16 days ago
ኢትዮጵያዊያን አዳጊዎች በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች ሮቦቲክስ ውድድር በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ አሸነፉ
**********************
የኢትዮጵያ አዳጊዎች ልዑክ በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና በመሳተፍ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ 1ኛ በመሆን አሸንፏል።
በሚቺጋን አሜሪካ ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የ2026 የ‘ሮቦፌስት’ ዓለም አቀፍ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን ተወዳዳሪዎች አስደናቂ ድሎችን አስመዝግበዋል።
ልጆቻችን ከ39 የቴክኖሎጂ ኃያላን ሀገራት ከተወጣጡ 738 ቡድኖች ጋር በመፎካከር ነው በተለያዩ ዘርፎች ማሸነፍ የቻሉት።
በውድድሩ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች ቀዳሚ በመሆን ሲያሸንፉ፣ በሕክምና ሮቦቲክስ ዘርፍ 5ኛ እንዲሁም በፈጠራ ማሳያ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ከአንድ ወር በፊት በግሪክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ሚኖአን ሮቦቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች 2ኛ ደረጃን በማግኘት የሀገራቸውን ስም ማስጠራታቸው ይታወሳል።
#ebc #ethiopia #robotics #robofest2026 #ai
**********************
የኢትዮጵያ አዳጊዎች ልዑክ በዓለም አቀፉ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና በመሳተፍ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ 1ኛ በመሆን አሸንፏል።
በሚቺጋን አሜሪካ ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የ2026 የ‘ሮቦፌስት’ ዓለም አቀፍ የአዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን ተወዳዳሪዎች አስደናቂ ድሎችን አስመዝግበዋል።
ልጆቻችን ከ39 የቴክኖሎጂ ኃያላን ሀገራት ከተወጣጡ 738 ቡድኖች ጋር በመፎካከር ነው በተለያዩ ዘርፎች ማሸነፍ የቻሉት።
በውድድሩ በሕዝብ ምርጫ ሽልማት ዘርፍ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች ቀዳሚ በመሆን ሲያሸንፉ፣ በሕክምና ሮቦቲክስ ዘርፍ 5ኛ እንዲሁም በፈጠራ ማሳያ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ከአንድ ወር በፊት በግሪክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ሚኖአን ሮቦቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያውያን አዳጊዎች 2ኛ ደረጃን በማግኘት የሀገራቸውን ስም ማስጠራታቸው ይታወሳል።
#ebc #ethiopia #robotics #robofest2026 #ai
16 days ago
የኢትዮጵያ ታዳጊዎች በዓለም አቀፉ የሮቦቲክስ ሻምፒዮና ታላቅ ድል ተቀዳጁ
#ethiopia | በአሜሪካ በሚቺጋን ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በተካሄደው የ2026 የሮቦፌስት ዓለም አቀፍ የታዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሰራሽ አስተውህሎት ሻምፒዮና ላይ የኢትዮጵያ ተወካይ ቡድን ደማቅ ስኬት አስመዝግቧል።
ቡድኑ እንደ ታይዋን፣ ደቡብ ኮሪያ እና ቻይና ካሉ በቴክኖሎጂ የበለጸጉ 39 አገራት እና በዓለም ዙሪያ ከተወዳደሩ 738 ቡድኖች ጋር ብርቱ ፉክክር በማድረግ የሚከተሉትን ከፍተኛ ውጤቶች አግኝቷል።
በሕክምና ሮቦቲክስ የሕዝብ ምርጫ ዘርፍ አንደኛ ደረጃ፣
በሕክምና ሮቦቲክስ ዋናው የውድድር ክፍል አምስተኛ ደረጃ፣
በፈጠራ ሥራዎች ማሳያ ዘርፍ ስድስተኛ ደረጃ፣
ይህ ስኬት ከመመዝገቡ ከአንድ ወር በፊት በግሪክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የሚኖአን ሮቦቲክስ ሻምፒዮና ላይ ሌላው የኢትዮጵያ የታዳጊዎች ቡድን ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወሳል።
እነዚህ ተከታታይ ውጤቶች የታዳጊዎቻችንን ዓለም አቀፍ ብቃት እና ትጋት ከማሳየታቸውም በላይ አገራችን በቴክኖሎጂው ዘርፍ ያላትን ብሩህ ተስፋ የሚያረጋግጡ ናቸው።
#robofest2026 #robotics #ai #ethiopianyouth #technology #stem #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአሜሪካ በሚቺጋን ሎውረንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በተካሄደው የ2026 የሮቦፌስት ዓለም አቀፍ የታዳጊዎች የሮቦቲክስ እና ሰው ሰራሽ አስተውህሎት ሻምፒዮና ላይ የኢትዮጵያ ተወካይ ቡድን ደማቅ ስኬት አስመዝግቧል።
ቡድኑ እንደ ታይዋን፣ ደቡብ ኮሪያ እና ቻይና ካሉ በቴክኖሎጂ የበለጸጉ 39 አገራት እና በዓለም ዙሪያ ከተወዳደሩ 738 ቡድኖች ጋር ብርቱ ፉክክር በማድረግ የሚከተሉትን ከፍተኛ ውጤቶች አግኝቷል።
በሕክምና ሮቦቲክስ የሕዝብ ምርጫ ዘርፍ አንደኛ ደረጃ፣
በሕክምና ሮቦቲክስ ዋናው የውድድር ክፍል አምስተኛ ደረጃ፣
በፈጠራ ሥራዎች ማሳያ ዘርፍ ስድስተኛ ደረጃ፣
ይህ ስኬት ከመመዝገቡ ከአንድ ወር በፊት በግሪክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የሚኖአን ሮቦቲክስ ሻምፒዮና ላይ ሌላው የኢትዮጵያ የታዳጊዎች ቡድን ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወሳል።
እነዚህ ተከታታይ ውጤቶች የታዳጊዎቻችንን ዓለም አቀፍ ብቃት እና ትጋት ከማሳየታቸውም በላይ አገራችን በቴክኖሎጂው ዘርፍ ያላትን ብሩህ ተስፋ የሚያረጋግጡ ናቸው።
#robofest2026 #robotics #ai #ethiopianyouth #technology #stem #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa