9 hours ago
በሚቀጥሉት ቀናት የክረምት ዝናብ ስርጭት
በሚቀጥሉት ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
የኢትዮጵያ የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዮት ለኢዜአ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው በሚቀጥሉት ቀናት ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል።
እርጥበታማው የአየር ሁኔታ ከቀን ወደ ቀን በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብና በሰሜን ምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው ያመላክታል።
የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች እና የደቡብ እና ደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎችን የሚሸፍን ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙም አስታውቋል።
በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ እና በመካከለኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ከ30 ሚሊ ሜትር በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖርም አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች እንደሚያሳዩ ገልጿል።
በሌላ በኩል በተለይም የቀኑ ከፍተኛ ሙቀት በአፋር ክልል፣ በሰሜንና ደቡብ ምዕራብ የአገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከ32 እስከ 40 ዲግሪ ሴሊሺየስ በላይ ይሆናል።
Seledadotio
Seledadotio
በሚቀጥሉት ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
የኢትዮጵያ የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዮት ለኢዜአ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው በሚቀጥሉት ቀናት ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል።
እርጥበታማው የአየር ሁኔታ ከቀን ወደ ቀን በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብና በሰሜን ምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው ያመላክታል።
የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች እና የደቡብ እና ደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎችን የሚሸፍን ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙም አስታውቋል።
በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ እና በመካከለኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ከ30 ሚሊ ሜትር በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖርም አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች እንደሚያሳዩ ገልጿል።
በሌላ በኩል በተለይም የቀኑ ከፍተኛ ሙቀት በአፋር ክልል፣ በሰሜንና ደቡብ ምዕራብ የአገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከ32 እስከ 40 ዲግሪ ሴሊሺየስ በላይ ይሆናል።
Seledadotio
Seledadotio
1 day ago
በሚቀጥሉት ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገራችን አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ ዝናብ ያገኛሉ
*****************
በሚቀጥሉት ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገራችን አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ኢንስቲትዩቱ እንዳስታወቀው እርጥበታማው የአየር ሁኔታ ከቀን ወደ ቀን እየተጠናከረ በመምጣት በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በመካከለኛው እና በደቡብ ምሥራቅ የሀገራችን አካባቢዎች ላይ የተሻለ የዝናብ ስርጭት ይኖራቸዋል።
በተለይም በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ እና በመካከለኛው የሀገራችን ክፍሎች ከ30 ሚሊ ሜትር በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖር አኃዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያሳያሉ።
በሌላ በኩል የቀኑ ከፍተኛ ሙቀት በአፋር ክልል፣ በሰሜን እና በደቡብ ምዕራብ ዝቅተኛ ቦታዎች ላይ ከ32 እስከ 40 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ ሆኖ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
በመደበኛ ሁኔታ ወቅታዊው የክረምት ዝናብ ቀደም ብሎ በምዕራብና በደቡብ ምዕራብ አጋማሽ የሀገራችን ክፍሎች ላይ የሚጀምር ሲሆን፣ በሂደት እየተጠናከረ የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ ሌሎች አካባቢዎችም እንደሚስፋፋ ተጠቁሟል።
በዚህም መሠረት በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በመካከለኛው እና በምሥራቅ የሀገራችን አካባቢዎች ላይ ዝናቡ በመጠንም ሆነ በስርጭት የተሻለ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ይህ የሚኖረው እርጥበት ለግብርና ሥራ የማሳ ዝግጅት ለማድረግ፣ የመኸር ሰብሎችን ለመዝራት እንዲሁም ለበልግ ሰብል ተጠቃሚ አካባቢዎች መልካም አጋጣሚን እንደሚፈጥር ኢንስቲትዩቱ ጠቁሟል።
በሚቀጥሉት አሥር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገራችን ተፋሰሶች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው የገጸ ምድር የውኃ ፍሰት እንደሚኖርም ታውቋል።
በዚህም መሠረት በመካከለኛው እና ታችኛው አባይ፣ በላዩኛው እና መካከለኛው ባሮ አኮቦ፣ በላዩኛው ስምጥ ሸለቆ፣ በኦሞ ጊቤ፣ በአዋሽ እንዲሁም በገናሌ ዳዋ ተፋሰሶች ከመካከለኛ እስከ ከባድ የገጸ ምድር የውኃ ፍሰት እንደሚጠበቅ ተጠቅሷል።
በተመሳሳይ በላይኛው አባይ፣ በኦጋዴን፣ በመካከለኛው አዋሽ፣ በስምጥ ሸለቆ እና በኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው የገጸ ምድር የውኃ ፍሰት እንደሚኖራቸውም ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ ገልጿል።
#ethiopiaweather #rainny #sunny
*****************
በሚቀጥሉት ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገራችን አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ኢንስቲትዩቱ እንዳስታወቀው እርጥበታማው የአየር ሁኔታ ከቀን ወደ ቀን እየተጠናከረ በመምጣት በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በመካከለኛው እና በደቡብ ምሥራቅ የሀገራችን አካባቢዎች ላይ የተሻለ የዝናብ ስርጭት ይኖራቸዋል።
በተለይም በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ እና በመካከለኛው የሀገራችን ክፍሎች ከ30 ሚሊ ሜትር በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖር አኃዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያሳያሉ።
በሌላ በኩል የቀኑ ከፍተኛ ሙቀት በአፋር ክልል፣ በሰሜን እና በደቡብ ምዕራብ ዝቅተኛ ቦታዎች ላይ ከ32 እስከ 40 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ ሆኖ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
በመደበኛ ሁኔታ ወቅታዊው የክረምት ዝናብ ቀደም ብሎ በምዕራብና በደቡብ ምዕራብ አጋማሽ የሀገራችን ክፍሎች ላይ የሚጀምር ሲሆን፣ በሂደት እየተጠናከረ የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ ሌሎች አካባቢዎችም እንደሚስፋፋ ተጠቁሟል።
በዚህም መሠረት በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በመካከለኛው እና በምሥራቅ የሀገራችን አካባቢዎች ላይ ዝናቡ በመጠንም ሆነ በስርጭት የተሻለ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ይህ የሚኖረው እርጥበት ለግብርና ሥራ የማሳ ዝግጅት ለማድረግ፣ የመኸር ሰብሎችን ለመዝራት እንዲሁም ለበልግ ሰብል ተጠቃሚ አካባቢዎች መልካም አጋጣሚን እንደሚፈጥር ኢንስቲትዩቱ ጠቁሟል።
በሚቀጥሉት አሥር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገራችን ተፋሰሶች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው የገጸ ምድር የውኃ ፍሰት እንደሚኖርም ታውቋል።
በዚህም መሠረት በመካከለኛው እና ታችኛው አባይ፣ በላዩኛው እና መካከለኛው ባሮ አኮቦ፣ በላዩኛው ስምጥ ሸለቆ፣ በኦሞ ጊቤ፣ በአዋሽ እንዲሁም በገናሌ ዳዋ ተፋሰሶች ከመካከለኛ እስከ ከባድ የገጸ ምድር የውኃ ፍሰት እንደሚጠበቅ ተጠቅሷል።
በተመሳሳይ በላይኛው አባይ፣ በኦጋዴን፣ በመካከለኛው አዋሽ፣ በስምጥ ሸለቆ እና በኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው የገጸ ምድር የውኃ ፍሰት እንደሚኖራቸውም ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ ገልጿል።
#ethiopiaweather #rainny #sunny
4 days ago
ካርድ በመውሰድ ያሳየነውን ተሳትፎ ድምፅ በመስጠትም እናረጋግጣለን - የድሬዳዋ ወጣቶች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶች ካርድ በመውሰድ ያሳየነውን ተሳትፎ ድምፅ በመስጠትም እናረጋግጣለን አሉ።
ወጣቶቹ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በወሰዱት ካርድ ድምፃቸውን በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
በነገው እለት ድምፅ ለመስጠት በድሬዳዋ ያለውን ዝግጁነት በተመለከተ ኢዜአ የተለያዩ ወጣቶችን አነጋግሯል።
የዘንድሮው ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሳተፉበት ታሪካዊ አጋጣሚ መሆኑን ያነሱት ወጣቶቹ፤ ካርድ በመውሰድ ያሳዩትን ተሳትፎ ድምፅ በመስጠትም የሚያረጋግጡ መሆኑን ተናግረዋል።
ወጣቶቹ ኢድል ፋራህ፣ ሜላት አባተ እና ናስር መሐመድ፤ የዳበረ የዴሞክራሲ ስርዓት በመገንባት የወደፊቷን ኢትዮጵያ ለማጽናት በሚደረገው ጥረት አሻራችንን ለማኖር ተዘጋጅተናል ብለዋል።
በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ በተለይም የወጣቶች ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን እንረዳለን በማለት ገልጸው፤ በድምፅ መሪዎችን መምረጥና በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሀገርን ማጽናት የሁላችንም አደራ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ሌሎች አስተያየት ሰጭ ወጣቶች ረድኤት መኮንን፣ ጃሚ ዲኔ እና ኢድሪስ ሙሳ፤ የምርጫ ካርድ በመውሰድ ለምርጫው ቀደም ብለው መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።
በመሆኑም ነገ በሚካሄደው ምርጫ በወሰዱት ካርድ ድምፃቸውን በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶች ካርድ በመውሰድ ያሳየነውን ተሳትፎ ድምፅ በመስጠትም እናረጋግጣለን አሉ።
ወጣቶቹ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በወሰዱት ካርድ ድምፃቸውን በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
በነገው እለት ድምፅ ለመስጠት በድሬዳዋ ያለውን ዝግጁነት በተመለከተ ኢዜአ የተለያዩ ወጣቶችን አነጋግሯል።
የዘንድሮው ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሳተፉበት ታሪካዊ አጋጣሚ መሆኑን ያነሱት ወጣቶቹ፤ ካርድ በመውሰድ ያሳዩትን ተሳትፎ ድምፅ በመስጠትም የሚያረጋግጡ መሆኑን ተናግረዋል።
ወጣቶቹ ኢድል ፋራህ፣ ሜላት አባተ እና ናስር መሐመድ፤ የዳበረ የዴሞክራሲ ስርዓት በመገንባት የወደፊቷን ኢትዮጵያ ለማጽናት በሚደረገው ጥረት አሻራችንን ለማኖር ተዘጋጅተናል ብለዋል።
በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ በተለይም የወጣቶች ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን እንረዳለን በማለት ገልጸው፤ በድምፅ መሪዎችን መምረጥና በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሀገርን ማጽናት የሁላችንም አደራ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ሌሎች አስተያየት ሰጭ ወጣቶች ረድኤት መኮንን፣ ጃሚ ዲኔ እና ኢድሪስ ሙሳ፤ የምርጫ ካርድ በመውሰድ ለምርጫው ቀደም ብለው መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።
በመሆኑም ነገ በሚካሄደው ምርጫ በወሰዱት ካርድ ድምፃቸውን በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
14 days ago
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገር አቀፍ የሰላምና የጸሎት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ሊያካሂድ ነው
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገር አቀፍ የሰላምና የጸሎት መርሃ ግብር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ አራዳ ፓርክ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገር አቀፍ የሰላምና የጸሎት መርሃ ግብርን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የጉባኤው ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በመግለጫቸው፣ ሀገር አቀፍ የሰላምና የአብሮነት የጸሎት መርሃ ግብሩ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች በጋራ የሚሳተፉበት ነው።
በመርሐ ግብሩ የሰላም እና የአብሮነት መልዕክቶችን ማስተላለፍ፣ የአገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ፣እንዲሁም በህዝቦች መካከል ሰላምና አብሮነትን ማጠናከርና ለሀገር መቆም ዋነኛ ትኩረቱ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ኅብረተሰቡ በቂ ግንዛቤ በማግኘት በመርሐ ግብሩ ላይ እንዲሳተፍ የመገናኛ ብዙኃን ኋላፊነታቸውን እንዲወጡም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ግንቦት 16 ቀን 2018 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው መርሐ ግበር የጋራ እሴቶችና አንድነትን የሚያጎሉ መልዕክቶች እንደሚተላለፉም ጠቅሰዋል፡፡
ለሀገር ዘላቂ ሰላም፣ለሕዝቦች መተሳሰብ እና አብሮነት መጽናት በጋራ ጸሎት እንደሚካሄድም ተናግረዋል፡፡
ጉባኤው ከዚህ ቀደምም በተለያዩ ወቅቶች መሰል ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብሮችን ሲያካሂድ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡
በዚህ መርሃ ግብር ላይ የሁሉም የጉባኤው አባል ቤተ-እምነት ተቋማት የሃይማኖት መሪዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚሳተፉ ጠቅሰዋል።
#ኢዜአ
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገር አቀፍ የሰላምና የጸሎት መርሃ ግብር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ አራዳ ፓርክ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገር አቀፍ የሰላምና የጸሎት መርሃ ግብርን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የጉባኤው ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በመግለጫቸው፣ ሀገር አቀፍ የሰላምና የአብሮነት የጸሎት መርሃ ግብሩ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች በጋራ የሚሳተፉበት ነው።
በመርሐ ግብሩ የሰላም እና የአብሮነት መልዕክቶችን ማስተላለፍ፣ የአገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ፣እንዲሁም በህዝቦች መካከል ሰላምና አብሮነትን ማጠናከርና ለሀገር መቆም ዋነኛ ትኩረቱ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ኅብረተሰቡ በቂ ግንዛቤ በማግኘት በመርሐ ግብሩ ላይ እንዲሳተፍ የመገናኛ ብዙኃን ኋላፊነታቸውን እንዲወጡም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ግንቦት 16 ቀን 2018 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው መርሐ ግበር የጋራ እሴቶችና አንድነትን የሚያጎሉ መልዕክቶች እንደሚተላለፉም ጠቅሰዋል፡፡
ለሀገር ዘላቂ ሰላም፣ለሕዝቦች መተሳሰብ እና አብሮነት መጽናት በጋራ ጸሎት እንደሚካሄድም ተናግረዋል፡፡
ጉባኤው ከዚህ ቀደምም በተለያዩ ወቅቶች መሰል ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብሮችን ሲያካሂድ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡
በዚህ መርሃ ግብር ላይ የሁሉም የጉባኤው አባል ቤተ-እምነት ተቋማት የሃይማኖት መሪዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚሳተፉ ጠቅሰዋል።
#ኢዜአ
Sponsored by
Surafel
15 days ago
"ምርጫን መዘገብ ከምርጫ ባሻገር የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም የማስጠበቅ ጉዳይ ነው!"
— ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው "ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙሃን ሚና" በሚለው ታላቅ መድረክ ላይ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መገናኛ ብዙሃን ከብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ አንጻር ስላላቸው ስትራቴጂካዊ ሚና ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን የመገናኛ ብዙሃን ታላቅ ሚና አስመልክቶ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ የሚችሉባቸው የብሔራዊ ጥቅም መዳረሻዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ይህንን ግንዛቤ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ ሚዲያው ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
አያይዘውም ከምርጫ ባሻገር ማየት ያስፈልጋል ካሉ በኋላ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ፣ ሂደቱ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚረዳ ዋነኛ መንገድ መሆኑን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ መሆን አለበት። ጋዜጠኞች ምርጫን ሲዘግቡ "ከምርጫው ዕለት ባሻገር" ያለውን ሀገራዊ ሥዕል (ኢትዮጵያዊ አውድ) ማየት ይጠበቅባቸዋል።
የፓናል ውይይት በመድረኩ ላይ ከተሳታፊዎች በምርጫው ወቅት የሚዲያና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ቅንጅት የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታው ተስፋሁን ጎበዛይ አየር መንገድን፣ ባህር በርን ወይም ጂኦፖለቲካን ስንተነትን የምናነሳው ብሔራዊ ጥቅም፣ ልክ እንደ ምርጫ ባሉ ትልልቅ ሀገራዊ ሂደቶች ውስጥም ዋናው መለኪያ መሆን አለበት። ምርጫ የፓርቲዎች ፉክክር ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ እንድትቆም የምናደርግበት ሂደት ነው። ስለዚህ እያንዳንዱ የሚዲያ ባለሙያ የፖለቲካ ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሀገርን በሚያቆሙ የጋራ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ግዴታ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
የኢዜአ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤም መሰል የጋራ መድረኮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
#getu #nationalinterest #ethiopianelection2018 #mediaresponsibility #adamaforum #7thgeneralelection #tesfahungobezay #ena #governmentcommunication #ብሔራዊጥቅም #7ኛውምርጫ #ሚዲያናሀገር #አዳማ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
— ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው "ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙሃን ሚና" በሚለው ታላቅ መድረክ ላይ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መገናኛ ብዙሃን ከብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ አንጻር ስላላቸው ስትራቴጂካዊ ሚና ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን የመገናኛ ብዙሃን ታላቅ ሚና አስመልክቶ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ የሚችሉባቸው የብሔራዊ ጥቅም መዳረሻዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ይህንን ግንዛቤ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ ሚዲያው ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
አያይዘውም ከምርጫ ባሻገር ማየት ያስፈልጋል ካሉ በኋላ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ፣ ሂደቱ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚረዳ ዋነኛ መንገድ መሆኑን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ መሆን አለበት። ጋዜጠኞች ምርጫን ሲዘግቡ "ከምርጫው ዕለት ባሻገር" ያለውን ሀገራዊ ሥዕል (ኢትዮጵያዊ አውድ) ማየት ይጠበቅባቸዋል።
የፓናል ውይይት በመድረኩ ላይ ከተሳታፊዎች በምርጫው ወቅት የሚዲያና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ቅንጅት የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታው ተስፋሁን ጎበዛይ አየር መንገድን፣ ባህር በርን ወይም ጂኦፖለቲካን ስንተነትን የምናነሳው ብሔራዊ ጥቅም፣ ልክ እንደ ምርጫ ባሉ ትልልቅ ሀገራዊ ሂደቶች ውስጥም ዋናው መለኪያ መሆን አለበት። ምርጫ የፓርቲዎች ፉክክር ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ እንድትቆም የምናደርግበት ሂደት ነው። ስለዚህ እያንዳንዱ የሚዲያ ባለሙያ የፖለቲካ ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሀገርን በሚያቆሙ የጋራ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ግዴታ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
የኢዜአ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤም መሰል የጋራ መድረኮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
#getu #nationalinterest #ethiopianelection2018 #mediaresponsibility #adamaforum #7thgeneralelection #tesfahungobezay #ena #governmentcommunication #ብሔራዊጥቅም #7ኛውምርጫ #ሚዲያናሀገር #አዳማ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
16 days ago
ኢትዮጵያዊያን አዳጊዎች በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች ሮቦቲክስ ውድድር በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ አሸነፉ
**********************
የኢትዮጵያ አዳጊዎች ልዑክ በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና በመሳተፍ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ 1ኛ በመሆን አሸንፏል።
በሚቺጋን አሜሪካ ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የ2026 የ‘ሮቦፌስት’ ዓለም አቀፍ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን ተወዳዳሪዎች አስደናቂ ድሎችን አስመዝግበዋል።
ልጆቻችን ከ39 የቴክኖሎጂ ኃያላን ሀገራት ከተወጣጡ 738 ቡድኖች ጋር በመፎካከር ነው በተለያዩ ዘርፎች ማሸነፍ የቻሉት።
በውድድሩ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች ቀዳሚ በመሆን ሲያሸንፉ፣ በሕክምና ሮቦቲክስ ዘርፍ 5ኛ እንዲሁም በፈጠራ ማሳያ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ከአንድ ወር በፊት በግሪክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ሚኖአን ሮቦቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች 2ኛ ደረጃን በማግኘት የሀገራቸውን ስም ማስጠራታቸው ይታወሳል።
#ebc #ethiopia #robotics #robofest2026 #ai
**********************
የኢትዮጵያ አዳጊዎች ልዑክ በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና በመሳተፍ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ 1ኛ በመሆን አሸንፏል።
በሚቺጋን አሜሪካ ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የ2026 የ‘ሮቦፌስት’ ዓለም አቀፍ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን ተወዳዳሪዎች አስደናቂ ድሎችን አስመዝግበዋል።
ልጆቻችን ከ39 የቴክኖሎጂ ኃያላን ሀገራት ከተወጣጡ 738 ቡድኖች ጋር በመፎካከር ነው በተለያዩ ዘርፎች ማሸነፍ የቻሉት።
በውድድሩ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች ቀዳሚ በመሆን ሲያሸንፉ፣ በሕክምና ሮቦቲክስ ዘርፍ 5ኛ እንዲሁም በፈጠራ ማሳያ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ከአንድ ወር በፊት በግሪክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ሚኖአን ሮቦቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች 2ኛ ደረጃን በማግኘት የሀገራቸውን ስም ማስጠራታቸው ይታወሳል።
#ebc #ethiopia #robotics #robofest2026 #ai
20 days ago
የኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ ፍጹም ተገቢና ህጋዊ ነው - የፈረንሳይ አምባሳደር
ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት ፍጹም ህጋዊ መሆኑን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲ ላሜክ ገለጹ።
አምባሳደሩ ይህ ጥያቄ በዓለም ላይ በብዛት ህዝብ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለምትሰለፈው ኢትዮጵያ ተገቢና ምክንያታዊ መሆኑንም ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል።
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ከአንድ ዓመት ተኩል ገደማ በፊት በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት ወቅት የገለጹትን አቋም ያስታወሱት አምባሳደሩ፤ ጉዳዩ አሁንም ቢሆን መሰረታዊና ህጋዊ ጥያቄ ሆኖ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
አምባሳደሩ ኢትዮጵያ ያላትን ሰፊ የህዝብ ቁጥር እና የአገሪቱ መልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥ እንደ ዋነኛ ምክንያት ጠቅሰዋል።
በርካታ ታዛቢዎች እንደሚስማሙት፣ የቀይ ባሕር ጉዳይ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ቅርስ፣ ከጥንታዊ ስልጣኔዋ፣ ከሀገረ መንግስት ምስረታዋ ፣ ከብሄራዊ ደህንነትና ከረጅም ጊዜ የኢኮኖሚ ግቦች ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያለው ነው።
ኢትዮጵያም ይህንን መልክዓ-ምድራዊ፣ ታሪካዊና ኢኮኖሚያዊ አውድ መሰረት በማድረግ፣ በጋራ ተጠቃሚነትና በአጋርነት መርህ ላይ የተመሰረተ የባሕር በር ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እንዲሁም ለጋራ ልማት የሚረዱ ውይይቶችን ስታካሂድ ቆይታለች።
ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነትን በተመለከተ ያላትን ሉዓላዊ መብት ለማረጋገጥ፣ በትውልዶች መካከል የተሸጋገረውን ይህን ጥያቄ በዲፕሎማሲያዊና በህጋዊ መንገዶች መፍትሄ እንዲያገኙ እየሰራች ትገኛለች።
አምባሳደር አሌክሲ ፈረንሳይ የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ ለመፍታት የሚደረጉ ገንቢ ጥረቶችን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ጠቁመው፤ በዚህ ረገድ ፈረንሳይ የምታበረክተው ማንኛውም እገዛ ካለ ድጋፍ ለመስጠት ፍላጎቱ አለን ብለዋል።
EBC
ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት ፍጹም ህጋዊ መሆኑን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲ ላሜክ ገለጹ።
አምባሳደሩ ይህ ጥያቄ በዓለም ላይ በብዛት ህዝብ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለምትሰለፈው ኢትዮጵያ ተገቢና ምክንያታዊ መሆኑንም ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል።
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ከአንድ ዓመት ተኩል ገደማ በፊት በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት ወቅት የገለጹትን አቋም ያስታወሱት አምባሳደሩ፤ ጉዳዩ አሁንም ቢሆን መሰረታዊና ህጋዊ ጥያቄ ሆኖ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
አምባሳደሩ ኢትዮጵያ ያላትን ሰፊ የህዝብ ቁጥር እና የአገሪቱ መልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥ እንደ ዋነኛ ምክንያት ጠቅሰዋል።
በርካታ ታዛቢዎች እንደሚስማሙት፣ የቀይ ባሕር ጉዳይ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ቅርስ፣ ከጥንታዊ ስልጣኔዋ፣ ከሀገረ መንግስት ምስረታዋ ፣ ከብሄራዊ ደህንነትና ከረጅም ጊዜ የኢኮኖሚ ግቦች ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያለው ነው።
ኢትዮጵያም ይህንን መልክዓ-ምድራዊ፣ ታሪካዊና ኢኮኖሚያዊ አውድ መሰረት በማድረግ፣ በጋራ ተጠቃሚነትና በአጋርነት መርህ ላይ የተመሰረተ የባሕር በር ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እንዲሁም ለጋራ ልማት የሚረዱ ውይይቶችን ስታካሂድ ቆይታለች።
ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነትን በተመለከተ ያላትን ሉዓላዊ መብት ለማረጋገጥ፣ በትውልዶች መካከል የተሸጋገረውን ይህን ጥያቄ በዲፕሎማሲያዊና በህጋዊ መንገዶች መፍትሄ እንዲያገኙ እየሰራች ትገኛለች።
አምባሳደር አሌክሲ ፈረንሳይ የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ ለመፍታት የሚደረጉ ገንቢ ጥረቶችን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ጠቁመው፤ በዚህ ረገድ ፈረንሳይ የምታበረክተው ማንኛውም እገዛ ካለ ድጋፍ ለመስጠት ፍላጎቱ አለን ብለዋል።
EBC
25 days ago
የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ለ24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ወደ አክራ አቀና
በጋና አክራ ከተማ በሚዘጋጀው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ዛሬ ማለዳ ወደ ስፍራው አምርቷል።
ልዑክ ቡድኑ 31 ሴቶች እና 32 ወንዶች በድምሩ 63 አትሌቶችን እንዲሁም 12 አሰልጣኞችን የያዘ ነው።
በተጨማሪም በልዑካን ቡድኑ ውስጥ 3 የህክምና ባለሙያዎች፣ ሶስት የሚዲያ ባለሙያዎች፣ አንድ የቴክኒክ ቡድን መሪ እና የቡድን መሪን ጨምሮ ስድስት ኦፊሻሎች በጉዞው ላይ ተካተዋል።
ኢትዮጵያ በካሜሮን ዱዋላ በተደረገው 23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ5 ወርቅ፣ 4 ብር እና 1 ነሃስ በድምሩ 10 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ ከአፍሪካ 4ኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀች ሲሆን፣ ዘንድሮ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ዝግጅት ሲደረግ ቆይቷል።
ይህ ሻምፒዮና ከግንቦት 4 እስከ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ኢዜአ
በጋና አክራ ከተማ በሚዘጋጀው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ዛሬ ማለዳ ወደ ስፍራው አምርቷል።
ልዑክ ቡድኑ 31 ሴቶች እና 32 ወንዶች በድምሩ 63 አትሌቶችን እንዲሁም 12 አሰልጣኞችን የያዘ ነው።
በተጨማሪም በልዑካን ቡድኑ ውስጥ 3 የህክምና ባለሙያዎች፣ ሶስት የሚዲያ ባለሙያዎች፣ አንድ የቴክኒክ ቡድን መሪ እና የቡድን መሪን ጨምሮ ስድስት ኦፊሻሎች በጉዞው ላይ ተካተዋል።
ኢትዮጵያ በካሜሮን ዱዋላ በተደረገው 23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ5 ወርቅ፣ 4 ብር እና 1 ነሃስ በድምሩ 10 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ ከአፍሪካ 4ኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀች ሲሆን፣ ዘንድሮ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ዝግጅት ሲደረግ ቆይቷል።
ይህ ሻምፒዮና ከግንቦት 4 እስከ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ኢዜአ
25 days ago
የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች የሚሳተፉበት የምርጫ ቅስቀሳ ንቅናቄ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ብቻ የሚሳተፉበት የምርጫ ቅስቀሳ ንቅናቄ ተካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ባለፉት አምስት ዓመታት በከተማዋ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተሰሩ ዓበይት ተግባራት ተስተጋብተዋል።
በተለይም የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ስራዎች መንጸባረቃቸውንም ኢዜአ ዘግቧል።
በመርሐ ግብሩ የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባል እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች እና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የፓርቲው ደጋፊዎች ታድመዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ብቻ የሚሳተፉበት የምርጫ ቅስቀሳ ንቅናቄ ተካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ባለፉት አምስት ዓመታት በከተማዋ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተሰሩ ዓበይት ተግባራት ተስተጋብተዋል።
በተለይም የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ስራዎች መንጸባረቃቸውንም ኢዜአ ዘግቧል።
በመርሐ ግብሩ የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባል እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች እና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የፓርቲው ደጋፊዎች ታድመዋል።
28 days ago
መገናኛ ብዙኃን የጋራ ማንነትን የሚገነቡና ለሀገራዊ ግቦች በቁርጠኝነት መስራት አለባቸው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የጋራ ማንነትን የሚገነቡና ለሀገራዊ ግቦች በቁርጠኝነት የሚሰሩ መሆን አለባቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ሌሎች የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት "የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ" በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በለውጡ ዓመታት በመገናኛ ብዙኃን ዘርፍ በተደረገው ሪፎርም የሚታይ ለውጥ ተመዝግቧል።
የለውጡ መንግሥት የመገናኛ ብዙኃን ዘርፍ አቅምን ለማሳደግና ነፃና ገለልተኛ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማትን ለመፍጠር በሙያቸው ምክንያት የታሰሩ ጋዜጠኞችን መፍታት የመጀመሪያው ርምጃ እንደነበር አስታውሰዋል።
በሙያቸው ምክንያት ተዘግተው የቆዩና ወደ ሀገር ቤት ገብተው እንዳይሠሩ የተከለከሉ መገናኛ ብዙሃንና ጋዜጠኞች ወደ ሀገራቸው መጥተው እንዲሠሩ ተፈቅዶላቸዋል ብለዋል።
ከዚህም ባለፈ በመገናኛ ብዙኃን ሪፎርሙ ከውጭ ሆነው የሚዘግቡ መገናኛ ብዙሃን ይጠለፉ (ጃም ይደረጉ) የነበረበትን አሠራር ማስቀረት እንደተቻለ ጠቁመው÷ በለውጡ መንግሥት የፀረ-ሽብር አዋጁን ጨምሮ ሌሎች አሳሪ ሕጎች ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል ብለዋል።
ይሁን እንጂ የመገናኛ ብዙኃን ነፃነት ሲከፈት ወደ ሙያው ለመግባት የተቸገሩና ነፃነታቸውን ማስተዳደር ያልቻሉ ባለሙያዎች በመፈጠራቸው ለዘርፉ ፈተና እንደሆኑ ገልጸዋል።
በመገናኛ ብዙኃን ዘርፍ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ባይፈቱም መልካም ሥራዎች ተከናውነዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ÷ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ያዩትንና የሰሙትን እውነት የሚዘግቡ መሆን እንዳለባቸው ተናግረዋል።
የጋራ ማንነትን የሚገነቡ መሆን እንዳለባቸው ገልጸው÷ መገናኛ ብዙሃን በቅንጅት ለማወያየት የበለጠ ክፍት መሆን እንዳለባቸው ነው የገለጹት።
የሃይማኖት፣ የፖለቲካና የሌሎችም ዘርፎች ዋልታ ረገጥነት ቀርቶ ሚዛናዊነት መንገስ እንዳለበትም አሳስበዋል።
ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ በቂ ጥላቻ፣ መናናቅና መከፋፈል ተዘርቷል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ አሁን መገናኛ ብዙሃን በአንድነትና የተሳሳቱ ትርክቶችን ማቅናት ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ገልጸዋል።
መገናኛ ብዙኃን የዘገባ ዓላማን፣ አተያይን፣ ሙያዊ ብቃትን እንዲሁም ቅርበትን መሠረት አድርገው መሥራት ይገባቸዋል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የጋራ ማንነትን የሚገነቡና ለሀገራዊ ግቦች በቁርጠኝነት የሚሰሩ መሆን አለባቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ሌሎች የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት "የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ" በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በለውጡ ዓመታት በመገናኛ ብዙኃን ዘርፍ በተደረገው ሪፎርም የሚታይ ለውጥ ተመዝግቧል።
የለውጡ መንግሥት የመገናኛ ብዙኃን ዘርፍ አቅምን ለማሳደግና ነፃና ገለልተኛ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማትን ለመፍጠር በሙያቸው ምክንያት የታሰሩ ጋዜጠኞችን መፍታት የመጀመሪያው ርምጃ እንደነበር አስታውሰዋል።
በሙያቸው ምክንያት ተዘግተው የቆዩና ወደ ሀገር ቤት ገብተው እንዳይሠሩ የተከለከሉ መገናኛ ብዙሃንና ጋዜጠኞች ወደ ሀገራቸው መጥተው እንዲሠሩ ተፈቅዶላቸዋል ብለዋል።
ከዚህም ባለፈ በመገናኛ ብዙኃን ሪፎርሙ ከውጭ ሆነው የሚዘግቡ መገናኛ ብዙሃን ይጠለፉ (ጃም ይደረጉ) የነበረበትን አሠራር ማስቀረት እንደተቻለ ጠቁመው÷ በለውጡ መንግሥት የፀረ-ሽብር አዋጁን ጨምሮ ሌሎች አሳሪ ሕጎች ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል ብለዋል።
ይሁን እንጂ የመገናኛ ብዙኃን ነፃነት ሲከፈት ወደ ሙያው ለመግባት የተቸገሩና ነፃነታቸውን ማስተዳደር ያልቻሉ ባለሙያዎች በመፈጠራቸው ለዘርፉ ፈተና እንደሆኑ ገልጸዋል።
በመገናኛ ብዙኃን ዘርፍ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ባይፈቱም መልካም ሥራዎች ተከናውነዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ÷ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ያዩትንና የሰሙትን እውነት የሚዘግቡ መሆን እንዳለባቸው ተናግረዋል።
የጋራ ማንነትን የሚገነቡ መሆን እንዳለባቸው ገልጸው÷ መገናኛ ብዙሃን በቅንጅት ለማወያየት የበለጠ ክፍት መሆን እንዳለባቸው ነው የገለጹት።
የሃይማኖት፣ የፖለቲካና የሌሎችም ዘርፎች ዋልታ ረገጥነት ቀርቶ ሚዛናዊነት መንገስ እንዳለበትም አሳስበዋል።
ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ በቂ ጥላቻ፣ መናናቅና መከፋፈል ተዘርቷል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ አሁን መገናኛ ብዙሃን በአንድነትና የተሳሳቱ ትርክቶችን ማቅናት ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ገልጸዋል።
መገናኛ ብዙኃን የዘገባ ዓላማን፣ አተያይን፣ ሙያዊ ብቃትን እንዲሁም ቅርበትን መሠረት አድርገው መሥራት ይገባቸዋል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
Sponsored by
Surafel
28 days ago
ኢዜአ መንግሥት ባደረገው ሪፎርም ዳግም ተወልዷል ማለት ይቻላል - አቶ ሰይፈ ደርቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከምስረታው ባልተናነሰ የለውጡ መንግሥት በዘርፉና በተቋሙ ባደረገው ሪፎርም ምክንያት ዳግም ተወልዷል ማለት ይቻላል አሉ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ ሰይፈ ደርቤ።
አቶ ሰይፈ ደርቤ ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በተሰኘው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ እንደገለጹት÷ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከምስረታው ባልተናነሰ የለውጡ መንግሥት በዘርፉና በተቋሙ ባደረገው ሪፎርም ምክንያት ዳግም ተወልዷል ማለት ይቻላል።
የተከናወነው የእሳቤ፣ የህግና አደረጃጀት እንዲሁም የአሰራር ሪፎርም የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን በአፍሪካ አስተማማኝና ተጽዕኖ ፈጣሪ የዜና ምንጭ በመሆን ብሔራዊ ጥቅምን ማስጠበቅና ብሄራዊ መግባባት መፍጠር የሚያስችል አቅም እንዲላበስ አስችሎታልም ነው ያሉት።
ተቋሙ ተደራሽነቱን በማስፋት፣ በቴክኖሎጂ ተደራጅቶ፣ ከኢትዮጵያ ተሻግሮ የአፍሪካ ድምጽ በመሆን የወል ትርክትን እየገነባ ይገኛል ማለታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ አመላክቷል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከምስረታው ባልተናነሰ የለውጡ መንግሥት በዘርፉና በተቋሙ ባደረገው ሪፎርም ምክንያት ዳግም ተወልዷል ማለት ይቻላል አሉ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ ሰይፈ ደርቤ።
አቶ ሰይፈ ደርቤ ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በተሰኘው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ እንደገለጹት÷ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከምስረታው ባልተናነሰ የለውጡ መንግሥት በዘርፉና በተቋሙ ባደረገው ሪፎርም ምክንያት ዳግም ተወልዷል ማለት ይቻላል።
የተከናወነው የእሳቤ፣ የህግና አደረጃጀት እንዲሁም የአሰራር ሪፎርም የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን በአፍሪካ አስተማማኝና ተጽዕኖ ፈጣሪ የዜና ምንጭ በመሆን ብሔራዊ ጥቅምን ማስጠበቅና ብሄራዊ መግባባት መፍጠር የሚያስችል አቅም እንዲላበስ አስችሎታልም ነው ያሉት።
ተቋሙ ተደራሽነቱን በማስፋት፣ በቴክኖሎጂ ተደራጅቶ፣ ከኢትዮጵያ ተሻግሮ የአፍሪካ ድምጽ በመሆን የወል ትርክትን እየገነባ ይገኛል ማለታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ አመላክቷል።
28 days ago
የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉብኝት በአዲስ አበባ
*****************
የመጀመሪያው የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ የሚያደርጉትን ጉብኝት ጀምረዋል።
የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅና የዲጂታል ትርክቱን በባለቤትነት ለመምራት ያለመው የመጀመሪያው የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ዛሬ እና ነገ ይካሄዳል።
በጉባኤው ለመታደም ከ30 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ 321 ሚሊዮን በላይ የማህበራዊ ሚዲያ ተከታዮች ያሏቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በአዲስ አበባ ከትመዋል።
በተጨማሪም 150 ሚሊዮን ተከታዮች ያላቸው 120 ኢትዮጵያውያን የይዘት ፈጣሪዎች በጋራ በመሰባሰብ፣ የዓለም የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው አዲስ አበባ አዲስ የዲጂታል ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅተዋል።
እንደ ኢዜአ ዘገባ የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች የጉባኤው አካል የሆነውን ጉብኝት የጀመሩ ሲሆን፤ አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲናነቷን የሚያጎሉ ድምቀቶቿን ታስጎበኛለች።
Ethiopian Broadcasting Corporation #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #socialmediamarketing #socialmediainfluencer #ethiopia
*****************
የመጀመሪያው የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ የሚያደርጉትን ጉብኝት ጀምረዋል።
የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅና የዲጂታል ትርክቱን በባለቤትነት ለመምራት ያለመው የመጀመሪያው የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ዛሬ እና ነገ ይካሄዳል።
በጉባኤው ለመታደም ከ30 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ 321 ሚሊዮን በላይ የማህበራዊ ሚዲያ ተከታዮች ያሏቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በአዲስ አበባ ከትመዋል።
በተጨማሪም 150 ሚሊዮን ተከታዮች ያላቸው 120 ኢትዮጵያውያን የይዘት ፈጣሪዎች በጋራ በመሰባሰብ፣ የዓለም የዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው አዲስ አበባ አዲስ የዲጂታል ታሪክ ለመጻፍ ተዘጋጅተዋል።
እንደ ኢዜአ ዘገባ የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች የጉባኤው አካል የሆነውን ጉብኝት የጀመሩ ሲሆን፤ አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲናነቷን የሚያጎሉ ድምቀቶቿን ታስጎበኛለች።
Ethiopian Broadcasting Corporation #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #socialmediamarketing #socialmediainfluencer #ethiopia
28 days ago
የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ዛሬ ይጀመራል
*******************
የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅ እና አህጉሪቱ የዲጂታል ትርክቷን በባለቤትነት እንድትመራ ያለመው የመጀመሪያው የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) ዛሬ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ይጀመራል።
በፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ እና በኤጂኤ ቴክ ኢንተርፕራይዝ ትብብር በተዘጋጀው በዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ላይ፤ ከ30 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ይሳተፋሉ፡፡
በጉባኤው በድምሩ 321 ሚሊዮን ተከታይ ያላቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ እንዲሁም 150 ሚሊዮን ተከታዮች ያሏቸው 120 ኢትዮጵያውያን የይዘት ፈጣሪዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በአጠቃላይ ከ470 ሚሊዮን በላይ የዲጂታል ተከታዮች ያላቸው እነዚህ ተሳታፊዎች ሰው ሠራሽ አስተውሎትን (AI) በመጠቀም ይዘት በመፍጠር የወደፊት የአፍሪካ ሁኔታን ለማሳየት በዲፕሎማሲ ማዕከሏ አዲስ አበባ ላይ ተሰባስበዋል።
ይህ ጉባኤ አፍሪካ የራሷን ታሪክ ራሷ መተረክ የጀመረችበት አዲስ ዘመን ማሳያ ሲሆን፣ የተዛባውን የአፍሪካ ትርክት በእውነተኛ የአፍሪካ የዕድገት ታሪኮች ለመተካት ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ እንዳለው ተጠቅሷል።
በመድረኩ የይዘት ፈጣሪዎች የልምድ ልውውጥ ከማድረጋቸውም ባሻገር፤ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጠቃቀም፣ የአፍሪካን አዎንታዊ ገጽታ በመገንባት እና የዲጂታል ተጽዕኖን ከአፍሪካ ህብረት የ2063 አጀንዳ ጋር በማጣጣም ዙሪያ የፓናል ውይይቶች ይካሄዳሉ።
የተጽዕኖ ፈጣሪዎቹ ስብስብ የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም ከማሳየት ባለፈ፣ የኢትዮጵያን ቱሪዝምና ማራኪ ገጽታ በተለየ ሁኔታ ለማስተዋወቅ ትልቅ እድል የፈጠረ መሆኑን የኢዜአ ዘገባ ያመላክታል።
#ethiopia #africa #panafricanism
*******************
የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅ እና አህጉሪቱ የዲጂታል ትርክቷን በባለቤትነት እንድትመራ ያለመው የመጀመሪያው የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) ዛሬ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ይጀመራል።
በፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ እና በኤጂኤ ቴክ ኢንተርፕራይዝ ትብብር በተዘጋጀው በዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ላይ፤ ከ30 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ይሳተፋሉ፡፡
በጉባኤው በድምሩ 321 ሚሊዮን ተከታይ ያላቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ እንዲሁም 150 ሚሊዮን ተከታዮች ያሏቸው 120 ኢትዮጵያውያን የይዘት ፈጣሪዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በአጠቃላይ ከ470 ሚሊዮን በላይ የዲጂታል ተከታዮች ያላቸው እነዚህ ተሳታፊዎች ሰው ሠራሽ አስተውሎትን (AI) በመጠቀም ይዘት በመፍጠር የወደፊት የአፍሪካ ሁኔታን ለማሳየት በዲፕሎማሲ ማዕከሏ አዲስ አበባ ላይ ተሰባስበዋል።
ይህ ጉባኤ አፍሪካ የራሷን ታሪክ ራሷ መተረክ የጀመረችበት አዲስ ዘመን ማሳያ ሲሆን፣ የተዛባውን የአፍሪካ ትርክት በእውነተኛ የአፍሪካ የዕድገት ታሪኮች ለመተካት ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ እንዳለው ተጠቅሷል።
በመድረኩ የይዘት ፈጣሪዎች የልምድ ልውውጥ ከማድረጋቸውም ባሻገር፤ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጠቃቀም፣ የአፍሪካን አዎንታዊ ገጽታ በመገንባት እና የዲጂታል ተጽዕኖን ከአፍሪካ ህብረት የ2063 አጀንዳ ጋር በማጣጣም ዙሪያ የፓናል ውይይቶች ይካሄዳሉ።
የተጽዕኖ ፈጣሪዎቹ ስብስብ የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም ከማሳየት ባለፈ፣ የኢትዮጵያን ቱሪዝምና ማራኪ ገጽታ በተለየ ሁኔታ ለማስተዋወቅ ትልቅ እድል የፈጠረ መሆኑን የኢዜአ ዘገባ ያመላክታል።
#ethiopia #africa #panafricanism
29 days ago
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም እያስተዋወቀች ነው - የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች
****************
የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ከኤ.ጂ.ኤ የቴክኖሎጂ ኢንተርፕራይዝ (AGA-Tech) ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል።
ጉባኤውም ከነገ ሚያዚያ 29 እስከ 30/2018 ዓ.ም "ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ለተሻለች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የሚካሄድ አህጉራዊ መድረክ ነው።
የ471 ሚሊዮን ተከታይ ባለቤት የሆኑ የ30 ሀገራት የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ የጉባኤው ተሳታፊዎችም ከአራቱም የአህጉሪቷ ማዕዘናት ኢትዮጵያ አዲስ አበባ እየከተሙ ይገኛል።
በአጠቃላይ 321 ሚሊዮን ተከታዮች ያሏቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ እየገቡ ሲሆን፤150 ሚሊዮን ተከታይ ያሏቸው 120 ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን የማህበራዊ ሚዲያ የይዘት ፈጣሪዎች ይቀላቀሏቸዋል።
አዲስ አበባ የገቡ የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አፍሪካ የሚነገሩ ብዝኅ እውነቶችና ፀጋዎች ሳሏት ዓለም በተሳሳተ ትርክት እንደሚረዳት ገልጸዋል።
ቦትስዋናዊው ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዊሊያምላስት ኬአርኤም፤ በአስደናቂ ውበትና ዕድገት እየተጎናጸፈች የምትገኘው የአፍሪካዊያን መናገሻዋ አዲስ አበባ ሁለተኛ ቤቴ ናት ብሏል።
የአፍሪካን እውነተኛ ታሪክ ለዓለም ለመግለጥ በሚፈጥራቸው ይዘቶችም ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ እንደሚሰራ ገልጿል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነት ለዓለም በመግለጥ አስደናቂ ሥራ እየሰራች ነው ያለው ዊሊያምላስት፤ ይዘት ፈጣሪዎችም የራሳችን ታሪክ በትክክል በማስተዋወቅ የተዛባ ትርክትን ማረም አለብን ብሏል።
ማህበራዊ ሚዲያ ታሪክን በራስ ድምፅ ከመናገር አንጻር ያለውን ከፍተኛ ፋይዳ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥቷል።
ዑጋንዳዊቷ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ አኳንጃ ኢስተር፤ የአፍሪካን የተሳሳተና የተዛባ ትርክት ለመቀየር የአህጉሪቷ ልጆች የሌላ ዓለም ነጋሪ እንደማያሻቸው ገልፃለች።
በጉባኤው ለመታደም አዲስ አበባ ከተማ በመገኘቷም ከአህጉሪቷ ወንድምና እህቶቿ ጋር ጠንካራ የትስስር ዕድል የምትፈጥርበት መሆኑን ተናግራለች።
አፍሪካዊያን ታሪካችንን በራሳችን እጆች ካልጻፍን ሌላው ወገን በተሳሳተ መንገድ ይከትብብናል ያለችው ደግሞ ሌላኛዋ ዑጋንዳዊት የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ኒያኮ አካንጃ ናት።
የአፍሪካን አዎንታዊ ምስል ለዓለም ለማሳየትም የአህጉሪቱ ይዘት ፈጣሪዎች የጋራ ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝባለች።
ጉባኤውም አፍሪካዊ ወንድምና አህትማማችነትን በማጠናከር እውነተኛ የአፍሪካ ትርክት ማስተጋባት የሚያስችል ወሳኝ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግራለች።
በተመሳሳይ የጉባኤው ተሳታፊ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዑጋንዳዊው ኦንጅዮ ጆሾዋ፤ ጉባኤው የእርስ በእርስ ትውውቅን በመፍጠር ለጋራ ዓላማ መስራት የሚያስችል ነው ብሏል።
****************
የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ከኤ.ጂ.ኤ የቴክኖሎጂ ኢንተርፕራይዝ (AGA-Tech) ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል።
ጉባኤውም ከነገ ሚያዚያ 29 እስከ 30/2018 ዓ.ም "ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ለተሻለች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የሚካሄድ አህጉራዊ መድረክ ነው።
የ471 ሚሊዮን ተከታይ ባለቤት የሆኑ የ30 ሀገራት የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ የጉባኤው ተሳታፊዎችም ከአራቱም የአህጉሪቷ ማዕዘናት ኢትዮጵያ አዲስ አበባ እየከተሙ ይገኛል።
በአጠቃላይ 321 ሚሊዮን ተከታዮች ያሏቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ እየገቡ ሲሆን፤150 ሚሊዮን ተከታይ ያሏቸው 120 ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን የማህበራዊ ሚዲያ የይዘት ፈጣሪዎች ይቀላቀሏቸዋል።
አዲስ አበባ የገቡ የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አፍሪካ የሚነገሩ ብዝኅ እውነቶችና ፀጋዎች ሳሏት ዓለም በተሳሳተ ትርክት እንደሚረዳት ገልጸዋል።
ቦትስዋናዊው ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዊሊያምላስት ኬአርኤም፤ በአስደናቂ ውበትና ዕድገት እየተጎናጸፈች የምትገኘው የአፍሪካዊያን መናገሻዋ አዲስ አበባ ሁለተኛ ቤቴ ናት ብሏል።
የአፍሪካን እውነተኛ ታሪክ ለዓለም ለመግለጥ በሚፈጥራቸው ይዘቶችም ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ እንደሚሰራ ገልጿል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነት ለዓለም በመግለጥ አስደናቂ ሥራ እየሰራች ነው ያለው ዊሊያምላስት፤ ይዘት ፈጣሪዎችም የራሳችን ታሪክ በትክክል በማስተዋወቅ የተዛባ ትርክትን ማረም አለብን ብሏል።
ማህበራዊ ሚዲያ ታሪክን በራስ ድምፅ ከመናገር አንጻር ያለውን ከፍተኛ ፋይዳ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥቷል።
ዑጋንዳዊቷ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ አኳንጃ ኢስተር፤ የአፍሪካን የተሳሳተና የተዛባ ትርክት ለመቀየር የአህጉሪቷ ልጆች የሌላ ዓለም ነጋሪ እንደማያሻቸው ገልፃለች።
በጉባኤው ለመታደም አዲስ አበባ ከተማ በመገኘቷም ከአህጉሪቷ ወንድምና እህቶቿ ጋር ጠንካራ የትስስር ዕድል የምትፈጥርበት መሆኑን ተናግራለች።
አፍሪካዊያን ታሪካችንን በራሳችን እጆች ካልጻፍን ሌላው ወገን በተሳሳተ መንገድ ይከትብብናል ያለችው ደግሞ ሌላኛዋ ዑጋንዳዊት የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ኒያኮ አካንጃ ናት።
የአፍሪካን አዎንታዊ ምስል ለዓለም ለማሳየትም የአህጉሪቱ ይዘት ፈጣሪዎች የጋራ ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝባለች።
ጉባኤውም አፍሪካዊ ወንድምና አህትማማችነትን በማጠናከር እውነተኛ የአፍሪካ ትርክት ማስተጋባት የሚያስችል ወሳኝ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግራለች።
በተመሳሳይ የጉባኤው ተሳታፊ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዑጋንዳዊው ኦንጅዮ ጆሾዋ፤ ጉባኤው የእርስ በእርስ ትውውቅን በመፍጠር ለጋራ ዓላማ መስራት የሚያስችል ነው ብሏል።
29 days ago
በሐረር አምስት ህፃናትን በሰላም የተገላገሉት እናት
#fastmereja I በሐረር ከተማ የሚገኘው የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ሕይወት ፋና ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ አንዲት እናት አምስት ሕፃናትን በሰላም መገላገላቸውን አስታወቀ። ትናንት ምሽት 3፡30 ላይ በሰላም የተገላገሉት የ35 ዓመቷ ወይዘሮ በድሪያ አደም፣ አራት ወንድ እና አንድ ሴት ልጆችን ተቀብለዋል።
አምስቱም ሕፃናትና እናታቸው በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የሕክምና ቡድኑ አረጋግጧል። ወይዘሮ በድሪያ የእርግዝና ጊዜያቸውን በዚሁ ሆስፒታል በቅርብ ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸው ለስኬታማው የወሊድ ሂደት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉ ተገልጿል።
የሶፊ ወረዳ ነዋሪዋ ወይዘሮ በድሪያ፣ ከአሁኑ የወሊድ ሂደት በፊት የሌሎች ሦስት ልጆች እናት እንደነበሩ ኢዜአ ዘግቧል።
#fastmereja I በሐረር ከተማ የሚገኘው የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ሕይወት ፋና ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ አንዲት እናት አምስት ሕፃናትን በሰላም መገላገላቸውን አስታወቀ። ትናንት ምሽት 3፡30 ላይ በሰላም የተገላገሉት የ35 ዓመቷ ወይዘሮ በድሪያ አደም፣ አራት ወንድ እና አንድ ሴት ልጆችን ተቀብለዋል።
አምስቱም ሕፃናትና እናታቸው በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የሕክምና ቡድኑ አረጋግጧል። ወይዘሮ በድሪያ የእርግዝና ጊዜያቸውን በዚሁ ሆስፒታል በቅርብ ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸው ለስኬታማው የወሊድ ሂደት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉ ተገልጿል።
የሶፊ ወረዳ ነዋሪዋ ወይዘሮ በድሪያ፣ ከአሁኑ የወሊድ ሂደት በፊት የሌሎች ሦስት ልጆች እናት እንደነበሩ ኢዜአ ዘግቧል።
1 month ago
የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ (ክፍተት) ላለባቸው ሕፃናትና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ነጻ ሕክምና እየተሰጠ ነው
*****************
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል “ኦፕሬሽን ስማይልስ” ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመቀናጀት የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ (ክፍተት) ላለባቸው ሕፃናትና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ነጻ ሕክምና እየሰጠ ነው።
በሆስፒታሉ ተገኝተው የሕክምና አሰጣጡን የተመለከቱት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ፥ እንደ ሀገር ከከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ጋር የሚወለዱ ሕጻናት ቁጥር በዓመት ከ4 ሺህ በላይ እንደሚሆኑ በጥናት መለየቱን ተናግረዋል።
የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ በሕጻናትም ሆነ በአዋቂዎች ላይ የሚያስከትለውን ማህበራዊ ጫና ለማስወገድ የሕክምና አገልግሎቱን ተደራሽነት ለማሳደግ በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን ዶክተር ደረጀ ገልጸዋል።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ ኦፕሬሽን ስማይልስ ከተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመቀናጀት አሁን እየሰጠው ያለው ሕክምናም የዚሁ አካል መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል።
የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ያለባቸው ሕጻናትን ቤት ለቤት የመለየት ሥራ ተሠርቶ፤ በሆስፒታሉ ሕክምናው በነጻ የሚሰጥበት ማዕከል በመክፈትና ባለሙያዎችን በማሰልጠን ወደ ሥራ መገባቱ ተገልጿል።
በተደረገው ዳሰሳም የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ያለባቸው ከ150 የሚበልጡ ሕጻናት ተለይተው እስከአሁን 60 ሰዎች ቀዶ ሕክምናው እንደተሠራላቸው የተናገሩት ደግሞ የኦፕሬሽን ስማይል ካንትሪ ማኔጀር መብራቱ በጅጋ (ዶ/ር) ናቸው።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ሕክምና በተሟላ ሁኔታ መስጠት መጀመሩና አገልግሎቱም በዘመቻና በሳምንት ለሁለት ቀናት በቋሚነት እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል።
#hawasauniversity #hucsh #operationsmile #cleftlip #cleftpalate #ebc
*****************
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል “ኦፕሬሽን ስማይልስ” ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመቀናጀት የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ (ክፍተት) ላለባቸው ሕፃናትና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ነጻ ሕክምና እየሰጠ ነው።
በሆስፒታሉ ተገኝተው የሕክምና አሰጣጡን የተመለከቱት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ፥ እንደ ሀገር ከከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ጋር የሚወለዱ ሕጻናት ቁጥር በዓመት ከ4 ሺህ በላይ እንደሚሆኑ በጥናት መለየቱን ተናግረዋል።
የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ በሕጻናትም ሆነ በአዋቂዎች ላይ የሚያስከትለውን ማህበራዊ ጫና ለማስወገድ የሕክምና አገልግሎቱን ተደራሽነት ለማሳደግ በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን ዶክተር ደረጀ ገልጸዋል።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ ኦፕሬሽን ስማይልስ ከተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመቀናጀት አሁን እየሰጠው ያለው ሕክምናም የዚሁ አካል መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል።
የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ያለባቸው ሕጻናትን ቤት ለቤት የመለየት ሥራ ተሠርቶ፤ በሆስፒታሉ ሕክምናው በነጻ የሚሰጥበት ማዕከል በመክፈትና ባለሙያዎችን በማሰልጠን ወደ ሥራ መገባቱ ተገልጿል።
በተደረገው ዳሰሳም የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ያለባቸው ከ150 የሚበልጡ ሕጻናት ተለይተው እስከአሁን 60 ሰዎች ቀዶ ሕክምናው እንደተሠራላቸው የተናገሩት ደግሞ የኦፕሬሽን ስማይል ካንትሪ ማኔጀር መብራቱ በጅጋ (ዶ/ር) ናቸው።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ሕክምና በተሟላ ሁኔታ መስጠት መጀመሩና አገልግሎቱም በዘመቻና በሳምንት ለሁለት ቀናት በቋሚነት እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል።
#hawasauniversity #hucsh #operationsmile #cleftlip #cleftpalate #ebc
1 month ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፦ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ምሰሶና የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ማማ
*****************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀገር ግንባታ ሂደት ካለው ጉልህ ሚና ባለፈ፣ ብሔራዊ ኩራትን በመፍጠር ረገድ የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ተምሳሌት መሆኑን የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ።
አየር መንገዱ የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ከደንበኞችና ከአጋሮች ጋር የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት "የደንበኞች ተሞክሮ መድረክ" እየተካሄደ ይገኛል።
በዚሁ መርሐ ግብር ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በዕለቱ በተካሄደው የፓናል ውይይት ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የላቀ ውጤት ያስመዘገበና ለረጅም ዓመታት ስኬቱን ማስቀጠል የቻለ ግዙፍ የመንግሥት የንግድ ተቋም ነው።
አየር መንገዱ ለኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ግንባታ እንዲሁም ለፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝም አክለው ገልጸዋል።
በተለይም ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና የሀገር ውስጥ ትስስርን ለማጠናከር ተቋሙ የማይተካ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ የሀገር ኩራትና ሁሉም ዜጋ "የእኔ" የሚለው የጋራ ማንነት መገለጫ የሆነ ብሔራዊ ድርጅት መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ "የመቻል" እና የልህቀት ማሳያ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም የሀገራችንን የማድረግ አቅም ለዓለም የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል።
አየር መንገዱ ለአገልግሎት ዘርፍ ወጪ ንግድ (Export) ካለው ከፍተኛ ድርሻ በተጨማሪ፣ ለንግድ ሥርዓቱ መሳለጥና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ አቅም እየሆነ እንደሚገኝም አስረድተዋል።
የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ ግዙፍ የሎጅስቲክስ መሠረተ ልማት አቅም መገንባቱን ገልጸው፤ ለወጪ ንግድና ለዲፕሎማሲ ስኬት ቁልፍ ሚና ያለው ተቋም መሆኑን እንደጠቆሙ የዘገበው ኢዜአ ነው።
#ethiopianairlines #flyethiopian #80yearsofexcellence #timelesslegacy #aviationhistory
*****************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀገር ግንባታ ሂደት ካለው ጉልህ ሚና ባለፈ፣ ብሔራዊ ኩራትን በመፍጠር ረገድ የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ተምሳሌት መሆኑን የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ።
አየር መንገዱ የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ከደንበኞችና ከአጋሮች ጋር የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት "የደንበኞች ተሞክሮ መድረክ" እየተካሄደ ይገኛል።
በዚሁ መርሐ ግብር ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በዕለቱ በተካሄደው የፓናል ውይይት ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የላቀ ውጤት ያስመዘገበና ለረጅም ዓመታት ስኬቱን ማስቀጠል የቻለ ግዙፍ የመንግሥት የንግድ ተቋም ነው።
አየር መንገዱ ለኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ግንባታ እንዲሁም ለፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝም አክለው ገልጸዋል።
በተለይም ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና የሀገር ውስጥ ትስስርን ለማጠናከር ተቋሙ የማይተካ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ የሀገር ኩራትና ሁሉም ዜጋ "የእኔ" የሚለው የጋራ ማንነት መገለጫ የሆነ ብሔራዊ ድርጅት መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ "የመቻል" እና የልህቀት ማሳያ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም የሀገራችንን የማድረግ አቅም ለዓለም የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል።
አየር መንገዱ ለአገልግሎት ዘርፍ ወጪ ንግድ (Export) ካለው ከፍተኛ ድርሻ በተጨማሪ፣ ለንግድ ሥርዓቱ መሳለጥና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ አቅም እየሆነ እንደሚገኝም አስረድተዋል።
የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ ግዙፍ የሎጅስቲክስ መሠረተ ልማት አቅም መገንባቱን ገልጸው፤ ለወጪ ንግድና ለዲፕሎማሲ ስኬት ቁልፍ ሚና ያለው ተቋም መሆኑን እንደጠቆሙ የዘገበው ኢዜአ ነው።
#ethiopianairlines #flyethiopian #80yearsofexcellence #timelesslegacy #aviationhistory
2 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኢቫሪስቴ ንድያይሺሚዬ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የሁለትዮሽ ውይይቱ ፍሬያማ እንደነበር ገልጸዋል።
በቆይታችን ወቅት በተለያዩ ዘርፎች ያለንን ትብብር ለማጠናከር ያለሙ በርካታ የመግባቢያ ሰነዶች ፊርማ አከናውነናል ብለዋል።
እነዚህ ውይይቶች እና የተፈረሙት ስምምነቶች ለሁለቱም ሀገራት የበለጸገ እና የተባበረ መጻኢ ዕድልን የሚያረጋግጡ፣ የቆዩ ግንኙነቶቻችንን ወደ ተጨባጭ ትብብር ለመቀየር እንደ ወሳኝ መሠረት የሚያገለግሉ የጋራ ቁርጠኝነታችን ማሳያ ጭምር ናቸው ብለዋል።
ኢዜአ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የሁለትዮሽ ውይይቱ ፍሬያማ እንደነበር ገልጸዋል።
በቆይታችን ወቅት በተለያዩ ዘርፎች ያለንን ትብብር ለማጠናከር ያለሙ በርካታ የመግባቢያ ሰነዶች ፊርማ አከናውነናል ብለዋል።
እነዚህ ውይይቶች እና የተፈረሙት ስምምነቶች ለሁለቱም ሀገራት የበለጸገ እና የተባበረ መጻኢ ዕድልን የሚያረጋግጡ፣ የቆዩ ግንኙነቶቻችንን ወደ ተጨባጭ ትብብር ለመቀየር እንደ ወሳኝ መሠረት የሚያገለግሉ የጋራ ቁርጠኝነታችን ማሳያ ጭምር ናቸው ብለዋል።
ኢዜአ
2 months ago
ምክር ቤቱ የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን አፀደቀ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን በሙሉ ድምፅ አፀደቀ።
6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።
ምክር ቤቱ የምክር ቤቱን 5ኛ አመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤን እና የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን በሚመለከት ከግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረበለትን ሪፖርትና ውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አፅድቋል።
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሰለሞን ላሌ ሪፖርቱንና የውሳኔ ሃሳቡን ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ለግብርና ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ትገኛለች።
የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትን ተደራሽነት ለማስፋት፣ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ አዋጅ መዘጋጀቱንም ገልጸዋል።
አዋጁ በዚህ ረገድ የግብርና ቴክኖሎጂን ማስተዋወቅና ጥቅም ላይ ማዋል እንዲሁም የግብርና ቢዝነስን ለማስፋት ወሳኝ መሆኑንም ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ የመረጃ ነፃነት ረቂቅ አዋጅን እና የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል።
#ኢዜአ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን በሙሉ ድምፅ አፀደቀ።
6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።
ምክር ቤቱ የምክር ቤቱን 5ኛ አመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤን እና የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን በሚመለከት ከግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረበለትን ሪፖርትና ውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አፅድቋል።
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሰለሞን ላሌ ሪፖርቱንና የውሳኔ ሃሳቡን ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ለግብርና ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ትገኛለች።
የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትን ተደራሽነት ለማስፋት፣ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ አዋጅ መዘጋጀቱንም ገልጸዋል።
አዋጁ በዚህ ረገድ የግብርና ቴክኖሎጂን ማስተዋወቅና ጥቅም ላይ ማዋል እንዲሁም የግብርና ቢዝነስን ለማስፋት ወሳኝ መሆኑንም ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ የመረጃ ነፃነት ረቂቅ አዋጅን እና የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል።
#ኢዜአ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
መንግሥት በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ አደረገ
መንግሥት በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በመካካለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነትና አለመረጋጋት በሀገራችን የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ተጽዕኖ እንዲሁም መንግሥት የሚከተላቸውን አቅጣጫዎች በተመለከተ ለኢዜአ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን የሚከታተል፣ እርምጃ የሚወስድና የነዳጅ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ዘርፍች የሚለይ ልዩ ክፍል መቋቋሙንም ይፋ አድርገዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነትና አለመረጋጋት በሀገራችን የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን ተናግረዋል።
በጦርነቱ ምክንያት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከጦርነቱ በፊት የአንድ በርሜል ነጭ ናፍጣ ዋጋ 80 ዶላር የነበረ ሲሆን አሁን 230 ዶላር መድረሱን ቤንዚንም ከ70 ወደ 150 ዶላር ማሻቀቡን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር የነበራት የረጅም ጊዜ የነዳጅ ግብይት ውል በጦርነቱ ምክንያት መስተጓጎሉንና አቅራቢ ሀገራቱ ምርቱን ማቅረብ እንደማይችሉ ማሳወቃቸውን አስታውሰዋል።
በዚህም ምክንያት በግዥ ሂደት ላይ የነበረ ከ180 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ አለመቅረቡን ጠቅሰዋል።
በጦርነቱና አለመረጋጋቱ ምክንያትም በነጭ ናፍጣ ላይ የነበረው የቀን አቅርቦት ከ9 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሊትር ወደ 4 ነጥብብ 5 ሚሊዮን ሊትር ዝቅ ማለቱን ጠቁመዋል።
የተለያዩ ሀገራት ያጋጠማቸውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ተከትሎ የተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እቀባዎችን እያደረጉ መሆኑን ገልጸው፥ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚከተለው መርህ ግን ከህዝቡ ጋር በመተባበር ችግሩን በጋራ ለመሻገር መሆኑን ጠቅሰዋል።
መንግሥት የተፈጠረውን የአቅርቦት እጥረት ለመቅረፍና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይገቱ ነዳጅን ከተጓዳኝ ገበያ ስለሚገዛና የዓለም የነዳጅ ዋጋ በመጨመሩ ምክንያት በሦስት እጥፍ ዋጋ እየገዛ ለማቅረብ መገደዱን ሚኒስትሩ አስረድተዋል።
ምንም እንኳን የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም፣ መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ለመታደግ በአሁኑ ወቅት በነጭ ናፍጣ ላይ በአንድ ሊትር 95 ብር፣ በቤንዚን ላይ ደግሞ 42 ብር ድጎማ እያደረገ ይገኛል ነው ያሉት።
እስካሁን 262 ቢሊዮን ብር ገደማ ድጎማ ማድረጉን በማንሳት የተደረገ ሲሆን፣ በየወሩም ከ15 እስከ 20 ቢሊዮን ብር ለድጎማ እየተመደበ መሆኑ ጠቅሰዋል።
ያጋጠመው የነዳጅ አቅርቦት እጥረት በሀገርና በዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ጫና እንዳያሳድርና በፍትሐዊነት ለመምራት መንግሥት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የቅድሚያ አሰጣጥ ውሳኔ ማሳለፉን ሚኒስትሩ ይፋ አድርገዋል።
በዚህም መሠረት
1. ነዳጅ የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች በማደያ የቅድሚያ ቅድሚያ እንዲሰጣቸው
2. ከፍተኛ አምራችና የኤክስፖርት ድርጅቶች በቀጥታ ፣
3. ልዩ ትኩረት የሚሹ የመንግሥትና የግል ፕሮጀክቶች በቀጥታ፣
4. የገቢና ወጪ ንግድን ጨምሮ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች
5. ግብርናን የሚያዘምኑ ትራክተሮች፣
6. የከተማና ሀገር አቀፍ የብዙሃን ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች
7. እንዲሁም በናፍጣ የሚሰሩ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ነዳጅን በቅድሚያ እንዲያገኙ የሚያደርግ የቅድሚያ የነዳጅ አጠቃቀም አሠራር የሚተገበር መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ ውጭ የሚደረግ የነዳጅ ስርጭት ተገቢ ባለመሆኑ እርምጃ ይወሰዳል ያሉት ሚኒስትር፥ ይህንን ውሳኔ በአግባቡ ለማስፈጸም በቅንጅት እንደሚሠራም ገልጸዋል።
በሌላ በኩል መንግሥት የፌደራልና የክልል ተቋማትን ያካተተና ስርጭቱን 24/7 የሚከታተል የሁኔታዎች ልዩ የመከታተያ ክፍል ማቋቋሙን ይፋ አድርገዋል።
ልዩ የመከታተያ ክፍሉ በማዕከል የሚመራ ሲሆን የነዳጅ አቅርቦት፣ ስርጭትና አጠቃቀምን የሚከታተል፣ ውሳኔዎችን የሚየቀርብና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን የሚለይ መሆኑን ተናግረዋል።
በነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ዙሪያ ሕገ-ወጥ ድርጊት የፈጸሙ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ 658 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፣ ከ720 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተይዞ ለመንግሥት ገቢ ሆኗል ብለዋል።
ከህብረተሰቡ የሚከጠበቁ ተግባራትን ይፋ ያደረጉ ሲሆን በዚህም መሠረት፦
1) ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀም፣
2) የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ስልትን መከተል፣
3) የእግር ጉዞ ባህልን ማጎልበት
4) አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን መሰረዝና ማቆም
5) የሕዝብ ትራንስፖርትን መጠቀም
6) በነዳጅ ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ሕገ-ወጥ ተግባራትን በማጋለጥ ረገድ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ እንዲሠራ ጥሪ አቅርበዋል።
#ኢዜአ
መንግሥት በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በመካካለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነትና አለመረጋጋት በሀገራችን የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ተጽዕኖ እንዲሁም መንግሥት የሚከተላቸውን አቅጣጫዎች በተመለከተ ለኢዜአ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን የሚከታተል፣ እርምጃ የሚወስድና የነዳጅ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ዘርፍች የሚለይ ልዩ ክፍል መቋቋሙንም ይፋ አድርገዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነትና አለመረጋጋት በሀገራችን የነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን ተናግረዋል።
በጦርነቱ ምክንያት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከጦርነቱ በፊት የአንድ በርሜል ነጭ ናፍጣ ዋጋ 80 ዶላር የነበረ ሲሆን አሁን 230 ዶላር መድረሱን ቤንዚንም ከ70 ወደ 150 ዶላር ማሻቀቡን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር የነበራት የረጅም ጊዜ የነዳጅ ግብይት ውል በጦርነቱ ምክንያት መስተጓጎሉንና አቅራቢ ሀገራቱ ምርቱን ማቅረብ እንደማይችሉ ማሳወቃቸውን አስታውሰዋል።
በዚህም ምክንያት በግዥ ሂደት ላይ የነበረ ከ180 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ አለመቅረቡን ጠቅሰዋል።
በጦርነቱና አለመረጋጋቱ ምክንያትም በነጭ ናፍጣ ላይ የነበረው የቀን አቅርቦት ከ9 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሊትር ወደ 4 ነጥብብ 5 ሚሊዮን ሊትር ዝቅ ማለቱን ጠቁመዋል።
የተለያዩ ሀገራት ያጋጠማቸውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረት ተከትሎ የተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እቀባዎችን እያደረጉ መሆኑን ገልጸው፥ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚከተለው መርህ ግን ከህዝቡ ጋር በመተባበር ችግሩን በጋራ ለመሻገር መሆኑን ጠቅሰዋል።
መንግሥት የተፈጠረውን የአቅርቦት እጥረት ለመቅረፍና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይገቱ ነዳጅን ከተጓዳኝ ገበያ ስለሚገዛና የዓለም የነዳጅ ዋጋ በመጨመሩ ምክንያት በሦስት እጥፍ ዋጋ እየገዛ ለማቅረብ መገደዱን ሚኒስትሩ አስረድተዋል።
ምንም እንኳን የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም፣ መንግሥት የዜጎችን ኑሮ ለመታደግ በአሁኑ ወቅት በነጭ ናፍጣ ላይ በአንድ ሊትር 95 ብር፣ በቤንዚን ላይ ደግሞ 42 ብር ድጎማ እያደረገ ይገኛል ነው ያሉት።
እስካሁን 262 ቢሊዮን ብር ገደማ ድጎማ ማድረጉን በማንሳት የተደረገ ሲሆን፣ በየወሩም ከ15 እስከ 20 ቢሊዮን ብር ለድጎማ እየተመደበ መሆኑ ጠቅሰዋል።
ያጋጠመው የነዳጅ አቅርቦት እጥረት በሀገርና በዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ጫና እንዳያሳድርና በፍትሐዊነት ለመምራት መንግሥት ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የቅድሚያ አሰጣጥ ውሳኔ ማሳለፉን ሚኒስትሩ ይፋ አድርገዋል።
በዚህም መሠረት
1. ነዳጅ የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች በማደያ የቅድሚያ ቅድሚያ እንዲሰጣቸው
2. ከፍተኛ አምራችና የኤክስፖርት ድርጅቶች በቀጥታ ፣
3. ልዩ ትኩረት የሚሹ የመንግሥትና የግል ፕሮጀክቶች በቀጥታ፣
4. የገቢና ወጪ ንግድን ጨምሮ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች
5. ግብርናን የሚያዘምኑ ትራክተሮች፣
6. የከተማና ሀገር አቀፍ የብዙሃን ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች
7. እንዲሁም በናፍጣ የሚሰሩ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ነዳጅን በቅድሚያ እንዲያገኙ የሚያደርግ የቅድሚያ የነዳጅ አጠቃቀም አሠራር የሚተገበር መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ ውጭ የሚደረግ የነዳጅ ስርጭት ተገቢ ባለመሆኑ እርምጃ ይወሰዳል ያሉት ሚኒስትር፥ ይህንን ውሳኔ በአግባቡ ለማስፈጸም በቅንጅት እንደሚሠራም ገልጸዋል።
በሌላ በኩል መንግሥት የፌደራልና የክልል ተቋማትን ያካተተና ስርጭቱን 24/7 የሚከታተል የሁኔታዎች ልዩ የመከታተያ ክፍል ማቋቋሙን ይፋ አድርገዋል።
ልዩ የመከታተያ ክፍሉ በማዕከል የሚመራ ሲሆን የነዳጅ አቅርቦት፣ ስርጭትና አጠቃቀምን የሚከታተል፣ ውሳኔዎችን የሚየቀርብና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን የሚለይ መሆኑን ተናግረዋል።
በነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ዙሪያ ሕገ-ወጥ ድርጊት የፈጸሙ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ 658 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፣ ከ720 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተይዞ ለመንግሥት ገቢ ሆኗል ብለዋል።
ከህብረተሰቡ የሚከጠበቁ ተግባራትን ይፋ ያደረጉ ሲሆን በዚህም መሠረት፦
1) ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀም፣
2) የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ስልትን መከተል፣
3) የእግር ጉዞ ባህልን ማጎልበት
4) አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን መሰረዝና ማቆም
5) የሕዝብ ትራንስፖርትን መጠቀም
6) በነዳጅ ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ሕገ-ወጥ ተግባራትን በማጋለጥ ረገድ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ እንዲሠራ ጥሪ አቅርበዋል።
#ኢዜአ
2 months ago
በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የግል እጩዎች ስም እና የመለያ ምልክት አደራደር ቅደም ተከተል የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል እጩዎች ድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የስም እና የመለያ ምልክት አደራደር ቅደም ተከተል የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ቦርዱ ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ሥራ እያከናወነ ይገኛል።
በሂደቱም ከሲቪክ ማህበራት፣ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ መገናኛ ብዙሃን እና ጸጥታ አካላት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩዎች ምዝገባ ተጠናቅቆ በየምርጫ ክልሎች የእጩዎች ስም ዝርዝር በይፋ መለጠፉን የተናገሩት ሰብሳቢዋ፣ለሚቀርቡ ቅሬታዎችም ምላሽ እየሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት የመራጮች ምዝገባ እየተከናወነ ሲሆን፣ ከአራት ቀን በፊት በተደራጀ መረጃ መሰረትም ከ18 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት መመዝገባቸውን አብራርተዋል።
የምዝገባ ሂደቱ በዲጂታል እና በማኑዋል እየተካሄደ መሆኑን የገለጹት ሰብሳቢዋ፤ የሲስተም እና የኔትወርክ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ምዝገባው በማኑዋል እንዲካሄድ መደረጉን ገልጸዋል።
በ46 ሺ 757 የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁሶች መሰራጨታቸውንም ተናግረዋል።
በቦርዱ ከተመዘገቡ 47 የፖለቲካ ፓርቲዎች 10 ሺህ 934 እጩዎች የቀረቡ ሲሆን 2 ሺህ 98 ዕጩዎች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲሆኑ 8 ሺህ 736 ደግሞ የክልል ተወካዮች መሆናቸው መገለጹ ይታወቃል።
73 እጩዎች ደግሞ በግል ለመወዳደር መመዘገባቸውም እንዲሁ።
#ኢዜአ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል እጩዎች ድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የስም እና የመለያ ምልክት አደራደር ቅደም ተከተል የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ቦርዱ ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ሥራ እያከናወነ ይገኛል።
በሂደቱም ከሲቪክ ማህበራት፣ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ መገናኛ ብዙሃን እና ጸጥታ አካላት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩዎች ምዝገባ ተጠናቅቆ በየምርጫ ክልሎች የእጩዎች ስም ዝርዝር በይፋ መለጠፉን የተናገሩት ሰብሳቢዋ፣ለሚቀርቡ ቅሬታዎችም ምላሽ እየሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት የመራጮች ምዝገባ እየተከናወነ ሲሆን፣ ከአራት ቀን በፊት በተደራጀ መረጃ መሰረትም ከ18 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት መመዝገባቸውን አብራርተዋል።
የምዝገባ ሂደቱ በዲጂታል እና በማኑዋል እየተካሄደ መሆኑን የገለጹት ሰብሳቢዋ፤ የሲስተም እና የኔትወርክ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ምዝገባው በማኑዋል እንዲካሄድ መደረጉን ገልጸዋል።
በ46 ሺ 757 የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁሶች መሰራጨታቸውንም ተናግረዋል።
በቦርዱ ከተመዘገቡ 47 የፖለቲካ ፓርቲዎች 10 ሺህ 934 እጩዎች የቀረቡ ሲሆን 2 ሺህ 98 ዕጩዎች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲሆኑ 8 ሺህ 736 ደግሞ የክልል ተወካዮች መሆናቸው መገለጹ ይታወቃል።
73 እጩዎች ደግሞ በግል ለመወዳደር መመዘገባቸውም እንዲሁ።
#ኢዜአ
3 months ago
1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በኢትዮጵያና በመላው ዓለም በሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ዛሬ በታላቅ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓት እየተከበረ ይገኛል
በአዲስ አበባ ስታድየም በተካሄደው የሶላት ሥነ-ሥርዓት ላይ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን፣ የሃይማኖት አባቶችና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ታድመዋል።
ብብዙ የኢትዮጵያ ከተሞችም ተመሳሳይ ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ይገኛል።
የዘንድሮው በዓል የ30 ቀናት የረመዳን ጾም ተጠናቆ "ለአንድነትና ለሰላም" በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን፣ በዕለቱ ለሀገር ሰላምና ለወገን መረዳዳት ልዩ ዱዓ ተደርጓል።
የእምነቱ አባቶች ባስተላለፉት መልዕክት፣ ምዕመናን በረመዳን ወር ያሳዩትን የመረዳዳትና የመተሳሰብ እሴት ለዘላቂ ሰላም እንዲያውሉት አሳስበዋል።
ፎቶ: ኢዜአ
በአዲስ አበባ ስታድየም በተካሄደው የሶላት ሥነ-ሥርዓት ላይ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን፣ የሃይማኖት አባቶችና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ታድመዋል።
ብብዙ የኢትዮጵያ ከተሞችም ተመሳሳይ ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ይገኛል።
የዘንድሮው በዓል የ30 ቀናት የረመዳን ጾም ተጠናቆ "ለአንድነትና ለሰላም" በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን፣ በዕለቱ ለሀገር ሰላምና ለወገን መረዳዳት ልዩ ዱዓ ተደርጓል።
የእምነቱ አባቶች ባስተላለፉት መልዕክት፣ ምዕመናን በረመዳን ወር ያሳዩትን የመረዳዳትና የመተሳሰብ እሴት ለዘላቂ ሰላም እንዲያውሉት አሳስበዋል።
ፎቶ: ኢዜአ
3 months ago
ኮኬይን በረረቀ መንገድ ደብቃ ለማስተላለፍ የሞከረች ተጠርጣሪ በቦሌ ዓለም- አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር ዋለች
ሙኪሳ ስቴላ የተባለች ኡጋንዳዊት ግለሰብ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ ውስጥ በረቀቀ መልኩ 500 ግራም የሚመዝን ኮኬይን የተባለ አደንዛዥ ዕጽ ደብቃ ለማስተላለፍ ስትሞክር በቁጥጥር ስር ውላለች፡፡
ከማላዊ ዋና ከተማ ሊሎንጌ ተነስቶ ፊሊፒንስ ማኒላ መዳረሻው የሆነው አውሮፕላን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ትራንዚት ሲያደርግ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ባለሙያዎች ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በዘመናዊ መሣሪያዎች ባከናወኑት ጥብቅ ፍተሻና ቁጥጥር ኮኬይኑ ከእነተጠርጣሪዋ መያዙን መረጃው ጠቁሟል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አደገኛ ዕጽዋት ቁጥጥር እና ወንጀል ምርመራ ዘርፍ አባላትም ለተጨማሪ ምርመራ እንደተረከቡት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለኢዜአ በላከው መረጃ አመልክቷል፡፡
በተጨማሪም በተከታታይ ቀናት ከለንደን በአዲስ አበባ በኩል ወደ ኬንያ በሚጓዝ አውሮፕላን 86 ኪሎ ግራም ደረቅ ጫት እንዲሁም ከኢጣሊያ ሚላን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ወደ ኮንጎ ኪንሻሳ በሚበር አውሮፕላን 17 ነጥብ 5 ኪሎ ግራም ጫት በሕገ-ወጥ መንገድ ለማዘዋወር ሙከራ ሲደረግ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር መዋሉም ተመላክቷል፡፡
በያዝነው ሳምንት መጀመሪያም ከ 4 ኪሎ ግራም በላይ ኮኬይን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋሉን ያስታወሰው መረጃው፤ ኢትዮጵያ የብዙ አፍሪካ ሀገራት መተላለፊያ ከመሆኗም ባሻገር በመካከለኛው ምሥራቅ የተፈጠረውን የፀጥታ መደፍረስ ተከትሎ ተመራጭ የትራንዚት ማዕከልነቷ በመጠናከሩ ከሰላማዊ ተጓዦች ጋር ተቀላቅለው በሕገ-ወጥ ተግባራት የሚሰማሩ በመኖራቸው እንደ ወትሮው ሁሉ በከፍተኛ ዝግጁነት ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ዋና መምሪያ ያደረገውን ሪፎርም ተከትሎ የላቁ ቴክኖሎጂዎች መጠቀም መቻሉ፤ የሰው ኃይል አቅም መገንባቱ እንዲሁም ግልጽ አሠራር መዘርጋቱ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሚተላለፉ አደንዛዥ ዕጾችና ሌሎችንም ሕገ-ወጥ ቁሶች በከፍተኛ ደረጃ ለመቆጣጠር ማስቻሉን ያመለከተው መረጃው፤ በቀጣይም በተዘረጋው የአሠራር ስርዓት መሰረት የሚወሰዱ ተመሳሳይ የቁጥጥር እርምጃዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጧል፡፡
#ኢዜአ
ሙኪሳ ስቴላ የተባለች ኡጋንዳዊት ግለሰብ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ ውስጥ በረቀቀ መልኩ 500 ግራም የሚመዝን ኮኬይን የተባለ አደንዛዥ ዕጽ ደብቃ ለማስተላለፍ ስትሞክር በቁጥጥር ስር ውላለች፡፡
ከማላዊ ዋና ከተማ ሊሎንጌ ተነስቶ ፊሊፒንስ ማኒላ መዳረሻው የሆነው አውሮፕላን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ትራንዚት ሲያደርግ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ባለሙያዎች ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በዘመናዊ መሣሪያዎች ባከናወኑት ጥብቅ ፍተሻና ቁጥጥር ኮኬይኑ ከእነተጠርጣሪዋ መያዙን መረጃው ጠቁሟል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አደገኛ ዕጽዋት ቁጥጥር እና ወንጀል ምርመራ ዘርፍ አባላትም ለተጨማሪ ምርመራ እንደተረከቡት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለኢዜአ በላከው መረጃ አመልክቷል፡፡
በተጨማሪም በተከታታይ ቀናት ከለንደን በአዲስ አበባ በኩል ወደ ኬንያ በሚጓዝ አውሮፕላን 86 ኪሎ ግራም ደረቅ ጫት እንዲሁም ከኢጣሊያ ሚላን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ወደ ኮንጎ ኪንሻሳ በሚበር አውሮፕላን 17 ነጥብ 5 ኪሎ ግራም ጫት በሕገ-ወጥ መንገድ ለማዘዋወር ሙከራ ሲደረግ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር መዋሉም ተመላክቷል፡፡
በያዝነው ሳምንት መጀመሪያም ከ 4 ኪሎ ግራም በላይ ኮኬይን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋሉን ያስታወሰው መረጃው፤ ኢትዮጵያ የብዙ አፍሪካ ሀገራት መተላለፊያ ከመሆኗም ባሻገር በመካከለኛው ምሥራቅ የተፈጠረውን የፀጥታ መደፍረስ ተከትሎ ተመራጭ የትራንዚት ማዕከልነቷ በመጠናከሩ ከሰላማዊ ተጓዦች ጋር ተቀላቅለው በሕገ-ወጥ ተግባራት የሚሰማሩ በመኖራቸው እንደ ወትሮው ሁሉ በከፍተኛ ዝግጁነት ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ዋና መምሪያ ያደረገውን ሪፎርም ተከትሎ የላቁ ቴክኖሎጂዎች መጠቀም መቻሉ፤ የሰው ኃይል አቅም መገንባቱ እንዲሁም ግልጽ አሠራር መዘርጋቱ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሚተላለፉ አደንዛዥ ዕጾችና ሌሎችንም ሕገ-ወጥ ቁሶች በከፍተኛ ደረጃ ለመቆጣጠር ማስቻሉን ያመለከተው መረጃው፤ በቀጣይም በተዘረጋው የአሠራር ስርዓት መሰረት የሚወሰዱ ተመሳሳይ የቁጥጥር እርምጃዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጧል፡፡
#ኢዜአ
3 months ago
በመንግሥት ከፍተኛ ድጎማ የሚቀርበውን ነዳጅ ከተተመነለት የዋጋ መጠንና የግብይት ሰንሰለት ውጪ በሚሸጡ ሕገወጦች ላይ የተጠናከረ እርምጃ መውስድ መጀመሩን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ አስታወቁ።
የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ በነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ መንግሥት በዓለም ተለዋዋጭ የገበያ ሁኔታ ውስጥ የህዝብን ጫና ለመቀነስ በቢሊየን የሚቆጠር ዶላር ድጎማ እያደረገ ነው ብለዋል።
በዚህም መንግሥት ነዳጅን ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በየዓመቱ ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ በመመደብ እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
በትናንትናው ዕለት የተደረገውን የዋጋ ማስተካከያም መንግሥት ነዳጅ ከሚገዛበት የዓለም ገበያ ዋጋ አንጻር ሲታይ እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል።
መንግሥት በከፍተኛ ቁርጠኝነት የሚያቀርበው ነዳጅ በተቀመጠለት የዋጋ ተመንና የግብይት ሰንሰለት እየተሸጠ አለመሆኑን በጥናት እንደተረጋገጠ ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት በኅብረተሰቡ ላይ ያልተገባ ጫና በሚፈጥሩ ሕገ-ወጥ አካላትና ተባባሪዎቻቸው ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩንና ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል ሲል ያስነበበው ኢዜአ ነው።
Ethio Fm
የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ በነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ መንግሥት በዓለም ተለዋዋጭ የገበያ ሁኔታ ውስጥ የህዝብን ጫና ለመቀነስ በቢሊየን የሚቆጠር ዶላር ድጎማ እያደረገ ነው ብለዋል።
በዚህም መንግሥት ነዳጅን ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በየዓመቱ ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ በመመደብ እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
በትናንትናው ዕለት የተደረገውን የዋጋ ማስተካከያም መንግሥት ነዳጅ ከሚገዛበት የዓለም ገበያ ዋጋ አንጻር ሲታይ እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል።
መንግሥት በከፍተኛ ቁርጠኝነት የሚያቀርበው ነዳጅ በተቀመጠለት የዋጋ ተመንና የግብይት ሰንሰለት እየተሸጠ አለመሆኑን በጥናት እንደተረጋገጠ ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት በኅብረተሰቡ ላይ ያልተገባ ጫና በሚፈጥሩ ሕገ-ወጥ አካላትና ተባባሪዎቻቸው ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩንና ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል ሲል ያስነበበው ኢዜአ ነው።
Ethio Fm
3 months ago
በመንግሥት ከፍተኛ ድጎማ የሚቀርበውን ነዳጅ ከተተመነለት የዋጋ መጠንና የግብይት ሰንሰለት ውጪ በሚሸጡ ሕገወጦች ላይ የተጠናከረ እርምጃ መውስድ መጀመሩን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ አስታወቁ።
የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ በነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ መንግሥት በዓለም ተለዋዋጭ የገበያ ሁኔታ ውስጥ የህዝብን ጫና ለመቀነስ በቢሊየን የሚቆጠር ዶላር ድጎማ እያደረገ ነው ብለዋል።
በዚህም መንግሥት ነዳጅን ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በየዓመቱ ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ በመመደብ እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
በትናንትናው ዕለት የተደረገውን የዋጋ ማስተካከያም መንግሥት ነዳጅ ከሚገዛበት የዓለም ገበያ ዋጋ አንጻር ሲታይ እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል።
መንግሥት በከፍተኛ ቁርጠኝነት የሚያቀርበው ነዳጅ በተቀመጠለት የዋጋ ተመንና የግብይት ሰንሰለት እየተሸጠ አለመሆኑን በጥናት እንደተረጋገጠ ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት በኅብረተሰቡ ላይ ያልተገባ ጫና በሚፈጥሩ ሕገ-ወጥ አካላትና ተባባሪዎቻቸው ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩንና ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል ሲል ያስነበበው ኢዜአ ነው።
seledadotio
seledadotio
የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ በነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ መንግሥት በዓለም ተለዋዋጭ የገበያ ሁኔታ ውስጥ የህዝብን ጫና ለመቀነስ በቢሊየን የሚቆጠር ዶላር ድጎማ እያደረገ ነው ብለዋል።
በዚህም መንግሥት ነዳጅን ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በየዓመቱ ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ በመመደብ እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
በትናንትናው ዕለት የተደረገውን የዋጋ ማስተካከያም መንግሥት ነዳጅ ከሚገዛበት የዓለም ገበያ ዋጋ አንጻር ሲታይ እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል።
መንግሥት በከፍተኛ ቁርጠኝነት የሚያቀርበው ነዳጅ በተቀመጠለት የዋጋ ተመንና የግብይት ሰንሰለት እየተሸጠ አለመሆኑን በጥናት እንደተረጋገጠ ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት በኅብረተሰቡ ላይ ያልተገባ ጫና በሚፈጥሩ ሕገ-ወጥ አካላትና ተባባሪዎቻቸው ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩንና ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል ሲል ያስነበበው ኢዜአ ነው።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
"ዳግም እንዲበድል ዕድል አንሰጥም፤ ቢሞክር ግን የመጨረሻው ይሆናል!" - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ስለ ሻዕቢያ የሰጡት ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ጋር በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ሰፊ ቃለ-ምልልስ፣ በኤርትራው የሻዕቢያ አስተዳደር ላይ እጅግ ጠንከር ያሉ ትችቶችንና ማስጠንቀቂያዎችን ሰነዘሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሻዕቢያ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት በንጹሐን ላይ የፈጸመውን ግፍና የዘረፋ ተግባር በዝርዝር አጋልጠዋል።
👉 "በመልካም ጀምረን በክፋት ተገፋን"
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው መጀመሪያ ላይ፣ የሰሜን እዝ ጥቃት በደረሰበት ወቅት የኤርትራ ሕዝብና ሠራዊት ላደረጉት ድጋፍ እውቅና ሰጥተዋል። ሆኖም ይህ ድጋፍ ሻዕቢያ በኋላ ላይ የፈጸመውን ግፍ እንደማይሸፍነው እንዲህ ሲሉ ገልጸዋል፡-
"ድጋፉን አመስግነን የፈጸሟቸውን እኩይ ተግባራት ደግሞ እናወግዛለን... ይህ እኩይ ተግባር እኩይ፣ መልካሙ ተግባር ደግሞ መልካም በማለታችን ቅር አይለንም።"
👉 በአክሱም እና ሌሎች ከተሞች የተፈጸሙ ዘግናኝ ጥፋቶች
የኤርትራ ሠራዊት ወደ ትግራይ ክልል መግባቱን ተከትሎ የፈጸማቸውን ወንጀሎች ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዝርዝር ጠቅሰዋል።
መንግሥት በወቅቱ ከሕወሓት ጋር በነበረው ጦርነት ምክንያት የውጭ ኃይልን የመከላከል አቅም እንዳልነበረው በግልጽ አምነዋል። በዚህም ሳቢያ፡-
በአክሱም ከተማ፡ በሁለት ቀናት ውስጥ በመቶ የሚቆጠሩ ወጣቶች በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
በዓድዋ፣ ዓዲግራትና ሽሬ፡ ቤቶች ፈርሰዋል፣ ኢንዱስትሪዎች ወድመዋል፣ ማሽነሪዎችም ተዘርፈዋል።
መቐለ፡ ሻዕቢያ በገባበት ከተማ ሁሉ ጥፋት ስለሚፈጽም፣ ወደ መቐለ እንዳይገባ በታክቲክ ተዘግቶ እንደነበር ጠቁመዋል።
👉 "ሻዕቢያ በልማትም ሆነ በልጆቹ አያምንም"
የኤርትራን ወቅታዊ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ቁመና የገመገሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ሥርዓቱ "በልማትና በሥልጣን ሽግግር የማያምን" መሆኑን ገልጸዋል።
ኤርትራ በአንድ ወቅት የነበሯት ከ300 በላይ ፋብሪካዎች መውደማቸውንና ብቸኛው አስመራ ዩኒቨርሲቲ መዘጋቱን በማንሳት፣ ሀገሪቱ በስደት "ባዶዋን እየቀረች" መሆኑን አስረድተዋል።
በተጨማሪም ኤርትራውያን በስደት ባሉባቸው ሀገራት (ኢትዮጵያን ጨምሮ) ሰላዮችን በመላክ ሰላም እንደሚነሷቸውና "ጤነኛውን ከበሽተኛው" መለየት አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱን አክለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግራቸውን የቋጩት የሻዕቢያን ባህሪ በሚገባ እንደተረዱት በመግለጽና ጥብቅ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ነው፡-
"አሳምረን ስለምናውቀው ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል ዕድል አንሰጥም፤ ምናልባት ከሞከረ ደግሞ የመጨረሻ ሙከራው ነው የሚሆነው ብዬ ነው እኔ የማምነው።"
#አሐዱ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ጋር በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ሰፊ ቃለ-ምልልስ፣ በኤርትራው የሻዕቢያ አስተዳደር ላይ እጅግ ጠንከር ያሉ ትችቶችንና ማስጠንቀቂያዎችን ሰነዘሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሻዕቢያ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት በንጹሐን ላይ የፈጸመውን ግፍና የዘረፋ ተግባር በዝርዝር አጋልጠዋል።
👉 "በመልካም ጀምረን በክፋት ተገፋን"
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው መጀመሪያ ላይ፣ የሰሜን እዝ ጥቃት በደረሰበት ወቅት የኤርትራ ሕዝብና ሠራዊት ላደረጉት ድጋፍ እውቅና ሰጥተዋል። ሆኖም ይህ ድጋፍ ሻዕቢያ በኋላ ላይ የፈጸመውን ግፍ እንደማይሸፍነው እንዲህ ሲሉ ገልጸዋል፡-
"ድጋፉን አመስግነን የፈጸሟቸውን እኩይ ተግባራት ደግሞ እናወግዛለን... ይህ እኩይ ተግባር እኩይ፣ መልካሙ ተግባር ደግሞ መልካም በማለታችን ቅር አይለንም።"
👉 በአክሱም እና ሌሎች ከተሞች የተፈጸሙ ዘግናኝ ጥፋቶች
የኤርትራ ሠራዊት ወደ ትግራይ ክልል መግባቱን ተከትሎ የፈጸማቸውን ወንጀሎች ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዝርዝር ጠቅሰዋል።
መንግሥት በወቅቱ ከሕወሓት ጋር በነበረው ጦርነት ምክንያት የውጭ ኃይልን የመከላከል አቅም እንዳልነበረው በግልጽ አምነዋል። በዚህም ሳቢያ፡-
በአክሱም ከተማ፡ በሁለት ቀናት ውስጥ በመቶ የሚቆጠሩ ወጣቶች በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
በዓድዋ፣ ዓዲግራትና ሽሬ፡ ቤቶች ፈርሰዋል፣ ኢንዱስትሪዎች ወድመዋል፣ ማሽነሪዎችም ተዘርፈዋል።
መቐለ፡ ሻዕቢያ በገባበት ከተማ ሁሉ ጥፋት ስለሚፈጽም፣ ወደ መቐለ እንዳይገባ በታክቲክ ተዘግቶ እንደነበር ጠቁመዋል።
👉 "ሻዕቢያ በልማትም ሆነ በልጆቹ አያምንም"
የኤርትራን ወቅታዊ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ቁመና የገመገሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ሥርዓቱ "በልማትና በሥልጣን ሽግግር የማያምን" መሆኑን ገልጸዋል።
ኤርትራ በአንድ ወቅት የነበሯት ከ300 በላይ ፋብሪካዎች መውደማቸውንና ብቸኛው አስመራ ዩኒቨርሲቲ መዘጋቱን በማንሳት፣ ሀገሪቱ በስደት "ባዶዋን እየቀረች" መሆኑን አስረድተዋል።
በተጨማሪም ኤርትራውያን በስደት ባሉባቸው ሀገራት (ኢትዮጵያን ጨምሮ) ሰላዮችን በመላክ ሰላም እንደሚነሷቸውና "ጤነኛውን ከበሽተኛው" መለየት አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱን አክለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግራቸውን የቋጩት የሻዕቢያን ባህሪ በሚገባ እንደተረዱት በመግለጽና ጥብቅ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ነው፡-
"አሳምረን ስለምናውቀው ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል ዕድል አንሰጥም፤ ምናልባት ከሞከረ ደግሞ የመጨረሻ ሙከራው ነው የሚሆነው ብዬ ነው እኔ የማምነው።"
#አሐዱ
3 months ago
የፕላስቲክ ከረጢት ክልከላን ለማሳካት ህብረተሰቡ እያደረገ ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል
ህብረተሰቡ የፕላስቲክ ከረጢቶች ላይ የተጣለውን ክልከላ ተግባራዊ ለማድረግ እያበረከተ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢፌዴሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሌሊሴ ነሜ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ።
ባለስልጣኑ ከአምራቾች ጋር በመሆን ተኪ ምርቶችን በስፋት ለተጠቃሚ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑንም ተናግረዋል።
የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ አዋጅ 1383/2017 ከጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የፕላስቲክ ከረጢት ማምረት፣ ወደ ሀገር ማስገባት፣ መሸጥና መጠቀም ላይ ሙሉ ክልከላ ማድረጉ ይታወቃል።
የኢፌዴሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሌሊሴ ነሜ (ዶ/ር) ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ አዋጁ በየጊዜው እየጨመረ የመጣው የህዝብ ቁጥር፣ የከተሞች መስፋፋት እንዲሁም የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ ስርዓት መዘርጋትን መነሻ በማድረግ የተዘጋጀ ነው።
በለውጡ ዓመታት የተሰሩ የኮሪደርና ወንዝ ዳርቻ ልማት ስራዎች ፅዳት ማዕከል ያደረጉ እንዲሆኑ በማስቻል ንፁህና ፅዱ ለማድረግ አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተጣጣመ አዋጅ ማዘጋጀት ማስፈለጉን ተናግረዋል።
አዋጁ ለአንድ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶች(በተለምዶ ፌስታል የሚባሉት) ላይ ሙሉ በሙሉ ክልከላ ያደረገ አዋጅ መሆኑን አንስተዋል።
አዋጁ የበርካታ ሀገራት ልምድን ከመቀመር ባለፈ የፕላስቲክ ከረጢቶች በጤና ላይ የሚያደርሱትን አሉታዊ ተፅዕኖ ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
እነዚህ ፕላስቲክ ከረጢቶች ለካንሰር፣ ለአዕምሮ እድገት ውስንነት እና ለመተንፈሻ አካላት ህመሞች ምክንያት መሆናቸውን አንስተው፤ የአፈር ለምነትን፣ ውሃ አየር እና በእንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስ እንደሆነ እንዲሁም የምግብ ዋስትና ሉዓላዊነትንም እንደሚያደናቅፍ አመልክተዋል።
የፕላስቲክ ከረጢት አጠቃቀም ልምድን ለመቀየር ለአንድ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉ ፕላስቲክ ከረጢቶች ሙሉ በሙሉ መከልከላቸውን አብራርተዋል።
በአሁኑ ወቅትም በአብዛኞቹ የሀገሪቷ አካባቢዎች ሕጉ ተፈፃሚ መሆኑን ጠቅሰው፤ ጥብቅ የክትትል ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
የአዋጁ ትግበራ የጊዜ ገደብ ተራዝሟል የሚል ሃሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ ህብረተሰቡ በዚህ የተሳሳተ መረጃ ሳይዘናጋ ለአዋጁ ተፈፃሚነት የበኩሉን ሚና መወጣቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
ባለስልጣኑ ከአምራቾች ጋር በመሆን አማራጭ ምርቶች በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲቀርቡ እየሰራ መሆኑን አንስተው፤ በዚህም አብዛኛው ኢንዱስትሪዎች ምርቶችን በስፋት እያመረቱ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
አሁንም ምርትን በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ መስራት እንደሚጠይቅ ጨምረው አስታውቀዋል።
አካባቢ ላይ የሚደርሱ ብክለቶች ዙሪያ ጥቆማ የሚያደርሱበት እንዲሁም ቅሬታ የሚቀርቡበት የዲጂታል ስርዓት ከአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር እየተዘረጋ መሆኑንም ጠቁመዋል።
ኢዜአ
ህብረተሰቡ የፕላስቲክ ከረጢቶች ላይ የተጣለውን ክልከላ ተግባራዊ ለማድረግ እያበረከተ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢፌዴሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሌሊሴ ነሜ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ።
ባለስልጣኑ ከአምራቾች ጋር በመሆን ተኪ ምርቶችን በስፋት ለተጠቃሚ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑንም ተናግረዋል።
የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ አዋጅ 1383/2017 ከጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የፕላስቲክ ከረጢት ማምረት፣ ወደ ሀገር ማስገባት፣ መሸጥና መጠቀም ላይ ሙሉ ክልከላ ማድረጉ ይታወቃል።
የኢፌዴሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሌሊሴ ነሜ (ዶ/ር) ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ አዋጁ በየጊዜው እየጨመረ የመጣው የህዝብ ቁጥር፣ የከተሞች መስፋፋት እንዲሁም የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ ስርዓት መዘርጋትን መነሻ በማድረግ የተዘጋጀ ነው።
በለውጡ ዓመታት የተሰሩ የኮሪደርና ወንዝ ዳርቻ ልማት ስራዎች ፅዳት ማዕከል ያደረጉ እንዲሆኑ በማስቻል ንፁህና ፅዱ ለማድረግ አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተጣጣመ አዋጅ ማዘጋጀት ማስፈለጉን ተናግረዋል።
አዋጁ ለአንድ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶች(በተለምዶ ፌስታል የሚባሉት) ላይ ሙሉ በሙሉ ክልከላ ያደረገ አዋጅ መሆኑን አንስተዋል።
አዋጁ የበርካታ ሀገራት ልምድን ከመቀመር ባለፈ የፕላስቲክ ከረጢቶች በጤና ላይ የሚያደርሱትን አሉታዊ ተፅዕኖ ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
እነዚህ ፕላስቲክ ከረጢቶች ለካንሰር፣ ለአዕምሮ እድገት ውስንነት እና ለመተንፈሻ አካላት ህመሞች ምክንያት መሆናቸውን አንስተው፤ የአፈር ለምነትን፣ ውሃ አየር እና በእንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስ እንደሆነ እንዲሁም የምግብ ዋስትና ሉዓላዊነትንም እንደሚያደናቅፍ አመልክተዋል።
የፕላስቲክ ከረጢት አጠቃቀም ልምድን ለመቀየር ለአንድ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉ ፕላስቲክ ከረጢቶች ሙሉ በሙሉ መከልከላቸውን አብራርተዋል።
በአሁኑ ወቅትም በአብዛኞቹ የሀገሪቷ አካባቢዎች ሕጉ ተፈፃሚ መሆኑን ጠቅሰው፤ ጥብቅ የክትትል ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
የአዋጁ ትግበራ የጊዜ ገደብ ተራዝሟል የሚል ሃሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ ህብረተሰቡ በዚህ የተሳሳተ መረጃ ሳይዘናጋ ለአዋጁ ተፈፃሚነት የበኩሉን ሚና መወጣቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
ባለስልጣኑ ከአምራቾች ጋር በመሆን አማራጭ ምርቶች በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲቀርቡ እየሰራ መሆኑን አንስተው፤ በዚህም አብዛኛው ኢንዱስትሪዎች ምርቶችን በስፋት እያመረቱ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
አሁንም ምርትን በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ መስራት እንደሚጠይቅ ጨምረው አስታውቀዋል።
አካባቢ ላይ የሚደርሱ ብክለቶች ዙሪያ ጥቆማ የሚያደርሱበት እንዲሁም ቅሬታ የሚቀርቡበት የዲጂታል ስርዓት ከአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር እየተዘረጋ መሆኑንም ጠቁመዋል።
ኢዜአ
3 months ago
በድሬደዋ የባህላዊ ፍርድ ቤቶች ምክር ቤት ተመሠረተ
በድሬደዋ አስተዳደር ለተገልጋዮች ፈጣን የፍትሕ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ለማጠናከር የሚያስችል የምክር ቤት ማቋቋሚያ እና የዕውቅና መስጠት ሥነ ሥርዓት ተከናውኗል።
በስነ-ስርአቱ ወቅት የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር እንደገለጹት፤ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛ ፍርድ ቤቶችን የሥራ ጫና ከመቀነስ ባለፈ አገልግሎቱ ተደራሽ እንዲሆን እያደረጉ ነው። ተግባሩን ተቋማዊ ለማድረግ የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ በአስተዳደሩ ምክር ቤት ጸድቆ ወደ ሥራ መገባቱንም ከንቲባው ለኢዜአ ገልጸዋል።
የአስተዳደሩ ፍትሕ፣ ጸጥታና የሕግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱሰላም አህመድ እና የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ነጂብ ኢድሪስ፤ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የሀብትና የጊዜ ብክነትን በመከላከል ረገድ ሚናቸው የጎላ መሆኑን ጠቁመዋል።
አዲሱ ምክር ቤት የሃይማኖት አባቶችን፣ የአገር ሽማግሌዎችን፣ አባገዳዎችን እና ኡጋዞችን በአባልነት ያቀፈ ነው። የዕውቅና አሰጣጡ በየካቲት 19 ቀን 2018 ዓ.ም በድሬደዋ ከተማ ተካሂዷል።
Ethiopian News agency
በድሬደዋ አስተዳደር ለተገልጋዮች ፈጣን የፍትሕ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ለማጠናከር የሚያስችል የምክር ቤት ማቋቋሚያ እና የዕውቅና መስጠት ሥነ ሥርዓት ተከናውኗል።
በስነ-ስርአቱ ወቅት የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር እንደገለጹት፤ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛ ፍርድ ቤቶችን የሥራ ጫና ከመቀነስ ባለፈ አገልግሎቱ ተደራሽ እንዲሆን እያደረጉ ነው። ተግባሩን ተቋማዊ ለማድረግ የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ በአስተዳደሩ ምክር ቤት ጸድቆ ወደ ሥራ መገባቱንም ከንቲባው ለኢዜአ ገልጸዋል።
የአስተዳደሩ ፍትሕ፣ ጸጥታና የሕግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱሰላም አህመድ እና የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ነጂብ ኢድሪስ፤ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የሀብትና የጊዜ ብክነትን በመከላከል ረገድ ሚናቸው የጎላ መሆኑን ጠቁመዋል።
አዲሱ ምክር ቤት የሃይማኖት አባቶችን፣ የአገር ሽማግሌዎችን፣ አባገዳዎችን እና ኡጋዞችን በአባልነት ያቀፈ ነው። የዕውቅና አሰጣጡ በየካቲት 19 ቀን 2018 ዓ.ም በድሬደዋ ከተማ ተካሂዷል።
Ethiopian News agency
3 months ago
የፖለቲካ ፓርቲዎች የዕጩዎች የስነ ምግባር ደንብን ፈረሙ
የፖለቲካ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ያዘጋጀውን የዕጩዎች የስነ ምግባር ደንብ ፈረሙ።
የስነ ምግባር ደንቡ ምርጫው ስነ ምግባርን በተላበሰ መልኩ በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል።
በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ የቦርዱ ስራ አመራር ቦርድ አባላት፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ተወካዮች እንዲሁም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች ተኝተዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዚሁ ወቅት፥ ቦርዱ ፓርቲዎች ክርክር አድርገው አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝቡ የሚያቀርቡበት መር ሃግብር እየተዘጋጀ ነው ብለዋል።
መራጩ ህዝብ በእውቀት ላይ ተመስርቶ ምርጫ እንዲያደርግ ከፓርቲዎች ብዙ ስራ ይጠበቃል ያሉት ሰብሳቢዋ፥ መገናኛ ብዙኃንም ለተወዳዳሪ ፓርቲዎች እኩል የአየር ሰዓት በመመደብ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አመልክተዋል።
ምርጫ ቦርድም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
ኢዜአ
የፖለቲካ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ያዘጋጀውን የዕጩዎች የስነ ምግባር ደንብ ፈረሙ።
የስነ ምግባር ደንቡ ምርጫው ስነ ምግባርን በተላበሰ መልኩ በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል።
በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ የቦርዱ ስራ አመራር ቦርድ አባላት፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ተወካዮች እንዲሁም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች ተኝተዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዚሁ ወቅት፥ ቦርዱ ፓርቲዎች ክርክር አድርገው አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝቡ የሚያቀርቡበት መር ሃግብር እየተዘጋጀ ነው ብለዋል።
መራጩ ህዝብ በእውቀት ላይ ተመስርቶ ምርጫ እንዲያደርግ ከፓርቲዎች ብዙ ስራ ይጠበቃል ያሉት ሰብሳቢዋ፥ መገናኛ ብዙኃንም ለተወዳዳሪ ፓርቲዎች እኩል የአየር ሰዓት በመመደብ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አመልክተዋል።
ምርጫ ቦርድም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
ኢዜአ
3 months ago
ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች የመረጃና የመዝናኛ ይዘቶችን መመልከት የሚያስችላቸውን ቴሌስትሪም የዲጂታል አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ
ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች የመረጃና የመዝናኛ ይዘቶችን መመልከት የሚያስችላቸውን ቴሌስትሪም (TeleStream) የዲጂታል አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ።
በዚህ ወቅት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፤ ቴሌስትሪም በመዝናኛ፣ ትምህርት፣ ጤና እና በተለያዩ ዘርፎች ይዘትን በማዘጋጀትና ለሚሊየኖች ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።
ቴሌስትሪም (TeleStream) የዲጂታል አማራጭ አገልግሎቱም ሃሳብ ያላቸው አካላት ይዘት በመፍጠር የሚያስተላልፉበት "ብሔራዊ የዲጂታል ይዘት መድረክ" መሆኑን አስታውቀዋል።
በኢትዮጵያ 98 በመቶ መረጃ የሚተላለፈው በሳተላይት መሆኑን በመጥቀስ፤ የዲጂታል መረጃ ተጠቃሚዎች ሁለት በመቶ ብቻ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በዚህም በዲጂታል አማራጭ የቀረበው የቴሌስትሪም አገልግሎት ምስሎችን በ4k፣ 8k እና በHD ጥራት በማሳየት የሚያድግና የሚሰፋ የቴሌኮም አገልግሎት መሆኑን አብራርተዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም በየጊዜው የሁሉንም ዜጎች የዲጂታል ኢኮኖሚ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ የቴክኖሎጂ አማራጮችን እያሰፋ እንደሚገኝ አንስተዋል።
የቴሌስትሪም (TeleStream) የዲጂታል አማራጭ አገልግሎት ደንበኞችም የአገልግሎት ክፍያዎችን ባሉበት ቦታ በቴሌ ብር መፈጸም እንደሚችሉ አስረድተዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም 108 ሚሊየን ደንበኞችን ማስተናገድ የሚያስችል አቅም ፈጥሯል ብለዋል።
በአሁኑ ወቅት ከ87 ሚሊየን ደንበኞች 50 ሚለየን የሚሆኑት የብሮድባንድ ተጠቃሚ በመሆናቸው የቴሌስትሪም አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ ለሳተላይት ክፍያ የምታወጣውን የውጭ ምንዛሪ ከማዳን ባለፈ ያልተቆራረጠ አገልግሎት መስጠት ያስችላልም ብለዋል።
የቴሌስትሪም ምርቶችን በዘመን ገበያ በማዘዝ በኢትዮ ቴሌኮም የአገልግሎት ማዕከላት ማግኘት እንደሚቻልም ገልጸዋል።
ኢዜአ
ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች የመረጃና የመዝናኛ ይዘቶችን መመልከት የሚያስችላቸውን ቴሌስትሪም (TeleStream) የዲጂታል አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ።
በዚህ ወቅት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፤ ቴሌስትሪም በመዝናኛ፣ ትምህርት፣ ጤና እና በተለያዩ ዘርፎች ይዘትን በማዘጋጀትና ለሚሊየኖች ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።
ቴሌስትሪም (TeleStream) የዲጂታል አማራጭ አገልግሎቱም ሃሳብ ያላቸው አካላት ይዘት በመፍጠር የሚያስተላልፉበት "ብሔራዊ የዲጂታል ይዘት መድረክ" መሆኑን አስታውቀዋል።
በኢትዮጵያ 98 በመቶ መረጃ የሚተላለፈው በሳተላይት መሆኑን በመጥቀስ፤ የዲጂታል መረጃ ተጠቃሚዎች ሁለት በመቶ ብቻ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በዚህም በዲጂታል አማራጭ የቀረበው የቴሌስትሪም አገልግሎት ምስሎችን በ4k፣ 8k እና በHD ጥራት በማሳየት የሚያድግና የሚሰፋ የቴሌኮም አገልግሎት መሆኑን አብራርተዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም በየጊዜው የሁሉንም ዜጎች የዲጂታል ኢኮኖሚ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ የቴክኖሎጂ አማራጮችን እያሰፋ እንደሚገኝ አንስተዋል።
የቴሌስትሪም (TeleStream) የዲጂታል አማራጭ አገልግሎት ደንበኞችም የአገልግሎት ክፍያዎችን ባሉበት ቦታ በቴሌ ብር መፈጸም እንደሚችሉ አስረድተዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም 108 ሚሊየን ደንበኞችን ማስተናገድ የሚያስችል አቅም ፈጥሯል ብለዋል።
በአሁኑ ወቅት ከ87 ሚሊየን ደንበኞች 50 ሚለየን የሚሆኑት የብሮድባንድ ተጠቃሚ በመሆናቸው የቴሌስትሪም አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ ለሳተላይት ክፍያ የምታወጣውን የውጭ ምንዛሪ ከማዳን ባለፈ ያልተቆራረጠ አገልግሎት መስጠት ያስችላልም ብለዋል።
የቴሌስትሪም ምርቶችን በዘመን ገበያ በማዘዝ በኢትዮ ቴሌኮም የአገልግሎት ማዕከላት ማግኘት እንደሚቻልም ገልጸዋል።
ኢዜአ