘንድሮ ግን ምባፔ እና ሃሪ ኬን ይህንን ታሪክ ለመጻፍ ትልቅ ዕድል አላቸው። ምባፔ በማጣሪያው 4 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን ጠንካራዋ ፈረንሳይ ሩቅ ስለምትጓዝ ተመራጭ ነው። የ32 ዓመቱ ሃሪ ኬን ዕድሜው ቢገፋም፣ በዘንድሮው የክለብ ቆይታው 54 ግቦችን አስቆጥሮ በታላቅ ብቃት ላይ ይገኛል። በሌላ በኩል የ38 ዓመቱ ሜሲ ካቢኔ ውስጥ 8 የባሎን ዶር ክብሮች ቢኖሩም የወርቅ ጫማ ባለመኖሩ ይህ ውድድር የመጨረሻ ዕድሉ ነው። አርጀንቲና ከእርሱ በተጨማሪ በኮፓ አሜሪካ 2024 የወርቅ ጫማ ያሸነፈውን ላውታሮ ማርቲኔዝን እና በአትሌቲኮ ማድሪድ ድንቅ ጊዜ ያሳለፈውን ጁሊያን አልቫሬዝን ይዛ ትቀርባለች። የስፔኑ ታዳጊ ላሚን ያማል፣ የ41 ዓመቱ ፖርቱጋላዊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ለማንችስተር ሲቲ 26 የሊግ ግቦችን ያገባው ኤርሊንግ ሀላንድ፣ በሪያል ማድሪድ ድንቅ ጊዜ ያሳለፈው ቪኒሽየስ ጁኒየር እና ፈረንሳዊው ኡስማን ዴምቤሌም ዋናዎቹ ተፎካካሪዎች ናቸው።
ከነዚህ ዋና ዋና ተገማቾች በተጨማሪ ያልተጠበቁ ድብቅ አደጋዎች ሊፈጠሩ ይችላሉ። የዩሮ 2024 የፍጻሜ አሸናፊ ግብ ያስቆጠረው የስፔኑ ሚኬል ኦያርዛባል በማጣሪያው ድንቅ ብቃት ያሳየ ሲሆን፣ ስዊድናውያኑ አሌክሳንደር ኢሳክ እና ቪክቶር ዮከረስ፣ እንዲሁም ብራዚላውያኑ ራፊንሃ እና ኢጎር ቲያጎ አስገራሚ ተፎካካሪዎች ሊሆኑ ይችላሉ። ለባየር ሙኒክ 22 ግቦችን እና 30 አሲስቶችን ያደረገው ፈረንሳዊው ማይክል ኦሊሴ እና በማንኛውም ሰዓት ጨዋታን መለወጥ የሚችለው የናፖሊው አጥቂ ቤልጅየማዊው ሮሜሉ ሉካኩ የውድድሩ አስገራሚ ድብቅ ዕጩዎች ተብለው ተጠቅሰዋል።
ለእንግሊዛዊው ኮከብ ሃሪ ኬን ጥሩ ያልሆነ ዜና አለ ታሪክ እንደሚነግረን በ30 ዓመት እና ከዚያ በላይ ዕድሜ ላይ ሆኖ የወርቅ ጫማ ማሸነፍ እጅግ ከባድ ነው። ይህ ክስተት በታሪክ የተመዘገበው አንድ ጊዜ ብቻ ሲሆን፣ በ1998ቱ የፈረንሳይ ዓለም ዋንጫ ክሮኤሺያዊው ዳቮር ሱከር በ30 ዓመቱ 6 ግቦችን በማስቆጠር ነበር ይህን ተአምር ያሳካው። ሱከር ለዚህ ሕግ ብቸኛው ልዩ ማሳያ ሲሆን፣ በአማካይ የወርቅ ጫማ አሸናፊዎች ዕድሜ 24.7 ዓመት ነው። በ2022 ምባፔ በ24 ዓመቱ 35 ዓመት የነበረውን ሊዮኔል ሜሲን በአንድ ግብ ብቻ በልጦ ማሸነፉ የዕድሜ አማካዩን በትንሹ ዝቅ አድርጎታል። በታሪክ በለጋ ዕድሜው ይህን ክብር ያገኘው ሀንጋሪያዊው ፍሎሪያን አልበርት ሲሆን፣ በ1962ቱ የቺሊ ውድድር ላይ በ20 ዓመት ከስምንት ወር ዕድሜው አሸንፏል። ይህንን ታሪካዊ ሪከርድ ለመስበር የስፔኑ የ18 ዓመት ታዳጊ ላሚን ያማል በአሁኑ ወቅት በጉጉት ዓይኑን ጥሏል።
በሌላ በኩል ደግሞ ብቻውን የሚያጨበጭብ እጅ የለምና አንድ ስኬታማ አጥቂ ጥሩ የኳስ አቅርቦት እና ቡድኑ በውድድሩ ሩቅ መጓዝ መቻል ያስፈልገዋል። አምስት ጊዜ የዓለም ዋንጫን ያነሳችው ብራዚል፣ ከ1938ቱ ሊዮኒዳስ እስከ 2002ቱ ሮናልዶ ድረስ ስድስት አደገኛ የወርቅ ጫማ አሸናፊዎችን ማፍራቷ አያስገርምም። በምድብ ጨዋታዎች ብዙ ግብ ማስቆጠር ጥሩ ጅምር ቢሆንም፣ ቡድንዎ ወደ ጥሎ ማለፍ ካላደገ ግን ትልቅ ኪሳራ ነው። ለምሳሌ በ2018ቱ የሩሲያ ውድድር ክርስቲያኖ ሮናልዶ በምድብ ጨዋታዎች 4 ግቦችን ቢያገባም ፖርቱጋል በ16ቱ ዙር በመውደቋ ዕድሉን አጥቷል፤ በአንጻሩ 6 ግቦችን አግብቶ ከእንግሊዝ ጋር ግማሽ ፍጻሜ የደረሰው ሃሪ ኬን አሸናፊ ሆኗል። የዚህ ሕግ ብቸኛው ልዩነት የ1994ቱ ኦሌግ ሳሌንኮ ሲሆን፣ ሩሲያ ከምድቧ ባትሻገርም በካሜሩን ላይ በምድብ ጨዋታ 5 ግቦችን (በድምሩ 6 ግቦች) በማስቆጠር ሀገሩ ከመመለሱ በፊት የወርቅ ጫማውን አረጋግጦ ነበር።
በክለብ ደረጃ የሚታይ ስኬትም ለዓለም ዋንጫው ትልቅ መነሻ ነው። ጀርመናዊው ቶማስ ሙለር በ2010 ወደ ደቡብ አፍሪካ ሲያቀና ለሀገሩ አንድም ግብ አግብቶ ባያውቅም፣ በባየር ሙኒክ ስኬታማ የውድድር ዓመት አሳልፎ መምጣቱ በዓለም ዋንጫው የወርቅ ጫማ እንዲያሸንፍ ረድቶታል። ታሪክ እንደሚጠቅሰው ክለባቸው ከምርጥ አራት ውጪ ሆኖ የዓለም ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አግቢ በመሆን ያጠናቀቁ ተጫዋቾች በታሪክ ሁለት ብቻ ናቸው። ግብ ሲገጣጠም ደግሞ ፊፋ አሸናፊውን ለመለየት አሲስትን የሚቆጥር ሲሆን፣ በ2010 ሙለር፣ ቪያ፣ ስናይደር እና ፎርላን እኩል 5 ግቦች በነበራቸው ወቅት ሙለር በ3 አሲስት አሸንፏል። አሲስትም እኩል ከሆነ ደግሞ አነስተኛ ደቂቃ የተጫወተው ተጫዋች የወርቅ ጫማውን በበላይነት ይወስዳል።
የ2026ቱ የወርቅ ጫማ ፉክክርም እጅግ የበረታ እንደሚሆን ጥርጥር የለውም። በዓለም ዋንጫ ታሪክ ማንም ተጫዋች የወርቅ ጫማን ከሁለት ጊዜ በላይ አላሸነፈም፤ ዘንድሮ ግን ምባፔ እና ሃሪ ኬን ይህንን ታሪክ ለመጻፍ ትልቅ ዕድል አላቸው። ምባፔ በማጣሪያው 4 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን ጠንካራዋ ፈረንሳይ ሩቅ ስለምትጓዝ ተመራጭ ነው። የ32 ዓመቱ ሃሪ ኬን ዕድሜው ቢገፋም፣ በዘንድሮው የክለብ ቆይታው 54 ግቦችን አስቆጥሮ በታላቅ ብቃት ላይ ይገኛል። በሌላ በኩል የ38 ዓመቱ ሜሲ ካቢኔ ውስጥ 8 የባሎን ዶር ክብሮች ቢኖሩም የወርቅ ጫማ ባለመኖሩ ይህ ውድድር የመጨረሻ ዕድሉ ነው። አርጀንቲና ከእርሱ በተጨማሪ በኮፓ አሜሪካ 2024 የወርቅ ጫማ ያሸነፈውን ላውታሮ ማርቲኔዝን እና በአትሌቲኮ ማድሪድ ድንቅ ጊዜ ያሳለፈውን ጁሊያን አልቫሬዝን ይዛ ትቀርባለች። የስፔኑ ታዳጊ ላሚን ያማል፣ የ41 ዓመቱ ፖርቱጋላዊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ለማንችስተር ሲቲ 26 የሊግ ግቦችን ያገባው ኤርሊንግ ሀላንድ፣ በሪያል ማድሪድ ድንቅ ጊዜ ያሳለፈው ቪኒሽየስ ጁኒየር እና ፈረንሳዊው ኡስማን ዴምቤሌም ዋናዎቹ ተፎካካሪዎች ናቸው።
ከነዚህ ዋና ዋና ተገማቾች በተጨማሪ ያልተጠበቁ ድብቅ አደጋዎች ሊፈጠሩ ይችላሉ። የዩሮ 2024 የፍጻሜ አሸናፊ ግብ ያስቆጠረው የስፔኑ ሚኬል ኦያርዛባል በማጣሪያው ድንቅ ብቃት ያሳየ ሲሆን፣ ስዊድናውያኑ አሌክሳንደር ኢሳክ እና ቪክቶር ዮከረስ፣ እንዲሁም ብራዚላውያኑ ራፊንሃ እና ኢጎር ቲያጎ አስገራሚ ተፎካካሪዎች ሊሆኑ ይችላሉ። ለባየር ሙኒክ 22 ግቦችን እና 30 አሲስቶችን ያደረገው ፈረንሳዊው ማይክል ኦሊሴ እና በማንኛውም ሰዓት ጨዋታን መለወጥ የሚችለው የናፖሊው አጥቂ ቤልጅየማዊው ሮሜሉ ሉካኩ የውድድሩ አስገራሚ ድብቅ ዕጩዎች ተብለው ተጠቅሰዋል።
Comments