1 day ago
የጆኒ እና ሴዶ MMA ፍልሚያ መግቢያ ትኬት VVIP 100 ሺ ብር መሆኑ ተገለፀ::
ቀን: ነሐሴ 21
ቦታ: አድዋ 00 ሙዚየም (Adwa 00 Museum)
ቲኬት ለመግዛት: በ M-Pesa
የቲኬት ዓይነቶች እና ዋጋ:
1. VVIP Ringside - 100,000 የኢትዮጵይ ብር
* ልዩ የሪንግ አጠገብ መቀመጫ
* ያልተገደበ የምግብ እና የመጠጥ አገልግሎት
* ወደ ተወዳዳሪዎች ልብስ መቀየሪያ ክፍል የመግባት እድል
* መቀመጫ የመምረጥ መብት
2. VVIP Premium - 50,000 የኢትዮጵይ ብር
* 2ኛ ተከታታይ ረድፍ መቀመጫ
* 2 የምግብ እና 10 የመጠጥ ኩፖኖች
* መቀመጫ የመምረጥ መብት
3. VVIP Normal - 30,000 የኢትዮጵይ ብር
* ከ 3ኛ እስከ 5ኛ ረድፍ መቀመጫዎች
* 2 የምግብ እና 7 የመጠጥ ኩፖኖች
* መቀመጫ የመምረጥ መብት
4. VIP - 20,000 የኢትዮጵይ ብር
* 1 የምግብ እና 4 የመጠጥ ኩፖኖች
* መቀመጫ የመምረጥ መብት
5. Regular - 10,000 የኢትዮጵይ ብር
6. Early Bird - 4,000 የኢትዮጵይ ብር
(በተወሰነ ቁጥር የቀረበ)
ቲኬትዎን አሁኑኑ በ M-Pesa ይቁረጡ!
ቲኬቱም እያለቀ ነው ተብሏል.......
Via ETFC
Seledadotio
Seledadotio
ቀን: ነሐሴ 21
ቦታ: አድዋ 00 ሙዚየም (Adwa 00 Museum)
ቲኬት ለመግዛት: በ M-Pesa
የቲኬት ዓይነቶች እና ዋጋ:
1. VVIP Ringside - 100,000 የኢትዮጵይ ብር
* ልዩ የሪንግ አጠገብ መቀመጫ
* ያልተገደበ የምግብ እና የመጠጥ አገልግሎት
* ወደ ተወዳዳሪዎች ልብስ መቀየሪያ ክፍል የመግባት እድል
* መቀመጫ የመምረጥ መብት
2. VVIP Premium - 50,000 የኢትዮጵይ ብር
* 2ኛ ተከታታይ ረድፍ መቀመጫ
* 2 የምግብ እና 10 የመጠጥ ኩፖኖች
* መቀመጫ የመምረጥ መብት
3. VVIP Normal - 30,000 የኢትዮጵይ ብር
* ከ 3ኛ እስከ 5ኛ ረድፍ መቀመጫዎች
* 2 የምግብ እና 7 የመጠጥ ኩፖኖች
* መቀመጫ የመምረጥ መብት
4. VIP - 20,000 የኢትዮጵይ ብር
* 1 የምግብ እና 4 የመጠጥ ኩፖኖች
* መቀመጫ የመምረጥ መብት
5. Regular - 10,000 የኢትዮጵይ ብር
6. Early Bird - 4,000 የኢትዮጵይ ብር
(በተወሰነ ቁጥር የቀረበ)
ቲኬትዎን አሁኑኑ በ M-Pesa ይቁረጡ!
ቲኬቱም እያለቀ ነው ተብሏል.......
Via ETFC
Seledadotio
Seledadotio
6 days ago
805.3 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀምበር፤ የኢትዮጵያውያን ተአምራዊ ውሎ
*********************
ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በአንድ ልብ እና በአንድ መንፈስ በመንቀሳቀስ በአንድ ጀምበር 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ፅፈዋል።
ኢትዮጵያውያን የዕድሜ ልዩነት ሳይበግራቸው ከሕፃናት እስከ አዛውንት ከአካል ጉዳተኞች እስከ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች በጋራ በመሆን አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። ይህ የነቃ ተሳትፎም የማህበረሰቡን አንድነትና ለአካባቢ ጥበቃ ያላቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በግልጽ ያሳየ ነው።
ይህ መርሃ ግብር ልጆችን በማሳተፍ ስለ አካባቢ ጥበቃ አስፈላጊነት በተግባር የሚማሩበት ልዩ መድረክ ሆኗል። ህፃናት ከወዲሁ የችግኝ እንክብካቤን እንደ ባህል እንዲለምዱና የነገዋን አረንጓዴ አገር የመረከብ ሃላፊነታቸውን ገና በሕፃንነታቸው እንዲረዱ ያግዛል።
በተጨማሪም ሀገራዊ አንድነትን በተግባር ከመግለጹ በላይ ለአየር ንብረት ለውጥ አሳሳቢ ፈተናዎች ምላሽ ለመስጠትና የኢትዮጵያን የመጻኢ ዘመን ዕጣ ፈንታ በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ያለመ ንቅናቄ ነው።
ይህ የተቀናጀ ሀገራዊ ርብርብ የትናንቱ የአድዋ ድል የነፃነት አርበኝነት በተፈጥሮ ጥበቃ የሚደገምበት የዘመናችን የጀግንነት ምዕራፍ ተደርጎ ይወሰዳል።
ቀደምት አባቶች በአድዋ ተራሮች ላይ ልዩነቶቻቸውን አክስመው ለሀገር ነፃነት እንደቆሙ ሁሉ የዛሬው ትውልድም ድህነትንና የተፈጥሮ መራቆትን ለማሸነፍ ዕውቀቱን ጉልበቱንና ፍቅሩን አስተባብሮ ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።
የምትተከለው እያንዳንዷ ችግኝ የተራቆቱ መሬቶች መልሰው እንዲያገግሙ የአፈር መሸርሸርና የጎርፍ አደጋዎች እንዲቀንሱ እንዲሁም የከርሰ ምድር ውሃ እንዲበለጽግ በማድረግ ረገድ ትልቁን ድርሻ ታበረክታለች።
ከአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው ባሻገር መርሐ ግብሩ የሀገሪቱን ምጣኔ ሀብት የሚያነቃቃ ታላቅ ዕድል ፈጥሯል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወጣቶች በችግኝ ማፍላት በጉድጓድ ዝግጅትና በተከላ ሥራዎች በመሰማራት ሰፊ የሥራ ዕድል ያገኙ ሲሆን በተለይም እንደ ቡና፣ አቮካዶና ማንጎ ያሉ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው ተክሎች ትኩረት ማግኘታቸው ለአርሶ አደሩ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሠረት ጥሏል።
በተጨማሪም ይህ ሀገራዊ ጥረት በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት መዛባትን ለመቋቋም የሚረዳና ኢትዮጵያ ለዓለም አረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሕያው ውርስ ነው።
ይህ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቅድመ ዝግጅት ከተያዘው እቅድ በላይ በመፈጸም በዛሬዉ ዕለት ብቻ 805.3 ሚሊዮን ችግኞች የተተከሉ ሲሆን 26.2 ሚሊየን ሰዎች ተሳትፈዋል በዚህም 291.4 ሺህ ሄክታር መሬት መሸፈን ተችሏል በዚህም ታሪካዊ ስኬት ተመዝግቧል።
ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነው አገራዊ የችግኝ ተከላ ዘመቻ የህዝባችንን የተቀናጀ የተቀናጀ ጥረት እና ለአካባቢ ጥበቃ ያለውን ቁርጠኝነት በአለም አቀፍ ደረጃ ታላቅ ሁነት ሆኖ አልፏል።
በዘንድሮው አመት እስካሁን ባለው ጊዜ ከ6.5 ቢሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸው የተገለጸ ሲሆን የተያዘውን አጠቃላይ እቅድ ለማጠናቀቅ ቀሪ የሆኑት 1.5 ቢሊዮን ችግኞች ደግሞ በሚቀጥሉት ወራት ተተክለው የሚጠናቀቁ ይሆናል።
የዚህ ታሪካዊ ዘመቻ እውነተኛ ስኬት የሚለካው በተከላው ሂደት ብቻ ሳይሆን ከተከላ በኋላ በሚደረግ ቀጣይነት ያለው እንክብካቤና ጥበቃ በመሆኑ እያንዳንዱ ዜጋ የተከላቸውን ችግኞች ተንከባክቦ ለፍሬ የማብቃት አደራ አለበት።
በብሌን ደምበሎ
*********************
ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በአንድ ልብ እና በአንድ መንፈስ በመንቀሳቀስ በአንድ ጀምበር 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ፅፈዋል።
ኢትዮጵያውያን የዕድሜ ልዩነት ሳይበግራቸው ከሕፃናት እስከ አዛውንት ከአካል ጉዳተኞች እስከ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች በጋራ በመሆን አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። ይህ የነቃ ተሳትፎም የማህበረሰቡን አንድነትና ለአካባቢ ጥበቃ ያላቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በግልጽ ያሳየ ነው።
ይህ መርሃ ግብር ልጆችን በማሳተፍ ስለ አካባቢ ጥበቃ አስፈላጊነት በተግባር የሚማሩበት ልዩ መድረክ ሆኗል። ህፃናት ከወዲሁ የችግኝ እንክብካቤን እንደ ባህል እንዲለምዱና የነገዋን አረንጓዴ አገር የመረከብ ሃላፊነታቸውን ገና በሕፃንነታቸው እንዲረዱ ያግዛል።
በተጨማሪም ሀገራዊ አንድነትን በተግባር ከመግለጹ በላይ ለአየር ንብረት ለውጥ አሳሳቢ ፈተናዎች ምላሽ ለመስጠትና የኢትዮጵያን የመጻኢ ዘመን ዕጣ ፈንታ በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ያለመ ንቅናቄ ነው።
ይህ የተቀናጀ ሀገራዊ ርብርብ የትናንቱ የአድዋ ድል የነፃነት አርበኝነት በተፈጥሮ ጥበቃ የሚደገምበት የዘመናችን የጀግንነት ምዕራፍ ተደርጎ ይወሰዳል።
ቀደምት አባቶች በአድዋ ተራሮች ላይ ልዩነቶቻቸውን አክስመው ለሀገር ነፃነት እንደቆሙ ሁሉ የዛሬው ትውልድም ድህነትንና የተፈጥሮ መራቆትን ለማሸነፍ ዕውቀቱን ጉልበቱንና ፍቅሩን አስተባብሮ ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።
የምትተከለው እያንዳንዷ ችግኝ የተራቆቱ መሬቶች መልሰው እንዲያገግሙ የአፈር መሸርሸርና የጎርፍ አደጋዎች እንዲቀንሱ እንዲሁም የከርሰ ምድር ውሃ እንዲበለጽግ በማድረግ ረገድ ትልቁን ድርሻ ታበረክታለች።
ከአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው ባሻገር መርሐ ግብሩ የሀገሪቱን ምጣኔ ሀብት የሚያነቃቃ ታላቅ ዕድል ፈጥሯል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወጣቶች በችግኝ ማፍላት በጉድጓድ ዝግጅትና በተከላ ሥራዎች በመሰማራት ሰፊ የሥራ ዕድል ያገኙ ሲሆን በተለይም እንደ ቡና፣ አቮካዶና ማንጎ ያሉ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው ተክሎች ትኩረት ማግኘታቸው ለአርሶ አደሩ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሠረት ጥሏል።
በተጨማሪም ይህ ሀገራዊ ጥረት በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት መዛባትን ለመቋቋም የሚረዳና ኢትዮጵያ ለዓለም አረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሕያው ውርስ ነው።
ይህ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቅድመ ዝግጅት ከተያዘው እቅድ በላይ በመፈጸም በዛሬዉ ዕለት ብቻ 805.3 ሚሊዮን ችግኞች የተተከሉ ሲሆን 26.2 ሚሊየን ሰዎች ተሳትፈዋል በዚህም 291.4 ሺህ ሄክታር መሬት መሸፈን ተችሏል በዚህም ታሪካዊ ስኬት ተመዝግቧል።
ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነው አገራዊ የችግኝ ተከላ ዘመቻ የህዝባችንን የተቀናጀ የተቀናጀ ጥረት እና ለአካባቢ ጥበቃ ያለውን ቁርጠኝነት በአለም አቀፍ ደረጃ ታላቅ ሁነት ሆኖ አልፏል።
በዘንድሮው አመት እስካሁን ባለው ጊዜ ከ6.5 ቢሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸው የተገለጸ ሲሆን የተያዘውን አጠቃላይ እቅድ ለማጠናቀቅ ቀሪ የሆኑት 1.5 ቢሊዮን ችግኞች ደግሞ በሚቀጥሉት ወራት ተተክለው የሚጠናቀቁ ይሆናል።
የዚህ ታሪካዊ ዘመቻ እውነተኛ ስኬት የሚለካው በተከላው ሂደት ብቻ ሳይሆን ከተከላ በኋላ በሚደረግ ቀጣይነት ያለው እንክብካቤና ጥበቃ በመሆኑ እያንዳንዱ ዜጋ የተከላቸውን ችግኞች ተንከባክቦ ለፍሬ የማብቃት አደራ አለበት።
በብሌን ደምበሎ
6 days ago
የሴዶ እና የጆኒ ታላቅ የMMA ፍልሚያ ነሐሴ 21 ይካሄዳል!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የማርሻል አርትስ እና የቦክስ ስፖርት ታሪክ ያልተነካውን እምቅ አቅም ለዓለም ለማሳየትና ስፖርቱን ለወጣቶች የቋሚ ገቢ ምንጭ ለማድረግ ያለመው ''አድዋ ፋይት ናይት 2" (ETFC 002) ታላቅ የውድድር ምሽት ነሀሴ 21 እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት ተገለፀ።
ነሀሴ 21 በሚካሄደው በዚህ ውድድር ላይ በስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበው እና በጉጉት የሚጠበቀው ዋና ፍልሚያ (Main Event) በጆኒ (Johnny) እና በሴዶ (Sedo) መካከል የሚደረገው ድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ግጥሚያ እንደሆነ ተገልጿል።
ዛሬ በተሰጠው የጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ተወዳዳሪዎች በፊት ለፊት ፍጥጫ (Face-to face) የተገናኙ ሲሆን እርስ በእርስ ያቀረቧቸው የተፎካካሪነት እና የስነ-ልቦና የበላይነት የመውሰጃ አስተያየቶች በስፍራው የነበረውን ስሜት ያጋገሉት ሲሆን፣ ሁለቱም ስፖርተኞች ለነሐሴ 21ዱ ታላቅ ፍልሚያ ያላቸውን ከፍተኛ ዝግጁነትና የማሸነፍ በራስ መተማመን አሳይተዋል።
የውድድሩ አዘጋጅና የስዊት ቦክስ መስራች እና ስራ አ አቶ ጌታቸው መለሰ በበኩላቸው፣ ETFC 002 የቀደመው ETFC 001 ከተካሄደበት ፍጥነትና ሁኔታ በተሻለ መልኩ በከፍተኛ ደረጃ ተዘጋጅቶ የቀረበ መሆኑን ገልጸዋል።
አዘጋጆቹ ለፕሮግራሙ መዘገየት ይቅርታ በመጠየቅ፣በተወዳዳሪዎቹ የስነ-ምግባር ጥንካሬ ላይ ሙሉ እምነት እንዳላቸውና ስፖርተኞቹ ሀገራቸውን በዓለም አቀፍ መድረክ ማስጠራት የሚችሉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
በምሽቱ 11 የተመረጡ ፍልሚያዎች የሚካሄዱ ሲሆን፣ 4 የቦክስ (Boxing) 4 የኤምኤምኤ (MMA) 3 የሙአይ ታይ (Muay Thai) ፍልሚያዎች ናቸው።
በዝግጅቱ ላይ የሴቶች ተሳትፎ ልዩ ቦታ የተሰጠው ሲሆን፣ አትሌት አብስላት እና ዛራ በተወዳዳሪነት የሚሳተፉ ሲሆን በቀጣዩ «አድዋ ፋይት ናይት 003» ውድድር ላይ ደግሞ የሴት ተወዳዳሪዎች ቁጥር እንዲጨምርና ሰፊ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ተጠቅሷል።
በሌላ በኩል፣ በቀደሙት ዝግጅቶች የነበረውን የመቀመጫ መደራረብ ችግር ሙሉ በሙሉ ለመቅረፍ የተሰራ ሲሆን በዚህም ተመልካቾች ትኬት በሚቆርጡበት ወቅት ቀጥታ የመቀመጫ ቦታቸውን (Seat) መርጠው እንዲይዙ እንደሚደረግም ነዉ የተገለፀዉ።
አዘጋጆቹ እንዳብራሩት፣ በቅርቡ በሚካሄዱት ETFC-003 እና ETFC-004 የውድድር መድረኮች ላይ የሀገር ውስጥ ስፖርተኞች ከውጭ ሀገር ተወዳዳሪዎች ጋር እንዲጋጠሙ እንደሚደረግ የተገለፀ ሲሆን ይህም በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ እንደ ኡሲክ (Usyk) ያሉ ታዋቂ የዓለም አቀፍ ቦክስ ውድድሮችን በኢትዮጵያ ውስጥ ለማዘጋጀት ለተያዘው ታላቅ ዕቅድ መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል።
ይህ ዝግጅት በአድዋ ድል መታሰቢያ፣ በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፣ የስፖርት አመራሮች እንዲሁም አጋር ድርጅቶች አስተዋጽኦ የሚካሄድ ሲሆን፣ የስፖርት አፍቃሪያን የነሐሴ 21ዱን የሴዶ እና ጆኒ ፍልሚያ በከፍተኛ ጉጉት በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ።
📷 ከበደ መክብብ
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የማርሻል አርትስ እና የቦክስ ስፖርት ታሪክ ያልተነካውን እምቅ አቅም ለዓለም ለማሳየትና ስፖርቱን ለወጣቶች የቋሚ ገቢ ምንጭ ለማድረግ ያለመው ''አድዋ ፋይት ናይት 2" (ETFC 002) ታላቅ የውድድር ምሽት ነሀሴ 21 እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት ተገለፀ።
ነሀሴ 21 በሚካሄደው በዚህ ውድድር ላይ በስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበው እና በጉጉት የሚጠበቀው ዋና ፍልሚያ (Main Event) በጆኒ (Johnny) እና በሴዶ (Sedo) መካከል የሚደረገው ድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ግጥሚያ እንደሆነ ተገልጿል።
ዛሬ በተሰጠው የጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ተወዳዳሪዎች በፊት ለፊት ፍጥጫ (Face-to face) የተገናኙ ሲሆን እርስ በእርስ ያቀረቧቸው የተፎካካሪነት እና የስነ-ልቦና የበላይነት የመውሰጃ አስተያየቶች በስፍራው የነበረውን ስሜት ያጋገሉት ሲሆን፣ ሁለቱም ስፖርተኞች ለነሐሴ 21ዱ ታላቅ ፍልሚያ ያላቸውን ከፍተኛ ዝግጁነትና የማሸነፍ በራስ መተማመን አሳይተዋል።
የውድድሩ አዘጋጅና የስዊት ቦክስ መስራች እና ስራ አ አቶ ጌታቸው መለሰ በበኩላቸው፣ ETFC 002 የቀደመው ETFC 001 ከተካሄደበት ፍጥነትና ሁኔታ በተሻለ መልኩ በከፍተኛ ደረጃ ተዘጋጅቶ የቀረበ መሆኑን ገልጸዋል።
አዘጋጆቹ ለፕሮግራሙ መዘገየት ይቅርታ በመጠየቅ፣በተወዳዳሪዎቹ የስነ-ምግባር ጥንካሬ ላይ ሙሉ እምነት እንዳላቸውና ስፖርተኞቹ ሀገራቸውን በዓለም አቀፍ መድረክ ማስጠራት የሚችሉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
በምሽቱ 11 የተመረጡ ፍልሚያዎች የሚካሄዱ ሲሆን፣ 4 የቦክስ (Boxing) 4 የኤምኤምኤ (MMA) 3 የሙአይ ታይ (Muay Thai) ፍልሚያዎች ናቸው።
በዝግጅቱ ላይ የሴቶች ተሳትፎ ልዩ ቦታ የተሰጠው ሲሆን፣ አትሌት አብስላት እና ዛራ በተወዳዳሪነት የሚሳተፉ ሲሆን በቀጣዩ «አድዋ ፋይት ናይት 003» ውድድር ላይ ደግሞ የሴት ተወዳዳሪዎች ቁጥር እንዲጨምርና ሰፊ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ተጠቅሷል።
በሌላ በኩል፣ በቀደሙት ዝግጅቶች የነበረውን የመቀመጫ መደራረብ ችግር ሙሉ በሙሉ ለመቅረፍ የተሰራ ሲሆን በዚህም ተመልካቾች ትኬት በሚቆርጡበት ወቅት ቀጥታ የመቀመጫ ቦታቸውን (Seat) መርጠው እንዲይዙ እንደሚደረግም ነዉ የተገለፀዉ።
አዘጋጆቹ እንዳብራሩት፣ በቅርቡ በሚካሄዱት ETFC-003 እና ETFC-004 የውድድር መድረኮች ላይ የሀገር ውስጥ ስፖርተኞች ከውጭ ሀገር ተወዳዳሪዎች ጋር እንዲጋጠሙ እንደሚደረግ የተገለፀ ሲሆን ይህም በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ እንደ ኡሲክ (Usyk) ያሉ ታዋቂ የዓለም አቀፍ ቦክስ ውድድሮችን በኢትዮጵያ ውስጥ ለማዘጋጀት ለተያዘው ታላቅ ዕቅድ መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል።
ይህ ዝግጅት በአድዋ ድል መታሰቢያ፣ በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፣ የስፖርት አመራሮች እንዲሁም አጋር ድርጅቶች አስተዋጽኦ የሚካሄድ ሲሆን፣ የስፖርት አፍቃሪያን የነሐሴ 21ዱን የሴዶ እና ጆኒ ፍልሚያ በከፍተኛ ጉጉት በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ።
📷 ከበደ መክብብ
10 days ago
በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው "ወርልድ ፐብሊክ ሰሚት አፍሪካ" ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሄደ!
#fastmereja I የአፍሪካ ሕዝቦችን ቁርኝትና አህጉራዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመውና በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው "ወርልድ ፐብሊክ ሰሚት አፍሪካ" (World Public Summit Africa) ጉባኤ በዛሬዉ እለት በአዲስ አበባ ተካሄደ።
«አዲስ ዓለም አፍሪካ የጋራ መፃኢ እድልን በመቅረጽ ረገድ» በሚል መሪ ቃል በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ECA) አዳራሽ በተካሄደው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከ700 በላይ የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ የቢዝነስ ባለሀብቶች፣ የሲቪል ማህበራት ተወካዮች፣ ምሁራንና ወጣቶች ከመላው አፍሪካና ከሌሎች የዓለም ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ጉባኤው በስፖርት፣ በባህልና በትምህርት ዘርፎች ሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ባተኮሩ አምስት የፓናል ውይይቶች የተከናወነ ሲሆን፤ አፍሪካ አዲስ በሚፈጠረው ዘብዙኃን ዓለም አቀፍ ሥርዓት (Multipolar World) ውስጥ ያላትን ማዕከላዊ ሚና የሚያንፀባርቅና በ"ኡቡንቱ" የፍልስፍና መርህ ላይ ያተኮረ ምክክር ተደርጎበታል።
በስብሰባው ማጠቃለያ ላይ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063ን ለማሳካት የሚረዳ “የአፍሪካ ኮሙኒኬ” (African Communiqué) የጸደቀ ሲሆን፣ ሶስት ዋና ዋና አህጉራዊ ፕሮጀክቶችም ይፋ ሆነዋል።
ከእነዚህም መካከል አንጎላ፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ናሚቢያ፣ ቦትስዋና እና ሞዛምቢክን የሚያስተሳስረው «የዛምቤዚ ወንዝ፡ ኢኮኖሚ፣ ማህበረሰብ እና መንፈስ» በሚል ርዕስ የቀረበው ሳይንሳዊ ጥናት ይገኝበታል። በተጨማሪም በሕዝብ ዲፕሎማሲ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ 10 አፍሪካውያን ልዩ እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል።
ጉባኤው የእውነተኛ አንድነትን በማሳየት ለሁሉም የዓለም ሕዝቦች የሚሰራ አዲስ ዓለም ለመገንባት መንገድ የሚጠርግ ሲሆን የአዲስ አበባው ጉባኤ በመጪው መስከረም ወር በሞስኮ ለሚካሄደው ሁለተኛው የዓለም የህዝብ ለህዝብ ጉባኤ የአፍሪካን አቋም ያዘጋጀበት መድረክ መሆኑ ተገልጿል።
የጉባኤው አካል የሆነውና ከ16 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ታዋቂ አርቲስቶች ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት «አንድነት» (Unity) የተሰኘ ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ኤግዚቢሽን በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም መከፈቱ ታውቋል።
ይህ አህጉራዊ መድረክ መቀመጫውን በሩሲያ ሞስኮ ባደረገው "ወርልድ ፒፕልስ አሴምብሊ" (World Peoples Assembly) ከአገር በቀልና ዓለም አቀፍ አጋሮቹ ሰርቨ ግሎባል እና ግሎባል ብላክ ሴንተር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው።
#fastmereja I የአፍሪካ ሕዝቦችን ቁርኝትና አህጉራዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመውና በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው "ወርልድ ፐብሊክ ሰሚት አፍሪካ" (World Public Summit Africa) ጉባኤ በዛሬዉ እለት በአዲስ አበባ ተካሄደ።
«አዲስ ዓለም አፍሪካ የጋራ መፃኢ እድልን በመቅረጽ ረገድ» በሚል መሪ ቃል በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ECA) አዳራሽ በተካሄደው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከ700 በላይ የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ የቢዝነስ ባለሀብቶች፣ የሲቪል ማህበራት ተወካዮች፣ ምሁራንና ወጣቶች ከመላው አፍሪካና ከሌሎች የዓለም ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ጉባኤው በስፖርት፣ በባህልና በትምህርት ዘርፎች ሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ባተኮሩ አምስት የፓናል ውይይቶች የተከናወነ ሲሆን፤ አፍሪካ አዲስ በሚፈጠረው ዘብዙኃን ዓለም አቀፍ ሥርዓት (Multipolar World) ውስጥ ያላትን ማዕከላዊ ሚና የሚያንፀባርቅና በ"ኡቡንቱ" የፍልስፍና መርህ ላይ ያተኮረ ምክክር ተደርጎበታል።
በስብሰባው ማጠቃለያ ላይ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063ን ለማሳካት የሚረዳ “የአፍሪካ ኮሙኒኬ” (African Communiqué) የጸደቀ ሲሆን፣ ሶስት ዋና ዋና አህጉራዊ ፕሮጀክቶችም ይፋ ሆነዋል።
ከእነዚህም መካከል አንጎላ፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ናሚቢያ፣ ቦትስዋና እና ሞዛምቢክን የሚያስተሳስረው «የዛምቤዚ ወንዝ፡ ኢኮኖሚ፣ ማህበረሰብ እና መንፈስ» በሚል ርዕስ የቀረበው ሳይንሳዊ ጥናት ይገኝበታል። በተጨማሪም በሕዝብ ዲፕሎማሲ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ 10 አፍሪካውያን ልዩ እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል።
ጉባኤው የእውነተኛ አንድነትን በማሳየት ለሁሉም የዓለም ሕዝቦች የሚሰራ አዲስ ዓለም ለመገንባት መንገድ የሚጠርግ ሲሆን የአዲስ አበባው ጉባኤ በመጪው መስከረም ወር በሞስኮ ለሚካሄደው ሁለተኛው የዓለም የህዝብ ለህዝብ ጉባኤ የአፍሪካን አቋም ያዘጋጀበት መድረክ መሆኑ ተገልጿል።
የጉባኤው አካል የሆነውና ከ16 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ታዋቂ አርቲስቶች ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት «አንድነት» (Unity) የተሰኘ ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ኤግዚቢሽን በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም መከፈቱ ታውቋል።
ይህ አህጉራዊ መድረክ መቀመጫውን በሩሲያ ሞስኮ ባደረገው "ወርልድ ፒፕልስ አሴምብሊ" (World Peoples Assembly) ከአገር በቀልና ዓለም አቀፍ አጋሮቹ ሰርቨ ግሎባል እና ግሎባል ብላክ ሴንተር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው።
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
Sponsored by
Surafel
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
14 days ago
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#cursoraihackathon #ethiotelecom #mint #aiinnovation #techethiopia #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
26 days ago
📍በአዲሲቷ ፒያሳ አድዋ ፊትለፊት
👉ግንባታቸው 50% በላይ የተጠናቀቀ ዘመናዊ የንግድ ሱቆችን በመሃል ፒያሳ አደባባይ
👉 ከ 20 ካሬ ጀምሮ 2B+G+5 Mall
👉 ከ 1,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ወይም 4,800,000 ጠቅላላ ክፍያ
👉 በ 4ቱም አቅጣጫ ዋናውን መንገድ መያዙ ለ ንግድ ተመራጭ ያደርገዋል
👉 እስከ 200,000 ብር የመከራየት አቅም ያላቸው
👉 የ ሱቅ ቁልፍ ብቻ በሚሸጥባት ፒያሳ ላይ ብቸኛው የ ግልዎን ሱቅ የሚያገኙበት አማራጭ በመሆኑ
........ ልብ ይበሉ
1. ቴምር ሪል እስቴት በ11 ዓመት 10ፕሮጀክት ጥንቅቅ አድርጎ ያስረከበ ግዙፍ ታማኝ ተቋም ነው
2. ምንም ዓይነት የዋጋ ግሽበት አይመለከተዎትም
3. ቀስ ብለው ካለ ምንም ወለድ ከፍለው ያጠናቀቃሉ
4. ያሉበት አገር በ DHL ልከን እናስፈርመዎታለን
5. ቀሪ ክፍያ በ ግንባታ ሂደት ብቻ ይከፍላሉ(ምቹ አከፋፈል አለን )
🧩 ሳርቤት እና ቡልጋሪ አፍሪካ ህብረት ዘመናዊ አፓርታማ ቤቶች አሉን
ዋና የሽያጭ ቢሮ በታች ባለው ስልክ ይደውሉልን
☎️ 09 10 79 83 53
09 08 77 00 77
ወይም በ WhatsApp ላይ ያዋሩን Https://Wa.me/+25191079835... #realestateagent #realestate #temerproperty #ethiopianrealestate
👉ግንባታቸው 50% በላይ የተጠናቀቀ ዘመናዊ የንግድ ሱቆችን በመሃል ፒያሳ አደባባይ
👉 ከ 20 ካሬ ጀምሮ 2B+G+5 Mall
👉 ከ 1,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ወይም 4,800,000 ጠቅላላ ክፍያ
👉 በ 4ቱም አቅጣጫ ዋናውን መንገድ መያዙ ለ ንግድ ተመራጭ ያደርገዋል
👉 እስከ 200,000 ብር የመከራየት አቅም ያላቸው
👉 የ ሱቅ ቁልፍ ብቻ በሚሸጥባት ፒያሳ ላይ ብቸኛው የ ግልዎን ሱቅ የሚያገኙበት አማራጭ በመሆኑ
........ ልብ ይበሉ
1. ቴምር ሪል እስቴት በ11 ዓመት 10ፕሮጀክት ጥንቅቅ አድርጎ ያስረከበ ግዙፍ ታማኝ ተቋም ነው
2. ምንም ዓይነት የዋጋ ግሽበት አይመለከተዎትም
3. ቀስ ብለው ካለ ምንም ወለድ ከፍለው ያጠናቀቃሉ
4. ያሉበት አገር በ DHL ልከን እናስፈርመዎታለን
5. ቀሪ ክፍያ በ ግንባታ ሂደት ብቻ ይከፍላሉ(ምቹ አከፋፈል አለን )
🧩 ሳርቤት እና ቡልጋሪ አፍሪካ ህብረት ዘመናዊ አፓርታማ ቤቶች አሉን
ዋና የሽያጭ ቢሮ በታች ባለው ስልክ ይደውሉልን
☎️ 09 10 79 83 53
09 08 77 00 77
ወይም በ WhatsApp ላይ ያዋሩን Https://Wa.me/+25191079835... #realestateagent #realestate #temerproperty #ethiopianrealestate
Sponsored by
Surafel
28 days ago
ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ሐምሌ 7/1940 ዓ.ም በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጨለንቆ አቅራቢያ በምትገኝ ፈንዲዴ በተባለች መንደር ተወለዱ።
እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በትውልድ መንደራቸው ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆን በሐረር በሚገኘው የላዛሪስት አባቶች የዘርዐ ክህነት ትምህርት ቤት በመግባት መንፈሳዊ ጥሪያቸውን ጀመሩ።
ከዚያም በአዲስ አበባ በሚገኘው የካፑቺን ፍራንቸስካውያን የፍልስፍናና ቲዎሎጂ ኮሌጅ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።
ብፁዕ ካርዲናል ወደ እንግሊዝ ሀገር በማምራት በለንደን ዩኒቨርሲቲ በሶሺዎሎጂ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።
እ.አ.አ ሰኔ 1976 ምስጢረ ክህነትን የተቀበሉ ሲሆን
የማኅበረ ልዑካን አባቶች ላዛሪስት ገዳም ያፈራቸው ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ጥር 17/1990 ዓ.ም ጵጵስናን ፤ የካቲት 7/2007 ዓ.ም በርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ አማካኝነት የካርዲናልነት ማዕረግን ያገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ታሪክ ከብፁዕ ጳውሎስ አድዋ ቀጥሎ ካርዲናል የሆኑ ሁለተኛው ጳጳስ ናቸው።
ብፁዕ ካርዲናል በኢትዮጵያ በሰላም ሚኒስቴር ስር ተቋቁሞ የነበረው የብሔራዊ እርቅና ሰላም ኮሚሽን ውስጥ በሊቀመንበርነት አገልግለዋል።
ብፁዕነታቸው ለቅድስት መንበር ባቀረቡት የጡረታ ጥያቄ መሰረት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሌዎ 14ኛ ጥያቄያቸውን መቀበላቸውን በቅድስት መንበር ልዪ መልዕክተኛ ብፁዕ ካርዲናል ክላውዲዮ ጉጀሮቲ አማካይነት ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ይፋ ተደርጓል።
ለብፁዕ አባታችን እንኳን ለ50ኛ ዓመት የክህነት በዓልዎ በሰላም አደረስዎት።
እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በትውልድ መንደራቸው ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆን በሐረር በሚገኘው የላዛሪስት አባቶች የዘርዐ ክህነት ትምህርት ቤት በመግባት መንፈሳዊ ጥሪያቸውን ጀመሩ።
ከዚያም በአዲስ አበባ በሚገኘው የካፑቺን ፍራንቸስካውያን የፍልስፍናና ቲዎሎጂ ኮሌጅ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።
ብፁዕ ካርዲናል ወደ እንግሊዝ ሀገር በማምራት በለንደን ዩኒቨርሲቲ በሶሺዎሎጂ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።
እ.አ.አ ሰኔ 1976 ምስጢረ ክህነትን የተቀበሉ ሲሆን
የማኅበረ ልዑካን አባቶች ላዛሪስት ገዳም ያፈራቸው ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ጥር 17/1990 ዓ.ም ጵጵስናን ፤ የካቲት 7/2007 ዓ.ም በርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ አማካኝነት የካርዲናልነት ማዕረግን ያገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ታሪክ ከብፁዕ ጳውሎስ አድዋ ቀጥሎ ካርዲናል የሆኑ ሁለተኛው ጳጳስ ናቸው።
ብፁዕ ካርዲናል በኢትዮጵያ በሰላም ሚኒስቴር ስር ተቋቁሞ የነበረው የብሔራዊ እርቅና ሰላም ኮሚሽን ውስጥ በሊቀመንበርነት አገልግለዋል።
ብፁዕነታቸው ለቅድስት መንበር ባቀረቡት የጡረታ ጥያቄ መሰረት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሌዎ 14ኛ ጥያቄያቸውን መቀበላቸውን በቅድስት መንበር ልዪ መልዕክተኛ ብፁዕ ካርዲናል ክላውዲዮ ጉጀሮቲ አማካይነት ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ይፋ ተደርጓል።
ለብፁዕ አባታችን እንኳን ለ50ኛ ዓመት የክህነት በዓልዎ በሰላም አደረስዎት።
29 days ago
ኢትዮጵያውያን ለመነጋገርና ለመደማመጥ በአንድነት መሰባሰባቸው ትልቅ ምዕራፍ ነው!
- ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ለሚያካሂደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በመዘጋጀት፣ ለተሳታፊ ተመካካሪዎች የቅድመ ምክክር ገለጻ በአድዋ ድል መታሰቢያ እየሰጠ ነው።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በመክፈቻ ንግግራቸው፣ ኢትዮጵያውያን ስለ ሀገራቸው ሰላም፣ ሀገር ግንባታ፣ ሰብዓዊ መብት፣ ማኅበራዊ ጉዳዮችና ሌሎች ወሳኝ ጉዳዮች ለመነጋገርና ለመደማመጥ በአንድነት መሰባሰባቸው በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።
ፕሮፌሰር መስፍን አክለውም፣ ሀገሪቱ በአንድነትና በመተባበር ነፃነቷን እንዳስጠበቀች ሁሉ፣ ዛሬም በረጅም የመንግሥት ግንባታ ሂደት የተፈጠሩ አለመግባባቶችንና ቁርሾዎችን በውይይት ለመፍታት መሰባሰቧ ከችግሮች ለመውጣት ያለውን ፅኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዛሬው መርሃ ግብር ኮሚሽኑ ምክክሩ በሚመራበት ስልት፣ ተሳታፊዎች በሚኖራቸው ሚና እና በምክክሩ መርሆዎች ዙሪያ ሰፊ ገለጻ ሰጥቷል። በዚህም አካታችነት፣ አሳታፊነት፣ ትብብር፣ እኩልነት፣ መልካም ግንኙነት ግንባታ፣ የጋራ አስተሳሰብን ማጎልበት እና ሰፊ ስምምነትን መፈለግ እንደ መሠረታዊ እሴቶች ቀርበዋል።
በተጨማሪም የምክክር ሂደቶች፣ የቡድን አደረጃጀት፣ የጊዜ ሰሌዳ እና የተሳታፊዎች ኃላፊነት ዙሪያ ዝርዝር ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን፣ ይህ መድረክ ወደ ሀገራዊ መግባባት ለመድረስ የሚደረገውን ሂደት በይፋ ያስጀመረ መሆኑ ተገልጿል።
#ethiopia #nationaldialogue #nationalconsensus
- ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ለሚያካሂደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በመዘጋጀት፣ ለተሳታፊ ተመካካሪዎች የቅድመ ምክክር ገለጻ በአድዋ ድል መታሰቢያ እየሰጠ ነው።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በመክፈቻ ንግግራቸው፣ ኢትዮጵያውያን ስለ ሀገራቸው ሰላም፣ ሀገር ግንባታ፣ ሰብዓዊ መብት፣ ማኅበራዊ ጉዳዮችና ሌሎች ወሳኝ ጉዳዮች ለመነጋገርና ለመደማመጥ በአንድነት መሰባሰባቸው በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።
ፕሮፌሰር መስፍን አክለውም፣ ሀገሪቱ በአንድነትና በመተባበር ነፃነቷን እንዳስጠበቀች ሁሉ፣ ዛሬም በረጅም የመንግሥት ግንባታ ሂደት የተፈጠሩ አለመግባባቶችንና ቁርሾዎችን በውይይት ለመፍታት መሰባሰቧ ከችግሮች ለመውጣት ያለውን ፅኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዛሬው መርሃ ግብር ኮሚሽኑ ምክክሩ በሚመራበት ስልት፣ ተሳታፊዎች በሚኖራቸው ሚና እና በምክክሩ መርሆዎች ዙሪያ ሰፊ ገለጻ ሰጥቷል። በዚህም አካታችነት፣ አሳታፊነት፣ ትብብር፣ እኩልነት፣ መልካም ግንኙነት ግንባታ፣ የጋራ አስተሳሰብን ማጎልበት እና ሰፊ ስምምነትን መፈለግ እንደ መሠረታዊ እሴቶች ቀርበዋል።
በተጨማሪም የምክክር ሂደቶች፣ የቡድን አደረጃጀት፣ የጊዜ ሰሌዳ እና የተሳታፊዎች ኃላፊነት ዙሪያ ዝርዝር ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን፣ ይህ መድረክ ወደ ሀገራዊ መግባባት ለመድረስ የሚደረገውን ሂደት በይፋ ያስጀመረ መሆኑ ተገልጿል።
#ethiopia #nationaldialogue #nationalconsensus
29 days ago
ኮሚሽኑ ለተመካካሪዎች ገለጻ እየሰጠ ነው
#fastmereja | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሚካሄደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ዝግጅቱን አጠናክሮ በመቀጠል፣ ለተመካካሪዎች የቅድመ ምክክር ገለጻ መስጠት ጀምሯል።
በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መሥፍን አርአያ፣ ኢትዮጵያ ለታላቁ የአፍሪካ ነፃነት ተምሳሌት መሆኗን አስታውሰዋል። ተመካካሪዎች የአድዋን መንፈስ በመያዝ፣ ይህንን የጋራ የሀገር ፍቅር ስሜት ወደ ገንቢ የሀገር ግንባታ እና የመግባባት ሂደቶች እንዲቀይሩ ጥሪ አቅርበዋል። በሚቀጥሉት ሦስት ቀናት የሚቆየው ይህ ገለጻ፣ ተመካካሪዎች በሂደቱ ዙሪያ ጥልቅ ግንዛቤ እንዲጨብጡ በማድረግ ምክክሩን በስኬት ለመወጣት ወሳኝ መሆኑን ዋና ኮሚሽነሩ አሳስበዋል።
በገለጻው ወቅት የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ዓላማ፣ ተመካካሪዎች ሊኖራቸው የሚገባው ሚናና ኃላፊነት፣ እንዲሁም የውይይቱ ሥነ ምግባር እና የአሠራር ሥርዓት በዝርዝር እየቀረበ ይገኛል። ይህ ቅድመ ዝግጅት፣ ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡት ተመካካሪዎች በጉባኤው ላይ ውጤታማ እና የተሳለጠ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ለማስቻል የታለመ መሆኑ ተመላክቷል።
#fastmereja | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሚካሄደው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ዝግጅቱን አጠናክሮ በመቀጠል፣ ለተመካካሪዎች የቅድመ ምክክር ገለጻ መስጠት ጀምሯል።
በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መሥፍን አርአያ፣ ኢትዮጵያ ለታላቁ የአፍሪካ ነፃነት ተምሳሌት መሆኗን አስታውሰዋል። ተመካካሪዎች የአድዋን መንፈስ በመያዝ፣ ይህንን የጋራ የሀገር ፍቅር ስሜት ወደ ገንቢ የሀገር ግንባታ እና የመግባባት ሂደቶች እንዲቀይሩ ጥሪ አቅርበዋል። በሚቀጥሉት ሦስት ቀናት የሚቆየው ይህ ገለጻ፣ ተመካካሪዎች በሂደቱ ዙሪያ ጥልቅ ግንዛቤ እንዲጨብጡ በማድረግ ምክክሩን በስኬት ለመወጣት ወሳኝ መሆኑን ዋና ኮሚሽነሩ አሳስበዋል።
በገለጻው ወቅት የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ዓላማ፣ ተመካካሪዎች ሊኖራቸው የሚገባው ሚናና ኃላፊነት፣ እንዲሁም የውይይቱ ሥነ ምግባር እና የአሠራር ሥርዓት በዝርዝር እየቀረበ ይገኛል። ይህ ቅድመ ዝግጅት፣ ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡት ተመካካሪዎች በጉባኤው ላይ ውጤታማ እና የተሳለጠ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ለማስቻል የታለመ መሆኑ ተመላክቷል።
30 days ago
በመጋቢት ኑኑ ገዛኸኝ የተዘጋጀው "የእናትነት ዋጋዉ ስንት ነው?" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ለአንባቢያን በቃ!
#fastmereja I በማኅበረሰቡ ውስጥ የእናቶችን ክብር የሚነኩ አጉል ባህሎችን ለመለወጥና ሥነ-ምግባር የሰፈነበት የመግባቢያ ባህልን ለመገንባት ያለመ "የእናትነት ዋጋዉ ስንት ነው?" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ተመረቀ።
በቤተሰብ እና በቅድመ-ጋብቻ ምክር ላይ ትኩረቱን አድርጎ በሚንቀሳቀሰው “አልባስጥሮስ” የቤተሰብና የሴቶች አገልግሎት ተቋም ዋና ሥራ አስኪያጅ በመጋቢት ኑኑ ገዛኸኝ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ፤ ተቋሙ ከተመሰረተበት የአንድ ዓመት ጊዜ ወዲህ ለንባብ ያበቃው ሁለተኛው መጽሐፍ መሆኑ ታዉቋል።
የመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት የተከናወነ ሲሆን፣ ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ውስጥ የእናቶችን ክብር የሚነኩ፣ የሚያዋርዱ እና የሚያንቋሽሹ አነጋገሮችን ለማስቀረት ለሚደረጉ የሕዝብ ግንዛቤ ማሳደጊያ እና የአድቮኬሲ (የጥብቅና) ሥራዎች የሚውል መሆኑ ተገልጿል።
የተቋሙ ተወካይ በምረቃው ወቅት እንደገለጹት፤ የመጽሐፉ ርዕስ እና የድርጅቱ ስም "አልባስጥሮስ" (ትርጉሙም መልካም እና ውድ ሽቶ የሚቀመጥበት ዕቃ) መሆኑ ከእናቶች ክብርና እንክብካቤ ጋር የተያያዘ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ መፅሀፍ በህብረተሰቡ ዘንድ እናትን የመውደድ ስሜት ቢኖርም፣ በተግባር ግን እናትን የማይመጥኑ አጉል ባህሎችና ስድቦች በመኖራቸው፣ ይህንን የተበላሸ የመግባቢያ ባህል ለመለወጥ መጽሐፉ የበኩሉን አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል።
ኤልባስጥሮስ የቤተሰብና የሴቶች አገልግሎት ተቋም ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ከጋብቻ በፊትና በኋላ ባሉ የሕይወት ምዕራፎች ዙሪያ 12 የሚጠጉ ተግባራዊ ሥልጠናዎችን መስጠቱ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት የበርካታ ጥንዶች ትዳር በጥንቃቄ ባለመጀመሩ ምክንያት እየፈረሰ መሆኑን የጠቀሱት ተወካይዋ፣ ተቋማቸው በዋናነት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ያለው ጋብቻ ከመመስረቱ በፊት ባለው "ቅድመ-ጋብቻ" የወጣቶች ዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቀዋል።
በስነ-መለኮት (Theology) እና በሶሺዮሎጂ (Sociology) የትምህርት ዘርፍ በሰለጠኑ ባለሙያዎች የሚመሩት እነዚህ ሥልጠናዎች፤ ተቋሙ መንፈሳዊ ይዘት ያለው ቢሆንም ኦርቶዶክስ፣ እስልምና እና ሌሎችንም እምነቶች ጨምሮ "ሰው ለተባለ ሁሉ'' እና ትዳርን ለሚያስብ ማንኛውም ዜጋ ክፍት መሆናቸው ተገልጿል።
#fastmereja I በማኅበረሰቡ ውስጥ የእናቶችን ክብር የሚነኩ አጉል ባህሎችን ለመለወጥና ሥነ-ምግባር የሰፈነበት የመግባቢያ ባህልን ለመገንባት ያለመ "የእናትነት ዋጋዉ ስንት ነው?" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ተመረቀ።
በቤተሰብ እና በቅድመ-ጋብቻ ምክር ላይ ትኩረቱን አድርጎ በሚንቀሳቀሰው “አልባስጥሮስ” የቤተሰብና የሴቶች አገልግሎት ተቋም ዋና ሥራ አስኪያጅ በመጋቢት ኑኑ ገዛኸኝ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ፤ ተቋሙ ከተመሰረተበት የአንድ ዓመት ጊዜ ወዲህ ለንባብ ያበቃው ሁለተኛው መጽሐፍ መሆኑ ታዉቋል።
የመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት የተከናወነ ሲሆን፣ ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ውስጥ የእናቶችን ክብር የሚነኩ፣ የሚያዋርዱ እና የሚያንቋሽሹ አነጋገሮችን ለማስቀረት ለሚደረጉ የሕዝብ ግንዛቤ ማሳደጊያ እና የአድቮኬሲ (የጥብቅና) ሥራዎች የሚውል መሆኑ ተገልጿል።
የተቋሙ ተወካይ በምረቃው ወቅት እንደገለጹት፤ የመጽሐፉ ርዕስ እና የድርጅቱ ስም "አልባስጥሮስ" (ትርጉሙም መልካም እና ውድ ሽቶ የሚቀመጥበት ዕቃ) መሆኑ ከእናቶች ክብርና እንክብካቤ ጋር የተያያዘ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ መፅሀፍ በህብረተሰቡ ዘንድ እናትን የመውደድ ስሜት ቢኖርም፣ በተግባር ግን እናትን የማይመጥኑ አጉል ባህሎችና ስድቦች በመኖራቸው፣ ይህንን የተበላሸ የመግባቢያ ባህል ለመለወጥ መጽሐፉ የበኩሉን አስተዋፅኦ ያበረክታል ብለዋል።
ኤልባስጥሮስ የቤተሰብና የሴቶች አገልግሎት ተቋም ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ከጋብቻ በፊትና በኋላ ባሉ የሕይወት ምዕራፎች ዙሪያ 12 የሚጠጉ ተግባራዊ ሥልጠናዎችን መስጠቱ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት የበርካታ ጥንዶች ትዳር በጥንቃቄ ባለመጀመሩ ምክንያት እየፈረሰ መሆኑን የጠቀሱት ተወካይዋ፣ ተቋማቸው በዋናነት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ያለው ጋብቻ ከመመስረቱ በፊት ባለው "ቅድመ-ጋብቻ" የወጣቶች ዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቀዋል።
በስነ-መለኮት (Theology) እና በሶሺዮሎጂ (Sociology) የትምህርት ዘርፍ በሰለጠኑ ባለሙያዎች የሚመሩት እነዚህ ሥልጠናዎች፤ ተቋሙ መንፈሳዊ ይዘት ያለው ቢሆንም ኦርቶዶክስ፣ እስልምና እና ሌሎችንም እምነቶች ጨምሮ "ሰው ለተባለ ሁሉ'' እና ትዳርን ለሚያስብ ማንኛውም ዜጋ ክፍት መሆናቸው ተገልጿል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የታሪክ ተረካቢዋ ህፃን እፁብድንቅ አንዱዓለም፤ የኬጂ ምረቃዋን ተከትሎ በዓድዋ መታሰቢያ አበባ አስቀመጠች
#fastmereja I የኬጂ ትምህርቷን ያጠናቀቀችው ህፃን እፁብድንቅ አንዱዓለም፣ የትምህርት ምረቃዋን ታሪካዊ ካደረጉት ኩነቶች አንዱ የሆነውን የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም ጉብኝት አድርጋለች። ታዳጊዋ በሙዚየሙ በመገኘት ለአድዋ ጀግኖች አክብሮቷን በመግለጽ አበባ አስቀምጣለች።
የትምህርት ቤት ቆይታዋን በታላቅ ስኬት የቋጨችው እፁብድንቅ፣ የሀገሯን ታሪክ በወጉ ለመረዳትና ለጀግኖች አባቶች ያላትን ክብር ለማሳየት የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየምን መምረጧ ትልቅ ትርጉም አለው። ይህ ድርጊቷ በህፃናት ዘንድ የሀገር ፍቅርን እና ታሪክን የመጠበቅን ባህል ለማነሳሳት እንደ አርዓያ የሚወሰድ ነው። ህፃን እፁብድንቅ በሙዚየሙ ጉብኝቷ ወቅት በጀግኖች ሙዚየም አበባዋን በማስቀመጥ፣ የነገዋ የሀገር ተረካቢ መሆኗን በይፋ አሳይታለች። የዚህ ዓይነቱ ተግባር ህፃናት ቀደምት አባቶቻቸው የከፈሉትን መስዋዕትነት እንዲያስታውሱና የሀገር ባለውለታዎችን እንዲያከብሩ የሚያግዝ ነው።
#ማህበራዊ
#fastmereja I የኬጂ ትምህርቷን ያጠናቀቀችው ህፃን እፁብድንቅ አንዱዓለም፣ የትምህርት ምረቃዋን ታሪካዊ ካደረጉት ኩነቶች አንዱ የሆነውን የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም ጉብኝት አድርጋለች። ታዳጊዋ በሙዚየሙ በመገኘት ለአድዋ ጀግኖች አክብሮቷን በመግለጽ አበባ አስቀምጣለች።
የትምህርት ቤት ቆይታዋን በታላቅ ስኬት የቋጨችው እፁብድንቅ፣ የሀገሯን ታሪክ በወጉ ለመረዳትና ለጀግኖች አባቶች ያላትን ክብር ለማሳየት የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየምን መምረጧ ትልቅ ትርጉም አለው። ይህ ድርጊቷ በህፃናት ዘንድ የሀገር ፍቅርን እና ታሪክን የመጠበቅን ባህል ለማነሳሳት እንደ አርዓያ የሚወሰድ ነው። ህፃን እፁብድንቅ በሙዚየሙ ጉብኝቷ ወቅት በጀግኖች ሙዚየም አበባዋን በማስቀመጥ፣ የነገዋ የሀገር ተረካቢ መሆኗን በይፋ አሳይታለች። የዚህ ዓይነቱ ተግባር ህፃናት ቀደምት አባቶቻቸው የከፈሉትን መስዋዕትነት እንዲያስታውሱና የሀገር ባለውለታዎችን እንዲያከብሩ የሚያግዝ ነው።
#ማህበራዊ
1 month ago
የተሽከርካሪ ሠሌዳ የሰረቀው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ፡፡
ቃኛቸው ታመነ የተባለው ተከሳሽ የተሽከርካሪ ሠሌዳ ሲሰርቅ በቁጥጥር ስር የዋለው ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 1:30 በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ፓኪስታን ኤምባሲ አካባቢ ነው፡፡
ተከሳሹ በተጠቀሰው አካባቢ ከሚገኝ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ቆሞ ከነበረ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3B- 70-5-38 A/A የሆነ ዊሊንግ ተሽከርካሪ ላይ የፓርኪንግ ሰራተኞች ያለመኖራቸውን በማየት ሰሌዳውን ፈትቶ ሊሰወር ሲል በአካባቢው ህብረተሰብና በፖሊስ በቁጥጥር ስር መዋሉን በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአድዋ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ፖሊስ ተከሳሹን በቁጥጥር ስር በማዋል ባደረገው ምርመራ የማስፋት ተግባር ተከሳሹ ከቦሌ ክ/ከተማ ሌላ ተጨማሪ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሰርቆ እንደሸጠ መርቶ አሳይቷል። በምሪቱም የተሰረቀ ሰሌዳ በመግዛት የተጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር በማዋል የሌላ ተሽከርካሪ የፊት እና የኋላ ታርጋ የተገኘ በመሆኑ ተጠርጣሪውንም ለቦሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ማስተላለፉን የአድዋ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
በተከሳሹ ላይ ምርመራ ተጣርቶ መዝገቡ ለአቃቤ ህግ ተልኮም በፈጣን ችሎት ታይቷል። ጉዳዩን የተመለከተው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የካ ምድብ 1ኛ ወንጀል ችሎት ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት በ 1 ዓመት ከ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
አሽከርካሪዎች እና የፓርኪንግ ሰራተኞች መሰል ወንጀል እንዳያጋጥም አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
Addis Ababa police
ቃኛቸው ታመነ የተባለው ተከሳሽ የተሽከርካሪ ሠሌዳ ሲሰርቅ በቁጥጥር ስር የዋለው ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 1:30 በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ፓኪስታን ኤምባሲ አካባቢ ነው፡፡
ተከሳሹ በተጠቀሰው አካባቢ ከሚገኝ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ቆሞ ከነበረ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3B- 70-5-38 A/A የሆነ ዊሊንግ ተሽከርካሪ ላይ የፓርኪንግ ሰራተኞች ያለመኖራቸውን በማየት ሰሌዳውን ፈትቶ ሊሰወር ሲል በአካባቢው ህብረተሰብና በፖሊስ በቁጥጥር ስር መዋሉን በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአድዋ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ፖሊስ ተከሳሹን በቁጥጥር ስር በማዋል ባደረገው ምርመራ የማስፋት ተግባር ተከሳሹ ከቦሌ ክ/ከተማ ሌላ ተጨማሪ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሰርቆ እንደሸጠ መርቶ አሳይቷል። በምሪቱም የተሰረቀ ሰሌዳ በመግዛት የተጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር በማዋል የሌላ ተሽከርካሪ የፊት እና የኋላ ታርጋ የተገኘ በመሆኑ ተጠርጣሪውንም ለቦሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ማስተላለፉን የአድዋ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
በተከሳሹ ላይ ምርመራ ተጣርቶ መዝገቡ ለአቃቤ ህግ ተልኮም በፈጣን ችሎት ታይቷል። ጉዳዩን የተመለከተው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የካ ምድብ 1ኛ ወንጀል ችሎት ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት በ 1 ዓመት ከ6 ወር እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
አሽከርካሪዎች እና የፓርኪንግ ሰራተኞች መሰል ወንጀል እንዳያጋጥም አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
Addis Ababa police
1 month ago
በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ጉባኤ በስኬት ተጠናቀቀ
#ethiopia | በአፍሪካ አህጉር የሕክምና ትምህርትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያለመውና ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የ"MedEDAfrica 2026" ዓለም አቀፍ ጉባኤ በስኬት ተጠናቋል።
በጉባኤው ማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዲኤታዋ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ መድረኩ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ጠቃሚ እይታዎችንና የፖሊሲ ምክረ-ሃሳቦችን ተገኝቶባቸዋል።
በተጨማሪም ሀገሪቱ በሕክምና ትምህርትና በጤናው ዘርፍ ልማት ያሏትን መልካም ተሞክሮዎች ለሌሎች ሀገራት ያካፈለችበት መልካም አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎችን አቅም ለማጠናከርና የሥልጠና ጥራትን ለማሻሻል በርካታ ሥራዎችን እየሠራች መሆኑን ያነሱት ሚኒስትር ዲኤታዋ በሬዚደንሲ መርሃ-ግብሮቿ አማካኝነት የጎረቤት ሀገራትን የሕክምና ተማሪዎች በማሠልጠን ለቀጣናው የጤና ልማት የበኩሏን ድጋፍ እያበረከተች እንደምትገኝም አክለው ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የ"MedEDAfrica" ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ሊዮኔል ግሪን-ቶምፕሰን ኢትዮጵያ ለጉባኤው መሳካት ላደረገችው የላቀ አስተዋጽኦ አድናቆታቸውን ችረዋል።
ይህ ታላቅ መድረክ በመላው አፍሪካ ጠንካራና የማይበገሩ የጤና ሥርዓቶችን ለመገንባት የሚያስችሉ ስልታዊ ውይይቶች የተካሄዱበት መሆኑንም አጉልተው አሳይተዋል።
በማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ መምህራን፣ የጤና ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት የዕውቅናና የምስጋና መርሃ-ግብር ተከናውኗል።
ከጉባኤው ማጠናቀቂያ በኋላም የጉባኤው ተሳታፊዎች የአድዋ ሙዚየምን ጨምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በስፋት እየተተገበሩ ያሉ የወንዝ ዳርቻና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በአፍሪካ አህጉር የሕክምና ትምህርትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያለመውና ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የ"MedEDAfrica 2026" ዓለም አቀፍ ጉባኤ በስኬት ተጠናቋል።
በጉባኤው ማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዲኤታዋ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ መድረኩ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ጠቃሚ እይታዎችንና የፖሊሲ ምክረ-ሃሳቦችን ተገኝቶባቸዋል።
በተጨማሪም ሀገሪቱ በሕክምና ትምህርትና በጤናው ዘርፍ ልማት ያሏትን መልካም ተሞክሮዎች ለሌሎች ሀገራት ያካፈለችበት መልካም አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎችን አቅም ለማጠናከርና የሥልጠና ጥራትን ለማሻሻል በርካታ ሥራዎችን እየሠራች መሆኑን ያነሱት ሚኒስትር ዲኤታዋ በሬዚደንሲ መርሃ-ግብሮቿ አማካኝነት የጎረቤት ሀገራትን የሕክምና ተማሪዎች በማሠልጠን ለቀጣናው የጤና ልማት የበኩሏን ድጋፍ እያበረከተች እንደምትገኝም አክለው ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የ"MedEDAfrica" ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ሊዮኔል ግሪን-ቶምፕሰን ኢትዮጵያ ለጉባኤው መሳካት ላደረገችው የላቀ አስተዋጽኦ አድናቆታቸውን ችረዋል።
ይህ ታላቅ መድረክ በመላው አፍሪካ ጠንካራና የማይበገሩ የጤና ሥርዓቶችን ለመገንባት የሚያስችሉ ስልታዊ ውይይቶች የተካሄዱበት መሆኑንም አጉልተው አሳይተዋል።
በማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ መምህራን፣ የጤና ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት የዕውቅናና የምስጋና መርሃ-ግብር ተከናውኗል።
ከጉባኤው ማጠናቀቂያ በኋላም የጉባኤው ተሳታፊዎች የአድዋ ሙዚየምን ጨምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በስፋት እየተተገበሩ ያሉ የወንዝ ዳርቻና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዎች (\\፣ የትግራይ ክልል ባለስልጣናት እድሜያቸው እስከ 16 ዓመት የሆኑ ህጻናትን ጨምሮ ሰላማዊ ዜጎችን በግዴታ ወደ ውትድርና እየመለመሉ ነው ሲል በጽኑ ኮነነ። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት እንዳስታወቀው፣ የክልሉ ኃይሎች ቢያንስ ከሚያዝያ 2026 ጀምሮ የቀድሞ ተዋጊዎችን እና ሌሎች ወጣቶችን አፍነው እየወሰዱ ይገኛሉ።
ይህ የቅጥር ዘመቻ በመላው ክልሉ "የፍርሃት ድባብ" መፍጠሩን የገለጸው ሪፖርቱ፣ ሰላማዊ ዜጎች ከመንገድ ላይ፣ ከስራ ቦታ፣ ከመኖሪያ ቤቶች እና ከባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራዎች ተሰብስበው ወደ ወታደራዊ ካምፖች እየተወሰዱ መሆኑን አጋልጧል። የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ሌቲሺያ ባደር፣ ባለስልጣናቱ ይህንን ዘመቻ በአስቸኳይ አቁመው በህገ-ወጥ መንገድ የተመለመሉት ሰዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ጠይቀዋል።
ድርጅቱ ይህንን መደምደሚያ ላይ የደረሰው፣ በሰኔ ወር አጋማሽ ላይ ከ18 የዓይን እማኞች፣ ተመልማይ ቤተሰቦች እና ከምልመላ ካመለጡ ግለሰቦች ጋር ባደረገው ቃለ-ምልልስ ላይ ተመስርቶ ነው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሚያዝያ ወር በፊት የአካባቢው ባለስልጣናት የቀድሞ የትግራይ መከላከያ ሰራዊት (TDF) አባላትን በስብሰባ፣ በደብዳቤ እና በስልክ ጥሪ ዳግም እንዲቀላቀሉ ያበረታቱ ነበር። ሆኖም ከሚያዝያ መጨረሻ ጀምሮ ዘመቻው ተጠናክሮ፣ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በከተሞች፣ በገበያ ቦታዎች እና በወርቅ ማውጫ አካባቢዎች የጅምላ አፈሳ ማካሄድ መጀመራቸው ተገልጿል።
ግለሰቦችን ለመለየት የአካባቢው ባለስልጣናት በቀድሞ ተዋጊዎች ዝርዝር እና በሰፈር ጥቆማ ሰጪዎች ላይ ጥገኛ መሆናቸውን እማኞች ተናግረዋል። ግንቦት 25 ቀን በማዕከላዊ ትግራይ፣ ኮላ ተምቤን አካባቢ በሚገኝ ባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራ፣ የጸጥታ ኃይሎች ስራቸውን እንዲያቆሙ ካዘዙ በኋላ በርካታ ወጣቶችን በጅምላ በመያዝ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ መውሰዳቸውም በሪፖርቱ ተካቷል። በዚህም ምክንያት በርካታ ወጣቶች ከምልመላ ለማምለጥ ከቤታቸው ርቀው ለማደር የተገደዱ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ወደ አዲስ አበባ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች እየሸሹ ይገኛሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከምልመላ ያመለጡ ወጣቶች ቤተሰቦች ላይ እስራት እና ጫና እየተደረገባቸው መሆኑ ተዘግቧል።
በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ህግጋት መሰረት፣ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ለውትድርና መመልመል የህጻናትን መብት የሚጥስ ሲሆን፣ ከ15 ዓመት በታች የሆኑትን መጠቀም ደግሞ የጦር ወንጀል (War crime) ተብሎ ይፈረጃል። ሆኖም የህወሓት ቃል አቀባይ ይህንን የግዴታ ምልመላ ውንጀላ ውድቅ በማድረግ፣ ህዝቡ ትግራይን እየተከላከለ ያለው በራሱ ፈቃደኝነት መሆኑን ተናግረዋል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሪፖርት ከመውጣቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ፣ ጁላይ 03 በትግራይ መዲና መቀሌ (ቀበሌ 05) ውስጥ ወጣቶች በግዳጅ ወደ አውቶቡሶች ሲጫኑ እና እናቶች በከፍተኛ ሀዘን ሲያለቅሱ የሚያሳይ የቪዲዮ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ተሰራጭቶ ነበር። ይህ ምስል ቀድሞውንም በጸጥታ መደፍረስ እና በፖለቲካዊ ውጥረት ስጋት ውስጥ በነበረው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥን ፈጥሯል።
ይህንን የህዝብ ቅሬታ ተከትሎ፣ የትግራይ ክልል መንግስት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሃም ሐጎስ ለትግራይ ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ፣ ክልሉ አሁንም የህልውና አደጋ ተደቅኖበት ቢሆንም، ክልልን መከላከል በህዝብ ግንዛቤ፣ በጋራ መግባባት እና በፈቃደኝነት ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት አስምረውበታል። አክለውም ማንኛውም ከመንግስት መመሪያ ውጪ እና ያለ ህዝብ ፈቃድ የተደረገ የግዴታ ምልመላ ካለ፣ የክልሉ መንግስት ጥብቅ ምርመራ በማድረግ ህገ-ወጥ ድርጊት በፈጸሙ የጸጥታ አካላትም ሆነ የአስተዳደር ኃላፊዎች ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብተዋል።
ይህ ውዝግብ የተነሳው የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ተፈጻሚነት አሁንም ተጋላጭ በሆነበት እና የፖለቲካ ውጥረቶች ዳግም ግጭት ሊቀሰቅሱ ይችላሉ የሚል ስጋት ባለበት ወቅት ነው። ገና በግንቦት 2026 ወር ላይ በመቀሌ፣ ሽረ፣ አክሱም፣ አድዋ፣ አዲግራት፣ ውቅሮ እና ሌሎች አካባቢዎች ከቤት ቤት ፍተሻ እና ህገ-ወጥ እስራት ጋር የተያያዙ ወጣቶችን የመሰብሰብ ዘመቻዎች መኖራቸውን 'አዲስ ስታንዳርድ' ዘግቦ ነበር።
ይህንን ተከትሎም እንደ ትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ስምረት)፣ ሳልሳይ ወያኔ ትግራይ የመሳሰሉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 'ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ኢትዮጵያ' የተባለው የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ ባለስልጣናት ወጣቶችን በግዳጅ እየመለመሉ ነው በማለት ድርጊቱን በጽኑ አውግዘው የነበረ መሆኑ ይታወሳል። አሁን ላይ የክልሉ መንግስት የጀመረው ምርመራ መቼ እንደሚጠናቀቅ ወይም ምርመራውን ተከትሎ ከስራ የታገዱ ባለስልጣናት መኖር አለመኖራቸውን የኮሙዩኒኬሽን ቢሮው እስካሁን ያሳወቀው ነገር የለም።
ይህ የቅጥር ዘመቻ በመላው ክልሉ "የፍርሃት ድባብ" መፍጠሩን የገለጸው ሪፖርቱ፣ ሰላማዊ ዜጎች ከመንገድ ላይ፣ ከስራ ቦታ፣ ከመኖሪያ ቤቶች እና ከባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራዎች ተሰብስበው ወደ ወታደራዊ ካምፖች እየተወሰዱ መሆኑን አጋልጧል። የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ሌቲሺያ ባደር፣ ባለስልጣናቱ ይህንን ዘመቻ በአስቸኳይ አቁመው በህገ-ወጥ መንገድ የተመለመሉት ሰዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ጠይቀዋል።
ድርጅቱ ይህንን መደምደሚያ ላይ የደረሰው፣ በሰኔ ወር አጋማሽ ላይ ከ18 የዓይን እማኞች፣ ተመልማይ ቤተሰቦች እና ከምልመላ ካመለጡ ግለሰቦች ጋር ባደረገው ቃለ-ምልልስ ላይ ተመስርቶ ነው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሚያዝያ ወር በፊት የአካባቢው ባለስልጣናት የቀድሞ የትግራይ መከላከያ ሰራዊት (TDF) አባላትን በስብሰባ፣ በደብዳቤ እና በስልክ ጥሪ ዳግም እንዲቀላቀሉ ያበረታቱ ነበር። ሆኖም ከሚያዝያ መጨረሻ ጀምሮ ዘመቻው ተጠናክሮ፣ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በከተሞች፣ በገበያ ቦታዎች እና በወርቅ ማውጫ አካባቢዎች የጅምላ አፈሳ ማካሄድ መጀመራቸው ተገልጿል።
ግለሰቦችን ለመለየት የአካባቢው ባለስልጣናት በቀድሞ ተዋጊዎች ዝርዝር እና በሰፈር ጥቆማ ሰጪዎች ላይ ጥገኛ መሆናቸውን እማኞች ተናግረዋል። ግንቦት 25 ቀን በማዕከላዊ ትግራይ፣ ኮላ ተምቤን አካባቢ በሚገኝ ባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራ፣ የጸጥታ ኃይሎች ስራቸውን እንዲያቆሙ ካዘዙ በኋላ በርካታ ወጣቶችን በጅምላ በመያዝ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ መውሰዳቸውም በሪፖርቱ ተካቷል። በዚህም ምክንያት በርካታ ወጣቶች ከምልመላ ለማምለጥ ከቤታቸው ርቀው ለማደር የተገደዱ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ወደ አዲስ አበባ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች እየሸሹ ይገኛሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከምልመላ ያመለጡ ወጣቶች ቤተሰቦች ላይ እስራት እና ጫና እየተደረገባቸው መሆኑ ተዘግቧል።
በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ህግጋት መሰረት፣ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ለውትድርና መመልመል የህጻናትን መብት የሚጥስ ሲሆን፣ ከ15 ዓመት በታች የሆኑትን መጠቀም ደግሞ የጦር ወንጀል (War crime) ተብሎ ይፈረጃል። ሆኖም የህወሓት ቃል አቀባይ ይህንን የግዴታ ምልመላ ውንጀላ ውድቅ በማድረግ፣ ህዝቡ ትግራይን እየተከላከለ ያለው በራሱ ፈቃደኝነት መሆኑን ተናግረዋል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሪፖርት ከመውጣቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ፣ ጁላይ 03 በትግራይ መዲና መቀሌ (ቀበሌ 05) ውስጥ ወጣቶች በግዳጅ ወደ አውቶቡሶች ሲጫኑ እና እናቶች በከፍተኛ ሀዘን ሲያለቅሱ የሚያሳይ የቪዲዮ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ተሰራጭቶ ነበር። ይህ ምስል ቀድሞውንም በጸጥታ መደፍረስ እና በፖለቲካዊ ውጥረት ስጋት ውስጥ በነበረው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥን ፈጥሯል።
ይህንን የህዝብ ቅሬታ ተከትሎ፣ የትግራይ ክልል መንግስት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሃም ሐጎስ ለትግራይ ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ፣ ክልሉ አሁንም የህልውና አደጋ ተደቅኖበት ቢሆንም، ክልልን መከላከል በህዝብ ግንዛቤ፣ በጋራ መግባባት እና በፈቃደኝነት ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት አስምረውበታል። አክለውም ማንኛውም ከመንግስት መመሪያ ውጪ እና ያለ ህዝብ ፈቃድ የተደረገ የግዴታ ምልመላ ካለ፣ የክልሉ መንግስት ጥብቅ ምርመራ በማድረግ ህገ-ወጥ ድርጊት በፈጸሙ የጸጥታ አካላትም ሆነ የአስተዳደር ኃላፊዎች ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብተዋል።
ይህ ውዝግብ የተነሳው የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ተፈጻሚነት አሁንም ተጋላጭ በሆነበት እና የፖለቲካ ውጥረቶች ዳግም ግጭት ሊቀሰቅሱ ይችላሉ የሚል ስጋት ባለበት ወቅት ነው። ገና በግንቦት 2026 ወር ላይ በመቀሌ፣ ሽረ፣ አክሱም፣ አድዋ፣ አዲግራት፣ ውቅሮ እና ሌሎች አካባቢዎች ከቤት ቤት ፍተሻ እና ህገ-ወጥ እስራት ጋር የተያያዙ ወጣቶችን የመሰብሰብ ዘመቻዎች መኖራቸውን 'አዲስ ስታንዳርድ' ዘግቦ ነበር።
ይህንን ተከትሎም እንደ ትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ስምረት)፣ ሳልሳይ ወያኔ ትግራይ የመሳሰሉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 'ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ኢትዮጵያ' የተባለው የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ ባለስልጣናት ወጣቶችን በግዳጅ እየመለመሉ ነው በማለት ድርጊቱን በጽኑ አውግዘው የነበረ መሆኑ ይታወሳል። አሁን ላይ የክልሉ መንግስት የጀመረው ምርመራ መቼ እንደሚጠናቀቅ ወይም ምርመራውን ተከትሎ ከስራ የታገዱ ባለስልጣናት መኖር አለመኖራቸውን የኮሙዩኒኬሽን ቢሮው እስካሁን ያሳወቀው ነገር የለም።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
📢የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት🎯
ነገ እሁድ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ 132 ኪ.ቮ ሃይል አስተላላፊ መስመር ሰበታ ወጪ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከንጋቱ 12፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ:-
👉በልደታ ክፍለ ከተማ ዙሪያ እና በጭድተራ ፊት ለፊት፣መላው የመርካቶ ዙሪያ፣ ፔፕሲ ፋብሪካ፣ የድሮው አትክልት ተራ፣ ኤሊያና ሆቴል፣ ሰባራ ባቡር፣ አዲስ ከተማ ቴሌ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ኮል ሴንተር እና አካባቢው ፣
👉በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዙሪያ፣ ሰንጋተራ፣ ጥቁር አንበሳ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የደም ባንክ፣ ፋና ሚዲያ፣ ንብ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት እና ጎላ ሚካኤል ሙሉ፣ በህንፃ ኮሌጅ ዙሪያ፣ ኮካ፣ አብነት፣ መድር-ኃይል፣
👉ጦር ኃይሎች ሆስፒታል እና ቶሎሳ ሰፈር፣ በልደታ ደሴ ሆቴል ዙሪያ፣ መላው ብስራተ ገብርኤል ዙሪያ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት (Commercial Bank of Ethiopia HQ)፣ ፍልውሃ፣ ዘውዲቱ ሆስፒታል፣
👉ጋንዲ ሆስፒታል፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ አራት ኪሎ (ባሻ ወልዴ፣1080)፣ ቅድስት ማርያም፣ አንድነት ፓርክ፣ መላው የጨርቆስ ዙሪያ፣ ፌደራል ፖሊስ፣ በልደታ ፀበል ዙሪያ፣ በልደታ ኮንዶሚኒየም ዙሪያ እና አካባቢው ፣
👉ኮሜርስ ኮሌጅ (Commerce)፣ ጥቁር አንበሳ፣ ቴሌ ዳታ ሴንተር፣ አድዋ ዜሮ ዜሮ (Adwa 00)፣ ወዳጅነት ፓርክ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ እሁድ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ 132 ኪ.ቮ ሃይል አስተላላፊ መስመር ሰበታ ወጪ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከንጋቱ 12፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ:-
👉በልደታ ክፍለ ከተማ ዙሪያ እና በጭድተራ ፊት ለፊት፣መላው የመርካቶ ዙሪያ፣ ፔፕሲ ፋብሪካ፣ የድሮው አትክልት ተራ፣ ኤሊያና ሆቴል፣ ሰባራ ባቡር፣ አዲስ ከተማ ቴሌ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ኮል ሴንተር እና አካባቢው ፣
👉በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዙሪያ፣ ሰንጋተራ፣ ጥቁር አንበሳ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የደም ባንክ፣ ፋና ሚዲያ፣ ንብ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት እና ጎላ ሚካኤል ሙሉ፣ በህንፃ ኮሌጅ ዙሪያ፣ ኮካ፣ አብነት፣ መድር-ኃይል፣
👉ጦር ኃይሎች ሆስፒታል እና ቶሎሳ ሰፈር፣ በልደታ ደሴ ሆቴል ዙሪያ፣ መላው ብስራተ ገብርኤል ዙሪያ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት (Commercial Bank of Ethiopia HQ)፣ ፍልውሃ፣ ዘውዲቱ ሆስፒታል፣
👉ጋንዲ ሆስፒታል፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ አራት ኪሎ (ባሻ ወልዴ፣1080)፣ ቅድስት ማርያም፣ አንድነት ፓርክ፣ መላው የጨርቆስ ዙሪያ፣ ፌደራል ፖሊስ፣ በልደታ ፀበል ዙሪያ፣ በልደታ ኮንዶሚኒየም ዙሪያ እና አካባቢው ፣
👉ኮሜርስ ኮሌጅ (Commerce)፣ ጥቁር አንበሳ፣ ቴሌ ዳታ ሴንተር፣ አድዋ ዜሮ ዜሮ (Adwa 00)፣ ወዳጅነት ፓርክ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
በአዲስ አበባ ከተማ ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ የሚሰጠው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና በተለያዩ ጣቢያዎች እየተሰጠ ይገኛል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ከምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳምሶን መለሰ እና ከጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ ጋር በመሆን ፈተናው ከሚሰጥባቸው ጣቢያዎች መካከል አንዱ በሆነው የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተገኝተው የፈተናውን አጀማመር በመመልከት ተማሪዎችን አበረታተዋል።
በከተማ አስተዳደሩ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሚወስዱ ተማሪዎች ውጤታማ እንዲሆኑ የማጠናከሪያ ትምህርትን ጨምሮ የተለያዩ ስትራቴጂዎች ተዘጋጅተው ተግባራዊ በመደረጋቸው በከተማ አስተዳደሩ ዘንድሮ የተሻለ ውጤት እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል።
ኃላፊው አያይዘውም በከተማ አስተዳደሩ ፈተናው ለ58,309 ተማሪዎች በአራት ዙር የሚሰጥ መሆኑን ጠቅሰው ከ2ሺ በላይ የፈተና አስፈጻሚዎች በየፈተና ጣቢያው ተመድበው ሂደቱን በመከታተል ላይ መሆናቸውንም አስረድተዋል።
#አሐዱ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ከምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳምሶን መለሰ እና ከጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ ጋር በመሆን ፈተናው ከሚሰጥባቸው ጣቢያዎች መካከል አንዱ በሆነው የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተገኝተው የፈተናውን አጀማመር በመመልከት ተማሪዎችን አበረታተዋል።
በከተማ አስተዳደሩ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሚወስዱ ተማሪዎች ውጤታማ እንዲሆኑ የማጠናከሪያ ትምህርትን ጨምሮ የተለያዩ ስትራቴጂዎች ተዘጋጅተው ተግባራዊ በመደረጋቸው በከተማ አስተዳደሩ ዘንድሮ የተሻለ ውጤት እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል።
ኃላፊው አያይዘውም በከተማ አስተዳደሩ ፈተናው ለ58,309 ተማሪዎች በአራት ዙር የሚሰጥ መሆኑን ጠቅሰው ከ2ሺ በላይ የፈተና አስፈጻሚዎች በየፈተና ጣቢያው ተመድበው ሂደቱን በመከታተል ላይ መሆናቸውንም አስረድተዋል።
#አሐዱ
1 month ago
የጓደኛውን ሞባይል በመጠቀም ገንዘብ ወደ ራሱ አካውንት ያስተላለፈው ግለሰብ ክስ ተመሰረተበት።
አብርሃም ፈቃዱ የተባለ ተጠርጣሪ በእምነት ያዝልኝ ተብሎ በተሰጠው ስልክ ብር ወደ ራሱ አካውንት በማስተላለፍ የተጠረጠረው ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:30 በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሾላ አካባቢ ነው።
የግል ተበዳይ ከጓደኛው ጋር ከነበሩበት ምግብ ቤት ካርድ ልግዛ ብሎ ስልኩን ሰጥቶ በወጣበት አጋጣሚ ተጠርጣሪው የግል ተበዳይን የሞባይል ባንኪንግ ሚስጥር ቁጥር በስራ አጋጣሚ ያውቀው ስለነበር 48ሺህ ብር ወደ ራሱ አካውንት ማስተላለፉን በየካ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአድዋ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
የግል ተበዳይ ጉዳዩን እንዳወቀ ለፖሊስ ያመለከተ ሲሆን ፖሊስም ምርመራውን በመጀመር ወደ ተጠርጣሪው የተላከውን ገንዘብ በማስወጣትና በኤግዚቢትነት በመያዝ መዝገቡ ተደራጅቶ ለአቃቤ ህግ መላኩን ፖሊስ መምሪያው ጠቁሟል።
የተጠናቀረውን የወንጀል መዝገብ የተመለከተው አቃቤ ህግም በተጠርጣሪ አብርሃም ፍቃዱ ላይ ክስ መመስረቱንም ማወቅ ተችሏል።
የባንክ የይለፍ ቁጥሮችን ጨምሮ የግል ሚስጥሮችን በአግባቡ መጠበቅ ከመሰል የወንጀል ድርጊት ራስን ማዳን ስለሚያስችል ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
ምንጭ:-አአ ፖሊስ
Seledadotio
Seledadotio
አብርሃም ፈቃዱ የተባለ ተጠርጣሪ በእምነት ያዝልኝ ተብሎ በተሰጠው ስልክ ብር ወደ ራሱ አካውንት በማስተላለፍ የተጠረጠረው ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:30 በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሾላ አካባቢ ነው።
የግል ተበዳይ ከጓደኛው ጋር ከነበሩበት ምግብ ቤት ካርድ ልግዛ ብሎ ስልኩን ሰጥቶ በወጣበት አጋጣሚ ተጠርጣሪው የግል ተበዳይን የሞባይል ባንኪንግ ሚስጥር ቁጥር በስራ አጋጣሚ ያውቀው ስለነበር 48ሺህ ብር ወደ ራሱ አካውንት ማስተላለፉን በየካ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የአድዋ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ገልጿል።
የግል ተበዳይ ጉዳዩን እንዳወቀ ለፖሊስ ያመለከተ ሲሆን ፖሊስም ምርመራውን በመጀመር ወደ ተጠርጣሪው የተላከውን ገንዘብ በማስወጣትና በኤግዚቢትነት በመያዝ መዝገቡ ተደራጅቶ ለአቃቤ ህግ መላኩን ፖሊስ መምሪያው ጠቁሟል።
የተጠናቀረውን የወንጀል መዝገብ የተመለከተው አቃቤ ህግም በተጠርጣሪ አብርሃም ፍቃዱ ላይ ክስ መመስረቱንም ማወቅ ተችሏል።
የባንክ የይለፍ ቁጥሮችን ጨምሮ የግል ሚስጥሮችን በአግባቡ መጠበቅ ከመሰል የወንጀል ድርጊት ራስን ማዳን ስለሚያስችል ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
ምንጭ:-አአ ፖሊስ
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የኢትዮጵያ B Boy እና B Girl የብሬክ ዳንስ ውድድር በአድዋ ድል መታሰቢያ በድምቀት ተካሄደ
#ethiopia | አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ B Boy እና B Girl የብሬክ ዳንስ ውድድር ሰኔ 13/2018 ዓ.ም. በአድዋ ድል መታሰቢያ ፊት ለፊት በድምቀት ተካሂዷል።
ውድድሩ “Building Unity and Inclusive Opportunities Through Sport and Dialogue” በሚል መሪ ቃል ለስድስት ወራት እየተተገበረ ባለው ፕሮጀክት ሥር የተሳተፉ 45 የሚደርሱ ታዳጊ ወጣቶች ያቀረቡት የመጨረሻ የብቃት ማሳያ ነበር።
ተሳታፊዎቹ በብሬክ ዳንስ፣ በሕይወት ክህሎት እና በተለያዩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ለወራት ሲሳተፉ ቆይተዋል።
ፕሮጀክቱ በNutrition for Education and Development (N4ED) አስተባባሪነት፣ በፈረንሳይ ኤምባሲ የገንዘብ ድጋፍ እና ከሀዊ ዳንስ ኢንተርቴይመንት እና እሺ ሚዲያ ጋር በትብብር የሚተገበር ሲሆን፣ ወጣት ሴቶችን፣ ወጣት ወንዶችን እንዲሁም ከአካል ጉዳት ጋር የሚኖሩ ወጣቶችን በአንድነት በማሳተፍ ተሰጥኦና ብቃትን ለማበረታታት ያለመ ነው።
በዕለቱ ተሳታፊዎች በከተማው ታዋቂ የB Boy እና B Girl ዳኞች ተገምግመው የተመረጡ ሲሆን፣ ለአሸናፊዎችና ለተሳታፊዎች የተለያዩ ማበረታቻዎች በፕሮጀክቱ የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደሚበረከቱ ተገልጿል።
የፕሮጀክቱ የመዝጊያ ፕሮግራም እና የተሳታፊ ብሬክ ዳንሰኞች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት አርብ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም. በአሊያንስ ኢትዮ-ፍራንሴስ በሚካሄደው ዝግጅት ላይ በተጋበዙ እንግዶች ፊት ይከናወናል።
በመጨረሻም አዘጋጆቹ ለዝግጅቱ መሳካት እና ለደማቁ የጎዳና ላይ ትርኢት አስፈላጊውን ድጋፍ ላደረጉ የአድዋ ድል መታሰቢያ ኃላፊዎች ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
#breakdance #bboy #bgirl #ethiopia #youthempowerment #n4ed #hawidanceentertainment #adwamemorial #addisababa #streetdanceculture
#ethiopia | አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ B Boy እና B Girl የብሬክ ዳንስ ውድድር ሰኔ 13/2018 ዓ.ም. በአድዋ ድል መታሰቢያ ፊት ለፊት በድምቀት ተካሂዷል።
ውድድሩ “Building Unity and Inclusive Opportunities Through Sport and Dialogue” በሚል መሪ ቃል ለስድስት ወራት እየተተገበረ ባለው ፕሮጀክት ሥር የተሳተፉ 45 የሚደርሱ ታዳጊ ወጣቶች ያቀረቡት የመጨረሻ የብቃት ማሳያ ነበር።
ተሳታፊዎቹ በብሬክ ዳንስ፣ በሕይወት ክህሎት እና በተለያዩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ለወራት ሲሳተፉ ቆይተዋል።
ፕሮጀክቱ በNutrition for Education and Development (N4ED) አስተባባሪነት፣ በፈረንሳይ ኤምባሲ የገንዘብ ድጋፍ እና ከሀዊ ዳንስ ኢንተርቴይመንት እና እሺ ሚዲያ ጋር በትብብር የሚተገበር ሲሆን፣ ወጣት ሴቶችን፣ ወጣት ወንዶችን እንዲሁም ከአካል ጉዳት ጋር የሚኖሩ ወጣቶችን በአንድነት በማሳተፍ ተሰጥኦና ብቃትን ለማበረታታት ያለመ ነው።
በዕለቱ ተሳታፊዎች በከተማው ታዋቂ የB Boy እና B Girl ዳኞች ተገምግመው የተመረጡ ሲሆን፣ ለአሸናፊዎችና ለተሳታፊዎች የተለያዩ ማበረታቻዎች በፕሮጀክቱ የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደሚበረከቱ ተገልጿል።
የፕሮጀክቱ የመዝጊያ ፕሮግራም እና የተሳታፊ ብሬክ ዳንሰኞች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት አርብ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም. በአሊያንስ ኢትዮ-ፍራንሴስ በሚካሄደው ዝግጅት ላይ በተጋበዙ እንግዶች ፊት ይከናወናል።
በመጨረሻም አዘጋጆቹ ለዝግጅቱ መሳካት እና ለደማቁ የጎዳና ላይ ትርኢት አስፈላጊውን ድጋፍ ላደረጉ የአድዋ ድል መታሰቢያ ኃላፊዎች ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
#breakdance #bboy #bgirl #ethiopia #youthempowerment #n4ed #hawidanceentertainment #adwamemorial #addisababa #streetdanceculture
2 months ago
ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው ፕሮጀክት
REALITY PIAZZA PALACE VIEW PROJECT
በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ከፍተኛ የጥራት መስፈርት እየተገነባ ነው!
#ethiopia | ሪያሊቲ ሪል እስቴት “ሪያሊቲ ይለያል - THE DIFFERENCE IS IN DETAILS” በሚለው መርሁ የሚታወቀው ድርጅት፣ በአዲስ አበባ የታሪክ፣ የንግድ እና የመዝናኛ ማዕከላት በሆኑ ቦታዎች አቅራቢያ የሚገኘውን “ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው” ፕሮጀክት በዘመናዊ የአርክቴክቸር ዲዛይንና ዘላቂ የኑሮ ፅንሰ ሀሳብ እያለማ መሆኑን የሪያሊቲ ሪል እስቴት ባለቤትና CEO አቶ ዮሐንስ ገመዳ አስታወቁ።
አቶ ዮሐንስ አያይዘው እንደተናገሩት ፕሮጀክቱ በ4,000 ካሬ ሜትር መሬት ላይ የሚገነባ ሲሆን ከ70,000 ሜትር ኪዩብ ወይም 16 ሜትር ( አራት ቤዝመንት) በላይ የቁፋሮ ሥራ ተከናውኗል። በድርጅቱ የፋይናንስ አቅም ፕሮጀክቱን 300 ሚሊዮን ብር በማውጣት መጠነሰፊ ሰፊና የመሠረት ሥራዎቹ በብቃት መጠናቀቃቸውን አስረድተዋል።
ፕሮጀክቱ በከተማዋ ማዕከላዊ ክፍል የሚገኝ ሲሆን፣ ከአድዋ ሙዚየም 853 ሜትር፣ ከቸርችል ጎዳና 465 ሜትር፣ ከፍሬንድሺፕ ፓርክ 240 ሜትር፣ ከዩኒቲ ፓርክ 770 ሜትር እንዲሁም ከጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 955 ሜትር ርቀት ላይ እንደሚገኝ አቶ ፍጹም ገብሩ የኮንስትራክሽ ቺፍ ኮንስትራክሰሸ ኦፕሬሽኝ ኦፊሰር
ገልጸዋል።
ፕሮጀክቱ ከሼራተን ሆቴል እና ከሊሴ ገብረ ማርያም ትምህርት ቤት አቅራቢያ መገኘቱ ለነዋሪዎችና ለባለሀብቶች ልዩ የቦታ ጥቅም እንደሚሰጥ አቶ ፍጹም አብራርተዋል።
የ“ፖላስ ቪው” ፕሮጀክቱ በቴክኒካል ጥራት፣ በዘመናዊ የግንባታ ቴክኖሎጂ እና በከተማ ገጽታ ላይ በሚያመጣው አዎንታዊ ተፅዕኖ ተለይቶ የሚታይ ፕሮጀክት ነው ያሉት ደግሞ ቴክኒካል ማናጀሩ አቶ ዳርዮስ ፍቃዱ ናቸው።
በፕሮጀክቱ ውስጥ አራት ቤዝመንቶች የታቀዱ ሲሆን፣ 8 ሜትር ስፓን ያላቸው የኮለም አቀማመጦች እና 7 በመቶ የራምፕ ተዳፋት በመጠቀም ሰፊና ምቹ የፓርኪንግ ሥርዓት እንዲኖር መደረጉ ገልጸዋል።
እንዲሁም 10 ሊፍቶች እና 4 የአደጋ መውጫ ደረጃዎች የታቀዱ ሲሆን፣ ሕንጻው የእሳት ደህንነት መስፈርቶችን በሙሉ የሚያሟላ መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል።
በሜካኒካል፣ ኤሌክትሪካል እና ሳኒተሪ ሥርዓቶች ዘርፍም የኤሌክትሪክ እና የሳኒተሪ ዳክቶች ለየብቻቸው መዘጋጀታቸው፣ ዘመናዊ የካሜራና የኢንተርኮም ሥርዓት መካተቱ እና በቂ የአየር ዝውውር የሚያቀርብ የሜካኒካል ቬንቲሌሽን ሲስተም መዘርጋቱ ተጠቅሷል።
የሪያሊቲ ሪል እስቴት ባለቤትና CEO አቶ ዮሐንስ ገመዳ ፕሮጀክቱ በዘመናዊው Post-Tension (PT) Slab System ቴክኖሎጂ የተቀየሰ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ሰፊ ስፓን ለመፍጠር፣ የግንባታ ፍጥነትን ለማሳደግ እና የስትራክቸር ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችል መሆኑ ገልጸዋል።
ከከተማ ገጽታ አንፃርም፣ ሕንጻዎቹ ከ5ኛ ወለል ጀምሮ በመንታ ቅርጽ የሚይዙ ሲሆን ለአካባቢው ዘመናዊ የአርክቴክቸር ገጽታ እንደሚያበረክቱ አስታውቀዋል።
በተጨማሪም ሰፊ የአረንጓዴ ልማት፣ በዛፎች የተሸፈነ ቴራስ እና ሁለቱን ሕንጻዎች የሚያገናኝ ድልድይ ለፕሮጀክቱ ልዩ የውበት እሴት እንደሚጨምሩ ጠቁመዋል።
ሪያሊቲ ሪል እስቴት ፖላስ ቪው ፕሮጀክት ለመኖሪያ ቤት ፍላጎት መፍትሔ ከመስጠቱ ባሻገር ለከተማው አዲስ ገጽታ የሚያበረክት፣ የዘመናዊ ግንባታ መለኪያ የሚሆን እና የድርጅቱን የጥራት ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ፕሮጀክት ነው።****
ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው ፕሮጀክት ዘመናዊ የኑሮ ፍላጎቶችን በማሟላት 24 ሰዓት የጥበቃ አገልግሎት፣ ስታንድባይ ጄኔሬተር፣ ሰፊ ፓርኪንግ፣ የቆሻሻ ማስወገጃ ሥርዓት፣ ዘመናዊ ሊፍቶች፣ ጂምናዚየም፣ የመቀበያ አዳራሽ፣ ባለብዙ ዓላማ አዳራሽ፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ ጣቢያዎች እና የውጭ አትክልት ስፍራዎችን ያካትታል።
የመኖሪያ እና የንግድ አገልግሎቶች መግቢያዎች ለየብቻ ናቸው። ከመኖሪያ እና ንግድ አገልግሎቶች አንፃርም ከ200 በላይ ሱቆች፣ ከ1 እስከ 3 መኝታ ቤት ያላቸው አፓርታማዎች፣ ተመጣጣኝ ዋጋ፣ ሰፊ የፓርኪንግ ቦታዎች እና በሩፍቶፕ የመዝናኛ ስፍራዎችን ይዟል።
የሪያሊቲ ሪል እስቴት የማርኬቲንግ ዳይሬተር
አቶ ሙሉቀን ሽፈራው እንደተናገሩት "መሸጥ ማስረከብ አይደለም። እኛ - (ሪያሊቲ ሪል እስቴት) ግን የሸጥነውን እያስረከብን ነው። ... ማስረከብ ተክነንበታል። ይህ የደንበኞቻችን የምስክርነት ድምፅ ነው" ብለዋል።
አቶ ሙሉቀን ሪያሊቲ ሪል እስቴት ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ የንግድ ኤክስፖ ይዘን መጥተናል። ለ 30 ቤቶችን ብቻ በ 90,200 ብር እንዲሁም በ 102 ሺህ ብር ደግሞ የተለያዩ ቤቶችን ለሽያጭ አቅርበናል። ይህ በ48 ወራት የሚጠናቀው ለቤት ፈላጊዎች ትልቅ የምሥራች፤ ትልቅ ዜና ነው"ብለዋል።
“ሰማችን እውነት ነው፣ ሥራችንም የእውነት ነው - DELIVERING THE TRUTH ” በሚል መርህ የሚሰራው ሪያሊቲ ሪል እስቴት፣ ይህ ፕሮጀክት ዘመናዊ አርክቴክቸር፣ ዘላቂ የኑሮ ዘይቤ እና ምርጥ የቦታ ምርጫን በአንድ ላይ ያጣመረ የልህቀት ምሳሌ፤ መሪ ኩባንያ ( Leading Company ) ሆኖ እየሠራ፤ እየታተረ ይገኛል።
በ10 ዓመታት የሪል እስቴት ጉዞ 14 ፕሮጀክቶቾ፤ በ2018ዓም 4 ፕሮጀክቶች የሪያሊቲ ሪል እስቴት ሕያው ቋሚ ሥራዎቹ ናቸው።
ይህ ሪያሊቲ ሪል እስቴት ጉዞ ይቀጥላል ...
“ሪያሊቲ ይለያል!
- THE DIFFERENCE IS IN DETAILS”
+251-977-292929
+251-948-233333
REALITY PIAZZA PALACE VIEW PROJECT
በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ከፍተኛ የጥራት መስፈርት እየተገነባ ነው!
#ethiopia | ሪያሊቲ ሪል እስቴት “ሪያሊቲ ይለያል - THE DIFFERENCE IS IN DETAILS” በሚለው መርሁ የሚታወቀው ድርጅት፣ በአዲስ አበባ የታሪክ፣ የንግድ እና የመዝናኛ ማዕከላት በሆኑ ቦታዎች አቅራቢያ የሚገኘውን “ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው” ፕሮጀክት በዘመናዊ የአርክቴክቸር ዲዛይንና ዘላቂ የኑሮ ፅንሰ ሀሳብ እያለማ መሆኑን የሪያሊቲ ሪል እስቴት ባለቤትና CEO አቶ ዮሐንስ ገመዳ አስታወቁ።
አቶ ዮሐንስ አያይዘው እንደተናገሩት ፕሮጀክቱ በ4,000 ካሬ ሜትር መሬት ላይ የሚገነባ ሲሆን ከ70,000 ሜትር ኪዩብ ወይም 16 ሜትር ( አራት ቤዝመንት) በላይ የቁፋሮ ሥራ ተከናውኗል። በድርጅቱ የፋይናንስ አቅም ፕሮጀክቱን 300 ሚሊዮን ብር በማውጣት መጠነሰፊ ሰፊና የመሠረት ሥራዎቹ በብቃት መጠናቀቃቸውን አስረድተዋል።
ፕሮጀክቱ በከተማዋ ማዕከላዊ ክፍል የሚገኝ ሲሆን፣ ከአድዋ ሙዚየም 853 ሜትር፣ ከቸርችል ጎዳና 465 ሜትር፣ ከፍሬንድሺፕ ፓርክ 240 ሜትር፣ ከዩኒቲ ፓርክ 770 ሜትር እንዲሁም ከጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 955 ሜትር ርቀት ላይ እንደሚገኝ አቶ ፍጹም ገብሩ የኮንስትራክሽ ቺፍ ኮንስትራክሰሸ ኦፕሬሽኝ ኦፊሰር
ገልጸዋል።
ፕሮጀክቱ ከሼራተን ሆቴል እና ከሊሴ ገብረ ማርያም ትምህርት ቤት አቅራቢያ መገኘቱ ለነዋሪዎችና ለባለሀብቶች ልዩ የቦታ ጥቅም እንደሚሰጥ አቶ ፍጹም አብራርተዋል።
የ“ፖላስ ቪው” ፕሮጀክቱ በቴክኒካል ጥራት፣ በዘመናዊ የግንባታ ቴክኖሎጂ እና በከተማ ገጽታ ላይ በሚያመጣው አዎንታዊ ተፅዕኖ ተለይቶ የሚታይ ፕሮጀክት ነው ያሉት ደግሞ ቴክኒካል ማናጀሩ አቶ ዳርዮስ ፍቃዱ ናቸው።
በፕሮጀክቱ ውስጥ አራት ቤዝመንቶች የታቀዱ ሲሆን፣ 8 ሜትር ስፓን ያላቸው የኮለም አቀማመጦች እና 7 በመቶ የራምፕ ተዳፋት በመጠቀም ሰፊና ምቹ የፓርኪንግ ሥርዓት እንዲኖር መደረጉ ገልጸዋል።
እንዲሁም 10 ሊፍቶች እና 4 የአደጋ መውጫ ደረጃዎች የታቀዱ ሲሆን፣ ሕንጻው የእሳት ደህንነት መስፈርቶችን በሙሉ የሚያሟላ መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል።
በሜካኒካል፣ ኤሌክትሪካል እና ሳኒተሪ ሥርዓቶች ዘርፍም የኤሌክትሪክ እና የሳኒተሪ ዳክቶች ለየብቻቸው መዘጋጀታቸው፣ ዘመናዊ የካሜራና የኢንተርኮም ሥርዓት መካተቱ እና በቂ የአየር ዝውውር የሚያቀርብ የሜካኒካል ቬንቲሌሽን ሲስተም መዘርጋቱ ተጠቅሷል።
የሪያሊቲ ሪል እስቴት ባለቤትና CEO አቶ ዮሐንስ ገመዳ ፕሮጀክቱ በዘመናዊው Post-Tension (PT) Slab System ቴክኖሎጂ የተቀየሰ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ሰፊ ስፓን ለመፍጠር፣ የግንባታ ፍጥነትን ለማሳደግ እና የስትራክቸር ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችል መሆኑ ገልጸዋል።
ከከተማ ገጽታ አንፃርም፣ ሕንጻዎቹ ከ5ኛ ወለል ጀምሮ በመንታ ቅርጽ የሚይዙ ሲሆን ለአካባቢው ዘመናዊ የአርክቴክቸር ገጽታ እንደሚያበረክቱ አስታውቀዋል።
በተጨማሪም ሰፊ የአረንጓዴ ልማት፣ በዛፎች የተሸፈነ ቴራስ እና ሁለቱን ሕንጻዎች የሚያገናኝ ድልድይ ለፕሮጀክቱ ልዩ የውበት እሴት እንደሚጨምሩ ጠቁመዋል።
ሪያሊቲ ሪል እስቴት ፖላስ ቪው ፕሮጀክት ለመኖሪያ ቤት ፍላጎት መፍትሔ ከመስጠቱ ባሻገር ለከተማው አዲስ ገጽታ የሚያበረክት፣ የዘመናዊ ግንባታ መለኪያ የሚሆን እና የድርጅቱን የጥራት ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ፕሮጀክት ነው።****
ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው ፕሮጀክት ዘመናዊ የኑሮ ፍላጎቶችን በማሟላት 24 ሰዓት የጥበቃ አገልግሎት፣ ስታንድባይ ጄኔሬተር፣ ሰፊ ፓርኪንግ፣ የቆሻሻ ማስወገጃ ሥርዓት፣ ዘመናዊ ሊፍቶች፣ ጂምናዚየም፣ የመቀበያ አዳራሽ፣ ባለብዙ ዓላማ አዳራሽ፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ ጣቢያዎች እና የውጭ አትክልት ስፍራዎችን ያካትታል።
የመኖሪያ እና የንግድ አገልግሎቶች መግቢያዎች ለየብቻ ናቸው። ከመኖሪያ እና ንግድ አገልግሎቶች አንፃርም ከ200 በላይ ሱቆች፣ ከ1 እስከ 3 መኝታ ቤት ያላቸው አፓርታማዎች፣ ተመጣጣኝ ዋጋ፣ ሰፊ የፓርኪንግ ቦታዎች እና በሩፍቶፕ የመዝናኛ ስፍራዎችን ይዟል።
የሪያሊቲ ሪል እስቴት የማርኬቲንግ ዳይሬተር
አቶ ሙሉቀን ሽፈራው እንደተናገሩት "መሸጥ ማስረከብ አይደለም። እኛ - (ሪያሊቲ ሪል እስቴት) ግን የሸጥነውን እያስረከብን ነው። ... ማስረከብ ተክነንበታል። ይህ የደንበኞቻችን የምስክርነት ድምፅ ነው" ብለዋል።
አቶ ሙሉቀን ሪያሊቲ ሪል እስቴት ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ የንግድ ኤክስፖ ይዘን መጥተናል። ለ 30 ቤቶችን ብቻ በ 90,200 ብር እንዲሁም በ 102 ሺህ ብር ደግሞ የተለያዩ ቤቶችን ለሽያጭ አቅርበናል። ይህ በ48 ወራት የሚጠናቀው ለቤት ፈላጊዎች ትልቅ የምሥራች፤ ትልቅ ዜና ነው"ብለዋል።
“ሰማችን እውነት ነው፣ ሥራችንም የእውነት ነው - DELIVERING THE TRUTH ” በሚል መርህ የሚሰራው ሪያሊቲ ሪል እስቴት፣ ይህ ፕሮጀክት ዘመናዊ አርክቴክቸር፣ ዘላቂ የኑሮ ዘይቤ እና ምርጥ የቦታ ምርጫን በአንድ ላይ ያጣመረ የልህቀት ምሳሌ፤ መሪ ኩባንያ ( Leading Company ) ሆኖ እየሠራ፤ እየታተረ ይገኛል።
በ10 ዓመታት የሪል እስቴት ጉዞ 14 ፕሮጀክቶቾ፤ በ2018ዓም 4 ፕሮጀክቶች የሪያሊቲ ሪል እስቴት ሕያው ቋሚ ሥራዎቹ ናቸው።
ይህ ሪያሊቲ ሪል እስቴት ጉዞ ይቀጥላል ...
“ሪያሊቲ ይለያል!
- THE DIFFERENCE IS IN DETAILS”
+251-977-292929
+251-948-233333
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ጀግናዋ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ አገኘች
#fastmereja I የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን የስፖርት ክለብ እንዲሁም የሙዚቃና ቴአትር ቡድን የተመሠረተበት 40ኛ ዓመት ክብረ በዓል በአድዋ ድል መታሰቢያ በድምቀት ተከብሯል።
በዚሁ መድረክ ላይ በኦሎምፒክና በዓለም ሻምፒዮና ውድድሮች በርካታ ሜዳሊያዎችን በማምጣት የሀገርን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ላደረገችው ጀግናዋ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ የተቋሙ ከፍተኛ የዕድገት እርከን የሆነው የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ ተሰጥቷታል።
በዕለቱም ለረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን፣ ለኮማንደር ፋጡማ ሮባ፣ ለኮማንደር አትሌት ሰለሞን ባረጋ እና ለምክትል ኮማንደር ሰንበሬ ተፈሪ የዕውቅናና ሽልማት ፕሮግራም ተካሂዷል።
በተጨማሪም በአሰልጣኝነት ከ30 ዓመታት በላይ በማገልገል የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱት ረዳት ኮሚሽነር ሁሴን ሸቦ የኒሻን ሽልማት የተበረከተላቸው ሲሆን፤ በኪነ-ጥበቡ ዘርፍ ለሀገር ትልቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የሙዚቃና ቴአትር ቡድኑ አባላትም ዕውቅና ተሰጥቷል።
በክብረ በዓሉ ላይ የተገኙት የፍትሕ ሚኒስትር ሐና አርዓያሥላሴ የኮሚሽኑ የስፖርት ክለብ ባለፉት 40 ዓመታት እውቅ ጀግኖችን በማፍራት በኩል የላቀ ሚና መጫወቱን ጠቅሰው፤ ተቋሙ ይህንኑ አበረታች ሥራውን ይበልጥ ዘመናዊ በማድረግ አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል።
#fastmereja I የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን የስፖርት ክለብ እንዲሁም የሙዚቃና ቴአትር ቡድን የተመሠረተበት 40ኛ ዓመት ክብረ በዓል በአድዋ ድል መታሰቢያ በድምቀት ተከብሯል።
በዚሁ መድረክ ላይ በኦሎምፒክና በዓለም ሻምፒዮና ውድድሮች በርካታ ሜዳሊያዎችን በማምጣት የሀገርን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ላደረገችው ጀግናዋ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ የተቋሙ ከፍተኛ የዕድገት እርከን የሆነው የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ ተሰጥቷታል።
በዕለቱም ለረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን፣ ለኮማንደር ፋጡማ ሮባ፣ ለኮማንደር አትሌት ሰለሞን ባረጋ እና ለምክትል ኮማንደር ሰንበሬ ተፈሪ የዕውቅናና ሽልማት ፕሮግራም ተካሂዷል።
በተጨማሪም በአሰልጣኝነት ከ30 ዓመታት በላይ በማገልገል የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱት ረዳት ኮሚሽነር ሁሴን ሸቦ የኒሻን ሽልማት የተበረከተላቸው ሲሆን፤ በኪነ-ጥበቡ ዘርፍ ለሀገር ትልቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የሙዚቃና ቴአትር ቡድኑ አባላትም ዕውቅና ተሰጥቷል።
በክብረ በዓሉ ላይ የተገኙት የፍትሕ ሚኒስትር ሐና አርዓያሥላሴ የኮሚሽኑ የስፖርት ክለብ ባለፉት 40 ዓመታት እውቅ ጀግኖችን በማፍራት በኩል የላቀ ሚና መጫወቱን ጠቅሰው፤ ተቋሙ ይህንኑ አበረታች ሥራውን ይበልጥ ዘመናዊ በማድረግ አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል።
2 months ago
የተስፋው ትውልድ አሻራ፡ ከሀገራዊ ራዕይ እስከ ዓለም አቀፍ ልዕልና
**************
ሀገር ማለት የትናንት ታሪክ፣ የዛሬ ጥረት እና የነገ ተስፋ ድምር ውጤት ናት። ዛሬ የምናሳርፈው እያንዳንዱ አሻራ ለነገው ትውልድ የምናወርሰው የእድገት እና የሰላም ተሥፋ ነው።
በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሪነት ይፋ የተደረገው የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ በአጭር ጊዜ ውስጥ አዲስ ሀገራዊ እይታ መፍጠር ችሏል። የኢትዮጵያ መንግስት በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ላይ የወሰደው ቁርጠኝነት የሚመነጨው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የ"መደመር" ዕሳቤ ነው።
ይህ ዕሳቤ በአረንጓዴ አሻራ በተግባር ሲተረጎም አካባቢን፣ ኢኮኖሚን እና ብሔራዊ ማንነትን በማዋሃድ አዲስ ዓይነት ስነ-ምህዳራዊ የመንግስት አስተዳደር እንዲፈጠር አድርጓል።
ታሪክ ሰሪው የመደመር ትውልድ ደግሞ ይህንን የሀገር ውስጥ ራዕይ ይዞ በመነሳት፣ ታላላቅ ሀገራዊና አህጉራዊ ብሎም ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮችን በብቃት እየከወነ ይገኛል።
የአረንጓዴ አሻራ ጉዳይ አንድምታው ከችግኝ ተከላ የዘለለ መሆኑን በተግባር እያረጋገጠ ያለው ይህ ትውልድ፣ የራሱን አቅምና ሁለንተናዊ ብቃት በዓለም አደባባይ እያስመሰከረ ነው።
የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የትናንት የነጻነት አርበኝነታችንን በተፈጥሮ ጥበቃ የምንደግምበት የዘመናችን ድንቅ «ዓድዋ» ነው። ይህ የዘመናችን አድዋ ደግሞ የዛሬውን «የመደመር ትውልድ» የታሪክ አሻራ እና ሁለንተናዊ አቅም የሚፈትን ታላቅ አገራዊ ጥሪ ነው።
የዛሬው የመደመር ትውልድ እውቀቱን፣ ጉልበቱንና ፍቅሩን አስተባብሮ በተከታታይ ዓመታት አገሩ አረንጓዴ እያለበሳት ይገኛል። ዛሬ በእኛ (በመደመር) ትውልድ ጥረት እየተሰራ ያለ ስራ አገራችን የምግብ ዋስትናዋ በዘላቂነት የተረጋገጠና የአየር ንብረት መዛባት የማይበግራት ጽኑ እንድትሆን ያደርጋታል።
"የችግኝ ተከላ ተግባራችን ስለ ዛፎች ብቻ ሳይሆን ለወደፊቱ ለትውልድ ጥላ እና ተስፋን ስለመፍጠር ነው።" የሚለውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መርህ በመከተል እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያሉ የዘመናችንን ሜጋ ፕሮጀክቶች ከደለል የሚታደግ፣ በግብርናው ዘርፍ የምግብ ሉዓላዊነትን የሚያረጋግጥ፣ በኢንዱስትሪው ለሚፈጠሩ የግብርና ማቀነባበሪያዎች ጥሬ ዕቃ የሚያቀርብ እና በአጠቃላይ በኢኮኖሚ, በልማት እና በማህበራዊ ስነ-ልቦና ላይ ጠንካራ መሠረት የሚጥል ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ ነው።
ይህም የመደመር ትውልድ የተፈጥሮ ሚዛንን ከመጠበቅ ባሻገር ሀገራዊ የልማት ምሰሶዎችን እንዴት ማፅናት እንደሚቻል ያሳየበት ህያው ማረጋገጫ ነው።
"ተስፋን እንትከል" ሲባል መሬት ላይ ችግኝ ማፅደቃችን ብቻ ሳይሆን፣ በልጆቻችን እና በቀጣዩ ትውልድ አዕምሮ ውስጥ የሀገር ፍቅርን፣ አብሮነትን እና የማይበገር ጥንካሬን መዝራታችን ነው።
የትናንት ታሪካችን የቱንም ያህል በፈተናዎች የተሞላ ቢሆንም ዛሬ የመደመር ትውልድ በእጆቹ የሚተክለው ተስፋ፣ ለነገው ትውልድ የማያልፍ ጥላ፣ የማይነጥፍ የኢኮኖሚ በረከት እና ቀና ብሎ የሚኮራባት ቅርስ ሆኖ ይፀድቃል። ስለዚህ ተስፋችንን እንትከል፤ የነገዋን ብሩህ ኢትዮጵያ ዛሬ በጋራ እንገንባ!
በበረከት ሽመልስ
Ethiopian Broadcasting Corporation #የመደመርትውልድ #ethiopia #greenliving #አረንጓዴአሻራ #ተፈጥሮ #ኢትዮጵያ
**************
ሀገር ማለት የትናንት ታሪክ፣ የዛሬ ጥረት እና የነገ ተስፋ ድምር ውጤት ናት። ዛሬ የምናሳርፈው እያንዳንዱ አሻራ ለነገው ትውልድ የምናወርሰው የእድገት እና የሰላም ተሥፋ ነው።
በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሪነት ይፋ የተደረገው የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ በአጭር ጊዜ ውስጥ አዲስ ሀገራዊ እይታ መፍጠር ችሏል። የኢትዮጵያ መንግስት በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ላይ የወሰደው ቁርጠኝነት የሚመነጨው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የ"መደመር" ዕሳቤ ነው።
ይህ ዕሳቤ በአረንጓዴ አሻራ በተግባር ሲተረጎም አካባቢን፣ ኢኮኖሚን እና ብሔራዊ ማንነትን በማዋሃድ አዲስ ዓይነት ስነ-ምህዳራዊ የመንግስት አስተዳደር እንዲፈጠር አድርጓል።
ታሪክ ሰሪው የመደመር ትውልድ ደግሞ ይህንን የሀገር ውስጥ ራዕይ ይዞ በመነሳት፣ ታላላቅ ሀገራዊና አህጉራዊ ብሎም ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮችን በብቃት እየከወነ ይገኛል።
የአረንጓዴ አሻራ ጉዳይ አንድምታው ከችግኝ ተከላ የዘለለ መሆኑን በተግባር እያረጋገጠ ያለው ይህ ትውልድ፣ የራሱን አቅምና ሁለንተናዊ ብቃት በዓለም አደባባይ እያስመሰከረ ነው።
የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የትናንት የነጻነት አርበኝነታችንን በተፈጥሮ ጥበቃ የምንደግምበት የዘመናችን ድንቅ «ዓድዋ» ነው። ይህ የዘመናችን አድዋ ደግሞ የዛሬውን «የመደመር ትውልድ» የታሪክ አሻራ እና ሁለንተናዊ አቅም የሚፈትን ታላቅ አገራዊ ጥሪ ነው።
የዛሬው የመደመር ትውልድ እውቀቱን፣ ጉልበቱንና ፍቅሩን አስተባብሮ በተከታታይ ዓመታት አገሩ አረንጓዴ እያለበሳት ይገኛል። ዛሬ በእኛ (በመደመር) ትውልድ ጥረት እየተሰራ ያለ ስራ አገራችን የምግብ ዋስትናዋ በዘላቂነት የተረጋገጠና የአየር ንብረት መዛባት የማይበግራት ጽኑ እንድትሆን ያደርጋታል።
"የችግኝ ተከላ ተግባራችን ስለ ዛፎች ብቻ ሳይሆን ለወደፊቱ ለትውልድ ጥላ እና ተስፋን ስለመፍጠር ነው።" የሚለውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መርህ በመከተል እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያሉ የዘመናችንን ሜጋ ፕሮጀክቶች ከደለል የሚታደግ፣ በግብርናው ዘርፍ የምግብ ሉዓላዊነትን የሚያረጋግጥ፣ በኢንዱስትሪው ለሚፈጠሩ የግብርና ማቀነባበሪያዎች ጥሬ ዕቃ የሚያቀርብ እና በአጠቃላይ በኢኮኖሚ, በልማት እና በማህበራዊ ስነ-ልቦና ላይ ጠንካራ መሠረት የሚጥል ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ ነው።
ይህም የመደመር ትውልድ የተፈጥሮ ሚዛንን ከመጠበቅ ባሻገር ሀገራዊ የልማት ምሰሶዎችን እንዴት ማፅናት እንደሚቻል ያሳየበት ህያው ማረጋገጫ ነው።
"ተስፋን እንትከል" ሲባል መሬት ላይ ችግኝ ማፅደቃችን ብቻ ሳይሆን፣ በልጆቻችን እና በቀጣዩ ትውልድ አዕምሮ ውስጥ የሀገር ፍቅርን፣ አብሮነትን እና የማይበገር ጥንካሬን መዝራታችን ነው።
የትናንት ታሪካችን የቱንም ያህል በፈተናዎች የተሞላ ቢሆንም ዛሬ የመደመር ትውልድ በእጆቹ የሚተክለው ተስፋ፣ ለነገው ትውልድ የማያልፍ ጥላ፣ የማይነጥፍ የኢኮኖሚ በረከት እና ቀና ብሎ የሚኮራባት ቅርስ ሆኖ ይፀድቃል። ስለዚህ ተስፋችንን እንትከል፤ የነገዋን ብሩህ ኢትዮጵያ ዛሬ በጋራ እንገንባ!
በበረከት ሽመልስ
Ethiopian Broadcasting Corporation #የመደመርትውልድ #ethiopia #greenliving #አረንጓዴአሻራ #ተፈጥሮ #ኢትዮጵያ
2 months ago
የአሜሪካዋ ግዛት ምክር ቤት ለአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን ሰየመ
በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት 2' በግዛቱ የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን እንዲሆን የቀረበን የውሳኔ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ አፀደቀ።
ይህ 'ኤችአር 441' የተሰኘው የውሳኔ ሐሳብ የፀደቀው ባለፈው ሳምንት በግዛቲቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተደረገ የድምጽ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ነው።
በአሜሪካ የግዛቶች ምክር ቤት አሠራር መሠረት፣ ይህ ውሳኔ በግዛቲቱ የሕግ መዝገብ ላይ የአድዋ ድል በይፋ ዕውቅና ያገኘበት ታሪካዊ ሰነድ ሆኖ በቋሚነት ይቀመጣል።
ይህ የውሳኔ ሐሳብ ረቂቅ፣ የአውሮፓውያኑ 'ማርች 2 ቀን 2026' የ130ኛ 'የአድዋ ድል ቀን' ሆኖ በፔንሲልቬኒያ ግዛት ዕውቅና እንዲሰጠው የሚደነግግ ነው።
ውሳኔው በሪፐብሊካን እና በዲሞክራቲክ ፓርቲ እንደራሴዎች በተሰጠ 195 ከፍተኛ የድጋፍ ድምጽ እና በ6 ተቃውሞ ብቻ ነው የፀደቀው።
ረቂቁ የቀረበው ከወራት በፊት ቢሆንም የምክር ቤቱን የውስጥ አሠራሮችን አልፎ፣ ውይይቶች ተደርገውበት ከቆየ በኋላ የውሳኔ ድምጽ የተሰጠበት ግን ባለፈው ሳምንት ነው።
የፔንሲልቬኒያ ግዛት የተወካዮች ምክር ቤት በበኩሉ በድረ ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ፤ ኢትዮጵያ ቅኝ ያልተገዛች ብቸኛዋ አፍሪካዊት አገር በመሆን በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን በነበሩ የዓለም ኃያላን ዕውቅና ማግኘቷን ገልጿል።
በመሆኑም የአውሮፓውያኑ መጋቢት 2 በፔንሲልቬኒያ ግዛት "የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን" እንዲሆን ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል።
ቢቢሲ
Seledadotio
Seledadotio
በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት 2' በግዛቱ የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን እንዲሆን የቀረበን የውሳኔ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ አፀደቀ።
ይህ 'ኤችአር 441' የተሰኘው የውሳኔ ሐሳብ የፀደቀው ባለፈው ሳምንት በግዛቲቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተደረገ የድምጽ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ነው።
በአሜሪካ የግዛቶች ምክር ቤት አሠራር መሠረት፣ ይህ ውሳኔ በግዛቲቱ የሕግ መዝገብ ላይ የአድዋ ድል በይፋ ዕውቅና ያገኘበት ታሪካዊ ሰነድ ሆኖ በቋሚነት ይቀመጣል።
ይህ የውሳኔ ሐሳብ ረቂቅ፣ የአውሮፓውያኑ 'ማርች 2 ቀን 2026' የ130ኛ 'የአድዋ ድል ቀን' ሆኖ በፔንሲልቬኒያ ግዛት ዕውቅና እንዲሰጠው የሚደነግግ ነው።
ውሳኔው በሪፐብሊካን እና በዲሞክራቲክ ፓርቲ እንደራሴዎች በተሰጠ 195 ከፍተኛ የድጋፍ ድምጽ እና በ6 ተቃውሞ ብቻ ነው የፀደቀው።
ረቂቁ የቀረበው ከወራት በፊት ቢሆንም የምክር ቤቱን የውስጥ አሠራሮችን አልፎ፣ ውይይቶች ተደርገውበት ከቆየ በኋላ የውሳኔ ድምጽ የተሰጠበት ግን ባለፈው ሳምንት ነው።
የፔንሲልቬኒያ ግዛት የተወካዮች ምክር ቤት በበኩሉ በድረ ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ፤ ኢትዮጵያ ቅኝ ያልተገዛች ብቸኛዋ አፍሪካዊት አገር በመሆን በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን በነበሩ የዓለም ኃያላን ዕውቅና ማግኘቷን ገልጿል።
በመሆኑም የአውሮፓውያኑ መጋቢት 2 በፔንሲልቬኒያ ግዛት "የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን" እንዲሆን ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል።
ቢቢሲ
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments