7 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዋሽንግተን በአፍሪካ ያላትን የመሰረተ ልማት እና የኢንቨስትመንት ተጽእኖ ከቻይና እና ሌሎች ኃያላን ሀገራት ጋር እያወዳደረች ባለችበት በአሁኑ ወቅት፣ አሜሪካ ኩባንያዎቿ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚገነባው የ12.5 ቢሊዮን ዶላሩ የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ውስጥ ሚና እንዲኖራቸው እንደምትፈልግ አንድ ከፍተኛ የአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር ባለስልጣን ረቡዕ ዕለት አስታወቁ።
በመካከለኛው ምስራቅ እና አፍሪካ የአሜሪካ የንግድ ምክትል ረዳት ሚኒስትር ማርክ ሚቼል እንዳሉት፣ ዋሽንግተን በአየር ማረፊያው ፕሮጀክት ውስጥ የአሜሪካን ተሳትፎ ለማረጋገጥ በቅርበት እየሰራች ነው። ሚቼል ይህንን የተናገሩት በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪካ ሎጂስቲክስ እና ኮሙዩኒኬሽን ሲምፖዚየም ላይ በበይነ-መረብ በሰጡት መግለጫ ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ኃላፊዎች ጋር መወያየታቸውንም ገልጸዋል። የአሜሪካ ኩባንያዎች በፕሮጀክቱ ውስጥ ምን ዓይነት ሚና ሊጫወቱ እንደሚችሉ በግልጽ ባያስቀምጡም፣ ይህ ተሳትፎ በጄኔራል ኤሌክትሪክ ሞተሮች የሚሰሩ ተጨማሪ የቦይንግ አውሮፕላኖችን ወደ መግዛት ሊያመራ እንደሚችል ጠቁመዋል። አየር መንገዱ ባለፈው ሚያዝያ ወር ቀደም ሲል ካዘዛቸው 20 ጄቶች በተጨማሪ ስድስት ተጨማሪ የቦይንግ 787-9 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት መስማማቱ ይታወሳል።
ከአዲስ አበባ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በደቡብ ምስራቅ አቅጣጫ የሚገኘው እና ባለ አራት የመሮጫ መንገድ ያለው ይህ የአየር ማረፊያ ግንባታ ባለፈው ጥር ወር የተጀመረ ሲሆን፣ በ2030 ሲጠናቀቅ "የአፍሪካ ዱባይ" ለማድረግ የታለመ ነው። ለዚህ ግዙፍ ፕሮጀክት የአፍሪካ ልማት ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር የገባ ሲሆን፣ ቀሪውን 8.7 ቢሊዮን ዶላር የማፈላለጉን ጥረት እየመራ ይገኛል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ባለፈው ሚያዝያ ወር እንደተናገሩት፣ የአሜሪካ የፋይናንስ ተቋማት በፕሮጀክቱ ውስጥ ለመሳተፍ ፍላጎት አሳይተዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘም ሚቼል፣ የአሜሪካን አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ ምርቶችን ወደ ውጭ የመላክ ጥረት አካል በመሆን የንግድ ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እየሰራ መሆኑን አክለው ገልጸዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ እና አፍሪካ የአሜሪካ የንግድ ምክትል ረዳት ሚኒስትር ማርክ ሚቼል እንዳሉት፣ ዋሽንግተን በአየር ማረፊያው ፕሮጀክት ውስጥ የአሜሪካን ተሳትፎ ለማረጋገጥ በቅርበት እየሰራች ነው። ሚቼል ይህንን የተናገሩት በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪካ ሎጂስቲክስ እና ኮሙዩኒኬሽን ሲምፖዚየም ላይ በበይነ-መረብ በሰጡት መግለጫ ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ኃላፊዎች ጋር መወያየታቸውንም ገልጸዋል። የአሜሪካ ኩባንያዎች በፕሮጀክቱ ውስጥ ምን ዓይነት ሚና ሊጫወቱ እንደሚችሉ በግልጽ ባያስቀምጡም፣ ይህ ተሳትፎ በጄኔራል ኤሌክትሪክ ሞተሮች የሚሰሩ ተጨማሪ የቦይንግ አውሮፕላኖችን ወደ መግዛት ሊያመራ እንደሚችል ጠቁመዋል። አየር መንገዱ ባለፈው ሚያዝያ ወር ቀደም ሲል ካዘዛቸው 20 ጄቶች በተጨማሪ ስድስት ተጨማሪ የቦይንግ 787-9 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት መስማማቱ ይታወሳል።
ከአዲስ አበባ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በደቡብ ምስራቅ አቅጣጫ የሚገኘው እና ባለ አራት የመሮጫ መንገድ ያለው ይህ የአየር ማረፊያ ግንባታ ባለፈው ጥር ወር የተጀመረ ሲሆን፣ በ2030 ሲጠናቀቅ "የአፍሪካ ዱባይ" ለማድረግ የታለመ ነው። ለዚህ ግዙፍ ፕሮጀክት የአፍሪካ ልማት ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር የገባ ሲሆን፣ ቀሪውን 8.7 ቢሊዮን ዶላር የማፈላለጉን ጥረት እየመራ ይገኛል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ባለፈው ሚያዝያ ወር እንደተናገሩት፣ የአሜሪካ የፋይናንስ ተቋማት በፕሮጀክቱ ውስጥ ለመሳተፍ ፍላጎት አሳይተዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘም ሚቼል፣ የአሜሪካን አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ ምርቶችን ወደ ውጭ የመላክ ጥረት አካል በመሆን የንግድ ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እየሰራ መሆኑን አክለው ገልጸዋል።
25 days ago
በዱባይ መሃል የቅንጡና ዘመናዊ መኖሪያ ቤት ባለቤት መሆን ይፈልጋሉ?
አል ሃብቱር ሲቲ (Al Habtoor City) እና ቡርጅ ካሊፋ (Burj Khalifa) አካባቢ የሚገኙ ዘመናዊና ውብ መኖሪያ ቤቶችን ከBrook Real Estate ጋር ያግኙ!
✅ ለ10 ዓመት ጎልደን ቪዛ (Golden Visa) ብቁ የሆኑ ንብረቶች*
✅ በከፍተኛ ጥራት የተገነቡ ዘመናዊ መኖሪያ ቤቶች
✅ 24% ቅድመ ክፍያ ብቻ፤ ቀሪውን በ4 ዓመታት ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ
✅ ዋጋ ከ600,000 ዶላር ጀምሮ
ዱባይ ለመኖር፣ ለመዋዕለ ንዋይ ወይም የንብረት አስተዳደር ምክር ከፈለጉ፣ Brook Real Estate የሚታመን አጋርዎ ነው።
📞 +971 52 786 6251
🌐 www.brookrealestate.ae
*የጎልደን ቪዛ ብቁነት በተግባራዊ የዩኤኢ ደንቦችና በሚገዙት ንብረት መሠረት ሊለያይ ይችላል።
#brookrealestate #brookrealestatedubai #dubairealestate #dubaiproperty #dubaihomes #investindubai #dubaiinvestment #luxuryrealestate
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራች ተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራችጨተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ መኾኑን የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ ይርጋ ተናግረው ለሚዲያዎች፣ ለአገልጋዮች እና ለምእመናን ምስጋናቸውን አቅርበዋል
1 month ago
እንኳን ደስ አላችሁ - ከለቡ ገብርኤል የምሥራችጨተሠማ
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
#ethiopia | የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት በብቃት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ነው።
ከ100,000,000.00 - ከአንድ መቶ ሚሊያን ብር በላይ በመሰብሰብ በድል ተጠናቀቀ
#ethiopia | የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያኑን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቧል ።
ከ13 ዓመታት በፊት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦ ወደ ግንባታ የገባው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም
በውስጡ የቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን እና ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን የያዘ ነው።
በደብሩ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ሕንጻ ቤተመቅደስ በአቶ ሰማቸው ከበደን እና ቤተሰቦቻቸው ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ቤተክርስቲያኑ ለአገልግሎት መብቃቱን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጠፋኖስ ይርጋ አስተታውሰዋል።
አስተዳዳሪው እዚያው ግቢ ውስጥ ከቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን ቀድሞ የመሠረት ድንጋይ ተጥሎ ከቅድስት አርሴማ በኋላም እንኳ ማለቅ ያልቻለው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ሰኔ 27 እና 28 በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የተከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ግብዣ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ሕንጻውን ለማጠናቀቅ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብ እና በቃል ኪዳን ሰነድ ተሰብስቦ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀ መንበር መጋቤ አእላፍ ጸጋዬ ቸሩ በግላቸው 9 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አስተዳዳሪው ፣ በደብሩ አስተዳዳሪ አስተባባሪነት ወልደጊዮርጊስ ተብሎ በጥምቀት ስሙ የተገለጸ የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጅ 10 ሚሊዮን ብር በላይ በማውጣት ለመርጡለ ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የክርስትና ቤት ለመሥራት ቃል መግባቱን ገልጸዋል።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ አስጢፋኖስ በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ አቶ ሰማቸው ከበደን እና ባለቤታቸውን ወ/ሮ ሀናን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና በመላው ዓለም የሚገኙ ምእመናን ላደረጉት ተሳትፎ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
በተለይም አቶ ስማቸው ከበደ በሆቴላቸው መርሐ ግብሩ በነጻ እንዲከናወን ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ነጻ አገልግሎት መስጠታቸው እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸው ለሌሎች ባለሀብቶችም አርአያነታቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
ደብሩ ገቢ የተደረገውን እና በቃል ኪዳን ሰነድ ቃል የተገባውን ገንዘብ በመሰብሰብ በአጭር ጊዜ ቀሪውን የማጠናቀቂያ ሥራ ፈጽሞ ሕንጻ ቤተመቅደሱን ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴው በሥራ ላይ መሆኑን ገልጸዋል ።
የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል እና መርጡለ ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ገዳም በ1986 ዓ.ም የተመሠረተ ደብር ነው።
ኹነቱን በበጎ አድራጎት በብቃት ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ነው።
1 month ago
እንግሊዝ ሜክሲኮን 3-2 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍጻሜ አለፈች
#ethiopia | እንግሊዝ በ16 ቡድኖች ዙር ሜክሲኮን 3 ለ 2 በማሸነፍ ወደ 2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ማለፏን አረጋግጣለች።
በሜክሲኮ ሲቲ ስታዲየም በተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ጁድ ቤሊንግሃም ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የእንግሊዝ ድል ቁልፍ ተጫዋች ሆኗል። ሃሪ ኬንም ከፍጹም ቅጣት ምት አንድ ግብ በማስቆጠር የቡድኑን ድል አጠናክሯል።
ለሜክሲኮ በኩል ኩይኖስ እና ራውል ሂሜኔዝ ከፍጹም ቅጣት ምት የተገኙ ግቦችን አስቆጥረዋል።
እንግሊዝ በ54ኛው ደቂቃ ተከላካዩ ጃሬል ኳንሳህ በቀይ ካርድ ከሜዳ በመውጣቱ ቀሪውን ጨዋታ በ10 ተጫዋቾች ብትጫወትም ውጤቱን ጠብቃ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ችላለች።
ከአስተናጋጅ ሀገራት አንዷ የሆነችው ሜክሲኮ በቀደሙት አራት ጨዋታዎች ምንም ግብ ሳይቆጠርባት ጠንካራ ጉዞ ብታደርግም፣ በዚህ ሽንፈት ከውድድሩ ተሰናብታለች።
እንግሊዝ በሩብ ፍጻሜው ከኖርዌይ ጋር ለግማሽ ፍጻሜ የሚያበቃ ወሳኝ ፍልሚያ ታደርጋለች።
#ethiopia | እንግሊዝ በ16 ቡድኖች ዙር ሜክሲኮን 3 ለ 2 በማሸነፍ ወደ 2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ማለፏን አረጋግጣለች።
በሜክሲኮ ሲቲ ስታዲየም በተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ጁድ ቤሊንግሃም ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የእንግሊዝ ድል ቁልፍ ተጫዋች ሆኗል። ሃሪ ኬንም ከፍጹም ቅጣት ምት አንድ ግብ በማስቆጠር የቡድኑን ድል አጠናክሯል።
ለሜክሲኮ በኩል ኩይኖስ እና ራውል ሂሜኔዝ ከፍጹም ቅጣት ምት የተገኙ ግቦችን አስቆጥረዋል።
እንግሊዝ በ54ኛው ደቂቃ ተከላካዩ ጃሬል ኳንሳህ በቀይ ካርድ ከሜዳ በመውጣቱ ቀሪውን ጨዋታ በ10 ተጫዋቾች ብትጫወትም ውጤቱን ጠብቃ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ችላለች።
ከአስተናጋጅ ሀገራት አንዷ የሆነችው ሜክሲኮ በቀደሙት አራት ጨዋታዎች ምንም ግብ ሳይቆጠርባት ጠንካራ ጉዞ ብታደርግም፣ በዚህ ሽንፈት ከውድድሩ ተሰናብታለች።
እንግሊዝ በሩብ ፍጻሜው ከኖርዌይ ጋር ለግማሽ ፍጻሜ የሚያበቃ ወሳኝ ፍልሚያ ታደርጋለች።
1 month ago
ፐብሊክ ትራንስፖርት አገልግሎት 150 የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን 8.2 ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ ሊገዛ ነው
ፐብሊክ ትራንስፖርት አገልግሎት ለከተማ ትራንስፖርት አገልግሎት እና ድንበር ከሚጋሩ የጎረቤት ሐገራት ጋር ወደፊት ለሚጀመረው የየብስ ትራንስፖርት ይውላሉ ያላቸውን 150 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ለመግዛት ማቀዱን አስታውቋል።
አሁን ባለው ገበያ የአንድ አውቶቡስ ዋጋ 55 ሚሊዮን ብር አካባቢ ይገመታል ተብሏል።
የተቋሙ ተጠባባቂ ዋና ዳይሬክተር አቶ ታዲዮስ ሌራ፣ "ግዢውን ለመፈጸም በማኔጅመንት ደረጃ ውሳኔ ተላልፏል" ሲሉ ለአሐዱ ሬድዮ ተናግረዋል።
የማኔጅመንቱ ውሳኔ በቀጣይ በቦርድ ይጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም ገልጸዋል። እቅዱን ወደ ተግባር ለመቀየር የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች እየተከናወኑ እንደሆነም አስረድተዋል።
ክፍያው በ2 ዙር ማለትም፣ ከአውቶቡሶቹ ጠቅላላ ዋጋ 50 በመቶውን በዚህ በጀት ዓመት፣ ቀሪውን 50 በመቶ ክፍያ ደግሞ ከሚቀጥለው በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ 6 ወራት ለማጠናቀቅ ተወስኗል ተብሏል።
አውቶቡሶቹ የከተማ ትራንስፖርት እጥረትን ለማቃለል እንዲሁም፤ ወደ ፊትም ከኢትዮጵያ ድንበር በመሻገር ወደ ጎረቤት ሀገራት አገልግሎት ለመስጠት ታቅዷል። በተጨማሪም፤ በሀገሪቱ የቱሪዝም መዳረሻዎች የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ እቅድ ተይዞላቸዋል ተብሏል።
በቅርቡ ግዢአቸው እንደሚፈጸም የሚጠበቀው የኤሌክትሪክ አውቶቡሶቹ የነዳጅ ወጪን ይቀንሳሉ ቢባልም የባትሪ መሙያ ጣቢያዎችን የተመለከተው መረጃ አልተገለጸም።
#አሐዱ
ፐብሊክ ትራንስፖርት አገልግሎት ለከተማ ትራንስፖርት አገልግሎት እና ድንበር ከሚጋሩ የጎረቤት ሐገራት ጋር ወደፊት ለሚጀመረው የየብስ ትራንስፖርት ይውላሉ ያላቸውን 150 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ለመግዛት ማቀዱን አስታውቋል።
አሁን ባለው ገበያ የአንድ አውቶቡስ ዋጋ 55 ሚሊዮን ብር አካባቢ ይገመታል ተብሏል።
የተቋሙ ተጠባባቂ ዋና ዳይሬክተር አቶ ታዲዮስ ሌራ፣ "ግዢውን ለመፈጸም በማኔጅመንት ደረጃ ውሳኔ ተላልፏል" ሲሉ ለአሐዱ ሬድዮ ተናግረዋል።
የማኔጅመንቱ ውሳኔ በቀጣይ በቦርድ ይጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም ገልጸዋል። እቅዱን ወደ ተግባር ለመቀየር የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች እየተከናወኑ እንደሆነም አስረድተዋል።
ክፍያው በ2 ዙር ማለትም፣ ከአውቶቡሶቹ ጠቅላላ ዋጋ 50 በመቶውን በዚህ በጀት ዓመት፣ ቀሪውን 50 በመቶ ክፍያ ደግሞ ከሚቀጥለው በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ 6 ወራት ለማጠናቀቅ ተወስኗል ተብሏል።
አውቶቡሶቹ የከተማ ትራንስፖርት እጥረትን ለማቃለል እንዲሁም፤ ወደ ፊትም ከኢትዮጵያ ድንበር በመሻገር ወደ ጎረቤት ሀገራት አገልግሎት ለመስጠት ታቅዷል። በተጨማሪም፤ በሀገሪቱ የቱሪዝም መዳረሻዎች የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ እቅድ ተይዞላቸዋል ተብሏል።
በቅርቡ ግዢአቸው እንደሚፈጸም የሚጠበቀው የኤሌክትሪክ አውቶቡሶቹ የነዳጅ ወጪን ይቀንሳሉ ቢባልም የባትሪ መሙያ ጣቢያዎችን የተመለከተው መረጃ አልተገለጸም።
#አሐዱ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተፈረደበት፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር በመተባበር ባደረጉት ኦፕሬሽን ከ3.8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኤሌክትሪክ ኬብሎች፣ አልሙኒየሞችና መዳቦች በመስረቅ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ አከማችተው የተገኙ ግለሰቦች ባሳለፍነው መጋቢት ወር መጨረሻ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት 2ኛ ወንጀል ችሎት ምስክሮችን በማዳመጥ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመ ግለሰብን በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
በተያያዘም በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ኬብሮን መድኃኒት ቤት አካባቢ በግንባታ ላይ ከሚገኝ ህንፃ ላይ የወደቀ ህንፃ መወጣጫ ዊንች በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብልና በትራንስፎርመር ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል፡፡
ከህንፃው 12ኛ ፎቅ ላይ የወደቀው ህንፃ መወጣጫ ዊንች በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ ኬብል ላይ በማረፉ ከኬብሉ ጋር የተያያዘው ትራንስፎርመር የተሸከመ ኮንክሪት ፖል ከነትራንስፎርመሩ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡
ተቋሙ ጉዳት የደረሰበትን የኤሌክትሪክ ኬብልና ትራንስፎርመር በመተካት ወደ አገልግሎት ለመመለስ ከ1 ሚሊየን 9 መቶ ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጓል፡፡
ተቋሙ ለደረሰበት ጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፀም የምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ክፍል ለየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መመሪያ ክስ መስርቷል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ 2ኛ ፍ/ብሔር ችሎት በቀረበለት የፍ/ብሔር የክስ መዝገቡን ሲመለከት ቆይቶ ማስረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ውሳኔ ሰቷል። በዚህም ጉዳት ያደረሰው ድርጅት ለተቋሙ 1 ሚሊየን 959 ሺህ 783 ብር የጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፅም ተወስኖበታል፡፡
በአሁኑ ሰዓት ተከሳሽ 250 ሺህ ብር ክፍያ የፈፀመ ሲሆን ቀሪውን ክፍያ ለመፈፀም በቀጠሮ ላይ ይገኛል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተፈረደበት፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር በመተባበር ባደረጉት ኦፕሬሽን ከ3.8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኤሌክትሪክ ኬብሎች፣ አልሙኒየሞችና መዳቦች በመስረቅ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ አከማችተው የተገኙ ግለሰቦች ባሳለፍነው መጋቢት ወር መጨረሻ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት 2ኛ ወንጀል ችሎት ምስክሮችን በማዳመጥ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመ ግለሰብን በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
በተያያዘም በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ኬብሮን መድኃኒት ቤት አካባቢ በግንባታ ላይ ከሚገኝ ህንፃ ላይ የወደቀ ህንፃ መወጣጫ ዊንች በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብልና በትራንስፎርመር ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል፡፡
ከህንፃው 12ኛ ፎቅ ላይ የወደቀው ህንፃ መወጣጫ ዊንች በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ ኬብል ላይ በማረፉ ከኬብሉ ጋር የተያያዘው ትራንስፎርመር የተሸከመ ኮንክሪት ፖል ከነትራንስፎርመሩ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡
ተቋሙ ጉዳት የደረሰበትን የኤሌክትሪክ ኬብልና ትራንስፎርመር በመተካት ወደ አገልግሎት ለመመለስ ከ1 ሚሊየን 9 መቶ ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጓል፡፡
ተቋሙ ለደረሰበት ጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፀም የምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ክፍል ለየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መመሪያ ክስ መስርቷል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ 2ኛ ፍ/ብሔር ችሎት በቀረበለት የፍ/ብሔር የክስ መዝገቡን ሲመለከት ቆይቶ ማስረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ውሳኔ ሰቷል። በዚህም ጉዳት ያደረሰው ድርጅት ለተቋሙ 1 ሚሊየን 959 ሺህ 783 ብር የጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፅም ተወስኖበታል፡፡
በአሁኑ ሰዓት ተከሳሽ 250 ሺህ ብር ክፍያ የፈፀመ ሲሆን ቀሪውን ክፍያ ለመፈፀም በቀጠሮ ላይ ይገኛል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
1 month ago
ለአዲስ ቆጣሪ ፈላጊዎች የረጅም ጊዜ የክፍያ አማራጭ ተዘረጋ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአዲስ ኤሌክትሪክ ቆጣሪ ማስገጠሚያ ክፍያን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ አዲስ ተገልጋዮች የሚሆን የረጅም ጊዜ የክፍያ አማራጭ ነው መዘርጋቱን አስታውቋል።
ይህ አዲስ አሰራር ደንበኞች የቆጣሪ ክፍያውን በሂደት እንዲከፍሉ ዕድል የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
ተገልጋዮች የዚህ የጊዜ ገደብ ክፍያ ሥርዓት ተጠቃሚ ለመሆን በመጀመሪያ ማመልከቻ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን፥ የማስገመቻ ሙሉ ክፍያውንና ከጠቅላላው የማስቀጠያ ክፍያ ላይ 10 በመቶ የሚሆነውን ቅድመ ክፍያ መፈጸም ይኖርባቸዋል።
ቀሪውን ክፍያ በየወሩ ከሚመጣው የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሒሳብ ጋር አብሮ ለመክፈል የሚያስችል የውል ስምምነት ይፈረማል ተብሏል።
ይህ የክፍያ አማራጭ በአንድ ጊዜ መክፈል የማይቻል መሆኑን የሚያረጋግጥ ምንም ዓይነት ማስረጃ ማቅረብ የማይጠይቅ ሲሆን፥ ለአሁኑ የተፈቀደው ለነጠላ ፌዝ ቆጣሪዎች ብቻ መሆኑ ተጠቅሷል።
በተጨማሪም የተሰጠውን ክፍያ በ6 ወራት ውስጥ ለሚያጠናቅቁ ደንበኞች ከወለድ ነፃ የተደረገ ሲሆን፥ ክፍያውን እስከ 2 ዓመት በሚደርስ የረጅም ጊዜ የጊዜ ሰሌዳ ከፋፍሎ መክፈል እንደሚቻልም ተቋሙ ያደረሰን መረጃ አመላክቷል ያለው አራዳ ኤፍ ኤም ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአዲስ ኤሌክትሪክ ቆጣሪ ማስገጠሚያ ክፍያን በአንድ ጊዜ መክፈል ለማይችሉ አዲስ ተገልጋዮች የሚሆን የረጅም ጊዜ የክፍያ አማራጭ ነው መዘርጋቱን አስታውቋል።
ይህ አዲስ አሰራር ደንበኞች የቆጣሪ ክፍያውን በሂደት እንዲከፍሉ ዕድል የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
ተገልጋዮች የዚህ የጊዜ ገደብ ክፍያ ሥርዓት ተጠቃሚ ለመሆን በመጀመሪያ ማመልከቻ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን፥ የማስገመቻ ሙሉ ክፍያውንና ከጠቅላላው የማስቀጠያ ክፍያ ላይ 10 በመቶ የሚሆነውን ቅድመ ክፍያ መፈጸም ይኖርባቸዋል።
ቀሪውን ክፍያ በየወሩ ከሚመጣው የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሒሳብ ጋር አብሮ ለመክፈል የሚያስችል የውል ስምምነት ይፈረማል ተብሏል።
ይህ የክፍያ አማራጭ በአንድ ጊዜ መክፈል የማይቻል መሆኑን የሚያረጋግጥ ምንም ዓይነት ማስረጃ ማቅረብ የማይጠይቅ ሲሆን፥ ለአሁኑ የተፈቀደው ለነጠላ ፌዝ ቆጣሪዎች ብቻ መሆኑ ተጠቅሷል።
በተጨማሪም የተሰጠውን ክፍያ በ6 ወራት ውስጥ ለሚያጠናቅቁ ደንበኞች ከወለድ ነፃ የተደረገ ሲሆን፥ ክፍያውን እስከ 2 ዓመት በሚደርስ የረጅም ጊዜ የጊዜ ሰሌዳ ከፋፍሎ መክፈል እንደሚቻልም ተቋሙ ያደረሰን መረጃ አመላክቷል ያለው አራዳ ኤፍ ኤም ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 month ago
🇸🇳 ሴኔጋል ኢራቅን 5-0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ተስፋውን አጠናከረ!
#fifa | ሴኔጋል በተደረገው ጨዋታ ኢራቅን 5-0 በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ በምድቡ ውስጥ ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ እድሉን አጠናክሯል።
የሴኔጋልን የድል ጎሎች ሃማዱ ዲያራ (4')፣ ኢብራሂማ ሳር (56')፣ ፓፕ ጉዬ (59' እና 71') እንዲሁም ኢላይማን ንዲያዬ (82') አስቆጥረዋል።
ኢራቅ ደግሞ በ13ኛው ደቂቃ ተከላካዩ ረዋንድ ሱላካ ቀይ ካርድ በማየቱ ከጨዋታው ተሰናብቶ ቀሪውን ጊዜ በ10 ተጫዋቾች ለመጫወት ተገዷል።
ይህ ድል ለሴኔጋል በምድቡ ውስጥ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ሲሆን፣ ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ተስፋውን በእጅጉ አሳድጎታል።
#fifa | ሴኔጋል በተደረገው ጨዋታ ኢራቅን 5-0 በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ በምድቡ ውስጥ ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ እድሉን አጠናክሯል።
የሴኔጋልን የድል ጎሎች ሃማዱ ዲያራ (4')፣ ኢብራሂማ ሳር (56')፣ ፓፕ ጉዬ (59' እና 71') እንዲሁም ኢላይማን ንዲያዬ (82') አስቆጥረዋል።
ኢራቅ ደግሞ በ13ኛው ደቂቃ ተከላካዩ ረዋንድ ሱላካ ቀይ ካርድ በማየቱ ከጨዋታው ተሰናብቶ ቀሪውን ጊዜ በ10 ተጫዋቾች ለመጫወት ተገዷል።
ይህ ድል ለሴኔጋል በምድቡ ውስጥ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ሲሆን፣ ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ተስፋውን በእጅጉ አሳድጎታል።
1 month ago
የለቡ ቅዱስ ገብርኤል ሕንፃ ቤተክርስቲያንን በ2019 ዓ.ም ለማስመረቅ ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጀ!
#fastmereja : በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንፃ ቤተክርስቲያን፣ ቀሪውን 10 በመቶ የግንባታ ሥራ አጠናቆ በ2019 ዓ.ም ለመመረቅ ታላቅ ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ማዘጋጀቱን የደብሩ አስተዳደር አስታወቀ።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ፣ ሰበካ ጉባኤው እና የሕንፃ አሠሪ ኮሚቴው በጋራ በሰጡት መግለጫ፤ በአሁኑ ወቅት የሕንፃ ቤተክርስቲያኑ አጠቃላይ ግንባታ 90 በመቶ ደረጃ ላይ መድረሱን ገልፀዉ ቀሪውን ሥራ ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ለታላቁ ምረቃ ለማብቃትም 135 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል።
የቤተክርስቲያኑ ግንባታ ከተጀመረ 13 ዓመታት ገደማ የፈጀ ሲሆን፣ ለዚህም በዋናነት ግንባታው ሙሉ በሙሉ በምእመናን መዋጮ የሚካሄድ መሆኑ፣ የገባውን ቃልኪዳን ሙሉ በሙሉ አለመፈጸም፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከሰትና ተያያዥነት ያላቸው የምእመናን ከቤተክርስቲያን መራቅ በምክንያትነት ተጠቅሰዋል።
የቤተክርስቲያኑ አስተዳደር የግንባታው መጓተትና መዛል ማክተም እንዳለበት በመግለጽ፣ በመላው ዓለም የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ምእመናንና የቅዱሳኑ ወዳጆች ለቤተክርስቲያኑ ፍጻሜ ታሪካዊ አሻራቸውን እንዲያኖሩ ጥሪ አቅርቧል።
ለዚህም ታላቅ ዓላማ ስኬት ሰኔ 27 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ በቀጥታ ሥርጭት የሚተላለፍ ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጅቷል።
ምእመናን በገንዘብ ከመደገፍ ባለፈ እንደ ስዕለ አድህኖ፣ በር እና መስኮት ማሠራት፣ የቤተሰብ ስም ማጻፍ እንዲሁም የመብራትና ምንጣፍ አቅርቦቶችን ማሟላትን በመሰሉ የአይነት ድጋፎች መሳተፍ የሚችሉ መሆኑም ተገልጿል።
የደብሩ አስተዳደር ምእመናን በቀጥታ ድጋፍ ማድረግ እንዲችሉ የሚከተሉትን የባንክ አካውንቶችና የፈጣን መረጃ ስልክ መስመሮች ይፋ አድርጓል፦
የባንክ አካውንት ቁጥሮች፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000033449228
አባይ ባንክ፦ 1112119589181030
ሕብረት ባንክ (አጭር ቁጥር)፦ 1906
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አጭር ቁጥር)፦ A1906
ለተጨማሪ መረጃ:- 0911231045 / 0943111865/0910662112 / 0911200730 / 0912851096 የስልክ መስመሮች መገናኘት እንደሚቻል ተገልጿል።
#fastmereja : በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ሕንፃ ቤተክርስቲያን፣ ቀሪውን 10 በመቶ የግንባታ ሥራ አጠናቆ በ2019 ዓ.ም ለመመረቅ ታላቅ ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ማዘጋጀቱን የደብሩ አስተዳደር አስታወቀ።
የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ፣ ሰበካ ጉባኤው እና የሕንፃ አሠሪ ኮሚቴው በጋራ በሰጡት መግለጫ፤ በአሁኑ ወቅት የሕንፃ ቤተክርስቲያኑ አጠቃላይ ግንባታ 90 በመቶ ደረጃ ላይ መድረሱን ገልፀዉ ቀሪውን ሥራ ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ለታላቁ ምረቃ ለማብቃትም 135 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል።
የቤተክርስቲያኑ ግንባታ ከተጀመረ 13 ዓመታት ገደማ የፈጀ ሲሆን፣ ለዚህም በዋናነት ግንባታው ሙሉ በሙሉ በምእመናን መዋጮ የሚካሄድ መሆኑ፣ የገባውን ቃልኪዳን ሙሉ በሙሉ አለመፈጸም፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከሰትና ተያያዥነት ያላቸው የምእመናን ከቤተክርስቲያን መራቅ በምክንያትነት ተጠቅሰዋል።
የቤተክርስቲያኑ አስተዳደር የግንባታው መጓተትና መዛል ማክተም እንዳለበት በመግለጽ፣ በመላው ዓለም የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ምእመናንና የቅዱሳኑ ወዳጆች ለቤተክርስቲያኑ ፍጻሜ ታሪካዊ አሻራቸውን እንዲያኖሩ ጥሪ አቅርቧል።
ለዚህም ታላቅ ዓላማ ስኬት ሰኔ 27 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ በቀጥታ ሥርጭት የሚተላለፍ ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጅቷል።
ምእመናን በገንዘብ ከመደገፍ ባለፈ እንደ ስዕለ አድህኖ፣ በር እና መስኮት ማሠራት፣ የቤተሰብ ስም ማጻፍ እንዲሁም የመብራትና ምንጣፍ አቅርቦቶችን ማሟላትን በመሰሉ የአይነት ድጋፎች መሳተፍ የሚችሉ መሆኑም ተገልጿል።
የደብሩ አስተዳደር ምእመናን በቀጥታ ድጋፍ ማድረግ እንዲችሉ የሚከተሉትን የባንክ አካውንቶችና የፈጣን መረጃ ስልክ መስመሮች ይፋ አድርጓል፦
የባንክ አካውንት ቁጥሮች፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000033449228
አባይ ባንክ፦ 1112119589181030
ሕብረት ባንክ (አጭር ቁጥር)፦ 1906
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አጭር ቁጥር)፦ A1906
ለተጨማሪ መረጃ:- 0911231045 / 0943111865/0910662112 / 0911200730 / 0912851096 የስልክ መስመሮች መገናኘት እንደሚቻል ተገልጿል።
1 month ago
የፌዴራል መንግስት በዋናነት በግምጃ ቤት ሰነድ ሽያጭ በ2019 የሚኖረውን የበጀት ጉድለት ለመሙላት አስቤያለሁ ብሏል፡፡
ትላልቆቹን ጨምሮ የገንዘብ ተቋማት በግምጃ ቤት ሰነድ ሽያጭ ለመንግስት የሚያበድሩ ከሆነ የግሉ ዘርፍ የፋይናንስ እጥረት ሊገጥመው እንደሚችል ባለሞያዎች እየተናገሩ ነው።
ለካፒታል የተመደበው በጀት ከቀዳሚው ዓመት ብዙም ዕድገት አለማሳየቱም የስራ ዕድል ፈጠራ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚኖረው ተጠቅሷል።
የ2019 የፌዴራል መንግስት አጠቃላይ በጀት 2 ነጥብ 34 ትሪሊየን ብር እንዲሆን ረቂቅ ተዘጋጅቷል።
ከዚህ በጀት 1 ነጥብ 8 ትሪሊየን ብሩ ከሀገር ውስጥ በሚሰበሰብ ገቢ እንዲሸፈን መታሰቡን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ፤ በረቂቁ ዙሪያ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ማብራሪያ ሲሰጡ ተናግረዋል።
ቀሪውን 522 ቢሊየን ብር ደግሞ በዋናነት በመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ ለመሙላት እንደታሰበ ጠቅሰዋል።
ጉድለቱን ለመሙላት ከብሄራዊ ባንክ የሚወሰድ ብድር ግን አይኖርም ተብሏል።
የምጣኔ ሃብት ባለሙያ አቶ ዋስይሁን በላይ የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድም የግሉ ዘርፍ በቂ ብድር እንዳያገኝ ሊያደርግ እንደሚችል ይናገራሉ።
በባንኮች የብድር ጣሪያ ላይ ከተቀመጠው ገደብ እና በየጊዜው ከሚካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ጋር ሲደመር አሰራሩ የግሉ ዘርፍ ብድር የማግኘት ዕድል ጫና አለው ብለዋል።
በሌላ በኩል ለአመቱ ከተያዘው በጀት 568 ነጥብ 2 ቢሊየን ብሩ ለካፒታል ወጪ የተመደበ እንደሆነ ተጠቁሟል።
በ2018 ለካፒታል ወጪ ተመድቦ የነበረው 415 ቢሊዮን ብር ነው ። ልዩነቱ ሲታይ ለካፒታል ወጪ የተመደበው ገንዘብ ብዙም ዕድገት አለማሳየቱን መረዳት ይቻላል።
ሁኔታው መንግስት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን መጀመር ላይ ትንሽ ያዝ ማድረግ መፈለጉን ያሳያል የሚሉት አቶ ዋሲሁን ትኩረቱ የነበሩትን መጨረስ ላይ አድርጓል ሲሉም አክለዋል፡፡
መንግስት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ከመጀመር ቆጠብ ሲል ሊፈጠር የሚችል የስራ ዕድልም አብሮ ይቀንሳል የሚሉት ፤የምጣኔ ሃብት ባለሞያው አቶ ዋሲሁን አማራጩ የግሉ ዘርፍ ማሳተፍ እንደሆነ ተናግረዋል።
ክልሎች ከፌዴራል መንግስት ያገኙትን በጀት ለካፒታል ወጪ ማዞር ከቻሉ ግን ገንዘቡ ትንሽ እንዳልሆነ አቶ ዋሲሁን ተናግረዋል።
ዋናው ጉዳይ የተመደበው የካፒታል በጀት ስራ መፍጠር እና የወጪ ንግድን ለሚያሳድጉ ዘርፎች መዋሉ ነው ብለዋል።
ለካፒታል ወጪ ከፍተኛ ገንዘብ ቢመደበም የሚሰበሰበው ገቢ ካላደገ የበጀት ጉድለቱ ከፍ ከማለት ውጪ ሊተገገበር እንደማይችል የምጣኔ ሃብት ባለሞያው አቶ ዋሲሁን ተናግረዋል።
Sheger Fm
ትላልቆቹን ጨምሮ የገንዘብ ተቋማት በግምጃ ቤት ሰነድ ሽያጭ ለመንግስት የሚያበድሩ ከሆነ የግሉ ዘርፍ የፋይናንስ እጥረት ሊገጥመው እንደሚችል ባለሞያዎች እየተናገሩ ነው።
ለካፒታል የተመደበው በጀት ከቀዳሚው ዓመት ብዙም ዕድገት አለማሳየቱም የስራ ዕድል ፈጠራ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚኖረው ተጠቅሷል።
የ2019 የፌዴራል መንግስት አጠቃላይ በጀት 2 ነጥብ 34 ትሪሊየን ብር እንዲሆን ረቂቅ ተዘጋጅቷል።
ከዚህ በጀት 1 ነጥብ 8 ትሪሊየን ብሩ ከሀገር ውስጥ በሚሰበሰብ ገቢ እንዲሸፈን መታሰቡን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ፤ በረቂቁ ዙሪያ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ማብራሪያ ሲሰጡ ተናግረዋል።
ቀሪውን 522 ቢሊየን ብር ደግሞ በዋናነት በመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድ ለመሙላት እንደታሰበ ጠቅሰዋል።
ጉድለቱን ለመሙላት ከብሄራዊ ባንክ የሚወሰድ ብድር ግን አይኖርም ተብሏል።
የምጣኔ ሃብት ባለሙያ አቶ ዋስይሁን በላይ የመንግስት የግምጃ ቤት ሰነድም የግሉ ዘርፍ በቂ ብድር እንዳያገኝ ሊያደርግ እንደሚችል ይናገራሉ።
በባንኮች የብድር ጣሪያ ላይ ከተቀመጠው ገደብ እና በየጊዜው ከሚካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ጋር ሲደመር አሰራሩ የግሉ ዘርፍ ብድር የማግኘት ዕድል ጫና አለው ብለዋል።
በሌላ በኩል ለአመቱ ከተያዘው በጀት 568 ነጥብ 2 ቢሊየን ብሩ ለካፒታል ወጪ የተመደበ እንደሆነ ተጠቁሟል።
በ2018 ለካፒታል ወጪ ተመድቦ የነበረው 415 ቢሊዮን ብር ነው ። ልዩነቱ ሲታይ ለካፒታል ወጪ የተመደበው ገንዘብ ብዙም ዕድገት አለማሳየቱን መረዳት ይቻላል።
ሁኔታው መንግስት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን መጀመር ላይ ትንሽ ያዝ ማድረግ መፈለጉን ያሳያል የሚሉት አቶ ዋሲሁን ትኩረቱ የነበሩትን መጨረስ ላይ አድርጓል ሲሉም አክለዋል፡፡
መንግስት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ከመጀመር ቆጠብ ሲል ሊፈጠር የሚችል የስራ ዕድልም አብሮ ይቀንሳል የሚሉት ፤የምጣኔ ሃብት ባለሞያው አቶ ዋሲሁን አማራጩ የግሉ ዘርፍ ማሳተፍ እንደሆነ ተናግረዋል።
ክልሎች ከፌዴራል መንግስት ያገኙትን በጀት ለካፒታል ወጪ ማዞር ከቻሉ ግን ገንዘቡ ትንሽ እንዳልሆነ አቶ ዋሲሁን ተናግረዋል።
ዋናው ጉዳይ የተመደበው የካፒታል በጀት ስራ መፍጠር እና የወጪ ንግድን ለሚያሳድጉ ዘርፎች መዋሉ ነው ብለዋል።
ለካፒታል ወጪ ከፍተኛ ገንዘብ ቢመደበም የሚሰበሰበው ገቢ ካላደገ የበጀት ጉድለቱ ከፍ ከማለት ውጪ ሊተገገበር እንደማይችል የምጣኔ ሃብት ባለሞያው አቶ ዋሲሁን ተናግረዋል።
Sheger Fm
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ዛሬ ሐሙስ ባወጣው እና ዘ-ሐበሻ በተመለከተው ይፋዊ መግለጫ መሠረት፣ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ እናት የሆኑት ወይዘሮ አዳነሽ በርሀ በተወለዱ በ97 ዓመታቸው ጁን 22 ቀን 2026 ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የዕረፍት ዜናቸውን ተከትሎም ሰኔ 24 ቀን 2026 ልጃቸው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ የሃይማኖት አባቶች እና ወዳጅ ዘመዶች በተገኙበት "ጸሎት" በተሰኘው የመቃብር ስፍራ ሥርዓተ ቀብራቸው በክብር ተፈጽሟል።
መግለጫው ላይ እንደተመለከትነው ከሆነ፣ ወይዘሮ አዳነሽ ከአባታቸው አቶ በርሀ ወልደሐዋርያት እና ከእናታቸው ወይዘሮ መድህን ስእሉ በ1929 በአስመራ ከተማ ተወለዱ። ለትምህርት በደረሱበት ወቅት በስኳላ ቪቶርዮ አስመራ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በወቅቱ በነበረው የህብረተሰብ ባህል መሠረት ገና የዘጠኝ ዓመት ታዳጊ እያሉ ከአቶ አፈወርቂ አብርሃም ጋር ትዳር የመሰረቱ ሲሆን፣ ለአካለ መጠን እስኪደርሱ በወላጆቻቸው እንክብካቤ ስር ከቆዩ በኋላ የራሳቸውን ቤተሰብ ማስተዳደር ጀምረው በ15 ዓመታቸው የበኩር ልጃቸውን ወልደዋል።
በ42 ዓመታት የትዳር ዘመናቸው አስራ አራት ልጆችን ያፈሩት ወይዘሮ አዳነሽ፣ ዘጠኙን ልጆቻቸውን ለኤርትራ የነጻነት ትግል አበርክተዋል። ከእነዚህም መካከል ሁለቱ በትግሉ ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ አንደኛው ደግሞ በ1966 በ20 ዓመቱ የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን አቋርጦ ትግሉን የተቀላቀለው እና በኋላም የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት የሆነው ኢሳይያስ አፈወርቂ ነው። ወይዘሮ አዳነሽ ታጋይ ልጆችን እና በተለይም በወቅቱ የትግሉ መሪ የነበሩትን የኢሳይያስ አፈወርቂን እናት በመሆናቸው ምክንያት በእሳቸው፣ በባለቤታቸው እና በቀሪ ቤተሰባቸው ላይ ከፍተኛ የደህንነት ስጋት እና ጫና ደርሶባቸው ነበር።
በነበረው አስጨናቂ የፖለቲካ ድባብ ምክንያት በአስመራ ከተማ መኖር ባለመቻላቸው፣ በ1978 ስትራቴጂካዊ ማፈግፈግ በተደረገበት ወቅት በበረሃ አቋርጠው ጥቂት ልጆቻቸውን እና የልጅ ልጆቻቸውን ይዘው ወደ አሜሪካ ተሰደዋል። ኤርትራ ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላ ወደ ሀገራቸው የተመለሱት ወይዘሮ አዳነሽ፣ በ1993 ባለቤታቸው አቶ አፈወርቂ አብርሃም ከዚህ ዓለም በሞት ቢለዩዋቸውም፣ ቀሪውን የህይወት ዘመናቸውን በልጆቻቸው እና የልጅ ልጆቻቸው ተከበው አሳልፈዋል። መግለጫው በማከከልም ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጆቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል።
መግለጫው ላይ እንደተመለከትነው ከሆነ፣ ወይዘሮ አዳነሽ ከአባታቸው አቶ በርሀ ወልደሐዋርያት እና ከእናታቸው ወይዘሮ መድህን ስእሉ በ1929 በአስመራ ከተማ ተወለዱ። ለትምህርት በደረሱበት ወቅት በስኳላ ቪቶርዮ አስመራ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በወቅቱ በነበረው የህብረተሰብ ባህል መሠረት ገና የዘጠኝ ዓመት ታዳጊ እያሉ ከአቶ አፈወርቂ አብርሃም ጋር ትዳር የመሰረቱ ሲሆን፣ ለአካለ መጠን እስኪደርሱ በወላጆቻቸው እንክብካቤ ስር ከቆዩ በኋላ የራሳቸውን ቤተሰብ ማስተዳደር ጀምረው በ15 ዓመታቸው የበኩር ልጃቸውን ወልደዋል።
በ42 ዓመታት የትዳር ዘመናቸው አስራ አራት ልጆችን ያፈሩት ወይዘሮ አዳነሽ፣ ዘጠኙን ልጆቻቸውን ለኤርትራ የነጻነት ትግል አበርክተዋል። ከእነዚህም መካከል ሁለቱ በትግሉ ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ አንደኛው ደግሞ በ1966 በ20 ዓመቱ የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን አቋርጦ ትግሉን የተቀላቀለው እና በኋላም የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት የሆነው ኢሳይያስ አፈወርቂ ነው። ወይዘሮ አዳነሽ ታጋይ ልጆችን እና በተለይም በወቅቱ የትግሉ መሪ የነበሩትን የኢሳይያስ አፈወርቂን እናት በመሆናቸው ምክንያት በእሳቸው፣ በባለቤታቸው እና በቀሪ ቤተሰባቸው ላይ ከፍተኛ የደህንነት ስጋት እና ጫና ደርሶባቸው ነበር።
በነበረው አስጨናቂ የፖለቲካ ድባብ ምክንያት በአስመራ ከተማ መኖር ባለመቻላቸው፣ በ1978 ስትራቴጂካዊ ማፈግፈግ በተደረገበት ወቅት በበረሃ አቋርጠው ጥቂት ልጆቻቸውን እና የልጅ ልጆቻቸውን ይዘው ወደ አሜሪካ ተሰደዋል። ኤርትራ ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላ ወደ ሀገራቸው የተመለሱት ወይዘሮ አዳነሽ፣ በ1993 ባለቤታቸው አቶ አፈወርቂ አብርሃም ከዚህ ዓለም በሞት ቢለዩዋቸውም፣ ቀሪውን የህይወት ዘመናቸውን በልጆቻቸው እና የልጅ ልጆቻቸው ተከበው አሳልፈዋል። መግለጫው በማከከልም ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጆቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል።
1 month ago
የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት በብፁዕ አቡነ ዘካርያስ ላይ ጠንካራ የተቃውሞ መግለጫ አወጣ
#fastmereja I ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ዋና የስራ አስኪያጅ፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሰራተኞች፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች እንዲሁም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በጋራ በመሆን በብፁዕ አቡነ ዘካርያስ ላይ ያነጣጠረ ባለ 7 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል። ሀገረ ስብከቱ ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ባሰራጨው በዚህ መግለጫ፣ የአሁኑ የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት አቡነ ዘካርያስ በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት መዋቅርና አስተዳደር ላይ ጣልቃ እየገቡ ነው ሲል በፅኑ ኮንኗል።
የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ባወጣው ዝርዝር መግለጫ እንዳመለከተው፣ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ በህገ ቤተ ክርስቲያን ከተሰጣቸው የስልጣን ክልል ውጪ በመውጣት በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ላይ በተደጋጋሚ ጣልቃ ገብነት እየፈጸሙ ይገኛሉ። ሊቀ ጳጳሱ በደብዳቤና በነጻ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (ፌስቡክን ጨምሮ) የሚያስተላልፏቸው መልዕክቶች የቤተ ክርስቲያንን አንድነት የሚንዱ፣ የግል ጥቅምና ጥላቻን ያዘሉ ናቸው ሲል መግለጫው ወቅሷል።
በተጨማሪም አቡነ ዘካርያስ ቀደም ሲል በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት በነበራቸው የስራ ቆይታ ወቅት የገንዘብ ብክነትና የስራ አመራር ጉድለት ፈጽመዋል ተብሏል። በዚሁ መነሻነት በቅዱስ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ኦዲት ተደርጎ በተረጋገጠው መሰረት፣ ከተጠየቁት 3 ሚሊዮን ብር ውስጥ 1.6 ሚሊዮን ብር የከፈሉ ቢሆንም ቀሪውን 1.4 ሚሊዮን ብር ከነወለዱ ለሀገረ ስብከቱ ገቢ እንዲያደርጉ ቅዱስ ሲኖዶስና ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ግፊት እንዲያደርጉላቸው ጠይቀዋል።
መግለጫው አክሎም፣ ሊቀ ጳጳሱ በቅዱስ ሲኖዶስ የተላኩ ስድስት ሊቃነ ጳጳሳት የቀደሱትን የደብረ ኢየሱስ ገዳም ታሪካዊ ካቴድራል "አይቆጠርም፣ እንደገና ይባረካል" በማለት የጻፉት ደብዳቤና ጥምቀትን በተመለከተ የሰጡት አቋም የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔና መመሪያ የጣሰ ነው ብሏል። በዚህም ምክንያት የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት መዋቅር፣ መላው የጎጃም ካህናትና ምዕመናን ከብፁዕ አቡነ ቶማስ ጎን በመቆም የቤተ ክርስቲያንን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ቃል የገቡ ሲሆን፣ ቅዱስ ሲኖዶስ በአቡነ ዘካርያስ ህገ-ወጥ በተባሉ ድርጊቶች ላይ ተገቢውን የህግና የስርዓት እርምጃ እንዲወስድ ጥያቄውን አቅርቧል።
#fastmereja I ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ዋና የስራ አስኪያጅ፣ የወረዳ ቤተ ክህነት ሰራተኞች፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች እንዲሁም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በጋራ በመሆን በብፁዕ አቡነ ዘካርያስ ላይ ያነጣጠረ ባለ 7 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል። ሀገረ ስብከቱ ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ባሰራጨው በዚህ መግለጫ፣ የአሁኑ የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት አቡነ ዘካርያስ በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት መዋቅርና አስተዳደር ላይ ጣልቃ እየገቡ ነው ሲል በፅኑ ኮንኗል።
የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ባወጣው ዝርዝር መግለጫ እንዳመለከተው፣ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ በህገ ቤተ ክርስቲያን ከተሰጣቸው የስልጣን ክልል ውጪ በመውጣት በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ላይ በተደጋጋሚ ጣልቃ ገብነት እየፈጸሙ ይገኛሉ። ሊቀ ጳጳሱ በደብዳቤና በነጻ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (ፌስቡክን ጨምሮ) የሚያስተላልፏቸው መልዕክቶች የቤተ ክርስቲያንን አንድነት የሚንዱ፣ የግል ጥቅምና ጥላቻን ያዘሉ ናቸው ሲል መግለጫው ወቅሷል።
በተጨማሪም አቡነ ዘካርያስ ቀደም ሲል በምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት በነበራቸው የስራ ቆይታ ወቅት የገንዘብ ብክነትና የስራ አመራር ጉድለት ፈጽመዋል ተብሏል። በዚሁ መነሻነት በቅዱስ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ኦዲት ተደርጎ በተረጋገጠው መሰረት፣ ከተጠየቁት 3 ሚሊዮን ብር ውስጥ 1.6 ሚሊዮን ብር የከፈሉ ቢሆንም ቀሪውን 1.4 ሚሊዮን ብር ከነወለዱ ለሀገረ ስብከቱ ገቢ እንዲያደርጉ ቅዱስ ሲኖዶስና ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ግፊት እንዲያደርጉላቸው ጠይቀዋል።
መግለጫው አክሎም፣ ሊቀ ጳጳሱ በቅዱስ ሲኖዶስ የተላኩ ስድስት ሊቃነ ጳጳሳት የቀደሱትን የደብረ ኢየሱስ ገዳም ታሪካዊ ካቴድራል "አይቆጠርም፣ እንደገና ይባረካል" በማለት የጻፉት ደብዳቤና ጥምቀትን በተመለከተ የሰጡት አቋም የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔና መመሪያ የጣሰ ነው ብሏል። በዚህም ምክንያት የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት መዋቅር፣ መላው የጎጃም ካህናትና ምዕመናን ከብፁዕ አቡነ ቶማስ ጎን በመቆም የቤተ ክርስቲያንን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ቃል የገቡ ሲሆን፣ ቅዱስ ሲኖዶስ በአቡነ ዘካርያስ ህገ-ወጥ በተባሉ ድርጊቶች ላይ ተገቢውን የህግና የስርዓት እርምጃ እንዲወስድ ጥያቄውን አቅርቧል።
2 months ago
🏠🛖ሳር ቤት ላይ አፓርታማ ይዝረፉ
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 200,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 16 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቆች አሉን
ውስን ቤቶች እና ሱቆች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 200,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 16 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቆች አሉን
ውስን ቤቶች እና ሱቆች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
2 months ago
እናትየው ባረፉበት ዕለት ፈተናውን የተፈተነው የ8ኛው ክፍል ተማሪ
#fastmereja | ታዳጊ ካሊድ ቃሲም ይባላል፤ የየካ ጣፎ ነዋሪ ሲሆን Muuxxannicha ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ነው። በትናንትናው እለት ረፋድ ላይ እናቱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ፣ ታዳጊው ካሊድ "ምንም ዓይነት ችግር ቢገጥምህ ትምህርትህን እንዳታቋርጥ" የሚለውን የእናቱን የመጨረሻ ኑዛዜ በማስታወስ፣ የሁለት የጠዋት ፈተናዎችን ለመፈተን ወደ ማዕከሉ አምርቷል። በምሳ ሰዓት እረፍት ወደ ቤቱ በመመለስ የእናቱን የቀብር ሥነ-ሥርዓት ያከናወነው ታዳጊው፣ ከሰዓት በኋላም ወደ ፈተና ጣቢያው በመመለስ ቀሪውን ፈተና በአግባቡ አጠናቋል።
የታዳጊው እናት ከዚህ ዓለም በሞት ከመለያየታቸው በፊት ከካሊድ በተጨማሪ ሁለት ትናንሽ ህፃናትን ጥለው ማለፋቸው ታውቋል። በመሆኑም ካሊድ በአሁኑ ወቅት ከዕድሜው በላይ የሆነውን የቤተሰብ ኃላፊነት ለመሸከም ተገዷል። አባቱ በጅጅጋ ከተማ ሌላ ትዳር መሥርተው እንደሚኖሩ የተረጋገጠ ሲሆን፣ ታዳጊውንና ወንድሞቹን በዘላቂነት ለመርዳት የባንክ አካውንት የመክፈት ሂደት እየተከናወነ ይገኛል። አስፈላጊው መረጃ እንደተጠናቀቀ ለህዝብ ይፋ የሚደረግ ይሆናል።
#fastmereja | ታዳጊ ካሊድ ቃሲም ይባላል፤ የየካ ጣፎ ነዋሪ ሲሆን Muuxxannicha ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ነው። በትናንትናው እለት ረፋድ ላይ እናቱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ፣ ታዳጊው ካሊድ "ምንም ዓይነት ችግር ቢገጥምህ ትምህርትህን እንዳታቋርጥ" የሚለውን የእናቱን የመጨረሻ ኑዛዜ በማስታወስ፣ የሁለት የጠዋት ፈተናዎችን ለመፈተን ወደ ማዕከሉ አምርቷል። በምሳ ሰዓት እረፍት ወደ ቤቱ በመመለስ የእናቱን የቀብር ሥነ-ሥርዓት ያከናወነው ታዳጊው፣ ከሰዓት በኋላም ወደ ፈተና ጣቢያው በመመለስ ቀሪውን ፈተና በአግባቡ አጠናቋል።
የታዳጊው እናት ከዚህ ዓለም በሞት ከመለያየታቸው በፊት ከካሊድ በተጨማሪ ሁለት ትናንሽ ህፃናትን ጥለው ማለፋቸው ታውቋል። በመሆኑም ካሊድ በአሁኑ ወቅት ከዕድሜው በላይ የሆነውን የቤተሰብ ኃላፊነት ለመሸከም ተገዷል። አባቱ በጅጅጋ ከተማ ሌላ ትዳር መሥርተው እንደሚኖሩ የተረጋገጠ ሲሆን፣ ታዳጊውንና ወንድሞቹን በዘላቂነት ለመርዳት የባንክ አካውንት የመክፈት ሂደት እየተከናወነ ይገኛል። አስፈላጊው መረጃ እንደተጠናቀቀ ለህዝብ ይፋ የሚደረግ ይሆናል።
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በጉዋዳላሃራው ታሪካዊው ኤስታዲዮ አክሮን ስታዲየም በተደረገው የዓለም ዋንጫ ምድብ 'ሀ' አጓጊ ፍልሚያ፣ አዘጋጇ ሜክሲኮ ደቡብ ኮሪያን 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ጥሎ ማለፍ ዙር (Round of 32) ማለፏን ያረጋገጠች የመጀመሪያዋ ሀገር ለመሆን በቅታለች። የሜክሲኮው ኮከብ ሉዊስ ሮሞ በሁለተኛው አጋማሽ ያስቆጠራት ብቸኛ ግብ "ኤል ትሪዎቹን" በምድቡ አናት ላይ አስቀምጣለች።
ጨዋታው ሲጀመር ሁለቱም ቡድኖች እጅግ ጥንቃቄ የተሞላበትና ክፍተቶችን የዘጋ እንቅስቃሴ ነበር ያሳዩት። ከቀናት በፊት ቼክ ሪፐብሊክን በአስደናቂ የአንድ-ለ-አንድ ቅብብል አሳምነው ያሸነፉት የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች (ታዬጉክ ጦረኞች)፣ በሜክሲኮ ጠንካራ የመከላከያ ግንብ ፊት ብልጭታቸውን ማሳየት ተስኗቸው ታይተዋል። በመጀመሪያው 45 ደቂቃ የታየው አሰልቺ እና ግብ ላይ ያልደረሰ እንቅስቃሴ በስታዲየሙ የታደሙትን ደጋፊዎች ስላላረካቸው፣ ተጫዋቾቹ ለእረፍት ወደ መልበሻ ክፍል ሲያመሩ በከፍተኛ የፉጨት ተቃውሞ ታጅበው ነበር።
የጨዋታው ወሳኝ እና ብቸኛ የግብ ቅጽበት የተፈጠረው ከእረፍት መልስ በ50ኛው ደቂቃ ላይ ነበር። የደቡብ ኮሪያው ግብ ጠባቂ ኪም ስዩንግ-ግዩ የተሻገረለትን ኳስ በአግባቡ መቆጣጠር ባለመቻሉ የሰራውን አሰቃቂ ስህተት ተከትሎ፣ አጋጣሚውን በንቃት ሲከታተል የነበረው ሉዊስ ሮሞ ኳሷን በቀላሉ ባዶ መረብ ላይ በማሳረፍ ስታዲየሙን በደስታ አናወጠው።
ከግቧ መቆጠር በኋላ ደቡብ ኮሪያ አቻ ለመሆን ብትጥርም የሜክሲኮ ተከላካዮች ግን የብረት አጥር ሆነውባቸዋል። የኮሪያው ኮከብ እና አምበል ሶን ሂዩንግ-ሚን በጨዋታው ምንም አይነት ተጽዕኖ መፍጠር ባለመቻሉ አንድ ሰዓት ብቻ ተጫውቶ በ60ኛው ደቂቃ አካባቢ ተቀይሮ ለመውጣት ተገዷል።
ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት (በ87ኛው ደቂቃ ላይ) ኮሪያውያን እጅግ አስቆጪ ሙከራ አድርገው ነበር። ተቀይሮ የገባው አጥቂ 'ቾ' በግንባሩ የገጫትን ኳስ እና በድጋሚ የመለሳትን ሙከራ፣ የሜክሲኮው ግብ ጠባቂ ራውል ራንጄል በድንቅ ብቃት ተመልሶ በመግፋት አድኖባቸዋል። ይህች ድንቅ የግብ ጠባቂው ብቃት ኮሪያውያን ነጥብ ይዘው እንዳይወጡ ያደረገች ቁልፍ ክስተት ነበረች።
በመጨረሻም የጃቪዬር አጉዊሬው ስብስብ ሜክሲኮ ጨዋታውን 1 ለ 0 አሸንፋ ምድቧን በበላይነት ማጠናቀቅ ችላለች። በሁለት ጨዋታዎች ሙሉ ነጥብ በማሳካትና መረቧን ሳታስደፍር (Clean sheet) የተጓዘችው ሜክሲኮ፣ አሁን ቀሪውን የቼክ ሪፐብሊክ ጨዋታ አጥቂዎቿን ለመፈተን እና ክፍተቷን ለማረም በምቾት የምታደርገው ይሆናል።
በሌላ በኩል ደቡብ ኮሪያ ያሳየችው ደካማ እንቅስቃሴ ዋጋ ያስከፈላት ሲሆን፣ አሁን በውድድሩ ለመቀጠል በቀጣይ ከደቡብ አፍሪካ ጋር በሚኖራት ወሳኝ የሞት ሽረት ጨዋታ ላይ የግድ ማሸነፍ የሚጠበቅባት ይሆናል። ሜክሲኮ ታሪክ ስትሰራ ለደቡብ ኮሪያ ግን ጥረቷ ጊዜ ያረፈደበት እና በቂ ያልነበረ ሆኖባታል።
ጨዋታው ሲጀመር ሁለቱም ቡድኖች እጅግ ጥንቃቄ የተሞላበትና ክፍተቶችን የዘጋ እንቅስቃሴ ነበር ያሳዩት። ከቀናት በፊት ቼክ ሪፐብሊክን በአስደናቂ የአንድ-ለ-አንድ ቅብብል አሳምነው ያሸነፉት የደቡብ ኮሪያ ተጫዋቾች (ታዬጉክ ጦረኞች)፣ በሜክሲኮ ጠንካራ የመከላከያ ግንብ ፊት ብልጭታቸውን ማሳየት ተስኗቸው ታይተዋል። በመጀመሪያው 45 ደቂቃ የታየው አሰልቺ እና ግብ ላይ ያልደረሰ እንቅስቃሴ በስታዲየሙ የታደሙትን ደጋፊዎች ስላላረካቸው፣ ተጫዋቾቹ ለእረፍት ወደ መልበሻ ክፍል ሲያመሩ በከፍተኛ የፉጨት ተቃውሞ ታጅበው ነበር።
የጨዋታው ወሳኝ እና ብቸኛ የግብ ቅጽበት የተፈጠረው ከእረፍት መልስ በ50ኛው ደቂቃ ላይ ነበር። የደቡብ ኮሪያው ግብ ጠባቂ ኪም ስዩንግ-ግዩ የተሻገረለትን ኳስ በአግባቡ መቆጣጠር ባለመቻሉ የሰራውን አሰቃቂ ስህተት ተከትሎ፣ አጋጣሚውን በንቃት ሲከታተል የነበረው ሉዊስ ሮሞ ኳሷን በቀላሉ ባዶ መረብ ላይ በማሳረፍ ስታዲየሙን በደስታ አናወጠው።
ከግቧ መቆጠር በኋላ ደቡብ ኮሪያ አቻ ለመሆን ብትጥርም የሜክሲኮ ተከላካዮች ግን የብረት አጥር ሆነውባቸዋል። የኮሪያው ኮከብ እና አምበል ሶን ሂዩንግ-ሚን በጨዋታው ምንም አይነት ተጽዕኖ መፍጠር ባለመቻሉ አንድ ሰዓት ብቻ ተጫውቶ በ60ኛው ደቂቃ አካባቢ ተቀይሮ ለመውጣት ተገዷል።
ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት (በ87ኛው ደቂቃ ላይ) ኮሪያውያን እጅግ አስቆጪ ሙከራ አድርገው ነበር። ተቀይሮ የገባው አጥቂ 'ቾ' በግንባሩ የገጫትን ኳስ እና በድጋሚ የመለሳትን ሙከራ፣ የሜክሲኮው ግብ ጠባቂ ራውል ራንጄል በድንቅ ብቃት ተመልሶ በመግፋት አድኖባቸዋል። ይህች ድንቅ የግብ ጠባቂው ብቃት ኮሪያውያን ነጥብ ይዘው እንዳይወጡ ያደረገች ቁልፍ ክስተት ነበረች።
በመጨረሻም የጃቪዬር አጉዊሬው ስብስብ ሜክሲኮ ጨዋታውን 1 ለ 0 አሸንፋ ምድቧን በበላይነት ማጠናቀቅ ችላለች። በሁለት ጨዋታዎች ሙሉ ነጥብ በማሳካትና መረቧን ሳታስደፍር (Clean sheet) የተጓዘችው ሜክሲኮ፣ አሁን ቀሪውን የቼክ ሪፐብሊክ ጨዋታ አጥቂዎቿን ለመፈተን እና ክፍተቷን ለማረም በምቾት የምታደርገው ይሆናል።
በሌላ በኩል ደቡብ ኮሪያ ያሳየችው ደካማ እንቅስቃሴ ዋጋ ያስከፈላት ሲሆን፣ አሁን በውድድሩ ለመቀጠል በቀጣይ ከደቡብ አፍሪካ ጋር በሚኖራት ወሳኝ የሞት ሽረት ጨዋታ ላይ የግድ ማሸነፍ የሚጠበቅባት ይሆናል። ሜክሲኮ ታሪክ ስትሰራ ለደቡብ ኮሪያ ግን ጥረቷ ጊዜ ያረፈደበት እና በቂ ያልነበረ ሆኖባታል።
2 months ago
🏢 አዲስ እይታ፣ አዲስ ሕይወት — ከ Ultima Real Estate ጋር!
የቤተሰብዎን የ ሕልም ቤት እውን የሚሆንበት ወርቃማ ዕድል! በአዲስ አበባ እምብርት፣ በውኗ መስቀል ፍላወር ላይ የተገነቡት ዘመናዊ እና ቅንጡ አፓርታማዎቻችን ለእናንተ ዝግጁ ናቸው።
ለልጆችዎ ምቾት እና አስተማማኝ ነገን ለመፍጠር ዛሬውኑ ይወስኑ።
💥10% ቅድመ ክፍያ ብቻ!
ቀሪውን ረዘም ባለ የክፍያ አማራጭ።
የላቀ ጥራት፣ አስተማማኝ ደህንነት እና ማራኪ እይታ በአንድ ላይ።
📞 አሁኑኑ ይደውሉና የሕልምዎን ቤት ይረከቡ!
📱 +251 996 000 000
📱 +251 995 222 222
የቤተሰብዎን የ ሕልም ቤት እውን የሚሆንበት ወርቃማ ዕድል! በአዲስ አበባ እምብርት፣ በውኗ መስቀል ፍላወር ላይ የተገነቡት ዘመናዊ እና ቅንጡ አፓርታማዎቻችን ለእናንተ ዝግጁ ናቸው።
ለልጆችዎ ምቾት እና አስተማማኝ ነገን ለመፍጠር ዛሬውኑ ይወስኑ።
💥10% ቅድመ ክፍያ ብቻ!
ቀሪውን ረዘም ባለ የክፍያ አማራጭ።
የላቀ ጥራት፣ አስተማማኝ ደህንነት እና ማራኪ እይታ በአንድ ላይ።
📞 አሁኑኑ ይደውሉና የሕልምዎን ቤት ይረከቡ!
📱 +251 996 000 000
📱 +251 995 222 222
2 months ago
📌 ሳር ቤት ላይ አፓርታማ 📌
❇️አፓርትመንት ለመግዛት 40 እና 50 ሚሊየን በሚጠየቅባት ሳርቤት
❇️ቴምር ሪልእስቴት ከ 6.3 ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ክፍያ ጀምሮ ይዘን ቀርበናል
❇️በ 20% ቅድመ ክፍያ ከ 1.8 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የራስዎ ያድርጉ
❇️ ቀሪውን በ 16 ዙር ቀስ ብለው ካለወለድ ይከፍላሉ
የሳይት መገኛው እዛው ሳርቤት አደባባይ አዳምስ ፓቪልየን አጠገብ
ባለ 1, 2 እንዲሁም ባለ 3 መኝታም ማግኘት ይችላሉ
❇️ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
👉ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ፊኒሺንግ ላይ ያሉ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቅ አሉን
👉ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ 0908770077 / 0910798353 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
#investment #ethiopiarealestate #temerrealestate #property #realestate
❇️አፓርትመንት ለመግዛት 40 እና 50 ሚሊየን በሚጠየቅባት ሳርቤት
❇️ቴምር ሪልእስቴት ከ 6.3 ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ክፍያ ጀምሮ ይዘን ቀርበናል
❇️በ 20% ቅድመ ክፍያ ከ 1.8 ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የራስዎ ያድርጉ
❇️ ቀሪውን በ 16 ዙር ቀስ ብለው ካለወለድ ይከፍላሉ
የሳይት መገኛው እዛው ሳርቤት አደባባይ አዳምስ ፓቪልየን አጠገብ
ባለ 1, 2 እንዲሁም ባለ 3 መኝታም ማግኘት ይችላሉ
❇️ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
👉ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ፊኒሺንግ ላይ ያሉ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቅ አሉን
👉ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ 0908770077 / 0910798353 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
#investment #ethiopiarealestate #temerrealestate #property #realestate
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የነፍስ ተናፋቂው ጥሪ፤ ሐጅ የሙስሊሞች የሕይወት ዘመን ታላቅ መንፈሳዊ ሕልምና የዒባዳ ማዕዘን
#ethiopia | ሐጅ... የአላህ (ሱ.ወ) ቤት ወደሆነችውና የሙዕሚኖች ልብ ዘወትር ወደምትናፍቃት ቅድስት መካ የሚደረግ፣ በአካል ለቻለና አቅም ላለው ሙስሊም ሁሉ በሕይወት ዘመን አንድ ጊዜ የመፈጸም ግዴታ ያለበት አምስተኛው የእስልምና ማዕዘን ነው።
ይህ ታላቅ ጉዞ የግል መንፈሳዊ ጥንካሬን ማደሻ ብቻ ሳይሆን፣ የታማኝነት እና የዓለም አቀፋዊ የእስልምና አንድነት ከፍተኛ መገለጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ምድራዊ ማዕረግና የሀብት ልዩነትን ሁሉ አውልቀው፣ ተመሳሳይ ነጭ ኢሕራም ለብሰው በአንድነት ሲቆሙ ፍጹም የእኩልነት እና የወንድማማችነት ትርጉም በተግባር ይገለጻል።
ይህ ሥርዓት ከዘመናት በፊት ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ያስተማሩትን መንገዶች በመከተል የሚከናወን ሲሆን፣ እያንዳንዱ ተግባር ከነቢዩ ኢብራሂምና (ረ.ወ) ከነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ታሪክ ጋር የተያያዘ ጥልቅ መንፈሳዊ ትርጉም አለው።
ጉዞው በእስልምና የጨረቃ አቆጣጠር 12ኛው ወር "ዙል-ሒጃ" ላይ የሚፈጸም ሲሆን፣ የጨረቃ አቆጣጠር ከግሪጎሪያን አቆጣጠር ጋር ሲነጻጸር በየዓመቱ ወደ 11 ቀናት ገደማ ወደ ኋላ ስለሚሽከረከር የሐጅ ወቅት በተለያዩ የአየር ንብረቶች (በበጋ፣ በክረምትና በጸደይ) ላይ እንዲያርፍ ያደርገዋል።
የዚህ ታላቅ የሐጅ ሥርዓት ማጠናቀቂያ በመላው ዓለም በታላቅ ድምቀት በሚከበረው ዒድ አል-አድሃ (የአረፋ በዓል) ላይ ይደርሳል።
አማኞች መስዋዕት በማቅረብ፣ ያረዱትን አንድ ሦስተኛ ለቤተሰቦቻቸው፣ አንድ ሦስተኛ ለጎረቤቶቻቸው እንዲሁም ቀሪውን አንድ ሦስተኛ ለድሆች በማካፈል አጋርነታቸውንና እስላማዊ ፍቅራቸውን ይገልጻሉ።
በአካል ደክሞ በመንፈስ ታድሶ የሚመለስበት ሐጅ የትዕግስት፣ የትሕትናና የአንድነት ትምህርት ቤት ነው። አላህ (ሱ.ወ) ለሁላችንም ይህንን የአላህን ምሕረትና በረከት የምንቀበልበትን ልዩ የሕይወት አጋጣሚ ይወፍቀን።
በኢቲሃድ አብራር(ebc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #hajj #makkah #eidaladha #islam #muslimummah #faith
#ethiopia | ሐጅ... የአላህ (ሱ.ወ) ቤት ወደሆነችውና የሙዕሚኖች ልብ ዘወትር ወደምትናፍቃት ቅድስት መካ የሚደረግ፣ በአካል ለቻለና አቅም ላለው ሙስሊም ሁሉ በሕይወት ዘመን አንድ ጊዜ የመፈጸም ግዴታ ያለበት አምስተኛው የእስልምና ማዕዘን ነው።
ይህ ታላቅ ጉዞ የግል መንፈሳዊ ጥንካሬን ማደሻ ብቻ ሳይሆን፣ የታማኝነት እና የዓለም አቀፋዊ የእስልምና አንድነት ከፍተኛ መገለጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ምድራዊ ማዕረግና የሀብት ልዩነትን ሁሉ አውልቀው፣ ተመሳሳይ ነጭ ኢሕራም ለብሰው በአንድነት ሲቆሙ ፍጹም የእኩልነት እና የወንድማማችነት ትርጉም በተግባር ይገለጻል።
ይህ ሥርዓት ከዘመናት በፊት ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ያስተማሩትን መንገዶች በመከተል የሚከናወን ሲሆን፣ እያንዳንዱ ተግባር ከነቢዩ ኢብራሂምና (ረ.ወ) ከነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ታሪክ ጋር የተያያዘ ጥልቅ መንፈሳዊ ትርጉም አለው።
ጉዞው በእስልምና የጨረቃ አቆጣጠር 12ኛው ወር "ዙል-ሒጃ" ላይ የሚፈጸም ሲሆን፣ የጨረቃ አቆጣጠር ከግሪጎሪያን አቆጣጠር ጋር ሲነጻጸር በየዓመቱ ወደ 11 ቀናት ገደማ ወደ ኋላ ስለሚሽከረከር የሐጅ ወቅት በተለያዩ የአየር ንብረቶች (በበጋ፣ በክረምትና በጸደይ) ላይ እንዲያርፍ ያደርገዋል።
የዚህ ታላቅ የሐጅ ሥርዓት ማጠናቀቂያ በመላው ዓለም በታላቅ ድምቀት በሚከበረው ዒድ አል-አድሃ (የአረፋ በዓል) ላይ ይደርሳል።
አማኞች መስዋዕት በማቅረብ፣ ያረዱትን አንድ ሦስተኛ ለቤተሰቦቻቸው፣ አንድ ሦስተኛ ለጎረቤቶቻቸው እንዲሁም ቀሪውን አንድ ሦስተኛ ለድሆች በማካፈል አጋርነታቸውንና እስላማዊ ፍቅራቸውን ይገልጻሉ።
በአካል ደክሞ በመንፈስ ታድሶ የሚመለስበት ሐጅ የትዕግስት፣ የትሕትናና የአንድነት ትምህርት ቤት ነው። አላህ (ሱ.ወ) ለሁላችንም ይህንን የአላህን ምሕረትና በረከት የምንቀበልበትን ልዩ የሕይወት አጋጣሚ ይወፍቀን።
በኢቲሃድ አብራር(ebc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #hajj #makkah #eidaladha #islam #muslimummah #faith
3 months ago
"ቤት መግዛት ፈልገው 'ግንባታው መቼ ያልቃል?
ካርታውስ መቼ ይደርስልኛል?' የሚለው ስጋት አስጨንቆዎታል? ዛሬ ያ ስጋት አብቅቷል!" ❌🏗️
በሀገራችን የታመነውና የብዙዎች ምርጫ የሆነው የቾይዝ ውሃ እህት ኩባንያ ማይቾይዝ ሪል እስቴት፣ በቤት ገበያው ላይ ያለውን የእምነት እና የጥራት ክፍተት ለመሙላት ግንባታቸው ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ እና ዋስትናቸው የተረጋገጠ አፓርታማዎችን በልዩ ቅናሽ ለሽያጭ አቅርቧል!
በመዲናችን አይን ቦታ፣ በቦሌ ጋዜቦ አደባባይ የሚገኝ ለኑሮ ምቹ ገነት ነው!
📜 የተናጠል ካርታ ያላቸው፡ ለእያንዳንዱ አፓርታማ የተናጠል ካርታ የወጣለት በመሆኑ፣ የንብረት ባለቤትነትዎ ዛሬውኑ ይረጋገጣል።
💰 የ50/50 የባንክ ብድር፡ ግማሹን ክፍያ ከፍለው፣ ቀሪውን 50% በባንክ ብድር በረጅም ጊዜ የሚከፍሉበት ልዩ የክፍያ አማራጭ ተመቻችቷል።
📐 የተለያዩ የካሬ አማራጮች፡ ውበትን ከጥራት ያቀናጁ፣ ለእርስዎ እና ለቤተሰብዎ የሚመጥኑ የተለያዩ ሰፊ የካሬ አማራጮች።
💡 ዛሬውኑ ለትውልድ የሚሻገር ቋሚ ቅርስ ባለቤት ይሁኑ።
📞 ለበለጠ መረጃ
09 99 11 11 99//0999111122
ካርታውስ መቼ ይደርስልኛል?' የሚለው ስጋት አስጨንቆዎታል? ዛሬ ያ ስጋት አብቅቷል!" ❌🏗️
በሀገራችን የታመነውና የብዙዎች ምርጫ የሆነው የቾይዝ ውሃ እህት ኩባንያ ማይቾይዝ ሪል እስቴት፣ በቤት ገበያው ላይ ያለውን የእምነት እና የጥራት ክፍተት ለመሙላት ግንባታቸው ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ እና ዋስትናቸው የተረጋገጠ አፓርታማዎችን በልዩ ቅናሽ ለሽያጭ አቅርቧል!
በመዲናችን አይን ቦታ፣ በቦሌ ጋዜቦ አደባባይ የሚገኝ ለኑሮ ምቹ ገነት ነው!
📜 የተናጠል ካርታ ያላቸው፡ ለእያንዳንዱ አፓርታማ የተናጠል ካርታ የወጣለት በመሆኑ፣ የንብረት ባለቤትነትዎ ዛሬውኑ ይረጋገጣል።
💰 የ50/50 የባንክ ብድር፡ ግማሹን ክፍያ ከፍለው፣ ቀሪውን 50% በባንክ ብድር በረጅም ጊዜ የሚከፍሉበት ልዩ የክፍያ አማራጭ ተመቻችቷል።
📐 የተለያዩ የካሬ አማራጮች፡ ውበትን ከጥራት ያቀናጁ፣ ለእርስዎ እና ለቤተሰብዎ የሚመጥኑ የተለያዩ ሰፊ የካሬ አማራጮች።
💡 ዛሬውኑ ለትውልድ የሚሻገር ቋሚ ቅርስ ባለቤት ይሁኑ።
📞 ለበለጠ መረጃ
09 99 11 11 99//0999111122
3 months ago
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ ነጋዴዎችን የሱቅ ባለቤት የሚያደርግ የሽያጭ መድረክ ከፈተ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ሳር ቤት አካባቢ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ መካሄድ የጀመረው የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ፣ ነጋዴዎችና ባለሀብቶች ከ500 ሺህ ብር ጀምሮ በሚደረግ ቅድመ ክፍያ የራሳቸው የንግድ ሱቅ ባለቤት የሚሆኑበትን ልዩ ዕድል ይዞ ቀርቧል።
ከግንቦት 12 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆየው ይህ ኤክስፖ፣ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላትን ለገበያ በማቅረብ ነጋዴዎችን ከቤት አከራይነት ቀንበር ለማላቀቅና የራሳቸውን የንግድ ቦታ እንዲይዙ ለማስቻል ያለመ ነው።
ተቋሙ በኤክስፖው ወቅት ግንባታቸው ከ90 በመቶ በላይ የደረሱ አዳዲስ የንግድ ቦታዎችን ለሽያጭ ያቀረበ ሲሆን፣ ለደንበኞቹም ከ15 በመቶ በላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል።
በፒያሳ አካባቢ ስምንት ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያና በገላን በመገንባት ላይ የሚገኙ ባለ ሰባት ፎቅ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን፣ በተለይም በገላን እየተገነባ ያለው ማዕከል በርካታ ሱቆችን በአንድ ላይ የያዘና ለንግድ ሥራ ምቹ ሆኖ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የንግድ ኤክስፖ ነጋዴዎች ቀሪውን ክፍያ በተመጣጣኝ ሁኔታና በረጅም ጊዜ እንዲከፍሉ የሚያስችል አመቺ የክፍያ ሥርዓት የዘረጋ ሲሆን፣ ይህም ዝቅተኛና መካከለኛ አቅም ያላቸው ነጋዴዎች የራሳቸው የንግድ መደብር እንዲኖራቸው ትልቅ በር የሚከፍት ነው።
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ የከተማዋ ነዋሪዎችና ፍላጎት ያላቸው አካላት በሳር ቤት ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መንገድ በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በመገኘት የቀረቡትን አማራጮች እንዲመለከቱና የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪውን አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ሳር ቤት አካባቢ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ መካሄድ የጀመረው የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ፣ ነጋዴዎችና ባለሀብቶች ከ500 ሺህ ብር ጀምሮ በሚደረግ ቅድመ ክፍያ የራሳቸው የንግድ ሱቅ ባለቤት የሚሆኑበትን ልዩ ዕድል ይዞ ቀርቧል።
ከግንቦት 12 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆየው ይህ ኤክስፖ፣ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላትን ለገበያ በማቅረብ ነጋዴዎችን ከቤት አከራይነት ቀንበር ለማላቀቅና የራሳቸውን የንግድ ቦታ እንዲይዙ ለማስቻል ያለመ ነው።
ተቋሙ በኤክስፖው ወቅት ግንባታቸው ከ90 በመቶ በላይ የደረሱ አዳዲስ የንግድ ቦታዎችን ለሽያጭ ያቀረበ ሲሆን፣ ለደንበኞቹም ከ15 በመቶ በላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል።
በፒያሳ አካባቢ ስምንት ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያና በገላን በመገንባት ላይ የሚገኙ ባለ ሰባት ፎቅ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን፣ በተለይም በገላን እየተገነባ ያለው ማዕከል በርካታ ሱቆችን በአንድ ላይ የያዘና ለንግድ ሥራ ምቹ ሆኖ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የንግድ ኤክስፖ ነጋዴዎች ቀሪውን ክፍያ በተመጣጣኝ ሁኔታና በረጅም ጊዜ እንዲከፍሉ የሚያስችል አመቺ የክፍያ ሥርዓት የዘረጋ ሲሆን፣ ይህም ዝቅተኛና መካከለኛ አቅም ያላቸው ነጋዴዎች የራሳቸው የንግድ መደብር እንዲኖራቸው ትልቅ በር የሚከፍት ነው።
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ የከተማዋ ነዋሪዎችና ፍላጎት ያላቸው አካላት በሳር ቤት ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መንገድ በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በመገኘት የቀረቡትን አማራጮች እንዲመለከቱና የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪውን አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
3 months ago
🏠🛖ሳር ቤት ላይ አፓርታማ ይዝረፉ
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 160,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 14 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 160,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 14 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
3 months ago
እፎይታ የንግድ ማዕከላት ሽያጭ ኤክስፖ ተከፈተ
#ethiopia | ካቮድ ኮሜሪሻል ሪል እስቴት ደረጃቸውን የጠበቁ የንግድ ማዕከላትን ሽያጭ
ኤክስፖ በዛሬው እለት በጊዮን ሆቴል አስጀምሯል።
ኩባንያው ዘመናዊ የንግድ ቦታዎችን ለነጋዴው ማኅበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብና የኪራይ ዋጋ ንረትን ለመቅረፍ ያለመ ሲሆን፣ ግንባታቸው የተጀመሩት ሦስቱ ፕሮጀክቶች በሚቀጥለው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለደንበኞች እንደሚረከቡ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ ከተማ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ እየተገነቡ ያሉትን እነዚህን ማዕከላት አስመልክቶም ኩባንያው ልዩ የሽያጭ እና የቦታ ማስተዋወቂያ ኤክስፖ መርሃ ግብር በግዮን ሆቴል አዘጋጅቷል።
እነዚህ በግንባታ ላይ ያሉ የንግድ ማዕከላት በከተማዋ እምብርት እና ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ በሚታይባቸው ሽሮሜዳ፣ካሳንቺስ እና መገናኛ ባሉ ምቹ አካባቢዎች ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ለንግድ ማኅበረሰቡ ተመራጭ ያደርጋቸዋል።
ማዕከላቱ በቴክኖሎጂ የተደገፉ ሰፊ የከርሰ ምድር የመኪና ማቆሚያዎች፣ የአውቶቡስ እና የታክሲ ተርሚናሎች ያሏቸው ሲሆን፣ ለአብነትም በሽሮሜዳ አካባቢ የሚገነባው ህንፃ "ጥበብ ሞል" በሚል ስያሜ የሚታወቅና አምስት የከርሰ ምድር ወለሎች ያሉት ነው።
በተመሳሳይ መልኩ በመገናኛ አካባቢ የሚገነባው ማዕከል "ካር ሞል" በሚል ስያሜ የሚጠራ ሲሆን፣ ዘመናዊ የአውቶቢስና ታክሲ ማቆሚያዎችን አካትተው የተዘጋጁ መሆናቸው በመርሐግብሩ ተገልጿል።
የእነዚህ ፕሮጀክቶች ሌላው ልዩ ባህሪ ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን በአንድ ጣሪያ ስር ማቅረብ መቻላቸው ሲሆን፣ "ጥበብ ሞል" የኢትዮጵያን የባህልና የእደ ጥበብ ውጤቶች በስፋት የሚያስተዋውቅበት የራሱ የሆነ ራዕይ ያለው ህንፃ ሆኖ ተቀርጿል።
ከዚህም በተጨማሪ ማዕከላቱ ከንግድ ቦታዎች ባለፈ ለቤተሰብ መዝናኛነት የሚያገለግሉ የተለያዩ ዘመናዊ መናፈሻዎችንና መዝናኛ ቦታዎችን ያካተቱ በመሆናቸው ለገዢዎችም ሆነ ለጎብኝዎች ልዩ ምቾትን የሚሰጡ ናቸው።
ግንባታቸው በተጨባጭ እየተከናወነ የሚገኘው እነዚህ ማዕከላት በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸው በዘርፉ ላይ የሚታየውን የቦታ እጥረት በከፍተኛ ደረጃ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
ካቮድ የንግድ ማኅበረሰቡን አቅም ባገናዘበ መልኩ ምቹና የረጅም ጊዜ የክፍያ ሥርዓት የዘረጋ ሲሆን፣ ደንበኞች በቅድሚያ 10 በመቶ ብቻ በመክፈል ቀሪውን ክፍያ በሒደት ማጠናቀቅ የሚችሉበት ዕድል ተመቻችቷል።
ኩባንያው በግዮን ሆቴል ባዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ ለሚሳተፉና የንግድ ቦታዎችን ለሚገዙ ደንበኞች እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ እና ከአምስት በላይ የተለያዩ የክፍያ አማራጮችን አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | ካቮድ ኮሜሪሻል ሪል እስቴት ደረጃቸውን የጠበቁ የንግድ ማዕከላትን ሽያጭ
ኤክስፖ በዛሬው እለት በጊዮን ሆቴል አስጀምሯል።
ኩባንያው ዘመናዊ የንግድ ቦታዎችን ለነጋዴው ማኅበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብና የኪራይ ዋጋ ንረትን ለመቅረፍ ያለመ ሲሆን፣ ግንባታቸው የተጀመሩት ሦስቱ ፕሮጀክቶች በሚቀጥለው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለደንበኞች እንደሚረከቡ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ ከተማ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ እየተገነቡ ያሉትን እነዚህን ማዕከላት አስመልክቶም ኩባንያው ልዩ የሽያጭ እና የቦታ ማስተዋወቂያ ኤክስፖ መርሃ ግብር በግዮን ሆቴል አዘጋጅቷል።
እነዚህ በግንባታ ላይ ያሉ የንግድ ማዕከላት በከተማዋ እምብርት እና ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ በሚታይባቸው ሽሮሜዳ፣ካሳንቺስ እና መገናኛ ባሉ ምቹ አካባቢዎች ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ለንግድ ማኅበረሰቡ ተመራጭ ያደርጋቸዋል።
ማዕከላቱ በቴክኖሎጂ የተደገፉ ሰፊ የከርሰ ምድር የመኪና ማቆሚያዎች፣ የአውቶቡስ እና የታክሲ ተርሚናሎች ያሏቸው ሲሆን፣ ለአብነትም በሽሮሜዳ አካባቢ የሚገነባው ህንፃ "ጥበብ ሞል" በሚል ስያሜ የሚታወቅና አምስት የከርሰ ምድር ወለሎች ያሉት ነው።
በተመሳሳይ መልኩ በመገናኛ አካባቢ የሚገነባው ማዕከል "ካር ሞል" በሚል ስያሜ የሚጠራ ሲሆን፣ ዘመናዊ የአውቶቢስና ታክሲ ማቆሚያዎችን አካትተው የተዘጋጁ መሆናቸው በመርሐግብሩ ተገልጿል።
የእነዚህ ፕሮጀክቶች ሌላው ልዩ ባህሪ ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን በአንድ ጣሪያ ስር ማቅረብ መቻላቸው ሲሆን፣ "ጥበብ ሞል" የኢትዮጵያን የባህልና የእደ ጥበብ ውጤቶች በስፋት የሚያስተዋውቅበት የራሱ የሆነ ራዕይ ያለው ህንፃ ሆኖ ተቀርጿል።
ከዚህም በተጨማሪ ማዕከላቱ ከንግድ ቦታዎች ባለፈ ለቤተሰብ መዝናኛነት የሚያገለግሉ የተለያዩ ዘመናዊ መናፈሻዎችንና መዝናኛ ቦታዎችን ያካተቱ በመሆናቸው ለገዢዎችም ሆነ ለጎብኝዎች ልዩ ምቾትን የሚሰጡ ናቸው።
ግንባታቸው በተጨባጭ እየተከናወነ የሚገኘው እነዚህ ማዕከላት በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸው በዘርፉ ላይ የሚታየውን የቦታ እጥረት በከፍተኛ ደረጃ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
ካቮድ የንግድ ማኅበረሰቡን አቅም ባገናዘበ መልኩ ምቹና የረጅም ጊዜ የክፍያ ሥርዓት የዘረጋ ሲሆን፣ ደንበኞች በቅድሚያ 10 በመቶ ብቻ በመክፈል ቀሪውን ክፍያ በሒደት ማጠናቀቅ የሚችሉበት ዕድል ተመቻችቷል።
ኩባንያው በግዮን ሆቴል ባዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ ለሚሳተፉና የንግድ ቦታዎችን ለሚገዙ ደንበኞች እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ እና ከአምስት በላይ የተለያዩ የክፍያ አማራጮችን አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
የካሜሩኑ ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ ከ43 ዓመታት የስልጣን ቆይታ በኋላ የምክትል ፕሬዝዳንትነት ቦታን በድጋሚ መለሱ
#ethiopia | የ93 ዓመቱ የካሜሩን ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ፤ በስልጣን ላይ ከቆዩባቸው 43 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገሪቱ የምክትል ፕሬዝዳንትነት ቦታ እንዲኖር የሚያስችል ውሳኔ አሳለፉ።
ካሜሩን ከፈረንጆቹ 1961 እስከ 1972 የፌዴራል ስርዓትን በምትከተልበት ወቅት የምክትል ፕሬዝዳንትነት ሚና በህገ-መንግስቷ ሰፍሮ የነበረ ቢሆንም፤ በ1972 በተካሄደ የህዝበ ውሳኔ (ሪፈረንደም) ቦታው ተሰርዞ ቆይቷል። ከአምስት አስርት ዓመታት ገደማ በኋላ ግን በፓርላማ በፀደቀ አዲስ የህገ-መንግስት ማሻሻያ መሰረት ይህ ቦታ ዳግም ወደ ስራ ተመልሷል።
በአዲሱ ማሻሻያ መሰረት፤ ፕሬዝዳንቱ በድንገተኛ አደጋ ወይም በጤና እክል ምክንያት ስራቸውን ማከናወን የማይችሉበት ሁኔታ ቢፈጠር፣ ምክትል ፕሬዝዳንቱ በቀጥታ ስልጣኑን በመረከብ ቀሪውን የስልጣን ዘመን ያጠናቅቃሉ፤ በመቀጠልም አዲስ ብሄራዊ ምርጫ ይካሄዳል።
ይህን የምክትልነት ሹመትን የሚፈቅድ አንቀፅ ባሳለፍነው ቅዳሜ በተካሄደው የምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ በ200 የድጋፍ፣ በ18 የተቃውሞ እና በ4 የድምፀ ተአቅቦ ድምፅ ፀድቋል።
ይሁን እንጂ የፖል ቢያ ተቃዋሚዎች ማሻሻያው "በችኮላ የተወሰነ እና ሰፊ የህዝብ ውይይት ያልተደረገበት ነው" በማለት ጠንካራ ተቃውሞ እያሰሙ ይገኛሉ።
ይህ ታሪካዊ የፖለቲካ ውሳኔ የመጣው፤ የፕሬዝዳንቱ ወቅታዊ የጤና ሁኔታ እና ከህዝብ እይታ መራቅ በሀገሪቱ ከፍተኛ መነጋገሪያ በሆነበት ወቅት ነው።
በካሜሩን ስለ ፕሬዝዳንቱ ጤና በአደባባይ ማውራት እጅግ የተከለከለና የሚያስቀጣ ተግባር ቢሆንም፤ አዛውንቱ ፖል ቢያ ለረጅም ጊዜ ከህዝብ አይን በመጥፋታቸው ምክንያት "ሞተዋል" የሚሉ አሉባልታዎች በስፋት ተሰራጭተው ሰንብተዋል። ነገር ግን ፕሬዝዳንቱ ከሰሞኑ በአደባባይ ብቅ በማለታቸው ወሬው ሀሰት መሆኑ ተረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ካሜሩን #ፖል_ቢያ #የአፍሪካ_ፖለቲካ #ዜና #cameroon #paulbiya #news
#ethiopia | የ93 ዓመቱ የካሜሩን ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ፤ በስልጣን ላይ ከቆዩባቸው 43 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገሪቱ የምክትል ፕሬዝዳንትነት ቦታ እንዲኖር የሚያስችል ውሳኔ አሳለፉ።
ካሜሩን ከፈረንጆቹ 1961 እስከ 1972 የፌዴራል ስርዓትን በምትከተልበት ወቅት የምክትል ፕሬዝዳንትነት ሚና በህገ-መንግስቷ ሰፍሮ የነበረ ቢሆንም፤ በ1972 በተካሄደ የህዝበ ውሳኔ (ሪፈረንደም) ቦታው ተሰርዞ ቆይቷል። ከአምስት አስርት ዓመታት ገደማ በኋላ ግን በፓርላማ በፀደቀ አዲስ የህገ-መንግስት ማሻሻያ መሰረት ይህ ቦታ ዳግም ወደ ስራ ተመልሷል።
በአዲሱ ማሻሻያ መሰረት፤ ፕሬዝዳንቱ በድንገተኛ አደጋ ወይም በጤና እክል ምክንያት ስራቸውን ማከናወን የማይችሉበት ሁኔታ ቢፈጠር፣ ምክትል ፕሬዝዳንቱ በቀጥታ ስልጣኑን በመረከብ ቀሪውን የስልጣን ዘመን ያጠናቅቃሉ፤ በመቀጠልም አዲስ ብሄራዊ ምርጫ ይካሄዳል።
ይህን የምክትልነት ሹመትን የሚፈቅድ አንቀፅ ባሳለፍነው ቅዳሜ በተካሄደው የምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ በ200 የድጋፍ፣ በ18 የተቃውሞ እና በ4 የድምፀ ተአቅቦ ድምፅ ፀድቋል።
ይሁን እንጂ የፖል ቢያ ተቃዋሚዎች ማሻሻያው "በችኮላ የተወሰነ እና ሰፊ የህዝብ ውይይት ያልተደረገበት ነው" በማለት ጠንካራ ተቃውሞ እያሰሙ ይገኛሉ።
ይህ ታሪካዊ የፖለቲካ ውሳኔ የመጣው፤ የፕሬዝዳንቱ ወቅታዊ የጤና ሁኔታ እና ከህዝብ እይታ መራቅ በሀገሪቱ ከፍተኛ መነጋገሪያ በሆነበት ወቅት ነው።
በካሜሩን ስለ ፕሬዝዳንቱ ጤና በአደባባይ ማውራት እጅግ የተከለከለና የሚያስቀጣ ተግባር ቢሆንም፤ አዛውንቱ ፖል ቢያ ለረጅም ጊዜ ከህዝብ አይን በመጥፋታቸው ምክንያት "ሞተዋል" የሚሉ አሉባልታዎች በስፋት ተሰራጭተው ሰንብተዋል። ነገር ግን ፕሬዝዳንቱ ከሰሞኑ በአደባባይ ብቅ በማለታቸው ወሬው ሀሰት መሆኑ ተረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ካሜሩን #ፖል_ቢያ #የአፍሪካ_ፖለቲካ #ዜና #cameroon #paulbiya #news
4 months ago
በዜጎች ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩት የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራችና ባለቤቶች ላይ ምርመራ ተጠናቆ ክስ መመሥረቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ይህደጎ የተባሉ ተጠርጣሪዎች፣ ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በመጠቀም ከ1,200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረሳቸው ፖሊስ በ19 ዓይነት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራውን አጣርቶ ለዓቃቤ ሕግ በመላክ ክስ እንዲመሰረትባቸው ማድረጉን ገልጿል።
መጀመሪያ ላይ ክሱ የቀረበው ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የነበረ ቢሆንም፣ ወንጀሉ ውስብስብ፣ ከፍተኛ ልምድ የሚጠይቅና ድንበር ተሻጋሪ በመሆኑ ምርመራው በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በኩል በሰፊው ሲጣራ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ ክስ ተመስርቶበት በማረሚያ ቤት ሆኖ ጉዳዩን እንዲከታተል የተደረገ ሲሆን፣ ሌላኛው ተጠርጣሪ ግርማይ ገብረሚካኤልን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ክትትል እየተደረገ ይገኛል።
ግርማይ ገብረሚካኤል በአውሮፓውያኑ 2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ወቅትም "አስካሉካን" በተባለ ድርጅት ስም ዜጎችን በማጭበርበር በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ይዞ ከሀገር ቢሰወርም፣ በወቅቱ በኢንተርፖል አማካኝነት ተይዞ ለሕግ መቅረቡን የወንጀል ሪከርዱ ያመላክታል።
ተጠርጣሪዎቹ ተጎጂዎችን በ90 ቀናት ውስጥ የመኪና ባለቤት እናደርጋችኋለን በማለት የ950 ሺህ ብር (50%) ቅድመ ክፍያ እንዲፈጽሙና ቀሪውን ገንዘብ ያለወለድ በ5 ዓመት በባንክ ብድር እንደሚጨርሱ በማሳመን ነው ወንጀሉን የፈጸሙት።
ሕዝብን ለማሳመን ሲሉ 148 መኪኖችን ከጅቡቲ በማስገባት 100ዎቹን ለተወሰኑ ሰዎች ማከፋፈላቸውንና ቀሪዎቹን 48 ዘመናዊ መኪኖች በድብቅ መሸጣቸውን ፖሊስ አረጋግጧል።
በተጨማሪም 350 መኪኖች ወደ ሀገር መግባታቸውንና 400 መኪኖች ጅቡቲ ወደብ መድረሳቸውን የሚገልጽ የሐሰት መረጃ ለተጎጂዎች ሲሰጡ እንደነበር በምርመራው ተደርሶበታል።
ተጠርጣሪዎቹ የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ከሆነው የቻይናው BYD ካምፓኒ ጋር ምንም ዓይነት ውል ሳይኖራቸው ውል እንዳላቸው በማስመስልና በመስቀል አደባባይ ከተለያዩ ቦታዎች በትውስት ያሰባሰቧቸውን መኪኖች ድርጅቱ ያስገባቸው በማስመሰል የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽሙ ቆይተዋል።
በጅቡቲ "አልፋቲዞ" የተባለ ድርጅት በማቋቋም መኪኖቹን በ10% ቅድመ ክፍያ ተረክበው፣ ቀሪውን 90% ክፍያ ሳይፈጽሙ ጅቡቲ ላይ መልሰው መሸጣቸውም በምርመራው ተረጋግጧል።
ፖሊስ እንዳረጋገጠው ተጠርጣሪዎቹ ከእያንዳንዱ ተጎጂ ለቅድመ ክፍያ፣ ለመንግሥት ታክስና ለቻርጀር ማሰሪያ በሚል በአጠቃላይ 1 ሚሊዮን 365 ሺህ ብር ተቀብለዋል።
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ባልተገባና በተጋነነ መልኩ በማስተዋወቅ፣ በሕገወጥ መንገድ ከተሰበሰበው ገንዘብ ተጋሪ በመሆን የተጠረጠሩት አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ዳንኤል ተገኝ፣ አብርሃም ግዛው፣ ይገረም ደጀኔ፣ መንሱር ጀማል እና ካሊድ ናስር በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ፍርድ ቤቱም በእነዚህ ግለሰቦች ላይ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የጊዜ ቀጠሮ ፈቅዷል። እነዚህ ግለሰቦች ዕውቅናቸውን በመጠቀም የሐሰት መረጃዎችን በማሰራጨትና እያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የ"BYD Song Plus" መኪና በስጦታ በመቀበል ወንጀሉን በማሳለጥ ተጠርጥረዋል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማጭበርበር፣ በሕገወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና በድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ይህ ውስብስብ ወንጀል ተጣርቶ ክስ እንዲመሰረት ከፖሊስ ጋር በትብብር ለሠራው የፍትሕ ሚኒስቴር እና መረጃ ሲሰጥ ለነበረው ማኅበረሰብ ፖሊስ ላቅ ያለ ምስጋና ማቅረቡን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
Ethiopian Broadcasting Corporation
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ይህደጎ የተባሉ ተጠርጣሪዎች፣ ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በመጠቀም ከ1,200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረሳቸው ፖሊስ በ19 ዓይነት የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራውን አጣርቶ ለዓቃቤ ሕግ በመላክ ክስ እንዲመሰረትባቸው ማድረጉን ገልጿል።
መጀመሪያ ላይ ክሱ የቀረበው ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የነበረ ቢሆንም፣ ወንጀሉ ውስብስብ፣ ከፍተኛ ልምድ የሚጠይቅና ድንበር ተሻጋሪ በመሆኑ ምርመራው በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በኩል በሰፊው ሲጣራ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ተጠርጣሪ ዳንኤል ዮሃንስ ክስ ተመስርቶበት በማረሚያ ቤት ሆኖ ጉዳዩን እንዲከታተል የተደረገ ሲሆን፣ ሌላኛው ተጠርጣሪ ግርማይ ገብረሚካኤልን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ክትትል እየተደረገ ይገኛል።
ግርማይ ገብረሚካኤል በአውሮፓውያኑ 2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ወቅትም "አስካሉካን" በተባለ ድርጅት ስም ዜጎችን በማጭበርበር በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ይዞ ከሀገር ቢሰወርም፣ በወቅቱ በኢንተርፖል አማካኝነት ተይዞ ለሕግ መቅረቡን የወንጀል ሪከርዱ ያመላክታል።
ተጠርጣሪዎቹ ተጎጂዎችን በ90 ቀናት ውስጥ የመኪና ባለቤት እናደርጋችኋለን በማለት የ950 ሺህ ብር (50%) ቅድመ ክፍያ እንዲፈጽሙና ቀሪውን ገንዘብ ያለወለድ በ5 ዓመት በባንክ ብድር እንደሚጨርሱ በማሳመን ነው ወንጀሉን የፈጸሙት።
ሕዝብን ለማሳመን ሲሉ 148 መኪኖችን ከጅቡቲ በማስገባት 100ዎቹን ለተወሰኑ ሰዎች ማከፋፈላቸውንና ቀሪዎቹን 48 ዘመናዊ መኪኖች በድብቅ መሸጣቸውን ፖሊስ አረጋግጧል።
በተጨማሪም 350 መኪኖች ወደ ሀገር መግባታቸውንና 400 መኪኖች ጅቡቲ ወደብ መድረሳቸውን የሚገልጽ የሐሰት መረጃ ለተጎጂዎች ሲሰጡ እንደነበር በምርመራው ተደርሶበታል።
ተጠርጣሪዎቹ የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ከሆነው የቻይናው BYD ካምፓኒ ጋር ምንም ዓይነት ውል ሳይኖራቸው ውል እንዳላቸው በማስመስልና በመስቀል አደባባይ ከተለያዩ ቦታዎች በትውስት ያሰባሰቧቸውን መኪኖች ድርጅቱ ያስገባቸው በማስመሰል የማጭበርበር ወንጀል ሲፈጽሙ ቆይተዋል።
በጅቡቲ "አልፋቲዞ" የተባለ ድርጅት በማቋቋም መኪኖቹን በ10% ቅድመ ክፍያ ተረክበው፣ ቀሪውን 90% ክፍያ ሳይፈጽሙ ጅቡቲ ላይ መልሰው መሸጣቸውም በምርመራው ተረጋግጧል።
ፖሊስ እንዳረጋገጠው ተጠርጣሪዎቹ ከእያንዳንዱ ተጎጂ ለቅድመ ክፍያ፣ ለመንግሥት ታክስና ለቻርጀር ማሰሪያ በሚል በአጠቃላይ 1 ሚሊዮን 365 ሺህ ብር ተቀብለዋል።
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅትን ባልተገባና በተጋነነ መልኩ በማስተዋወቅ፣ በሕገወጥ መንገድ ከተሰበሰበው ገንዘብ ተጋሪ በመሆን የተጠረጠሩት አርቲስቶችና የማስታወቂያ ባለሙያዎች ሰለሞን ቦጋለ፣ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ዳንኤል ተገኝ፣ አብርሃም ግዛው፣ ይገረም ደጀኔ፣ መንሱር ጀማል እና ካሊድ ናስር በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ፍርድ ቤቱም በእነዚህ ግለሰቦች ላይ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የጊዜ ቀጠሮ ፈቅዷል። እነዚህ ግለሰቦች ዕውቅናቸውን በመጠቀም የሐሰት መረጃዎችን በማሰራጨትና እያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የ"BYD Song Plus" መኪና በስጦታ በመቀበል ወንጀሉን በማሳለጥ ተጠርጥረዋል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በማጭበርበር፣ በሕገወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ (Money laundering) እና በድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የጀመረውን ምርመራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ይህ ውስብስብ ወንጀል ተጣርቶ ክስ እንዲመሰረት ከፖሊስ ጋር በትብብር ለሠራው የፍትሕ ሚኒስቴር እና መረጃ ሲሰጥ ለነበረው ማኅበረሰብ ፖሊስ ላቅ ያለ ምስጋና ማቅረቡን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
Ethiopian Broadcasting Corporation
4 months ago
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ስራ አስኪያጅ ተከሰሰ
ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ማስታወቂያ በማስነገር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እናስረክባለን በማለት ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ከተበዳዮች የሰበሰበው ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ስራ አስኪያጅ የሆነው ዳንኤል ዮሐንስ ክስ ተመስርቶበታል።
ተከሳሽ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀፅ 32 ቁጥር 1 ሀ እና ለ እንዲሁም አንቀጽ 35፣ 38 እንዲሁም የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅ ቁጥር 958/2008 አንቀፅ 10 ቁጥር 1 ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ነው ክስ የተመሰረተበት።
ተከሳሽ ለጊዜው ካልተያዙ ተጠርጣሪዎች ጋር በመሆን ኮምፒውተርን ወይም የኮምፒውተር ስርዓትን በመጠቀም አሳሳች ዳታ በማሰራጨት፣ የራሳቸውን በመሰወር ወይም መግለፅ የሚገባቸውን ነገር በመደበቅ ወይም የሌላውን ሰው የተሳሳተ እምነት በመጠቀም፣ ሌላውን ሰው አታልለው የተበዳይን ጥቅም የሚጎዳ ድርጊት እንዲፈፀም ለማድረግ በማሰብ ወንጀል ለመፈፀም ባደረጉት ስምምነት መሰረት የወንጀል ድርጊት መፈጸማቸውን ዐቃቤ ሕግ በክስ ዝርዝሩ ላይ አመልክቷል።
በዚህም ተከሳሽ በ2013 ዓ.ም በመጀመሪያ ሄሎ ታክሲ እና ሄሎ መኪና የተባሉትን ድርጅቶች ካቋቋመ በኋላ ድርጅቱ የታክሲ ሥራን ለማዘመን ዘመናዊ መኪኖችን ከሀገር ውስጥ አቅራቢዎች እና ከውጭ ሀገር በማስመጣት እንዲሁም በመገጣጠም በመንገድ እና ትራንስፖርት ባለስልጣን (ሚኒስቴር) ባወጣው መመሪያ መሰረት አሁን ያለውን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት ለታክሲ ፈላጊዎች ዘመናዊ ታክሲ በዱቤ እናቀርባለን በሚል አሳሳች መረጃዎችን አሰራጭተዋል ብሏል በክሱ።
በመረጃው መሰረት ከ5 ሺህ በላይ የሚሆኑ ግለሰቦች ተከሳሽ እና የተከሳሽ ድርጅት በተለያዩ በመንግሥት፣ በግል እና ማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨውን ማስታወቂያዎችን በመመልከት ወደ ድርጅቱ የሄዱ የግል ተበዳዮች በዱቤ ሰርታችሁ ትርፋማ የምትሆኑበትን ታክሲ ገንዘቡን በከፈላችሁት በ3 ወር ውስጥ እናስረክባቸዋለን በማለት 60 ሺህ ብር ለመመዝገቢያ፣ ከመኪናው ጠቅላላ ዋጋ 25 በመቶ ወይም 247 ሺህ 500 ብር በድርጅቱ አካውንት ላይ ገቢ እንዲያደርጉ በማድረግ የግል ተበዳዮች እምነት እንዲጥሉባችው ለማድረግ እና በረቀቀ መንገድ ወንጀሉን ለመፈፀም እንዲያመቻቸው ውል በማርቀቅ እና በድርጅቱ በተረቀቀው ውል ላይ እንዲፈርሙ ማድረግ የሚል በክሱ ላይ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ የመኪኖቻችውን ሻንሲ እና ሞተር ቁጥር ስለመጣ ፈርማችሁ ውሰዱ በማለት ከሄሎ ታክሲ ከሚል ድርጅት የሞተር እና ሻንሲ ቁጥር ላይ ፈርመው እንዲወስዱ ካደረገ በኋላ ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ተቀብሎ መኪናውን ሳያስረክብ ድርጅቱን ዘግቶ መሰወር በክሱ ላይ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል ነው።
እንዲሁም ተከሳሽ ግርማይ ገ/ሚካኤል ከተባለው (አስካል የተባለውን ድርጅት በማቋቋም በድርጅቱ ስም በ2002 ዓ.ም በተካሄደው የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ላይ በርካታ ኢትዮጵያውያን እንዲታደሙ ወደ ደቡብ አፍሪካ እልካቸዋለሁ በማለት ብር በመቀበል ተሰውሮ በኢንተርፖል የተያዘ) ለጊዜው ካልተያዘው ግብረ-አበር ጋር በመሆን ከዚህ በፊት ከላይ የፈፀሙትን እና ከላይ የተገለፀውን ወንጀል በሰፊው ለመፈፀም በሕጋዊ፣ በንግድ እና ውል ሽፋን ስም በተለምዶ የነጭ ኮሌታ ሳይበር አታላዮች የሚፈፅሙት ወንጀል ለመፈፀም እንዲያመቻቸው ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተባለውን ድርጅት በተሽካርከሪዎች አስመጪነት፣ በተሽካርከሪዎች መለዋወጫ፤ መቆጣጠሪያ መሳሪያዎችን እና ጌጣጌጦች አስመጪነት እና የተሽካርከሪዎች ከአካላት እና ተሳቢዎች አስመጪነት 7 ሚሊየን ብር ካፒታል በማቋቋም ከአዲስ አበባ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ቢሮ በግንቦት 3 ቀን 2016 ዓ.ም የንግድ ፍቃድ ያወጡ መሆኑ፤ ድርጅታችን የኤሌክትሪክ መኪኖችን በቀጥታ ከቻይና ቢዋይዲ ኩባንያ በማስመጣት በጠቅላላ ዋጋ 1 ሚሊየን 900 ሺህ ብር ለደንበኞች በ50 በመቶ ወይም 950 ሺህ ብር ቅድሚያ ክፍያ እና ቀሪው የ50 በመቶ በዱቤ ሽያጭ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለደንበኞች በማስረከብ ላይ ይገኛል፤ ማንኛውም ተቋም ያላደረገውን ቀሪውን 950 ሺህ ብር 50 በመቶ ያለወለድ በ5 ዓመት ውስጥ ከፍለው የሚጨርሱበት አሰራር በመዘርጋት የመኪና ባለቤት ሊያደርጋችሁ ተዘጋጅቷል፤ ስለዚህ ተመዝግበው በ3 ወር ውስጥ የመኪና ባለቤት ይሁኑ የሚሉ ማስታወቂያዎችን በማሰራት።
በኦሮሚያ ባህል ማዕከል፣ በስካይ ላይት ሆቴል፣ በመስቀል አደባባይ እና በወዳጅነት አደባባይ እንዳስረከቡ የሚያሳይ ቪድዮ እና ፎቶ በመልቀቅ እና በማሳየት እስካሁን ከ450 በላይ መኪኖችን ለተመዝጋቢዎች ያስረከበ መሆኑን፤ አሁንም ለደንበኞቻችን ለማስረከብ ወደ 400 መኪኖችን ወደ ሀገር ውስጥ እያጓጓዝን እናገኛለን፤ ኑ እና ከፍለው ቀሪውን 950 ሺህ ብር ያለወለድ እየከፈሉ የመኪና ባለቤት ይሁኑ፤ ለመኪናው ለ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን፤ ድርጅታችን ከፀሐይ ኢንሹራንስ ጋር የኢንሹራንስ ውል ገብቷል፣ ከባንክ ጋር አገናኝተናል” በማለት የተለያዩ ማስታወቂያዎችን በታዋቂ ግለሰቦች፣ ታዋቂ አርቲስቶችን፣ ቲክቶከሮችን፣ የመንግሥት እና የግል ሚዲያዎችን እንዲሁም የራሳቸውን ሚዲያ ጨምሮ የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ማስታወቂያውን በማሰራጨት በርካታ ሰዎች በተከሳሽ እና በተከሳሽ ድርጅት የተሰራጨውን ትርፋማ የምትሆኑበትን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና እናቀርባለን የሚል አማላይ እና አሳሳች ማስታወቂያዎችን በመመልከት በርካታ ግለሰቦች ወደ ድርጅቱ ሄደው በመመዝገብ ቅድመ ክፍያ 950 ሺህ ብር ከከፈሉ በኋላ በማስታወቂያ ላይ ከተነገረው ገንዘብ 950 ሺህ ብር በተጨማሪ (ተጨማሪ እሴት ታክሲ) በሚል 285 ሺህ ብር እና ለቦሎ እና ለታርጋ ተብሎ ከ130 ሺህ ብር እንዲከፍሉ አድርገዋል ሲል ዐቃቤ ሕግ በክሱ ዝርዝር ላይ አመልክቷል።
በአጠቃላይ 1 ሚሊየን 365 ሺህ ብር በማስከፈል በ3 ወር ውስጥ መኪና እናስረክባለን በማለት በተከሳሽ እና በተከሳሽ ድርጅት በተረቀቀው ውል ላይ እንዲፈርሙ በማድረግ እንዲሁም በ3 ወር ውስጥ መኪና አስረክባቸዋለሁ በማለት ከ1 ሺህ 430 በላይ ግለሰቦችን በመመዝገብ ከእያንዳንዱ ተመዝጋቢ ከብር 950 ሺህ እስከ 1 ነጥብ 86 ሚሊየን ብር በላይ ሰብስበው 100 መኪኖችን ለራሱ፣ ግብረ-አበሩ እና የጥቅም ተጋሪ ለሆኑ ግለሰቦች ብቻ አስረክቦ ሳለ በሚዲያዎች ከ520 በላይ መኪኖችን አስረክበናል በማለት አሳሳች መረጃዎችን በመናገር ግለሰቦች ቀርበው እንዲመዘገቡ እና ገንዘብ እንዲከፍሉ ሲያደርግ ነበረ በሚል 19 ተደራራቢ ክሶች ተመስርተውበታል።
የክስ መዝገቡን የተመለከተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት ነው።
FBC
ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ማስታወቂያ በማስነገር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እናስረክባለን በማለት ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ከተበዳዮች የሰበሰበው ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ስራ አስኪያጅ የሆነው ዳንኤል ዮሐንስ ክስ ተመስርቶበታል።
ተከሳሽ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀፅ 32 ቁጥር 1 ሀ እና ለ እንዲሁም አንቀጽ 35፣ 38 እንዲሁም የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅ ቁጥር 958/2008 አንቀፅ 10 ቁጥር 1 ስር የተደነገገውን በመተላለፍ ነው ክስ የተመሰረተበት።
ተከሳሽ ለጊዜው ካልተያዙ ተጠርጣሪዎች ጋር በመሆን ኮምፒውተርን ወይም የኮምፒውተር ስርዓትን በመጠቀም አሳሳች ዳታ በማሰራጨት፣ የራሳቸውን በመሰወር ወይም መግለፅ የሚገባቸውን ነገር በመደበቅ ወይም የሌላውን ሰው የተሳሳተ እምነት በመጠቀም፣ ሌላውን ሰው አታልለው የተበዳይን ጥቅም የሚጎዳ ድርጊት እንዲፈፀም ለማድረግ በማሰብ ወንጀል ለመፈፀም ባደረጉት ስምምነት መሰረት የወንጀል ድርጊት መፈጸማቸውን ዐቃቤ ሕግ በክስ ዝርዝሩ ላይ አመልክቷል።
በዚህም ተከሳሽ በ2013 ዓ.ም በመጀመሪያ ሄሎ ታክሲ እና ሄሎ መኪና የተባሉትን ድርጅቶች ካቋቋመ በኋላ ድርጅቱ የታክሲ ሥራን ለማዘመን ዘመናዊ መኪኖችን ከሀገር ውስጥ አቅራቢዎች እና ከውጭ ሀገር በማስመጣት እንዲሁም በመገጣጠም በመንገድ እና ትራንስፖርት ባለስልጣን (ሚኒስቴር) ባወጣው መመሪያ መሰረት አሁን ያለውን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት ለታክሲ ፈላጊዎች ዘመናዊ ታክሲ በዱቤ እናቀርባለን በሚል አሳሳች መረጃዎችን አሰራጭተዋል ብሏል በክሱ።
በመረጃው መሰረት ከ5 ሺህ በላይ የሚሆኑ ግለሰቦች ተከሳሽ እና የተከሳሽ ድርጅት በተለያዩ በመንግሥት፣ በግል እና ማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨውን ማስታወቂያዎችን በመመልከት ወደ ድርጅቱ የሄዱ የግል ተበዳዮች በዱቤ ሰርታችሁ ትርፋማ የምትሆኑበትን ታክሲ ገንዘቡን በከፈላችሁት በ3 ወር ውስጥ እናስረክባቸዋለን በማለት 60 ሺህ ብር ለመመዝገቢያ፣ ከመኪናው ጠቅላላ ዋጋ 25 በመቶ ወይም 247 ሺህ 500 ብር በድርጅቱ አካውንት ላይ ገቢ እንዲያደርጉ በማድረግ የግል ተበዳዮች እምነት እንዲጥሉባችው ለማድረግ እና በረቀቀ መንገድ ወንጀሉን ለመፈፀም እንዲያመቻቸው ውል በማርቀቅ እና በድርጅቱ በተረቀቀው ውል ላይ እንዲፈርሙ ማድረግ የሚል በክሱ ላይ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ የመኪኖቻችውን ሻንሲ እና ሞተር ቁጥር ስለመጣ ፈርማችሁ ውሰዱ በማለት ከሄሎ ታክሲ ከሚል ድርጅት የሞተር እና ሻንሲ ቁጥር ላይ ፈርመው እንዲወስዱ ካደረገ በኋላ ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ተቀብሎ መኪናውን ሳያስረክብ ድርጅቱን ዘግቶ መሰወር በክሱ ላይ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል ነው።
እንዲሁም ተከሳሽ ግርማይ ገ/ሚካኤል ከተባለው (አስካል የተባለውን ድርጅት በማቋቋም በድርጅቱ ስም በ2002 ዓ.ም በተካሄደው የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ላይ በርካታ ኢትዮጵያውያን እንዲታደሙ ወደ ደቡብ አፍሪካ እልካቸዋለሁ በማለት ብር በመቀበል ተሰውሮ በኢንተርፖል የተያዘ) ለጊዜው ካልተያዘው ግብረ-አበር ጋር በመሆን ከዚህ በፊት ከላይ የፈፀሙትን እና ከላይ የተገለፀውን ወንጀል በሰፊው ለመፈፀም በሕጋዊ፣ በንግድ እና ውል ሽፋን ስም በተለምዶ የነጭ ኮሌታ ሳይበር አታላዮች የሚፈፅሙት ወንጀል ለመፈፀም እንዲያመቻቸው ፊንቴክ ኢንቨስትመንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተባለውን ድርጅት በተሽካርከሪዎች አስመጪነት፣ በተሽካርከሪዎች መለዋወጫ፤ መቆጣጠሪያ መሳሪያዎችን እና ጌጣጌጦች አስመጪነት እና የተሽካርከሪዎች ከአካላት እና ተሳቢዎች አስመጪነት 7 ሚሊየን ብር ካፒታል በማቋቋም ከአዲስ አበባ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ቢሮ በግንቦት 3 ቀን 2016 ዓ.ም የንግድ ፍቃድ ያወጡ መሆኑ፤ ድርጅታችን የኤሌክትሪክ መኪኖችን በቀጥታ ከቻይና ቢዋይዲ ኩባንያ በማስመጣት በጠቅላላ ዋጋ 1 ሚሊየን 900 ሺህ ብር ለደንበኞች በ50 በመቶ ወይም 950 ሺህ ብር ቅድሚያ ክፍያ እና ቀሪው የ50 በመቶ በዱቤ ሽያጭ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለደንበኞች በማስረከብ ላይ ይገኛል፤ ማንኛውም ተቋም ያላደረገውን ቀሪውን 950 ሺህ ብር 50 በመቶ ያለወለድ በ5 ዓመት ውስጥ ከፍለው የሚጨርሱበት አሰራር በመዘርጋት የመኪና ባለቤት ሊያደርጋችሁ ተዘጋጅቷል፤ ስለዚህ ተመዝግበው በ3 ወር ውስጥ የመኪና ባለቤት ይሁኑ የሚሉ ማስታወቂያዎችን በማሰራት።
በኦሮሚያ ባህል ማዕከል፣ በስካይ ላይት ሆቴል፣ በመስቀል አደባባይ እና በወዳጅነት አደባባይ እንዳስረከቡ የሚያሳይ ቪድዮ እና ፎቶ በመልቀቅ እና በማሳየት እስካሁን ከ450 በላይ መኪኖችን ለተመዝጋቢዎች ያስረከበ መሆኑን፤ አሁንም ለደንበኞቻችን ለማስረከብ ወደ 400 መኪኖችን ወደ ሀገር ውስጥ እያጓጓዝን እናገኛለን፤ ኑ እና ከፍለው ቀሪውን 950 ሺህ ብር ያለወለድ እየከፈሉ የመኪና ባለቤት ይሁኑ፤ ለመኪናው ለ5 ዓመት ዋስትና እንሰጣለን፤ ድርጅታችን ከፀሐይ ኢንሹራንስ ጋር የኢንሹራንስ ውል ገብቷል፣ ከባንክ ጋር አገናኝተናል” በማለት የተለያዩ ማስታወቂያዎችን በታዋቂ ግለሰቦች፣ ታዋቂ አርቲስቶችን፣ ቲክቶከሮችን፣ የመንግሥት እና የግል ሚዲያዎችን እንዲሁም የራሳቸውን ሚዲያ ጨምሮ የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ማስታወቂያውን በማሰራጨት በርካታ ሰዎች በተከሳሽ እና በተከሳሽ ድርጅት የተሰራጨውን ትርፋማ የምትሆኑበትን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና እናቀርባለን የሚል አማላይ እና አሳሳች ማስታወቂያዎችን በመመልከት በርካታ ግለሰቦች ወደ ድርጅቱ ሄደው በመመዝገብ ቅድመ ክፍያ 950 ሺህ ብር ከከፈሉ በኋላ በማስታወቂያ ላይ ከተነገረው ገንዘብ 950 ሺህ ብር በተጨማሪ (ተጨማሪ እሴት ታክሲ) በሚል 285 ሺህ ብር እና ለቦሎ እና ለታርጋ ተብሎ ከ130 ሺህ ብር እንዲከፍሉ አድርገዋል ሲል ዐቃቤ ሕግ በክሱ ዝርዝር ላይ አመልክቷል።
በአጠቃላይ 1 ሚሊየን 365 ሺህ ብር በማስከፈል በ3 ወር ውስጥ መኪና እናስረክባለን በማለት በተከሳሽ እና በተከሳሽ ድርጅት በተረቀቀው ውል ላይ እንዲፈርሙ በማድረግ እንዲሁም በ3 ወር ውስጥ መኪና አስረክባቸዋለሁ በማለት ከ1 ሺህ 430 በላይ ግለሰቦችን በመመዝገብ ከእያንዳንዱ ተመዝጋቢ ከብር 950 ሺህ እስከ 1 ነጥብ 86 ሚሊየን ብር በላይ ሰብስበው 100 መኪኖችን ለራሱ፣ ግብረ-አበሩ እና የጥቅም ተጋሪ ለሆኑ ግለሰቦች ብቻ አስረክቦ ሳለ በሚዲያዎች ከ520 በላይ መኪኖችን አስረክበናል በማለት አሳሳች መረጃዎችን በመናገር ግለሰቦች ቀርበው እንዲመዘገቡ እና ገንዘብ እንዲከፍሉ ሲያደርግ ነበረ በሚል 19 ተደራራቢ ክሶች ተመስርተውበታል።
የክስ መዝገቡን የተመለከተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት ነው።
FBC
4 months ago
#እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Sponsored by
Surafel
4 months ago
#እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
4 months ago
#እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Comments