1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የትራምፕ አስተዳደር ከ10 እስከ 12.5 በመቶ የሚደርስ ዓለም አቀፍ ታሪፍ (ቀረጥ) ለመጣል ያደረገውን አዲስ ሙከራ ለማገድ፣ 25 የአሜሪካ ግዛቶች ሰኞ ዕለት በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የንግድ ፍርድ ቤት ክስ መስርተዋል።
ግዛቶቹ በክሳቸው እንዳስገነዘቡት፣ የአሜሪካ የንግድ ተወካይ ጽሕፈት ቤት በዓለም አቀፍ ደረጃ "የግዳጅ ስራን" ለመከላከል በሚል ያካሄደው ምርመራ ህገ-ወጥ የንግድ እገዳዎችን በድጋሚ ለመጣል የተቀነባበረ ሽፋን ነው። በተለምዶ ከአንድ ዓመት በላይ የሚወስደውን ምርመራ በ60 ሀገራት (ኢኮኖሚዎች) ላይ በሁለት ወር ተኩል ጊዜ ውስጥ ብቻ በችኮላ በማጠናቀቅ፣ አስተዳደሩ ቀድሞ የተወሰነ ውሳኔ ላይ መድረሱን እና እርምጃውም "የዘፈቀደ እና ህግን የጣሰ" መሆኑን ከሳሾቹ በጽኑ ተችተዋል። የኒውዮርክ አቃቤ ህግ ሌቲሻ ጄምስ ፕሬዝዳንቱ በፈለጋቸው ሀገራት ላይ ሰፊ ታሪፍ የመጣል ስልጣን እንደሌላቸው ሲያሰምሩበት፣ የክልሉ ገዥ ካቲ ሆቹል ደግሞ እርምጃውን የዕለት ተዕለት የሸቀጦች ዋጋን የሚያንር "በሰራተኛው ቤተሰብ ላይ የተጣለ ግብር" ሲሉ ኮንነውታል።
ግዛቶቹ የስራ አስፈፃሚው አካል ከኮንግረስ የታክስ ስልጣንን በህገ-ወጥ መንገድ ለመንጠቅ እየሞከረ መሆኑን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ታሪፉን ህገ-ወጥ ብሎ እንዲያግደው የጠየቁ ቢሆንም፣ ኋይት ሀውስ ግን ክሱን ውድቅ አድርጎታል። አስተዳደሩ የውጭ ሀገራት የሰራተኛ መብቶችን ባለማክበራቸው በአሜሪካ የንግድ እንቅስቃሴ እና ሰራተኞች ላይ የሚያደርሱትን ጫና ለመከላከል በህጋዊ መብቱ እና ስልጣኑ እየተጠቀመ መሆኑን የኋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ኩሽ ዴሳይ ምላሽ ሰጥተዋል።
ግዛቶቹ በክሳቸው እንዳስገነዘቡት፣ የአሜሪካ የንግድ ተወካይ ጽሕፈት ቤት በዓለም አቀፍ ደረጃ "የግዳጅ ስራን" ለመከላከል በሚል ያካሄደው ምርመራ ህገ-ወጥ የንግድ እገዳዎችን በድጋሚ ለመጣል የተቀነባበረ ሽፋን ነው። በተለምዶ ከአንድ ዓመት በላይ የሚወስደውን ምርመራ በ60 ሀገራት (ኢኮኖሚዎች) ላይ በሁለት ወር ተኩል ጊዜ ውስጥ ብቻ በችኮላ በማጠናቀቅ፣ አስተዳደሩ ቀድሞ የተወሰነ ውሳኔ ላይ መድረሱን እና እርምጃውም "የዘፈቀደ እና ህግን የጣሰ" መሆኑን ከሳሾቹ በጽኑ ተችተዋል። የኒውዮርክ አቃቤ ህግ ሌቲሻ ጄምስ ፕሬዝዳንቱ በፈለጋቸው ሀገራት ላይ ሰፊ ታሪፍ የመጣል ስልጣን እንደሌላቸው ሲያሰምሩበት፣ የክልሉ ገዥ ካቲ ሆቹል ደግሞ እርምጃውን የዕለት ተዕለት የሸቀጦች ዋጋን የሚያንር "በሰራተኛው ቤተሰብ ላይ የተጣለ ግብር" ሲሉ ኮንነውታል።
ግዛቶቹ የስራ አስፈፃሚው አካል ከኮንግረስ የታክስ ስልጣንን በህገ-ወጥ መንገድ ለመንጠቅ እየሞከረ መሆኑን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ታሪፉን ህገ-ወጥ ብሎ እንዲያግደው የጠየቁ ቢሆንም፣ ኋይት ሀውስ ግን ክሱን ውድቅ አድርጎታል። አስተዳደሩ የውጭ ሀገራት የሰራተኛ መብቶችን ባለማክበራቸው በአሜሪካ የንግድ እንቅስቃሴ እና ሰራተኞች ላይ የሚያደርሱትን ጫና ለመከላከል በህጋዊ መብቱ እና ስልጣኑ እየተጠቀመ መሆኑን የኋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ኩሽ ዴሳይ ምላሽ ሰጥተዋል።
4 days ago
በአማራ ክልል የግብር ክፍያ በቴሌብር፡ ቀላል፣ ፈጣንና ዘመናዊ!
ኩባንያችን ከአማራ ብሔራዊ ክልል ገቢዎች ቢሮ ጋር ባደረገው ስትራቴጂካዊ አጋርነት መሠረት፣ በክልሉ የሚሰበሰቡ የታክስ እና የመዘጋጃ ቤት ክፍያዎችን በቀላልና አስተማማኙ የቴሌብር መድረክ እያሳለጠ ይገኛል። ይህ ዘመናዊ አሰራር በተለይም 500 ሺህ ለሚጠጉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ያለመ ነው።
እስከ አሁን ባለው ስኬታማ ጉዞ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ182 ቢሊዮን ብር በላይ፣ በአማራ ክልል ደግሞ ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ብቻ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ በቴሌብር መሰብሰብ ተችሏል። ቴሌብር ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ፣ ያለምንም እንግልትና ተጨማሪ ወጪ ግዴታቸውን በደቂቃዎች ውስጥ እንዲወጡ ያስችላል።
እርስዎም የግብር ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም ጊዜዎንና ገንዘብዎን ይቆጥቡ፤ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ በጋራ እናፋጥን!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ኩባንያችን ከአማራ ብሔራዊ ክልል ገቢዎች ቢሮ ጋር ባደረገው ስትራቴጂካዊ አጋርነት መሠረት፣ በክልሉ የሚሰበሰቡ የታክስ እና የመዘጋጃ ቤት ክፍያዎችን በቀላልና አስተማማኙ የቴሌብር መድረክ እያሳለጠ ይገኛል። ይህ ዘመናዊ አሰራር በተለይም 500 ሺህ ለሚጠጉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ያለመ ነው።
እስከ አሁን ባለው ስኬታማ ጉዞ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ182 ቢሊዮን ብር በላይ፣ በአማራ ክልል ደግሞ ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ብቻ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ በቴሌብር መሰብሰብ ተችሏል። ቴሌብር ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ፣ ያለምንም እንግልትና ተጨማሪ ወጪ ግዴታቸውን በደቂቃዎች ውስጥ እንዲወጡ ያስችላል።
እርስዎም የግብር ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም ጊዜዎንና ገንዘብዎን ይቆጥቡ፤ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ በጋራ እናፋጥን!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
4 days ago
በአማራ ክልል የግብር ክፍያ በቴሌብር፡ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹና አስተማማኝ!
ኩባንያችን ከአማራ ብሔራዊ ክልል ገቢዎች ቢሮ ጋር ባደረገው ስትራቴጂካዊ አጋርነት መሠረት፣ በክልሉ የሚሰበሰቡ የታክስ እና የመዘጋጃ ቤት ክፍያዎችን በቀላልና አስተማማኙ የቴሌብር መድረክ እያሳለጠ ይገኛል። ይህ ዘመናዊ አሰራር በተለይም 500 ሺህ ለሚጠጉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ያለመ ነው።
እስከ አሁን ባለው ስኬታማ ጉዞ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ182 ቢሊዮን ብር በላይ፣ በአማራ ክልል ደግሞ ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ብቻ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ በቴሌብር መሰብሰብ ተችሏል። ቴሌብር ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ፣ ያለምንም እንግልትና ተጨማሪ ወጪ ግዴታቸውን በደቂቃዎች ውስጥ እንዲወጡ ያስችላል።
እርስዎም የግብር ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም ጊዜዎንና ገንዘብዎን ይቆጥቡ፤ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ በጋራ እናፋጥን!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ኩባንያችን ከአማራ ብሔራዊ ክልል ገቢዎች ቢሮ ጋር ባደረገው ስትራቴጂካዊ አጋርነት መሠረት፣ በክልሉ የሚሰበሰቡ የታክስ እና የመዘጋጃ ቤት ክፍያዎችን በቀላልና አስተማማኙ የቴሌብር መድረክ እያሳለጠ ይገኛል። ይህ ዘመናዊ አሰራር በተለይም 500 ሺህ ለሚጠጉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ያለመ ነው።
እስከ አሁን ባለው ስኬታማ ጉዞ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ182 ቢሊዮን ብር በላይ፣ በአማራ ክልል ደግሞ ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ብቻ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ በቴሌብር መሰብሰብ ተችሏል። ቴሌብር ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ፣ ያለምንም እንግልትና ተጨማሪ ወጪ ግዴታቸውን በደቂቃዎች ውስጥ እንዲወጡ ያስችላል።
እርስዎም የግብር ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም ጊዜዎንና ገንዘብዎን ይቆጥቡ፤ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ በጋራ እናፋጥን!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
4 days ago
በአማራ ክልል የግብር ክፍያ በቴሌብር፡ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹና አስተማማኝ!
ኩባንያችን ከአማራ ብሔራዊ ክልል ገቢዎች ቢሮ ጋር ባደረገው ስትራቴጂካዊ አጋርነት መሠረት፣ በክልሉ የሚሰበሰቡ የታክስ እና የመዘጋጃ ቤት ክፍያዎችን በቀላልና አስተማማኙ የቴሌብር መድረክ እያሳለጠ ይገኛል። ይህ ዘመናዊ አሰራር በተለይም 500 ሺህ ለሚጠጉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ያለመ ነው።
እስከ አሁን ባለው ስኬታማ ጉዞ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ182 ቢሊዮን ብር በላይ፣ በአማራ ክልል ደግሞ ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ብቻ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ በቴሌብር መሰብሰብ ተችሏል። ቴሌብር ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ፣ ያለምንም እንግልትና ተጨማሪ ወጪ ግዴታቸውን በደቂቃዎች ውስጥ እንዲወጡ ያስችላል።
እርስዎም የግብር ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም ጊዜዎንና ገንዘብዎን ይቆጥቡ፤ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ በጋራ እናፋጥን!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ኩባንያችን ከአማራ ብሔራዊ ክልል ገቢዎች ቢሮ ጋር ባደረገው ስትራቴጂካዊ አጋርነት መሠረት፣ በክልሉ የሚሰበሰቡ የታክስ እና የመዘጋጃ ቤት ክፍያዎችን በቀላልና አስተማማኙ የቴሌብር መድረክ እያሳለጠ ይገኛል። ይህ ዘመናዊ አሰራር በተለይም 500 ሺህ ለሚጠጉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ያለመ ነው።
እስከ አሁን ባለው ስኬታማ ጉዞ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ182 ቢሊዮን ብር በላይ፣ በአማራ ክልል ደግሞ ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ብቻ ከ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ በቴሌብር መሰብሰብ ተችሏል። ቴሌብር ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ፣ ያለምንም እንግልትና ተጨማሪ ወጪ ግዴታቸውን በደቂቃዎች ውስጥ እንዲወጡ ያስችላል።
እርስዎም የግብር ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም ጊዜዎንና ገንዘብዎን ይቆጥቡ፤ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ በጋራ እናፋጥን!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
6 days ago
በመንግሥት በተገነቡ መንገዶች ላይ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች ግብር ሊከፍሉ ነዉ
የምጣኔ ሀብት ባለሙያ የሆኑት አቶ ዋሲሁን በላይ ይህ ግብር በተሽከርካሪ ባለቤቶች ላይ የሚጣል ሲሆን፥ተሽከርካሪዎቹ በመንግስት በተገነቡ መንገዶች ላይ ስለሚንቀሳቀሱ በየዓመቱ የሚከፈል ይሆናል ብለዋል።
ይህም ከመደበኛው የተሽከርካሪ ዓመታዊ ምርመራ ወይም ቦሎ ጋር ተያይዞ ሊመጣ የሚችል ግዴታ ነው።
የምጣኔ ሀብት ባለሙያዉ እንደገለፁት፥ግብር አጣጣሉም እንደ ተሽከርካሪዎቹ ዓይነትና እንደሚያመነጩት ጭስ (ካርቦን) ሊለያይ እንደሚችል ተናግረዋል።
ይህ ማለት ብዙ ጭስ የሚለቁ አሮጌ ተሽከርካሪዎች ከፍተኛ ግብር እንዲከፍሉ አዳዲሶች ደግሞ ዝቅተኛ እንዲከፍሉ ሊደረግ ይችላል ተብሏል።
ይህ አሰራር በሌሎች አገራት ለምሳሌ በኬንያ፣ በሩዋንዳና በአውሮፓ አገራት የተለመደ ሲሆን፥መንግስት ለመንገድ ጥገና የሚውል ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ያስችለዋል።
ግብሩ በከተሞችና በክልሎች የሚሰበሰብ በመሆኑ የአካባቢ መስተዳድሮች የራሳቸውን የልማት በጀት እንዲያሳድጉ ትልቅ ዕድል ስለሚፈጥርላቸው በፌዴራል መንግስት ላይ ያለውን የገንዘብ ጫና ይቀንሳል።
ይህ የታክስ ፕሮፖዛል በሚኒስትሮች ምክር ቤት ተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ ለማቅረብ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡
አቶ ዋሲሁን አክለዉም ዝርዝር ደንቦችና መመሪያዎች ወጥተውለት ወደ ተግባር እንደሚገባና የኢኮኖሚው የገቢ ምንጭ እንደሚሆን እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።
ከዚህ ግብር የሚገኘው ገቢ ከአጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት 0.2 በመቶ ድርሻ ይኖረዋል ተብሎ ይገመታል።
Seledadotio
Seledadotio
የምጣኔ ሀብት ባለሙያ የሆኑት አቶ ዋሲሁን በላይ ይህ ግብር በተሽከርካሪ ባለቤቶች ላይ የሚጣል ሲሆን፥ተሽከርካሪዎቹ በመንግስት በተገነቡ መንገዶች ላይ ስለሚንቀሳቀሱ በየዓመቱ የሚከፈል ይሆናል ብለዋል።
ይህም ከመደበኛው የተሽከርካሪ ዓመታዊ ምርመራ ወይም ቦሎ ጋር ተያይዞ ሊመጣ የሚችል ግዴታ ነው።
የምጣኔ ሀብት ባለሙያዉ እንደገለፁት፥ግብር አጣጣሉም እንደ ተሽከርካሪዎቹ ዓይነትና እንደሚያመነጩት ጭስ (ካርቦን) ሊለያይ እንደሚችል ተናግረዋል።
ይህ ማለት ብዙ ጭስ የሚለቁ አሮጌ ተሽከርካሪዎች ከፍተኛ ግብር እንዲከፍሉ አዳዲሶች ደግሞ ዝቅተኛ እንዲከፍሉ ሊደረግ ይችላል ተብሏል።
ይህ አሰራር በሌሎች አገራት ለምሳሌ በኬንያ፣ በሩዋንዳና በአውሮፓ አገራት የተለመደ ሲሆን፥መንግስት ለመንገድ ጥገና የሚውል ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ያስችለዋል።
ግብሩ በከተሞችና በክልሎች የሚሰበሰብ በመሆኑ የአካባቢ መስተዳድሮች የራሳቸውን የልማት በጀት እንዲያሳድጉ ትልቅ ዕድል ስለሚፈጥርላቸው በፌዴራል መንግስት ላይ ያለውን የገንዘብ ጫና ይቀንሳል።
ይህ የታክስ ፕሮፖዛል በሚኒስትሮች ምክር ቤት ተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ ለማቅረብ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡
አቶ ዋሲሁን አክለዉም ዝርዝር ደንቦችና መመሪያዎች ወጥተውለት ወደ ተግባር እንደሚገባና የኢኮኖሚው የገቢ ምንጭ እንደሚሆን እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።
ከዚህ ግብር የሚገኘው ገቢ ከአጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት 0.2 በመቶ ድርሻ ይኖረዋል ተብሎ ይገመታል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
8 days ago
ለሀገር ዕድገትና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት የጸና አገራዊ ቁርጠኝነት!
ኩባንያችን የኢትዮጵያን የዲጂታልና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በግንባር ቀደምትነት እየመራ፣ ለሀገር ግንባታና ለዜጎች ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያደርገውን የማይተካ አገራዊ አስተዋፅኦ በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
በዚሁ መሠረት በ2018 በጀት ዓመት ብቻ 73.5 ቢሊዮን ብር ታክስ ገቢ በማድረግ የሀገር ግንባታ ምሰሶነቱን ያስመሰከረ ሲሆን፣ ይህም ተቋማችን ያስገባቸውን አጠቃላይ የታክስ መጠን 244.5 ቢሊዮን ብር አድርሶታል። ከዚህ ቀደምም ኩባንያችን ለተከታታይ 5 ዓመታት የሀገሪቱ ግንባር ቀደም የፕላቲኒየም ግብር ከፋይና ልዩ ሽልማት ባለቤት መሆኑ ይታወሳል።
ከታማኝ ግብር ከፋይነቱ በተጨማሪ፣ ተቋማችን ከውድ ደንበኞቹ ጋር በመተባበር 2.4 ቢሊዮን ብር ለብሔራዊ አደጋ ማገገሚያ ፈንድ በማሰባሰብ፣ በችግር ጊዜ ለወገን አለኝታነቱን በተግባር ዳግመኛ አስመስክሯል። ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ እየተወጣ የሚገኘው ኩባንያችን፣ ለ44,757 ዜጎች ቀጥተኛ የቋሚና የውል ሥራ ዕድል በመፍጠር የበርካታ ቤተሰቦችን ኑሮ መደገፍ ችሏል።
በተጨማሪም ኩባንያችን 519,810 የምርትና አገልግሎት አከፋፋዮችንና የቴሌብር ወኪሎችን፣ 2,205 የሀገር ውስጥ አቅራቢዎችን፣ 1,213 የተጨማሪ እሴት አገልግሎት አጋሮችን፣ 138 የፍራንቻይዝ አጋሮችንና 693 ዓለም አቀፍ አጋሮችን በማቀፍ ከ2 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድልና የገቢ ምንጭ የሚፈጥር ግዙፍ የኢኮኖሚ ሥነ-ምህዳር መገንባት ችሏል።
በቀጣይም ኩባንያችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ፈጠራን ከማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ጋር በማቀናጀት፣ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ የማፋጠን፣ የሥራ ዕድል የመፍጠርና የታማኝ ግብር ከፋይነት አገራዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ መወጣቱን አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ለበለጠ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
#ethiotelecom
ኩባንያችን የኢትዮጵያን የዲጂታልና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በግንባር ቀደምትነት እየመራ፣ ለሀገር ግንባታና ለዜጎች ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያደርገውን የማይተካ አገራዊ አስተዋፅኦ በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
በዚሁ መሠረት በ2018 በጀት ዓመት ብቻ 73.5 ቢሊዮን ብር ታክስ ገቢ በማድረግ የሀገር ግንባታ ምሰሶነቱን ያስመሰከረ ሲሆን፣ ይህም ተቋማችን ያስገባቸውን አጠቃላይ የታክስ መጠን 244.5 ቢሊዮን ብር አድርሶታል። ከዚህ ቀደምም ኩባንያችን ለተከታታይ 5 ዓመታት የሀገሪቱ ግንባር ቀደም የፕላቲኒየም ግብር ከፋይና ልዩ ሽልማት ባለቤት መሆኑ ይታወሳል።
ከታማኝ ግብር ከፋይነቱ በተጨማሪ፣ ተቋማችን ከውድ ደንበኞቹ ጋር በመተባበር 2.4 ቢሊዮን ብር ለብሔራዊ አደጋ ማገገሚያ ፈንድ በማሰባሰብ፣ በችግር ጊዜ ለወገን አለኝታነቱን በተግባር ዳግመኛ አስመስክሯል። ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ እየተወጣ የሚገኘው ኩባንያችን፣ ለ44,757 ዜጎች ቀጥተኛ የቋሚና የውል ሥራ ዕድል በመፍጠር የበርካታ ቤተሰቦችን ኑሮ መደገፍ ችሏል።
በተጨማሪም ኩባንያችን 519,810 የምርትና አገልግሎት አከፋፋዮችንና የቴሌብር ወኪሎችን፣ 2,205 የሀገር ውስጥ አቅራቢዎችን፣ 1,213 የተጨማሪ እሴት አገልግሎት አጋሮችን፣ 138 የፍራንቻይዝ አጋሮችንና 693 ዓለም አቀፍ አጋሮችን በማቀፍ ከ2 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድልና የገቢ ምንጭ የሚፈጥር ግዙፍ የኢኮኖሚ ሥነ-ምህዳር መገንባት ችሏል።
በቀጣይም ኩባንያችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ፈጠራን ከማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ጋር በማቀናጀት፣ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ የማፋጠን፣ የሥራ ዕድል የመፍጠርና የታማኝ ግብር ከፋይነት አገራዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ መወጣቱን አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ለበለጠ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
#ethiotelecom
8 days ago
ለሀገር ዕድገትና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት የጸና አገራዊ ቁርጠኝነት!
ኩባንያችን የኢትዮጵያን የዲጂታልና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በግንባር ቀደምትነት እየመራ፣ ለሀገር ግንባታና ለዜጎች ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያደርገውን የማይተካ አገራዊ አስተዋፅኦ በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
በዚሁ መሠረት በ2018 በጀት ዓመት ብቻ 73.5 ቢሊዮን ብር ታክስ ገቢ በማድረግ የሀገር ግንባታ ምሰሶነቱን ያስመሰከረ ሲሆን፣ ይህም ተቋማችን ያስገባቸውን አጠቃላይ የታክስ መጠን 244.5 ቢሊዮን ብር አድርሶታል። ከዚህ ቀደምም ኩባንያችን ለተከታታይ 5 ዓመታት የሀገሪቱ ግንባር ቀደም የፕላቲኒየም ግብር ከፋይና ልዩ ሽልማት ባለቤት መሆኑ ይታወሳል።
ከታማኝ ግብር ከፋይነቱ በተጨማሪ፣ ተቋማችን ከውድ ደንበኞቹ ጋር በመተባበር 2.4 ቢሊዮን ብር ለብሔራዊ አደጋ ማገገሚያ ፈንድ በማሰባሰብ፣ በችግር ጊዜ ለወገን አለኝታነቱን በተግባር ዳግመኛ አስመስክሯል። ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ እየተወጣ የሚገኘው ኩባንያችን፣ ለ44,757 ዜጎች ቀጥተኛ የቋሚና የውል ሥራ ዕድል በመፍጠር የበርካታ ቤተሰቦችን ኑሮ መደገፍ ችሏል።
በተጨማሪም ኩባንያችን 519,810 የምርትና አገልግሎት አከፋፋዮችንና የቴሌብር ወኪሎችን፣ 2,205 የሀገር ውስጥ አቅራቢዎችን፣ 1,213 የተጨማሪ እሴት አገልግሎት አጋሮችን፣ 138 የፍራንቻይዝ አጋሮችንና 693 ዓለም አቀፍ አጋሮችን በማቀፍ ከ2 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድልና የገቢ ምንጭ የሚፈጥር ግዙፍ የኢኮኖሚ ሥነ-ምህዳር መገንባት ችሏል።
በቀጣይም ኩባንያችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ፈጠራን ከማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ጋር በማቀናጀት፣ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ የማፋጠን፣ የሥራ ዕድል የመፍጠርና የታማኝ ግብር ከፋይነት አገራዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ መወጣቱን አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ለበለጠ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
#ethiotelecom
ኩባንያችን የኢትዮጵያን የዲጂታልና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በግንባር ቀደምትነት እየመራ፣ ለሀገር ግንባታና ለዜጎች ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያደርገውን የማይተካ አገራዊ አስተዋፅኦ በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
በዚሁ መሠረት በ2018 በጀት ዓመት ብቻ 73.5 ቢሊዮን ብር ታክስ ገቢ በማድረግ የሀገር ግንባታ ምሰሶነቱን ያስመሰከረ ሲሆን፣ ይህም ተቋማችን ያስገባቸውን አጠቃላይ የታክስ መጠን 244.5 ቢሊዮን ብር አድርሶታል። ከዚህ ቀደምም ኩባንያችን ለተከታታይ 5 ዓመታት የሀገሪቱ ግንባር ቀደም የፕላቲኒየም ግብር ከፋይና ልዩ ሽልማት ባለቤት መሆኑ ይታወሳል።
ከታማኝ ግብር ከፋይነቱ በተጨማሪ፣ ተቋማችን ከውድ ደንበኞቹ ጋር በመተባበር 2.4 ቢሊዮን ብር ለብሔራዊ አደጋ ማገገሚያ ፈንድ በማሰባሰብ፣ በችግር ጊዜ ለወገን አለኝታነቱን በተግባር ዳግመኛ አስመስክሯል። ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ እየተወጣ የሚገኘው ኩባንያችን፣ ለ44,757 ዜጎች ቀጥተኛ የቋሚና የውል ሥራ ዕድል በመፍጠር የበርካታ ቤተሰቦችን ኑሮ መደገፍ ችሏል።
በተጨማሪም ኩባንያችን 519,810 የምርትና አገልግሎት አከፋፋዮችንና የቴሌብር ወኪሎችን፣ 2,205 የሀገር ውስጥ አቅራቢዎችን፣ 1,213 የተጨማሪ እሴት አገልግሎት አጋሮችን፣ 138 የፍራንቻይዝ አጋሮችንና 693 ዓለም አቀፍ አጋሮችን በማቀፍ ከ2 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድልና የገቢ ምንጭ የሚፈጥር ግዙፍ የኢኮኖሚ ሥነ-ምህዳር መገንባት ችሏል።
በቀጣይም ኩባንያችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ፈጠራን ከማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ጋር በማቀናጀት፣ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ የማፋጠን፣ የሥራ ዕድል የመፍጠርና የታማኝ ግብር ከፋይነት አገራዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ መወጣቱን አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ለበለጠ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
#ethiotelecom
10 days ago
የኢትዮጵያ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እመርታ
****************
ኢትዮጵያ ግብርና መር ኢኮኖሚዋን ወደ ማኑፋክቸሪንግ እና ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በምታደርገው ጥረት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ማሳደጓ ጠንካራ መዋቅራዊ መደላድል እየፈጠረ ይገኛል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ማዕቀፍ የተተገበሩት ፖሊሲዎች የፓርኮቹን አስተዳደር ወደ ግል ዘርፉ በማሸጋገር የሀገራችንን የኢንዱስትሪ መዋቅር ሙሉ በሙሉ እየቀየሩት ነው።
ይህ ታሪካዊ ሽግግር በተለይም አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመሳብ ረገድ አስደናቂ ውጤት አስመዝግቧል።
በማሳያነትም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ750 ሚሊዮን ዶላር በላይ የመነሻ ካፒታል ያስመዘገቡ 166 አዳዲስ ባለሀብቶች ወደ ዘርፉ ተቀላቅለዋል።
ይበልጥ ተስፋ የሚሰጠው ደግሞ ከእነዚህ ውስጥ 84 በመቶ የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች መሆናቸው ነው። ይህ አዲሱ የኢኮኖሚ ሪፎርም የፈጠረውን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት እና አቅም በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖቹ በሥራ ዕድል ፈጠራ በኩል የዜጎችን በተለይም የወጣት ሴቶችን ሕይወት በተጨባጭ እየቀየሩ ነው። በመላው ሀገራችን በሚገኙ ፓርኮች ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቀጥተኛና ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ትክክለኛ የኢንዱስትሪ ግብዓት ትስስር በመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርት ከፋብሪካዎች ጋር በቀጥታ ማስተሳሰር ተችሏል። እስካሁን ባለው ሂደት ከ100 ሺህ በላይ አምራቾች እና አርሶ አደሮች ከትላልቅ ገዢዎች ጋር በቀጥታ ተገናኝተዋል።
በዚህም በአርሶ አደሮች እና በፋብሪካዎች መካከል ከ17 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የንግድ ግብይት መፈጸሙ፣ የኢንዱስትሪው ትስስር ምን ያህል ወደ ታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል እንደወረደ ያመላክታል።
የውጭ ምንዛሬን በማመንጨት እና የገቢ ምርቶችን በመተካት በኩል የተመዘገቡት ስኬቶች የኢትዮጵያን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ።
በ2018 በጀት ዓመት ፓርኮቹ ከወጪ ንግድ 266.9 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት በታሪካቸው ከፍተኛ የተባለ ውጤት አስመዝግበዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ከ26.7 ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ታድገዋል።
ይህ በፓርኮች የታየው ስኬት በሀገር አቀፍ ደረጃ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተተገበረ ካለው "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ጋር ተጣምሮ ታላቅ ሀገራዊ ውጤት አምጥቷል።
ንቅናቄው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 13 በመቶ ያሳደገው ሲሆን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት አስችሏል።
ለእነዚህ ተጨባጭ ለውጦች እና ስኬቶች በዋናነት በምክንያትነት የሚጠቀሰው በቅርቡ የፀደቀው የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ እና መንግሥት ያቀረባቸው ሰፊ ማበረታቻዎች ናቸው።
አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ ፓርኮቹን በጨርቃጨርቅ ምርት ላይ ብቻ ከነበረ ጥገኝነት አውጥቶ ግብርናን፣ ሳይንስን እና የሎጂስቲክስ አገልግሎትን እንዲያካትቱ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ የጉምሩክ ቀረጥ ነፃ መብቶች፣ የዜሮ ምጣኔ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ለኤክስፖርት አምራቾች የተሰጡ የአምስት ዓመት የግብር እፎይታዎች፣ እንዲሁም የውጭ ሀገር ባንኮች በዞኖቹ ውስጥ በነፃነት እንዲሠሩ መፈቀዱ ዘርፉን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አድርጎታል።
የጥራት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የሠራተኞች ደህንነት (ISO) ደረጃዎችን ያካተተ የተቀናጀ የአመራር ሥርዓት መዘርጋቱም የኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ጽኑ መሠረት ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #industrialparks #specialeconomiczones #investinethiopia #ethiopiatamirt
****************
ኢትዮጵያ ግብርና መር ኢኮኖሚዋን ወደ ማኑፋክቸሪንግ እና ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በምታደርገው ጥረት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ማሳደጓ ጠንካራ መዋቅራዊ መደላድል እየፈጠረ ይገኛል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ማዕቀፍ የተተገበሩት ፖሊሲዎች የፓርኮቹን አስተዳደር ወደ ግል ዘርፉ በማሸጋገር የሀገራችንን የኢንዱስትሪ መዋቅር ሙሉ በሙሉ እየቀየሩት ነው።
ይህ ታሪካዊ ሽግግር በተለይም አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመሳብ ረገድ አስደናቂ ውጤት አስመዝግቧል።
በማሳያነትም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ750 ሚሊዮን ዶላር በላይ የመነሻ ካፒታል ያስመዘገቡ 166 አዳዲስ ባለሀብቶች ወደ ዘርፉ ተቀላቅለዋል።
ይበልጥ ተስፋ የሚሰጠው ደግሞ ከእነዚህ ውስጥ 84 በመቶ የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች መሆናቸው ነው። ይህ አዲሱ የኢኮኖሚ ሪፎርም የፈጠረውን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት እና አቅም በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖቹ በሥራ ዕድል ፈጠራ በኩል የዜጎችን በተለይም የወጣት ሴቶችን ሕይወት በተጨባጭ እየቀየሩ ነው። በመላው ሀገራችን በሚገኙ ፓርኮች ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቀጥተኛና ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ትክክለኛ የኢንዱስትሪ ግብዓት ትስስር በመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርት ከፋብሪካዎች ጋር በቀጥታ ማስተሳሰር ተችሏል። እስካሁን ባለው ሂደት ከ100 ሺህ በላይ አምራቾች እና አርሶ አደሮች ከትላልቅ ገዢዎች ጋር በቀጥታ ተገናኝተዋል።
በዚህም በአርሶ አደሮች እና በፋብሪካዎች መካከል ከ17 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የንግድ ግብይት መፈጸሙ፣ የኢንዱስትሪው ትስስር ምን ያህል ወደ ታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል እንደወረደ ያመላክታል።
የውጭ ምንዛሬን በማመንጨት እና የገቢ ምርቶችን በመተካት በኩል የተመዘገቡት ስኬቶች የኢትዮጵያን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ።
በ2018 በጀት ዓመት ፓርኮቹ ከወጪ ንግድ 266.9 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት በታሪካቸው ከፍተኛ የተባለ ውጤት አስመዝግበዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ከ26.7 ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ታድገዋል።
ይህ በፓርኮች የታየው ስኬት በሀገር አቀፍ ደረጃ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተተገበረ ካለው "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ጋር ተጣምሮ ታላቅ ሀገራዊ ውጤት አምጥቷል።
ንቅናቄው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 13 በመቶ ያሳደገው ሲሆን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት አስችሏል።
ለእነዚህ ተጨባጭ ለውጦች እና ስኬቶች በዋናነት በምክንያትነት የሚጠቀሰው በቅርቡ የፀደቀው የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ እና መንግሥት ያቀረባቸው ሰፊ ማበረታቻዎች ናቸው።
አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ ፓርኮቹን በጨርቃጨርቅ ምርት ላይ ብቻ ከነበረ ጥገኝነት አውጥቶ ግብርናን፣ ሳይንስን እና የሎጂስቲክስ አገልግሎትን እንዲያካትቱ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ የጉምሩክ ቀረጥ ነፃ መብቶች፣ የዜሮ ምጣኔ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ለኤክስፖርት አምራቾች የተሰጡ የአምስት ዓመት የግብር እፎይታዎች፣ እንዲሁም የውጭ ሀገር ባንኮች በዞኖቹ ውስጥ በነፃነት እንዲሠሩ መፈቀዱ ዘርፉን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አድርጎታል።
የጥራት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የሠራተኞች ደህንነት (ISO) ደረጃዎችን ያካተተ የተቀናጀ የአመራር ሥርዓት መዘርጋቱም የኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ጽኑ መሠረት ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #industrialparks #specialeconomiczones #investinethiopia #ethiopiatamirt
11 days ago
የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ ከቀረጥ ነጻ ወይም በአነስተኛ ታክስ እንዲገባ እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቀ
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) የዋጋ ንረት ለማቃለል ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ዋጋ ከቀረጥ ነጻ እንዲገባ፤ እንዲሁም በሐገር ውስጥ ለማምረት የሚያስፈልገው ጥሬ ዕቃ ቀረጥ እንዳይከፈልበት፣ ወይም አነስተኛ ታክስ እንዲጣልበት እንዲሁም በገጠር ለሚኖሩ ሴቶች እና ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች ተደራሽ እንዲሆን፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቋል።
ፌዴሬሽኑ ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጾ፤ ባለሙያዎችን ያካተተ አደረጃጀት በመፍጠር ተሳትፎ እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ገነት ሥዩም እንዳገለጹት፤ ተቋማቸው በዋጋው ውድነት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራርመዋል። በተጨማሪም ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል።
በሚካሄዱ አገራዊ መድረኮች ላይም ችግሩን በማንሳት ሰፊ ውይይት እንዲካሄድበት ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረዋል።
በቀጣይ የምርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እና የዋጋ ውድነቱን ለመቀነስ ሴቶች ሀገር ውስጥ በሚመረቱ ምርቶች በቀላሉ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚሰሩ ተገልጿል።
ከውጪ የሚገቡ ምርቶችም በዝቅተኛ ታክስ የሚገቡበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሰራበት ተመላክቷል።
ፌዴሬሽኑ በተለይም ሴት ተማሪዎች እና ወጣቶች በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ከትምህርት ገበታ እንዳይስተጓጎሉ ለማድረግ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ዋና ዳይሬክተሯ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ከውጪ የሚገባ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያን ከታክስ ነጻ በማድረግ በዝቅተኛ ዋጋ ተደራሽ እንዲሆን የሚያስችለው እንቅስቃሴ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀዳሚ አስተባባሪነት ቢጀመርም እስከ አሁን አልተተገበረም።
በስፍራሽ ደመላሽ
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) የዋጋ ንረት ለማቃለል ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ዋጋ ከቀረጥ ነጻ እንዲገባ፤ እንዲሁም በሐገር ውስጥ ለማምረት የሚያስፈልገው ጥሬ ዕቃ ቀረጥ እንዳይከፈልበት፣ ወይም አነስተኛ ታክስ እንዲጣልበት እንዲሁም በገጠር ለሚኖሩ ሴቶች እና ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች ተደራሽ እንዲሆን፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቋል።
ፌዴሬሽኑ ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጾ፤ ባለሙያዎችን ያካተተ አደረጃጀት በመፍጠር ተሳትፎ እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ገነት ሥዩም እንዳገለጹት፤ ተቋማቸው በዋጋው ውድነት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራርመዋል። በተጨማሪም ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል።
በሚካሄዱ አገራዊ መድረኮች ላይም ችግሩን በማንሳት ሰፊ ውይይት እንዲካሄድበት ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረዋል።
በቀጣይ የምርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እና የዋጋ ውድነቱን ለመቀነስ ሴቶች ሀገር ውስጥ በሚመረቱ ምርቶች በቀላሉ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚሰሩ ተገልጿል።
ከውጪ የሚገቡ ምርቶችም በዝቅተኛ ታክስ የሚገቡበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሰራበት ተመላክቷል።
ፌዴሬሽኑ በተለይም ሴት ተማሪዎች እና ወጣቶች በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ከትምህርት ገበታ እንዳይስተጓጎሉ ለማድረግ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ዋና ዳይሬክተሯ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ከውጪ የሚገባ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያን ከታክስ ነጻ በማድረግ በዝቅተኛ ዋጋ ተደራሽ እንዲሆን የሚያስችለው እንቅስቃሴ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀዳሚ አስተባባሪነት ቢጀመርም እስከ አሁን አልተተገበረም።
በስፍራሽ ደመላሽ
11 days ago
መርካቶ ፡ 3 ታማኝ ግብር ከፋዮች ተሸለሙ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት የደረሰኝ አጠቃቀምን በማጠናከር፣ በህግ ተገዢነት እና በግብር ክፍያ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ 3 ታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና ሽልማት ሰጥቷል።
በመርካቶ በተካሄደው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የሚያገለግሉት አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን እንደገለፁት፣ የታክስ ህግን በአግባቡ በማክበር የሚሰሩ ግብር ከፋዮችን ለሌሎች አርአያ በሚሆን መልኩ ማበረታታትና እውቅና መስጠት የህግ ተገዢነትን ለማጠናከር ጠቃሚ ነው።
አቶ አብዱልቃድር አክለውም ሁሉም ግብር ከፋዮች ጤናማ የደረሰኝ አጠቃቀም ባህል በማዳበር እና የህግ ተገዢነት ደረጃቸውን በማሳደግ ለከተማዋ ልማት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ ማጠናከር እንዳለባቸው ገልፀዋል።
የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ በበኩላቸው፣ ቢሮው ከግብር ከፋዮች ጋር በቅርበት በመስራት የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ለመፍታት ተግቶ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፣ የዕለቱ የእውቅና ፕሮግራምም ታማኝ ግብር ከፋዮችን ለማበረታታት የተዘጋጀ መሆኑን ገልፀዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ንግድ ዘርፍ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ዘሃራ መሀመድ በሰጡት አስተያየት፣ ገቢዎች ቢሮ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ተቀራርቦ በመስራት የግብር ከፋዮችን ችግር ለመፍታት የሚያደርገው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን ገልፀዋል።
በመጨረሻም በደረሰኝ ግዢና ሽያጭ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ 3 ታማኝ ግብር ከፋዮች የሰርተፊኬትና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ቢሮው በቀጣይም በደረሰኝ ግብይት፣ በጥቆማ እና በህግ ተገዢነት የላቀ አፈፃፀም ለሚያሳዩ ዜጎችና ግብር ከፋዮች ተመሳሳይ የእውቅና መርሃ ግብሮችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
11 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ ኢንዱስትሪዎች ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ ወደአጎዋ እንዲመለሱ ማግባባት መጀመራቸው ተገለፀ፡፡ አፍሪካን ሪፖርት እንደዘገበው የአሜሪካ ኢንዱስትሪን የሚወክሉ ቡድኖች የአሜሪካ መንግስት ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካን ወደአጎዋ እንዲመልስ የሚያደርግ የማግባባት ስራ እያከናወኑ ናቸው፡፡ እንደዘገባው ለዚህ እያቀረቡ ያለው ምክንያት ደግሞ የአቅርቦት ሰንሰለትንና የገበያ ተደራሽነትን ለማረጋጋት ይጠቅማል የሚል ነው፡፡
ከእነዚህ ቡድኖች አንዱ የአሜሪካ የጥራጥሬና የባዮ ፕሮዳክት ምክር ቤት መሆኑን ጠቀሰው ዘገባው ምክር ቤቱ በአጎዋ በኩል ኢትዮጵያን በግብርና ምርቶችና ኤታኖል ንግድ እንዲያሳትፍ ጥያቄ እያቀረበ መሆኑን አስረድቷል፡፡ የአሜሪካ የአልባሳትና የጫማ አምራቾች ማህበርና የአፍሪካ ኮርፖሬት ምክር ቤትም የዋሽንግተን ህግ አውጪዎች የአቅርቦት ሰንሰለትን ለመጠበቅ በአጎዋ ላይ የተጣሉ ማእቀቦች እንዲነሱ በመወትወት ላይ መሆናቸውን ገልጿል፡፡
ኢትዮጵያ በግጭትና ከሰብአዊ መብት አያያዝ ጋር በተያያዘ ከአጎዋ የቀረጥ ነፃ እድል ውጭ የሆነች ሲሆን ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ምንም እንኳ ለአጭር ጊዜ የአጎዋ ማራዘሚያ ብታገኝም የ12.5 ፐርሰንት ታክስ የተጣለባት መሆኑ ይታወቃል፡፡
ከእነዚህ ቡድኖች አንዱ የአሜሪካ የጥራጥሬና የባዮ ፕሮዳክት ምክር ቤት መሆኑን ጠቀሰው ዘገባው ምክር ቤቱ በአጎዋ በኩል ኢትዮጵያን በግብርና ምርቶችና ኤታኖል ንግድ እንዲያሳትፍ ጥያቄ እያቀረበ መሆኑን አስረድቷል፡፡ የአሜሪካ የአልባሳትና የጫማ አምራቾች ማህበርና የአፍሪካ ኮርፖሬት ምክር ቤትም የዋሽንግተን ህግ አውጪዎች የአቅርቦት ሰንሰለትን ለመጠበቅ በአጎዋ ላይ የተጣሉ ማእቀቦች እንዲነሱ በመወትወት ላይ መሆናቸውን ገልጿል፡፡
ኢትዮጵያ በግጭትና ከሰብአዊ መብት አያያዝ ጋር በተያያዘ ከአጎዋ የቀረጥ ነፃ እድል ውጭ የሆነች ሲሆን ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ምንም እንኳ ለአጭር ጊዜ የአጎዋ ማራዘሚያ ብታገኝም የ12.5 ፐርሰንት ታክስ የተጣለባት መሆኑ ይታወቃል፡፡
12 days ago
ኩባንያችን የኢትዮጵያን የዲጂታልና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በግንባር ቀደምትነት እየመራ፣ ለሀገር ግንባታና ለዜጎች ሁለንተናዊ እድገት የሚያደርገውን የማይተካ አገራዊ አስተዋፅኦ በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
በዚሁ መሠረት በ2018 በጀት ዓመት ብቻ 73.5 ቢሊዮን ብር ታክስ ገቢ በማድረግ የሀገር ግንባታ ምሰሶነቱን ያስመሰከረ ሲሆን፣ ይህም ተቋማችን ያስገባቸውን አጠቃላይ የታክስ መጠን ወደ 244.5 ቢሊዮን ብር አድርሶታል። ኩባንያችን ከዚህ ቀደምም ለተከታታይ አምስት ዓመታት የሀገራችን ግንባር ቀደም የ"ፕላቲኒየም ግብር ከፋይና ልዩ" ሽልማት ባለቤት መሆኑ ይታወሳል።
ከቀዳሚ ግብር ከፋይነቱ በተጨማሪ፣ ተቋማችን ከውድ ደንበኞቹ ጋር በመተባበር 2.4 ቢሊዮን ብር ለብሔራዊ አደጋ ማገገሚያ ፈንድ በማሰባሰብ፣ በችግር ጊዜ ለወገን አለኝታነቱን በተግባር ዳግመኛ አስመስክሯል፤ ለ44,757 ዜጎች ቀጥተኛ የቋሚና የኮንትራት ሥራ ዕድል በመፍጠር ዜጎችን ኑሮ መደገፍ ችሏል።
ከዚህም ባለፈ ኩባንያችን 519,810 የምርትና አገልግሎት አከፋፋዮችንና የቴሌብር ወኪሎችን፣ 2,205 የሀገር ውስጥ አቅራቢዎችን፣ 1,213 የተጨማሪ እሴት አገልግሎት (VAS) አጋሮችን፣ 138 የፍራንቻይዝ አጋሮችን እና 693 ዓለም አቀፍ አጋሮችን በማቀፍ ከ2 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድልና የገቢ ምንጭ የሚፈጥር ግዙፍ የኢኮኖሚ ሥነ-ምህዳር መገንባት ችሏል።
ኩባንያችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ፈጠራን ከማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ጋር በማቀናጀት፣ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ የማፋጠን፣ የሥራ ዕድል የመፍጠር እና የቀዳሚ ግብር ከፋይነት አገራዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ መወጣቱን አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
በዚሁ መሠረት በ2018 በጀት ዓመት ብቻ 73.5 ቢሊዮን ብር ታክስ ገቢ በማድረግ የሀገር ግንባታ ምሰሶነቱን ያስመሰከረ ሲሆን፣ ይህም ተቋማችን ያስገባቸውን አጠቃላይ የታክስ መጠን ወደ 244.5 ቢሊዮን ብር አድርሶታል። ኩባንያችን ከዚህ ቀደምም ለተከታታይ አምስት ዓመታት የሀገራችን ግንባር ቀደም የ"ፕላቲኒየም ግብር ከፋይና ልዩ" ሽልማት ባለቤት መሆኑ ይታወሳል።
ከቀዳሚ ግብር ከፋይነቱ በተጨማሪ፣ ተቋማችን ከውድ ደንበኞቹ ጋር በመተባበር 2.4 ቢሊዮን ብር ለብሔራዊ አደጋ ማገገሚያ ፈንድ በማሰባሰብ፣ በችግር ጊዜ ለወገን አለኝታነቱን በተግባር ዳግመኛ አስመስክሯል፤ ለ44,757 ዜጎች ቀጥተኛ የቋሚና የኮንትራት ሥራ ዕድል በመፍጠር ዜጎችን ኑሮ መደገፍ ችሏል።
ከዚህም ባለፈ ኩባንያችን 519,810 የምርትና አገልግሎት አከፋፋዮችንና የቴሌብር ወኪሎችን፣ 2,205 የሀገር ውስጥ አቅራቢዎችን፣ 1,213 የተጨማሪ እሴት አገልግሎት (VAS) አጋሮችን፣ 138 የፍራንቻይዝ አጋሮችን እና 693 ዓለም አቀፍ አጋሮችን በማቀፍ ከ2 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድልና የገቢ ምንጭ የሚፈጥር ግዙፍ የኢኮኖሚ ሥነ-ምህዳር መገንባት ችሏል።
ኩባንያችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ፈጠራን ከማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ጋር በማቀናጀት፣ የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ የማፋጠን፣ የሥራ ዕድል የመፍጠር እና የቀዳሚ ግብር ከፋይነት አገራዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ መወጣቱን አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
12 days ago
በኢትዮጵያ ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም ተባለ !
በኢትዮጵያ የሰለጠኑ እና ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር እጅግ አነስተኛ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም የተመሰከረላቸውን የሂሳብ ባሙያዎች እጥረት ለመቅረፍ የሚያስችል ስልጠና ኤችኤስቲ ስኪል አካዳሚ መስጠት መጀመሩን አስታውቋል።
በተቋሙ በትምህርት እና ስልጠና ላይ ስትራቴጂክ ቢዝነስ ዩኒት ስኪል አካዳሚ ዳይሬክተር የቦርድ አባል እና የሪስክ እና ኦዲቲ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጎበዜ ደሳለኝ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት በኢትዮጵያ በሂሳብ አያያዝ ቴክኒካል ብቃት ብቁ የሆኑ የሒሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም።ከዚህ ቀደም ስልጠናውን ለማግኘት ወደ ውጪ ሀገራት መሄድ አስገዳጅ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ጎበዜ ይህንን የሚያስቀር እና ከከፍተኛ ወጪ የሚያድን ስልጠና በሀገር ውስጥ በድረገጽ አማካኝነት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል
ከ12ኛ ክፍል ጀምሮ በተለያዩ የስራ ሁኔታዎችም ሆነ የትምህርት ዘርፍ ላይ የሚገኝ ማንኛውም ሰው በየትኛውም ቦታ ላይ ሆኖ ስልጠናውን መውሰድ ይችላል። በማኔጅመንት፣ በኦዲት ፋይናንስ ታክስ፣ እንዲሁም በሌሎች የሙያ ዘርፎች በ12 የትምህርት አይነቶች ስልጠናው የሚሰጥ ሲሆን ትምህርቱን ለመማር ከ12 እስከ 18 ወራት ይወስዳል
ለአንድ የትምህርት ዘርፍ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ክፍያ ብቻ የሚጠየቅ መሆኑን የገለፁት አቶ ጎበዜ አስራ አንድ ድርጅቶች ስልጠናውን ይሰጣሉ ሲሉ አክለዋልከእነዚህም መካከል ሶስቱ የግል ድርጅቶች መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንቱ ደግሞ የመንግስት ድርጅቶች ናቸው።የዩኒቨርሲቲ ተቋማት በቋሚነት ከሚሰጡት ትምህርት በተለየ መልኩ ስልጠናውን በተግባር እንደሚሰጡ ተነግሯል
Seledadotio
በኢትዮጵያ የሰለጠኑ እና ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር እጅግ አነስተኛ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም የተመሰከረላቸውን የሂሳብ ባሙያዎች እጥረት ለመቅረፍ የሚያስችል ስልጠና ኤችኤስቲ ስኪል አካዳሚ መስጠት መጀመሩን አስታውቋል።
በተቋሙ በትምህርት እና ስልጠና ላይ ስትራቴጂክ ቢዝነስ ዩኒት ስኪል አካዳሚ ዳይሬክተር የቦርድ አባል እና የሪስክ እና ኦዲቲ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጎበዜ ደሳለኝ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት በኢትዮጵያ በሂሳብ አያያዝ ቴክኒካል ብቃት ብቁ የሆኑ የሒሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም።ከዚህ ቀደም ስልጠናውን ለማግኘት ወደ ውጪ ሀገራት መሄድ አስገዳጅ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ጎበዜ ይህንን የሚያስቀር እና ከከፍተኛ ወጪ የሚያድን ስልጠና በሀገር ውስጥ በድረገጽ አማካኝነት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል
ከ12ኛ ክፍል ጀምሮ በተለያዩ የስራ ሁኔታዎችም ሆነ የትምህርት ዘርፍ ላይ የሚገኝ ማንኛውም ሰው በየትኛውም ቦታ ላይ ሆኖ ስልጠናውን መውሰድ ይችላል። በማኔጅመንት፣ በኦዲት ፋይናንስ ታክስ፣ እንዲሁም በሌሎች የሙያ ዘርፎች በ12 የትምህርት አይነቶች ስልጠናው የሚሰጥ ሲሆን ትምህርቱን ለመማር ከ12 እስከ 18 ወራት ይወስዳል
ለአንድ የትምህርት ዘርፍ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ክፍያ ብቻ የሚጠየቅ መሆኑን የገለፁት አቶ ጎበዜ አስራ አንድ ድርጅቶች ስልጠናውን ይሰጣሉ ሲሉ አክለዋልከእነዚህም መካከል ሶስቱ የግል ድርጅቶች መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንቱ ደግሞ የመንግስት ድርጅቶች ናቸው።የዩኒቨርሲቲ ተቋማት በቋሚነት ከሚሰጡት ትምህርት በተለየ መልኩ ስልጠናውን በተግባር እንደሚሰጡ ተነግሯል
Seledadotio
13 days ago
ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው በጀት አመቱ 215.82 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ
#ethiopia | ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 በጀት ዓመት የ“ቀጣዩ አድማስ፡ ዲጂታልና ከዚያም ባሻገር 2028” ስትራቴጂውን በመተግበር በሁሉም የሥራ ክንውንና የፋይናንስ መለኪያዎች የላቀ ስኬት ማስመዝገቡን የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ።
ተቋሙ በበጀት ዓመቱ 215.82 ቢሊዮን ብር ገቢ በማመንጨት የዕቅዱን 99.7 በመቶ ማሳካቱንና ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ33.2 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ አስታውቀዋል።
በዚህም የታሪካዊ ስኬት ምዕራፍ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከዳታና ኢንተርኔት አገልግሎት የተገኘው ገቢ 31.1 በመቶ ከሞባይል ድምፅ ገቢ 23.5 በመቶ ብልጫ በመውሰድ ኩባንያው ወደ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ያደረገውን ስኬታማ ሽግግር በግልጽ አሳይቷል።
በተጨማሪም የኩባንያው ደንበኞች ቁጥር 90.12 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የፋይናንስ አካታችነትን በማስፋፋት ረገድ ትልቅ ድርሻ ያለው የቴሌብር አገልግሎት ተጠቃሚዎች 60.6 ሚሊዮን ደርሰዋል።
ቴሌብር በበጀት ዓመቱ ብቻ 4.19 ትሪሊዮን ብር የሚያንቀሳቅስ 2.61 ቢሊዮን ግብይቶችን ማስተናገዱን የጠቀሱት አበይት ማብራሪያዎች፣ ተቋሙ ከወትሮው የቴሌኮም ኦፕሬተርነት ወደ ሁለንተናዊ የቴክኖሎጂ ተቋም የመሸጋገር ጉዞውን በተሳካ ሁኔታ እያከናወነ መሆኑን የሚያረጋግጡ ናቸው።
የኔትወርክ ጥራትንና ተደራሽነትን ለማስፋፋት በተደረገው ጥረት 603 አዳዲስ የሞባይል ጣቢያዎች ተገንብተው የ4ጂ የሕዝብ ቁጥር ሽፋን 82.23 በመቶ ደርሷል።
ከዚህ ጎን ለጎን ኢትዮ ቴሌኮም ወደ ሕዝባዊ አክሲዮን ማኅበርነት በመሸጋገር በኢትዮጵያ ሴኪውሪቲስ ኤክስቼንጅ የመጀመሪያውን ይፋዊ የአክሲዮን ምዝገባ ማካሄዱን፣ እንዲሁም በበጀት ዓመቱ 73.5 ቢሊዮን ብር ታክስ በመክፈል ለአገራዊ ኢኮኖሚ ግንባታ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ መቀጠሉን ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ፍሬሕይወት ታምሩ አብራርተዋል።
#ethiotelecom #ethiotelecomreport #digitalethiopia #telebirr #techco
#telecomnews #ethiopiatech
#digitaltransformation
#ethiopia | ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 በጀት ዓመት የ“ቀጣዩ አድማስ፡ ዲጂታልና ከዚያም ባሻገር 2028” ስትራቴጂውን በመተግበር በሁሉም የሥራ ክንውንና የፋይናንስ መለኪያዎች የላቀ ስኬት ማስመዝገቡን የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ።
ተቋሙ በበጀት ዓመቱ 215.82 ቢሊዮን ብር ገቢ በማመንጨት የዕቅዱን 99.7 በመቶ ማሳካቱንና ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ33.2 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ አስታውቀዋል።
በዚህም የታሪካዊ ስኬት ምዕራፍ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከዳታና ኢንተርኔት አገልግሎት የተገኘው ገቢ 31.1 በመቶ ከሞባይል ድምፅ ገቢ 23.5 በመቶ ብልጫ በመውሰድ ኩባንያው ወደ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ያደረገውን ስኬታማ ሽግግር በግልጽ አሳይቷል።
በተጨማሪም የኩባንያው ደንበኞች ቁጥር 90.12 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የፋይናንስ አካታችነትን በማስፋፋት ረገድ ትልቅ ድርሻ ያለው የቴሌብር አገልግሎት ተጠቃሚዎች 60.6 ሚሊዮን ደርሰዋል።
ቴሌብር በበጀት ዓመቱ ብቻ 4.19 ትሪሊዮን ብር የሚያንቀሳቅስ 2.61 ቢሊዮን ግብይቶችን ማስተናገዱን የጠቀሱት አበይት ማብራሪያዎች፣ ተቋሙ ከወትሮው የቴሌኮም ኦፕሬተርነት ወደ ሁለንተናዊ የቴክኖሎጂ ተቋም የመሸጋገር ጉዞውን በተሳካ ሁኔታ እያከናወነ መሆኑን የሚያረጋግጡ ናቸው።
የኔትወርክ ጥራትንና ተደራሽነትን ለማስፋፋት በተደረገው ጥረት 603 አዳዲስ የሞባይል ጣቢያዎች ተገንብተው የ4ጂ የሕዝብ ቁጥር ሽፋን 82.23 በመቶ ደርሷል።
ከዚህ ጎን ለጎን ኢትዮ ቴሌኮም ወደ ሕዝባዊ አክሲዮን ማኅበርነት በመሸጋገር በኢትዮጵያ ሴኪውሪቲስ ኤክስቼንጅ የመጀመሪያውን ይፋዊ የአክሲዮን ምዝገባ ማካሄዱን፣ እንዲሁም በበጀት ዓመቱ 73.5 ቢሊዮን ብር ታክስ በመክፈል ለአገራዊ ኢኮኖሚ ግንባታ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ መቀጠሉን ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ፍሬሕይወት ታምሩ አብራርተዋል።
#ethiotelecom #ethiotelecomreport #digitalethiopia #telebirr #techco
#telecomnews #ethiopiatech
#digitaltransformation
Sponsored by
Surafel
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የታወቁት የኢኮኖሚ ተንታኝ አቶ ክቡር ገና "Who Should Own Ethiopia’s Gold? The IMF’s Dangerous Advice" (የኢትዮጵያ ወርቅ የማን መሆን አለበት? የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አደገኛ ምክር) በሚል ባወጡት አዲስ የሞጋች ሀሳብ ጽሑፍ፣ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከወርቅ ገበያ አሠራር በሂደት እንዲወጣ የሰጠውን ምክር በጥብቅ ተቃወሙ። ተንታኙ የብሔራዊ ባንክ ከወርቅ ገበያ መውጣት አገራዊ የኢኮኖሚ ልዑላኔንና የውጭ ምንዛሬ ማከማቸት አቅምን አደጋ ላይ የሚጥል አደገኛ አካሄድ እንደሆነ ገልጸዋል።
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ ባወጣው የብድር ክለሳ ሪፖርቱ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ ገበያ አሠራሩን ማሻሻልና በሂደት ከወርቅ ገበያ ገዢነት በሙሉ በመውጣት ቦታውን ለግል ንግድ ባንኮች መልቀቅ እንዳለበት አሳስቧል። አይ ኤም ኤፍ ይህን ያለው ማዕከላዊ ባንኮች መደበኛ የሸቀጥ ነጋዴ መሆን የለባቸውም በሚል የኢኮኖሚ ንድፈ-ሐሳብ መሠረት ቢሆንም፣ አቶ ክቡር ገና እንደሚሞግቱት ግን ይህ ምክር የበለጸጉና የዳበረ የፋይናንስ ሥርዓት ያላቸውን እንደ ስዊዘርላንድና ካናዳ ያሉ አገራትን ታሳቢ ያደረገ እንጂ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እጥረት ውስጥ ለምትገኘው ኢትዮጵያ ፈጽሞ የማይሰራና አደገኛ ነው። ወርቅ ለኢትዮጵያ ተራ የንግድ ሸቀጥ ሳይሆን የአገሪቱን የውጭ ምንዛሬ የመጠባበቂያ ክምችት የሚያጠናክር፣ አስፈላጊ የነዳጅና የመድኃኒት ግዢዎችን የሚሸፍን እና የአገሪቱን የፋይናንስ ሕልውና የሚያስጠብቅ ስልታዊ አገራዊ ሀብት ነው።
አይ ኤም ኤፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክን በግል ንግድ ባንኮች ለመተካት የሚያቀርበው መሬት የማይነካ መላምት የግል ባንኮችን እና የብሔራዊ ባንክን መሠረታዊ ዓላማ ያላገናዘበ መሆኑንም ተንታኙ ያብራራሉ። የግል ንግድ ባንኮች የሚሰሩት ለባለአክሲዮኖቻቸው ትርፍ ለማብዛት ሲሆን፣ ቅድሚያ የሚሰጡትም ለወለድና ለአገልግሎት ክፍያ እንጂ ለአገራዊ የኢኮኖሚ ልማት አይደለም። በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተቋቋመው የአገሪቱን ገንዘብ ዋጋ ለማስጠበቅ፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ለማሳደግ እና የአገሪቱን የረጅም ጊዜ የልማት ፍላጎቶች ለማረጋገጥ በመሆኑ፣ የአገሪቱን ዋና የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ለግል ባንኮች አሳልፎ መስጠት አገራዊ የኢኮኖሚ ጥቅምንም አሳልፎ መስጠት ነው።
በተጨማሪም አይ ኤም ኤፍ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም አቀፍ የወርቅ ዋጋ በላይ ጨምሮ ከአገር ውስጥ አምራቾች ወርቅ መግዛቱን እንደ ገበያ ማዛባት ቢነቅፈውም፣ አቶ ክቡር ገና ግን ይህ አሠራር ተግባራዊና አስፈላጊ መሆኑን ይሞግታሉ። ብሔራዊ ባንክ እየተወዳደረ ያለው ድበር ተሻጋሪ ከሆኑ የኮንትሮባንድ መረቦች ጋር በመሆኑ፣ ተጨማሪ ዋጋ ከፍሎ ወርቁን ወደ መደበኛው የሕግ አሠራር ማስገባት ካልቻለ አገሪቱ ወርቁንም፣ የውጭ ምንዛሬውንም ሆነ የታክስ ገቢዋን ሙሉ በሙሉ ታጣለች።
አቶ ክቡር ገና በጽሑፋቸው ማጠቃለያ ላይ እንዳሰመሩበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ ግዢ አሠራሩን ግልጽ ማድረግና ማዘመን አለበት እንጂ ከገበያው መውጣት የለበትም። ኢትዮጵያ አሁንም የውጭ ምንዛሬ እጥረት ያለባት፣ የኢንዱስትሪ ሽግግሯ ያልተጠናቀቀ እና የኢኮኖሚ ልዑላኔዋ በግንባታ ላይ ያለች አገር በመሆኗ፣ በዚህ ሁኔታ ውስጥ አገሪቱ ያላትን ብቸኛ ስልታዊ የወርቅ ሀብት ቁጥጥር አሳልፋ እንድትሰጥ የቀረበው የምክር ሀሳብ ልማታዊ ሳይሆን ወደኋላ ማፈግፈግ እንደሆነ በመግለጽ ደምድመዋል።
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ ባወጣው የብድር ክለሳ ሪፖርቱ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ ገበያ አሠራሩን ማሻሻልና በሂደት ከወርቅ ገበያ ገዢነት በሙሉ በመውጣት ቦታውን ለግል ንግድ ባንኮች መልቀቅ እንዳለበት አሳስቧል። አይ ኤም ኤፍ ይህን ያለው ማዕከላዊ ባንኮች መደበኛ የሸቀጥ ነጋዴ መሆን የለባቸውም በሚል የኢኮኖሚ ንድፈ-ሐሳብ መሠረት ቢሆንም፣ አቶ ክቡር ገና እንደሚሞግቱት ግን ይህ ምክር የበለጸጉና የዳበረ የፋይናንስ ሥርዓት ያላቸውን እንደ ስዊዘርላንድና ካናዳ ያሉ አገራትን ታሳቢ ያደረገ እንጂ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እጥረት ውስጥ ለምትገኘው ኢትዮጵያ ፈጽሞ የማይሰራና አደገኛ ነው። ወርቅ ለኢትዮጵያ ተራ የንግድ ሸቀጥ ሳይሆን የአገሪቱን የውጭ ምንዛሬ የመጠባበቂያ ክምችት የሚያጠናክር፣ አስፈላጊ የነዳጅና የመድኃኒት ግዢዎችን የሚሸፍን እና የአገሪቱን የፋይናንስ ሕልውና የሚያስጠብቅ ስልታዊ አገራዊ ሀብት ነው።
አይ ኤም ኤፍ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክን በግል ንግድ ባንኮች ለመተካት የሚያቀርበው መሬት የማይነካ መላምት የግል ባንኮችን እና የብሔራዊ ባንክን መሠረታዊ ዓላማ ያላገናዘበ መሆኑንም ተንታኙ ያብራራሉ። የግል ንግድ ባንኮች የሚሰሩት ለባለአክሲዮኖቻቸው ትርፍ ለማብዛት ሲሆን፣ ቅድሚያ የሚሰጡትም ለወለድና ለአገልግሎት ክፍያ እንጂ ለአገራዊ የኢኮኖሚ ልማት አይደለም። በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተቋቋመው የአገሪቱን ገንዘብ ዋጋ ለማስጠበቅ፣ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ለማሳደግ እና የአገሪቱን የረጅም ጊዜ የልማት ፍላጎቶች ለማረጋገጥ በመሆኑ፣ የአገሪቱን ዋና የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ለግል ባንኮች አሳልፎ መስጠት አገራዊ የኢኮኖሚ ጥቅምንም አሳልፎ መስጠት ነው።
በተጨማሪም አይ ኤም ኤፍ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም አቀፍ የወርቅ ዋጋ በላይ ጨምሮ ከአገር ውስጥ አምራቾች ወርቅ መግዛቱን እንደ ገበያ ማዛባት ቢነቅፈውም፣ አቶ ክቡር ገና ግን ይህ አሠራር ተግባራዊና አስፈላጊ መሆኑን ይሞግታሉ። ብሔራዊ ባንክ እየተወዳደረ ያለው ድበር ተሻጋሪ ከሆኑ የኮንትሮባንድ መረቦች ጋር በመሆኑ፣ ተጨማሪ ዋጋ ከፍሎ ወርቁን ወደ መደበኛው የሕግ አሠራር ማስገባት ካልቻለ አገሪቱ ወርቁንም፣ የውጭ ምንዛሬውንም ሆነ የታክስ ገቢዋን ሙሉ በሙሉ ታጣለች።
አቶ ክቡር ገና በጽሑፋቸው ማጠቃለያ ላይ እንዳሰመሩበት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ ግዢ አሠራሩን ግልጽ ማድረግና ማዘመን አለበት እንጂ ከገበያው መውጣት የለበትም። ኢትዮጵያ አሁንም የውጭ ምንዛሬ እጥረት ያለባት፣ የኢንዱስትሪ ሽግግሯ ያልተጠናቀቀ እና የኢኮኖሚ ልዑላኔዋ በግንባታ ላይ ያለች አገር በመሆኗ፣ በዚህ ሁኔታ ውስጥ አገሪቱ ያላትን ብቸኛ ስልታዊ የወርቅ ሀብት ቁጥጥር አሳልፋ እንድትሰጥ የቀረበው የምክር ሀሳብ ልማታዊ ሳይሆን ወደኋላ ማፈግፈግ እንደሆነ በመግለጽ ደምድመዋል።
14 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) እ.ኤ.አ. ጁላይ 21 ቀን 2026 ዓ.ም. በዋሽንግተን ካፒቶል ሒል በተካሄደው የሴኔት የማዕቀብ (የበጀት) ኮሚቴ የሰሚት ችሎት ላይ የቀረቡት የአሜሪካው መከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴዝ እንደገለጹት፣ አሜሪካ በኢራን ላይ እያካሄደችው ያለው ጦርነት እስካሁን ድረስ በአጠቃላይ 37.5 ቢሊዮን ዶላር ወጪ አስከትሏል። ይህ አዲስ ይፋ የተደረገው ቁጥር ባለፈው ግንቦት ወር አጋማሽ ላይ ቀርቦ ከነበረው የ29 ቢሊዮን ዶላር ግምት ጋር ሲነጻጸር በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ብቻ የሰማኒያ አምስት ቢሊዮን ዶላር (8.5 ቢሊዮን ዶላር) ድንገተኛ ዕድገት ማሳየቱን ያረጋገጠ ነው።
መከላከያ ሚኒስትሩ በዚሁ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ችሎት ላይ ቀርበው ምስክርነታቸውን የሰጡት፣ ፔንታገን ለወታደራዊ ተግባራት የሚውል ተጨማሪ የ67 ቢሊዮን ዶላር ድንገተኛ በጀት እንዲፈቀድለት ያቀረበውን ጥያቄ ለመከላከልና ለማስረዳት በነበረበት ወቅት ነው።
ይህንን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ የመጣውን የጦርነት ወጪ በጥልቀት ስንመረምረው፣ የትራምፕ አስተዳደር በመካከለኛው ምሥራቅ የጀመረው ወታደራዊ ዘመቻ በአሜሪካ ማክሮ-ኢኮኖሚ እና በዓለም አቀፍ ጂኦ-ፖለቲካ ላይ እያሳደረ ያለውን መጠነ-ሰፊ መዋቅራዊ ጫና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ጦርነቱ በዋለ ቁጥር ወጪው በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር መጨመሩ፣ በኢራን ላይ የሚደረገው ውጊያ ዋሽንግተን መጀመሪያ ላይ ካሰላችው የረጅም ጊዜ የአየር ጥቃትና ስልታዊ ማዕቀብ ባለፈ፣ ወደ መሬት ላይ ፍጥጫና እጅግ ውድ ወደሆነ የወታደራዊ ሎጅስቲክስ መዋጥ መሸጋገሩን ያረጋግጣል። ፔንታገን በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ 67 ቢሊዮን ዶላር በግድ ያስፈልገኛል ማለቱ፣ የአሜሪካ የጦር መሣሪያ ክምችት መመናመኑንና የጦርነቱ ቀጠና እየሰፋ መሄዱን የሚያሳይ ግልጽ ማሳያ ነው።
በሌላ በኩል ይህ መጠነ-ሰፊ የበጀት ዕድገት በአሜሪካ የሀገር ውስጥ ፖለቲካ ላይም ከባድ ውጥረትን መፍጠሩ አይቀሬ ነው። የዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ ጫና ባለበት በዚህ ወቅት፣ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የታክስ ከፋዩ አሜሪካዊ ገንዘብ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት መፍሰሱ፣ በሴኔቱና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ ባሉ የዴሞክራቶችና የተወሰኑ ሪፐብሊካን የሕግ አውጪዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞን እያስነሳ ይገኛል። ጦርነቱ በዚሁ ፍጥነት የሚቀጥል ከሆነና የኢራን የኑክሌር ተቋማት ላይ የሚደረገው የአየር ጥቃት ወደ ቀጣናዊ መጠነ-ሰፊ ጦርነት ከተቀየረ፣ ወጪው በመቶ ቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ሊደርስ እንደሚችልና ይህም የአሜሪካን ዓለም አቀፍ የምጣኔ-ሀብት መረጋጋትና ወታደራዊ የበላይነት በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ ላይ ሊጥለው እንደሚችል የስትራቴጂክና የፋይናንስ ባለሙያዎች በጥብቅ ያስጠነቅቃሉ።
መከላከያ ሚኒስትሩ በዚሁ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ችሎት ላይ ቀርበው ምስክርነታቸውን የሰጡት፣ ፔንታገን ለወታደራዊ ተግባራት የሚውል ተጨማሪ የ67 ቢሊዮን ዶላር ድንገተኛ በጀት እንዲፈቀድለት ያቀረበውን ጥያቄ ለመከላከልና ለማስረዳት በነበረበት ወቅት ነው።
ይህንን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ የመጣውን የጦርነት ወጪ በጥልቀት ስንመረምረው፣ የትራምፕ አስተዳደር በመካከለኛው ምሥራቅ የጀመረው ወታደራዊ ዘመቻ በአሜሪካ ማክሮ-ኢኮኖሚ እና በዓለም አቀፍ ጂኦ-ፖለቲካ ላይ እያሳደረ ያለውን መጠነ-ሰፊ መዋቅራዊ ጫና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ጦርነቱ በዋለ ቁጥር ወጪው በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር መጨመሩ፣ በኢራን ላይ የሚደረገው ውጊያ ዋሽንግተን መጀመሪያ ላይ ካሰላችው የረጅም ጊዜ የአየር ጥቃትና ስልታዊ ማዕቀብ ባለፈ፣ ወደ መሬት ላይ ፍጥጫና እጅግ ውድ ወደሆነ የወታደራዊ ሎጅስቲክስ መዋጥ መሸጋገሩን ያረጋግጣል። ፔንታገን በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ 67 ቢሊዮን ዶላር በግድ ያስፈልገኛል ማለቱ፣ የአሜሪካ የጦር መሣሪያ ክምችት መመናመኑንና የጦርነቱ ቀጠና እየሰፋ መሄዱን የሚያሳይ ግልጽ ማሳያ ነው።
በሌላ በኩል ይህ መጠነ-ሰፊ የበጀት ዕድገት በአሜሪካ የሀገር ውስጥ ፖለቲካ ላይም ከባድ ውጥረትን መፍጠሩ አይቀሬ ነው። የዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ ጫና ባለበት በዚህ ወቅት፣ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የታክስ ከፋዩ አሜሪካዊ ገንዘብ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት መፍሰሱ፣ በሴኔቱና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ ባሉ የዴሞክራቶችና የተወሰኑ ሪፐብሊካን የሕግ አውጪዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞን እያስነሳ ይገኛል። ጦርነቱ በዚሁ ፍጥነት የሚቀጥል ከሆነና የኢራን የኑክሌር ተቋማት ላይ የሚደረገው የአየር ጥቃት ወደ ቀጣናዊ መጠነ-ሰፊ ጦርነት ከተቀየረ፣ ወጪው በመቶ ቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ሊደርስ እንደሚችልና ይህም የአሜሪካን ዓለም አቀፍ የምጣኔ-ሀብት መረጋጋትና ወታደራዊ የበላይነት በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ ላይ ሊጥለው እንደሚችል የስትራቴጂክና የፋይናንስ ባለሙያዎች በጥብቅ ያስጠነቅቃሉ።
16 days ago
ኢትዮጵያ ወደ ቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት የምታደርገው ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የሀገራት ፉክክር በወታደራዊ ኃይል ወይም በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፡፡
የቴክኖሎጂ አቅም፣ የዲጂታል መሠረተ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት የሀገራትን የወደፊት እድገት የሚወስኑ ቁልፍ መለኪያዎች ሆነዋል።
ኢትዮጵያም ባለፉት 5 ዓመታት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የዲጂታል ሽግግር መሠረት ጥለዋል፡፡ በ2ኛው ምዕራፍ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ዘመን ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራች ነው።
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ዋና ግብ የመንግሥት አሰራርን ማዘመን፣ የቢሮክራሲ ጫናን መቀነስ፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን ማፋጠንና የዜጎችን የኑሮ ጥራት ማሻሻል ነበር።
በዚህም የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ተከፍቶ፣ የ4ኛና 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲስፋፉ በማድረግ የኢንተርኔት ተደራሽነትን እንዲጠናከር አድርጓል፡፡ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ የሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎችንም አስፍቷል።
የዲጂታል ፋይናንስ ሽግግሩም በሀገሪቱ ውስጥ አዲስ ምዕራፍን የከፈተ ሲሆን÷ የሠራተኞች ደመወዝ፣ የነዳጅ ግብይትና የትራፊክ ቅጣት ክፍያዎች በዲጂታል ስርዓት መፈጸማቸው ግብይቶችን ፈጣን፣ ግልጽና ቀልጣፋ አድርጓል።
በተመሳሳይ ሚሊየኖች በፋይዳ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ተመዝግበው አገልግሎት እያገኙ ሲሆን÷ የፓስፖርት፣ የንግድ ፈቃድና የታክስ አገልግሎቶችን ወደ ኦንላይን ማሸጋገር ጊዜን ከመቆጠብ ባሻገር የሙስና እድሎችንም ለመቀነስ አስችሏል።
የቴክኖሎጂ ሽግግሩ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ብቻ አልተወሰነም፤ የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ የወጣቶችን የቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ ለወደፊቱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ የሰው ኃይል ለመገንባት አግዟል፡፡ይህም ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ወደ መፍጠርና ማልማት የሚደረግ ስልታዊ ሽግግር መሆኑን ያሳያል።
የዲጂታል ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር ከሶፍትዌር ልማት ባለፈ በሃርድዌር ምርት ላይም ትኩረት የሰጠችው ኢትዮጵያ የላፕቶፕ፣ የታብሌትና ሌሎች ዲጂታል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት የፋብሪካ ግንባታ እያከናወነች ትገኛለች።
ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም ሩቅ ይመስል የነበረው የድሮን ቴክኖሎጂ ዛሬ በሀገር ውስጥ ማምረት መቻሉ በቴክኖሎጂ ራስን የመቻል አቅም እየጠነከረ መምጣቱን ያመለክታል።
ዲጂታላይዜሽን ያለ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሊሳካ እንደማይችል በመገንዘብም ኢትዮጵያ የሕግ፣ የተቋምና የቴክኖሎጂ አቅሟን በማጠናከር የዲጂታል ሥነ ምህዳሯን እየገነባች ትገኛለች።
የተሻሻለው ብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ፣ የግል መረጃ ጥበቃና የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ሕጎች ለዲጂታል ኢኮኖሚው አስተማማኝ ሕጋዊ መሠረት ፈጥረዋል።
በተመሳሳይ የመከላከያ ሳይበር ማዕከል የሰለጠኑ የሳይበር ኃይሎችን በማፍራት የአገሪቱን ዲጂታል ሀብቶችና ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አቅሙን እያጠናከረ ይገኛል።
በዚህ መሠረት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የ2025 ስትራቴጂ ቀጣይ ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ፈጠራና ወደ ሉዓላዊ የመረጃ ሥርዓት የሚያሸጋግር ብሔራዊ ራዕይ ነው።
ስትራቴጂው የሰው ሰራሽ አስተውሎትን እና ሌሎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በኢኮኖሚ፣ በመንግሥታዊ አገልግሎትና በማኅበራዊ ዘርፎች ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከማስፋት ባለፈ የራሷን ቴክኖሎጂ የምትፈጥር፣ የምታመርትና የምትጠብቅ ሀገር ለመሆን የተጀመረ ስልታዊ ጉዞ መሆኑን በግልጽ አሳይቷል።
የዲጂታል 2030 ራዕይ ጥንካሬ ያላት፣ በቴክኖሎጂ ራሷን የቻለች እና ለወደፊቱ ፉክክር ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
በዮናስ ጌትነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የሀገራት ፉክክር በወታደራዊ ኃይል ወይም በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፡፡
የቴክኖሎጂ አቅም፣ የዲጂታል መሠረተ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት የሀገራትን የወደፊት እድገት የሚወስኑ ቁልፍ መለኪያዎች ሆነዋል።
ኢትዮጵያም ባለፉት 5 ዓመታት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የዲጂታል ሽግግር መሠረት ጥለዋል፡፡ በ2ኛው ምዕራፍ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ዘመን ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራች ነው።
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ዋና ግብ የመንግሥት አሰራርን ማዘመን፣ የቢሮክራሲ ጫናን መቀነስ፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን ማፋጠንና የዜጎችን የኑሮ ጥራት ማሻሻል ነበር።
በዚህም የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ተከፍቶ፣ የ4ኛና 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲስፋፉ በማድረግ የኢንተርኔት ተደራሽነትን እንዲጠናከር አድርጓል፡፡ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ የሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎችንም አስፍቷል።
የዲጂታል ፋይናንስ ሽግግሩም በሀገሪቱ ውስጥ አዲስ ምዕራፍን የከፈተ ሲሆን÷ የሠራተኞች ደመወዝ፣ የነዳጅ ግብይትና የትራፊክ ቅጣት ክፍያዎች በዲጂታል ስርዓት መፈጸማቸው ግብይቶችን ፈጣን፣ ግልጽና ቀልጣፋ አድርጓል።
በተመሳሳይ ሚሊየኖች በፋይዳ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ተመዝግበው አገልግሎት እያገኙ ሲሆን÷ የፓስፖርት፣ የንግድ ፈቃድና የታክስ አገልግሎቶችን ወደ ኦንላይን ማሸጋገር ጊዜን ከመቆጠብ ባሻገር የሙስና እድሎችንም ለመቀነስ አስችሏል።
የቴክኖሎጂ ሽግግሩ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ብቻ አልተወሰነም፤ የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ የወጣቶችን የቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ ለወደፊቱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ የሰው ኃይል ለመገንባት አግዟል፡፡ይህም ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ወደ መፍጠርና ማልማት የሚደረግ ስልታዊ ሽግግር መሆኑን ያሳያል።
የዲጂታል ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር ከሶፍትዌር ልማት ባለፈ በሃርድዌር ምርት ላይም ትኩረት የሰጠችው ኢትዮጵያ የላፕቶፕ፣ የታብሌትና ሌሎች ዲጂታል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት የፋብሪካ ግንባታ እያከናወነች ትገኛለች።
ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም ሩቅ ይመስል የነበረው የድሮን ቴክኖሎጂ ዛሬ በሀገር ውስጥ ማምረት መቻሉ በቴክኖሎጂ ራስን የመቻል አቅም እየጠነከረ መምጣቱን ያመለክታል።
ዲጂታላይዜሽን ያለ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሊሳካ እንደማይችል በመገንዘብም ኢትዮጵያ የሕግ፣ የተቋምና የቴክኖሎጂ አቅሟን በማጠናከር የዲጂታል ሥነ ምህዳሯን እየገነባች ትገኛለች።
የተሻሻለው ብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ፣ የግል መረጃ ጥበቃና የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ሕጎች ለዲጂታል ኢኮኖሚው አስተማማኝ ሕጋዊ መሠረት ፈጥረዋል።
በተመሳሳይ የመከላከያ ሳይበር ማዕከል የሰለጠኑ የሳይበር ኃይሎችን በማፍራት የአገሪቱን ዲጂታል ሀብቶችና ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አቅሙን እያጠናከረ ይገኛል።
በዚህ መሠረት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የ2025 ስትራቴጂ ቀጣይ ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ፈጠራና ወደ ሉዓላዊ የመረጃ ሥርዓት የሚያሸጋግር ብሔራዊ ራዕይ ነው።
ስትራቴጂው የሰው ሰራሽ አስተውሎትን እና ሌሎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በኢኮኖሚ፣ በመንግሥታዊ አገልግሎትና በማኅበራዊ ዘርፎች ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከማስፋት ባለፈ የራሷን ቴክኖሎጂ የምትፈጥር፣ የምታመርትና የምትጠብቅ ሀገር ለመሆን የተጀመረ ስልታዊ ጉዞ መሆኑን በግልጽ አሳይቷል።
የዲጂታል 2030 ራዕይ ጥንካሬ ያላት፣ በቴክኖሎጂ ራሷን የቻለች እና ለወደፊቱ ፉክክር ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
በዮናስ ጌትነት
16 days ago
መንግስት አዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት ታክስ ሊጥል ነው
መንግስት በ2020 በጀት ዓመት ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት ታክስ ለመጣል እየተዘጋጀ ነው። የሚኒስትሮች ምክር ቤት የህግ ረቂቁን በታህሳስ ወር መጨረሻ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደሚያቀርብ ካፒታል ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል ።ታክሱ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት እስከ 0.2 በመቶ ገቢ ያስገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
መንግስት በ2020 በጀት ዓመት ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት ታክስ ለመጣል እየተዘጋጀ ነው። የሚኒስትሮች ምክር ቤት የህግ ረቂቁን በታህሳስ ወር መጨረሻ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደሚያቀርብ ካፒታል ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል ።ታክሱ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት እስከ 0.2 በመቶ ገቢ ያስገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
18 days ago
''አዳዲስ ቀረጦች ሊጣሉ ነው‼️
በነዳጅ፣ በሪል እስቴት፣ በአልኮልና በትምባሆ እንዲሁም በኢንቨስትመንት ታክስ ነፃ መብቶች ላይ አዳዲስ ቀረጦች ሊጣሉ መሆኑ ተሰምቷል።
IMF እንደገለጸው የኢትዮጵያ መንግሥት 5 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጭ ብድር ለማግኘት ሲል እነዚህን ሰፊ የታክስ ማሻሻያዎች ተግባራዊ ለማድረግ ወስኗል። ይህ የሆነው የብድሩ ቅድመ ሁኔታ የሀገሪቱን የውስጥ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ስለሚጠይቅ እንደሆነም ተብራርቷል።
በዚህም መሠረት የነዳጅ ድጎማው ሙሉ በሙሉ ተነስቶ ዋጋው በገበያ እንዲወሰን የሚደረግ ሲሆን፣ በሪል እስቴት፣ በመኪና ባለቤትነት እና በተለያዩ ምርቶች ላይ አዳዲስ ቀረጦች የሚጣሉ ይሆናል ተብሏል።
• ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአንድ ወቅት የዓለም አቀፉን የገንዘብ ድርጅት (IMF) ብድር ቀላልነት ሲገልጹ «ከአይ.ኤም.ኤፍ መበደር ከእናት መቀነት እንደ መፍታት ነው...» ማለታቸው ይታወሳል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ የዚያ "ቀላል" ብድር ዋጋና ቅድመ-ሁኔታዎች በዜጎች ኪስ ላይ እየፈጠሩት ያለው ጫና ቀላል አለመሆኑን ብዙዎች እየተናገሩ ይገኛሉ።
በየጊዜው የሚጨመሩ ታክሶች፣ አዳዲስ ቀረጦች እና የዋጋ ንረቱ «ለመሆኑ ለብድር ተብሎ በሕዝብ ላይ ታክስ መጫን ተለመደ እንዴ?» የሚል ጥያቄ አስነስቷል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገሪቱ እየተተገበሩ ያሉ የፖሊሲ ለውጦች (የኤክሳይዝ ታክስ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ማሻሻያዎች እና የተለያዩ የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪዎች) ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያለውን ማህበረሰብ ክፉኛ እየፈተኑት ይገኛሉ።
ከውጭ ምንዛሬ ተመን መለቀቅ ጋር ተዳምሮ የሸቀጦች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል።
Seledadotio
Seledadotio
በነዳጅ፣ በሪል እስቴት፣ በአልኮልና በትምባሆ እንዲሁም በኢንቨስትመንት ታክስ ነፃ መብቶች ላይ አዳዲስ ቀረጦች ሊጣሉ መሆኑ ተሰምቷል።
IMF እንደገለጸው የኢትዮጵያ መንግሥት 5 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጭ ብድር ለማግኘት ሲል እነዚህን ሰፊ የታክስ ማሻሻያዎች ተግባራዊ ለማድረግ ወስኗል። ይህ የሆነው የብድሩ ቅድመ ሁኔታ የሀገሪቱን የውስጥ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ስለሚጠይቅ እንደሆነም ተብራርቷል።
በዚህም መሠረት የነዳጅ ድጎማው ሙሉ በሙሉ ተነስቶ ዋጋው በገበያ እንዲወሰን የሚደረግ ሲሆን፣ በሪል እስቴት፣ በመኪና ባለቤትነት እና በተለያዩ ምርቶች ላይ አዳዲስ ቀረጦች የሚጣሉ ይሆናል ተብሏል።
• ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአንድ ወቅት የዓለም አቀፉን የገንዘብ ድርጅት (IMF) ብድር ቀላልነት ሲገልጹ «ከአይ.ኤም.ኤፍ መበደር ከእናት መቀነት እንደ መፍታት ነው...» ማለታቸው ይታወሳል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ የዚያ "ቀላል" ብድር ዋጋና ቅድመ-ሁኔታዎች በዜጎች ኪስ ላይ እየፈጠሩት ያለው ጫና ቀላል አለመሆኑን ብዙዎች እየተናገሩ ይገኛሉ።
በየጊዜው የሚጨመሩ ታክሶች፣ አዳዲስ ቀረጦች እና የዋጋ ንረቱ «ለመሆኑ ለብድር ተብሎ በሕዝብ ላይ ታክስ መጫን ተለመደ እንዴ?» የሚል ጥያቄ አስነስቷል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገሪቱ እየተተገበሩ ያሉ የፖሊሲ ለውጦች (የኤክሳይዝ ታክስ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ማሻሻያዎች እና የተለያዩ የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪዎች) ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያለውን ማህበረሰብ ክፉኛ እየፈተኑት ይገኛሉ።
ከውጭ ምንዛሬ ተመን መለቀቅ ጋር ተዳምሮ የሸቀጦች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል።
Seledadotio
Seledadotio
20 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ በዋና ዋና የአሜሪካ እና የዩናይትድ አረብ ኤመሬትስ (ዩኤኢ) ከተሞች በሚገኙ መደበኛ ያልሆኑ የምንዛሬ ገበያዎች፣ የአንድ አሜሪካን ዶላር የመግዣ ዋጋ 181.60 የኢትዮጵያ ብር መድረሱ ታውቋል። ይህ ከፍተኛ የምንዛሬ ፍላጎት እና የጥቁር ገበያ ንረት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ከሚከተለው የጉምሩክ እና የታክስ ፖሊሲ ጋር ቀጥተኛ ትስስር እንዳለው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) በቅርቡ ባወጣው ሂሳዊ ሪፖርት አጋልጧል።
አይ.ኤም.ኤፍ (IMF) ይፋ ባደረገው 5ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያ የግምገማ ሪፖርት ላይ እንዳስገነዘበው፣ በመንግሥት በኩል የተጣሉት "የተጋነኑ" እና "የዘፈቀደ" የጉምሩክ ቀረጥ ተመኖች ሀገሪቱን ለከፍተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ እያጋለጧት ይገኛሉ። ሪፖርቱ በግልጽ እንዳስቀመጠው፣ እነዚህ ምክንያታዊ ያልሆኑ የታክስ ጫናዎች ነጋዴዎች የውጭ ምንዛሬን በህገ-ወጥ መንገድ (በጥቁር ገበያ) እንዲፈልጉ ዋነኛ ገፊ ምክንያት ሆነዋል።
ለዚህ የኢኮኖሚ መዛባት እና የጥቁር ገበያ መስፋፋት በዋነኝነት አስተዋጽኦ ያደረጉት የመንግሥት የታክስ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው:-
▪️ እስከ 35 በመቶ የሚደርሰው ከፍተኛ የጉምሩክ ቀረጥ
▪️የ 10 በመቶ ተጨማሪ ቀረጥ ወይም ሱር ታክስ
▪️ ከ 5 በመቶ እስከ 500 በመቶ የሚደርሰው እጅግ የተጋነነ የኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ
እነዚህ የተደራረቡ የታክስ ጫናዎች ሕጋዊውን የንግድ ሥርዓት በማዳከም፣ ነጋዴው ማትረፍ ወደሚችልበት የኮንትሮባንድ አማራጭ እንዲያዘነብል ማስገደዳቸውን ተቋሙ በሪፖርቱ አብራርቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ መንግሥት ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በማሰብ አዳዲስ የታክስ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን ማጽደቁን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) በሪፖርቱ አወድሷል። በተጨማሪም በቀጣዮቹ ጊዜያት መንግሥት አዲስ የታክስ ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ ማቀዱን ሪፖርቱ ጠቁሟል። በዚህም መሠረት፣ መንግሥት በነዳጅ ተሽከርካሪዎች ላይ አዲስ ታክስ የሚጥል ሲሆን፣ የዚህ እርምጃ ዋና ዓላማዎች የመንግሥትን የገቢ አሰባሰብ አቅም ከፍ ማድረግ እንዲሁም ከነዳጅ ነጻ የሆኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን አጠቃቀም በሀገር ውስጥ በስፋት ማበረታታት መሆኑ ተገልጿል።
እነዚህ አዳዲስ የፖሊሲ ማሻሻያዎች የጥቁር ገበያውን የምንዛሬ ጫና እና የኮንትሮባንድ ንግድን ምን ያህል ሊገቱት ይችላሉ የሚለው በቀጣይ የመንግሥት የተግባር አፈጻጸም ላይ የሚመዘን ይሆናል።
አይ.ኤም.ኤፍ (IMF) ይፋ ባደረገው 5ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያ የግምገማ ሪፖርት ላይ እንዳስገነዘበው፣ በመንግሥት በኩል የተጣሉት "የተጋነኑ" እና "የዘፈቀደ" የጉምሩክ ቀረጥ ተመኖች ሀገሪቱን ለከፍተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ እያጋለጧት ይገኛሉ። ሪፖርቱ በግልጽ እንዳስቀመጠው፣ እነዚህ ምክንያታዊ ያልሆኑ የታክስ ጫናዎች ነጋዴዎች የውጭ ምንዛሬን በህገ-ወጥ መንገድ (በጥቁር ገበያ) እንዲፈልጉ ዋነኛ ገፊ ምክንያት ሆነዋል።
ለዚህ የኢኮኖሚ መዛባት እና የጥቁር ገበያ መስፋፋት በዋነኝነት አስተዋጽኦ ያደረጉት የመንግሥት የታክስ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው:-
▪️ እስከ 35 በመቶ የሚደርሰው ከፍተኛ የጉምሩክ ቀረጥ
▪️የ 10 በመቶ ተጨማሪ ቀረጥ ወይም ሱር ታክስ
▪️ ከ 5 በመቶ እስከ 500 በመቶ የሚደርሰው እጅግ የተጋነነ የኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ
እነዚህ የተደራረቡ የታክስ ጫናዎች ሕጋዊውን የንግድ ሥርዓት በማዳከም፣ ነጋዴው ማትረፍ ወደሚችልበት የኮንትሮባንድ አማራጭ እንዲያዘነብል ማስገደዳቸውን ተቋሙ በሪፖርቱ አብራርቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ መንግሥት ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በማሰብ አዳዲስ የታክስ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን ማጽደቁን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) በሪፖርቱ አወድሷል። በተጨማሪም በቀጣዮቹ ጊዜያት መንግሥት አዲስ የታክስ ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ ማቀዱን ሪፖርቱ ጠቁሟል። በዚህም መሠረት፣ መንግሥት በነዳጅ ተሽከርካሪዎች ላይ አዲስ ታክስ የሚጥል ሲሆን፣ የዚህ እርምጃ ዋና ዓላማዎች የመንግሥትን የገቢ አሰባሰብ አቅም ከፍ ማድረግ እንዲሁም ከነዳጅ ነጻ የሆኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን አጠቃቀም በሀገር ውስጥ በስፋት ማበረታታት መሆኑ ተገልጿል።
እነዚህ አዳዲስ የፖሊሲ ማሻሻያዎች የጥቁር ገበያውን የምንዛሬ ጫና እና የኮንትሮባንድ ንግድን ምን ያህል ሊገቱት ይችላሉ የሚለው በቀጣይ የመንግሥት የተግባር አፈጻጸም ላይ የሚመዘን ይሆናል።
21 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለወርቅ አቅራቢዎች ከዓለም አቀፍ የገበያ ዋጋ በላይ ይከፍል የነበረውን ከ5 እስከ 15 በመቶ የሚደርስ የማበረታቻ ክፍያ እ.ኤ.አ እስከ መጪው ሴፕቴምበር 2026 መጨረሻ ድረስ እንደሚያቆም የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) በዚህ ሳምንት ባወጣው ሰነድ አስታውቋል። ተቋሙ እንዳስገነዘበው፣ ብሔራዊ ባንኩ ዳግም ካፒታል የመገንባት እቅዱ ጎን ለጎን በወርቅ ገበያ ውስጥ የሚያደርገውን ቀጥተኛ ተሳትፎ የሚያስቀር የረጅም ጊዜ ስትራቴጂ እስከ ዲሴምበር 2026 መጨረሻ ድረስ ተግባራዊ ይደረጋል። እስከዚያው ድረስ ግን ማዕከላዊ ባንኩ የወርቅ ጥራትን የማረጋገጥ አቅሙን እና የውስጥ አሰራር ሂደቱን ለማሻሻል እየሰራ ይገኛል።
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ሰነድ፣ የህገ-ወጥ የወርቅ ንግድ ለትይዩ (ጥቁር) የውጭ ምንዛሬ ገበያ መስፋፋት የራሱን አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን አብራርቷል። በተለይም የወርቅ ወጪ ንግድ ዋነኛ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ በሆነበት ሁኔታ፣ ብሔራዊ ባንኩ የሚከፍለው የማበረታቻ ክፍያ ትይዩውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ለመወሰን አስተዋፅዖ እያደረገ መሆኑ ህጋዊውን እና ትይዩውን ተመን ለማቀራረብ በሚደረገው ጥረት ላይ ማነቆ ሆኗል። ለዚህ የውጭ ምንዛሬ የገበያ ልዩነት መስፋፋት ሌሎች ምክንያቶች ተብለው ከተዘረዘሩት ውስጥ በባንኮች በኩል ያለው ከፍተኛ የግብይት ወጪ፣ ብሔራዊ ባንኩ የሚያስከፍለው የውጭ ምንዛሬ ኮሚሽን (በዚህ ሳምንት ወደ 1.5 በመቶ ዝቅ ብሏል)፣ እና የባንኮች የውጭ ምንዛሬ አመዳደብ አሰራር ላይ የሚስተዋሉ የጋራ ስምምነቶች ተጠቃሽ ናቸው። በተጨማሪም ከውጭ በሚገቡ እቃዎች ላይ የተጣለው ከፍተኛ የጉምሩክ ቀረጥ እና ታክስ ህገ-ወጥ የኮንትሮባንድ ንግድን በማበረታታት፣ ነጋዴዎች የውጭ ምንዛሬን ከጥቁር ገበያ እንዲፈልጉ እያስገደዳቸው መሆኑ በሰነዱ ተብራርቷል።
በሌላ በኩል በ2026/27 የበጀት ዓመት የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ አፈጻጸም ጠንካራ ሆኖ እንደሚቀጥል የአይኤምኤፍ ባለሙያዎች ተንብየዋል። ከኖቬምበር 2025 ጀምሮ የቡና ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ የ35 በመቶ ቅናሽ ቢያሳይም፣ ኢትዮጵያ ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ ወደ ሶስት ቢሊዮን ዶላር ይጠጋል ተብሎ ይጠበቃል። የወጪ ንግዱ መሻሻል እና የዓለም አቀፍ የወርቅ ዋጋ መጨመር የሸቀጦች የንግድ ሚዛን ጉድለትን በዓመቱ መጨረሻ ወደ 12.6 ቢሊዮን ዶላር በትንሹ ጠበብ እንዲል ያደርገዋል ተብሏል።
ይሁን እንጂ በአሜሪካ እና ኢራን ግጭት ሳቢያ እየጨመረ የመጣው የነዳጅ ዋጋ፣ እንዲሁም የቡና እና የወርቅ ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ ሊያሳይ የሚችለው የዋጋ ማሽቆልቆል በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ተቋሙ አስጠንቅቋል። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት የ2.1 ወራት የገቢ ንግድን ብቻ የሚሸፍን ሲሆን፣ በ2028 በሚጠናቀቀው የአይኤምኤፍ ፕሮግራም ይህንን ክምችት ወደ 3.5 ወራት ለማሳደግ የታቀደው ግብ ፈታኝ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ሰነድ፣ የህገ-ወጥ የወርቅ ንግድ ለትይዩ (ጥቁር) የውጭ ምንዛሬ ገበያ መስፋፋት የራሱን አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን አብራርቷል። በተለይም የወርቅ ወጪ ንግድ ዋነኛ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ በሆነበት ሁኔታ፣ ብሔራዊ ባንኩ የሚከፍለው የማበረታቻ ክፍያ ትይዩውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ለመወሰን አስተዋፅዖ እያደረገ መሆኑ ህጋዊውን እና ትይዩውን ተመን ለማቀራረብ በሚደረገው ጥረት ላይ ማነቆ ሆኗል። ለዚህ የውጭ ምንዛሬ የገበያ ልዩነት መስፋፋት ሌሎች ምክንያቶች ተብለው ከተዘረዘሩት ውስጥ በባንኮች በኩል ያለው ከፍተኛ የግብይት ወጪ፣ ብሔራዊ ባንኩ የሚያስከፍለው የውጭ ምንዛሬ ኮሚሽን (በዚህ ሳምንት ወደ 1.5 በመቶ ዝቅ ብሏል)፣ እና የባንኮች የውጭ ምንዛሬ አመዳደብ አሰራር ላይ የሚስተዋሉ የጋራ ስምምነቶች ተጠቃሽ ናቸው። በተጨማሪም ከውጭ በሚገቡ እቃዎች ላይ የተጣለው ከፍተኛ የጉምሩክ ቀረጥ እና ታክስ ህገ-ወጥ የኮንትሮባንድ ንግድን በማበረታታት፣ ነጋዴዎች የውጭ ምንዛሬን ከጥቁር ገበያ እንዲፈልጉ እያስገደዳቸው መሆኑ በሰነዱ ተብራርቷል።
በሌላ በኩል በ2026/27 የበጀት ዓመት የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ አፈጻጸም ጠንካራ ሆኖ እንደሚቀጥል የአይኤምኤፍ ባለሙያዎች ተንብየዋል። ከኖቬምበር 2025 ጀምሮ የቡና ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ የ35 በመቶ ቅናሽ ቢያሳይም፣ ኢትዮጵያ ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ ወደ ሶስት ቢሊዮን ዶላር ይጠጋል ተብሎ ይጠበቃል። የወጪ ንግዱ መሻሻል እና የዓለም አቀፍ የወርቅ ዋጋ መጨመር የሸቀጦች የንግድ ሚዛን ጉድለትን በዓመቱ መጨረሻ ወደ 12.6 ቢሊዮን ዶላር በትንሹ ጠበብ እንዲል ያደርገዋል ተብሏል።
ይሁን እንጂ በአሜሪካ እና ኢራን ግጭት ሳቢያ እየጨመረ የመጣው የነዳጅ ዋጋ፣ እንዲሁም የቡና እና የወርቅ ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ ሊያሳይ የሚችለው የዋጋ ማሽቆልቆል በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ተቋሙ አስጠንቅቋል። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት የ2.1 ወራት የገቢ ንግድን ብቻ የሚሸፍን ሲሆን፣ በ2028 በሚጠናቀቀው የአይኤምኤፍ ፕሮግራም ይህንን ክምችት ወደ 3.5 ወራት ለማሳደግ የታቀደው ግብ ፈታኝ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
22 days ago
ዘርፈ ብዙ አገልግሎት በነጻ የንግድ ቀጣና..
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬደዋ ነጻ የንግድ ቀጣና በሀገር ምጣኔ ሀብት ላይ ዘርፈ ብዙ እመርታዎችን እያስመዘገበ ነው አሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ም/ሥራ አስፈጻሚ ፍጹም ከተማ።
አቶ ፍጹም ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ የድሬደዋ ነጻ የንግድ ቀጣና ማኑፋክቸሪንግን እና ነጻ ንግድን በጋራ አጣምሮ የያዘ እና ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች የሚካሄዱበት ነው ብለዋል።
ነጻ የንግድ ቀጣናው የዘርፉን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ ባሻገር የወጪና ገቢ ንግድን በማሳለጥ፣ የታሪፍና ታክስ ጫናዎችን በመቀነስ ረገድ የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ጠቁመዋል።
ምርቶች በቀጥታ ከጅቡቲ ወደብ ተጓጉዘው በቀጣናው ውስጥ እንዲራገፉና እሴት ተጨምሮባቸው ወደ ቀጣይ መዳረሻቸው እንዲላኩ አስችሏልም ነው ያሉት፡፡
ድሬደዋ ለጅቡቲ ካላት ስትራቴጂካዊ ቅርበትና ካላት ምቹ መሠረተ ልማት አኳያ ለዚህ ዓላማ ተመራጭ መሆኗን ጠቁመው ÷ በቀጣናው የመጀመሪያ ዙር ትግበራ ከ4 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅት እየለማ ባለው ሁለተኛው ዙር የማስፋፊያ ሥራ ከ600 በላይ ድርጅቶች እንደሚሳተፉና ከፍተኛ የገበያ እንቅስቃሴ እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል።
ባለፈው አንድ ዓመት ከተቋማት ቅንጅታዊ ሥራ ባሻገር የአሠራር ሥርዓቶችን የማዘመን፣ የዲጂታላይዜሽን እና ከባንክ አሠራር ጋር የማዳበር ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።
በቀጣይም በሕብረተሰቡ፣ በባለሃብቱና በተቋማት ዘንድ ስለ ነጻ የንግድ ቀጣና ያለውን ግንዛቤ ይበልጥ ለማሳደግ እንደሚሠራ ምክትል ሥራ አስፈጻሚው አብራርተዋል።
በቅድስት ዘውዱ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ም/ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ ፡-https://www.youtube.com/wa...
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬደዋ ነጻ የንግድ ቀጣና በሀገር ምጣኔ ሀብት ላይ ዘርፈ ብዙ እመርታዎችን እያስመዘገበ ነው አሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ም/ሥራ አስፈጻሚ ፍጹም ከተማ።
አቶ ፍጹም ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ የድሬደዋ ነጻ የንግድ ቀጣና ማኑፋክቸሪንግን እና ነጻ ንግድን በጋራ አጣምሮ የያዘ እና ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች የሚካሄዱበት ነው ብለዋል።
ነጻ የንግድ ቀጣናው የዘርፉን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ ባሻገር የወጪና ገቢ ንግድን በማሳለጥ፣ የታሪፍና ታክስ ጫናዎችን በመቀነስ ረገድ የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ጠቁመዋል።
ምርቶች በቀጥታ ከጅቡቲ ወደብ ተጓጉዘው በቀጣናው ውስጥ እንዲራገፉና እሴት ተጨምሮባቸው ወደ ቀጣይ መዳረሻቸው እንዲላኩ አስችሏልም ነው ያሉት፡፡
ድሬደዋ ለጅቡቲ ካላት ስትራቴጂካዊ ቅርበትና ካላት ምቹ መሠረተ ልማት አኳያ ለዚህ ዓላማ ተመራጭ መሆኗን ጠቁመው ÷ በቀጣናው የመጀመሪያ ዙር ትግበራ ከ4 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅት እየለማ ባለው ሁለተኛው ዙር የማስፋፊያ ሥራ ከ600 በላይ ድርጅቶች እንደሚሳተፉና ከፍተኛ የገበያ እንቅስቃሴ እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል።
ባለፈው አንድ ዓመት ከተቋማት ቅንጅታዊ ሥራ ባሻገር የአሠራር ሥርዓቶችን የማዘመን፣ የዲጂታላይዜሽን እና ከባንክ አሠራር ጋር የማዳበር ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።
በቀጣይም በሕብረተሰቡ፣ በባለሃብቱና በተቋማት ዘንድ ስለ ነጻ የንግድ ቀጣና ያለውን ግንዛቤ ይበልጥ ለማሳደግ እንደሚሠራ ምክትል ሥራ አስፈጻሚው አብራርተዋል።
በቅድስት ዘውዱ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ም/ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ ፡-https://www.youtube.com/wa...
Sponsored by
Surafel
22 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ዓለም አቀፍ የነዳጅ ንግድ የጀርባ አጥንት የሆነውን የሆርሙዝ ሰርጥ መቆጣጠር እንዳለባት አስታወቁ። ይህ የተሰማው አሜሪካ እና ኢራን በቁልፍ የውሃ መስመሩ ላይ እያደረጉት ያለው ወታደራዊ ፍጥጫ እጅግ እየተባባሰ በመጣበት ወቅት ነው።
ትራምፕ ዛሬ ሰኞ ከ'Fox & Friends' ጋር በስልክ ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ "ሰርጡን እንጠብቀዋለን፤ ምናልባትም እኛ እናስተዳድረዋለን። የሰርጡ 'ጠባቂ መልአክ' እንሆናለን" ብለዋል። አሜሪካ ይህንን ጥበቃ በማድረጓ ከሌሎች ሀገራት ወጪዋ ሊተካላት (ካሳ ሊከፈላት) እንደሚገባም አክለዋል።
ይህን ተከትሎም አሜሪካ በኢራን ላይ የባህር ላይ እገዳ ዳግም መጣሏን ያወጁት ፕሬዝዳንቱ፣ በሰርጡ ለሚያልፉ የጭነት መርከቦች ለደህንነት ጥበቃ ወጪ የሚውል የ20 በመቶ ታክስ እንደሚጣል አስታውቀዋል።
የሀገራቱ ፍጥጫ የነዳጅ ዋጋን ሰኞ ጠዋት ከ3 በመቶ በላይ አሻቅቦታል። ዓለም አቀፍ መለኪያ የሆነው የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ ባለፈው ሳምንት ከነበረበት 71.99 ዶላር በአንድ በርሜል ወደ 80 ዶላር ተጠግቷል። ምንም እንኳን ዋጋው በሚያዝያ ወር ጦርነቱ አይሎ በነበረበት ወቅት ከተመዘገበው የ126 ዶላር ከፍተኛ ጣሪያ አሁንም ዝቅተኛ ቢሆንም፣ በአካባቢው ያለው የጸጥታ ስጋት "እጅግ አደገኛ" ደረጃ ላይ መድረሱ በዓለም ገበያ ላይ ከፍተኛ መደናገጥ ፈጥሯል። በአውሮፓ፣ በእስያ እና በዎል ስትሪት የአክሲዮን ገበያዎችም ማሽቆልቆል ታይቷል።
የአሜሪካ ጦር ቅዳሜ ምሽት ባወጣው መግለጫ፣ የኢራን ኃይሎች በቆጵሮስ ባንዲራ በምትጓዝ የንግድ መርከብ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ በኢራን ላይ "የዚህን ሳምንት ሶስተኛ ዙር ጥቃት" መሰንዘሩን አስታውቋል። እሁድ ከሰዓት በኋላ ደግሞ ቴህራን በኦማን የባህር ዳርቻ ሌላ መርከብ ከጥቅም ውጪ ማድረጓን ተከትሎ፣ የኢራንን የማጥቃት አቅም ለማዳከም አሜሪካ ተጨማሪ ጥቃቶችን አድርሳለች።
ኢራን በበኩሏ በባህሬን፣ ኩዌት፣ ዮርዳኖስ እና ኦማን በሚገኙ የአሜሪካ ተቋማት ላይ የአጸፋ ጥቃት አድርሳለች። የአሜሪካ ባህር ኃይል 5ኛ እዝ በሚገኝባት ባህሬን እና በዮርዳኖስ፣ ከኢራን የተተኮሱ በርካታ ሚሳኤሎችን በአየር ላይ ማክሸፍ መቻሉ ተዘግቧል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባጋይ፣ ኢራን የሰላም ስምምነቱን በመጣስ የመጀመሪያዋ እንዳልሆነች ተከራክረዋል።
ቴህራን በሳምንቱ መጨረሻ የሆርሙዝ ሰርጥን መዝጋቷን ያሳወቀች ሲሆን፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ የውሃ መስመሩ ዳግም ሙሉ በሙሉ ሊከፈት የሚችለው "የአሜሪካ ጦር ጠብ አጫሪ ጣልቃ ገብነት ሲያበቃ ብቻ ነው" ብሏል። ትራምፕ በበኩላቸው ሰርጡ ክፍት ነው ብለው ቢከራከሩም፣ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ ግን በእጅጉ ቀንሷል። 'Kpler' የተባለው የመርከቦች ክትትል መረጃ እንደሚያሳየው፣ ከጦርነቱ በፊት በቀን 138 መርከቦች ያልፉበት ከነበረው መስመር፣ እሁድ ዕለት ያለፉት 6 መርከቦች ብቻ ናቸው።
ባለፈው ሰኔ 17 አሜሪካ እና ኢራን ለ60 ቀናት የሚቆይ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት (MoU) ተፈራርመው የነበረ ቢሆንም፣ ይህ ስምምነት አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ የፈረሰ ይመስላል። የተኩስ አቁም ስምምነቱ እስከ ነሐሴ አጋማሽ ድረስ ለመቆየት ታስቦ የነበረ ቢሆንም፣ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት በኔቶ ጉባኤ ላይ ስምምነቱ "አብቅቷል" ማለታቸውን ተከትሎ የሰላም ድርድሩ ተስፋ ጨልሟል።
ትራምፕ ዛሬ ሰኞ ከ'Fox & Friends' ጋር በስልክ ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ "ሰርጡን እንጠብቀዋለን፤ ምናልባትም እኛ እናስተዳድረዋለን። የሰርጡ 'ጠባቂ መልአክ' እንሆናለን" ብለዋል። አሜሪካ ይህንን ጥበቃ በማድረጓ ከሌሎች ሀገራት ወጪዋ ሊተካላት (ካሳ ሊከፈላት) እንደሚገባም አክለዋል።
ይህን ተከትሎም አሜሪካ በኢራን ላይ የባህር ላይ እገዳ ዳግም መጣሏን ያወጁት ፕሬዝዳንቱ፣ በሰርጡ ለሚያልፉ የጭነት መርከቦች ለደህንነት ጥበቃ ወጪ የሚውል የ20 በመቶ ታክስ እንደሚጣል አስታውቀዋል።
የሀገራቱ ፍጥጫ የነዳጅ ዋጋን ሰኞ ጠዋት ከ3 በመቶ በላይ አሻቅቦታል። ዓለም አቀፍ መለኪያ የሆነው የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ ባለፈው ሳምንት ከነበረበት 71.99 ዶላር በአንድ በርሜል ወደ 80 ዶላር ተጠግቷል። ምንም እንኳን ዋጋው በሚያዝያ ወር ጦርነቱ አይሎ በነበረበት ወቅት ከተመዘገበው የ126 ዶላር ከፍተኛ ጣሪያ አሁንም ዝቅተኛ ቢሆንም፣ በአካባቢው ያለው የጸጥታ ስጋት "እጅግ አደገኛ" ደረጃ ላይ መድረሱ በዓለም ገበያ ላይ ከፍተኛ መደናገጥ ፈጥሯል። በአውሮፓ፣ በእስያ እና በዎል ስትሪት የአክሲዮን ገበያዎችም ማሽቆልቆል ታይቷል።
የአሜሪካ ጦር ቅዳሜ ምሽት ባወጣው መግለጫ፣ የኢራን ኃይሎች በቆጵሮስ ባንዲራ በምትጓዝ የንግድ መርከብ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ በኢራን ላይ "የዚህን ሳምንት ሶስተኛ ዙር ጥቃት" መሰንዘሩን አስታውቋል። እሁድ ከሰዓት በኋላ ደግሞ ቴህራን በኦማን የባህር ዳርቻ ሌላ መርከብ ከጥቅም ውጪ ማድረጓን ተከትሎ፣ የኢራንን የማጥቃት አቅም ለማዳከም አሜሪካ ተጨማሪ ጥቃቶችን አድርሳለች።
ኢራን በበኩሏ በባህሬን፣ ኩዌት፣ ዮርዳኖስ እና ኦማን በሚገኙ የአሜሪካ ተቋማት ላይ የአጸፋ ጥቃት አድርሳለች። የአሜሪካ ባህር ኃይል 5ኛ እዝ በሚገኝባት ባህሬን እና በዮርዳኖስ፣ ከኢራን የተተኮሱ በርካታ ሚሳኤሎችን በአየር ላይ ማክሸፍ መቻሉ ተዘግቧል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባጋይ፣ ኢራን የሰላም ስምምነቱን በመጣስ የመጀመሪያዋ እንዳልሆነች ተከራክረዋል።
ቴህራን በሳምንቱ መጨረሻ የሆርሙዝ ሰርጥን መዝጋቷን ያሳወቀች ሲሆን፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ የውሃ መስመሩ ዳግም ሙሉ በሙሉ ሊከፈት የሚችለው "የአሜሪካ ጦር ጠብ አጫሪ ጣልቃ ገብነት ሲያበቃ ብቻ ነው" ብሏል። ትራምፕ በበኩላቸው ሰርጡ ክፍት ነው ብለው ቢከራከሩም፣ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ ግን በእጅጉ ቀንሷል። 'Kpler' የተባለው የመርከቦች ክትትል መረጃ እንደሚያሳየው፣ ከጦርነቱ በፊት በቀን 138 መርከቦች ያልፉበት ከነበረው መስመር፣ እሁድ ዕለት ያለፉት 6 መርከቦች ብቻ ናቸው።
ባለፈው ሰኔ 17 አሜሪካ እና ኢራን ለ60 ቀናት የሚቆይ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት (MoU) ተፈራርመው የነበረ ቢሆንም፣ ይህ ስምምነት አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ የፈረሰ ይመስላል። የተኩስ አቁም ስምምነቱ እስከ ነሐሴ አጋማሽ ድረስ ለመቆየት ታስቦ የነበረ ቢሆንም፣ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት በኔቶ ጉባኤ ላይ ስምምነቱ "አብቅቷል" ማለታቸውን ተከትሎ የሰላም ድርድሩ ተስፋ ጨልሟል።
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ባለሀብቶች በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ ለመጣው ውጥረት ምላሽ መስጠታቸውን ተከትሎ፣ ዛሬ ሰኞ ጠዋት የአሜሪካ የአክሲዮን ገበያዎች ማሽቆልቆል አሳይተዋል። የዋጋ ግሽበት ስጋትን ተከትሎ ሦስቱም ዋና ዋና የአክሲዮን ገበያ ጠቋሚዎች (Dow Jones, Nasdaq, እና S&P 500) የቀነሱ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ መለኪያ የሆነው የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ ከ4 በመቶ በላይ ጭማሪ በማሳየት አንድ በርሜል 79 ዶላር አካባቢ ደርሷል።
አሜሪካ እና ኢራን በሳምንቱ መጨረሻ የጥቃት ልውውጦችን ዳግም የጀመሩ ሲሆን፣ ቴህራን ለዓለም አቀፍ ንግድ ቁልፍ መተላለፊያ የሆነውን የሆርሙዝ ሰርጥ መዝጋቷን አስታውቃለች። ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የውሃ መስመሩ ክፍት ሆኖ እንደሚቀጥል እና በኢራን ወደቦች ላይ እገዳ ዳግም እንደሚጥሉ ተናግረዋል። ይህ እገዳ የኢራን መርከቦች ወይም ደንበኞች ወደቦቹን እንዳይጠቀሙ የሚያግድ ቢሆንም፣ የ20 በመቶ የጭነት ታክስ ለሚከፍሉ የሌሎች ሀገራት መርከቦች ግን ክፍት እንደሚሆን ፕሬዝዳንቱ አብራርተዋል።
ጦርነቱ ከተቀሰቀሰበት ጊዜ አንስቶ በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት ላይ የተፈጠረው ስጋት የነዳጅ ዋጋ ከፍተኛ መዋዠቅ እንዲያሳይ አድርጎታል። ምንም እንኳን ዋጋው በቅርብ ጊዜ በተሰሙት ዜናዎች ምክንያት ጭማሪ ቢያሳይም፣ አሁንም ባለፈው ግንቦት ወር ከነበረበት ደረጃ በእጅጉ ያነሰ ነው።
በተጨማሪም የአሜሪካ የአክሲዮን ገበያዎች የቴክኖሎጂ እና የማይክሮቺፕ አምራች ኩባንያዎች ወሩን በከባድ ፈተና መጀመራቸው ተጽዕኖ አሳድሮባቸዋል። ባለሀብቶች በኩባንያዎቹ የተጋነነ የዋጋ ተመን እና በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ ያልተጨበጠ የገበያ ግለት ዙሪያ እያመነቱ ይገኛሉ። በዚህም የተነሳ የNvidia ፣ ስፔስ ኤክስ እና ኢንቴል አክሲዮኖች በጠዋቱ የግብይት ክፍለ ጊዜ ቅናሽ አሳይተዋል።
አሜሪካ እና ኢራን በሳምንቱ መጨረሻ የጥቃት ልውውጦችን ዳግም የጀመሩ ሲሆን፣ ቴህራን ለዓለም አቀፍ ንግድ ቁልፍ መተላለፊያ የሆነውን የሆርሙዝ ሰርጥ መዝጋቷን አስታውቃለች። ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የውሃ መስመሩ ክፍት ሆኖ እንደሚቀጥል እና በኢራን ወደቦች ላይ እገዳ ዳግም እንደሚጥሉ ተናግረዋል። ይህ እገዳ የኢራን መርከቦች ወይም ደንበኞች ወደቦቹን እንዳይጠቀሙ የሚያግድ ቢሆንም፣ የ20 በመቶ የጭነት ታክስ ለሚከፍሉ የሌሎች ሀገራት መርከቦች ግን ክፍት እንደሚሆን ፕሬዝዳንቱ አብራርተዋል።
ጦርነቱ ከተቀሰቀሰበት ጊዜ አንስቶ በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት ላይ የተፈጠረው ስጋት የነዳጅ ዋጋ ከፍተኛ መዋዠቅ እንዲያሳይ አድርጎታል። ምንም እንኳን ዋጋው በቅርብ ጊዜ በተሰሙት ዜናዎች ምክንያት ጭማሪ ቢያሳይም፣ አሁንም ባለፈው ግንቦት ወር ከነበረበት ደረጃ በእጅጉ ያነሰ ነው።
በተጨማሪም የአሜሪካ የአክሲዮን ገበያዎች የቴክኖሎጂ እና የማይክሮቺፕ አምራች ኩባንያዎች ወሩን በከባድ ፈተና መጀመራቸው ተጽዕኖ አሳድሮባቸዋል። ባለሀብቶች በኩባንያዎቹ የተጋነነ የዋጋ ተመን እና በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ ያልተጨበጠ የገበያ ግለት ዙሪያ እያመነቱ ይገኛሉ። በዚህም የተነሳ የNvidia ፣ ስፔስ ኤክስ እና ኢንቴል አክሲዮኖች በጠዋቱ የግብይት ክፍለ ጊዜ ቅናሽ አሳይተዋል።
23 days ago
🚨 ተጋለጠ - በገቢዎች ሚኒስቴር ላይ የቀረበው የኦዲት ክስ፡ 8.4 ቢሊዮን ብር የታክስ ዕዳ መባከን እና የዋና ኦዲተሩ እርስ በእርስ የሚጋጭ መመሪያ #tax #taxseason #revenueminister #finance #newsupdate
25 days ago
በአዲስ አበባ ከተማ በሆቴሎች እና ተመሳሳይ ተቋማት የመኝታ አገልግሎት ላይ የ5 በመቶ ማዘጋጃ ቤታዊ ታክስ ተጣለ።
⚫️ በአዲሱ ደንብ ድንጋጌ መሰረት ማንኛውም የመኝታ አገልግሎት ሰጪ ተቋም የመኝታ ክፍሎቹን ብዛትና የእያንዳንዱን ክፍል የቀን የዋጋ ዝርዝር በገቢዎች ቢሮ በአካል ቀርቦ በልዩ ቅጽ መሙላትና ማሳወቅ ይኖርበታል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሆቴሎች፣ በሪዞርቶች፣ በሞቴሎች እና በሌሎች መሰል የመኝታ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ አዲስ የማዘጋጃ ቤታዊ ታክስ የሚጥል ደንብ አወጣ።
"የሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የመኝታ አገልግሎት ማዘጋጃ ቤታዊ ታክስ ደንብ ቁጥር 204/2018" በሚል የወጣው ይህ ደንብ፣ የከተማዋን የገቢ አቅም ለማሳደግና መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በደንቡ አንቀጽ 6 መሠረት፣ ማንኛውም የመኝታ አገልግሎት ተጠቃሚ ለክፍል አገልግሎት ከሚከፍለው ዋጋ ላይ 5 በመቶ (5%) የማዘጋጃ ቤታዊ ታክስ እንዲከፍል ይደረጋል።
ይህ የታክስ ተመን የሚሰላው የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ሳይታከልበት ባለው መደበኛ የክፍል ዋጋ ላይ ተመስርቶ መሆኑ ተደንግጓል።
ይህ አዲስ የታክስ ሕግ በከተማዋ አስተዳደር ወሰን ውስጥ የሚገኙ ሁሉንም የመኝታ አገልግሎት ሰጪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ እነዚህም፦
• ከ1 እስከ 7 ኮከብ ደረጃ ያላቸው ሆቴሎች እና ኮከብ የሌላቸው ሆቴሎች፣
• ሪዞርቶች፣ ሎጆች እና ሞቴሎች፣
• የእንግዳ ማረፊያ ቤቶች (Guest Houses) እና ፔንሲዮኖችን ያጠቃልላል።
አገልግሎት ሰጪ ተቋማቱ በየወሩ ወይም በየሦስት ወሩ (እንደ ግብር ከፋይ ደረጃቸው) የሰበሰቡትን ታክስ ለከተማው ገቢዎች ቢሮ ሪፖርት የማድረግና ገቢ የማድረግ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
ደረጃ "ሀ" ግብር ከፋዮች በየወሩ ሪፖርት አድርገው ገቢ የሚያደርጉ ሲሆን ደረጃ "ለ" ግብር ከፋዮች ደግሞ በየሦስት ወሩ ሪፖርት አድርገው ገቢ ያደርጋሉ።
ደንቡን በማይተገብሩ፣ ሪፖርት በሚያዘገዩ ወይም የገቢ መረጃ በሚደብቁ ተቋማት ላይ ጥብቅ ቁጥጥርና ቅጣት እንደሚጣል ተመልክቷል።
ለማሳያም ሪፖርት ያዘገየ ተቋም ካለበት ዕዳ ላይ እስከ 50 በመቶ የሚደርስ ቅጣት ሊጣልበት እንደሚችልና የታክስ መረጃ መደበቅ ደግሞ በወንጀል እንደሚያስጠይቅ ተደንግጓል።
እንደ ደንቡ ድንጋጌ፣ ማንኛውም የመኝታ አገልግሎት ሰጪ ተቋም በገቢዎች ቢሮ በአካል ቀርቦ የመመዝገብ ግዴታ ያለበት ሲሆን፣ በሚመዘገብበት ወቅትም የተቋሙን የክፍሎች ብዛትና የእያንዳንዱን ክፍል የቀን የዋጋ ዝርዝር በልዩ ቅጽ መሙላትና ማሳወቅ ይኖርበታል።
ይህ የታክስ አከፋፈል ሂደት ከተቋማቱ የንግድ ፈቃድ እድሳት ጋርም በቀጥታ የተያያዘ ነው።
የከተማዋ የቱሪዝም ኮሚሽን የሆቴሎችን የሙያ ብቃት ፈቃድ የሚያድሰው ተቋማቱ ታክሱን በአግባቡ መክፈላቸውን የሚገልጽ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከገቢዎች ቢሮ ሲያቀርቡ ብቻ መሆኑ በደንቡ ላይ በግልጽ ተቀምጧል።
የታክስ አሰባሰቡን ግልጽነት ለማረጋገጥም፣ ተቋማቱ በሚሰጡት የሽያጭ ደረሰኝ ላይ "የማዘጋጃ ቤታዊ መኝታ አገልግሎት ታክስ" የሚለው ሐረግ በግልጽ እንዲሰፍር ታዟል።
የሒሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ የሌለባቸው ግብር የሚከፍሉ ተቋማት ደግሞ ከሚሰጡት አገልግሎት 70 በመቶው ላይ የ5 በመቶ ታክስ ታስቦ እንዲከፍሉ ይደረጋል።
በተጨማሪም ተቋማቱ የሰበሰቡትን የታክስ ገቢ በየወሩ ጠቅልለው ሪፖርት ከማድረጋቸው ባለፈ፣ ሰብስበው ባጠናቀቁ በ30 ቀናት ውስጥ ለዚሁ ተብሎ ወደተከፈተ የባንክ ሒሳብ ገቢ የማድረግ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
አገልግሎት ሰጪ ተቋማትም በታክስ አሰባሰብና በአሠራር ሂደት ላይ ቅሬታ ካላቸው በየደረጃው ለሚገኝ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ የማቅረብ መብት አላቸው።
ኮሚቴው ቅሬታውን ተቀብሎ በ15 የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት ያለበት ሲሆን፣ በውሳኔው ቅር የተሰኘ ወገን ውሳኔው በደረሰው በ30 ቀናት ውስጥ ለከተማ አስተዳደሩ የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን አቤቱታውን ማቅረብ ይችላል።
ማንኛውም የሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋም ከመኝታ አገልግሎት የተገኘን ገቢ ወቅቱን ጠብቆ ሪፖርት አለማሳወቅ ለዘገየበት በየወሩ 5 ከመቶ ከክፍያው ከ50 ከመቶ ያልበለጠ ቅጣት እንዲከፍል ይደረጋል።
በተጨማሪም የታክስ ገቢውን በወቅቱ ገቢ ያላደረገ ተቋም በወቅታዊ የባንክ ብድር ወለድ ተመን መሠረት ወለድና በወለዱ ላይ ተጨማሪ 15 በመቶ ቅጣት እንዲከፍል ይደረጋል።
አዲስ አበባ የቱሪስት መዳረሻነቷ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ፣ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለከተማዋ የልማት ስራዎች ለማዋል ታስቦ የወጣ መሆኑን የመግቢያው ክፍል ያስረዳል።
ይህም የከተማዋን የገቢ መሠረት በማስፋት የንግድ እንቅስቃሴው ለከተማዋ እድገት የሚኖረውን ድርሻ ከፍ ያደርጋል ተብሏል።
ይህ ደንብ በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተፈርሞ የወጣ ሲሆን፣ ከሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የጸና ሆኗል።
Seledadotio
Seledadotio
⚫️ በአዲሱ ደንብ ድንጋጌ መሰረት ማንኛውም የመኝታ አገልግሎት ሰጪ ተቋም የመኝታ ክፍሎቹን ብዛትና የእያንዳንዱን ክፍል የቀን የዋጋ ዝርዝር በገቢዎች ቢሮ በአካል ቀርቦ በልዩ ቅጽ መሙላትና ማሳወቅ ይኖርበታል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሆቴሎች፣ በሪዞርቶች፣ በሞቴሎች እና በሌሎች መሰል የመኝታ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ አዲስ የማዘጋጃ ቤታዊ ታክስ የሚጥል ደንብ አወጣ።
"የሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የመኝታ አገልግሎት ማዘጋጃ ቤታዊ ታክስ ደንብ ቁጥር 204/2018" በሚል የወጣው ይህ ደንብ፣ የከተማዋን የገቢ አቅም ለማሳደግና መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በደንቡ አንቀጽ 6 መሠረት፣ ማንኛውም የመኝታ አገልግሎት ተጠቃሚ ለክፍል አገልግሎት ከሚከፍለው ዋጋ ላይ 5 በመቶ (5%) የማዘጋጃ ቤታዊ ታክስ እንዲከፍል ይደረጋል።
ይህ የታክስ ተመን የሚሰላው የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ሳይታከልበት ባለው መደበኛ የክፍል ዋጋ ላይ ተመስርቶ መሆኑ ተደንግጓል።
ይህ አዲስ የታክስ ሕግ በከተማዋ አስተዳደር ወሰን ውስጥ የሚገኙ ሁሉንም የመኝታ አገልግሎት ሰጪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ እነዚህም፦
• ከ1 እስከ 7 ኮከብ ደረጃ ያላቸው ሆቴሎች እና ኮከብ የሌላቸው ሆቴሎች፣
• ሪዞርቶች፣ ሎጆች እና ሞቴሎች፣
• የእንግዳ ማረፊያ ቤቶች (Guest Houses) እና ፔንሲዮኖችን ያጠቃልላል።
አገልግሎት ሰጪ ተቋማቱ በየወሩ ወይም በየሦስት ወሩ (እንደ ግብር ከፋይ ደረጃቸው) የሰበሰቡትን ታክስ ለከተማው ገቢዎች ቢሮ ሪፖርት የማድረግና ገቢ የማድረግ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
ደረጃ "ሀ" ግብር ከፋዮች በየወሩ ሪፖርት አድርገው ገቢ የሚያደርጉ ሲሆን ደረጃ "ለ" ግብር ከፋዮች ደግሞ በየሦስት ወሩ ሪፖርት አድርገው ገቢ ያደርጋሉ።
ደንቡን በማይተገብሩ፣ ሪፖርት በሚያዘገዩ ወይም የገቢ መረጃ በሚደብቁ ተቋማት ላይ ጥብቅ ቁጥጥርና ቅጣት እንደሚጣል ተመልክቷል።
ለማሳያም ሪፖርት ያዘገየ ተቋም ካለበት ዕዳ ላይ እስከ 50 በመቶ የሚደርስ ቅጣት ሊጣልበት እንደሚችልና የታክስ መረጃ መደበቅ ደግሞ በወንጀል እንደሚያስጠይቅ ተደንግጓል።
እንደ ደንቡ ድንጋጌ፣ ማንኛውም የመኝታ አገልግሎት ሰጪ ተቋም በገቢዎች ቢሮ በአካል ቀርቦ የመመዝገብ ግዴታ ያለበት ሲሆን፣ በሚመዘገብበት ወቅትም የተቋሙን የክፍሎች ብዛትና የእያንዳንዱን ክፍል የቀን የዋጋ ዝርዝር በልዩ ቅጽ መሙላትና ማሳወቅ ይኖርበታል።
ይህ የታክስ አከፋፈል ሂደት ከተቋማቱ የንግድ ፈቃድ እድሳት ጋርም በቀጥታ የተያያዘ ነው።
የከተማዋ የቱሪዝም ኮሚሽን የሆቴሎችን የሙያ ብቃት ፈቃድ የሚያድሰው ተቋማቱ ታክሱን በአግባቡ መክፈላቸውን የሚገልጽ ማረጋገጫ ደብዳቤ ከገቢዎች ቢሮ ሲያቀርቡ ብቻ መሆኑ በደንቡ ላይ በግልጽ ተቀምጧል።
የታክስ አሰባሰቡን ግልጽነት ለማረጋገጥም፣ ተቋማቱ በሚሰጡት የሽያጭ ደረሰኝ ላይ "የማዘጋጃ ቤታዊ መኝታ አገልግሎት ታክስ" የሚለው ሐረግ በግልጽ እንዲሰፍር ታዟል።
የሒሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ የሌለባቸው ግብር የሚከፍሉ ተቋማት ደግሞ ከሚሰጡት አገልግሎት 70 በመቶው ላይ የ5 በመቶ ታክስ ታስቦ እንዲከፍሉ ይደረጋል።
በተጨማሪም ተቋማቱ የሰበሰቡትን የታክስ ገቢ በየወሩ ጠቅልለው ሪፖርት ከማድረጋቸው ባለፈ፣ ሰብስበው ባጠናቀቁ በ30 ቀናት ውስጥ ለዚሁ ተብሎ ወደተከፈተ የባንክ ሒሳብ ገቢ የማድረግ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
አገልግሎት ሰጪ ተቋማትም በታክስ አሰባሰብና በአሠራር ሂደት ላይ ቅሬታ ካላቸው በየደረጃው ለሚገኝ የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ የማቅረብ መብት አላቸው።
ኮሚቴው ቅሬታውን ተቀብሎ በ15 የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ መስጠት ያለበት ሲሆን፣ በውሳኔው ቅር የተሰኘ ወገን ውሳኔው በደረሰው በ30 ቀናት ውስጥ ለከተማ አስተዳደሩ የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን አቤቱታውን ማቅረብ ይችላል።
ማንኛውም የሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋም ከመኝታ አገልግሎት የተገኘን ገቢ ወቅቱን ጠብቆ ሪፖርት አለማሳወቅ ለዘገየበት በየወሩ 5 ከመቶ ከክፍያው ከ50 ከመቶ ያልበለጠ ቅጣት እንዲከፍል ይደረጋል።
በተጨማሪም የታክስ ገቢውን በወቅቱ ገቢ ያላደረገ ተቋም በወቅታዊ የባንክ ብድር ወለድ ተመን መሠረት ወለድና በወለዱ ላይ ተጨማሪ 15 በመቶ ቅጣት እንዲከፍል ይደረጋል።
አዲስ አበባ የቱሪስት መዳረሻነቷ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ፣ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለከተማዋ የልማት ስራዎች ለማዋል ታስቦ የወጣ መሆኑን የመግቢያው ክፍል ያስረዳል።
ይህም የከተማዋን የገቢ መሠረት በማስፋት የንግድ እንቅስቃሴው ለከተማዋ እድገት የሚኖረውን ድርሻ ከፍ ያደርጋል ተብሏል።
ይህ ደንብ በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተፈርሞ የወጣ ሲሆን፣ ከሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የጸና ሆኗል።
Seledadotio
Seledadotio
26 days ago
በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ በፔንሲዮን እና እንግዳ ማረፊያዎች ላይ አዲስ የ5% ታክስ ተጣለ
#fastmereja I የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በደንብ ቁጥር 204/2018 ላይ ሆቴሎች፣ ሪዞርቶች፣ ሎጆች፣ ፔንሲዮኖች እና እንግዳ ማረፊያዎች ላይ አዲስ የ5% የመኝታ አገልግሎት ታክስ ጥሏል፡፡
ከሆቴል እና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋም ከመኝታ አገልግሎት ማዘጋጃቤታዊ ታክስ ለመጣል የወጣው ደንብ ላይ እንደተመለከተው፤ ተቋማቱ ከተጨማሪ እሴት ታክስ በፊት የመኝታ አገልግሎት ሰጥተው ከሚያገኙት ገቢ ላይ 5% እንዲከፍሉ ይገደዳሉ።
ይህ ደንብ ተግባራዊ የተደረገው የከተማ አስተዳደሩ የገቢ አቅሙን ለማሳደግና መሰረተ ልማቶችን ለማሻሻል እንደሆነ ተገልጾአል።
የመኝታ አገልግሎት ሰጪዎች የክፍል ብዛታቸውንና የዋጋ ዝርዝራቸውን ለገቢዎች መስሪያ ቤት ማሳወቅ እንዳለባቸው ደንቡ ጠቅሷል፡፡ በተጨማሪም የተጣለው የ5 በመቶ ታክስ የመኝታ አገልግሎትን ብቻ የሚመለከት ሲሆን፤ እንደ ምግብ እና መጠጥ ያሉ ሌሎች አገልግሎቶችን እንደማይመለከት በ‹‹አዲስ ነጋሪ›› ላይ ታትሞ የወጣው መረጃ ያሳያል፡፡
አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በገቢዎች ቢሮ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤቶች ተመዝግበው መመዝገቢያ መሳሪያዎችን በመጠቀም ለመኝታ አገልግሎቱ ደረሰኝ መቁረጥ እንደሚጠበቅባቸው እና የተገልጋዮችን መረጃ ብቻ የሚይዝ ራሱን የቻለ መዝገብ ማዘጋጀት ይጠበቅባቸዋል፡፡
የደረጃ ሀ ግብር ከፋዮች ወርሃዊ ሪፖርት ማቅረብ እንዳለባቸው የሚያዘው ደንቡ፣ የደረጃ ለ ግብር ከፋዮች በየሩብ ዓመቱ ሪፖርት እንዲያደርጉ ያዛል።
የሰበሰበውን የ5 በመቶ ታክስ ወቅቱን ጠብቆ ገቢ የማያደርግ አገልሎት ሰጪ ወይም ሀሰተኛ መረጃ ያቀረበ ግብር ከፋይ በወንጀል እንደሚጠየቅ ተጠቅሷል። ክፍያውን ያዘገየ ተቋም ደግሞ የባንክ ወለድ እና ተጨማሪ 15 በመቶ ቅጣት እንደሚከፍል በደንቡ ተጠቅሷል፡፡
ዘገባው የአሐዱ ሬዲዮ ነው።
#fastmereja I የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በደንብ ቁጥር 204/2018 ላይ ሆቴሎች፣ ሪዞርቶች፣ ሎጆች፣ ፔንሲዮኖች እና እንግዳ ማረፊያዎች ላይ አዲስ የ5% የመኝታ አገልግሎት ታክስ ጥሏል፡፡
ከሆቴል እና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋም ከመኝታ አገልግሎት ማዘጋጃቤታዊ ታክስ ለመጣል የወጣው ደንብ ላይ እንደተመለከተው፤ ተቋማቱ ከተጨማሪ እሴት ታክስ በፊት የመኝታ አገልግሎት ሰጥተው ከሚያገኙት ገቢ ላይ 5% እንዲከፍሉ ይገደዳሉ።
ይህ ደንብ ተግባራዊ የተደረገው የከተማ አስተዳደሩ የገቢ አቅሙን ለማሳደግና መሰረተ ልማቶችን ለማሻሻል እንደሆነ ተገልጾአል።
የመኝታ አገልግሎት ሰጪዎች የክፍል ብዛታቸውንና የዋጋ ዝርዝራቸውን ለገቢዎች መስሪያ ቤት ማሳወቅ እንዳለባቸው ደንቡ ጠቅሷል፡፡ በተጨማሪም የተጣለው የ5 በመቶ ታክስ የመኝታ አገልግሎትን ብቻ የሚመለከት ሲሆን፤ እንደ ምግብ እና መጠጥ ያሉ ሌሎች አገልግሎቶችን እንደማይመለከት በ‹‹አዲስ ነጋሪ›› ላይ ታትሞ የወጣው መረጃ ያሳያል፡፡
አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በገቢዎች ቢሮ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤቶች ተመዝግበው መመዝገቢያ መሳሪያዎችን በመጠቀም ለመኝታ አገልግሎቱ ደረሰኝ መቁረጥ እንደሚጠበቅባቸው እና የተገልጋዮችን መረጃ ብቻ የሚይዝ ራሱን የቻለ መዝገብ ማዘጋጀት ይጠበቅባቸዋል፡፡
የደረጃ ሀ ግብር ከፋዮች ወርሃዊ ሪፖርት ማቅረብ እንዳለባቸው የሚያዘው ደንቡ፣ የደረጃ ለ ግብር ከፋዮች በየሩብ ዓመቱ ሪፖርት እንዲያደርጉ ያዛል።
የሰበሰበውን የ5 በመቶ ታክስ ወቅቱን ጠብቆ ገቢ የማያደርግ አገልሎት ሰጪ ወይም ሀሰተኛ መረጃ ያቀረበ ግብር ከፋይ በወንጀል እንደሚጠየቅ ተጠቅሷል። ክፍያውን ያዘገየ ተቋም ደግሞ የባንክ ወለድ እና ተጨማሪ 15 በመቶ ቅጣት እንደሚከፍል በደንቡ ተጠቅሷል፡፡
ዘገባው የአሐዱ ሬዲዮ ነው።
26 days ago
የኤሌክትሮኒክ ሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት ስለመጠቀም (በመመሪያ ቁጥር 1142/2018 መሠረት)‼️
1/ ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት ጋር ተስማሚ የሆነ የኤሌክትሮኒክ ሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት መጠቀም በታክስ ሕጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ በሚይዙ ታክስ ከፋዮች ላይ ተፈጻሚ ነው።
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ላይ የተደነገግው ቢኖርም ማንኛውም ታክስ ከፋይ በፈቃደኝነት ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት ጋር ተስማሚ የሆነ የኤሌክትሮኒክ ሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት መጠቀም ይችላል።
3/ በአባሪ ሁለት በተዘረዘሩት ዘርፎች የተሰማሩ ታክስ ከፋዮች የሚጠቀሙት የሽያጭ መመዝገቢያ ስርዓት ግዴታ ከቀጥታ ግንኙነት ውጭ የሚሰራ መሆን ይኖርበታል።
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 ላይ የተደነገግው ቢኖርም የታክስ ባለስልጣኑ ከቀጥታ ግንኙነት ውጭ የሚሰራ የሽያጭ መመዝገቢያ ስርዓት የመጠቀም ግዴታ የሚሆንባቸውን ዘርፎች ማሻሻል ይችላል።
5/ ግብር ከፋይ ፈቃድ የተሰጠውን የኤሌክትሮኒክ የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት/ሶፍትዌር ወይም የኤሌክትሮኒክ የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት አገልግሎት ወይም ታክስ ከፋዩ ለራሱ ብቻ የሚጠቀምበት የኤሌክትሮኒክስ የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት ለመጠቀም፦
ሀ) በባለስልጣኑ የታክስ ከፋይ የድረ-ገጽ አገልግሎት ማዕከል ለኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ተጠቃሚነት በመመዝገብ የስርዓት መለያ ቁጥር ፣ የግንኙነት ቁልፍ እና የተጠቃሚ የሚስጥር ቁልፍ መውሰድ ይኖርበታል፣
ለ) በታክስ ከፋዩ ስም/የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና በተመዘገበው ሶፍትዌር/ስርዓት መለያ ቁጥር በመጠቀም የዲጂታል ፊርማ ሰርተፍኬት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ወይም ፈቃድ ካለው አካል መውሰድ ይኖርበታል፣
ሐ) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2 “ሀ” እና “ለ” የተገኘውን መረጃ በመጠቀም የኤሌክትሮኒክ የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት/ሶፍትዌር ለስራ ዝግጁ በማድረግ መጠቀም ይችላሉ።
6/ ታክስ ከፋይ በተሰጠው የደረሰኝ ሶፍትዌር ፈቃድ በኢኮሜርስ ወይም ዲጂታል ገበያ ቦታ ለመጠቀም፦
ሀ) በባለስልጣኑ የታክስ ከፋይ የድረ-ገጽ አገልግሎት ማዕከል ለኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ተጠቃሚነት መመዝገብና የሚጠቀመውን ኢኮሜርስ ወይም ዲጂታል ገበያ ቦታ በማመላከት የተጠቃሚ የሚስጥር ቁልፍ ቃል መውሰድ ይኖርበታል፣
ለ) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ሀ የተገኘውን መረጃ በመጠቀም ኢኮሜርስ ወይም ዲጂታል ገበያ ቦታ ሥርዓት/ሶፍትዌር ለስራ ዝግጁ በማድረግ መጠቀም ይችላሉ።
Seledadotio
Seledadotio
1/ ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት ጋር ተስማሚ የሆነ የኤሌክትሮኒክ ሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት መጠቀም በታክስ ሕጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ በሚይዙ ታክስ ከፋዮች ላይ ተፈጻሚ ነው።
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ላይ የተደነገግው ቢኖርም ማንኛውም ታክስ ከፋይ በፈቃደኝነት ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ መመዝገቢያ ሥርዓት ጋር ተስማሚ የሆነ የኤሌክትሮኒክ ሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት መጠቀም ይችላል።
3/ በአባሪ ሁለት በተዘረዘሩት ዘርፎች የተሰማሩ ታክስ ከፋዮች የሚጠቀሙት የሽያጭ መመዝገቢያ ስርዓት ግዴታ ከቀጥታ ግንኙነት ውጭ የሚሰራ መሆን ይኖርበታል።
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 ላይ የተደነገግው ቢኖርም የታክስ ባለስልጣኑ ከቀጥታ ግንኙነት ውጭ የሚሰራ የሽያጭ መመዝገቢያ ስርዓት የመጠቀም ግዴታ የሚሆንባቸውን ዘርፎች ማሻሻል ይችላል።
5/ ግብር ከፋይ ፈቃድ የተሰጠውን የኤሌክትሮኒክ የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት/ሶፍትዌር ወይም የኤሌክትሮኒክ የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት አገልግሎት ወይም ታክስ ከፋዩ ለራሱ ብቻ የሚጠቀምበት የኤሌክትሮኒክስ የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት ለመጠቀም፦
ሀ) በባለስልጣኑ የታክስ ከፋይ የድረ-ገጽ አገልግሎት ማዕከል ለኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ተጠቃሚነት በመመዝገብ የስርዓት መለያ ቁጥር ፣ የግንኙነት ቁልፍ እና የተጠቃሚ የሚስጥር ቁልፍ መውሰድ ይኖርበታል፣
ለ) በታክስ ከፋዩ ስም/የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና በተመዘገበው ሶፍትዌር/ስርዓት መለያ ቁጥር በመጠቀም የዲጂታል ፊርማ ሰርተፍኬት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ወይም ፈቃድ ካለው አካል መውሰድ ይኖርበታል፣
ሐ) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2 “ሀ” እና “ለ” የተገኘውን መረጃ በመጠቀም የኤሌክትሮኒክ የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት/ሶፍትዌር ለስራ ዝግጁ በማድረግ መጠቀም ይችላሉ።
6/ ታክስ ከፋይ በተሰጠው የደረሰኝ ሶፍትዌር ፈቃድ በኢኮሜርስ ወይም ዲጂታል ገበያ ቦታ ለመጠቀም፦
ሀ) በባለስልጣኑ የታክስ ከፋይ የድረ-ገጽ አገልግሎት ማዕከል ለኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ተጠቃሚነት መመዝገብና የሚጠቀመውን ኢኮሜርስ ወይም ዲጂታል ገበያ ቦታ በማመላከት የተጠቃሚ የሚስጥር ቁልፍ ቃል መውሰድ ይኖርበታል፣
ለ) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ሀ የተገኘውን መረጃ በመጠቀም ኢኮሜርስ ወይም ዲጂታል ገበያ ቦታ ሥርዓት/ሶፍትዌር ለስራ ዝግጁ በማድረግ መጠቀም ይችላሉ።
Seledadotio
Seledadotio
28 days ago
የገቢዎች ሚኒስቴር ለኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ሶፍትዌር አቅራቢዎች እስከ 250 ሺህ ዶላር የዋስትና ገደብ ጣለ‼️
የገቢዎች ሚኒስቴር በታክስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ለመሰማራት በሚፈልጉ የኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ሶፍትዌር አቅራቢዎች ላይ እንደየደረጃቸው እስከ 250,000 የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የፋይናንስ ዋስትና የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በዚህ ወር አጋማሽ ላይ የወጣው መመሪያ በሀገሪቱ የታክስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ የገበያ መግቢያ አዲስና ፈታኝ መስፈርት እንደሚሆን ይጠበቃል።
የዋስትናው መጠንም በአቅራቢው የአገልግሎት ዓይነትና በሚያገለግሉት ግብር ከፋዮች ልኬት ላይ ተመስርቶ በ10 ደረጃዎች የተከፋፈለ ነው።
በዚህም መሰረት የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት አቅራቢዎች 30,000 ዶላር፣ የሶፍትዌር-አስ-አ-ሰርቪስ አቅራቢዎች 50,000 ዶላር፣ የኢ-ኮሜርስና ዲጂታል ገበያ አንቀሳቃሾች 25,000 ዶላር፣ እንዲሁም የራሳቸውን የውስጥ ደረሰኝ ሥርዓት የሚጠቀሙ ግብር ከፋዮች 15,000 ዶላር የባንክ ወይም የኢንሹራንስ ዋስትና ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
የዋስትናው መጠንም አቅራቢዎች የሚያገለግሏቸው ደንበኞች ቁጥር ወይም የሽያጭ ልውውጣቸው እያደገ ሲሄድ በየሁለት ዓመቱ የሚታደስ ሲሆን፣ ከ40 ሺህ በላይ ግብር ከፋዮችን ለሚያገለግሉ ወይም ከ1 ትሪሊዮን ብር በላይ ዓመታዊ ሽያጭ ላላቸው ድርጅቶች ከፍተኛው የዋስትና ጣሪያ 250,000 ዶላር ይደርሳል።
Seledadotio
Seledadotio
የገቢዎች ሚኒስቴር በታክስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ለመሰማራት በሚፈልጉ የኤሌክትሮኒክስ ደረሰኝ ሶፍትዌር አቅራቢዎች ላይ እንደየደረጃቸው እስከ 250,000 የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የፋይናንስ ዋስትና የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በዚህ ወር አጋማሽ ላይ የወጣው መመሪያ በሀገሪቱ የታክስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ውስጥ የገበያ መግቢያ አዲስና ፈታኝ መስፈርት እንደሚሆን ይጠበቃል።
የዋስትናው መጠንም በአቅራቢው የአገልግሎት ዓይነትና በሚያገለግሉት ግብር ከፋዮች ልኬት ላይ ተመስርቶ በ10 ደረጃዎች የተከፋፈለ ነው።
በዚህም መሰረት የሽያጭ መመዝገቢያ ሥርዓት አቅራቢዎች 30,000 ዶላር፣ የሶፍትዌር-አስ-አ-ሰርቪስ አቅራቢዎች 50,000 ዶላር፣ የኢ-ኮሜርስና ዲጂታል ገበያ አንቀሳቃሾች 25,000 ዶላር፣ እንዲሁም የራሳቸውን የውስጥ ደረሰኝ ሥርዓት የሚጠቀሙ ግብር ከፋዮች 15,000 ዶላር የባንክ ወይም የኢንሹራንስ ዋስትና ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
የዋስትናው መጠንም አቅራቢዎች የሚያገለግሏቸው ደንበኞች ቁጥር ወይም የሽያጭ ልውውጣቸው እያደገ ሲሄድ በየሁለት ዓመቱ የሚታደስ ሲሆን፣ ከ40 ሺህ በላይ ግብር ከፋዮችን ለሚያገለግሉ ወይም ከ1 ትሪሊዮን ብር በላይ ዓመታዊ ሽያጭ ላላቸው ድርጅቶች ከፍተኛው የዋስትና ጣሪያ 250,000 ዶላር ይደርሳል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
29 days ago
አካባቢን የማይጎዱ ወይም የአካባቢን ብክለት የሚያስቀሩ የንግድ ዘርፎች ላይ ለተሰማሩ ወጣቶች ለተሻለ ውጤት እንዲበቁ የሚያግዝ ፕሮጀክት ተጀመረ።
ይኸው ለስራ ፈጣሪ ወጣቶች ይህ ትልቅ እድል የተባለለት የሥልጠና እና የአቅም ግንባታ ፕሮግራም የተሰናዳው በግሪን ፊውቸር አፍሪካ ነው።
ግሪን ፊውቸር አፍሪካ በ2017 ዓ.ም ጀምሮ በጀስቲሻ ሚዲያ እና በብሪቲሽ ኤምባሲ እና በተለያዩ አጋር አካላት እየተተገበረ ያለ ፕሮጀክት ነው።
በመጀመሪያው ምዕራፍ ከ300 ወጣት አመልካቾች 10 የላቁ ወጣቶች ሥልጠና ወስደው ንግዳቸውን ስለማስቀጠላቸው ተዘግቧል ።
ከተጠቃሚዎቹም ከትግራይ ቬርሚ ኮምፖስት ማዳበሪያ፣ ከአፋር ፕሮሶፒስ በሚባል ተክል ጡብ መስራት እንዲሁም ከአርባ ምንጭ ከሙዝ ግንድ ወረቀት በመስራት የገንዘብ ሽልማት እና ለ6 ወር ነጻ የህግ ማማከር አገልግሎት አግኝተዋል።
በሁለተኛው ምዕራፍም ከ2000 በላይ አመልካቾች ይጠበቃሉ። ከእነዚህ ውስጥ 300 ወጣቶች ቃለ መጠይቅ የሚደረግላቸው ሲሆን ከ300 ውስጥ 100 አሸናፊ ወጣቶች ሙሉ ሥልጠና ያገኛሉ ነው የተባለው ።
ነጻ የ(ማርኬቲንግ እና ብራንዲንግ፣ የህግ እና የንግድ ምዝገባእና የታክስ፣ የፋይናንስ አቀራረብ፣ የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ፣ እንግሊዝኛ እና ፒች ማቅረቢያ ክህሎት) ፣ ከ6 ወር በላይ የህግ እና የንግድ ምክር ድጋፍ ፣ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ሥልጠና ዓለም አቀፍ ንግዳቸውን እና ስራቸውን የሚያስተዋውቁበት መድረክ ፣የምስክር ወረቀት እና የከተማ ጉብኝት መርሃ ግብር ለምርጥ 10 አሸናፊዎቹ የተዘጋጁ ሽልማቶች ናቸው ።
ወጣቶች የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆንም https://greenfutureafrica.... ወይም +251-913-65-80-06 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ።
ምዝገባው እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን የመረጃ ለውውጥ ክፍለ ጊዜው ከዩኒቨርሲቲ ጉብኝቱ በኋላ በብሪቲሽ ካውንስል ግቢ ወስጥ ይካሄዳል።
እስከ አሁን ጀስቲሻ ሚዲያ ፣ብሪቲሽ ኤምባሲ አዲስ አበባ፣ብሪቲሽ ካውንስል ኢትዮጵያ፣አዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን፣የኛ ማይክሮ ፋይናንስ፣ አብሌዝ ቴክኖሎጂስ፣ ቢዩ ዴሊቨሪ እና ጉለሌ ቦታኒክ ጋርደን አጋር ድርጅቶች መሆናቸው ታውቋል።
ይኸው ለስራ ፈጣሪ ወጣቶች ይህ ትልቅ እድል የተባለለት የሥልጠና እና የአቅም ግንባታ ፕሮግራም የተሰናዳው በግሪን ፊውቸር አፍሪካ ነው።
ግሪን ፊውቸር አፍሪካ በ2017 ዓ.ም ጀምሮ በጀስቲሻ ሚዲያ እና በብሪቲሽ ኤምባሲ እና በተለያዩ አጋር አካላት እየተተገበረ ያለ ፕሮጀክት ነው።
በመጀመሪያው ምዕራፍ ከ300 ወጣት አመልካቾች 10 የላቁ ወጣቶች ሥልጠና ወስደው ንግዳቸውን ስለማስቀጠላቸው ተዘግቧል ።
ከተጠቃሚዎቹም ከትግራይ ቬርሚ ኮምፖስት ማዳበሪያ፣ ከአፋር ፕሮሶፒስ በሚባል ተክል ጡብ መስራት እንዲሁም ከአርባ ምንጭ ከሙዝ ግንድ ወረቀት በመስራት የገንዘብ ሽልማት እና ለ6 ወር ነጻ የህግ ማማከር አገልግሎት አግኝተዋል።
በሁለተኛው ምዕራፍም ከ2000 በላይ አመልካቾች ይጠበቃሉ። ከእነዚህ ውስጥ 300 ወጣቶች ቃለ መጠይቅ የሚደረግላቸው ሲሆን ከ300 ውስጥ 100 አሸናፊ ወጣቶች ሙሉ ሥልጠና ያገኛሉ ነው የተባለው ።
ነጻ የ(ማርኬቲንግ እና ብራንዲንግ፣ የህግ እና የንግድ ምዝገባእና የታክስ፣ የፋይናንስ አቀራረብ፣ የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ፣ እንግሊዝኛ እና ፒች ማቅረቢያ ክህሎት) ፣ ከ6 ወር በላይ የህግ እና የንግድ ምክር ድጋፍ ፣ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ሥልጠና ዓለም አቀፍ ንግዳቸውን እና ስራቸውን የሚያስተዋውቁበት መድረክ ፣የምስክር ወረቀት እና የከተማ ጉብኝት መርሃ ግብር ለምርጥ 10 አሸናፊዎቹ የተዘጋጁ ሽልማቶች ናቸው ።
ወጣቶች የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆንም https://greenfutureafrica.... ወይም +251-913-65-80-06 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ።
ምዝገባው እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን የመረጃ ለውውጥ ክፍለ ጊዜው ከዩኒቨርሲቲ ጉብኝቱ በኋላ በብሪቲሽ ካውንስል ግቢ ወስጥ ይካሄዳል።
እስከ አሁን ጀስቲሻ ሚዲያ ፣ብሪቲሽ ኤምባሲ አዲስ አበባ፣ብሪቲሽ ካውንስል ኢትዮጵያ፣አዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን፣የኛ ማይክሮ ፋይናንስ፣ አብሌዝ ቴክኖሎጂስ፣ ቢዩ ዴሊቨሪ እና ጉለሌ ቦታኒክ ጋርደን አጋር ድርጅቶች መሆናቸው ታውቋል።
Comments