5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የትራምፕ አስተዳደር ከ10 እስከ 12.5 በመቶ የሚደርስ ዓለም አቀፍ ታሪፍ (ቀረጥ) ለመጣል ያደረገውን አዲስ ሙከራ ለማገድ፣ 25 የአሜሪካ ግዛቶች ሰኞ ዕለት በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የንግድ ፍርድ ቤት ክስ መስርተዋል።
ግዛቶቹ በክሳቸው እንዳስገነዘቡት፣ የአሜሪካ የንግድ ተወካይ ጽሕፈት ቤት በዓለም አቀፍ ደረጃ "የግዳጅ ስራን" ለመከላከል በሚል ያካሄደው ምርመራ ህገ-ወጥ የንግድ እገዳዎችን በድጋሚ ለመጣል የተቀነባበረ ሽፋን ነው። በተለምዶ ከአንድ ዓመት በላይ የሚወስደውን ምርመራ በ60 ሀገራት (ኢኮኖሚዎች) ላይ በሁለት ወር ተኩል ጊዜ ውስጥ ብቻ በችኮላ በማጠናቀቅ፣ አስተዳደሩ ቀድሞ የተወሰነ ውሳኔ ላይ መድረሱን እና እርምጃውም "የዘፈቀደ እና ህግን የጣሰ" መሆኑን ከሳሾቹ በጽኑ ተችተዋል። የኒውዮርክ አቃቤ ህግ ሌቲሻ ጄምስ ፕሬዝዳንቱ በፈለጋቸው ሀገራት ላይ ሰፊ ታሪፍ የመጣል ስልጣን እንደሌላቸው ሲያሰምሩበት፣ የክልሉ ገዥ ካቲ ሆቹል ደግሞ እርምጃውን የዕለት ተዕለት የሸቀጦች ዋጋን የሚያንር "በሰራተኛው ቤተሰብ ላይ የተጣለ ግብር" ሲሉ ኮንነውታል።
ግዛቶቹ የስራ አስፈፃሚው አካል ከኮንግረስ የታክስ ስልጣንን በህገ-ወጥ መንገድ ለመንጠቅ እየሞከረ መሆኑን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ታሪፉን ህገ-ወጥ ብሎ እንዲያግደው የጠየቁ ቢሆንም፣ ኋይት ሀውስ ግን ክሱን ውድቅ አድርጎታል። አስተዳደሩ የውጭ ሀገራት የሰራተኛ መብቶችን ባለማክበራቸው በአሜሪካ የንግድ እንቅስቃሴ እና ሰራተኞች ላይ የሚያደርሱትን ጫና ለመከላከል በህጋዊ መብቱ እና ስልጣኑ እየተጠቀመ መሆኑን የኋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ኩሽ ዴሳይ ምላሽ ሰጥተዋል።
ግዛቶቹ በክሳቸው እንዳስገነዘቡት፣ የአሜሪካ የንግድ ተወካይ ጽሕፈት ቤት በዓለም አቀፍ ደረጃ "የግዳጅ ስራን" ለመከላከል በሚል ያካሄደው ምርመራ ህገ-ወጥ የንግድ እገዳዎችን በድጋሚ ለመጣል የተቀነባበረ ሽፋን ነው። በተለምዶ ከአንድ ዓመት በላይ የሚወስደውን ምርመራ በ60 ሀገራት (ኢኮኖሚዎች) ላይ በሁለት ወር ተኩል ጊዜ ውስጥ ብቻ በችኮላ በማጠናቀቅ፣ አስተዳደሩ ቀድሞ የተወሰነ ውሳኔ ላይ መድረሱን እና እርምጃውም "የዘፈቀደ እና ህግን የጣሰ" መሆኑን ከሳሾቹ በጽኑ ተችተዋል። የኒውዮርክ አቃቤ ህግ ሌቲሻ ጄምስ ፕሬዝዳንቱ በፈለጋቸው ሀገራት ላይ ሰፊ ታሪፍ የመጣል ስልጣን እንደሌላቸው ሲያሰምሩበት፣ የክልሉ ገዥ ካቲ ሆቹል ደግሞ እርምጃውን የዕለት ተዕለት የሸቀጦች ዋጋን የሚያንር "በሰራተኛው ቤተሰብ ላይ የተጣለ ግብር" ሲሉ ኮንነውታል።
ግዛቶቹ የስራ አስፈፃሚው አካል ከኮንግረስ የታክስ ስልጣንን በህገ-ወጥ መንገድ ለመንጠቅ እየሞከረ መሆኑን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ታሪፉን ህገ-ወጥ ብሎ እንዲያግደው የጠየቁ ቢሆንም፣ ኋይት ሀውስ ግን ክሱን ውድቅ አድርጎታል። አስተዳደሩ የውጭ ሀገራት የሰራተኛ መብቶችን ባለማክበራቸው በአሜሪካ የንግድ እንቅስቃሴ እና ሰራተኞች ላይ የሚያደርሱትን ጫና ለመከላከል በህጋዊ መብቱ እና ስልጣኑ እየተጠቀመ መሆኑን የኋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ኩሽ ዴሳይ ምላሽ ሰጥተዋል።
11 days ago
''በወር ውስጥ በተደጋጋሚ ካርድ ሲገዛ የሚታየው የዋጋ ልዩነት የሲስተሙ የ30 ቀናት አጠቃላይ ፍጆታ ስሌት ውጤት ነው" አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
የቅድመ-ክፍያ (Smart Card) ቆጣሪ ተጠቃሚዎች በአንድ ወር ውስጥ ደጋግመው ኤሌክትሪክ ሲገዙ የሚፈጠረው የዋጋ ወይም የኪሎ ዋት ሰዓት መጠን ልዩነት የወርሃዊ ፍጆታ አሰራር ውጤት መሆኑን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ይኸይስ ስዩም ከኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ደንበኞች በአንድ ወር ውስጥ በተደጋጋሚ ኃይል ሲገዙ ስለሚገጥማቸው የዋጋ ልዩነት ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
እንደ ዳይሬክተሩ ገለጻ የዋጋ አተማመን ሥርዓቱ በ30 ቀናት ውስጥ የተጠቀሙትን አጠቃላይ የኃይል መጠን በአንድ ላይ ደምሮ ስለሚያሰላው፣ በአንድ ወር ውስጥ ደጋግመው ካርድ ሲሞሉና የኪሎ ዋት መጠኑ ሲጨምር ታሪፉም አብሮ ይጨምራል ብለዋል፡፡
ዶ/ር ይኸይስ የኃይል ክፍያው የሚሰላው ደረጃ በደረጃ በሚያድግ የታሪፍ እርከን መሆኑን ገልጸዋል ።
"በዚህም መሠረት ደንበኞች በወሩ መጀመሪያ ላይ ለሚያደርጉት የመጀመሪያ ግዢ ዝቅተኛው የታሪፍ ተመን የሚተገበርላቸው ሲሆን፣ በዚያው ወር ውስጥ ለሁለተኛ ወይም ለሦስተኛ ጊዜ ተጨማሪ ኃይል ሲገዙ ግን ቀደም ሲል የተጠቀሙት የኃይል መጠን ተደምሮ ወደ ከፍተኛው የታሪፍ እርከን ስለሚያሸጋግራቸውና የቫት ክፍያ ውስጥ ስለሚገቡ ለተመሳሳይ የገንዘብ መጠን የሚሰጣቸው የኪሎ ዋት መጠን አነስተኛ ይሆናል" ብለዋል።
እድላዊት ብርሃኑ
የቅድመ-ክፍያ (Smart Card) ቆጣሪ ተጠቃሚዎች በአንድ ወር ውስጥ ደጋግመው ኤሌክትሪክ ሲገዙ የሚፈጠረው የዋጋ ወይም የኪሎ ዋት ሰዓት መጠን ልዩነት የወርሃዊ ፍጆታ አሰራር ውጤት መሆኑን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ይኸይስ ስዩም ከኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ደንበኞች በአንድ ወር ውስጥ በተደጋጋሚ ኃይል ሲገዙ ስለሚገጥማቸው የዋጋ ልዩነት ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
እንደ ዳይሬክተሩ ገለጻ የዋጋ አተማመን ሥርዓቱ በ30 ቀናት ውስጥ የተጠቀሙትን አጠቃላይ የኃይል መጠን በአንድ ላይ ደምሮ ስለሚያሰላው፣ በአንድ ወር ውስጥ ደጋግመው ካርድ ሲሞሉና የኪሎ ዋት መጠኑ ሲጨምር ታሪፉም አብሮ ይጨምራል ብለዋል፡፡
ዶ/ር ይኸይስ የኃይል ክፍያው የሚሰላው ደረጃ በደረጃ በሚያድግ የታሪፍ እርከን መሆኑን ገልጸዋል ።
"በዚህም መሠረት ደንበኞች በወሩ መጀመሪያ ላይ ለሚያደርጉት የመጀመሪያ ግዢ ዝቅተኛው የታሪፍ ተመን የሚተገበርላቸው ሲሆን፣ በዚያው ወር ውስጥ ለሁለተኛ ወይም ለሦስተኛ ጊዜ ተጨማሪ ኃይል ሲገዙ ግን ቀደም ሲል የተጠቀሙት የኃይል መጠን ተደምሮ ወደ ከፍተኛው የታሪፍ እርከን ስለሚያሸጋግራቸውና የቫት ክፍያ ውስጥ ስለሚገቡ ለተመሳሳይ የገንዘብ መጠን የሚሰጣቸው የኪሎ ዋት መጠን አነስተኛ ይሆናል" ብለዋል።
እድላዊት ብርሃኑ
11 days ago
u121du12adu12adu1229 u121bu1295u1295 u12edu1320u1245u121bu120d?u1363 u1320u1295u12abu122b u12e8u1218u12a8u120bu12a8u12eb u1270u124bu121d u130du1295u1263u1273 u1363 u12e8u127bu12edu1293 u12e8u1273u122au134d u1356u120au1232","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2OTY3MjY0MTY1OTpWSzoxMDI2MDAzMTIzNDg0NjA4
ምክክሩ ማንን ይጠቅማል?፣ ጠንካራ የመከላከያ ተቋም ግንባታ ፣ የቻይና የታሪፍ ፖሊሲ
18 days ago
የነዳጅ ቦቴ ባለንብረቶች ከገበያ ልንወጣ እንችላለን ሲሉ ስጋታቸውን ገለጹ
በሀገሪቱ እየታየ ያለው የመለዋወጫ እቃዎች ዋጋ መናር እና የታሪፍ ማሻሻያ አለመደረግ አክሳሪ እንደሆነባቸው የገለጹት የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች፣ ችግሩ ባልተፈታበት ሁኔታ ስራቸውን ማስቀጠል አስቸጋሪ እንደሆነባቸው በመግለጽ ከገበያው የመወጣት ስጋት እንደደቀነባቸው አስታወቁ።
የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር የነዳጅ ፍላጎት እድገትን እና የወጡ ወጪዎችን ያገናዘበ የታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ተደጋጋሚ ጥናቶችን ማቅረቡን ያስታወሰ ቢሆንም፣ በመንግስት በኩል ግን እስካሁን አዎንታዊ ምላሽ ማግኘት አለመቻሉን ገልጿል።
የማህበሩ ፕሬዝደንት አቶ ፀጋ አስማረ እንደገለጹት፤ ጥናቱ ዝም ብሎ የቀረበ ሳይሆን ከነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን፣ ከትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር እንዲሁም ከንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከተወጣጡ ባለሙያዎች ጋር በጥጋቢ ሁኔታ ተጠናቆ የቀረበ ነው። ሆኖም ምላሽ በመዘግየቱ አባላቱ ለአላስፈላጊ ክሳራ መዳረጋቸውን አብራርተዋል።
ከታሪፍ መዘገየት በተጨማሪ ባለንብረቶች ሌላ አጣብቂኝ ውስጥ የከተታቸው አሽከርካሪዎች ከባለንብረቱ እውቅና ውጪ በሚፈጽሙት የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ ምክንያት ተሽከርካሪዎች እና ነዳጅ የመወረስ እርምጃ እየተወሰደባቸው ይገኛል ብለዋል።
ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ትራንስፖርት ባለንብረቶች ማህበር አባላቱን በመጥራት በዘርፉ በተደቀኑ ዘርፈ-ብዙ ችግሮች እና በቀጣይ የጋራ አቋሞች ዙሪያ የምክክር ስብሰባ አካሂዷል።
Seledadotio
Seledadotio
በሀገሪቱ እየታየ ያለው የመለዋወጫ እቃዎች ዋጋ መናር እና የታሪፍ ማሻሻያ አለመደረግ አክሳሪ እንደሆነባቸው የገለጹት የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች፣ ችግሩ ባልተፈታበት ሁኔታ ስራቸውን ማስቀጠል አስቸጋሪ እንደሆነባቸው በመግለጽ ከገበያው የመወጣት ስጋት እንደደቀነባቸው አስታወቁ።
የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር የነዳጅ ፍላጎት እድገትን እና የወጡ ወጪዎችን ያገናዘበ የታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ተደጋጋሚ ጥናቶችን ማቅረቡን ያስታወሰ ቢሆንም፣ በመንግስት በኩል ግን እስካሁን አዎንታዊ ምላሽ ማግኘት አለመቻሉን ገልጿል።
የማህበሩ ፕሬዝደንት አቶ ፀጋ አስማረ እንደገለጹት፤ ጥናቱ ዝም ብሎ የቀረበ ሳይሆን ከነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን፣ ከትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር እንዲሁም ከንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከተወጣጡ ባለሙያዎች ጋር በጥጋቢ ሁኔታ ተጠናቆ የቀረበ ነው። ሆኖም ምላሽ በመዘግየቱ አባላቱ ለአላስፈላጊ ክሳራ መዳረጋቸውን አብራርተዋል።
ከታሪፍ መዘገየት በተጨማሪ ባለንብረቶች ሌላ አጣብቂኝ ውስጥ የከተታቸው አሽከርካሪዎች ከባለንብረቱ እውቅና ውጪ በሚፈጽሙት የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ ምክንያት ተሽከርካሪዎች እና ነዳጅ የመወረስ እርምጃ እየተወሰደባቸው ይገኛል ብለዋል።
ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ትራንስፖርት ባለንብረቶች ማህበር አባላቱን በመጥራት በዘርፉ በተደቀኑ ዘርፈ-ብዙ ችግሮች እና በቀጣይ የጋራ አቋሞች ዙሪያ የምክክር ስብሰባ አካሂዷል።
Seledadotio
Seledadotio
18 days ago
የታሪፍ ማሻሻያ ጥያቄ ምላሽ በማጣቱ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ከስራ የመውጣት ስጋት ላይ መሆናቸው ተገለጸ
የፈሳሽ ጭነት አገልግሎት የታሪፍ ማሻሻያ ጥያቄ ምላሽ ባለመግኘቱ ምክንያት ባለንብረቶች ከገበያው የመወጣት ስጋት እንደደቀነባቸው የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር አስታወቀ።
ማህበሩ በሀገሪቱ የነዳጅ ፍላጎት መጨመር እና የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች ዋጋ መናርን ያገናዘበ የታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ተደጋጋሚ ጥናቶችን በማካሄድ ለመንግሥት ቢያቀርብም እስካሁን ምላሽ ማግኘት አለመቻሉን ተገልጿል። ጥናቱም ከኢፌዴሪ ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ ከንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እንዲሁም ከነዳጅ ቁጥጥር ባለስልጣን ከተወጣጡ አባላት ጋር በጋራ እንደተጠና የማህበሩ ፕሬዝደንት አቶ ፀጋ አስማረ አብራርተዋል።
ባለንብረቶች ከታሪፍ ማነስ በተጨማሪ ለከባድ ችግር ዳርገውናል ያሏቸውን ዋና ዋና ነጥቦ አንስተዋል የዕቃዎች ዋጋ ግሽበት፣ የመለዋወጫ እቃዎች እና የተሽከርካሪ ጥገና ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉና በዘርፉ ላይ ድርብርብ ጫና መፍጠሩ እና በተጨማሪም የተሽከርካሪዎች መወረስ ባለንብረቶች በሌሉበትና እውቅናቸው ውጪ በሹፌሮች በሚፈጸሙ የኮንትሮባንድ ወንጀሎች ምክንያት ተሽከርካሪዎቻቸውና የያዙት ነዳጅ እየተወረሰባቸው መሆኑ እነዚህ ድርብርብ ችግሮች ስራውን መቀጠል አዳጋች እንዳደረገባቸው የገለጹት ባለንብረቶቹ፣ በማህበሩ አስተባባሪነት በዛሬው ዕለት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በችግሮቹ ዙሪያ ሰፊ ውይይት አካሂደዋል።
የፈሳሽ ጭነት አገልግሎት የታሪፍ ማሻሻያ ጥያቄ ምላሽ ባለመግኘቱ ምክንያት ባለንብረቶች ከገበያው የመወጣት ስጋት እንደደቀነባቸው የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር አስታወቀ።
ማህበሩ በሀገሪቱ የነዳጅ ፍላጎት መጨመር እና የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች ዋጋ መናርን ያገናዘበ የታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ተደጋጋሚ ጥናቶችን በማካሄድ ለመንግሥት ቢያቀርብም እስካሁን ምላሽ ማግኘት አለመቻሉን ተገልጿል። ጥናቱም ከኢፌዴሪ ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ ከንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እንዲሁም ከነዳጅ ቁጥጥር ባለስልጣን ከተወጣጡ አባላት ጋር በጋራ እንደተጠና የማህበሩ ፕሬዝደንት አቶ ፀጋ አስማረ አብራርተዋል።
ባለንብረቶች ከታሪፍ ማነስ በተጨማሪ ለከባድ ችግር ዳርገውናል ያሏቸውን ዋና ዋና ነጥቦ አንስተዋል የዕቃዎች ዋጋ ግሽበት፣ የመለዋወጫ እቃዎች እና የተሽከርካሪ ጥገና ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉና በዘርፉ ላይ ድርብርብ ጫና መፍጠሩ እና በተጨማሪም የተሽከርካሪዎች መወረስ ባለንብረቶች በሌሉበትና እውቅናቸው ውጪ በሹፌሮች በሚፈጸሙ የኮንትሮባንድ ወንጀሎች ምክንያት ተሽከርካሪዎቻቸውና የያዙት ነዳጅ እየተወረሰባቸው መሆኑ እነዚህ ድርብርብ ችግሮች ስራውን መቀጠል አዳጋች እንዳደረገባቸው የገለጹት ባለንብረቶቹ፣ በማህበሩ አስተባባሪነት በዛሬው ዕለት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በችግሮቹ ዙሪያ ሰፊ ውይይት አካሂደዋል።
19 days ago
የኤሌክትሪክ ፍጆታ ማባዣ ጭማሪ ተደርጓል። ለመኖሪያ ቤት ከተያዘው ወር ሀምሌ ጀምሮ እስከ መስከረም ወር የሚፈፀም የኤሌክትሪክ ፍጆታ ታሪፍ ክፍያ ከላይ ተያይዟል።
Seledadotio
Seledadotio
Seledadotio
Seledadotio
19 days ago
‹‹በኤሌክትሪክ ክፍያ ላይ የታየው ለውጥ አዲስ ጭማሪ ሳይሆን ቀድሞ የተወሰነ ማስተካከያ ሂደት ነው››-የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ በደንበኞች ላይ የተደረገው የታሪፍ ማስተካከያ ክፍያ ቀደም ሲል በስትራቴጂው መሠረት የተወሰነ መሆኑን አስታዉቋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ይኸይስ ስዩም ለኢትዮ ኤፍኤም 107.8 እንደገለጹት፤ በ2017 ዓ.ም መስከረም ወር ላይ የተጀመረው የታሪፍ ማሻሻያ የኅብረተሰቡን የመክፈል አቅም ባገናዘበ መልኩ በ24 የሩብ ዓመታት ተከፋፍሎ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።
ይህ የታሪፍ ማስተካከያ ተቋሙ ከአራት ዓመት በኋላ የሚሰበሰበውን አጠቃላይ ክፍያ በመስከረም 2017 ዓ.ም ላይ በአንድ ጊዜ ማስከፈል የነበረበት ቢሆንም፣ የኅብረተሰቡን የመክፈል አቅም ታሳቢ በማድረግ በጥቂት በጥቂቱ ከፋፍሎ እንዲከፍል የተዘረጋ ስትራቴጂ ነው በማለት ዳይሬክተሩ አብራርተዋል።
በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያለው ታሪፍ ዝቅተኛውን የኅብረተሰብ ክፍል በልዩ ሁኔታ ለመደገፍ የመንግሥት ድጎማ የሚደረግበት ነው ያሉ ሲሆን፣ እስከ 50 ኪሎ ዋት ሰዓት የሚጠቀሙ ደንበኞች በአንድ ኪሎ ዋት ሰዓት 96 ሳንቲም ብቻ እንዲከፍሉ እየተደረገ እንደሆነ ገልጸዋል።
ዶ/ር ይኸይስ አክለውም፤ እስከ 2መቶ ኪሎ ዋት የሚጠቀም ማንኛውም ደንበኛ በትክክለኛው የታሪፍ ዋጋ ሳይሆን በድጎማ እንዲከፍል እየተደረገ ነው ብለዋል።
ደንበኞች በአንድ ወር ውስጥ በተደጋጋሚ ኃይል ሲገዙ ስለሚገጥማቸው የዋጋ ልዩነት ሲያብራሩም፤ የዋጋ አተማመን ሥርዓቱ በ30 ቀናት ውስጥ የተጠቀሙትን አጠቃላይ የኃይል መጠን በአንድ ላይ ደምሮ ስለሚያሰላው የኪሎ ዋት መጠኑ ሲጨምር ታሪፉም አብሮ እንደሚጨምር አስገንዝበዋል።
ይህንን ሁኔታ ተከትሎ የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመፍታት ተቋሙ በየክፍለ ከተማው ከነዋሪዎች ጋር ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይቶችን እያደረገ ሲሆን፣ ባለፉት 15 ቀናት ውስጥም ከፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለሚዲያ አካላት ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ በደንበኞች ላይ የተደረገው የታሪፍ ማስተካከያ ክፍያ ቀደም ሲል በስትራቴጂው መሠረት የተወሰነ መሆኑን አስታዉቋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ይኸይስ ስዩም ለኢትዮ ኤፍኤም 107.8 እንደገለጹት፤ በ2017 ዓ.ም መስከረም ወር ላይ የተጀመረው የታሪፍ ማሻሻያ የኅብረተሰቡን የመክፈል አቅም ባገናዘበ መልኩ በ24 የሩብ ዓመታት ተከፋፍሎ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።
ይህ የታሪፍ ማስተካከያ ተቋሙ ከአራት ዓመት በኋላ የሚሰበሰበውን አጠቃላይ ክፍያ በመስከረም 2017 ዓ.ም ላይ በአንድ ጊዜ ማስከፈል የነበረበት ቢሆንም፣ የኅብረተሰቡን የመክፈል አቅም ታሳቢ በማድረግ በጥቂት በጥቂቱ ከፋፍሎ እንዲከፍል የተዘረጋ ስትራቴጂ ነው በማለት ዳይሬክተሩ አብራርተዋል።
በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያለው ታሪፍ ዝቅተኛውን የኅብረተሰብ ክፍል በልዩ ሁኔታ ለመደገፍ የመንግሥት ድጎማ የሚደረግበት ነው ያሉ ሲሆን፣ እስከ 50 ኪሎ ዋት ሰዓት የሚጠቀሙ ደንበኞች በአንድ ኪሎ ዋት ሰዓት 96 ሳንቲም ብቻ እንዲከፍሉ እየተደረገ እንደሆነ ገልጸዋል።
ዶ/ር ይኸይስ አክለውም፤ እስከ 2መቶ ኪሎ ዋት የሚጠቀም ማንኛውም ደንበኛ በትክክለኛው የታሪፍ ዋጋ ሳይሆን በድጎማ እንዲከፍል እየተደረገ ነው ብለዋል።
ደንበኞች በአንድ ወር ውስጥ በተደጋጋሚ ኃይል ሲገዙ ስለሚገጥማቸው የዋጋ ልዩነት ሲያብራሩም፤ የዋጋ አተማመን ሥርዓቱ በ30 ቀናት ውስጥ የተጠቀሙትን አጠቃላይ የኃይል መጠን በአንድ ላይ ደምሮ ስለሚያሰላው የኪሎ ዋት መጠኑ ሲጨምር ታሪፉም አብሮ እንደሚጨምር አስገንዝበዋል።
ይህንን ሁኔታ ተከትሎ የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመፍታት ተቋሙ በየክፍለ ከተማው ከነዋሪዎች ጋር ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይቶችን እያደረገ ሲሆን፣ ባለፉት 15 ቀናት ውስጥም ከፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለሚዲያ አካላት ስልጠና መሰጠቱ ተገልጿል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
20 days ago
በአሜሪካ የኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ምርቶች ላይ ምርመራ ተጀመረ
የአሜሪካ ንግድ መምሪያ በኢትዮጵያ የሚመረቱ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ በቻይና ላይ የተጣለውን የንግድ ታሪፍ ለመሸሽ የሚረዱ መሆናቸውን ለማጣራት ምርመራ ሊጀምር ነው። ይህ እርምጃ የተወሰደው የቻይና አምራቾች ኢትዮጵያን ተጠቅመው የአሜሪካን የንግድ ቀረጥ ለመሻገር እየሞከሩ ነው በሚል ስምንት የአሜሪካ ኩባንያዎች ባቀረቡት አቤቱታ ነው።
ከ2025 አጋማሽ ወዲህ ወደ አሜሪካ የሚገቡ የኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ምርቶች በከፍተኛ ሁኔታ ማደጋቸው ለዚህ ምርመራ መነሻ ሆኗል። የአሜሪካ ንግድ መምሪያ የመጀመሪያ ደረጃ ውሳኔውን በታኅሣሥ 2026፣ የመጨረሻውን ደግሞ በግንቦት 2027 እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
የአሜሪካ ንግድ መምሪያ በኢትዮጵያ የሚመረቱ የፀሐይ ኃይል ምርቶች፣ በቻይና ላይ የተጣለውን የንግድ ታሪፍ ለመሸሽ የሚረዱ መሆናቸውን ለማጣራት ምርመራ ሊጀምር ነው። ይህ እርምጃ የተወሰደው የቻይና አምራቾች ኢትዮጵያን ተጠቅመው የአሜሪካን የንግድ ቀረጥ ለመሻገር እየሞከሩ ነው በሚል ስምንት የአሜሪካ ኩባንያዎች ባቀረቡት አቤቱታ ነው።
ከ2025 አጋማሽ ወዲህ ወደ አሜሪካ የሚገቡ የኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል ምርቶች በከፍተኛ ሁኔታ ማደጋቸው ለዚህ ምርመራ መነሻ ሆኗል። የአሜሪካ ንግድ መምሪያ የመጀመሪያ ደረጃ ውሳኔውን በታኅሣሥ 2026፣ የመጨረሻውን ደግሞ በግንቦት 2027 እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
23 days ago
የባህር በር፤ የሁሉም ኢትዮጵያዊ የህልውና አጀንዳ
*************
የባሕር በር ባለቤት መሆን ከኢኮኖሚያዊ ፍላጎት ባሻገር፣ የሕዝብን አመለካከትና የሀገርን ዕጣ ፈንታ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሻግር የሥልጣኔ ቁልፍ ነው። ለኢትዮጵያም የባህር በር ጥያቄ የንግድ ማሳለጫ ወይንም የዕቃዎች መላኪያና መቀበያ መስመር ፍለጋ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፉ የንግድ መድረክ ላይ የራሷን ዕድል በራሷ የመወሰን የፖለቲካ ነፃነት ዋስትና ነው።
ይህ ጥያቄ የ130 ሚሊዮን ሕዝቧን መጻኢ ዕድል የሚወስን፣ የብልጽግና ጉዞዋን የሚያቀና እና የሀገሪቱን ክብርና ሉዓላዊነት በተግባር የሚያረጋግጥ የህልውና ጉዳይም ነው። ከታሪክ ማህደር እስከ ነገው የትውልድ ተስፋ ድረስ የባህር በር ባለቤትነት ለኢትዮጵያ የነፃነት ሙሉነት መገለጫም ሆኖ ይታያል።
በዓለም ታሪክ ውስጥ የባህር በር ያላቸው ሀገራት የባህር ዳርቻዎቻቸውን ለዘመናዊ ሎጀስቲክስ፣ ለግዙፍ የኢንዱስትሪ ፓርኮች እና ለዓለም አቀፍ የሽርሽር መርከቦች ማረፊያ በማዋል የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን በከፍተኛ ደረጃ አረጋግጠዋል። የባህር ጠረፍን ማልማት የሀገር ውስጥ ገቢን ከማሳደግ ባለፈ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰማያዊ የሥራ ዕድሎችን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ የሰማያዊ ኢኮኖሚ ተጠቃሚ በመሆን የአሳ ሀብት ልማትን፣ የባህር ላይ ቱሪዝምን እና የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ ያላት አማራጭ የባህር በር ባለቤትነትን ዳግም በማረጋገጥ ላይ የተመሰረተ ነው። የራስ ወደብ መኖር በየዓመቱ ለኪራይና ለታሪፍ የሚባክነውን በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስቀረት፣ ያንን ከፍተኛ ሀብት ለሀገር ውስጥ መሠረተ-ልማት ግንባታ፣ ለትምህርትና ለጤና ዘርፍ ለማዋል ብቸኛው ስልታዊ መንገድ ነው።
የባህር በር ባለቤትነት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ጥያቄ ብቻ ሳይሆን፣ በዓለም አቀፉ የንግድ መድረክ ላይ የራሷን ዕድል በራሷ የመወሰን የፖለቲካ ነፃነት ዋስትና ነው።
በፍጥነት እያደገ የመጣውን ሰፊ የሕዝብ ቁጥር መመገብ፣ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን በወቅቱ ማስገባት እና የሀገሪቱን ብሔራዊ ደኅንነት በዘላቂነት ማስጠበቅ የሚቻለው የባህር በርን እንደ ቀዳሚ የኢኮኖሚና የዲፕሎማሲ አጀንዳ በመያዝ ነው። ይህ ጥያቄ የሌሎችን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ሳይሆን፣ በጋራ ተጠቃሚነት እና በሰላማዊ መንገድ የባህር በር ባለቤትነት ሲረጋገጥ የሚሳካ ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ ነው።
ኢትዮጵያ ጠንካራ የባህር ኃይል በመገንባት የአፍሪካ ቀንድን ደኅንነት ለመጠበቅና የዓለም አቀፍ የባህር ላይ ንግድ መስመሮችን ከስጋት ነፃ ለማድረግ የምታበረክተው አስተዋፅኦ የሚጎላው የራሷ የባህር በር ሲኖራት ብቻ ነው። ወደብ አልባ መሆን የሚፈጥረውን የጂኦ-ፖለቲካ ጫና በመስበር፣ ሀገሪቱን በቀይ ባህርና በአደን ባህረ-ሰላጤ አካባቢ ወሳኝ የፖለቲካና የደኅንነት ውሳኔ ሰጪ እንድትሆን ያደርጋታል።
የኢትዮጵያ የባህር ላይ ታላቅነት የአክሱም ሥልጣኔ ታሪካዊ ቅርስና የአባቶቻችን የነፃነት አሻራ መሆኑ አይዘነጋም። ይህ ትውልድ ያንን የተዘጋ ታሪካዊ በር በሰላማዊ ዲፕሎማሲ፣ በጋራ ልማት ስምምነቶችና በብስለት በመክፈት የኢትዮጵያን ትንሳኤ የሚያረጋግጥበት ጊዜ ላይ ይገኛል።
ይህ ታሪካዊ ጥረት የኢትዮጵያን ዘላለማዊ ክብር የሚያድስ፣ ኢኮኖሚዋን ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር እና ለመጪው ትውልድ ብሩህና አስተማማኝ ነገን የሚያሰናዳ ትልቅ አሻራ ሆኖ በታሪክ ማህደር ላይ በደማቁ ይመዘገባል።
#ebc #ethiopia #seaaccess #redsea #sovereignty
*************
የባሕር በር ባለቤት መሆን ከኢኮኖሚያዊ ፍላጎት ባሻገር፣ የሕዝብን አመለካከትና የሀገርን ዕጣ ፈንታ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሻግር የሥልጣኔ ቁልፍ ነው። ለኢትዮጵያም የባህር በር ጥያቄ የንግድ ማሳለጫ ወይንም የዕቃዎች መላኪያና መቀበያ መስመር ፍለጋ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፉ የንግድ መድረክ ላይ የራሷን ዕድል በራሷ የመወሰን የፖለቲካ ነፃነት ዋስትና ነው።
ይህ ጥያቄ የ130 ሚሊዮን ሕዝቧን መጻኢ ዕድል የሚወስን፣ የብልጽግና ጉዞዋን የሚያቀና እና የሀገሪቱን ክብርና ሉዓላዊነት በተግባር የሚያረጋግጥ የህልውና ጉዳይም ነው። ከታሪክ ማህደር እስከ ነገው የትውልድ ተስፋ ድረስ የባህር በር ባለቤትነት ለኢትዮጵያ የነፃነት ሙሉነት መገለጫም ሆኖ ይታያል።
በዓለም ታሪክ ውስጥ የባህር በር ያላቸው ሀገራት የባህር ዳርቻዎቻቸውን ለዘመናዊ ሎጀስቲክስ፣ ለግዙፍ የኢንዱስትሪ ፓርኮች እና ለዓለም አቀፍ የሽርሽር መርከቦች ማረፊያ በማዋል የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን በከፍተኛ ደረጃ አረጋግጠዋል። የባህር ጠረፍን ማልማት የሀገር ውስጥ ገቢን ከማሳደግ ባለፈ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰማያዊ የሥራ ዕድሎችን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ የሰማያዊ ኢኮኖሚ ተጠቃሚ በመሆን የአሳ ሀብት ልማትን፣ የባህር ላይ ቱሪዝምን እና የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ ያላት አማራጭ የባህር በር ባለቤትነትን ዳግም በማረጋገጥ ላይ የተመሰረተ ነው። የራስ ወደብ መኖር በየዓመቱ ለኪራይና ለታሪፍ የሚባክነውን በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስቀረት፣ ያንን ከፍተኛ ሀብት ለሀገር ውስጥ መሠረተ-ልማት ግንባታ፣ ለትምህርትና ለጤና ዘርፍ ለማዋል ብቸኛው ስልታዊ መንገድ ነው።
የባህር በር ባለቤትነት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ጥያቄ ብቻ ሳይሆን፣ በዓለም አቀፉ የንግድ መድረክ ላይ የራሷን ዕድል በራሷ የመወሰን የፖለቲካ ነፃነት ዋስትና ነው።
በፍጥነት እያደገ የመጣውን ሰፊ የሕዝብ ቁጥር መመገብ፣ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን በወቅቱ ማስገባት እና የሀገሪቱን ብሔራዊ ደኅንነት በዘላቂነት ማስጠበቅ የሚቻለው የባህር በርን እንደ ቀዳሚ የኢኮኖሚና የዲፕሎማሲ አጀንዳ በመያዝ ነው። ይህ ጥያቄ የሌሎችን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ሳይሆን፣ በጋራ ተጠቃሚነት እና በሰላማዊ መንገድ የባህር በር ባለቤትነት ሲረጋገጥ የሚሳካ ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ ነው።
ኢትዮጵያ ጠንካራ የባህር ኃይል በመገንባት የአፍሪካ ቀንድን ደኅንነት ለመጠበቅና የዓለም አቀፍ የባህር ላይ ንግድ መስመሮችን ከስጋት ነፃ ለማድረግ የምታበረክተው አስተዋፅኦ የሚጎላው የራሷ የባህር በር ሲኖራት ብቻ ነው። ወደብ አልባ መሆን የሚፈጥረውን የጂኦ-ፖለቲካ ጫና በመስበር፣ ሀገሪቱን በቀይ ባህርና በአደን ባህረ-ሰላጤ አካባቢ ወሳኝ የፖለቲካና የደኅንነት ውሳኔ ሰጪ እንድትሆን ያደርጋታል።
የኢትዮጵያ የባህር ላይ ታላቅነት የአክሱም ሥልጣኔ ታሪካዊ ቅርስና የአባቶቻችን የነፃነት አሻራ መሆኑ አይዘነጋም። ይህ ትውልድ ያንን የተዘጋ ታሪካዊ በር በሰላማዊ ዲፕሎማሲ፣ በጋራ ልማት ስምምነቶችና በብስለት በመክፈት የኢትዮጵያን ትንሳኤ የሚያረጋግጥበት ጊዜ ላይ ይገኛል።
ይህ ታሪካዊ ጥረት የኢትዮጵያን ዘላለማዊ ክብር የሚያድስ፣ ኢኮኖሚዋን ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር እና ለመጪው ትውልድ ብሩህና አስተማማኝ ነገን የሚያሰናዳ ትልቅ አሻራ ሆኖ በታሪክ ማህደር ላይ በደማቁ ይመዘገባል።
#ebc #ethiopia #seaaccess #redsea #sovereignty
25 days ago
ትራምፕ የአረብ ባህረ ሰላጤ አገራትን “የጥበቃ ክፍያ” ጠየቁ
በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ የ20% ታሪፍ ሊጣል ነው?
አሜሪካ በምዕራብ እስያ (መካከለኛው ምስራቅ) ለምታደርገው ወታደራዊ ጥበቃ አጋሮቿ ወጪዋን እንዲተኩላት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጥሪ አቀረቡ። ትራምፕ ከኢራን ጋር ያለው ውጥረት በከረረበት በዚህ ወቅት እንደተናገሩት፥ አሜሪካ ጥበቃ እያደረገች ያለችው እጅግ በጣም ሀብታም ለሆነው የዓለም ክፍል በመሆኑ በዚህ የደህንነት ከለላ የሚጠቀሙ አገራት ወጪውን ማጋራት ይኖርባቸዋል።
ይህንኑ ተከትሎ ፕሬዝዳንቱ የዓለማችንን 20 በመቶ የነዳጅ ዘይት ጭነት በሚያስተናግደው የሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል በሚያልፉ የንግድ ጭነቶች ላይ የ20 በመቶ የጥበቃ ክፍያ ለመጣል አዲስ ሀሳብ አቅርበዋል። አሜሪካ የዚህ ወሳኝ የባህር መስመር ጠባቂ በመሆን እንደምታገለግል የገለጹት ትራምፕ፥ በኢራን የንግድ መርከቦች ላይም የተመረጠ የባህር ላይ እገዳ እንደሚጣል አስታውቀዋል።
ይሁን እንጂ ይህ እቅድ በአረብ ባህረ ሰላጤ አገራት ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታን የፈጠረ ሲሆን፥ በዓለም አቀፍ የባህር ላይ የመጓጓዣ ነጻነት ህግጋት ላይም ህጋዊ ስጋቶችን አስነስቷል። በሌላ በኩል ኢራን የቀረበውን ሀሳብ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጋዋለች።
ባለፉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ በወጣው የቅርብ ጊዜ መረጃ መሠረት፥ ትራምፕ ከአረብ መሪዎች ጋር ካደረጉት ውይይት በኋላ ይህንን የ20 በመቶ የክፍያ ሀሳብ ያነሱት ቢሆንም፥ በምትኩ ግን የአረብ አገራት በአሜሪካ ውስጥ ግዙፍ የንግድና የኢንቨስትመንት መዋዕለ ንዋይ እንዲያፈሱ ስምምነት ላይ ተደርሷል።
ይሁን እንጂ በኢራን መርከቦች ላይ የተጣለው የባህር ላይ እገዳ አሁንም በፅኑ እየተተገበረ ይገኛል።
Seledadotio
Seledadotio
በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ የ20% ታሪፍ ሊጣል ነው?
አሜሪካ በምዕራብ እስያ (መካከለኛው ምስራቅ) ለምታደርገው ወታደራዊ ጥበቃ አጋሮቿ ወጪዋን እንዲተኩላት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጥሪ አቀረቡ። ትራምፕ ከኢራን ጋር ያለው ውጥረት በከረረበት በዚህ ወቅት እንደተናገሩት፥ አሜሪካ ጥበቃ እያደረገች ያለችው እጅግ በጣም ሀብታም ለሆነው የዓለም ክፍል በመሆኑ በዚህ የደህንነት ከለላ የሚጠቀሙ አገራት ወጪውን ማጋራት ይኖርባቸዋል።
ይህንኑ ተከትሎ ፕሬዝዳንቱ የዓለማችንን 20 በመቶ የነዳጅ ዘይት ጭነት በሚያስተናግደው የሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል በሚያልፉ የንግድ ጭነቶች ላይ የ20 በመቶ የጥበቃ ክፍያ ለመጣል አዲስ ሀሳብ አቅርበዋል። አሜሪካ የዚህ ወሳኝ የባህር መስመር ጠባቂ በመሆን እንደምታገለግል የገለጹት ትራምፕ፥ በኢራን የንግድ መርከቦች ላይም የተመረጠ የባህር ላይ እገዳ እንደሚጣል አስታውቀዋል።
ይሁን እንጂ ይህ እቅድ በአረብ ባህረ ሰላጤ አገራት ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታን የፈጠረ ሲሆን፥ በዓለም አቀፍ የባህር ላይ የመጓጓዣ ነጻነት ህግጋት ላይም ህጋዊ ስጋቶችን አስነስቷል። በሌላ በኩል ኢራን የቀረበውን ሀሳብ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጋዋለች።
ባለፉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ በወጣው የቅርብ ጊዜ መረጃ መሠረት፥ ትራምፕ ከአረብ መሪዎች ጋር ካደረጉት ውይይት በኋላ ይህንን የ20 በመቶ የክፍያ ሀሳብ ያነሱት ቢሆንም፥ በምትኩ ግን የአረብ አገራት በአሜሪካ ውስጥ ግዙፍ የንግድና የኢንቨስትመንት መዋዕለ ንዋይ እንዲያፈሱ ስምምነት ላይ ተደርሷል።
ይሁን እንጂ በኢራን መርከቦች ላይ የተጣለው የባህር ላይ እገዳ አሁንም በፅኑ እየተተገበረ ይገኛል።
Seledadotio
Seledadotio
25 days ago
የአዲስ አበባ ታክሲዎች ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት ክፍያ እንዲሰበስቡ ተወሰነ
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የታክሲ አሽከርካሪዎች ከተወሰነው ታሪፍ በላይ እንዲሚያስከፍሉ ከማኅበረሰቡ የሚነሳውን ቅሬታ ለመፍታት ክፍያው ከመነሻው እንዲሰበሰብ የሚያስገድድ የአሠራር ሥርዓት መዘርጋቱን አስታውቋል።
አሽከርካሪዎች በታሪፍ መመሪያው መሠረት ብቻ ከመነሻው የትራንስፖርት ክፍያ እንዲሰበስቡ ለማስቻል ተቆጣጣሪዎች በመነሻ መጫኛ ቦታዎች ላይ ተመድበው ሥራ መጀመራቸውን የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው ተናግረዋል።
ይህ አሠራር በጉዞ ወቅት "ሒሳብ ጨምሩ" በሚል ከአሽከርካሪዎች የሚነሳውን አግባብነት የሌለው ጥያቄ ለመግታት የጎላ ፋይዳ እንደሚኖረው ታምኖበታል።
ይሁን እንጂ አዲሱ አሠራር ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ አንዳንድ ተግዳሮቶች መፈጠራቸውን የቢሮው ኃላፊዎች ጠቁመዋል።
በከተማዋ በሚገኙ መነሻዎች ላይ ክፍያውን አስቀድሞ በመሰብሰብ ሂደት የተወሰነ ጊዜ እየወሰደ መሆኑ በማኅበረሰቡ በኩል ቅሬታ መፍጠሩ ተገልጿል።
በተመሳሳይ አንዳንድ አሽከርካሪዎች መንገድ ከጀመሩ በኋላ ታሪፍ የመጨመር አዝማሚያዎችን እያሳዩ መሆናቸውን ቢሮው አስታውቋል።
ይህንን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ማኅበረሰቡ የጉዳዩን ፋይዳ በመገንዘብ ተገቢውን ትብብር እንዲያደርግና ህገ-ወጥ አሽከርካሪዎችን በተመለከተ ጥቆማዎችን በመስጠት የዜግነት ኃላፊነቱን እንዲወጣ አቶ ዳኛቸው አሳስበዋል።
በሌላ በኩል ከዚህ ቀደም ያለ ረዳት በሚጭኑ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ሲገለጽ መቆየቱ የሚታወስ ቢሆንም፤ ቢሮው በአሁኑ ወቅት ትኩረቱን አዲሱ የአሠራር ሥርዓት ላይ ማድረጉን አመልክቷል።
ይሁን እንጂ የረዳት አጠቃቀምን በተመለከተ ግልጽና ወጥ የሆነ የአሠራር ሥርዓት እንደሚያስፈልግ አቶ ዳኛቸው ገልጸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የታክሲ አሽከርካሪዎች ከተወሰነው ታሪፍ በላይ እንዲሚያስከፍሉ ከማኅበረሰቡ የሚነሳውን ቅሬታ ለመፍታት ክፍያው ከመነሻው እንዲሰበሰብ የሚያስገድድ የአሠራር ሥርዓት መዘርጋቱን አስታውቋል።
አሽከርካሪዎች በታሪፍ መመሪያው መሠረት ብቻ ከመነሻው የትራንስፖርት ክፍያ እንዲሰበስቡ ለማስቻል ተቆጣጣሪዎች በመነሻ መጫኛ ቦታዎች ላይ ተመድበው ሥራ መጀመራቸውን የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው ተናግረዋል።
ይህ አሠራር በጉዞ ወቅት "ሒሳብ ጨምሩ" በሚል ከአሽከርካሪዎች የሚነሳውን አግባብነት የሌለው ጥያቄ ለመግታት የጎላ ፋይዳ እንደሚኖረው ታምኖበታል።
ይሁን እንጂ አዲሱ አሠራር ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ አንዳንድ ተግዳሮቶች መፈጠራቸውን የቢሮው ኃላፊዎች ጠቁመዋል።
በከተማዋ በሚገኙ መነሻዎች ላይ ክፍያውን አስቀድሞ በመሰብሰብ ሂደት የተወሰነ ጊዜ እየወሰደ መሆኑ በማኅበረሰቡ በኩል ቅሬታ መፍጠሩ ተገልጿል።
በተመሳሳይ አንዳንድ አሽከርካሪዎች መንገድ ከጀመሩ በኋላ ታሪፍ የመጨመር አዝማሚያዎችን እያሳዩ መሆናቸውን ቢሮው አስታውቋል።
ይህንን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ማኅበረሰቡ የጉዳዩን ፋይዳ በመገንዘብ ተገቢውን ትብብር እንዲያደርግና ህገ-ወጥ አሽከርካሪዎችን በተመለከተ ጥቆማዎችን በመስጠት የዜግነት ኃላፊነቱን እንዲወጣ አቶ ዳኛቸው አሳስበዋል።
በሌላ በኩል ከዚህ ቀደም ያለ ረዳት በሚጭኑ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ሲገለጽ መቆየቱ የሚታወስ ቢሆንም፤ ቢሮው በአሁኑ ወቅት ትኩረቱን አዲሱ የአሠራር ሥርዓት ላይ ማድረጉን አመልክቷል።
ይሁን እንጂ የረዳት አጠቃቀምን በተመለከተ ግልጽና ወጥ የሆነ የአሠራር ሥርዓት እንደሚያስፈልግ አቶ ዳኛቸው ገልጸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የባህረ ሰላጤው ሀገራት በሆርሙዝ ሰርጥ ለሚደረግላቸው ጥበቃ ምትክ በአሜሪካ ውስጥ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት ማሳየታቸውን ይፋ አደረጉ። ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት በዋይት ሃውስ (ነጭ ቤተ መንግስት) ከኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው።
ትራምፕ ሰኞ ዕለት አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ በሚያልፉ መርከቦች ላይ የ20 በመቶ የታሪፍ ወይም የመተላለፊያ ክፍያ ልትጥል እንደምትችል ተናግረው የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን "የክፍያ የሚለውን ሃሳብ አልወደድኩትም" ብለዋል። ይልቁንም በሰርጡ ለሚተላለፉ መርከቦች ማንም ሰው ክፍያ ሊያስከፍል እንደማይገባ ገልጸዋል።
እርሳቸው እንዳመለከቱት፣ ሰኞ ዕለት ካደረጉት ንግግር በኋላ የባህረ ሰላጤው ሀገራት ያነጋገሯቸው ሲሆን፣ ከክፍያ ይልቅ ሌላ የተሻለ አማራጭ ማቅረባቸውን ጠቅሰዋል። ሀገራቱ "ጉዳዩን በተለየ መንገድ ብናደርገው ደስ ይለናል፤ በአሜሪካ ውስጥ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮችን ኢንቨስት ማድረግ እንመርጣለን" ማለታቸውን ትራምፕ ይፋ አድርገዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉም አሜሪካ ለሆርሙዝ ሰርጥ ጥበቃ የምታደርግበትን ሁኔታ በመደገፍ፣ የባህረ ሰላጤው ሀገራት በሀገሪቱ ውስጥ የሚያደርጉትን ግዙፍ ኢንቨስትመንት በደስታ እንደምትቀበል በይፋ አረጋግጠዋል።
ትራምፕ ሰኞ ዕለት አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ በሚያልፉ መርከቦች ላይ የ20 በመቶ የታሪፍ ወይም የመተላለፊያ ክፍያ ልትጥል እንደምትችል ተናግረው የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን "የክፍያ የሚለውን ሃሳብ አልወደድኩትም" ብለዋል። ይልቁንም በሰርጡ ለሚተላለፉ መርከቦች ማንም ሰው ክፍያ ሊያስከፍል እንደማይገባ ገልጸዋል።
እርሳቸው እንዳመለከቱት፣ ሰኞ ዕለት ካደረጉት ንግግር በኋላ የባህረ ሰላጤው ሀገራት ያነጋገሯቸው ሲሆን፣ ከክፍያ ይልቅ ሌላ የተሻለ አማራጭ ማቅረባቸውን ጠቅሰዋል። ሀገራቱ "ጉዳዩን በተለየ መንገድ ብናደርገው ደስ ይለናል፤ በአሜሪካ ውስጥ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮችን ኢንቨስት ማድረግ እንመርጣለን" ማለታቸውን ትራምፕ ይፋ አድርገዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉም አሜሪካ ለሆርሙዝ ሰርጥ ጥበቃ የምታደርግበትን ሁኔታ በመደገፍ፣ የባህረ ሰላጤው ሀገራት በሀገሪቱ ውስጥ የሚያደርጉትን ግዙፍ ኢንቨስትመንት በደስታ እንደምትቀበል በይፋ አረጋግጠዋል።
Sponsored by
Surafel
26 days ago
ዘርፈ ብዙ አገልግሎት በነጻ የንግድ ቀጣና..
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬደዋ ነጻ የንግድ ቀጣና በሀገር ምጣኔ ሀብት ላይ ዘርፈ ብዙ እመርታዎችን እያስመዘገበ ነው አሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ም/ሥራ አስፈጻሚ ፍጹም ከተማ።
አቶ ፍጹም ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ የድሬደዋ ነጻ የንግድ ቀጣና ማኑፋክቸሪንግን እና ነጻ ንግድን በጋራ አጣምሮ የያዘ እና ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች የሚካሄዱበት ነው ብለዋል።
ነጻ የንግድ ቀጣናው የዘርፉን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ ባሻገር የወጪና ገቢ ንግድን በማሳለጥ፣ የታሪፍና ታክስ ጫናዎችን በመቀነስ ረገድ የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ጠቁመዋል።
ምርቶች በቀጥታ ከጅቡቲ ወደብ ተጓጉዘው በቀጣናው ውስጥ እንዲራገፉና እሴት ተጨምሮባቸው ወደ ቀጣይ መዳረሻቸው እንዲላኩ አስችሏልም ነው ያሉት፡፡
ድሬደዋ ለጅቡቲ ካላት ስትራቴጂካዊ ቅርበትና ካላት ምቹ መሠረተ ልማት አኳያ ለዚህ ዓላማ ተመራጭ መሆኗን ጠቁመው ÷ በቀጣናው የመጀመሪያ ዙር ትግበራ ከ4 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅት እየለማ ባለው ሁለተኛው ዙር የማስፋፊያ ሥራ ከ600 በላይ ድርጅቶች እንደሚሳተፉና ከፍተኛ የገበያ እንቅስቃሴ እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል።
ባለፈው አንድ ዓመት ከተቋማት ቅንጅታዊ ሥራ ባሻገር የአሠራር ሥርዓቶችን የማዘመን፣ የዲጂታላይዜሽን እና ከባንክ አሠራር ጋር የማዳበር ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።
በቀጣይም በሕብረተሰቡ፣ በባለሃብቱና በተቋማት ዘንድ ስለ ነጻ የንግድ ቀጣና ያለውን ግንዛቤ ይበልጥ ለማሳደግ እንደሚሠራ ምክትል ሥራ አስፈጻሚው አብራርተዋል።
በቅድስት ዘውዱ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ም/ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ ፡-https://www.youtube.com/wa...
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬደዋ ነጻ የንግድ ቀጣና በሀገር ምጣኔ ሀብት ላይ ዘርፈ ብዙ እመርታዎችን እያስመዘገበ ነው አሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ም/ሥራ አስፈጻሚ ፍጹም ከተማ።
አቶ ፍጹም ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ የድሬደዋ ነጻ የንግድ ቀጣና ማኑፋክቸሪንግን እና ነጻ ንግድን በጋራ አጣምሮ የያዘ እና ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች የሚካሄዱበት ነው ብለዋል።
ነጻ የንግድ ቀጣናው የዘርፉን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ ባሻገር የወጪና ገቢ ንግድን በማሳለጥ፣ የታሪፍና ታክስ ጫናዎችን በመቀነስ ረገድ የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ጠቁመዋል።
ምርቶች በቀጥታ ከጅቡቲ ወደብ ተጓጉዘው በቀጣናው ውስጥ እንዲራገፉና እሴት ተጨምሮባቸው ወደ ቀጣይ መዳረሻቸው እንዲላኩ አስችሏልም ነው ያሉት፡፡
ድሬደዋ ለጅቡቲ ካላት ስትራቴጂካዊ ቅርበትና ካላት ምቹ መሠረተ ልማት አኳያ ለዚህ ዓላማ ተመራጭ መሆኗን ጠቁመው ÷ በቀጣናው የመጀመሪያ ዙር ትግበራ ከ4 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅት እየለማ ባለው ሁለተኛው ዙር የማስፋፊያ ሥራ ከ600 በላይ ድርጅቶች እንደሚሳተፉና ከፍተኛ የገበያ እንቅስቃሴ እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል።
ባለፈው አንድ ዓመት ከተቋማት ቅንጅታዊ ሥራ ባሻገር የአሠራር ሥርዓቶችን የማዘመን፣ የዲጂታላይዜሽን እና ከባንክ አሠራር ጋር የማዳበር ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።
በቀጣይም በሕብረተሰቡ፣ በባለሃብቱና በተቋማት ዘንድ ስለ ነጻ የንግድ ቀጣና ያለውን ግንዛቤ ይበልጥ ለማሳደግ እንደሚሠራ ምክትል ሥራ አስፈጻሚው አብራርተዋል።
በቅድስት ዘውዱ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ም/ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ ፡-https://www.youtube.com/wa...
1 month ago
ትራምፕ በምስላቸው ያጌጠ አዲስ ፓስፖርት ይፋ አደረጉ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሀገሪቱን 250ኛ የነጻነት በዓል ለማዘከር የተዘጋጀ ልዩና ውስን የፓስፖርት ዲዛይን ይፋ አድርገዋል።
“አርበኛዊ ባዊ ፓስፖርት” (Patriotic Passport) የተሰኘው ይህ ፓስፖርት፣ በትራምፕ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ የቀረበ ሲሆን የፕሬዝዳንቱን ምስል እና ፊርማ አካትቷል።
በጀርባው ላይ ደግሞ የ1776ቱ የነጻነት አዋጅ ፊርማ ስነ-ስርዓት ምስል እና “Welcome, but be good!” (እንኳን ደህና መጡ፣ ግን መልካም ሁኑ!) የሚል መልዕክት ተጽፎበታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በትራምፕ የታሪፍ ዛቻ ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጠንከር ያለ ምላሽ ተሰጥቷል።
ህብረቱ ትራምፕ ታሪፍ ከጣሉ ፈጣንና ወሳኝ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሀገሪቱን 250ኛ የነጻነት በዓል ለማዘከር የተዘጋጀ ልዩና ውስን የፓስፖርት ዲዛይን ይፋ አድርገዋል።
“አርበኛዊ ባዊ ፓስፖርት” (Patriotic Passport) የተሰኘው ይህ ፓስፖርት፣ በትራምፕ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ የቀረበ ሲሆን የፕሬዝዳንቱን ምስል እና ፊርማ አካትቷል።
በጀርባው ላይ ደግሞ የ1776ቱ የነጻነት አዋጅ ፊርማ ስነ-ስርዓት ምስል እና “Welcome, but be good!” (እንኳን ደህና መጡ፣ ግን መልካም ሁኑ!) የሚል መልዕክት ተጽፎበታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በትራምፕ የታሪፍ ዛቻ ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጠንከር ያለ ምላሽ ተሰጥቷል።
ህብረቱ ትራምፕ ታሪፍ ከጣሉ ፈጣንና ወሳኝ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አፍሪካውያን ሀገራት እርስ በእርስ ለሚያደርጉት የንግድ ልውውጥ በውጭ ምንዛሬ (በተለይም በዶላር እና ዩሮ) ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ለመቀነስ፣ የፓን-አፍሪካ የክፍያ እና ማቋቋሚያ ስርዓትን (PAPSS) አጠቃቀም በከፍተኛ ፍጥነት እያሳደጉ መሆኑን የአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ የ2026 ሪፖርት አጋለጠ። ይህ የክፍያ ስርዓት ሀገራቱ በራሳቸው የሀገር ውስጥ ገንዘብ ቀጥታ ግብይት እንዲፈጽሙ በማስቻል፣ የውጭ ባንኮችን ጣልቃ ገብነት እና የግብይት ወጪን በእጅጉ የቀነሰ መሆኑ ተጠቁሟል።
ባንኩ ይህንን የዲጂታል ክፍያ መሰረተ ልማት ማስፋፋት አስቸኳይ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው ያለው፣ አሁን ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለውን የጂኦፖለቲካዊ ውጥረት እና የንግድ ጥበቃ ፖሊሲዎችን ታሳቢ በማድረግ ነው። በተለይም በአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር የንግድ ፖሊሲ ላይ የታየውን ለውጥ ተከትሎ በ57 የአፍሪካ ሀገራት ላይ የታሪፍ ጭማሪ (በሌሴቶ ላይ እስከ 50 በመቶ የደረሰ) መጣሉ፣ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት የጨርቃጨርቅ ኤክስፖርት ገበያ ላይ ከፍተኛ ጫና እያንዣበበ መሆኑን ሪፖርቱ አትቷል። የአጎዋ (AGOA) ተጠቃሚ ሀገራትም ቢሆኑ ከተጨማሪው የ10 በመቶ ታሪፍ ጫና ማምለጥ አልቻሉም። ከዚህም በተጨማሪ በቀይ ባህር አካባቢ ያለው አለመረጋጋት፣ አፍሪካ የራሷን የውስጥ ንግድ ትስስር እንድታጠናክር አስገዳጅ ሁኔታ ፈጥሯል።
ምንም እንኳን የአፍሪካ አጠቃላይ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርሻ አሁንም ዝቅተኛ (3.1 በመቶ) ቢሆንም፣ በ2025 የአፍሪካ የውስጥ እርስ በእርስ ንግድ በ5.47 በመቶ በማደግ ወደ 213.8 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱ ተመዝግቧል። ለዚህ ዕድገት ኢትዮጵያ፣ ዩጋንዳ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ዛምቢያ እና ደቡብ አፍሪካ ግንባር ቀደም ሚና ተጫውተዋል።
ሪፖርቱ አክሎም፣ የአፍሪካ ሀገራት አሁን ላይ ከገጠማቸው የታሪፍ ጫና፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና የውጭ ተጽዕኖ ለማምለጥ፣ ንግዳቸውን ይበልጥ ወደ ብሪክስ ሀገራት ማለትም ወደ ቻይና፣ ህንድ፣ ብራዚል እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በማዞር አማራጭ ገበያዎችን መፍጠር እንዳለባቸው አጥብቆ መክሯል።
ባንኩ ይህንን የዲጂታል ክፍያ መሰረተ ልማት ማስፋፋት አስቸኳይ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው ያለው፣ አሁን ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለውን የጂኦፖለቲካዊ ውጥረት እና የንግድ ጥበቃ ፖሊሲዎችን ታሳቢ በማድረግ ነው። በተለይም በአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር የንግድ ፖሊሲ ላይ የታየውን ለውጥ ተከትሎ በ57 የአፍሪካ ሀገራት ላይ የታሪፍ ጭማሪ (በሌሴቶ ላይ እስከ 50 በመቶ የደረሰ) መጣሉ፣ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት የጨርቃጨርቅ ኤክስፖርት ገበያ ላይ ከፍተኛ ጫና እያንዣበበ መሆኑን ሪፖርቱ አትቷል። የአጎዋ (AGOA) ተጠቃሚ ሀገራትም ቢሆኑ ከተጨማሪው የ10 በመቶ ታሪፍ ጫና ማምለጥ አልቻሉም። ከዚህም በተጨማሪ በቀይ ባህር አካባቢ ያለው አለመረጋጋት፣ አፍሪካ የራሷን የውስጥ ንግድ ትስስር እንድታጠናክር አስገዳጅ ሁኔታ ፈጥሯል።
ምንም እንኳን የአፍሪካ አጠቃላይ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርሻ አሁንም ዝቅተኛ (3.1 በመቶ) ቢሆንም፣ በ2025 የአፍሪካ የውስጥ እርስ በእርስ ንግድ በ5.47 በመቶ በማደግ ወደ 213.8 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱ ተመዝግቧል። ለዚህ ዕድገት ኢትዮጵያ፣ ዩጋንዳ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ዛምቢያ እና ደቡብ አፍሪካ ግንባር ቀደም ሚና ተጫውተዋል።
ሪፖርቱ አክሎም፣ የአፍሪካ ሀገራት አሁን ላይ ከገጠማቸው የታሪፍ ጫና፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና የውጭ ተጽዕኖ ለማምለጥ፣ ንግዳቸውን ይበልጥ ወደ ብሪክስ ሀገራት ማለትም ወደ ቻይና፣ ህንድ፣ ብራዚል እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በማዞር አማራጭ ገበያዎችን መፍጠር እንዳለባቸው አጥብቆ መክሯል።
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት (መብራት ኃይል) በኩል በቅርቡ በነዋሪዎች ላይ እየተጣለ ያለው አላግባብ የተጋነነ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ክፍያ እና የቢሮክራሲ እንግልት ከፍተኛ ቅሬታን እያስነሳ ይገኛል። ለስምንት እና ዘጠኝ ዓመታት ያህል በመኖሪያ ቤታቸው ከ600 እስከ 700 ብር ብቻ መደበኛ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ይከፍሉ የነበሩ ነዋሪዎች፣ አሁን በድንገት ቤታቸው "ለቢሮ ወይም ለንግድ አገልግሎት የሚውል ነው" በሚል የተሳሳተ ምደባ እስከ 35,000 (ሰላሳ አምስት ሺህ) ብር እንዲከፍሉ እየተገደዱ መሆኑ ተጋልጧል። ነዋሪዎቹ እንደገለጹት፣ ይህ የተቋሙ ድርጊት ዜጎችን ቃል በቃል "እያስጨለመ" ይገኛል።
ደንበኞች ይህንን የተጋነነ እና አቅም የማይፈቅደውን ክፍያ በመቃወም አቤቱታ ለማቅረብ ወደ መብራት ኃይል ቅርንጫፍ ቢሮዎች ሲያመሩ የሚጠብቃቸው ምላሽ እጅግ አሳዛኝ እና የኃላፊነት ስሜት የጎደለው ነው።
በቢሮዎቹ ውጭ በረዥም ሰልፍ የሚንገላቱት ደንበኞች፣ ብሶታቸውን በቅንነት የሚያዳምጥ አካል ከማጣትም አልፈው፣ "በቅድሚያ የተጠየቃችሁትን ክፈሉ፤ ቅሬታችሁ በሂደት ይስተካከልላችኋል" የሚል አስገዳጅ ምላሽ ከሰራተኞች እየተሰጣቸው ይገኛል። ይህን ያህል ግዙፍ መጠን ያለው ገንዘብ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች ደግሞ "ካልከፈላችሁ መብራቱ ይቆረጣል" የሚል ዛቻ በግዴታ እየተጫነባቸው ነው።
ይህ አሰራር የተቋሙን የአገልግሎት አሰጣጥ ብልሹነት እና የተጠያቂነት እጦት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
አንድን መኖሪያ ቤት ያለምንም ማጣራት ወደ ንግድ ወይም ቢሮ ታሪፍ ቀይሮ በአስር እጥፎች የጨመረ ክፍያ መጠየቅ፣ እንዲሁም "በቅድሚያ ክፈሉና በኋላ እናስተካክላለን" የሚለው አሰራር ዜጎችን ለከፋ የኢኮኖሚ እና ስነ-ልቦናዊ ጫና እየዳረገ ይገኛል። የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በዚህ ህዝብን እያስመረረ ባለው የመብራት ኃይል አሰራር ላይ በአስቸኳይ ጣልቃ ገብተው ማስተካከያ ካላደረጉ፣ ችግሩ የነዋሪውን የዕለት ተዕለት ህይወት ከማናጋት ባለፈ በመንግስት ተቋማት ላይ ያለውን አመኔታ በእጅጉ እንደሚሸረሽረው የጉዳዩ ታዛቢዎች ያስጠነቅቃሉ።
ደንበኞች ይህንን የተጋነነ እና አቅም የማይፈቅደውን ክፍያ በመቃወም አቤቱታ ለማቅረብ ወደ መብራት ኃይል ቅርንጫፍ ቢሮዎች ሲያመሩ የሚጠብቃቸው ምላሽ እጅግ አሳዛኝ እና የኃላፊነት ስሜት የጎደለው ነው።
በቢሮዎቹ ውጭ በረዥም ሰልፍ የሚንገላቱት ደንበኞች፣ ብሶታቸውን በቅንነት የሚያዳምጥ አካል ከማጣትም አልፈው፣ "በቅድሚያ የተጠየቃችሁትን ክፈሉ፤ ቅሬታችሁ በሂደት ይስተካከልላችኋል" የሚል አስገዳጅ ምላሽ ከሰራተኞች እየተሰጣቸው ይገኛል። ይህን ያህል ግዙፍ መጠን ያለው ገንዘብ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች ደግሞ "ካልከፈላችሁ መብራቱ ይቆረጣል" የሚል ዛቻ በግዴታ እየተጫነባቸው ነው።
ይህ አሰራር የተቋሙን የአገልግሎት አሰጣጥ ብልሹነት እና የተጠያቂነት እጦት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
አንድን መኖሪያ ቤት ያለምንም ማጣራት ወደ ንግድ ወይም ቢሮ ታሪፍ ቀይሮ በአስር እጥፎች የጨመረ ክፍያ መጠየቅ፣ እንዲሁም "በቅድሚያ ክፈሉና በኋላ እናስተካክላለን" የሚለው አሰራር ዜጎችን ለከፋ የኢኮኖሚ እና ስነ-ልቦናዊ ጫና እየዳረገ ይገኛል። የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በዚህ ህዝብን እያስመረረ ባለው የመብራት ኃይል አሰራር ላይ በአስቸኳይ ጣልቃ ገብተው ማስተካከያ ካላደረጉ፣ ችግሩ የነዋሪውን የዕለት ተዕለት ህይወት ከማናጋት ባለፈ በመንግስት ተቋማት ላይ ያለውን አመኔታ በእጅጉ እንደሚሸረሽረው የጉዳዩ ታዛቢዎች ያስጠነቅቃሉ።
2 months ago
ዜጎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ከመጣው የሸቀጦች ዋጋ በበለጠ ከመንግስት ለሚያገኙት አገልግሎት የሚከፍሉት ክፍያ እየፈተናቸው ነው ተባለ።
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የኃይል ስርቆትን የጠቆመ 25 በመቶ ኮሚሽን ያገኛል ተባለ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በከፍተኛ ወጪ የሚገነቡ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን ከስርቆትና ከጉዳት ለመጠበቅ ህብረተሰቡ የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ጥሪ አቅርቧል።
ተቋሙ የኃይል ስርቆት ሲፈጸም ጥቆማ ለሚያደርጉ ዜጎች ከተጣለው ቅጣት ላይ የ25 በመቶ የኮሚሽን ክፍያ እንደሚፈጽም በይፋ አስታውቋል።
ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከውሃና ኢነርጂ ባለስልጣን፣ ከፖሊሲ ጥናትና ምርምር እንዲሁም ከዓለም ባንክ ጋር በመቀናጀት ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫና ትምህርታዊ ስልጠና ላይ ነው።
ይህ በዓይነቱ ለየት ያለ መርሃ ግብር በዋናነት ያለመው፣ የዜና አውታሮችና ጋዜጠኞች በጉዳዩ ላይ በቂ ግንዛቤ ኖሯቸው ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ ኃይልን በቁጠባ፣ በደህንነትና ከአደጋ ነፃ በሆነ መልኩ እንዲጠቀም የማስገንዘብ ሚናቸውን እንዲወጡ ለማድረግ ነው።
በዕለቱ የተገኙት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛው ተስፋዬ መገናኛ ብዙኃን መረጃ በመስጠትና በማሳወቅ ረገድ የማይተካ ሚና እንዳላቸው ገልጸው፣ በከፍተኛ ወጪ ተደራሽ የሚደረገውን የኤሌክትሪክ ኃይል ህብረተሰቡ ያለብክነት እንዲጠቀም በትኩረት መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል።
በተቋሙ የሽያጭ እና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ይኸይስ ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለጹት፣ ስልጠናው ደንበኞች ፍጆታቸውን እንዴት ማስላት እንደሚችሉ፣ የታሪፍ አሰራሮችን፣ የደህንነት ጥንቃቄዎችን እና ምን ዓይነት ኃይል ቆጣቢ ቁሳቁሶችን መጠቀም እንዳለባቸው ግንዛቤ ለመፍጠር ታሳቢ ያደረገ ነው።
ይህ ስልጠና የአንድ ወቅት ብቻ ሳይሆን ቀጣይነት ያለውና በየበጀት ዓመቱ በዕቅድ የሚከናወን ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም በትምህርት ቤቶች፣ በኢንዱስትሪዎችና በተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች መሰጠቱን ዳይሬክተሩ አስታውሰዋል።
ማህበረሰቡ ትክክለኛውን መረጃ እንዲያገኝ ለማድረግም በቀጣይነት ከሚዲያ አካላት ጋር በቅርበት ለመስራት መታቀዱን ጠቁመዋል።
አቶ ይኸይስ አክለውም፣ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ፍጆታቸውን ለመቀነስና የኃይል መቆራረጥን ለማስቀረት ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ጭነት የሚበዛባቸውን የዕለት ተዕለት ሰዓታት በማስወገድ፣ የኃይል ጫና የሌለባቸውን ሰዓታት በተለይም ከሌሊቱ አራት ሰዓት እስከ ጠዋት ሶስት ሰዓት ያለውን ጊዜ እንዲጠቀሙ መክረዋል።
በተጨማሪም ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ኃይል የማይበክሉና ውጤታማ የሆኑ የኤሌክትሪክ እቃዎችንና ማሽነሪዎችን መርጦ መጠቀም እንደሚገባ አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማርኬቲንግ፣ ሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኢሳያስ ደንድር እና የተቋሙ የኮሙዮኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ አንዋር አብራር በበኩላቸው፣ ከተለያዩ ዓለም አቀፍና አገር በቀል ተቋማት ጋር በመቀናጀት የተጀመረው ይህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ለመገናኛ ብዙኃን ተደራሽ ማድረግ ዋነኛ ኃላፊነት መሆኑን የጠቀሱት የሥራ ኃላፊዎቹ፣ በደንበኞች እና በአገልግሎት ሰጪው ተቋም መካከል ጠንካራና አስተማማኝ ድልድይ መገንባት የመረጃ ፍሰቱን ጤናማ፣ ግልጽ እና ቀልጣፋ ለማድረግ ከፍተኛ እገዛ እንደሚኖረው አስምረውበታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በከፍተኛ ወጪ የሚገነቡ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን ከስርቆትና ከጉዳት ለመጠበቅ ህብረተሰቡ የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ጥሪ አቅርቧል።
ተቋሙ የኃይል ስርቆት ሲፈጸም ጥቆማ ለሚያደርጉ ዜጎች ከተጣለው ቅጣት ላይ የ25 በመቶ የኮሚሽን ክፍያ እንደሚፈጽም በይፋ አስታውቋል።
ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከውሃና ኢነርጂ ባለስልጣን፣ ከፖሊሲ ጥናትና ምርምር እንዲሁም ከዓለም ባንክ ጋር በመቀናጀት ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫና ትምህርታዊ ስልጠና ላይ ነው።
ይህ በዓይነቱ ለየት ያለ መርሃ ግብር በዋናነት ያለመው፣ የዜና አውታሮችና ጋዜጠኞች በጉዳዩ ላይ በቂ ግንዛቤ ኖሯቸው ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ ኃይልን በቁጠባ፣ በደህንነትና ከአደጋ ነፃ በሆነ መልኩ እንዲጠቀም የማስገንዘብ ሚናቸውን እንዲወጡ ለማድረግ ነው።
በዕለቱ የተገኙት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛው ተስፋዬ መገናኛ ብዙኃን መረጃ በመስጠትና በማሳወቅ ረገድ የማይተካ ሚና እንዳላቸው ገልጸው፣ በከፍተኛ ወጪ ተደራሽ የሚደረገውን የኤሌክትሪክ ኃይል ህብረተሰቡ ያለብክነት እንዲጠቀም በትኩረት መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል።
በተቋሙ የሽያጭ እና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ይኸይስ ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለጹት፣ ስልጠናው ደንበኞች ፍጆታቸውን እንዴት ማስላት እንደሚችሉ፣ የታሪፍ አሰራሮችን፣ የደህንነት ጥንቃቄዎችን እና ምን ዓይነት ኃይል ቆጣቢ ቁሳቁሶችን መጠቀም እንዳለባቸው ግንዛቤ ለመፍጠር ታሳቢ ያደረገ ነው።
ይህ ስልጠና የአንድ ወቅት ብቻ ሳይሆን ቀጣይነት ያለውና በየበጀት ዓመቱ በዕቅድ የሚከናወን ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም በትምህርት ቤቶች፣ በኢንዱስትሪዎችና በተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች መሰጠቱን ዳይሬክተሩ አስታውሰዋል።
ማህበረሰቡ ትክክለኛውን መረጃ እንዲያገኝ ለማድረግም በቀጣይነት ከሚዲያ አካላት ጋር በቅርበት ለመስራት መታቀዱን ጠቁመዋል።
አቶ ይኸይስ አክለውም፣ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ፍጆታቸውን ለመቀነስና የኃይል መቆራረጥን ለማስቀረት ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ጭነት የሚበዛባቸውን የዕለት ተዕለት ሰዓታት በማስወገድ፣ የኃይል ጫና የሌለባቸውን ሰዓታት በተለይም ከሌሊቱ አራት ሰዓት እስከ ጠዋት ሶስት ሰዓት ያለውን ጊዜ እንዲጠቀሙ መክረዋል።
በተጨማሪም ደረጃቸውን የጠበቁ፣ ኃይል የማይበክሉና ውጤታማ የሆኑ የኤሌክትሪክ እቃዎችንና ማሽነሪዎችን መርጦ መጠቀም እንደሚገባ አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማርኬቲንግ፣ ሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ሥራ አስፈፃሚ አቶ ኢሳያስ ደንድር እና የተቋሙ የኮሙዮኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ አንዋር አብራር በበኩላቸው፣ ከተለያዩ ዓለም አቀፍና አገር በቀል ተቋማት ጋር በመቀናጀት የተጀመረው ይህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ለመገናኛ ብዙኃን ተደራሽ ማድረግ ዋነኛ ኃላፊነት መሆኑን የጠቀሱት የሥራ ኃላፊዎቹ፣ በደንበኞች እና በአገልግሎት ሰጪው ተቋም መካከል ጠንካራና አስተማማኝ ድልድይ መገንባት የመረጃ ፍሰቱን ጤናማ፣ ግልጽ እና ቀልጣፋ ለማድረግ ከፍተኛ እገዛ እንደሚኖረው አስምረውበታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
2 months ago
ዜጎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ከመጣው የሸቀጦች ዋጋ በበለጠ ከመንግስት ለሚያገኙት አገልግሎት የሚከፍሉት ክፍያ እየፈተናቸው ነው ተባለ።
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው
2 months ago
✨🎁 ዑምራ ሮሚንግ ጥቅል!
ከመደበኛ ታሪፍ በ10% ቅናሽ የቀረቡትን የዑምራ ሮሚንግ ጥቅሎችን በመግዛት ከቤተሰብዎ፣ ወዳጅዎና የሥራ አጋሮችዎ ጋር እንደተገናኙ ይቆዩ!
👉 ጥቅሎቹን ለመጠቀም የሮሚንግ አገልግሎትዎን ያስጀምሩ!
✅ በቴሌብር፣ በ *999# ፣ በማይ ኢትዮቴል እንዲሁም በአርዲ ቻትቦት ያገኗቸዋል፡፡
🔗 ለተጨማሪ መረጃ: https://bit.ly/41k72p0
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ከመደበኛ ታሪፍ በ10% ቅናሽ የቀረቡትን የዑምራ ሮሚንግ ጥቅሎችን በመግዛት ከቤተሰብዎ፣ ወዳጅዎና የሥራ አጋሮችዎ ጋር እንደተገናኙ ይቆዩ!
👉 ጥቅሎቹን ለመጠቀም የሮሚንግ አገልግሎትዎን ያስጀምሩ!
✅ በቴሌብር፣ በ *999# ፣ በማይ ኢትዮቴል እንዲሁም በአርዲ ቻትቦት ያገኗቸዋል፡፡
🔗 ለተጨማሪ መረጃ: https://bit.ly/41k72p0
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
2 months ago
✨🎁 ዑምራ ሮሚንግ ጥቅል!
ከመደበኛ ታሪፍ በ10% ቅናሽ የቀረቡትን የዑምራ ሮሚንግ ጥቅሎችን በመግዛት ከቤተሰብዎ፣ ወዳጅዎና የሥራ አጋሮችዎ ጋር እንደተገናኙ ይቆዩ!
👉 ጥቅሎቹን ለመጠቀም የሮሚንግ አገልግሎትዎን ያስጀምሩ!
✅ በቴሌብር፣ በ *999# ፣ በማይ ኢትዮቴል እንዲሁም በአርዲ ቻትቦት ያገኗቸዋል፡፡
🔗 ለተጨማሪ መረጃ: https://bit.ly/41k72p0
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ከመደበኛ ታሪፍ በ10% ቅናሽ የቀረቡትን የዑምራ ሮሚንግ ጥቅሎችን በመግዛት ከቤተሰብዎ፣ ወዳጅዎና የሥራ አጋሮችዎ ጋር እንደተገናኙ ይቆዩ!
👉 ጥቅሎቹን ለመጠቀም የሮሚንግ አገልግሎትዎን ያስጀምሩ!
✅ በቴሌብር፣ በ *999# ፣ በማይ ኢትዮቴል እንዲሁም በአርዲ ቻትቦት ያገኗቸዋል፡፡
🔗 ለተጨማሪ መረጃ: https://bit.ly/41k72p0
#ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
2 months ago
ከ3 ጊዜ በላይ ጥቆማ የሚቀርብባቸውና ከታሪፍ በላይ የሚጭኑ አሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዳይሰጡ ሊደረግ መሆኑ ተገለጸ።
ከነዳጅ ዋጋ መጨመር ጋር ተያይዞ አጠቃላይ ሁኔታውን ታሳቢ ያደረገ የታሪፍ ማሻሻያ ቢደረግም፣ በርካታ አሽከርካሪዎች ከተቀመጠው ታሪፍ ውጪ እያስከፈሉ መሆኑ በጥናት መረጋገጡን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለመናኸሪያ ሬዲዮ በሰጠው ገለፃ አስታውቋል።
በመዲናዋ የሚገኙ የሚኒባስ አሽከርካሪዎች ከታሪፍ ውጪ ከማስከፈልም ባለፈ፣ ከተሰጣቸው ስምሪት ውጪ እንደሚያሽከረክሩ የተናገሩት የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው፤ ይህንን ችግር ለመፍታት ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ችግሩን ለመፍታት ካሁን ቀደም በኪሎ ሜትር ይገለጽ የነበረው የጉዞ ታሪፍ ተሳፋሪውን ያወዛግብ እንደነበር አስታውሰው፤ በተያዘው ሰኔ ወር በመነሻና መዳረሻ ላይ ያለውን የጉዞ ታሪፍ የሚገልጽ ዝርዝር እንደሚለጠፍ አስታውቀዋል።
ቢሮው ከታሪፍ በላይ በሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች ላይ የሚሰራውን የቁጥጥር ስራ በይበልጥ ማሻሻሉን ገልጸው፤ ከ3 ጊዜ በላይ ጥቆማ የሚቀርብባቸውና ከታሪፍ በላይ የሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዳይሰጡ እንደሚደረግም ተናግረዋል።
ባለፈው የግንቦት ወር ብቻ ከታሪፍ በላይ በማስከፈልና የተቀመጠውን የታሪፍ ዝርዝር ባለመስቀላቸው ከ3 ሺህ 300 በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ያመለከቱት ምክትል ኃላፊው፤ የቁጥጥር ስራውን በይበልጥ ለማጠናከር በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።
በሌላ በኩል ባለፉት ጊዜያት በመሰረተ ልማት ዝርጋታ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው 9417 አጭር የስልክ መስመር አሁን ላይ በርካታ ጥቆማዎችን እየተቀበለበት መሆኑን አቶ ዳኛቸው ገልጸዋል። በተጠናቀቀው ግንቦት ወር ብቻ ወደ 400 የሚጠጉ ጥቆማዎችን ማስተናገድ መቻሉንና በ300ዎቹ ላይ እርምጃ እንደተወሰደባቸው አብራርተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ከነዳጅ ዋጋ መጨመር ጋር ተያይዞ አጠቃላይ ሁኔታውን ታሳቢ ያደረገ የታሪፍ ማሻሻያ ቢደረግም፣ በርካታ አሽከርካሪዎች ከተቀመጠው ታሪፍ ውጪ እያስከፈሉ መሆኑ በጥናት መረጋገጡን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለመናኸሪያ ሬዲዮ በሰጠው ገለፃ አስታውቋል።
በመዲናዋ የሚገኙ የሚኒባስ አሽከርካሪዎች ከታሪፍ ውጪ ከማስከፈልም ባለፈ፣ ከተሰጣቸው ስምሪት ውጪ እንደሚያሽከረክሩ የተናገሩት የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው፤ ይህንን ችግር ለመፍታት ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ችግሩን ለመፍታት ካሁን ቀደም በኪሎ ሜትር ይገለጽ የነበረው የጉዞ ታሪፍ ተሳፋሪውን ያወዛግብ እንደነበር አስታውሰው፤ በተያዘው ሰኔ ወር በመነሻና መዳረሻ ላይ ያለውን የጉዞ ታሪፍ የሚገልጽ ዝርዝር እንደሚለጠፍ አስታውቀዋል።
ቢሮው ከታሪፍ በላይ በሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች ላይ የሚሰራውን የቁጥጥር ስራ በይበልጥ ማሻሻሉን ገልጸው፤ ከ3 ጊዜ በላይ ጥቆማ የሚቀርብባቸውና ከታሪፍ በላይ የሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዳይሰጡ እንደሚደረግም ተናግረዋል።
ባለፈው የግንቦት ወር ብቻ ከታሪፍ በላይ በማስከፈልና የተቀመጠውን የታሪፍ ዝርዝር ባለመስቀላቸው ከ3 ሺህ 300 በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ያመለከቱት ምክትል ኃላፊው፤ የቁጥጥር ስራውን በይበልጥ ለማጠናከር በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።
በሌላ በኩል ባለፉት ጊዜያት በመሰረተ ልማት ዝርጋታ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው 9417 አጭር የስልክ መስመር አሁን ላይ በርካታ ጥቆማዎችን እየተቀበለበት መሆኑን አቶ ዳኛቸው ገልጸዋል። በተጠናቀቀው ግንቦት ወር ብቻ ወደ 400 የሚጠጉ ጥቆማዎችን ማስተናገድ መቻሉንና በ300ዎቹ ላይ እርምጃ እንደተወሰደባቸው አብራርተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ከአቅም በላይ የሆነው የትራንስፖርት ዋጋ
አብዛኛው የመንግሥትም ሆነ የግል ሠራተኞች ነጋዴዎችም ሆኑ የቀን ሠራተኞች የዕለት ሥራቸውን የሚጀምሩትና የሚያጠናቅቁት በትራንስፖርት ነው። ይሁን እንጂ በየወቅቱ የሚወጡት አዳዲስ የታሪፍ ማሻሻያዎች በትራንስፖርት ተጠቃሚዎችን ላይ ተገማች ያልሆነ ጫና እያሳደረ ይገኛል፡፡ የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ መናጋትን ተገን በማድረግ በአገር ውስጥ የሚደረጉ የዋጋ ማስተካከያዎች፣ ዛሬ ላይ የዜጎችን የመንቀሳቀስና የኢኮኖሚ አቅም በእጅጉ እየፈተኑት ነው፡፡ ታሪፍ በየወቅቱ ይጨምራል፣ የተሳፋሪው ደመወዝና ገቢ ግን ባለበት እንደቀጠለ ነው፡፡
አቶ መለስ አምሳሉ ከሸገር ከተማ ኮዬ ፈጨ ተነስተው ሽሮ ሜዳ በየዕለቱ ከባለቤታቸው ጋር ለሥራ ይመላለሳሉ፡፡ ‹‹አጋጣሚ የእኔም የባለቤቴም ሥራ አንድ አካባቢ በመሆኑ ሁሌም በጧት ተነስተን ተያይዘን ነው የምንወጣው›› የሚሉት አቶ መለሰ፣ ‹‹ብዙ ጊዜ በከተማ ባስ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ በታክሲ እየተመላለሰን ነው የምንሠራው፡፡ እኔም ባለቤቴም አብረን ስለምንሄድ ነው መሰል የትራንስፖርቱ ክፍያ ከሁሉም በላይ ያሰለቻል የሚዘለቅ አይመስልም›› ሲሉ ይገልጻሉ፡፡
በቀን ከባለቤታቸው ጋር ከ300 እስከ 500 ብር ለትራንስፖርት እንደሚያወጡ የተናገሩት አቶ መለስ፣ የሚከፈላቸው ደመወዝና የሚያወጡት የቀን ወጪ ሊጣጣም እንዳልቻለ ይጠቁማሉ፡፡
በተለይ የትራንስፖርት ወጪው፣ ነዳጅ በጨመረ ቁጥርትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ዋጋ መጨመር በየቀኑ የተለያየ ክፍያ መጠየቅና ተደራድሮ መጫን፣ መሸት ካለ በእጥፍ እስከመጨመር መድረስ ለሕዝቡ ሸክም መሆኑን ይጠቁሟሉ፡፡
መንግሥት አምስት ብር ወይም አሥር ብር ታሪፍ ጨመረ ሲባል እነሱ ከተባለው እጥፍ በላይ አድርገው ይጨምራሉ፣ ኅብረተሰቡ ተመጣጣኝ ክፍያን ያስከፍሉ የነበሩት የከተማ አውቶብሶች ዛሬ ላይ በተደረገ ጭማሪ ውድ መሆናቸውን ያስረዳሉ፡፡
‹‹በምግብ፣ በዕቃና በሌሎች ነገሮች ላይ የሚደረገውን የዋጋ ጭማሪ አንዳንዱን ልታልፈው ትችላለህ፡፡ አንዳንዱም ለጊዜው ላያስፈልግ ስለሚችል ልተወው ትችላለህ፡፡ ነገር ግን ትራንስፖርት ልተው ወይም ለነገ ሊባል የሚችል አይደለም፡፡ ከሥራህ ታክሲ አጣሁ ወይም ብር የለኝም ብለህ ብትቀርከደመወዝህ ይቀነሳል፤›› ሲሉም ያሉበትን ፈተና ይገልጻሉ፡፡
በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት እስከ መባረር ለሚያደርስ ቅጣት ይደረጋል በመሆኑም ትራንስፖርት ላይ የሚደረግ የዋጋ ጭማሪ በደንብ ሊታሰብበት እንደሚገባም በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
‹‹ኅብረተሰቡም ቢሆን ችግር አለበት›› የሚሉት አቶ መለስ፣ ‹‹አንዳንድ ተቆጣጣሪዎች በተለይ መነሻው ላይ ስንት ብርእንደተጠየቅን ሲጠይቁን፣ ትክክለኛውን አንናገርም፡፡ በመሆኑም ይኼ ነገር ለመንግሥት ቁጥጥርም አስቸጋሪ ይመስለኛል፤›› ሲሉ አክለዋል፡፡
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚታየው የትራንስፖርት እጥረትና እጥረቱን ተከትሎ የሚደረገው የዋጋ ጭማሪ በጣም እንዳስመረራቸው የሚናገሩት ደግሞ ወ/ሮ መሠረት ኃይሉ ናቸው፡፡
ወ/ሮ መሠረት ከአራብሳ ተነስተው መስቀል አደባባይአካባቢ ወደሚገኘው የሥራ ቦታቸው ዘወትር ይመላለሳሉ ‹‹አሁን ላይ የሚታየውን የትራንስፖርት ችግር ለየት የሚያደርገው ነገር ቢኖር ችግሩ ተደራራቢ መሆኑ ነው፣ የመጀመሪያው ረዥም ሠልፍ መሠለፍ፣ ከዚያም ከታሪፍ በላይ መክፈል፣ ታሪፍ ነው ብለን ለመከራከር ስንሞክር ነዳጅ ስለጨመረ ጨምሯል እንባላለን፤›› በማለት ያስረዳሉ፡፡
‹‹ቤት እንዳልውል ከቤት ኪራይ ጀምሮ ያለው ወጪ ከአቅም በላይ ነው፡፡ ተሯሩጦ ለመሥራት ደግሞ ከሁሉም በላይየትራንስፖርት ወጪው ያሰለቻል፣ ነገር ግን ቁጭ ከማለት ይሻላል በሚል እየለፋን ለቤት ኪራይና ለትራንስፖርት እንሰጣለን፣ ለነገ ብንታመም፣ ብንሞት ብለን የምናስቀምጠው ጥሪት የለንም፤›› ሲሉ ሐሳባቸውን አጋርተዋል፡፡
እነዚህና መሰል ቅሬታዎች በተለይ በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት መቀስቀስ ጋር ተያይዞ በነዳጅ ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ከተደረገ ወዲህ በስፋት ይስተዋላሉ፡፡ ጦርነት ከፍተኛ አሉታዊ ተፅዕኖ ከደረሰባቸው ሴክተሮች መካከልም የትራንስፖርት ዘርፉ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ነው፡፡
በነዳጅ እጥረት ምክንያት የሚከሰቱ ችግሮች ዞረው ዞረው ማረፊያቸው እንደ አቶ መለስና እንደ ወ/ሮ መሠረት ባሉ ተጠቃሚዎች ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ሲጨምር መንግሥት የትራንስፖርት ‹‹የታሪፍ ማሻሻያ በሚል በየወቅቱ ይጨምራል፡፡ መንግሥት ከሚጨምረው የታሪፍ ጭማሪ ባሻገር ጭማሪውን ተከትለው የሚጨምሩ አሽከርካሪዎች መበራከታቸውን አስተያየት ሰጪዎቹ ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል የሚደረገው የታሪፍ ጭማሪ የኅብረተሰቡን ገቢ ያላገናዘበ መሆኑን ተሳፋሪዎች ይናገራሉ፡፡
‹‹በሁለት ዓመትና በሦስት ዓመት ምንም ዓይነት የደመወዝ ጭማሪ ሳይደረግልኝ በትራንስፖርት ታሪፉ ላይ ግን በቀላሉ ከሦስት ጊዜ በላይ የታሪፍ ጭማሪ በሚል ቢያንስ ከ2ዐ እስከ 3ዐ ብር በቀን በአንድ ጉዞ ላይ ጭማሪ መደረጉን አውቃለሁ፤›› ሲሉ የተናገሩት የሕዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚ አባት ናቸው፡፡
እሳቸው እንደሚሉት፣ አዘውትረው የሚጠቀሙት የከተማ አውቶብስን ነው፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ ገቢያቸው ዝቅተኛ በመሆኑ በታክሲ መሄድ ስለማይችሉ ነው፡፡ ነገር ግን አሁን ያለው የባስ አገልግሎት ታሪፉም ቢሆን የሚቀመስ አልሆነም ይላሉ፡፡
ምንም እንኳን ኅብረተሰቡ መንግሥት ካስቀመጠው ታሪፍ በላይ የሚገደድባቸው ሁኔታዎች፣ በተለይ በምሽት ቢኖሩም፣ ተገቢው ቁጥጥር አለ ብለው እንደማያምኑም ያክላሉ፡፡
የሚኒባስ አሽከርካሪው ተስፋ ብርሃኑ፣ ተሳፋሪዎች የሚያቀርቡት ጥያቄም ሆነ አስተያየት ትክክል ነው፣ ነገር ግን ያላወቁልን ነገር ቢኖር የእኛን መቸገር ነው ሲል ተናግሯል፡፡
በአሁኑ ወቅት ነዳጅ ከማደያ እስከ 18ዐ ብር ነው እየከፈልን የምንቀዳው፡፡ ነገር ግን ነዳጅ ሲጨምር እኛ ታሪፍ አንጨምርም፡፡ ሰው በየዕለቱ ከቤት ወደ ሥራ ቦታ ከሥራ ቦታ ወደ ቤት ሲመላለስ 5ዐ ሆነ መቶ ሲያወጣ ከባድ ይሆንበታል፡፡
እኛ ደግሞ ከነዳጅ ባሻገር የምናወጣው የጥገና ወጪ እንዲሁ የሚነገር አይደለም፡፡ በዚያ ላይ የተለያዩ ሕጋዊ የሆነም ሕጋዊ ያልሆነም ምክንያቶችን በመፍጠር በየመንገዱ ለቅጣት የምናወጣው ወጪም ቀላል እንዳልሆነ ያስረዳል፡፡
እንደ አሽከርካሪው፣ አብዛኛው ሹፌር የሚሠራው በልቶ ለማደር ነው፡፡ ከሰዓት እላፊ በላይ ከሠራ ምን አልባት ጭማሪ ሊያደርግ ይችላል፡፡ ከዚያ ውጪ አብዛኛው ሰው ዘይትና ሽንኩርት መጨመሩን ያውቃል፡፡ ነገር ግን ትራንስፖርት ከአምስት ወር በፊት በነበረው የሚቀጥል የሚመስላቸው ሰዎች አሉ፡፡ ብዙ ሰዎች የትራንስፖርት ማሻሻያ ተደርጓል መባሉን የሚሰሙት ቆይተው ነው፡፡
እነዚህን መሰል ከኅብረተሰቡና ከአሽከርካሪዎች የተነሱ ጥያቄዎችን በተለይ የነዳጅ አቅርቦት ተስተካክሏል ከተባለ ወዲህ ያሉ መሻሻሎች ካሉ ምላሽና ማብራሪያዎችን ለማግኘት ጉዳዩ ወደሚመለከተው የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምላሽ ለማግኘት ሐሙስ ግንቦት 2ዐ ቀን 2018 ዓ.ም. ከሰዓት በቢሮው ብንገኝም፣ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ስለሚበዙ በወቅቱ መረጃ ለመስጠት እንደማይችሉ በቃል አሳውቀውናል፡፡
ዘገባው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።
አብዛኛው የመንግሥትም ሆነ የግል ሠራተኞች ነጋዴዎችም ሆኑ የቀን ሠራተኞች የዕለት ሥራቸውን የሚጀምሩትና የሚያጠናቅቁት በትራንስፖርት ነው። ይሁን እንጂ በየወቅቱ የሚወጡት አዳዲስ የታሪፍ ማሻሻያዎች በትራንስፖርት ተጠቃሚዎችን ላይ ተገማች ያልሆነ ጫና እያሳደረ ይገኛል፡፡ የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ መናጋትን ተገን በማድረግ በአገር ውስጥ የሚደረጉ የዋጋ ማስተካከያዎች፣ ዛሬ ላይ የዜጎችን የመንቀሳቀስና የኢኮኖሚ አቅም በእጅጉ እየፈተኑት ነው፡፡ ታሪፍ በየወቅቱ ይጨምራል፣ የተሳፋሪው ደመወዝና ገቢ ግን ባለበት እንደቀጠለ ነው፡፡
አቶ መለስ አምሳሉ ከሸገር ከተማ ኮዬ ፈጨ ተነስተው ሽሮ ሜዳ በየዕለቱ ከባለቤታቸው ጋር ለሥራ ይመላለሳሉ፡፡ ‹‹አጋጣሚ የእኔም የባለቤቴም ሥራ አንድ አካባቢ በመሆኑ ሁሌም በጧት ተነስተን ተያይዘን ነው የምንወጣው›› የሚሉት አቶ መለሰ፣ ‹‹ብዙ ጊዜ በከተማ ባስ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ በታክሲ እየተመላለሰን ነው የምንሠራው፡፡ እኔም ባለቤቴም አብረን ስለምንሄድ ነው መሰል የትራንስፖርቱ ክፍያ ከሁሉም በላይ ያሰለቻል የሚዘለቅ አይመስልም›› ሲሉ ይገልጻሉ፡፡
በቀን ከባለቤታቸው ጋር ከ300 እስከ 500 ብር ለትራንስፖርት እንደሚያወጡ የተናገሩት አቶ መለስ፣ የሚከፈላቸው ደመወዝና የሚያወጡት የቀን ወጪ ሊጣጣም እንዳልቻለ ይጠቁማሉ፡፡
በተለይ የትራንስፖርት ወጪው፣ ነዳጅ በጨመረ ቁጥርትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ዋጋ መጨመር በየቀኑ የተለያየ ክፍያ መጠየቅና ተደራድሮ መጫን፣ መሸት ካለ በእጥፍ እስከመጨመር መድረስ ለሕዝቡ ሸክም መሆኑን ይጠቁሟሉ፡፡
መንግሥት አምስት ብር ወይም አሥር ብር ታሪፍ ጨመረ ሲባል እነሱ ከተባለው እጥፍ በላይ አድርገው ይጨምራሉ፣ ኅብረተሰቡ ተመጣጣኝ ክፍያን ያስከፍሉ የነበሩት የከተማ አውቶብሶች ዛሬ ላይ በተደረገ ጭማሪ ውድ መሆናቸውን ያስረዳሉ፡፡
‹‹በምግብ፣ በዕቃና በሌሎች ነገሮች ላይ የሚደረገውን የዋጋ ጭማሪ አንዳንዱን ልታልፈው ትችላለህ፡፡ አንዳንዱም ለጊዜው ላያስፈልግ ስለሚችል ልተወው ትችላለህ፡፡ ነገር ግን ትራንስፖርት ልተው ወይም ለነገ ሊባል የሚችል አይደለም፡፡ ከሥራህ ታክሲ አጣሁ ወይም ብር የለኝም ብለህ ብትቀርከደመወዝህ ይቀነሳል፤›› ሲሉም ያሉበትን ፈተና ይገልጻሉ፡፡
በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት እስከ መባረር ለሚያደርስ ቅጣት ይደረጋል በመሆኑም ትራንስፖርት ላይ የሚደረግ የዋጋ ጭማሪ በደንብ ሊታሰብበት እንደሚገባም በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
‹‹ኅብረተሰቡም ቢሆን ችግር አለበት›› የሚሉት አቶ መለስ፣ ‹‹አንዳንድ ተቆጣጣሪዎች በተለይ መነሻው ላይ ስንት ብርእንደተጠየቅን ሲጠይቁን፣ ትክክለኛውን አንናገርም፡፡ በመሆኑም ይኼ ነገር ለመንግሥት ቁጥጥርም አስቸጋሪ ይመስለኛል፤›› ሲሉ አክለዋል፡፡
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚታየው የትራንስፖርት እጥረትና እጥረቱን ተከትሎ የሚደረገው የዋጋ ጭማሪ በጣም እንዳስመረራቸው የሚናገሩት ደግሞ ወ/ሮ መሠረት ኃይሉ ናቸው፡፡
ወ/ሮ መሠረት ከአራብሳ ተነስተው መስቀል አደባባይአካባቢ ወደሚገኘው የሥራ ቦታቸው ዘወትር ይመላለሳሉ ‹‹አሁን ላይ የሚታየውን የትራንስፖርት ችግር ለየት የሚያደርገው ነገር ቢኖር ችግሩ ተደራራቢ መሆኑ ነው፣ የመጀመሪያው ረዥም ሠልፍ መሠለፍ፣ ከዚያም ከታሪፍ በላይ መክፈል፣ ታሪፍ ነው ብለን ለመከራከር ስንሞክር ነዳጅ ስለጨመረ ጨምሯል እንባላለን፤›› በማለት ያስረዳሉ፡፡
‹‹ቤት እንዳልውል ከቤት ኪራይ ጀምሮ ያለው ወጪ ከአቅም በላይ ነው፡፡ ተሯሩጦ ለመሥራት ደግሞ ከሁሉም በላይየትራንስፖርት ወጪው ያሰለቻል፣ ነገር ግን ቁጭ ከማለት ይሻላል በሚል እየለፋን ለቤት ኪራይና ለትራንስፖርት እንሰጣለን፣ ለነገ ብንታመም፣ ብንሞት ብለን የምናስቀምጠው ጥሪት የለንም፤›› ሲሉ ሐሳባቸውን አጋርተዋል፡፡
እነዚህና መሰል ቅሬታዎች በተለይ በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት መቀስቀስ ጋር ተያይዞ በነዳጅ ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ከተደረገ ወዲህ በስፋት ይስተዋላሉ፡፡ ጦርነት ከፍተኛ አሉታዊ ተፅዕኖ ከደረሰባቸው ሴክተሮች መካከልም የትራንስፖርት ዘርፉ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ነው፡፡
በነዳጅ እጥረት ምክንያት የሚከሰቱ ችግሮች ዞረው ዞረው ማረፊያቸው እንደ አቶ መለስና እንደ ወ/ሮ መሠረት ባሉ ተጠቃሚዎች ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ሲጨምር መንግሥት የትራንስፖርት ‹‹የታሪፍ ማሻሻያ በሚል በየወቅቱ ይጨምራል፡፡ መንግሥት ከሚጨምረው የታሪፍ ጭማሪ ባሻገር ጭማሪውን ተከትለው የሚጨምሩ አሽከርካሪዎች መበራከታቸውን አስተያየት ሰጪዎቹ ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል የሚደረገው የታሪፍ ጭማሪ የኅብረተሰቡን ገቢ ያላገናዘበ መሆኑን ተሳፋሪዎች ይናገራሉ፡፡
‹‹በሁለት ዓመትና በሦስት ዓመት ምንም ዓይነት የደመወዝ ጭማሪ ሳይደረግልኝ በትራንስፖርት ታሪፉ ላይ ግን በቀላሉ ከሦስት ጊዜ በላይ የታሪፍ ጭማሪ በሚል ቢያንስ ከ2ዐ እስከ 3ዐ ብር በቀን በአንድ ጉዞ ላይ ጭማሪ መደረጉን አውቃለሁ፤›› ሲሉ የተናገሩት የሕዝብ ትራንስፖርት ተጠቃሚ አባት ናቸው፡፡
እሳቸው እንደሚሉት፣ አዘውትረው የሚጠቀሙት የከተማ አውቶብስን ነው፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ ገቢያቸው ዝቅተኛ በመሆኑ በታክሲ መሄድ ስለማይችሉ ነው፡፡ ነገር ግን አሁን ያለው የባስ አገልግሎት ታሪፉም ቢሆን የሚቀመስ አልሆነም ይላሉ፡፡
ምንም እንኳን ኅብረተሰቡ መንግሥት ካስቀመጠው ታሪፍ በላይ የሚገደድባቸው ሁኔታዎች፣ በተለይ በምሽት ቢኖሩም፣ ተገቢው ቁጥጥር አለ ብለው እንደማያምኑም ያክላሉ፡፡
የሚኒባስ አሽከርካሪው ተስፋ ብርሃኑ፣ ተሳፋሪዎች የሚያቀርቡት ጥያቄም ሆነ አስተያየት ትክክል ነው፣ ነገር ግን ያላወቁልን ነገር ቢኖር የእኛን መቸገር ነው ሲል ተናግሯል፡፡
በአሁኑ ወቅት ነዳጅ ከማደያ እስከ 18ዐ ብር ነው እየከፈልን የምንቀዳው፡፡ ነገር ግን ነዳጅ ሲጨምር እኛ ታሪፍ አንጨምርም፡፡ ሰው በየዕለቱ ከቤት ወደ ሥራ ቦታ ከሥራ ቦታ ወደ ቤት ሲመላለስ 5ዐ ሆነ መቶ ሲያወጣ ከባድ ይሆንበታል፡፡
እኛ ደግሞ ከነዳጅ ባሻገር የምናወጣው የጥገና ወጪ እንዲሁ የሚነገር አይደለም፡፡ በዚያ ላይ የተለያዩ ሕጋዊ የሆነም ሕጋዊ ያልሆነም ምክንያቶችን በመፍጠር በየመንገዱ ለቅጣት የምናወጣው ወጪም ቀላል እንዳልሆነ ያስረዳል፡፡
እንደ አሽከርካሪው፣ አብዛኛው ሹፌር የሚሠራው በልቶ ለማደር ነው፡፡ ከሰዓት እላፊ በላይ ከሠራ ምን አልባት ጭማሪ ሊያደርግ ይችላል፡፡ ከዚያ ውጪ አብዛኛው ሰው ዘይትና ሽንኩርት መጨመሩን ያውቃል፡፡ ነገር ግን ትራንስፖርት ከአምስት ወር በፊት በነበረው የሚቀጥል የሚመስላቸው ሰዎች አሉ፡፡ ብዙ ሰዎች የትራንስፖርት ማሻሻያ ተደርጓል መባሉን የሚሰሙት ቆይተው ነው፡፡
እነዚህን መሰል ከኅብረተሰቡና ከአሽከርካሪዎች የተነሱ ጥያቄዎችን በተለይ የነዳጅ አቅርቦት ተስተካክሏል ከተባለ ወዲህ ያሉ መሻሻሎች ካሉ ምላሽና ማብራሪያዎችን ለማግኘት ጉዳዩ ወደሚመለከተው የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምላሽ ለማግኘት ሐሙስ ግንቦት 2ዐ ቀን 2018 ዓ.ም. ከሰዓት በቢሮው ብንገኝም፣ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ስለሚበዙ በወቅቱ መረጃ ለመስጠት እንደማይችሉ በቃል አሳውቀውናል፡፡
ዘገባው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።
2 months ago
ያንጎ ጉዞ የትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ፣ በተቀናቃኝ ኃያላን ሀገራት መካከል ያለውን የሻከረ ግንኙነት እንደገና ሊያስተካክል በሚችል ታሪካዊ ጉብኝት፣ ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እጅግ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። በቤጂንግ 'ግሬት ሆል ኦፍ ዘ ፒፕል' አደባባይ በተካሄደው በዚህ አቀባበል፣ ወታደራዊ የክብር ዘብ እና የ21 መድፍ አቀባበል የተደረገላቸው ትራምፕ፣ የቻይና እና የአሜሪካ ባንዲራዎችን እያውለበለቡ በደስታ ለሚቀበሏቸው ትምህርት ቤት ህጻናት ሰላምታ ለመስጠት ቆም ብለው ታይተዋል።
ከሺ ጂንፒንግ ጋር እጅ ሲጨባበጡ ሞቅ ባለ ስሜት ክንዳቸውን መታ ያደረጉት ትራምፕ፣ "እርስዎ ታላቅ መሪ ነዎት፤ ይህንንም ለሁሉም እናገራለሁ" በማለት ከጽሁፍ ውጪ የሆነ ያልተጠበቀ ሙገሳ አቅርበውላቸዋል። ይህ የትራምፕ አቀራረብ ከዚህ ቀደም በምርጫ ቅስቀሳቸው "ቻይና ሀገራችንን እየደፈረች ነው"፣ "ኮቪድ የቻይና ቫይረስ ነው" እና "ቻይና ዋጋ እንድትከፍል አደርጋለሁ" እያሉ ሲዝቱ ከነበረው የፖለቲካ አቋማቸው ጋር ሲነጻጸር እጅግ አስገራሚ እና የዲፕሎማሲውን ቋንቋ መቀየራቸውን የሚያሳይ ሆኖ አልፏል።
ባለፈው ዓመት የንግድ ጦርነቱ ጣሪያ በነካበት ወቅት፣ ሁለቱ ሀገራት እርስ በርስ ከመቶ በመቶ በላይ ታሪፍ ተጣጥለው የነበረ ሲሆን፣ የዚህ ጉብኝት ዋነኛ ጥያቄ ይህ አሁን ላይ ያለው ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ምን ያህል ይዘልቃል የሚለው ነው። ተንታኞች እንደሚሉት፣ ቤጂንግ ያዘጋጀችው ይህ የተዋበ አቀባበል ትራምፕን ለማስደሰት ብቻ ሳይሆን፣ ቻይና አሁን ላይ አሜሪካንን መገዳደር ወደምትችልበት ታሪካዊ ደረጃ መድረሷን ለዓለም ለማሳየት ያለመ የታሰበበት የኃይል ማሳያ ጭምር ነው። ሺ ጂንፒንግ፣ አሜሪካ እና ዓለም በቻይና ምርቶች እና ቴክኖሎጂ ላይ ምን ያህል ጥገኛ እንደሆኑ በተግባር አሳይተዋል። ቻይና በአሁኑ ወቅት ከ60 እስከ 80 በመቶ የሚሆነውን የዓለማችንን የሶላር ፓነል፣ የንፋስ ሀይል ማመንጫ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም 90 በመቶውን ብርቅዬ ማዕድናት በማምረት የዓለምን ገበያ ተቆጣጥራለች።
በዚህ የድርድር ጠረጴዛ ላይ ሌላኛው ወሳኝ የመደራደሪያ ካርድ ኢራን ናት። በኢራን ጦርነት ምክንያት የሆርሙዝ ስትሬት መዘጋቱ ዓለም አቀፉን ኢኮኖሚ እያናወጠው በመሆኑ፣ በአገር ውስጥ ተቀባይነታቸው እያሽቆለቆለ የመጣው ትራምፕ ይህን የንግድ መስመር ለማስከፈት የቤጂንግን እርዳታ አጥብቀው ይፈልጋሉ። የቻይናው ፕሬዚዳንት በበኩላቸው የኢራን ዋነኛ የንግድ አጋር መሆናቸውን ተጠቅመው፣ ታይዋንን በተመለከተ አሜሪካ ለደሴቲቱ የምታደርገውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ እንድታቆም ጫና ሊፈጥሩ ይችላሉ። በንግግራቸውም የታይዋን ጉዳይ ሁለቱን ሀገራት ወደ ግጭት ሊያስገባቸው እንደሚችል ሺ ጂንፒንግ ማስጠንቀቃቸውን የቻይና የመንግስት ሚዲያ በግልጽ አስነብቧል።
ከባለቤታቸው ሜላኒያ ትራምፕ ይልቅ ኢሎን ማስክን፣ ቲም ኩክን እና የኤንቪዲያውን ጄንሰን ሁዋንግን ጨምሮ 30 ታላላቅ የኩባንያ ስራ አስፈፃሚዎችን አስከትለው የመጡት ትራምፕ፣ የአሜሪካ ኩባንያዎች በቻይና ገበያ ሰፋ ያለ እድል እንዲያገኙ ግፊት እያደረጉ ነው። የኋይት ሃውስ መግለጫ ሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብራቸውን ለማሳደግ፣ ኢራን የኒውክሌር መሳሪያ እንዳይኖራት እና የሆርሙዝ መስመር ክፍት ሆኖ እንዲቀጥል መስማማታቸውን አስታውቋል።
የውጭ ፖለቲካ ድልን አጥብቀው የሚፈልጉት ትራምፕ፣ የተደረፈላቸውን ማራኪ አቀባበል በማወደስ ሺ ጂንፒንግን ለመጪው መስከረም ወር በኋይት ሃውስ እንዲገኙ ጋብዘዋል። ሺ በበኩላቸው "የቻይናን ብሔር ዳግም ማነቃቃት" እና "አሜሪካን ዳግም ታላቅ ማድረግ" የሚሉት የየራሳቸው አጀንዳዎች አብረው ሊሄዱ እንደሚችሉ በመግለጽ፣ የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያሳይ እና አዲሱን የዓለም ስርአት በሚያንጸባርቅ ቃና ንግግራቸውን አጠናቅቀዋል። ይህ ጉብኝት ምንም እንኳን የቃላት ጦርነቱን ቢያረግብም፣ የሁለቱን ኃያላን ሀገራት ጥልቅ ስትራቴጂካዊ ፉክክር የሚፈታው መሆኑ ግን ገና በግልጽ አልታየም።
ከሺ ጂንፒንግ ጋር እጅ ሲጨባበጡ ሞቅ ባለ ስሜት ክንዳቸውን መታ ያደረጉት ትራምፕ፣ "እርስዎ ታላቅ መሪ ነዎት፤ ይህንንም ለሁሉም እናገራለሁ" በማለት ከጽሁፍ ውጪ የሆነ ያልተጠበቀ ሙገሳ አቅርበውላቸዋል። ይህ የትራምፕ አቀራረብ ከዚህ ቀደም በምርጫ ቅስቀሳቸው "ቻይና ሀገራችንን እየደፈረች ነው"፣ "ኮቪድ የቻይና ቫይረስ ነው" እና "ቻይና ዋጋ እንድትከፍል አደርጋለሁ" እያሉ ሲዝቱ ከነበረው የፖለቲካ አቋማቸው ጋር ሲነጻጸር እጅግ አስገራሚ እና የዲፕሎማሲውን ቋንቋ መቀየራቸውን የሚያሳይ ሆኖ አልፏል።
ባለፈው ዓመት የንግድ ጦርነቱ ጣሪያ በነካበት ወቅት፣ ሁለቱ ሀገራት እርስ በርስ ከመቶ በመቶ በላይ ታሪፍ ተጣጥለው የነበረ ሲሆን፣ የዚህ ጉብኝት ዋነኛ ጥያቄ ይህ አሁን ላይ ያለው ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ምን ያህል ይዘልቃል የሚለው ነው። ተንታኞች እንደሚሉት፣ ቤጂንግ ያዘጋጀችው ይህ የተዋበ አቀባበል ትራምፕን ለማስደሰት ብቻ ሳይሆን፣ ቻይና አሁን ላይ አሜሪካንን መገዳደር ወደምትችልበት ታሪካዊ ደረጃ መድረሷን ለዓለም ለማሳየት ያለመ የታሰበበት የኃይል ማሳያ ጭምር ነው። ሺ ጂንፒንግ፣ አሜሪካ እና ዓለም በቻይና ምርቶች እና ቴክኖሎጂ ላይ ምን ያህል ጥገኛ እንደሆኑ በተግባር አሳይተዋል። ቻይና በአሁኑ ወቅት ከ60 እስከ 80 በመቶ የሚሆነውን የዓለማችንን የሶላር ፓነል፣ የንፋስ ሀይል ማመንጫ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም 90 በመቶውን ብርቅዬ ማዕድናት በማምረት የዓለምን ገበያ ተቆጣጥራለች።
በዚህ የድርድር ጠረጴዛ ላይ ሌላኛው ወሳኝ የመደራደሪያ ካርድ ኢራን ናት። በኢራን ጦርነት ምክንያት የሆርሙዝ ስትሬት መዘጋቱ ዓለም አቀፉን ኢኮኖሚ እያናወጠው በመሆኑ፣ በአገር ውስጥ ተቀባይነታቸው እያሽቆለቆለ የመጣው ትራምፕ ይህን የንግድ መስመር ለማስከፈት የቤጂንግን እርዳታ አጥብቀው ይፈልጋሉ። የቻይናው ፕሬዚዳንት በበኩላቸው የኢራን ዋነኛ የንግድ አጋር መሆናቸውን ተጠቅመው፣ ታይዋንን በተመለከተ አሜሪካ ለደሴቲቱ የምታደርገውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ እንድታቆም ጫና ሊፈጥሩ ይችላሉ። በንግግራቸውም የታይዋን ጉዳይ ሁለቱን ሀገራት ወደ ግጭት ሊያስገባቸው እንደሚችል ሺ ጂንፒንግ ማስጠንቀቃቸውን የቻይና የመንግስት ሚዲያ በግልጽ አስነብቧል።
ከባለቤታቸው ሜላኒያ ትራምፕ ይልቅ ኢሎን ማስክን፣ ቲም ኩክን እና የኤንቪዲያውን ጄንሰን ሁዋንግን ጨምሮ 30 ታላላቅ የኩባንያ ስራ አስፈፃሚዎችን አስከትለው የመጡት ትራምፕ፣ የአሜሪካ ኩባንያዎች በቻይና ገበያ ሰፋ ያለ እድል እንዲያገኙ ግፊት እያደረጉ ነው። የኋይት ሃውስ መግለጫ ሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብራቸውን ለማሳደግ፣ ኢራን የኒውክሌር መሳሪያ እንዳይኖራት እና የሆርሙዝ መስመር ክፍት ሆኖ እንዲቀጥል መስማማታቸውን አስታውቋል።
የውጭ ፖለቲካ ድልን አጥብቀው የሚፈልጉት ትራምፕ፣ የተደረፈላቸውን ማራኪ አቀባበል በማወደስ ሺ ጂንፒንግን ለመጪው መስከረም ወር በኋይት ሃውስ እንዲገኙ ጋብዘዋል። ሺ በበኩላቸው "የቻይናን ብሔር ዳግም ማነቃቃት" እና "አሜሪካን ዳግም ታላቅ ማድረግ" የሚሉት የየራሳቸው አጀንዳዎች አብረው ሊሄዱ እንደሚችሉ በመግለጽ፣ የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያሳይ እና አዲሱን የዓለም ስርአት በሚያንጸባርቅ ቃና ንግግራቸውን አጠናቅቀዋል። ይህ ጉብኝት ምንም እንኳን የቃላት ጦርነቱን ቢያረግብም፣ የሁለቱን ኃያላን ሀገራት ጥልቅ ስትራቴጂካዊ ፉክክር የሚፈታው መሆኑ ግን ገና በግልጽ አልታየም።
3 months ago
ዶናልድ ትራምፕ በቤጂንግ
#ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቤጂንግ ሲደርሱ በታላቁ የህዝብ አዳራሽ ደማቅ የአቀባበል ስነ ስርዓት ተደርጎላቸዋል።
ትራምፕ ከቻይናው መሪ ሺ ጂንፒንግ ጋር የሚያደርጉት ውይይት በዋነኝነት በንግድ፣ በቴክኖሎጂ ፉክክር፣ በታይዋን መጻኢ እድል እና በኢራን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኩራል ተብሎ ይጠበቃል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከጉዟቸው አስቀድሞ ባስተላለፉት መልዕክት ቻይና የንግድ ገበያዋን ለአሜሪካ ኢንደስትሪዎች እና የግብርና ምርቶች ክፍት እንድታደርግ ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
በጉብኝታቸውም እንደ ቴስላ እና ኤንቪዲያ ያሉ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋማት መሪዎችን አስከትለዋል።
በሌላ በኩል የቤጂንግ ባለስልጣናት በአሜሪካ የሚጣሉ የታሪፍ ጫናዎች እንዲቀንሱ እና በታይዋን ጉዳይ ላይ ያላቸውን አቋም ለማንጸባረቅ አቅደዋል።
ይህ የትራምፕ ጉብኝት በፈረንጆቹ 2017 ካደረጉት ጉዞ በኋላ ወደ ሥልጣን ተመልሰው ወደ ቻይና ያቀኑበት የመጀመሪያው አጋጣሚ ነው።
ቀደም ሲል በመጋቢት ወር ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ይህ መርሃ ግብር በኢራን ጦርነት ምክንያት ተራዝሞ አሁን በግንቦት ወር ሊከናወን ችሏል።
#donaldtrump #china #usa #xijinping #beijing #tradewar #internationalnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቤጂንግ ሲደርሱ በታላቁ የህዝብ አዳራሽ ደማቅ የአቀባበል ስነ ስርዓት ተደርጎላቸዋል።
ትራምፕ ከቻይናው መሪ ሺ ጂንፒንግ ጋር የሚያደርጉት ውይይት በዋነኝነት በንግድ፣ በቴክኖሎጂ ፉክክር፣ በታይዋን መጻኢ እድል እና በኢራን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኩራል ተብሎ ይጠበቃል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከጉዟቸው አስቀድሞ ባስተላለፉት መልዕክት ቻይና የንግድ ገበያዋን ለአሜሪካ ኢንደስትሪዎች እና የግብርና ምርቶች ክፍት እንድታደርግ ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
በጉብኝታቸውም እንደ ቴስላ እና ኤንቪዲያ ያሉ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋማት መሪዎችን አስከትለዋል።
በሌላ በኩል የቤጂንግ ባለስልጣናት በአሜሪካ የሚጣሉ የታሪፍ ጫናዎች እንዲቀንሱ እና በታይዋን ጉዳይ ላይ ያላቸውን አቋም ለማንጸባረቅ አቅደዋል።
ይህ የትራምፕ ጉብኝት በፈረንጆቹ 2017 ካደረጉት ጉዞ በኋላ ወደ ሥልጣን ተመልሰው ወደ ቻይና ያቀኑበት የመጀመሪያው አጋጣሚ ነው።
ቀደም ሲል በመጋቢት ወር ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ይህ መርሃ ግብር በኢራን ጦርነት ምክንያት ተራዝሞ አሁን በግንቦት ወር ሊከናወን ችሏል።
#donaldtrump #china #usa #xijinping #beijing #tradewar #internationalnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለጉብኝት ቻይና ገቡ፤ የኢራን ጦርነት አንዱ አጀንዳቸው ነው
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በርካታ የአሜሪካ ልዑካንን በመምራት በአስር ዓመት ውስጥ በቻይና ጉብኝት በማድረግ የመጀመሪያው መሪ በመሆን ቤይጂንግ ገብተዋል።
ለወራት ሲጠበቅ በነበረው በዚህ የፕሬዝዳንት ትራምፕ የቻይና ጉብኝት ከፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ጋር ችግር በገጠመው የሁለቱ አገራት የንግድ ግንኙነት፣ በኢራን በሚካሄደው ጦርነት እና አሜሪካ ለታይዋን ስለምትሸጠው የጦር መሳሪያ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የኒቪዲያ ዋና ሥራ አስጻሚ የንሰን ሁዋንግ እና የዓለማችን ቁጥር አንድ ባለሃብት የሆነውን ኢላን መስክን ጨምሮ ከከፍተኛ የአሜሪካ የንግድ ልዑካን ጋር ወደ ቻይና ያቀኑት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ደማቅ መስተንግዶ እንደሚጠበቃቸው ተዘግቧል።
ትራምፕ ቤይጂንግ ከመድረሳቸው ከሰዓታት በፊት የቻይና እና የአሜሪካ ባለሥልጣናት ደቡብ ኮሪያ ውስጥ ተገናኝተው ባደረጉት ውይይት አንዳቸው በሌላኛቸው ምርት ላይ የናረ ታሪፍ ላለመጣል ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
BBC
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በርካታ የአሜሪካ ልዑካንን በመምራት በአስር ዓመት ውስጥ በቻይና ጉብኝት በማድረግ የመጀመሪያው መሪ በመሆን ቤይጂንግ ገብተዋል።
ለወራት ሲጠበቅ በነበረው በዚህ የፕሬዝዳንት ትራምፕ የቻይና ጉብኝት ከፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ጋር ችግር በገጠመው የሁለቱ አገራት የንግድ ግንኙነት፣ በኢራን በሚካሄደው ጦርነት እና አሜሪካ ለታይዋን ስለምትሸጠው የጦር መሳሪያ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የኒቪዲያ ዋና ሥራ አስጻሚ የንሰን ሁዋንግ እና የዓለማችን ቁጥር አንድ ባለሃብት የሆነውን ኢላን መስክን ጨምሮ ከከፍተኛ የአሜሪካ የንግድ ልዑካን ጋር ወደ ቻይና ያቀኑት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ደማቅ መስተንግዶ እንደሚጠበቃቸው ተዘግቧል።
ትራምፕ ቤይጂንግ ከመድረሳቸው ከሰዓታት በፊት የቻይና እና የአሜሪካ ባለሥልጣናት ደቡብ ኮሪያ ውስጥ ተገናኝተው ባደረጉት ውይይት አንዳቸው በሌላኛቸው ምርት ላይ የናረ ታሪፍ ላለመጣል ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
BBC
Sponsored by
Surafel
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዓለም አቀፉ የንግድ ጦርነት እና የታሪፍ ሽሽት ውዝግብ አሁን ላይ አቅጣጫውን ወደ አፍሪካ ቀንድ ያዞረ ይመስላል። በአሜሪካ የሚገኙ ግዙፍ የፀሐይ ብርሃን ኃይል (ሶላር) አምራች ኩባንያዎች፣ የቻይና አምራቾች የአሜሪካን ጥብቅ የንግድ ታሪፍ ለማምለጥ ምርቶቻቸውን በኢትዮጵያ በኩል አሳልፈው ወደ ገበያ እያስገቡ ነው በሚል የፌዴራል መንግስት አስቸኳይ የንግድ ምርመራ እንዲያካሂድ ጠይቀዋል። ይህ አቤቱታ በኢትዮጵያ እያደገ የመጣውን የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በተለይም በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ላይ አዲስ የዲፕሎማሲ እና የንግድ ፈተና ደቅኗል።
አምራቾቹ ለአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር ባስገቡት ይፋዊ አቤቱታ መሰረት፣ "ቶዮ" እና "ኦሪጅን ሶላር ማንፋክቸሪንግ" የተሰኙ የጃፓን ኩባንያዎች በዋናነት በቻይና የተሰሩ ጥሬ እቃዎችን እና ግብዓቶችን በመጠቀም በኢትዮጵያ ውስጥ የሶላር ሴሎችን እያመረቱ ይገኛሉ። እነዚህ ምርቶችም በራሷ በኢትዮጵያ ወይም በቬትናም ከተገጣጠሙ በኋላ በቀጥታ ወደ አሜሪካ ገበያ እንደሚላኩ የአቤቱታው ሰነድ በዝርዝር ያብራራል። ይህ አካሄድ የቻይና ኩባንያዎች በአሜሪካ የተጣለባቸውን ከባድ የገቢ እቃ ቀረጥ (ታሪፍ) በህገ-ወጥ መንገድ እንዲያመልጡ በር ከፍቷል የሚል ጠንካራ ክስ ቀርቦበታል።
የዚህ ውዝግብ መነሻ የሆነው ኢትዮጵያ በዘርፉ ያስመዘገበችው ያልተጠበቀ እና ፈጣን የኤክስፖርት እድገት ነው። አቤቱታው እንደሚያመለክተው፣ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2025 አጋማሽ ላይ ብቻ የተጀመረው የኢትዮጵያ የሶላር ምርቶች ወደ አሜሪካ የመላክ ሂደት፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ አድጎ በዓመቱ መጨረሻ ላይ የ300 ሚሊዮን ዶላር የንግድ ልውውጥ ላይ ደርሷል። ይህ አስገራሚ የገበያ ዘለላ ኢትዮጵያን በአንዲት ጀምበር ወደ አሜሪካ የሶላር ምርት ከሚልኩ የዓለማችን ሀገራት ተርታ በሰባተኛ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ አድርጓታል።
ይህንን የንግድ ምርመራ እንዲከፈት ግፊት እያደረጉ ካሉት ተቋማት መካከል በአሜሪካ ታዋቂ የሆነው "ፈርስት ሶላር" እና የደቡብ ኮሪያው "ኪውሴልስ" በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ። እነዚህ ግዙፍ ኩባንያዎች በአሜሪካ የሶላር ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ላይ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር መዋዕለ ንዋይ ያፈሰሱ ሲሆን፣ አሁን በኢትዮጵያ በኩል እየተደረገ ያለው አካሄድ የገበያ ተወዳዳሪነታችንን የሚጎዳ እና በሀገር ውስጥ የምናደርገውን እድገት የሚያደናቅፍ "ህገ-ወጥ የታሪፍ ማምለጫ መንገድ" ነው ሲሉ ስጋታቸውን በግልፅ አጋልጠዋል።
የአሜሪካ መንግስት ከዚህ ቀደም የቻይና ኩባንያዎች ተመሳሳይ የታሪፍ ማምለጫ ስልቶችን ይጠቀሙባቸዋል ባላቸው ማሌዢያ፣ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ እና ቬትናም ላይ ተመሳሳይ የንግድ ምርመራ አድርጎ ጥብቅ እርምጃዎችን መውሰዱ አይዘነጋም። አሁን ላይ የዓለም አቀፉ የንግድ ትኩረት ወደ አዲስ አበባ ያዞረው ይህ ጉዳይ፣ የአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር የቀረበለትን አቤቱታ በጥልቀት መርምሮ በሚሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ ላይ የተንጠለጠለ ሲሆን፣ ውሳኔው በኢትዮጵያ አዳጊ የማኑፋክቸሪንግ እና የወጪ ንግድ ዘርፍ ላይ ሊያሳድር የሚችለው ተጽዕኖ በከፍተኛ ጉጉት እና ስጋት እየተጠበቀ ይገኛል።
አምራቾቹ ለአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር ባስገቡት ይፋዊ አቤቱታ መሰረት፣ "ቶዮ" እና "ኦሪጅን ሶላር ማንፋክቸሪንግ" የተሰኙ የጃፓን ኩባንያዎች በዋናነት በቻይና የተሰሩ ጥሬ እቃዎችን እና ግብዓቶችን በመጠቀም በኢትዮጵያ ውስጥ የሶላር ሴሎችን እያመረቱ ይገኛሉ። እነዚህ ምርቶችም በራሷ በኢትዮጵያ ወይም በቬትናም ከተገጣጠሙ በኋላ በቀጥታ ወደ አሜሪካ ገበያ እንደሚላኩ የአቤቱታው ሰነድ በዝርዝር ያብራራል። ይህ አካሄድ የቻይና ኩባንያዎች በአሜሪካ የተጣለባቸውን ከባድ የገቢ እቃ ቀረጥ (ታሪፍ) በህገ-ወጥ መንገድ እንዲያመልጡ በር ከፍቷል የሚል ጠንካራ ክስ ቀርቦበታል።
የዚህ ውዝግብ መነሻ የሆነው ኢትዮጵያ በዘርፉ ያስመዘገበችው ያልተጠበቀ እና ፈጣን የኤክስፖርት እድገት ነው። አቤቱታው እንደሚያመለክተው፣ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2025 አጋማሽ ላይ ብቻ የተጀመረው የኢትዮጵያ የሶላር ምርቶች ወደ አሜሪካ የመላክ ሂደት፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ አድጎ በዓመቱ መጨረሻ ላይ የ300 ሚሊዮን ዶላር የንግድ ልውውጥ ላይ ደርሷል። ይህ አስገራሚ የገበያ ዘለላ ኢትዮጵያን በአንዲት ጀምበር ወደ አሜሪካ የሶላር ምርት ከሚልኩ የዓለማችን ሀገራት ተርታ በሰባተኛ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ አድርጓታል።
ይህንን የንግድ ምርመራ እንዲከፈት ግፊት እያደረጉ ካሉት ተቋማት መካከል በአሜሪካ ታዋቂ የሆነው "ፈርስት ሶላር" እና የደቡብ ኮሪያው "ኪውሴልስ" በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ። እነዚህ ግዙፍ ኩባንያዎች በአሜሪካ የሶላር ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ላይ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር መዋዕለ ንዋይ ያፈሰሱ ሲሆን፣ አሁን በኢትዮጵያ በኩል እየተደረገ ያለው አካሄድ የገበያ ተወዳዳሪነታችንን የሚጎዳ እና በሀገር ውስጥ የምናደርገውን እድገት የሚያደናቅፍ "ህገ-ወጥ የታሪፍ ማምለጫ መንገድ" ነው ሲሉ ስጋታቸውን በግልፅ አጋልጠዋል።
የአሜሪካ መንግስት ከዚህ ቀደም የቻይና ኩባንያዎች ተመሳሳይ የታሪፍ ማምለጫ ስልቶችን ይጠቀሙባቸዋል ባላቸው ማሌዢያ፣ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ እና ቬትናም ላይ ተመሳሳይ የንግድ ምርመራ አድርጎ ጥብቅ እርምጃዎችን መውሰዱ አይዘነጋም። አሁን ላይ የዓለም አቀፉ የንግድ ትኩረት ወደ አዲስ አበባ ያዞረው ይህ ጉዳይ፣ የአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር የቀረበለትን አቤቱታ በጥልቀት መርምሮ በሚሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ ላይ የተንጠለጠለ ሲሆን፣ ውሳኔው በኢትዮጵያ አዳጊ የማኑፋክቸሪንግ እና የወጪ ንግድ ዘርፍ ላይ ሊያሳድር የሚችለው ተጽዕኖ በከፍተኛ ጉጉት እና ስጋት እየተጠበቀ ይገኛል።
3 months ago
የአሜሪካ የፀሐይ ብርሃን ኃይል አምራቾች በኢትዮጵያ ላይ የንግድ ምርመራ እንዲደረግ ጠየቁ
በአሜሪካ የሚገኙ የፀሐይ ብርሃን ኃይል አምራቾች፣ የቻይና ኩባንያዎች የአሜሪካን የታሪፍ ቀረጥ ለማምለጥ ምርቶቻቸውን በኢትዮጵያ በኩል እያሳለፉ ነው በሚል የንግድ ምርመራ እንዲደረግ ለፌዴራል ባለስልጣናት ጥያቄ ማቅረባቸው ታዉቋል።
ኩባንያዎቹ ለአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር ባስገቡት አቤቱታ፣ "ቶዮ" እና "ኦሪጅን ሶላር ማንፋክቸሪንግ" የተባሉ የጃፓን ኩባንያዎች በቻይና የተሰሩ ግብዓቶችን በመጠቀም በኢትዮጵያ ውስጥ የሶላር ሴሎችን እንደሚያመርቱ ገልጸዋል። እነዚህም ምርቶች በኢትዮጵያ ወይም በቬትናም ተገጣጥመው ወደ አሜሪካ እንደሚላኩ ተጠቁሟል።
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2025 አጋማሽ ላይ የጀመረው የኢትዮጵያ የሶላር ምርቶች ወደ አሜሪካ የመላክ ሂደት፣ እስከ ዓመቱ መጨረሻ 300 ሚሊዮን ዶላር ደርሷል። ይህም ኢትዮጵያን በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰባተኛዋ ከፍተኛ የሶላር ምርት ወደ አሜሪካ ላኪ ሀገር አድርጓታል።
አቤቱታውን ካቀረቡት መካከል "ፈርስት ሶላር" እና የደቡብ ኮሪያው "ኪውሴልስ" የሚገኙበት ሲሆን፣ ኩባንያዎቹ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር በአሜሪካ ፋብሪካዎች ላይ ኢንቨስት ማድረጋቸውንና ይህ "ህገ-ወጥ የታሪፍ ማምለጫ መንገድ" እድገታችንን ያደናቅፋል ሲሉ ተከራክረዋል።
አሜሪካ ከዚህ ቀደም መሰል እርምጃዎችን በቻይና፣ ማሌዢያ፣ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ እና ቬትናም ምርቶች ላይ መውሰዷ ይታወሳል። የንግድ ሚኒስቴሩ የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
Capital
በአሜሪካ የሚገኙ የፀሐይ ብርሃን ኃይል አምራቾች፣ የቻይና ኩባንያዎች የአሜሪካን የታሪፍ ቀረጥ ለማምለጥ ምርቶቻቸውን በኢትዮጵያ በኩል እያሳለፉ ነው በሚል የንግድ ምርመራ እንዲደረግ ለፌዴራል ባለስልጣናት ጥያቄ ማቅረባቸው ታዉቋል።
ኩባንያዎቹ ለአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር ባስገቡት አቤቱታ፣ "ቶዮ" እና "ኦሪጅን ሶላር ማንፋክቸሪንግ" የተባሉ የጃፓን ኩባንያዎች በቻይና የተሰሩ ግብዓቶችን በመጠቀም በኢትዮጵያ ውስጥ የሶላር ሴሎችን እንደሚያመርቱ ገልጸዋል። እነዚህም ምርቶች በኢትዮጵያ ወይም በቬትናም ተገጣጥመው ወደ አሜሪካ እንደሚላኩ ተጠቁሟል።
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2025 አጋማሽ ላይ የጀመረው የኢትዮጵያ የሶላር ምርቶች ወደ አሜሪካ የመላክ ሂደት፣ እስከ ዓመቱ መጨረሻ 300 ሚሊዮን ዶላር ደርሷል። ይህም ኢትዮጵያን በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰባተኛዋ ከፍተኛ የሶላር ምርት ወደ አሜሪካ ላኪ ሀገር አድርጓታል።
አቤቱታውን ካቀረቡት መካከል "ፈርስት ሶላር" እና የደቡብ ኮሪያው "ኪውሴልስ" የሚገኙበት ሲሆን፣ ኩባንያዎቹ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር በአሜሪካ ፋብሪካዎች ላይ ኢንቨስት ማድረጋቸውንና ይህ "ህገ-ወጥ የታሪፍ ማምለጫ መንገድ" እድገታችንን ያደናቅፋል ሲሉ ተከራክረዋል።
አሜሪካ ከዚህ ቀደም መሰል እርምጃዎችን በቻይና፣ ማሌዢያ፣ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ እና ቬትናም ምርቶች ላይ መውሰዷ ይታወሳል። የንግድ ሚኒስቴሩ የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
Capital
3 months ago
የአሜሪካ የፀሐይ ብርሃን ኃይል አምራቾች በኢትዮጵያ ላይ የንግድ ምርመራ እንዲደረግ ጠየቁ
በአሜሪካ የሚገኙ የፀሐይ ብርሃን ኃይል አምራቾች፣ የቻይና ኩባንያዎች የአሜሪካን የታሪፍ ቀረጥ ለማምለጥ ምርቶቻቸውን በኢትዮጵያ በኩል እያሳለፉ ነው በሚል የንግድ ምርመራ እንዲደረግ ለፌዴራል ባለስልጣናት ጥያቄ ማቅረባቸው ታዉቋል።
ኩባንያዎቹ ለአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር ባስገቡት አቤቱታ፣ "ቶዮ" እና "ኦሪጅን ሶላር ማንፋክቸሪንግ" የተባሉ የጃፓን ኩባንያዎች በቻይና የተሰሩ ግብዓቶችን በመጠቀም በኢትዮጵያ ውስጥ የሶላር ሴሎችን እንደሚያመርቱ ገልጸዋል። እነዚህም ምርቶች በኢትዮጵያ ወይም በቬትናም ተገጣጥመው ወደ አሜሪካ እንደሚላኩ ተጠቁሟል።
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2025 አጋማሽ ላይ የጀመረው የኢትዮጵያ የሶላር ምርቶች ወደ አሜሪካ የመላክ ሂደት፣ እስከ ዓመቱ መጨረሻ 300 ሚሊዮን ዶላር ደርሷል። ይህም ኢትዮጵያን በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰባተኛዋ ከፍተኛ የሶላር ምርት ወደ አሜሪካ ላኪ ሀገር አድርጓታል።
አቤቱታውን ካቀረቡት መካከል "ፈርስት ሶላር" እና የደቡብ ኮሪያው "ኪውሴልስ" የሚገኙበት ሲሆን፣ ኩባንያዎቹ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር በአሜሪካ ፋብሪካዎች ላይ ኢንቨስት ማድረጋቸውንና ይህ "ህገ-ወጥ የታሪፍ ማምለጫ መንገድ" እድገታችንን ያደናቅፋል ሲሉ ተከራክረዋል።
አሜሪካ ከዚህ ቀደም መሰል እርምጃዎችን በቻይና፣ ማሌዢያ፣ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ እና ቬትናም ምርቶች ላይ መውሰዷ ይታወሳል። የንግድ ሚኒስቴሩ የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
በኢያሱ ዘካሪያስ
seledadotio
seledadotio
በአሜሪካ የሚገኙ የፀሐይ ብርሃን ኃይል አምራቾች፣ የቻይና ኩባንያዎች የአሜሪካን የታሪፍ ቀረጥ ለማምለጥ ምርቶቻቸውን በኢትዮጵያ በኩል እያሳለፉ ነው በሚል የንግድ ምርመራ እንዲደረግ ለፌዴራል ባለስልጣናት ጥያቄ ማቅረባቸው ታዉቋል።
ኩባንያዎቹ ለአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር ባስገቡት አቤቱታ፣ "ቶዮ" እና "ኦሪጅን ሶላር ማንፋክቸሪንግ" የተባሉ የጃፓን ኩባንያዎች በቻይና የተሰሩ ግብዓቶችን በመጠቀም በኢትዮጵያ ውስጥ የሶላር ሴሎችን እንደሚያመርቱ ገልጸዋል። እነዚህም ምርቶች በኢትዮጵያ ወይም በቬትናም ተገጣጥመው ወደ አሜሪካ እንደሚላኩ ተጠቁሟል።
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2025 አጋማሽ ላይ የጀመረው የኢትዮጵያ የሶላር ምርቶች ወደ አሜሪካ የመላክ ሂደት፣ እስከ ዓመቱ መጨረሻ 300 ሚሊዮን ዶላር ደርሷል። ይህም ኢትዮጵያን በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰባተኛዋ ከፍተኛ የሶላር ምርት ወደ አሜሪካ ላኪ ሀገር አድርጓታል።
አቤቱታውን ካቀረቡት መካከል "ፈርስት ሶላር" እና የደቡብ ኮሪያው "ኪውሴልስ" የሚገኙበት ሲሆን፣ ኩባንያዎቹ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር በአሜሪካ ፋብሪካዎች ላይ ኢንቨስት ማድረጋቸውንና ይህ "ህገ-ወጥ የታሪፍ ማምለጫ መንገድ" እድገታችንን ያደናቅፋል ሲሉ ተከራክረዋል።
አሜሪካ ከዚህ ቀደም መሰል እርምጃዎችን በቻይና፣ ማሌዢያ፣ ታይላንድ፣ ካምቦዲያ እና ቬትናም ምርቶች ላይ መውሰዷ ይታወሳል። የንግድ ሚኒስቴሩ የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
በኢያሱ ዘካሪያስ
seledadotio
seledadotio
Comments