12 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና)አሜሪካና ኢራን በ24 ሰአታት ውስጥ የሰላም ስምምነት እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች፡፡ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሻህባዝ ሸሪፍ በአሜሪካና በኢራን መካከል ስምምነቱ በ24 ሰአታት ውስጥ እንደሚከናወን ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በኤክስ ገፃቸው ላይ ‹‹ለወራት የዘለቀውን የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ለማስቆም በሚችለው የሰላም ረቂቅ አሜሪካና ኢራን ስምምነት ላይ ደርሰዋል›› ያሉ ሲሆን ፓኪስታን አሁን የኤሌክትሮኒክስ መፈራረሚያ ሰነድ እያዘጋጀች እንደምትገኝ አስታውቀዋል፡፡
በኤሌክትሮኒክስ የሚደረገው ይህ ስምምነት በሚቀጥሉት 24 ሰአታት ውስጥ እንደሚፈረም ገልፀውም በመጪው ሳምንት ደግሞ በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል የቴክኒክ ውይይቱ እንደሚጀመር አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ሁለቱም አገራት በቀጠናውና በአለም ሰላም እንዲመጣ በድርድሩ ወቅት ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው ደግሞ አሜሪካና ኢራን በነገው እለት በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል በስምምነት ሰነዱ ላይ ይፈራረማሉ፡፡
በዚህ የፊርማ ስነስርአት ከአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንቱ ጄዲ ቫንስ እንደሚገኙና ከኢራን በኩል ደግሞ የፓርላማ አፈጉባኤው መሀመድ ባክር ጋሊባፍ እንደሚወከሉ የጠቀሰው ዘገባው የፊርማው ቦታ ምናልባትም ጄኔቭ እንደሚሆን አስረድቷል፡፡ የስምምነት ሰነዱ ምን እንዳካተተ የተባለ ነገር የለም፡፡ ይሁን እንጂ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አግካራቺ በአገራቸው ቴሌቪዥን ባሰሙት ንግግር ‹‹በስምምነቱ ስትራቴጂያዊ ስኬት አግኝተናል፡፡ በጦርነቱ ኢራን አሸንፋለች›› በማለት አስታውቀዋል፡፡
በኤሌክትሮኒክስ የሚደረገው ይህ ስምምነት በሚቀጥሉት 24 ሰአታት ውስጥ እንደሚፈረም ገልፀውም በመጪው ሳምንት ደግሞ በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል የቴክኒክ ውይይቱ እንደሚጀመር አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ሁለቱም አገራት በቀጠናውና በአለም ሰላም እንዲመጣ በድርድሩ ወቅት ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው ደግሞ አሜሪካና ኢራን በነገው እለት በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል በስምምነት ሰነዱ ላይ ይፈራረማሉ፡፡
በዚህ የፊርማ ስነስርአት ከአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንቱ ጄዲ ቫንስ እንደሚገኙና ከኢራን በኩል ደግሞ የፓርላማ አፈጉባኤው መሀመድ ባክር ጋሊባፍ እንደሚወከሉ የጠቀሰው ዘገባው የፊርማው ቦታ ምናልባትም ጄኔቭ እንደሚሆን አስረድቷል፡፡ የስምምነት ሰነዱ ምን እንዳካተተ የተባለ ነገር የለም፡፡ ይሁን እንጂ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አግካራቺ በአገራቸው ቴሌቪዥን ባሰሙት ንግግር ‹‹በስምምነቱ ስትራቴጂያዊ ስኬት አግኝተናል፡፡ በጦርነቱ ኢራን አሸንፋለች›› በማለት አስታውቀዋል፡፡
14 hours ago
የቀድሞው የኢራን ከፍተኛ መሪ አሊ ኻመናይ የቀብር ሥነስርዓት ሐምሌ 2 ይፈፀማል።
በእስራኤል የአየር ጥቃት የተገደሉት የቀድሞው የኢራን ከፍተኛ መሪ አሊ ኻመናይ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም የሐገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
የኢራን መንግስታዊ የመገናኛ ብዙኃንን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል እንደዘገበው የአያቶላህ ኻመናይ የቀብር ሥነ ሥርዓት የሚፈጸመው በሰሜን ምስራቅ የሐገሪቱ ግዛት በምትገኘው የማሻህድ ከተማ ነው።
ባለፈው የካቲት ወር የተገደሉት ኻመናይ በብሔራዊ ደረጃ በሚደረገው የቀብር ሥነሥርዓት በሚልዮን የሚቆጠር ሕዝብ ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
በእስራኤል የአየር ጥቃት የተገደሉት የቀድሞው የኢራን ከፍተኛ መሪ አሊ ኻመናይ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም የሐገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
የኢራን መንግስታዊ የመገናኛ ብዙኃንን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል እንደዘገበው የአያቶላህ ኻመናይ የቀብር ሥነ ሥርዓት የሚፈጸመው በሰሜን ምስራቅ የሐገሪቱ ግዛት በምትገኘው የማሻህድ ከተማ ነው።
ባለፈው የካቲት ወር የተገደሉት ኻመናይ በብሔራዊ ደረጃ በሚደረገው የቀብር ሥነሥርዓት በሚልዮን የሚቆጠር ሕዝብ ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
14 hours ago
የኢራን ከፍተኛ መሪ አሊ ኻመናይ የቀብር ሥነስርዓት እንደሚፈጸም ተገለጸ
በእስራኤል የአየር ጥቃት የተገደሉት የቀድሞው የኢራን ከፍተኛ መሪ አሊ ኻመናይ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም የሐገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
የኢራን መንግስታዊ የመገናኛ ብዙኃንን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል እንደዘገበው የአያቶላህ ኻመናይ የቀብር ሥነ ሥርዓት የሚፈጸመው በሰሜን ምስራቅ የሐገሪቱ ግዛት በምትገኘው የማሻህድ ከተማ ነው። ባለፈው የካቲት ወር የተገደሉት ኻመናይ በብሔራዊ ደረጃ በሚደረገው የቀብር ሥነሥርዓት በሚልዮን የሚቆጠር ሕዝብ ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
DW Amharic
በእስራኤል የአየር ጥቃት የተገደሉት የቀድሞው የኢራን ከፍተኛ መሪ አሊ ኻመናይ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም የሐገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
የኢራን መንግስታዊ የመገናኛ ብዙኃንን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል እንደዘገበው የአያቶላህ ኻመናይ የቀብር ሥነ ሥርዓት የሚፈጸመው በሰሜን ምስራቅ የሐገሪቱ ግዛት በምትገኘው የማሻህድ ከተማ ነው። ባለፈው የካቲት ወር የተገደሉት ኻመናይ በብሔራዊ ደረጃ በሚደረገው የቀብር ሥነሥርዓት በሚልዮን የሚቆጠር ሕዝብ ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
DW Amharic
5 days ago
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም የዩጋንዳን የኢቦላ ምላሽ አደነቁ
#ethiopia | ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ባለው የድንበር መዝጋት ውሳኔ ላይ ግን ታጢንበት ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ በዩጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ በሚገኝ ሆስፒታል በመገኘት የኢቦላ ሕሙማን ማቆያ ክፍልን መጎብኘታቸውን ሮይተርስ ፅፏል።
በዚሁ ወቅትም የዩጋንዳን የኢቦላ ምላሽ አድንቀው፣ ፈጣንና ብቃት ያለው ነው ያሉ ሲሆን የሀገሪቱ የክትትል፣ የምርመራና የታካሚ አያያዝ ሥርዓቶች በተረጋጋ ሁኔታ ሥራቸውን እየሠሩ ነው ሲሉም በይፋዊ የኤክስ ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
ይሄው የቁጥጥርና ክትትል ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የመከሩት ዶ/ር ቴዎድሮስ ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያላትን ድንበር ለመዝጋት ያሳለፈችውን ውሳኔ እንደገና ልታስብበት ይገባል ሲሉ ለዩጋንዳ ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል።
አክለውም፤ “እኔ በዩጋንዳ ነኝ፤ መንግሥቱም ለኢቦላ ወረርሽኝ ፈጣንና ብቃት ያለው ምላሽ ሰጥቷል” ሲሉ ጽፈዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ እንዳሉት፤ በዩጋንዳ 19 የተረጋገጡ የኢቦላ ተጠቂዎች ተመዝግበዋል። ከእነዚህ ውስጥ 14 ያህሉ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ወደ ዩጋንዳ የገቡ ሰዎች ሲሆኑ 5 ያህሉ ደግሞ የዩጋንዳ ዜጎች መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በበሽታው ምክንያት ሁለት ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ገልጸው፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው ሐዘናቸውን ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ከአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ጋር በመተባበር ወረርሽኙን ለመዋጋትና ለመቆጣጠር የሚደረገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል ያለው ቻነል ዋን ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ባለው የድንበር መዝጋት ውሳኔ ላይ ግን ታጢንበት ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ በዩጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ በሚገኝ ሆስፒታል በመገኘት የኢቦላ ሕሙማን ማቆያ ክፍልን መጎብኘታቸውን ሮይተርስ ፅፏል።
በዚሁ ወቅትም የዩጋንዳን የኢቦላ ምላሽ አድንቀው፣ ፈጣንና ብቃት ያለው ነው ያሉ ሲሆን የሀገሪቱ የክትትል፣ የምርመራና የታካሚ አያያዝ ሥርዓቶች በተረጋጋ ሁኔታ ሥራቸውን እየሠሩ ነው ሲሉም በይፋዊ የኤክስ ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
ይሄው የቁጥጥርና ክትትል ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የመከሩት ዶ/ር ቴዎድሮስ ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያላትን ድንበር ለመዝጋት ያሳለፈችውን ውሳኔ እንደገና ልታስብበት ይገባል ሲሉ ለዩጋንዳ ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል።
አክለውም፤ “እኔ በዩጋንዳ ነኝ፤ መንግሥቱም ለኢቦላ ወረርሽኝ ፈጣንና ብቃት ያለው ምላሽ ሰጥቷል” ሲሉ ጽፈዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ እንዳሉት፤ በዩጋንዳ 19 የተረጋገጡ የኢቦላ ተጠቂዎች ተመዝግበዋል። ከእነዚህ ውስጥ 14 ያህሉ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ወደ ዩጋንዳ የገቡ ሰዎች ሲሆኑ 5 ያህሉ ደግሞ የዩጋንዳ ዜጎች መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በበሽታው ምክንያት ሁለት ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ገልጸው፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው ሐዘናቸውን ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ከአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ጋር በመተባበር ወረርሽኙን ለመዋጋትና ለመቆጣጠር የሚደረገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል ያለው ቻነል ዋን ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
6 days ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ውስጥ የክልላዊ ጄት አውሮፕላኖች ግዥ ውሳኔ ሊያሳልፍ ነው
#ethiopia | የአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የሀገር ውስጥ እና የጎረቤት ሀገራትን የበረራ መዋቅር ይበልጥ ለማስፋፋት የሚያስችሉትን 25 ትናንሽ የንግድ አውሮፕላኖችን ለመግዛት በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ውስጥ የመጨረሻ ውሳኔ ላይ እንደሚደርስ አስታወቀ።
የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ እየተካሄደ ባለው የዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር (IATA) ዓመታዊ ጉባኤ ላይ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት 147 አውሮፕላኖችን እያበረረ የሚገኘው ተቋማቸው ለዚህ ግዥ ሦስት አማራጮችን እያጠና ነው።
አየር መንገዱ አይኑን የጣለባቸው አውሮፕላኖች የኤርባስ A220፣ የብራዚሉ ኤምብራየር E-2 እና በዘንድሮው ዓመት በአሜሪካ የፌደራል አቪዬሽን ባለሥልጣን (FAA) ይፋዊ ዕውቅና ያገኛል ተብሎ የሚጠበቀውን የቦይንግ 737 MAX 7 ሞዴሎችን እንደሆነ የሮይተርስ ዘገባ ያመለክታል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ምንም እንኳ ውሳኔውን ለማሳለፍ የተወሰኑ መፈታት ያለባቸው ጉዳዮች ቢኖሩም፣ በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ውስጥ ግን አሸናፊው አምራች ተለይቶ ይታወቃል ብለዋል።
በሌላ በኩል፣ አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ባለው ጦርነት ሳቢያ ለጄት ነዳጅ የሚያወጣው ወጪ በ60% ገደማ ማደጉን አቶ መስፍን ገልጸዋል። የነዳጅ አቅርቦት እጥረትን በተሳካ ሁኔታ መፍታት ቢቻልም፣ የዋጋው መናር ግን አሁንም ትልቅ ፈተና መሆኑን ጠቁመዋል ሲል ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የሀገር ውስጥ እና የጎረቤት ሀገራትን የበረራ መዋቅር ይበልጥ ለማስፋፋት የሚያስችሉትን 25 ትናንሽ የንግድ አውሮፕላኖችን ለመግዛት በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ውስጥ የመጨረሻ ውሳኔ ላይ እንደሚደርስ አስታወቀ።
የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ እየተካሄደ ባለው የዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር (IATA) ዓመታዊ ጉባኤ ላይ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት 147 አውሮፕላኖችን እያበረረ የሚገኘው ተቋማቸው ለዚህ ግዥ ሦስት አማራጮችን እያጠና ነው።
አየር መንገዱ አይኑን የጣለባቸው አውሮፕላኖች የኤርባስ A220፣ የብራዚሉ ኤምብራየር E-2 እና በዘንድሮው ዓመት በአሜሪካ የፌደራል አቪዬሽን ባለሥልጣን (FAA) ይፋዊ ዕውቅና ያገኛል ተብሎ የሚጠበቀውን የቦይንግ 737 MAX 7 ሞዴሎችን እንደሆነ የሮይተርስ ዘገባ ያመለክታል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ምንም እንኳ ውሳኔውን ለማሳለፍ የተወሰኑ መፈታት ያለባቸው ጉዳዮች ቢኖሩም፣ በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ውስጥ ግን አሸናፊው አምራች ተለይቶ ይታወቃል ብለዋል።
በሌላ በኩል፣ አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ባለው ጦርነት ሳቢያ ለጄት ነዳጅ የሚያወጣው ወጪ በ60% ገደማ ማደጉን አቶ መስፍን ገልጸዋል። የነዳጅ አቅርቦት እጥረትን በተሳካ ሁኔታ መፍታት ቢቻልም፣ የዋጋው መናር ግን አሁንም ትልቅ ፈተና መሆኑን ጠቁመዋል ሲል ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
12 days ago
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ጨመረ
#ethiopia | የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግስት ያወጣውን መረጃ ዋቢ በማድረግ ሮይተርስ እንደዘገበው፥ በሀገሪቱ ሦስት ግዛቶች ውስጥ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 321 ደርሷል።
በዚሁ ወረርሽኝ ምክንያት እስካሁን ድረስ የ48 ሰዎች ህይወት ማለፉም ተነግሯል።
#ebola #congo #healthnews #africa #breakingnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግስት ያወጣውን መረጃ ዋቢ በማድረግ ሮይተርስ እንደዘገበው፥ በሀገሪቱ ሦስት ግዛቶች ውስጥ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 321 ደርሷል።
በዚሁ ወረርሽኝ ምክንያት እስካሁን ድረስ የ48 ሰዎች ህይወት ማለፉም ተነግሯል።
#ebola #congo #healthnews #africa #breakingnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
18 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (ዩኤኢ) በሚገኘው የባራካህ የኒውክሌር ማብላያ ጣቢያ ላይ የተፈጸመውን የድሮን ጥቃት አጥብቆ አውግዟል።
ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ፣ ጥቃቱ የዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ መሆኑን ያስታወቀ ሲሆን፤ ይሁን እንጂ ለጥቃቱ ማንንም አካል በግልጽ ተጠያቂ ከማድረግ ተቆጥቧል።
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ባለፈው ሳምንት እንዳስታወቀችው፣ ከኢራቅ ግዛት የተነሱ ስድስት የድሮን ጥቃቶች የተሰነዘሩባት ሲሆን፣ ከእነዚህም አንዱ በኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያው ላይ የእሳት አደጋ አስከትሏል።
ኢራቅ በኢራን የሚደገፉ ጠንካራ ታጣቂ ቡድኖች የሚንቀሳቀሱባት ሀገር መሆኗ ይታወቃል። እነዚህ ታጣቂ ቡድኖች አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ ባካሄዱት ጦርነት ወቅት፣ "በኢራቅ እና በቀጠናው በሚገኙ የጠላት የጦር ሰፈሮች" ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ኃላፊነት ሲወስዱ ቆይተዋል ሲል ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ፣ ጥቃቱ የዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ መሆኑን ያስታወቀ ሲሆን፤ ይሁን እንጂ ለጥቃቱ ማንንም አካል በግልጽ ተጠያቂ ከማድረግ ተቆጥቧል።
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ባለፈው ሳምንት እንዳስታወቀችው፣ ከኢራቅ ግዛት የተነሱ ስድስት የድሮን ጥቃቶች የተሰነዘሩባት ሲሆን፣ ከእነዚህም አንዱ በኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያው ላይ የእሳት አደጋ አስከትሏል።
ኢራቅ በኢራን የሚደገፉ ጠንካራ ታጣቂ ቡድኖች የሚንቀሳቀሱባት ሀገር መሆኗ ይታወቃል። እነዚህ ታጣቂ ቡድኖች አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ ባካሄዱት ጦርነት ወቅት፣ "በኢራቅ እና በቀጠናው በሚገኙ የጠላት የጦር ሰፈሮች" ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ኃላፊነት ሲወስዱ ቆይተዋል ሲል ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
23 days ago
በነዳጅ ዋጋ መናር ምክንያት የተቀሰቀሰውን መጠነ ሰፊ የሕዝብ ተቃውሞ ተከትሎ ኬንያ የናፍጣ ዋጋን ልትቀንስ ነው!
የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በነዳጅ ዋጋ መናር እና በኑሮ ውድነት ምክንያት የተቀሰቀሰውን መጠነ ሰፊ የሕዝብ ተቃውሞ፣ እንዲሁም በአገር አቀፍ ደረጃ የተደረገውን የትራንስፖርት የሥራ ማቆም አድማ ተከትሎ፤ መንግሥት የሰኔ–ሐምሌ 2018 ዓ.ም. የዋጋ ማስተካከያ ተመን ላይ የናፍጣ ዋጋን እንደሚቀንስ አስታወቁ።
ሮይተርስ እንደዘገበው፤ ፕሬዚዳንት ሩቶ ዛሬ በቴሌቪዥን ባደረጉት ንግግር፣ በሸማቾች ላይ የሚደርሰውን ጫና ለማቃለል እና የነዳጅ ማደያ ዋጋን ለማረጋጋት ታሳቢ ካደረጉት እርምጃዎች መካከል የናፍጣ ዋጋ በአንድ ሊትር በ10 የኬንያ ሺሊንግ (በግምት 0.077 ዶላር) እንደሚቀንስ ተናግረዋል።
ውሳኔው ለህዝብ ይፋ የተደረገው፤ የሕዝብ ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉን በመቃወም በመላው ኬንያ ለሁለት ቀናት የዘለቀ የሥራ ማቆም አድማ ካደረጉ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው። በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ቢያንስ አራት ሰዎች መሞታቸው እና ወደ 30 የሚጠጉ ሌሎች መቁሰላቸው የተዘገበ ሲሆን፤ ክስተቱም ከኃይል አቅርቦት ዋጋ መጨመር ጋር ተያይዞ በናረው የኑሮ ውድነት ላይ የሕዝቡን ከፍተኛ ቅሬታ የሚያሳይ ያስተጋባ እንደነበር ተዘግቧል።
Via AS
seledadotio
seledadotio
የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በነዳጅ ዋጋ መናር እና በኑሮ ውድነት ምክንያት የተቀሰቀሰውን መጠነ ሰፊ የሕዝብ ተቃውሞ፣ እንዲሁም በአገር አቀፍ ደረጃ የተደረገውን የትራንስፖርት የሥራ ማቆም አድማ ተከትሎ፤ መንግሥት የሰኔ–ሐምሌ 2018 ዓ.ም. የዋጋ ማስተካከያ ተመን ላይ የናፍጣ ዋጋን እንደሚቀንስ አስታወቁ።
ሮይተርስ እንደዘገበው፤ ፕሬዚዳንት ሩቶ ዛሬ በቴሌቪዥን ባደረጉት ንግግር፣ በሸማቾች ላይ የሚደርሰውን ጫና ለማቃለል እና የነዳጅ ማደያ ዋጋን ለማረጋጋት ታሳቢ ካደረጉት እርምጃዎች መካከል የናፍጣ ዋጋ በአንድ ሊትር በ10 የኬንያ ሺሊንግ (በግምት 0.077 ዶላር) እንደሚቀንስ ተናግረዋል።
ውሳኔው ለህዝብ ይፋ የተደረገው፤ የሕዝብ ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉን በመቃወም በመላው ኬንያ ለሁለት ቀናት የዘለቀ የሥራ ማቆም አድማ ካደረጉ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው። በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ቢያንስ አራት ሰዎች መሞታቸው እና ወደ 30 የሚጠጉ ሌሎች መቁሰላቸው የተዘገበ ሲሆን፤ ክስተቱም ከኃይል አቅርቦት ዋጋ መጨመር ጋር ተያይዞ በናረው የኑሮ ውድነት ላይ የሕዝቡን ከፍተኛ ቅሬታ የሚያሳይ ያስተጋባ እንደነበር ተዘግቧል።
Via AS
seledadotio
seledadotio
24 days ago
⚡️ የኢራኑ የበላይ መሪ ሙጅተባ ኻሜኒ የሀገሪቱ የዩራኒየም ክምችት ከሀገር እንዳይወጣ ጥብቅ ትዕዛዝ አስተላለፉ!
የሮይተርስ የዜና ወኪል የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ የሀገሪቱ የበላይ መሪ አያቶላ ሙጅተባ ኻሜኒ ወደ ጦር መሣሪያነት ሊቀየር የተቃረበው የኢራን ከፍተኛ የዩራኒየም ክምችት በምንም ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ከሀገር መውጣት እንደሌለበት ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
ሁለት የኢራን ከፍተኛ የደህንነት ምንጮች መረጃውን ያረጋገጡ ሲሆን፣ አንደኛው ምንጭ “በኢራን ገዥው አካል ውስጥ ያለው ሙሉ ስምምነት የዩራኒየም ክምችቱ ከሀገር መውጣት የለበትም የሚል ነው” ሲል ገልጿል።
🛑 ይህ ውሳኔ በአሁኑ ወቅት በአሜሪካ እና በኢራን መካከል በፓኪስታን አምባሳደርነት በኩል እየተካሄደ ላለው የሰላም ድርድር ትልቅ ፈተና እንደሚሆን ተነግሯል። አሜሪካ ከዚህ ቀደም የኢኮኖሚ ማዕቀቦችን ለማንሳት የኢራን የዩራኒየም ክምችት ወደ ሶስተኛ ሀገር (እንደ ሩሲያ ወይም ኦማን) እንዲዛወር በቅድመ ሁኔታነት ስትጠይቅ ነበር።
ኢራን የዩራኒየም ክምችቱን በሀገር ውስጥ ማቆየት የፈለገችው እንደ ዋነኛ የደህንነት ዋስትና በመቁጠር እንደሆነና በአሜሪካ ላይ ያላትን የድርድር አቅም ለማጠናከር እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች ይገልጻሉ።
seledadotio
seledadotio
የሮይተርስ የዜና ወኪል የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ የሀገሪቱ የበላይ መሪ አያቶላ ሙጅተባ ኻሜኒ ወደ ጦር መሣሪያነት ሊቀየር የተቃረበው የኢራን ከፍተኛ የዩራኒየም ክምችት በምንም ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ከሀገር መውጣት እንደሌለበት ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
ሁለት የኢራን ከፍተኛ የደህንነት ምንጮች መረጃውን ያረጋገጡ ሲሆን፣ አንደኛው ምንጭ “በኢራን ገዥው አካል ውስጥ ያለው ሙሉ ስምምነት የዩራኒየም ክምችቱ ከሀገር መውጣት የለበትም የሚል ነው” ሲል ገልጿል።
🛑 ይህ ውሳኔ በአሁኑ ወቅት በአሜሪካ እና በኢራን መካከል በፓኪስታን አምባሳደርነት በኩል እየተካሄደ ላለው የሰላም ድርድር ትልቅ ፈተና እንደሚሆን ተነግሯል። አሜሪካ ከዚህ ቀደም የኢኮኖሚ ማዕቀቦችን ለማንሳት የኢራን የዩራኒየም ክምችት ወደ ሶስተኛ ሀገር (እንደ ሩሲያ ወይም ኦማን) እንዲዛወር በቅድመ ሁኔታነት ስትጠይቅ ነበር።
ኢራን የዩራኒየም ክምችቱን በሀገር ውስጥ ማቆየት የፈለገችው እንደ ዋነኛ የደህንነት ዋስትና በመቁጠር እንደሆነና በአሜሪካ ላይ ያላትን የድርድር አቅም ለማጠናከር እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች ይገልጻሉ።
seledadotio
seledadotio
27 days ago
የሰላም ድርድር መቋረጥ፣ የሆርሙዝ ሰርጥ አዳዲስ ክልከላዎች እና የባራካህ የኑክሌር ጣቢያ ጥቃት
**************
በመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ድርድር ጥረቶች፣ በሆርሙዝ ሰርጥ የባሕር ላይ መተላለፊያ ቁጥጥር እና በተመዘገቡ የጸጥታ ስጋቶች ዙሪያ አዳዲስ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የነበረው ቀጥተኛ ድርድር መቋረጡን ተከትሎ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረቱ ያሻቀበ ሲሆን፣ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴን ለመቆጣጠርም አዳዲስ እርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛሉ።
የፓኪስታን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሞህሲን ናቅቪ አስቀድሞ ያልተገለጸ የሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ቴህራን መግባታቸውን የፓኪስታኑ ‘ዶን’ ጋዜጣ ዲፕሎማቲክ ምንጮችን ጠቅሶ ዘግቧል።
ይህ አስቸኳይ ጉብኝት የተደረገው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራንን የቅርብ ጊዜ የሰላም አማራጭ ውድቅ ማድረጋቸውን ተከትሎ፣ የሰላም ድርድሩ ሙሉ በሙሉ እንዳይደናቀፍ ለማድረግ የተጀመረው የሽምግልና ጥረት አካል መሆኑ ተገልጿል።
የኢራኑ ‘ተስኒም’ የዜና ወኪል በበኩሉ፣ ሚኒስትሩ ከኢራን አቻቸው ኤስካንዳር ሞሜኒ እና ከፓርላማ አፈ-ጉባኤ መሐመድ ባጌር ጋሊባፍ ጋር ተገናኝተው በዋሽንግተን እና ቴህራን መካከል ያለውን የሰላም ድርድር ማስቀጠል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን ጠቁሟል።
ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ እንዳስነበበው፣ ፕሬዚዳንት ትራምፕ የኢራንን የሰላም ሃሳብ ውድቅ ቢያደርጉም፤ ኢራን የኑክሌር መርሐ ግብሯን ለ20 ዓመታት እንድታግድ የሚጠይቅ አማራጭ አቅርበዋል።
ይሁን እንጂ የኢራን ባለሥልጣናት በአሜሪካ ወገን ምንም ዓይነት ተጨባጭ የዲፕሎማሲ አካሄድ ለውጥ አልታየም ሲሉ መተቸታቸውን መህር የዜና ወኪል ዘግቧል።
የሆርሙዝ ሰርጥን በተመለከተ ኢራን የባሕር ላይ መተላለፊያውን ለመቆጣጠር አዲስ “ሙያዊ የአሠራር ሥርዓት” ያለችውን የቁጥጥር ሥርዓት ይፋ እንደምታደርግ አስታውቃለች።
የኢራን ፓርላማ የብሔራዊ ደኅንነት ኮሚቴ ሰብሳቢ ኢብራሂም አዚዝን ጠቅሶ ሮይተርስ እንደዘገበው፣ አዲሱ አሠራር ከኢራን ጋር ለሚተባበሩ የንግድ መርከቦች ብቻ ቅድሚያ የሚሰጥ ሲሆን፣ የአሜሪካ ደጋፊ ለሆኑ መርከቦች ግን ዝግ ይሆናል።
በተጨማሪም ኢራን በዲጂታል እና በቢትኮይን ክፍያ የሚሠራ “ሆርሙዝ ሴፍ” የተባለ አዲስ የባሕር ላይ መድን ይፋ ማድረጓን ፋርስ የዜና ወኪል አረጋግጧል።
በሆርሙዝ ሰርጥ ያለው የባሕር ላይ ትራፊክ አሁንም እንደቀዘቀዘ መሆኑን እና አንዳንድ የአውሮፓ ሀገራት መርከቦቻቸው በሰላም እንዲያልፉ ከኢራን አብዮታዊ ዘብ (IRGC) ጋር ድርድር መጀመራቸውን ብሉምበርግ ዘግቧል።
በሌላ በኩል የቀጣናውን ሰላም ይበልጥ አሳሳቢ የሚያደርግ ክስተት ተመዝግቧል። በተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች በሚገኘው የባራካህ የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ የድሮን ጥቃት ደርሷል።
‘አሶሺዬትድ ፕሬስ' እንደዘገበው ጥቃቱ ከኃይል ማመንጫው የውስጠኛው አጥር ውጭ በሚገኝ የኤሌክትሪክ ጄነሬተር ላይ እሳት ቢያስነሳም፣ የኢምሬቶች ባለሥልጣናት እሳቱን በፍጥነት መቆጣጠር መቻሉን እና ምንም ዓይነት የጨረር ስጋትም ሆነ የሰው ጉዳት አለመድረሱን አረጋግጠዋል።
ዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ (IAEA) ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ግሮሲ ጥቃቱን “ተቀባይነት የሌለው” ሲሉ አውግዘውታል።
በመካከለኛው ምሥራቅ በአንድ በኩል ዲፕሎማሲያዊ የሰላም ጥረቶች ቢቀጥሉም፣ በሌላ በኩል እየተከሰቱ ያሉ የጸጥታ ስጋቶች ቀውሱ ወደ ከፋ ጦርነት እንዳያመራ ከፍተኛ ስጋት መፍጠራቸውን ዓለም አቀፍ የጂኦፖለቲካ ተንታኞች በማስጠንቀቅ ላይ ይገኛሉ።
በለሚ ታደሰ
#middleeastcrisis #peacetalks #straitofhormuz #diplomacy #globalenergy
**************
በመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ድርድር ጥረቶች፣ በሆርሙዝ ሰርጥ የባሕር ላይ መተላለፊያ ቁጥጥር እና በተመዘገቡ የጸጥታ ስጋቶች ዙሪያ አዳዲስ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የነበረው ቀጥተኛ ድርድር መቋረጡን ተከትሎ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረቱ ያሻቀበ ሲሆን፣ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴን ለመቆጣጠርም አዳዲስ እርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛሉ።
የፓኪስታን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሞህሲን ናቅቪ አስቀድሞ ያልተገለጸ የሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ቴህራን መግባታቸውን የፓኪስታኑ ‘ዶን’ ጋዜጣ ዲፕሎማቲክ ምንጮችን ጠቅሶ ዘግቧል።
ይህ አስቸኳይ ጉብኝት የተደረገው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራንን የቅርብ ጊዜ የሰላም አማራጭ ውድቅ ማድረጋቸውን ተከትሎ፣ የሰላም ድርድሩ ሙሉ በሙሉ እንዳይደናቀፍ ለማድረግ የተጀመረው የሽምግልና ጥረት አካል መሆኑ ተገልጿል።
የኢራኑ ‘ተስኒም’ የዜና ወኪል በበኩሉ፣ ሚኒስትሩ ከኢራን አቻቸው ኤስካንዳር ሞሜኒ እና ከፓርላማ አፈ-ጉባኤ መሐመድ ባጌር ጋሊባፍ ጋር ተገናኝተው በዋሽንግተን እና ቴህራን መካከል ያለውን የሰላም ድርድር ማስቀጠል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን ጠቁሟል።
ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ እንዳስነበበው፣ ፕሬዚዳንት ትራምፕ የኢራንን የሰላም ሃሳብ ውድቅ ቢያደርጉም፤ ኢራን የኑክሌር መርሐ ግብሯን ለ20 ዓመታት እንድታግድ የሚጠይቅ አማራጭ አቅርበዋል።
ይሁን እንጂ የኢራን ባለሥልጣናት በአሜሪካ ወገን ምንም ዓይነት ተጨባጭ የዲፕሎማሲ አካሄድ ለውጥ አልታየም ሲሉ መተቸታቸውን መህር የዜና ወኪል ዘግቧል።
የሆርሙዝ ሰርጥን በተመለከተ ኢራን የባሕር ላይ መተላለፊያውን ለመቆጣጠር አዲስ “ሙያዊ የአሠራር ሥርዓት” ያለችውን የቁጥጥር ሥርዓት ይፋ እንደምታደርግ አስታውቃለች።
የኢራን ፓርላማ የብሔራዊ ደኅንነት ኮሚቴ ሰብሳቢ ኢብራሂም አዚዝን ጠቅሶ ሮይተርስ እንደዘገበው፣ አዲሱ አሠራር ከኢራን ጋር ለሚተባበሩ የንግድ መርከቦች ብቻ ቅድሚያ የሚሰጥ ሲሆን፣ የአሜሪካ ደጋፊ ለሆኑ መርከቦች ግን ዝግ ይሆናል።
በተጨማሪም ኢራን በዲጂታል እና በቢትኮይን ክፍያ የሚሠራ “ሆርሙዝ ሴፍ” የተባለ አዲስ የባሕር ላይ መድን ይፋ ማድረጓን ፋርስ የዜና ወኪል አረጋግጧል።
በሆርሙዝ ሰርጥ ያለው የባሕር ላይ ትራፊክ አሁንም እንደቀዘቀዘ መሆኑን እና አንዳንድ የአውሮፓ ሀገራት መርከቦቻቸው በሰላም እንዲያልፉ ከኢራን አብዮታዊ ዘብ (IRGC) ጋር ድርድር መጀመራቸውን ብሉምበርግ ዘግቧል።
በሌላ በኩል የቀጣናውን ሰላም ይበልጥ አሳሳቢ የሚያደርግ ክስተት ተመዝግቧል። በተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች በሚገኘው የባራካህ የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ የድሮን ጥቃት ደርሷል።
‘አሶሺዬትድ ፕሬስ' እንደዘገበው ጥቃቱ ከኃይል ማመንጫው የውስጠኛው አጥር ውጭ በሚገኝ የኤሌክትሪክ ጄነሬተር ላይ እሳት ቢያስነሳም፣ የኢምሬቶች ባለሥልጣናት እሳቱን በፍጥነት መቆጣጠር መቻሉን እና ምንም ዓይነት የጨረር ስጋትም ሆነ የሰው ጉዳት አለመድረሱን አረጋግጠዋል።
ዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ (IAEA) ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ግሮሲ ጥቃቱን “ተቀባይነት የሌለው” ሲሉ አውግዘውታል።
በመካከለኛው ምሥራቅ በአንድ በኩል ዲፕሎማሲያዊ የሰላም ጥረቶች ቢቀጥሉም፣ በሌላ በኩል እየተከሰቱ ያሉ የጸጥታ ስጋቶች ቀውሱ ወደ ከፋ ጦርነት እንዳያመራ ከፍተኛ ስጋት መፍጠራቸውን ዓለም አቀፍ የጂኦፖለቲካ ተንታኞች በማስጠንቀቅ ላይ ይገኛሉ።
በለሚ ታደሰ
#middleeastcrisis #peacetalks #straitofhormuz #diplomacy #globalenergy
1 month ago
በህንድ በደረሰ ከባድ አውሎ ንፋስ የ90 ሰዎች ህይወት አለፈ
#ethiopia | በህንድ በህዝብ ብዛቷ ቀዳሚ በሆነችው ኡታር ፕራዴሽ ግዛት የተከሰተ ከባድ ዝናብ እና በረዶ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ የ90 ሰዎችን ህይወት መቅጠፉ ተረጋግጧል።
የግዛቲቱ ባለስልጣናት ለሮይተርስ እንደገለጹት ከሆነ፣ የተከሰተው የተፈጥሮ አደጋ በክልሉ ሰፊ በሆኑ አካባቢዎች ላይ ከፍተኛ የንብረት ውድመት እና የሰው ህይወት መጥፋት ምክንያት ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት የአደጋው ሰለባ የሆኑ ወገኖችን ለመርዳት የነፍስ አድን ስራዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየተከናወኑ ቢሆንም፣ የጉዳቱ መጠን ሰፊ በመሆኑ የሟቾች ቁጥር ከዚህም በላይ ሊጨምር እንደሚችል ስጋት ተፈጥሯል።
አውሎ ንፋሱ በቤትና በመሠረተ ልማቶች ላይ ያደረሰው ውድመት በነፍስ አድን ስራው ላይ ተግዳሮት መፍጠሩም ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#india #uttarpradesh #disasternews #weatherupdate #indianews #globalnews #getutemesgenmedia
#ethiopia | በህንድ በህዝብ ብዛቷ ቀዳሚ በሆነችው ኡታር ፕራዴሽ ግዛት የተከሰተ ከባድ ዝናብ እና በረዶ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ የ90 ሰዎችን ህይወት መቅጠፉ ተረጋግጧል።
የግዛቲቱ ባለስልጣናት ለሮይተርስ እንደገለጹት ከሆነ፣ የተከሰተው የተፈጥሮ አደጋ በክልሉ ሰፊ በሆኑ አካባቢዎች ላይ ከፍተኛ የንብረት ውድመት እና የሰው ህይወት መጥፋት ምክንያት ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት የአደጋው ሰለባ የሆኑ ወገኖችን ለመርዳት የነፍስ አድን ስራዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየተከናወኑ ቢሆንም፣ የጉዳቱ መጠን ሰፊ በመሆኑ የሟቾች ቁጥር ከዚህም በላይ ሊጨምር እንደሚችል ስጋት ተፈጥሯል።
አውሎ ንፋሱ በቤትና በመሠረተ ልማቶች ላይ ያደረሰው ውድመት በነፍስ አድን ስራው ላይ ተግዳሮት መፍጠሩም ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#india #uttarpradesh #disasternews #weatherupdate #indianews #globalnews #getutemesgenmedia
1 month ago
ኔትፍሊክስ ህጻናትን ጨምሮ ተጠቃሚዎቹን ይሰልላል በሚል ተከሰሰ
ኔትፍሊክስ በአሜሪካ ግዛት ውስጥ ያሉ ህጻናት እና ጎልማሶችን ያለ ፈቃዳቸው መረጃ ይሰበስባል በሚል በቴክሳስ ተከሷል።የቴክሳስ አቃቤ ህግ ጄኔራል ኬን ፓክስተን ተጠቃሚዎች በመድረኩ ላይ ስለሚያሳዩት ባህሪ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ መረጃዎችን ይመዘግባል እና ገቢ ያደርጋል ብለዋል።"በመድረኩ ላይ ያለው እያንዳንዱ መስተጋብር ስለተጠቃሚው መረጃን የሚገልጽ የመረጃ ነጥብ ነዉ" ብለዋል፡፡
ኔትፍሊክስ ክሱን የሀሰት ዉንጀላ በማለት ውድቅ አድርጎ በፍርድ ቤት እሞግታቸዋለሁ ሲል ለሮይተርስ በሰጠው መግለጫ ገልጿል።የኔትፍሊክስ ቃል አቀባይ ለዜና ወኪል እንደተናገሩት ለታላቂቱ የቴክሳስ ግዛት እና አቃቤ ህግ ፓክስተን በአክብሮት ይህ ክስ ተገቢነት የጎደለው እና የተሳሳተ እና የተዛባ መረጃ ላይ የተመሰረተ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ኔትፈውሊክስ የአባሎቻችንን ግላዊነት በጣም አክብዶ ይወስደዋል እናም በምንሰራበት ቦታ ሁሉ የግላዊነት ጥበቃ ህጎችን እናከብራለን ብለዋል፡፡የኩባንያው የቀድሞ አለቃ ሪድ ሄስቲንግስ የተጠቃሚውን መረጃ አንሰበስብም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ነገር ግን የክስ መዝገቡ ኔትፍሊክስ ሰዎችን ለማቆየት ሰፊ የ"ሱስ" ዲዛይን ባህሪያትን በመሰብሰብ እና ሰፊ የተጠቃሚ እንቅስቃሴን እንደተጠቀመ ያሳያል።
በስምዖን ደረጄ
seledadotio
seledadotio
ኔትፍሊክስ በአሜሪካ ግዛት ውስጥ ያሉ ህጻናት እና ጎልማሶችን ያለ ፈቃዳቸው መረጃ ይሰበስባል በሚል በቴክሳስ ተከሷል።የቴክሳስ አቃቤ ህግ ጄኔራል ኬን ፓክስተን ተጠቃሚዎች በመድረኩ ላይ ስለሚያሳዩት ባህሪ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ መረጃዎችን ይመዘግባል እና ገቢ ያደርጋል ብለዋል።"በመድረኩ ላይ ያለው እያንዳንዱ መስተጋብር ስለተጠቃሚው መረጃን የሚገልጽ የመረጃ ነጥብ ነዉ" ብለዋል፡፡
ኔትፍሊክስ ክሱን የሀሰት ዉንጀላ በማለት ውድቅ አድርጎ በፍርድ ቤት እሞግታቸዋለሁ ሲል ለሮይተርስ በሰጠው መግለጫ ገልጿል።የኔትፍሊክስ ቃል አቀባይ ለዜና ወኪል እንደተናገሩት ለታላቂቱ የቴክሳስ ግዛት እና አቃቤ ህግ ፓክስተን በአክብሮት ይህ ክስ ተገቢነት የጎደለው እና የተሳሳተ እና የተዛባ መረጃ ላይ የተመሰረተ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ኔትፈውሊክስ የአባሎቻችንን ግላዊነት በጣም አክብዶ ይወስደዋል እናም በምንሰራበት ቦታ ሁሉ የግላዊነት ጥበቃ ህጎችን እናከብራለን ብለዋል፡፡የኩባንያው የቀድሞ አለቃ ሪድ ሄስቲንግስ የተጠቃሚውን መረጃ አንሰበስብም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ነገር ግን የክስ መዝገቡ ኔትፍሊክስ ሰዎችን ለማቆየት ሰፊ የ"ሱስ" ዲዛይን ባህሪያትን በመሰብሰብ እና ሰፊ የተጠቃሚ እንቅስቃሴን እንደተጠቀመ ያሳያል።
በስምዖን ደረጄ
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
በትራምፕ ጠንከር ያለ ንግግር ሳቢያ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨመረ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ለአሜሪካ የሰላም ጥሪ የሰጠችው ምላሽ "ተቀባይነት የሌለው ነው" ሲሉ መግለጻቸውን ተከትሎ፣ በዓለም አቀፍ ገበያ የነዳጅ ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል። ዛሬ ሰኞ ግንቦት 03 ቀን የታየው ይህ የዋጋ ንረት፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ውጥረት እያየለ መምጣቱን ተከትሎ የተከሰተ ነው።
ለነዳጅ ዋጋው መጨመር ዋነኛው ምክንያት ሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በከፊል ዝግ ሆኖ መቆየቱ ነው። ይህ ወሽመጥ ለዓለም የነዳጅ አቅርቦት እጅግ ወሳኝ የንግድ መስመር በመሆኑ፣ መዘጋቱ በአቅርቦት ላይ እጥረት ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት በነዳጅ ነጋዴዎችና በኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ዘንድ እንዲነግስ አድርጓል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የኢራን ምላሽ የሰላም ሂደቱን የሚያደናቅፍ ነው በሚል በሰጡት ጠንከር ያለ አስተያየት፣ በክልሉ ያለውን የጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረት ዳግም እንዲቀሰቀስ አድርጎታል። ይህም ባለሀብቶች ነዳጅን በስፋት እንዲገዙና ዋጋው እንዲሰቅል ምክንያት ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት የዓለም የነዳጅ ገበያ ሁኔታ የሁለቱን ሀገራት ቀጣይ የዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴዎች በንቃት እየተከታተለ ይገኛል። ሮይተርስ እንደዘገበው፣ የሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋትና የትራምፕ አስተያየት ተዳምረው በቀጣይ ቀናትም የነዳጅ ዋጋው ሊዋዥቅ እንደሚችል ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ለአሜሪካ የሰላም ጥሪ የሰጠችው ምላሽ "ተቀባይነት የሌለው ነው" ሲሉ መግለጻቸውን ተከትሎ፣ በዓለም አቀፍ ገበያ የነዳጅ ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል። ዛሬ ሰኞ ግንቦት 03 ቀን የታየው ይህ የዋጋ ንረት፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ውጥረት እያየለ መምጣቱን ተከትሎ የተከሰተ ነው።
ለነዳጅ ዋጋው መጨመር ዋነኛው ምክንያት ሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ በከፊል ዝግ ሆኖ መቆየቱ ነው። ይህ ወሽመጥ ለዓለም የነዳጅ አቅርቦት እጅግ ወሳኝ የንግድ መስመር በመሆኑ፣ መዘጋቱ በአቅርቦት ላይ እጥረት ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት በነዳጅ ነጋዴዎችና በኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ዘንድ እንዲነግስ አድርጓል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የኢራን ምላሽ የሰላም ሂደቱን የሚያደናቅፍ ነው በሚል በሰጡት ጠንከር ያለ አስተያየት፣ በክልሉ ያለውን የጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረት ዳግም እንዲቀሰቀስ አድርጎታል። ይህም ባለሀብቶች ነዳጅን በስፋት እንዲገዙና ዋጋው እንዲሰቅል ምክንያት ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት የዓለም የነዳጅ ገበያ ሁኔታ የሁለቱን ሀገራት ቀጣይ የዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴዎች በንቃት እየተከታተለ ይገኛል። ሮይተርስ እንደዘገበው፣ የሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋትና የትራምፕ አስተያየት ተዳምረው በቀጣይ ቀናትም የነዳጅ ዋጋው ሊዋዥቅ እንደሚችል ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
1 month ago
ብሪታኒያ የጦር መርከቧን በመካከለኛው ምስራቅ እያሰፈረች ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከሆርሙዝ ሰርጥ ተልዕኮ ጋር በተገናኘ ኤችኤምኤስ ድራጎን የተሰኘ የጦር መርከቧን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ማንቀሳቀስ ጀመረች፡፡
ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ ከሰሞኑ በሆርሙዝ ሰርጥ የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦችን ከጥቃት ለመጠበቅ የሚያስችል ወታደራዊ ተልዕኮ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡
የሁለቱ ሀገራት መሪዎች እንደገለጹት ወታደራዊ ተልዕኮው በቀጣናው የቀጠለው ጦርነት እስከሚያበቃ ድረስ የሚቆይ ሲሆን፥ ፈረንሳይ ባሳለፍነው ረቡዕ የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ መርከቧን ወደ ቀይ ባህር መላኳ የሚታወስ ነው፡፡
የብሪታኒያ መከላከያ ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት እንዳስታወቀው፥ የሀገሪቱ ጦር ኤችኤምኤስ ድራጎን የተሰኘውን የአየር መቃወሚያና ጸረ ሚሳኤል የጦር መርከብ ወደ መካከለኛው ምስራቅ እያንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ይህ አውዳሚ የጦር መርከብ ኢራን ከእስራኤል እና አሜሪካ ጋር የገባችበትን ጦርነት ተከትሎ ቆጵሮስን ከጥቃት ለመጠበቅ ወደ ምስራቅ ሜድትራንያን ተልኮ እንደነበር ነው የተገለጸው፡፡
ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ በሆርሙዝ ሰርጥ በተለይም የንግድ መርከቦች ደህንነታቸው ተጠብቆ እንዲያልፉ ለማድረግ በጋራ እየሰሩ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
የሁለቱ ሀገራት እቅድ የኢራንን ትብብር የሚሻ ቢሆንም፤ በርካታ ሀገራት ተልዕኮውን ለማገዝ ፍቃደኛ መሆናቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡
በአቤል ነዋይ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከሆርሙዝ ሰርጥ ተልዕኮ ጋር በተገናኘ ኤችኤምኤስ ድራጎን የተሰኘ የጦር መርከቧን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ማንቀሳቀስ ጀመረች፡፡
ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ ከሰሞኑ በሆርሙዝ ሰርጥ የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦችን ከጥቃት ለመጠበቅ የሚያስችል ወታደራዊ ተልዕኮ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡
የሁለቱ ሀገራት መሪዎች እንደገለጹት ወታደራዊ ተልዕኮው በቀጣናው የቀጠለው ጦርነት እስከሚያበቃ ድረስ የሚቆይ ሲሆን፥ ፈረንሳይ ባሳለፍነው ረቡዕ የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ መርከቧን ወደ ቀይ ባህር መላኳ የሚታወስ ነው፡፡
የብሪታኒያ መከላከያ ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት እንዳስታወቀው፥ የሀገሪቱ ጦር ኤችኤምኤስ ድራጎን የተሰኘውን የአየር መቃወሚያና ጸረ ሚሳኤል የጦር መርከብ ወደ መካከለኛው ምስራቅ እያንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ይህ አውዳሚ የጦር መርከብ ኢራን ከእስራኤል እና አሜሪካ ጋር የገባችበትን ጦርነት ተከትሎ ቆጵሮስን ከጥቃት ለመጠበቅ ወደ ምስራቅ ሜድትራንያን ተልኮ እንደነበር ነው የተገለጸው፡፡
ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ በሆርሙዝ ሰርጥ በተለይም የንግድ መርከቦች ደህንነታቸው ተጠብቆ እንዲያልፉ ለማድረግ በጋራ እየሰሩ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
የሁለቱ ሀገራት እቅድ የኢራንን ትብብር የሚሻ ቢሆንም፤ በርካታ ሀገራት ተልዕኮውን ለማገዝ ፍቃደኛ መሆናቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡
በአቤል ነዋይ
1 month ago
አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ያስቆማል የተባለ የመግባቢያ ሰነድ ሊፈራረሙ ነው- ሮይተርስ
ሮይተርስ የዜና ወኪል የፓኪስታን ምንጮችን ጠቅሶ አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስችል አንድ ገጽ የመግባቢያ ሰነድ ለመፈራረም መቃረባቸውን ዘገበ።
በስም ያልተጠቀሱት ምንጮቹ ለሮይተርስ “በቅርቡ እናፈራርማለን፤ በጣመ ተቃርበናል” ሲሉ ተናግረዋል።
አክሲዮስ በበኩሉ ዋይት ሐውስ ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስቸል ሰነድ ላይ ለመፈራረም መቃረቡን እንደሚያምን ዘግቧል።
ሁለት የአሜሪካ ባለሥልጣናትን ማናገሩን እንዲሁም በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ የተሰጣቸው ሁለት ሌሎች ምንጮችን የጠቀስው መገናኛ ብዙኃኑ የመግባቢያ ሰነዱን ሊፈረም መሆን አረጋግጠዋል።
ባለ አንድ ገጽ ነው የተባለው የመግባቢያ ሰነድ ስለ ኒውክሌር ድርድር ማዕቀፍን እንደሚያስቀምጥ ተጠቅሷል።
ከእነዚህም መካከል የኢራን የኒውክሌር ፕሮግራም መቋረጥ፣ የማዕቀብ መነሳት እና በሆርሙዝ ወሽመጥ ያለ ምንም እክል መርከቦች እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ በሰነዱ ላይ መካተታቸው ተዘግቧል።
በሁለቱ አገራት ንግግር ውስጥ የኒውክሌር ፕሮግራም መቋረጥ እና የሆርሙዝ ወሽመጥ ዳግም መከፈት ሳያግባቧቸው የቆዩ ጉዳዮች ናቸው።
አክሲዮስ ምንጮችን ጠቅሶ በርካቶቹ በሰነዱ ላይ የተጠቀሱት ነጥቦች የመጨረሻ ስምምነት እንዳልተደረሰባቸው ዘግቧል።
ዩናይትድ ስቴትስ በሚቀጥሉት 48 ሰዓታት ውሰጥ ከቴህራን ምላሽ ለማግኘት እየጠበቀች ሲሆን እስካሁን ምንም ዓይነት ስምምነት የተደረሰበት ነገር አለመኖሩን ምንጮችን ጠቅሶ አክሲዮስ ዘግቧል።
ሮይተርስ የዜና ወኪል የፓኪስታን ምንጮችን ጠቅሶ አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስችል አንድ ገጽ የመግባቢያ ሰነድ ለመፈራረም መቃረባቸውን ዘገበ።
በስም ያልተጠቀሱት ምንጮቹ ለሮይተርስ “በቅርቡ እናፈራርማለን፤ በጣመ ተቃርበናል” ሲሉ ተናግረዋል።
አክሲዮስ በበኩሉ ዋይት ሐውስ ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስቸል ሰነድ ላይ ለመፈራረም መቃረቡን እንደሚያምን ዘግቧል።
ሁለት የአሜሪካ ባለሥልጣናትን ማናገሩን እንዲሁም በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ የተሰጣቸው ሁለት ሌሎች ምንጮችን የጠቀስው መገናኛ ብዙኃኑ የመግባቢያ ሰነዱን ሊፈረም መሆን አረጋግጠዋል።
ባለ አንድ ገጽ ነው የተባለው የመግባቢያ ሰነድ ስለ ኒውክሌር ድርድር ማዕቀፍን እንደሚያስቀምጥ ተጠቅሷል።
ከእነዚህም መካከል የኢራን የኒውክሌር ፕሮግራም መቋረጥ፣ የማዕቀብ መነሳት እና በሆርሙዝ ወሽመጥ ያለ ምንም እክል መርከቦች እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ በሰነዱ ላይ መካተታቸው ተዘግቧል።
በሁለቱ አገራት ንግግር ውስጥ የኒውክሌር ፕሮግራም መቋረጥ እና የሆርሙዝ ወሽመጥ ዳግም መከፈት ሳያግባቧቸው የቆዩ ጉዳዮች ናቸው።
አክሲዮስ ምንጮችን ጠቅሶ በርካቶቹ በሰነዱ ላይ የተጠቀሱት ነጥቦች የመጨረሻ ስምምነት እንዳልተደረሰባቸው ዘግቧል።
ዩናይትድ ስቴትስ በሚቀጥሉት 48 ሰዓታት ውሰጥ ከቴህራን ምላሽ ለማግኘት እየጠበቀች ሲሆን እስካሁን ምንም ዓይነት ስምምነት የተደረሰበት ነገር አለመኖሩን ምንጮችን ጠቅሶ አክሲዮስ ዘግቧል።
1 month ago
በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች እጀባን ለጊዜው እንደደምታቋርጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች!
ዩናይትድ ስቴትስ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ማለፍ ላልቻሉ የንግድ መርከቦች የጀመረችውን አጀብ ለጊዜው እንደምታቆም አስታወቀች። የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመርከቦች እጀባው የቆመው ከኢራን ጋር የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ ባለን ፍላጎት ነው ሲሉ ተናግረዋል።ምንም እንኳን በቅርብ ቀናት በሰርጡ ግጭቶች የነበሩ ቢሆንም ትራምፕ ግን ወደ ስምምነት የሚያመራ ትልቅ ለውጥ ላይ ተደርሷል ብለዋል።
መርከቦችን የማጀቡ ዘመቻ የሰላም ስምምነቱ ሊጠናቀቅና ሊፈረም ይችል እንደሆነ ለማየት ለአጭር ጊዜ ይቆማል ሲሉም ተናግረዋል።ትራምፕ ይህን ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የምታካሂደውን የማጥቃት ዘመቻ ማጠናቀቋን ትናንት ከተናገሩ በኋላ ነው።ይሁንና ሩብዮ ኢራኖች በሰርጡ በሚተላለፉ መርከቦች ላይ ለሚሰነዝሩት ማንኛውም አዲስ ጥቃት ግን ከባድ ምላሽ እንደሚጠብቃቸው አስጠንቅቀዋል።
ኢራን በበኩልዋ የሰላም ስምምነቱን የምትቀበለው አድሏዊ ካልሆነ ብቻ ነው ስትል አስታውቃለች። ለጊዜው እንደሚቋረጥ ዛሬ የተነገረው እጀባ ለሦሶት ቀናት ብቻ ነበር የዘለቀው። «የነጻነት ፕሮጀክት» የሚል ስያሜ የተሰጠው ይኽው ዘመቻ በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች ጉዞ እንዲቀጥል የሚያደርግ ጉልህ ውጤት አለማስገኘቱን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
seledadotio
seledadotio
ዩናይትድ ስቴትስ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ማለፍ ላልቻሉ የንግድ መርከቦች የጀመረችውን አጀብ ለጊዜው እንደምታቆም አስታወቀች። የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመርከቦች እጀባው የቆመው ከኢራን ጋር የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ ባለን ፍላጎት ነው ሲሉ ተናግረዋል።ምንም እንኳን በቅርብ ቀናት በሰርጡ ግጭቶች የነበሩ ቢሆንም ትራምፕ ግን ወደ ስምምነት የሚያመራ ትልቅ ለውጥ ላይ ተደርሷል ብለዋል።
መርከቦችን የማጀቡ ዘመቻ የሰላም ስምምነቱ ሊጠናቀቅና ሊፈረም ይችል እንደሆነ ለማየት ለአጭር ጊዜ ይቆማል ሲሉም ተናግረዋል።ትራምፕ ይህን ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የምታካሂደውን የማጥቃት ዘመቻ ማጠናቀቋን ትናንት ከተናገሩ በኋላ ነው።ይሁንና ሩብዮ ኢራኖች በሰርጡ በሚተላለፉ መርከቦች ላይ ለሚሰነዝሩት ማንኛውም አዲስ ጥቃት ግን ከባድ ምላሽ እንደሚጠብቃቸው አስጠንቅቀዋል።
ኢራን በበኩልዋ የሰላም ስምምነቱን የምትቀበለው አድሏዊ ካልሆነ ብቻ ነው ስትል አስታውቃለች። ለጊዜው እንደሚቋረጥ ዛሬ የተነገረው እጀባ ለሦሶት ቀናት ብቻ ነበር የዘለቀው። «የነጻነት ፕሮጀክት» የሚል ስያሜ የተሰጠው ይኽው ዘመቻ በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች ጉዞ እንዲቀጥል የሚያደርግ ጉልህ ውጤት አለማስገኘቱን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
seledadotio
seledadotio
1 month ago
በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች እጀባን ለጊዜው እንደደምታቋርጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች
ዩናይትድ ስቴትስ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ማለፍ ላልቻሉ የንግድ መርከቦች የጀመረችውን አጀብ ለጊዜው እንደምታቆም አስታወቀች። የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመርከቦች እጀባው የቆመው ከኢራን ጋር የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ ባለን ፍላጎት ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ምንም እንኳን በቅርብ ቀናት በሰርጡ ግጭቶች የነበሩ ቢሆንም ትራምፕ ግን ወደ ስምምነት የሚያመራ ትልቅ ለውጥ ላይ ተደርሷል ብለዋል። መርከቦችን የማጀቡ ዘመቻ የሰላም ስምምነቱ ሊጠናቀቅና ሊፈረም ይችል እንደሆነ ለማየት ለአጭር ጊዜ ይቆማል ሲሉም ተናግረዋል።
ትራምፕ ይህን ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የምታካሂደውን የማጥቃት ዘመቻ ማጠናቀቋን ትናንት ከተናገሩ በኋላ ነው። ይሁንና ሩብዮ ኢራኖች በሰርጡ በሚተላለፉ መርከቦች ላይ ለሚሰነዝሩት ማንኛውም አዲስ ጥቃት ግን ከባድ ምላሽ እንደሚጠብቃቸው አስጠንቅቀዋል።
ኢራን በበኩልዋ የሰላም ስምምነቱን የምትቀበለው አድሏዊ ካልሆነ ብቻ ነው ስትል አስታውቃለች። ለጊዜው እንደሚቋረጥ ዛሬ የተነገረው እጀባ ለሦሶት ቀናት ብቻ ነበር የዘለቀው። «የነጻነት ፕሮጀክት» የሚል ስያሜ የተሰጠው ይኽው ዘመቻ በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች ጉዞ እንዲቀጥል የሚያደርግ ጉልህ ውጤት አለማስገኘቱን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
DW Amharic
ዩናይትድ ስቴትስ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ማለፍ ላልቻሉ የንግድ መርከቦች የጀመረችውን አጀብ ለጊዜው እንደምታቆም አስታወቀች። የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመርከቦች እጀባው የቆመው ከኢራን ጋር የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ ባለን ፍላጎት ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ምንም እንኳን በቅርብ ቀናት በሰርጡ ግጭቶች የነበሩ ቢሆንም ትራምፕ ግን ወደ ስምምነት የሚያመራ ትልቅ ለውጥ ላይ ተደርሷል ብለዋል። መርከቦችን የማጀቡ ዘመቻ የሰላም ስምምነቱ ሊጠናቀቅና ሊፈረም ይችል እንደሆነ ለማየት ለአጭር ጊዜ ይቆማል ሲሉም ተናግረዋል።
ትራምፕ ይህን ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የምታካሂደውን የማጥቃት ዘመቻ ማጠናቀቋን ትናንት ከተናገሩ በኋላ ነው። ይሁንና ሩብዮ ኢራኖች በሰርጡ በሚተላለፉ መርከቦች ላይ ለሚሰነዝሩት ማንኛውም አዲስ ጥቃት ግን ከባድ ምላሽ እንደሚጠብቃቸው አስጠንቅቀዋል።
ኢራን በበኩልዋ የሰላም ስምምነቱን የምትቀበለው አድሏዊ ካልሆነ ብቻ ነው ስትል አስታውቃለች። ለጊዜው እንደሚቋረጥ ዛሬ የተነገረው እጀባ ለሦሶት ቀናት ብቻ ነበር የዘለቀው። «የነጻነት ፕሮጀክት» የሚል ስያሜ የተሰጠው ይኽው ዘመቻ በሆርሙዝ ሰርጥ የመርከቦች ጉዞ እንዲቀጥል የሚያደርግ ጉልህ ውጤት አለማስገኘቱን ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
DW Amharic
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ትራምፕ የኤርትራን ማዕቀቦች ለማንሳት ወስነዋል
አሜሪካ በኤርትራ ላይ የጣለቸቻውን ማዕቀቦች ልታነሳ መሆኗን የሚያመለክት የአሜሪካ መንግሥት ውስጣዊ ሰነድን መመልከቱን ሮይተርስ ዘገቧል።
ትራምፕ ኢትዮጵያ ታሪካዊ የባለቤትነት ጥያቄ ያነሳችበትን ቀይ ባህር ዳርቻ ቁልፍ ቦታ ከተቆጣጠሩት፣ ኢሳያስ አፈርቂ ጋር ለመወዳጀት ወስነዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና አምባገነኑ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለመወዳጀት ዳር ዳር ሲሉ ከርመው፣ በመጨረሻም እጅ ለእጅ ለመጨባበጥ ከጫፍ ደርሰዋል፡፡
የአሜሪካ ውሳኔ ከአሥመራ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል፣ እንዲሁም ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ወደ ጦርነት እንዳትገባ መልዕክት ለማስተላለፍ ያለመ ነው ተብሏል። የትራምፕ አስትዳደር እርምጃ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ አሁናዊ ውጥረት አንጻር ያለውን አንደምታ፣ የቀይ ባህርን ደህንነት ከማስጠበቅና ቀጠናዊ ግጭትን ከመቀልበስ ጋር የተገናኘ መሆኑን ሮይተርስ ያነጋገራቸው ተንታኞች ጠቁመዋል፡፡
አሜሪካ ከኢራን ጋር በገባቸው ጦርነት ምክንያት የሆርሙዝ ወሽመጥ በመዘጋቱ፣ የቀይ ባህርን አስፈላጊነትን ይበልጥ አጉልቶታል። አሜሪካ በቀይ ባህር ላይ የበላይነቷን አስጠብቃ ለመቀጠል ከኤርትራ ጋር ወዳጅነትን መመስረት ምርጫዋ ብታደርግም፣ የኢሳያስ ፀረ-ምዕራባዊያን አቋም በሙሉ ልብ እንዲተማመኑ አያደርጋቸውም፡፡
seledadotio
seledadotio
አሜሪካ በኤርትራ ላይ የጣለቸቻውን ማዕቀቦች ልታነሳ መሆኗን የሚያመለክት የአሜሪካ መንግሥት ውስጣዊ ሰነድን መመልከቱን ሮይተርስ ዘገቧል።
ትራምፕ ኢትዮጵያ ታሪካዊ የባለቤትነት ጥያቄ ያነሳችበትን ቀይ ባህር ዳርቻ ቁልፍ ቦታ ከተቆጣጠሩት፣ ኢሳያስ አፈርቂ ጋር ለመወዳጀት ወስነዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና አምባገነኑ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለመወዳጀት ዳር ዳር ሲሉ ከርመው፣ በመጨረሻም እጅ ለእጅ ለመጨባበጥ ከጫፍ ደርሰዋል፡፡
የአሜሪካ ውሳኔ ከአሥመራ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል፣ እንዲሁም ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ወደ ጦርነት እንዳትገባ መልዕክት ለማስተላለፍ ያለመ ነው ተብሏል። የትራምፕ አስትዳደር እርምጃ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ አሁናዊ ውጥረት አንጻር ያለውን አንደምታ፣ የቀይ ባህርን ደህንነት ከማስጠበቅና ቀጠናዊ ግጭትን ከመቀልበስ ጋር የተገናኘ መሆኑን ሮይተርስ ያነጋገራቸው ተንታኞች ጠቁመዋል፡፡
አሜሪካ ከኢራን ጋር በገባቸው ጦርነት ምክንያት የሆርሙዝ ወሽመጥ በመዘጋቱ፣ የቀይ ባህርን አስፈላጊነትን ይበልጥ አጉልቶታል። አሜሪካ በቀይ ባህር ላይ የበላይነቷን አስጠብቃ ለመቀጠል ከኤርትራ ጋር ወዳጅነትን መመስረት ምርጫዋ ብታደርግም፣ የኢሳያስ ፀረ-ምዕራባዊያን አቋም በሙሉ ልብ እንዲተማመኑ አያደርጋቸውም፡፡
seledadotio
seledadotio
1 month ago
🚨 ሩሲያ የሶሪያ ዋና የነዳጅ አቅራቢ በመሆን ኢራንን ተካች
በሶሪያ የአሳድ መንግስት መውደቁን ተከትሎ፣ ሩሲያ ለሀገሪቱ የምታቀርበው የነዳጅ መጠን በ75 በመቶ በመጨመር የኢራንን ቦታ መረከቧን ሮይተርስ ዘግቧል። በአሁኑ ወቅት ሩሲያ በቀን በአማካይ 60,000 በርሜል ነዳጅ ለሶሪያ እያቀረበች ሲሆን፣ ይህም የሀገሪቱን ሲሶ (1/3) የኢነርጂ ፍላጎት ይሸፍናል።
🔹 ሶሪያ በቀን እስከ 150,000 በርሜል ነዳጅ የሚያስፈልጋት ቢሆንም፣ በሀገር ውስጥ ማምረት የምትችለው 35,000 በርሜል ብቻ በመሆኑ በከፍተኛ ሁኔታ በገቢ ነዳጅ ላይ ጥገኝ ነች።ምንም እንኳን አዲሱ የደማስቆ መንግስት ወደ ምዕራባውያን እያዘነበለ ቢሆንም፣ የሀገሪቱ ደካማ ኢኮኖሚ ለጊዜው በሩሲያ ነዳጅ ላይ እንዲመሰረት አድርጎታል። ሶሪያ ከቱርክ ጋር የነዳጅ ስምምነት ለማድረግ ብትሞክርም እስካሁን ስኬታማ አልሆነችም።
ሩሲያ ይህን ነዳጅ ለሶሪያ የምታቀርበው ማዕቀብ የተጣለባቸውን መርከቦች በመጠቀም እንደሆነም ዘገባው አመልክቷል።ይህ እርምጃ ሩሲያ በአዲሲቷ ሶሪያ ውስጥ ያላትን ተጽዕኖ ለማስቀጠል የምታደርገው የስትራቴጂ አካል ተደርጎ ተወስዷል።
seledadotio
seledadotio
በሶሪያ የአሳድ መንግስት መውደቁን ተከትሎ፣ ሩሲያ ለሀገሪቱ የምታቀርበው የነዳጅ መጠን በ75 በመቶ በመጨመር የኢራንን ቦታ መረከቧን ሮይተርስ ዘግቧል። በአሁኑ ወቅት ሩሲያ በቀን በአማካይ 60,000 በርሜል ነዳጅ ለሶሪያ እያቀረበች ሲሆን፣ ይህም የሀገሪቱን ሲሶ (1/3) የኢነርጂ ፍላጎት ይሸፍናል።
🔹 ሶሪያ በቀን እስከ 150,000 በርሜል ነዳጅ የሚያስፈልጋት ቢሆንም፣ በሀገር ውስጥ ማምረት የምትችለው 35,000 በርሜል ብቻ በመሆኑ በከፍተኛ ሁኔታ በገቢ ነዳጅ ላይ ጥገኝ ነች።ምንም እንኳን አዲሱ የደማስቆ መንግስት ወደ ምዕራባውያን እያዘነበለ ቢሆንም፣ የሀገሪቱ ደካማ ኢኮኖሚ ለጊዜው በሩሲያ ነዳጅ ላይ እንዲመሰረት አድርጎታል። ሶሪያ ከቱርክ ጋር የነዳጅ ስምምነት ለማድረግ ብትሞክርም እስካሁን ስኬታማ አልሆነችም።
ሩሲያ ይህን ነዳጅ ለሶሪያ የምታቀርበው ማዕቀብ የተጣለባቸውን መርከቦች በመጠቀም እንደሆነም ዘገባው አመልክቷል።ይህ እርምጃ ሩሲያ በአዲሲቷ ሶሪያ ውስጥ ያላትን ተጽዕኖ ለማስቀጠል የምታደርገው የስትራቴጂ አካል ተደርጎ ተወስዷል።
seledadotio
seledadotio
1 month ago
በሆርሙዝ ሰርጥ ያለውን ውጥረት ለማርገብ ዓለም አቀፍ የሰላም ጥረቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል
************
በመካከለኛው ምሥራቅ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ አሁንም በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ቢገኝም፣ ቀጣናውን ለማረጋጋት የሚደረጉ ዓለም አቀፍ የሰላም ጥረቶች እና የዲፕሎማሲ መስመሮች ክፍት ሆነው ቀጥለዋል።
ሮይተርስ የዜና ወኪል ባለፉት ስድስት ሰዓታት ውስጥ ከዋሽንግተን ያወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በፓኪስታን በኩል ያቀረበችውን ባለ 14 ነጥብ አዲስ የሰላም የውሳኔ ሃሳብ "አላረካኝም" በማለት ለጊዜው ውድቅ አድርገውታል።
ምንም እንኳን ትራምፕ ከኢራን ጋር የነበረው ቀጥተኛ ወታደራዊ ግጭት በይፋዊ መግለጫ አብቅቷል ቢሉም፣ አልጀዚራ የዋይት ሃውስ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው በሆርሙዝ ሰርጥ እና በኢራን ወደቦች ላይ ያለው የአሜሪካ የባሕር ላይ እገዳ ከመቼውም ጊዜ በላይ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ፕሬዝዳንቱ የአሜሪካ ባሕር ኃይል የኢራንን የነዳጅ መርከቦች መያዙን እና ጭነቱን መውረሱን ሲገልጹ፣ ኢራን በበኩሏ ድርጊቱን ከባሕር ላይ ወንበዴነት ጋር በማመሳሰል ከፍተኛ ቁጣዋን ገልጻለች።
ይህ ውጥረት ቢኖርም የሰላም ተስፋው ሙሉ በሙሉ አልተዘጋም። በፓኪስታን አሸማጋይነት የሚመራው የተኩስ አቁም ድርድር ጥረት አሁንም እንደቀጠለ መሆኑን የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ታዋቂው የመካከለኛው ምሥራቅ የፖለቲካ ተንታኝ ሰይድ መሐመድ አሊ ለቢቢሲ በሰጡት ማብራሪያ፣ በዋሽንግተን እና በቴህራን መካከል ያለው የቆየ ቅራኔ በአንድ ጀምበር የሚፈታ ባለመሆኑ የድርድሩ መዘግየት እንደ ውድቀት ሊወሰድ እንደማይገባ አሳስበዋል።
በተቃራኒው የኢራን መንፈሳዊ መሪ ተወካይ አብዱል መጂድ ሃኪም ኢላሂ ወቅታዊውን ሁኔታ "ጦርነትም የለም ሰላምም የለም" በማለት የገለጹት ሲሆን፣ የኢራን ወታደራዊ ባለሥልጣናት "አሜሪካ ለገባችው ቃል ታማኝ አይደለችም" በማለት ዳግም ጦርነት የመቀስቀሱ ዕድል እንዳለ እያስጠነቀቁ ይገኛሉ።
በቀጣናዊ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ዙሪያ የሊባኖስ ጦር አዛዥ ጄኔራል ሩዶልፍ ሃይካል ከአሜሪካው ጄኔራል ጆሴፍ ክሊርፊልድ ጋር በቤይሩት ተገናኝተው የሊባኖስን ደኅንነት ማስጠበቅ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል።
በተያያዘ ዜና፣ የዓለም የነዳጅ ገበያ የደም ስር የሆነው የሆርሙዝ ሰርጥ አሁንም በከፊል ዝግ ሆኖ የሚገኝ ሲሆን፣ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ በ95 በመቶ በመቀነሱ የዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ እንደናረ ቀጥሏል።
የፋይናንሻል ታይምስ ዘገባ እንደሚያሳየው፣ ይህንን የዓለም አቀፉን የነዳጅ ገበያ መናጋት ተከትሎ ቻይና "አሜሪካ በኢራን ነዳጅ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ዓለም አቀፍ ሕግን የጣሰ ነው" በማለት ውድቅ አድርገዋለች። ኩባንያዎቿም ከኢራን ነዳጅ መግዛታቸውን እንደሚቀጥሉ ማሳወቋ ሁኔታውን ይበልጥ ውስብስብ አድርጎታል።
ከሰብአዊ ቀውስ አኳያ የዓረብ ሊግ ዋና ጸሐፊ አሕመድ አቡል ገይት ለዋሽንግተን እና ለብራስልስ በላኩት ደብዳቤ፣ እስራኤል በተመድ የፍልስጤም ስደተኞች የእርዳታ እና ስራዎች ኤጀንሲ (UNRWA) ላይ የወሰደችው የክልከላ እርምጃ በቀጣናው ያለውን ሰብአዊ ቀውስ የሚያባብስ መሆኑን ጠቁመዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ መካከለኛው ምሥራቅ ማንም ሊቆጣጠረው ወደማይችል አደገኛ የክስተቶች ሰንሰለት ውስጥ እንዳይገባ ሁሉም ወገኖች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እና ወደ ሰላም ጠረጴዛ እንዲመለሱ ጥብቅ ጥሪ አቅርበዋል።
በአሁኑ ወቅት መካከለኛው ምሥራቅ ፈታኝ ሁኔታዎች ቢገጥሙትም፣ ክፍት በሆኑ የዲፕሎማሲያዊ መስመሮች እና በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የማያቋርጡ የሰላም ጥሪዎች ታግዞ ከሰፊ ክልላዊ ጦርነት ይልቅ ወደ መረጋጋት ሊያመራ በሚችልበት ወሳኝ ምዕራፍ ሊሸጋገር ይችላል የሚለው ተስፋ አሁንም አልተንጠፈጠፈም።
በለሚ ታደሰ
Ethiopian Broadcasting Corporation #middleeastcrisis #iranusnegotiations #hormuzstrait #worldpolitics #peaceefforts #globalenergy
************
በመካከለኛው ምሥራቅ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ አሁንም በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ቢገኝም፣ ቀጣናውን ለማረጋጋት የሚደረጉ ዓለም አቀፍ የሰላም ጥረቶች እና የዲፕሎማሲ መስመሮች ክፍት ሆነው ቀጥለዋል።
ሮይተርስ የዜና ወኪል ባለፉት ስድስት ሰዓታት ውስጥ ከዋሽንግተን ያወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በፓኪስታን በኩል ያቀረበችውን ባለ 14 ነጥብ አዲስ የሰላም የውሳኔ ሃሳብ "አላረካኝም" በማለት ለጊዜው ውድቅ አድርገውታል።
ምንም እንኳን ትራምፕ ከኢራን ጋር የነበረው ቀጥተኛ ወታደራዊ ግጭት በይፋዊ መግለጫ አብቅቷል ቢሉም፣ አልጀዚራ የዋይት ሃውስ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው በሆርሙዝ ሰርጥ እና በኢራን ወደቦች ላይ ያለው የአሜሪካ የባሕር ላይ እገዳ ከመቼውም ጊዜ በላይ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ፕሬዝዳንቱ የአሜሪካ ባሕር ኃይል የኢራንን የነዳጅ መርከቦች መያዙን እና ጭነቱን መውረሱን ሲገልጹ፣ ኢራን በበኩሏ ድርጊቱን ከባሕር ላይ ወንበዴነት ጋር በማመሳሰል ከፍተኛ ቁጣዋን ገልጻለች።
ይህ ውጥረት ቢኖርም የሰላም ተስፋው ሙሉ በሙሉ አልተዘጋም። በፓኪስታን አሸማጋይነት የሚመራው የተኩስ አቁም ድርድር ጥረት አሁንም እንደቀጠለ መሆኑን የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ታዋቂው የመካከለኛው ምሥራቅ የፖለቲካ ተንታኝ ሰይድ መሐመድ አሊ ለቢቢሲ በሰጡት ማብራሪያ፣ በዋሽንግተን እና በቴህራን መካከል ያለው የቆየ ቅራኔ በአንድ ጀምበር የሚፈታ ባለመሆኑ የድርድሩ መዘግየት እንደ ውድቀት ሊወሰድ እንደማይገባ አሳስበዋል።
በተቃራኒው የኢራን መንፈሳዊ መሪ ተወካይ አብዱል መጂድ ሃኪም ኢላሂ ወቅታዊውን ሁኔታ "ጦርነትም የለም ሰላምም የለም" በማለት የገለጹት ሲሆን፣ የኢራን ወታደራዊ ባለሥልጣናት "አሜሪካ ለገባችው ቃል ታማኝ አይደለችም" በማለት ዳግም ጦርነት የመቀስቀሱ ዕድል እንዳለ እያስጠነቀቁ ይገኛሉ።
በቀጣናዊ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ዙሪያ የሊባኖስ ጦር አዛዥ ጄኔራል ሩዶልፍ ሃይካል ከአሜሪካው ጄኔራል ጆሴፍ ክሊርፊልድ ጋር በቤይሩት ተገናኝተው የሊባኖስን ደኅንነት ማስጠበቅ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል።
በተያያዘ ዜና፣ የዓለም የነዳጅ ገበያ የደም ስር የሆነው የሆርሙዝ ሰርጥ አሁንም በከፊል ዝግ ሆኖ የሚገኝ ሲሆን፣ የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ በ95 በመቶ በመቀነሱ የዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ እንደናረ ቀጥሏል።
የፋይናንሻል ታይምስ ዘገባ እንደሚያሳየው፣ ይህንን የዓለም አቀፉን የነዳጅ ገበያ መናጋት ተከትሎ ቻይና "አሜሪካ በኢራን ነዳጅ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ዓለም አቀፍ ሕግን የጣሰ ነው" በማለት ውድቅ አድርገዋለች። ኩባንያዎቿም ከኢራን ነዳጅ መግዛታቸውን እንደሚቀጥሉ ማሳወቋ ሁኔታውን ይበልጥ ውስብስብ አድርጎታል።
ከሰብአዊ ቀውስ አኳያ የዓረብ ሊግ ዋና ጸሐፊ አሕመድ አቡል ገይት ለዋሽንግተን እና ለብራስልስ በላኩት ደብዳቤ፣ እስራኤል በተመድ የፍልስጤም ስደተኞች የእርዳታ እና ስራዎች ኤጀንሲ (UNRWA) ላይ የወሰደችው የክልከላ እርምጃ በቀጣናው ያለውን ሰብአዊ ቀውስ የሚያባብስ መሆኑን ጠቁመዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ መካከለኛው ምሥራቅ ማንም ሊቆጣጠረው ወደማይችል አደገኛ የክስተቶች ሰንሰለት ውስጥ እንዳይገባ ሁሉም ወገኖች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እና ወደ ሰላም ጠረጴዛ እንዲመለሱ ጥብቅ ጥሪ አቅርበዋል።
በአሁኑ ወቅት መካከለኛው ምሥራቅ ፈታኝ ሁኔታዎች ቢገጥሙትም፣ ክፍት በሆኑ የዲፕሎማሲያዊ መስመሮች እና በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የማያቋርጡ የሰላም ጥሪዎች ታግዞ ከሰፊ ክልላዊ ጦርነት ይልቅ ወደ መረጋጋት ሊያመራ በሚችልበት ወሳኝ ምዕራፍ ሊሸጋገር ይችላል የሚለው ተስፋ አሁንም አልተንጠፈጠፈም።
በለሚ ታደሰ
Ethiopian Broadcasting Corporation #middleeastcrisis #iranusnegotiations #hormuzstrait #worldpolitics #peaceefforts #globalenergy
1 month ago
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በአዲሱ የኢራን እቅድ ደስተኛ አለመሆናቸውን ተናገሩ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ጦርነቱን ለመቋጨት ያቀረበችው አዲስ የሰላም እቅድ እንዳላስደሰታቸው ገለጹ። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበኩላቸው አሜሪካ አካሄዷን የምትቀይር ከሆነ ኢራን ለዲፕሎማሲ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል።
የኢራን ዜና ወኪል ‘ኢርና’ ቴህራን በፓኪስታን በኩል አዲስ የድርድር እቅድ ለአሜሪካ ማቅረቧን ትናንት አስታውቆ ነበር። እቅዱ ስለያዛቸው ዝርዝር ጉዳዮች ግን በዘገባው አልተጠቀሰም።
የፓኪስታን ባለሥልጣናት በበኩላቸው የኢራንን አዲስ እቅድ ለአሜሪካ ማድረሳቸውን ገልጸዋል።
አዲስ እቅድ መቅረቡ በተሰማ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለጋዜጠኞች አስተያየት የሰጡት ፕሬዝዳንት ትራምፕ፤ “ስምምነት ላይ መድረስ ይፈልጋሉ። እኔ አልረካሁበትም፤ ስለዚህ የሚፈጠረውን እናያለን” ማለታቸውን አሶሺዬትድ ፕሬስ ዘግቧል።
ትራምፕ ትናንት አርብ በዋይት ሐውስ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ በእቅዱ ውስጥ ያላስተደሰታቸው ጉዳይ ምን እንደሆነ አላብራሩም።
የኢራን አመራር “እጅጉን ተከፋፍሏል” ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ “ልስማማበት የማልችለውን ነገር እየጠየቁ ነው” ማለታቸውን ሮይተርስ አስነብቧል።
ትራምፕ ከቆይታ በኋላ በፍሎሪዳ ተገኝተው ንግግር ባደረጉበት ወቅትም የኢራንን ጉዳይ አንስተዋል። አሜሪካ ከኢራን ጋር የገባችበትን ግጭት በቶሎ ቋጭታ “በተጨማሪ ሦስት ዓመታት ውስጥ ችግር እንዲፈጠር” እንደማትፈቅድ ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢራን የኒውክሌር መሣሪያ እንዲኖራት እንደማይፈቅዱ በተደጋጋሚ ገልጸዋል። ኢራን ባለፈው ሳምንት ያቀረበችው የሰላም እቅድ የኒውክሌር ጉዳይ ወደ ጎን ተደርጎ የመጀመሪያው ደረጃ ድርድር ጦርነቱን መቋጨት እና ሆርሙዝን መክፈት ላይ እንዲያተኩር የሚጠይቅ ነበር።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ በበኩላቸው አሜሪካ የያዘችውን “የተለጠጠ አካሄድ፣ የዛቻ ንግግር እና ተንኳሽ ድርጊቶች” የምታቆም ከሆነ አገራቸው ለዲፕሎማሲ ዝግጁ መሆኗን እንደተናገሩ ሮይተርስ ዘግቧል።
ይህም ቢሆን ግን “የኢራን ጦር ኃይሎች አገሪቱን ከማንኛውም ስጋት ለመከላከል ዝግጁ መሆናቸውን” በቴሌግራም ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ገልጸዋል።
BBC
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ጦርነቱን ለመቋጨት ያቀረበችው አዲስ የሰላም እቅድ እንዳላስደሰታቸው ገለጹ። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበኩላቸው አሜሪካ አካሄዷን የምትቀይር ከሆነ ኢራን ለዲፕሎማሲ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል።
የኢራን ዜና ወኪል ‘ኢርና’ ቴህራን በፓኪስታን በኩል አዲስ የድርድር እቅድ ለአሜሪካ ማቅረቧን ትናንት አስታውቆ ነበር። እቅዱ ስለያዛቸው ዝርዝር ጉዳዮች ግን በዘገባው አልተጠቀሰም።
የፓኪስታን ባለሥልጣናት በበኩላቸው የኢራንን አዲስ እቅድ ለአሜሪካ ማድረሳቸውን ገልጸዋል።
አዲስ እቅድ መቅረቡ በተሰማ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለጋዜጠኞች አስተያየት የሰጡት ፕሬዝዳንት ትራምፕ፤ “ስምምነት ላይ መድረስ ይፈልጋሉ። እኔ አልረካሁበትም፤ ስለዚህ የሚፈጠረውን እናያለን” ማለታቸውን አሶሺዬትድ ፕሬስ ዘግቧል።
ትራምፕ ትናንት አርብ በዋይት ሐውስ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ በእቅዱ ውስጥ ያላስተደሰታቸው ጉዳይ ምን እንደሆነ አላብራሩም።
የኢራን አመራር “እጅጉን ተከፋፍሏል” ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ “ልስማማበት የማልችለውን ነገር እየጠየቁ ነው” ማለታቸውን ሮይተርስ አስነብቧል።
ትራምፕ ከቆይታ በኋላ በፍሎሪዳ ተገኝተው ንግግር ባደረጉበት ወቅትም የኢራንን ጉዳይ አንስተዋል። አሜሪካ ከኢራን ጋር የገባችበትን ግጭት በቶሎ ቋጭታ “በተጨማሪ ሦስት ዓመታት ውስጥ ችግር እንዲፈጠር” እንደማትፈቅድ ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢራን የኒውክሌር መሣሪያ እንዲኖራት እንደማይፈቅዱ በተደጋጋሚ ገልጸዋል። ኢራን ባለፈው ሳምንት ያቀረበችው የሰላም እቅድ የኒውክሌር ጉዳይ ወደ ጎን ተደርጎ የመጀመሪያው ደረጃ ድርድር ጦርነቱን መቋጨት እና ሆርሙዝን መክፈት ላይ እንዲያተኩር የሚጠይቅ ነበር።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ በበኩላቸው አሜሪካ የያዘችውን “የተለጠጠ አካሄድ፣ የዛቻ ንግግር እና ተንኳሽ ድርጊቶች” የምታቆም ከሆነ አገራቸው ለዲፕሎማሲ ዝግጁ መሆኗን እንደተናገሩ ሮይተርስ ዘግቧል።
ይህም ቢሆን ግን “የኢራን ጦር ኃይሎች አገሪቱን ከማንኛውም ስጋት ለመከላከል ዝግጁ መሆናቸውን” በቴሌግራም ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ገልጸዋል።
BBC
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ በሚያደርጉት ጦርነት ወቅት፣ የአሜሪካ የባህር ኃይል በኢራን ወደቦች ላይ የጣለውን የባህር ላይ እገዳ ሲያስፈጽም "እንደ የባህር ላይ ወንበዴዎች" (Pirates) እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ይህንን አስተያየት የሰጡት፣ ከጥቂት ቀናት በፊት የአሜሪካ ኃይሎች አንድን መርከብ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን በማብራራት ሜይ 1፣ 2026 በፍሎሪዳ ባደረጉት ንግግር ላይ ነው።
ትራምፕ በንግግራቸው፣ "መርከቧን ተቆጣጥረናል፣ ጭነቱን ወስደናል፣ ነዳጁንም ተቆጣጥረናል። ይህ በጣም አትራፊ የሆነ ስራ ነው፣" ካሉ በኋላ፤ "እኛ ልክ እንደ የባህር ላይ ወንበዴዎች ነን። በተወሰነ መልኩ የባህር ላይ ወንበዴዎችን እንመስላለን፣ ነገር ግን እኛ እየቀለድን አይደለም" ሲሉ ተደምጠዋል።
ከኢራን ወደቦች የተነሱ አንዳንድ የቴህራን መርከቦች፣ እንዲሁም ማዕቀብ የተጣለባቸው የኮንቴይነር ጫኝ መርከቦች እና በእስያ የውሀ ክልል ላይ የሚገኙ የኢራን የነዳጅ መርከቦች በአሜሪካ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሮይተርስ ዘገባ አክሎ አስታውሷል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ይህንን አስተያየት የሰጡት፣ ከጥቂት ቀናት በፊት የአሜሪካ ኃይሎች አንድን መርከብ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን በማብራራት ሜይ 1፣ 2026 በፍሎሪዳ ባደረጉት ንግግር ላይ ነው።
ትራምፕ በንግግራቸው፣ "መርከቧን ተቆጣጥረናል፣ ጭነቱን ወስደናል፣ ነዳጁንም ተቆጣጥረናል። ይህ በጣም አትራፊ የሆነ ስራ ነው፣" ካሉ በኋላ፤ "እኛ ልክ እንደ የባህር ላይ ወንበዴዎች ነን። በተወሰነ መልኩ የባህር ላይ ወንበዴዎችን እንመስላለን፣ ነገር ግን እኛ እየቀለድን አይደለም" ሲሉ ተደምጠዋል።
ከኢራን ወደቦች የተነሱ አንዳንድ የቴህራን መርከቦች፣ እንዲሁም ማዕቀብ የተጣለባቸው የኮንቴይነር ጫኝ መርከቦች እና በእስያ የውሀ ክልል ላይ የሚገኙ የኢራን የነዳጅ መርከቦች በአሜሪካ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሮይተርስ ዘገባ አክሎ አስታውሷል።
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለእስራኤል፣ ኳታር፣ ኩዌት እና የተባበሩት አረብ ኤመሬትስን ጨምሮ ለመካከለኛው ምስራቅ አጋሮቹ በአጠቃላይ ከ8.6 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጣ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማጽደቁን ሮይተርስ ዘገበ።
ይህ ግዙፍ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ስምምነት ይፋ የተደረገው፣ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት ከተጀመረ ዘጠነኛ ሳምንቱን ባስቆጠረበት፣ እንዲሁም በኢራኑ ጦርነት ላይ የተደረገው ጊዜያዊ እና ተሰባሪ (fragile) የተኩስ አቁም ስምምነት ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ከሶስት ሳምንታት በላይ በሆነበት ወቅት መሆኑ በዘገባው ተጠቁሟል።
ይህ ግዙፍ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ስምምነት ይፋ የተደረገው፣ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት ከተጀመረ ዘጠነኛ ሳምንቱን ባስቆጠረበት፣ እንዲሁም በኢራኑ ጦርነት ላይ የተደረገው ጊዜያዊ እና ተሰባሪ (fragile) የተኩስ አቁም ስምምነት ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ከሶስት ሳምንታት በላይ በሆነበት ወቅት መሆኑ በዘገባው ተጠቁሟል።
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ሮይተርስ እና አሶሼትድ ፕሬስ የዜና ወኪሎች እንደዘገቡት፣ የትራምፕ አስተዳደር በኤፕሪል ወር መጀመሪያ ላይ በተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ምክንያት ከኢራን ጋር የነበረው ጦርነት ማብቃቱን በመግለጽ ላይ ይገኛል። አስተዳደሩ ይህንን ያነሳው ፕሬዝዳንቱ ለቀጣይ ወታደራዊ እርምጃ ከኮንግረስ ፈቃድ መጠየቅ እንደማያስፈልጋቸው ለማስረዳት ነው።
በፌብሩዋሪ ወር የተጀመረው የኢራን ግጭት አሁን ላይ "ማብቃቱን" አንድ ከፍተኛ የትራምፕ አስተዳደር ባለስልጣን ሀሙስ ምሽት ለሮይተርስ ተናግረዋል።
ባለስልጣኑ ማብራሪያቸውን ሲሰጡ፤ "ሁለቱም ወገኖች ማክሰኞ ኤፕሪል 7 ቀን በሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ላይ ተስማምተዋል፤ ይህም የተኩስ አቁም ጊዜ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ተራዝሞ ቀጥሏል። ከማክሰኞ ኤፕሪል 7 ጀምሮ በአሜሪካ የጦር ሃይሎች እና በኢራን መካከል ምንም አይነት የተኩስ ልውውጥ አልተደረገም" ብለዋል።
ኤፒ በበኩሉ እንደዘገበው፣ አስተዳደሩ ይህንን ምክንያት በማቅረብ እ.ኤ.አ. በ1973 የወጣውን 'የጦርነት ስልጣን ህግ' ተግባራዊ ከማድረግ ተቆጥቧል። ይህ ህግ አንድ ፕሬዝዳንት ከ60 ቀናት በላይ ለሚዘልቅ ወታደራዊ እርምጃ ከኮንግረስ መደበኛ ፈቃድ መጠየቅ እንዳለበት በግልፅ ደንግጓል።
በዚህ ህግ መሰረት ፕሬዝዳንት ትራምፕ እስከ ዛሬ አርብ ዕለት (የጦርነቱ 60ኛ ቀን ላይ) በኢራን ላይ ለሚያደርጉት ጦርነት የኮንግረስን ፈቃድ መጠየቅ አሊያም ውጊያውን ማቆም ነበረባቸው።
የዲሞክራት ፓርቲ አባላት ትራምፕ ለኢራኑ ጦርነት መደበኛ ፈቃድ እንዲጠይቁ ጫና ሲያደርጉ መቆየታቸውን የዘገበው ኤፒ፣ ይህ የ60 ቀናት ገደብ መድረስ በርካታ የሪፐብሊካን ህግ አውጪዎችንም አቋም ሊፈትን የሚችል እንደነበር አስነብቧል። እነዚህ የሪፐብሊካን አባላት በቴህራን ላይ የተወሰደውን ጊዜያዊ እርምጃ የደገፉ ቢሆንም፣ የጦርነቱ ጊዜ የሚረዝም ከሆነ ግን የኮንግረሱ ተሳትፎ እና ፈቃድ ግድ ይላል የሚል ጠንካራ አቋም ነበራቸው።
በፌብሩዋሪ ወር የተጀመረው የኢራን ግጭት አሁን ላይ "ማብቃቱን" አንድ ከፍተኛ የትራምፕ አስተዳደር ባለስልጣን ሀሙስ ምሽት ለሮይተርስ ተናግረዋል።
ባለስልጣኑ ማብራሪያቸውን ሲሰጡ፤ "ሁለቱም ወገኖች ማክሰኞ ኤፕሪል 7 ቀን በሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ላይ ተስማምተዋል፤ ይህም የተኩስ አቁም ጊዜ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ተራዝሞ ቀጥሏል። ከማክሰኞ ኤፕሪል 7 ጀምሮ በአሜሪካ የጦር ሃይሎች እና በኢራን መካከል ምንም አይነት የተኩስ ልውውጥ አልተደረገም" ብለዋል።
ኤፒ በበኩሉ እንደዘገበው፣ አስተዳደሩ ይህንን ምክንያት በማቅረብ እ.ኤ.አ. በ1973 የወጣውን 'የጦርነት ስልጣን ህግ' ተግባራዊ ከማድረግ ተቆጥቧል። ይህ ህግ አንድ ፕሬዝዳንት ከ60 ቀናት በላይ ለሚዘልቅ ወታደራዊ እርምጃ ከኮንግረስ መደበኛ ፈቃድ መጠየቅ እንዳለበት በግልፅ ደንግጓል።
በዚህ ህግ መሰረት ፕሬዝዳንት ትራምፕ እስከ ዛሬ አርብ ዕለት (የጦርነቱ 60ኛ ቀን ላይ) በኢራን ላይ ለሚያደርጉት ጦርነት የኮንግረስን ፈቃድ መጠየቅ አሊያም ውጊያውን ማቆም ነበረባቸው።
የዲሞክራት ፓርቲ አባላት ትራምፕ ለኢራኑ ጦርነት መደበኛ ፈቃድ እንዲጠይቁ ጫና ሲያደርጉ መቆየታቸውን የዘገበው ኤፒ፣ ይህ የ60 ቀናት ገደብ መድረስ በርካታ የሪፐብሊካን ህግ አውጪዎችንም አቋም ሊፈትን የሚችል እንደነበር አስነብቧል። እነዚህ የሪፐብሊካን አባላት በቴህራን ላይ የተወሰደውን ጊዜያዊ እርምጃ የደገፉ ቢሆንም፣ የጦርነቱ ጊዜ የሚረዝም ከሆነ ግን የኮንግረሱ ተሳትፎ እና ፈቃድ ግድ ይላል የሚል ጠንካራ አቋም ነበራቸው።
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ከነዳጅ ላኪ ሀገራት ድርጅት (ኦፔክ እና ኦፔክ ፕላስ) ለመውጣት መወሰኗን ተከትሎ፣ በአቡዳቢ እና በሪያድ መካከል ለዓመታት ሲብላላ የቆየው ውጥረት አደባባይ መውጣቱን ሮይተርስ በዘገባው አስነብቧል። ውሳኔው በኢራን ጦርነት ምክንያት እየተቀየረ ባለው የቀጠናው የኃይል ሚዛን ውስጥ፣ ኤሚሬቶች በሳዑዲ አረቢያ ከሚመራው የነዳጅ ፖሊሲ ተጽዕኖ ለመላቀቅ ያደረገችው ስትራቴጂካዊ ስብራት መሆኑ ተገልጿል።
የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት ማክሰኞ ዕለት ይፋ የተደረገው ይህ ውሳኔ፣ ከነዳጅ ምርት ኮታ አለመግባባት የዘለለ ነው። ይህ እርምጃ በኤሚሬቶች ፕሬዝዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ እና በሳዑዲው አልጋ ወራሽ መሀመድ ቢን ሳልማን መካከል ያለውን ጥልቅ ግላዊ እና ስትራቴጂካዊ መቃቃር የሚያሳይ ነው። የለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ምሁር የሆኑት ፋዋዝ ገርገስ፣ "በሁለቱ ኃያላን የባህረ ሰላጤው መሪዎች መካከል ከምንገምተው በላይ የከፋ መቋረጥ እየታየ ነው" ሲሉ ሁኔታውን ገልጸውታል።
ኤሚሬቶች አሁን ባለው የኦፔክ አሰራር ሳዑዲ አረቢያ እና ሩሲያ ሌሎችን በማግለል የራሳቸውን ፍላጎት ብቻ እያስፈጸሙ ነው የሚል ጠንካራ ቅሬታ አላት። የኤሚሬቶች ፖሊሲ ማዕከል ፕሬዝዳንት ኢብተሳም አል-ከትቢ እንዳብራሩት፣ ሀገሪቱ የነዳጅ ምርቷን እና ውሳኔዋን ለሳዑዲ አረቢያ አሳልፋ እንደማትሰጥ እና የድርጅቱ ህጎች አስገዳጅ ሊሆኑባት እንደማይችሉ በተግባር እያሳየች ነው።
በአሜሪካ፣ እስራኤል እና ኢራን መካከል የተቀሰቀሰው ጦርነት የቀጠናውን ደህንነት አናግቷል። ኢራን የአሜሪካ ጦር ሰፈር ባለባቸው የባህረ ሰላጤው ሀገራት ላይ ጥቃት መሰንዘሯ እና ቁልፍ የሆነውን የሆርሙዝ ባህረ-ሰላጤን መዝጋቷ፣ በኤሚሬቶች ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጫና ፈጥሯል። ይህን ተከትሎ የኤሚሬቶች ከፍተኛ ባለስልጣናት የባህረ ሰላጤው ሀገራት (በተለይም ሳዑዲ) ለኢራን ጥቃት የሰጡትን ምላሽ "በታሪክ እጅግ ደካማው" ሲሉ ወቅሰዋል።
በአንጻሩ ኤሚሬቶች ደህንነቷን ለማረጋገጥ ከእስራኤል እና ከአሜሪካ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር (የአየር መከላከያ ስርአቶችን ከእስራኤል መግዛቷን ጨምሮ) አጠናክራ ቀጥላለች። ከዚህ ባለፈም ሁለቱ ሀገራት በየመን እና በሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነቶች ውስጥ ተቃራኒ ኃይሎችን መደገፋቸው፣ እንዲሁም የሳዑዲው 'ራዕይ 2030' የፈጠረው የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት ፉክክር ለግንኙነታቸው መሻከር ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጉን ዘገባው በስፋት ዳስሶታል።
የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት ማክሰኞ ዕለት ይፋ የተደረገው ይህ ውሳኔ፣ ከነዳጅ ምርት ኮታ አለመግባባት የዘለለ ነው። ይህ እርምጃ በኤሚሬቶች ፕሬዝዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ እና በሳዑዲው አልጋ ወራሽ መሀመድ ቢን ሳልማን መካከል ያለውን ጥልቅ ግላዊ እና ስትራቴጂካዊ መቃቃር የሚያሳይ ነው። የለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ምሁር የሆኑት ፋዋዝ ገርገስ፣ "በሁለቱ ኃያላን የባህረ ሰላጤው መሪዎች መካከል ከምንገምተው በላይ የከፋ መቋረጥ እየታየ ነው" ሲሉ ሁኔታውን ገልጸውታል።
ኤሚሬቶች አሁን ባለው የኦፔክ አሰራር ሳዑዲ አረቢያ እና ሩሲያ ሌሎችን በማግለል የራሳቸውን ፍላጎት ብቻ እያስፈጸሙ ነው የሚል ጠንካራ ቅሬታ አላት። የኤሚሬቶች ፖሊሲ ማዕከል ፕሬዝዳንት ኢብተሳም አል-ከትቢ እንዳብራሩት፣ ሀገሪቱ የነዳጅ ምርቷን እና ውሳኔዋን ለሳዑዲ አረቢያ አሳልፋ እንደማትሰጥ እና የድርጅቱ ህጎች አስገዳጅ ሊሆኑባት እንደማይችሉ በተግባር እያሳየች ነው።
በአሜሪካ፣ እስራኤል እና ኢራን መካከል የተቀሰቀሰው ጦርነት የቀጠናውን ደህንነት አናግቷል። ኢራን የአሜሪካ ጦር ሰፈር ባለባቸው የባህረ ሰላጤው ሀገራት ላይ ጥቃት መሰንዘሯ እና ቁልፍ የሆነውን የሆርሙዝ ባህረ-ሰላጤን መዝጋቷ፣ በኤሚሬቶች ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጫና ፈጥሯል። ይህን ተከትሎ የኤሚሬቶች ከፍተኛ ባለስልጣናት የባህረ ሰላጤው ሀገራት (በተለይም ሳዑዲ) ለኢራን ጥቃት የሰጡትን ምላሽ "በታሪክ እጅግ ደካማው" ሲሉ ወቅሰዋል።
በአንጻሩ ኤሚሬቶች ደህንነቷን ለማረጋገጥ ከእስራኤል እና ከአሜሪካ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር (የአየር መከላከያ ስርአቶችን ከእስራኤል መግዛቷን ጨምሮ) አጠናክራ ቀጥላለች። ከዚህ ባለፈም ሁለቱ ሀገራት በየመን እና በሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነቶች ውስጥ ተቃራኒ ኃይሎችን መደገፋቸው፣ እንዲሁም የሳዑዲው 'ራዕይ 2030' የፈጠረው የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት ፉክክር ለግንኙነታቸው መሻከር ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጉን ዘገባው በስፋት ዳስሶታል።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት እስካሁን 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ማውጣቷ ተሰምቷል።
ሮይተርስ የአሜሪካ ወታደራዊ መስሪያ ቤት ፔንታገን ከፍተኛ ባለሥልጣንን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው አብዛኛው ወጪ የወጣው ለጦር መሣሪያ ነው።
ከሁለት ሳምንታት በፊት በወጣ መረጃ ኢራን በጦርነቱ 145 ቢሊየን ዶላር ማውጣቷ ተመላክቷል።
ጦርነቱ በተጀመረ በ6 ቀናት ብቻ የፔንታጎን ባለስልጣናት 11 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ወጪ መደረጉን መግለጻቸው ይታወሳል።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለመቋጨት ኢራን በቅርቡ ባቀረበችው የመደራደሪያ ነጥብ በተለይ የኢራን የኒውክሌር መርሐ ግብር ስምምነት እንዲዘገይ በሚጠይቀው የድርድር ነጥብ ላይ ደስተኛ አለመሆናቸው ታውቋል።
ይህም ጦርነቱ እንዲቋጭ በሚደረጉ ድርድሮች ላይ እንቅፋት መሆኑ ተገልጿል።
ሁለት ወራት ገደማ ያስቆጠረው የአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን ጦርነት የኃይል አቅርቦት ያስተጓጎለ፣ የነዳጅ ዋጋ ያናረ እና የሺዎችን ሕይወት የቀጠፈው ሆኖ ዘልቋል።
በብርሃኑ አበራ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት እስካሁን 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ማውጣቷ ተሰምቷል።
ሮይተርስ የአሜሪካ ወታደራዊ መስሪያ ቤት ፔንታገን ከፍተኛ ባለሥልጣንን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው አብዛኛው ወጪ የወጣው ለጦር መሣሪያ ነው።
ከሁለት ሳምንታት በፊት በወጣ መረጃ ኢራን በጦርነቱ 145 ቢሊየን ዶላር ማውጣቷ ተመላክቷል።
ጦርነቱ በተጀመረ በ6 ቀናት ብቻ የፔንታጎን ባለስልጣናት 11 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ወጪ መደረጉን መግለጻቸው ይታወሳል።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለመቋጨት ኢራን በቅርቡ ባቀረበችው የመደራደሪያ ነጥብ በተለይ የኢራን የኒውክሌር መርሐ ግብር ስምምነት እንዲዘገይ በሚጠይቀው የድርድር ነጥብ ላይ ደስተኛ አለመሆናቸው ታውቋል።
ይህም ጦርነቱ እንዲቋጭ በሚደረጉ ድርድሮች ላይ እንቅፋት መሆኑ ተገልጿል።
ሁለት ወራት ገደማ ያስቆጠረው የአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን ጦርነት የኃይል አቅርቦት ያስተጓጎለ፣ የነዳጅ ዋጋ ያናረ እና የሺዎችን ሕይወት የቀጠፈው ሆኖ ዘልቋል።
በብርሃኑ አበራ
2 months ago
በአሜሪካ ውስጥ የአንድ መኪና አማካይ ዋጋ 5 አዳዲስ የቻይና ኤሌክትሪክ መኪኖችን (EV) መግዛት ይችላል - ሮይተርስ‼️
አዲስ አንድ የአሜሪካ መኪና አማካኝ ዋጋ ወደ 51,000 ዶላር ገደማ ሲሆን የቻይና የኤሌክትሪክ መኪኖች ደግሞ ከ $6,000–$12,000 ዶላር ነው።
በቻይና ከ200 በላይ የኤሌክትሪክ መኪና ሞዴሎች ዋጋቸው ከ25,000 ዶላር በታች ነው።
ከላይ ቪዲዮ የሚያሳየው በቻይና ዣንግጁ ግዛት የሚገኘው BYD የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ነው።
seledadotio
seledadotio
አዲስ አንድ የአሜሪካ መኪና አማካኝ ዋጋ ወደ 51,000 ዶላር ገደማ ሲሆን የቻይና የኤሌክትሪክ መኪኖች ደግሞ ከ $6,000–$12,000 ዶላር ነው።
በቻይና ከ200 በላይ የኤሌክትሪክ መኪና ሞዴሎች ዋጋቸው ከ25,000 ዶላር በታች ነው።
ከላይ ቪዲዮ የሚያሳየው በቻይና ዣንግጁ ግዛት የሚገኘው BYD የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ነው።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
አሜሪካ ድጋፍ ባልሰጡ የኔቶ አባል ሀገራት ላይ ማዕቀብ ለመጣል ማቀዷ ተገለጸ
የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስቴር በኢራን ጦርነት ወቅት ድጋፍ አላደረጉም ባላቸው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት ኔቶ አባላት ላይ ሊወሰዱ የሚችሉ የቅጣት እርምጃዎችን የሚያመለክት የውስጥ ሰነድ ይፋ ማድረጉን አንድ የአሜሪካ ባለሥልጣን ለሮይተርስ ገልፀዋል።
በእነዚህ የፖሊሲ አማራጮች ውስጥ የተካተቱት ዋና ዋና ነጥቦች ውስጥ የአባልነት ዕግድን በተመለከተ ስፔንን ከመሰሉ አባል ሀገራት ጋር ያለውን ግንኙነት በማገድ ረገድ የተያዘ እቅድ መኖሩ ተገልጿል።
ብሪታንያ በፎክላንድ ደሴቶች ላይ ባላት የይገባኛል ጥያቄ ዙሪያ አሜሪካ የነበራትን ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ በድጋሚ መገምገምንም ያካትታል።
በኔቶ መዋቅር ውስጥ "አስቸጋሪ" ተብለው የተፈረጁ ሀገራት ከሚይዟቸው ቁልፍ እና ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች እንዲወገዱ ማድረግ ሌላኛው ጉዳይ ነው።
እንደ ባለሥልጣኑ ገለጻ፥ሰነዱ በከፍተኛ የፔንታገን የሥልጣን እርከኖች ላይ እየተመከረበት ያለ ሲሆን፤ ዋነኛው የቅሬታ ምንጭ የተወሰኑ ሀገራት ለአሜሪካ ጦር የግዛት መዳረሻ፣ የጦር ሰፈር እና የአየር ክልል አጠቃቀም ፈቃድ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆናቸው ነው።
ይህ ትብብር ለማንኛውም የኔቶ አባል ሀገር "ዝቅተኛው የጋራ ግዴታ" መሆኑን ያሰምርበታል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል።
ሳራ ዮሐንስ
የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስቴር በኢራን ጦርነት ወቅት ድጋፍ አላደረጉም ባላቸው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት ኔቶ አባላት ላይ ሊወሰዱ የሚችሉ የቅጣት እርምጃዎችን የሚያመለክት የውስጥ ሰነድ ይፋ ማድረጉን አንድ የአሜሪካ ባለሥልጣን ለሮይተርስ ገልፀዋል።
በእነዚህ የፖሊሲ አማራጮች ውስጥ የተካተቱት ዋና ዋና ነጥቦች ውስጥ የአባልነት ዕግድን በተመለከተ ስፔንን ከመሰሉ አባል ሀገራት ጋር ያለውን ግንኙነት በማገድ ረገድ የተያዘ እቅድ መኖሩ ተገልጿል።
ብሪታንያ በፎክላንድ ደሴቶች ላይ ባላት የይገባኛል ጥያቄ ዙሪያ አሜሪካ የነበራትን ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ በድጋሚ መገምገምንም ያካትታል።
በኔቶ መዋቅር ውስጥ "አስቸጋሪ" ተብለው የተፈረጁ ሀገራት ከሚይዟቸው ቁልፍ እና ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች እንዲወገዱ ማድረግ ሌላኛው ጉዳይ ነው።
እንደ ባለሥልጣኑ ገለጻ፥ሰነዱ በከፍተኛ የፔንታገን የሥልጣን እርከኖች ላይ እየተመከረበት ያለ ሲሆን፤ ዋነኛው የቅሬታ ምንጭ የተወሰኑ ሀገራት ለአሜሪካ ጦር የግዛት መዳረሻ፣ የጦር ሰፈር እና የአየር ክልል አጠቃቀም ፈቃድ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆናቸው ነው።
ይህ ትብብር ለማንኛውም የኔቶ አባል ሀገር "ዝቅተኛው የጋራ ግዴታ" መሆኑን ያሰምርበታል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል።
ሳራ ዮሐንስ
2 months ago
ቀውሱ ከ30 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ወደ ድህነት መቀመቅ ያወርዳል ተባለ
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ግጭት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ30 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ለከፋ ድህነት ሊዳርግ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) አስጠነቀቀ።
ጦርነቱ በአፋጣኝ ቢቆም እንኳ፣ ቀውሱ ያስከተለው ኢኮኖሚያዊ ጠባሳ በቀላሉ የማይሻር መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም ኃላፊ አሌክሳንደር ዴ ክሮ ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ ቀውሱ በተለይም በግብርናው ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል።
አርሶ አደሮች ሰብል በሚዘሩበት ወቅት ያጋጠመው የነዳጅ እና የማዳበሪያ አቅርቦት መቋረጥ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ወደ ድህነት አዘቅት ውስጥ ሊከታቸው እንደሚችል ጠቁመዋል።
ለዚህ ችግር ዋነኛ መንስኤ ተብሎ የተጠቀሰው በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል የሚያልፉ የጭነት መርከቦች መታገድ ነው። ይህም ለግብርና ምርታማነት ወሳኝ የሆነው የማዳበሪያ እጥረት እንዲከሰትና የምርት መጠን እንዲቀንስ አድርጓል።
ሁኔታው በዓመቱ መጨረሻ በሚሰበሰበው የሰብል ምርት ላይ አሉታዊ ጥላውን እንደሚያሳርፍ የገለጹት ባለስልጣኑ፣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለችግሩ ትኩረት እንዲሰጥ አሳስበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#middleeastcrisis #globaleconomy #undp #agriculture #povertyalert #breakingnews #leadtheplot
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ግጭት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ30 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ለከፋ ድህነት ሊዳርግ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) አስጠነቀቀ።
ጦርነቱ በአፋጣኝ ቢቆም እንኳ፣ ቀውሱ ያስከተለው ኢኮኖሚያዊ ጠባሳ በቀላሉ የማይሻር መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም ኃላፊ አሌክሳንደር ዴ ክሮ ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ ቀውሱ በተለይም በግብርናው ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል።
አርሶ አደሮች ሰብል በሚዘሩበት ወቅት ያጋጠመው የነዳጅ እና የማዳበሪያ አቅርቦት መቋረጥ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ወደ ድህነት አዘቅት ውስጥ ሊከታቸው እንደሚችል ጠቁመዋል።
ለዚህ ችግር ዋነኛ መንስኤ ተብሎ የተጠቀሰው በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል የሚያልፉ የጭነት መርከቦች መታገድ ነው። ይህም ለግብርና ምርታማነት ወሳኝ የሆነው የማዳበሪያ እጥረት እንዲከሰትና የምርት መጠን እንዲቀንስ አድርጓል።
ሁኔታው በዓመቱ መጨረሻ በሚሰበሰበው የሰብል ምርት ላይ አሉታዊ ጥላውን እንደሚያሳርፍ የገለጹት ባለስልጣኑ፣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለችግሩ ትኩረት እንዲሰጥ አሳስበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#middleeastcrisis #globaleconomy #undp #agriculture #povertyalert #breakingnews #leadtheplot
Sponsored by
Surafel
2 months ago
መሬማ ያ የመኒያ
*********
ታሪክን የኋሊት ስንበረብር ወደ ኢትዮጵያ የገናነት ዘመን ይወስደናል - የአክሱም ዘመነ መንግስት። ኢትዮጵያዊያን ነገስታት ባብል መንደብ (Bab El Mendeb chokepoint) ይቆጣጠሩ ደቡብ ዓረብያ ድረስም ያስተዳድሩ ነበር። ሀገረ ናግራን ብዙ የክርስትና ታሪክ የነበረባት የአክሱም ግዛት አካል ነበረች። የአይሁድ ነገስታት በክርስቲያኖች ላይ ያደርሱ የነበረውን ጭቆና እና ግድያ ለማስቆም የአክሱም ነገስታት ህዝባቸውን ለመታደግ ሰፊ ውጊያ እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ ያደርጉ ነበር። ከፋርስ (Persia) እና ሃድራሙት ኃይሎች ጋር በተደረጉ ጦርነቶች ሳቢያ የአክሱም ተፅዕኖ በዓረቢያ ላይ ቀነሰ። ከእስልምና መምጣት በኋላ ደግሞ የአክሱም ተፅዕኖና ገናነት በቀይ ባህርና አከባቢው ቀጠና መሸርሸር ዠመረ። የኢኮኖሚ ድቀትንም አስከተለ። በመጨረሻም የአክሱም መንግስት በዮዲት አመጽ ሙሉ ለሙሉ ወደቀ።
ነገረ-መሬማ
ከየመን አጠቃላይ ህዝብ 10% ያህሉ ቀለማቸው ምስራቅ አፍሪካዊ ነው። በዚህም ምክንያት ሰብአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቻቸው ተገፎ ከሰው በታች የሆነ ህይወት ለአያሌ ዘመናት በመግፋት ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ዜጎች ከቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል በጦርነቱ ሳቢያ ተቆርጠው የቀሩ ሊሆኑ ይሆናል። ቴዎድሮስ ካሳሁን Teddy Afro ለመግለጽ የፈለገውም እነዚህን ጭቁኖች ሊሆን ይችላል - በኔ አረዳድ። ለዛም ነው "ሊብናን ቤሩት ካታር ባህሬን ሳውዲ ዱባይ
እንደሚያዝነው ልቤ እህት ወንድሜን ሳይ" ብሎ የጠይሟን የመኒ ስቃይ ከእህት ወንድሞቹ ስቃይ እኩል ህመም እንደሆነበት የገለጸው።
መሬማ በሰንዓ ከባድ ህይወትን የምትገፋ ክቡር የሰው ልጅ ናት። በሀገሯ ዜጎች የሰውነት ክብር የተነፈጋት ሴት። የመኒዎች ለተራበ አጉራሽ ለታረዘ አልባሽነታቸው በስፋት ሲወራ ብንሰማም ቅሉ፤ በቀለም ለተለዩት የመኒዎች ግን በተቃራኒው እንደሆኑ መሬማ ማሳያ ነች። እኛኑ ኢትዮጵያውያንን የሚመስሉት "እንደ አፋር አፍሌታ" ፊታቸው የጠየመው ምስኪን ህዝቦችን ግን ኑሯቸውን አስከፊ አድርገውባቸዋል። ብቸኛው የገቢ ምንጫቸውም ከተማውን የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ እና ሌሎች ለመስራት የሚጸየፉት መሰል ስራዎችን ነው።
"ጠጋ ብለሽ አውጊኝ እስኪ ያለሽበት ሁኔታውን
እያየሽው በትካዜ የምትጠርጊው ጎዳናውን
አጎንብሰሽ ስትቆዝሚ ተደግፈሽ መጥረጊያውን
አሳዘንሽኝ እኔማ
ስንት አለ ሆድሽ መሬማ" መሬማ እነርሱን ጠይም የመኒዎችን የምትወክል ናት። አምሳያዎቻችን በመልክ እንጂ በቋንቋችን ብንጠራቸው አይሰሙንም። በዘመን ብዛት ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ትስስራችን ደብዝዟል። ለዚህም ነው ቴዲ
"ባያት አምሳያዬን ብጠራት አትሰማ
መሬማ
....
ኑሮሽ ኑሮሽ እንዴት ነው
በሰነዓ ከተማ
ያ መሬማ" ያለው።
የመኒያ ምድር ላይ የፍትህ ጀምበር ስትወጣ እንደሰው እንደዜጋ ክብርን ትጎናፀፊያለሽ ፥ ያ መሬማ።
Via Habtu A nigus
"ሙሀማሺን" (ትርጉሙም "የተገለሉ" ማለት ነው) በየመን የሚኖሩ ቁጥራቸው እስከ 3.5 ሚሊዮን የሚደርስ ጥቁር አናሳ ማህበረሰቦች ናቸው።
እነዚህ ወገኖች ለዘመናት በዘለቀ የዘር መድልዎ በከፋ ድህነት እና በማህበራዊ መገለል ውስጥ ይገኛሉ።
ስለ አመጣጣቸው የተለያዩ መላምቶች ቢኖሩም አብዛኛው የታሪክ ድርሳናት እንደሚጠቁሙት ከ6ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በየመን የነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች ወይም ከምስራቅ አፍሪካ (ሱዳን እና ኢትዮጵያ) የፈለሱ ባሮች ዝርያዎች ናቸው ተብሎ ይታመናል።
ይህ የታሪክ ትስስር ቢኖራቸውም፣
በየመን የማህበራዊ ደረጃ ዝቅተኛው እርከን ላይ ተቀምጠው እንደ "የማይነኩ" (untouchables) ተቆጥረው ይኖራሉ።
ሙሀማሺኖች እምነታቸው እስልምና ቢሆንም እና አረብኛ ቋንቋን የሚናገሩ ቢሆንም ከዋናው የየመን ማህበረሰብ ጋር እንዳይቀላቀሉ ተደርገዋል ይህም አብዛኛውን ጊዜ በዝቅተኛ ስራዎች (ለምሳሌ በፅዳት) ላይ ብቻ እንዲሰማሩ ይገደዳሉ የተሻለ የስራ ዕድልና ትምህርት አይፈቀድላቸውም።
ንጹህ ውሃ የጤና አገልግሎት እና ሌሎች መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለማግኘት እጅግ ይቸገራሉ።
አብዛኞቹ እንደ ሰነዓ ባሉ ትልልቅ ከተሞች ዳርቻ በሚገኙ የድህነት መንደሮች (Slums) ውስጥ ተፋፍገው ይኖራሉ።
በየመን ለዓመታት የቀጠለው የእርስ በእርስ ጦርነትና ሰብአዊ ቀውስ የሙሀማሺኖችን ሁኔታ ይበልጥ አባብሶታል በጦርነቱ ምክንያት ለከፋ ረሃብና ለልመና የተጋለጡ ሲሆን እርዳታ በሚከፋፈልበት ወቅትም በመገለላቸው ምክንያት የመጨረሻ ተጠቃሚ ወይም ተጠቃሚ የማይሆኑበት ሁኔታ በስፋት ይታያል።
*ምንጭ፦ ቶምሰን ሮይተርስ ፋውንዴሽን ኒውስ (Thomson Reuters Foundation News)*
*********
ታሪክን የኋሊት ስንበረብር ወደ ኢትዮጵያ የገናነት ዘመን ይወስደናል - የአክሱም ዘመነ መንግስት። ኢትዮጵያዊያን ነገስታት ባብል መንደብ (Bab El Mendeb chokepoint) ይቆጣጠሩ ደቡብ ዓረብያ ድረስም ያስተዳድሩ ነበር። ሀገረ ናግራን ብዙ የክርስትና ታሪክ የነበረባት የአክሱም ግዛት አካል ነበረች። የአይሁድ ነገስታት በክርስቲያኖች ላይ ያደርሱ የነበረውን ጭቆና እና ግድያ ለማስቆም የአክሱም ነገስታት ህዝባቸውን ለመታደግ ሰፊ ውጊያ እና ወታደራዊ እንቅስቃሴ ያደርጉ ነበር። ከፋርስ (Persia) እና ሃድራሙት ኃይሎች ጋር በተደረጉ ጦርነቶች ሳቢያ የአክሱም ተፅዕኖ በዓረቢያ ላይ ቀነሰ። ከእስልምና መምጣት በኋላ ደግሞ የአክሱም ተፅዕኖና ገናነት በቀይ ባህርና አከባቢው ቀጠና መሸርሸር ዠመረ። የኢኮኖሚ ድቀትንም አስከተለ። በመጨረሻም የአክሱም መንግስት በዮዲት አመጽ ሙሉ ለሙሉ ወደቀ።
ነገረ-መሬማ
ከየመን አጠቃላይ ህዝብ 10% ያህሉ ቀለማቸው ምስራቅ አፍሪካዊ ነው። በዚህም ምክንያት ሰብአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቻቸው ተገፎ ከሰው በታች የሆነ ህይወት ለአያሌ ዘመናት በመግፋት ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ዜጎች ከቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል በጦርነቱ ሳቢያ ተቆርጠው የቀሩ ሊሆኑ ይሆናል። ቴዎድሮስ ካሳሁን Teddy Afro ለመግለጽ የፈለገውም እነዚህን ጭቁኖች ሊሆን ይችላል - በኔ አረዳድ። ለዛም ነው "ሊብናን ቤሩት ካታር ባህሬን ሳውዲ ዱባይ
እንደሚያዝነው ልቤ እህት ወንድሜን ሳይ" ብሎ የጠይሟን የመኒ ስቃይ ከእህት ወንድሞቹ ስቃይ እኩል ህመም እንደሆነበት የገለጸው።
መሬማ በሰንዓ ከባድ ህይወትን የምትገፋ ክቡር የሰው ልጅ ናት። በሀገሯ ዜጎች የሰውነት ክብር የተነፈጋት ሴት። የመኒዎች ለተራበ አጉራሽ ለታረዘ አልባሽነታቸው በስፋት ሲወራ ብንሰማም ቅሉ፤ በቀለም ለተለዩት የመኒዎች ግን በተቃራኒው እንደሆኑ መሬማ ማሳያ ነች። እኛኑ ኢትዮጵያውያንን የሚመስሉት "እንደ አፋር አፍሌታ" ፊታቸው የጠየመው ምስኪን ህዝቦችን ግን ኑሯቸውን አስከፊ አድርገውባቸዋል። ብቸኛው የገቢ ምንጫቸውም ከተማውን የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ እና ሌሎች ለመስራት የሚጸየፉት መሰል ስራዎችን ነው።
"ጠጋ ብለሽ አውጊኝ እስኪ ያለሽበት ሁኔታውን
እያየሽው በትካዜ የምትጠርጊው ጎዳናውን
አጎንብሰሽ ስትቆዝሚ ተደግፈሽ መጥረጊያውን
አሳዘንሽኝ እኔማ
ስንት አለ ሆድሽ መሬማ" መሬማ እነርሱን ጠይም የመኒዎችን የምትወክል ናት። አምሳያዎቻችን በመልክ እንጂ በቋንቋችን ብንጠራቸው አይሰሙንም። በዘመን ብዛት ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ትስስራችን ደብዝዟል። ለዚህም ነው ቴዲ
"ባያት አምሳያዬን ብጠራት አትሰማ
መሬማ
....
ኑሮሽ ኑሮሽ እንዴት ነው
በሰነዓ ከተማ
ያ መሬማ" ያለው።
የመኒያ ምድር ላይ የፍትህ ጀምበር ስትወጣ እንደሰው እንደዜጋ ክብርን ትጎናፀፊያለሽ ፥ ያ መሬማ።
Via Habtu A nigus
"ሙሀማሺን" (ትርጉሙም "የተገለሉ" ማለት ነው) በየመን የሚኖሩ ቁጥራቸው እስከ 3.5 ሚሊዮን የሚደርስ ጥቁር አናሳ ማህበረሰቦች ናቸው።
እነዚህ ወገኖች ለዘመናት በዘለቀ የዘር መድልዎ በከፋ ድህነት እና በማህበራዊ መገለል ውስጥ ይገኛሉ።
ስለ አመጣጣቸው የተለያዩ መላምቶች ቢኖሩም አብዛኛው የታሪክ ድርሳናት እንደሚጠቁሙት ከ6ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በየመን የነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች ወይም ከምስራቅ አፍሪካ (ሱዳን እና ኢትዮጵያ) የፈለሱ ባሮች ዝርያዎች ናቸው ተብሎ ይታመናል።
ይህ የታሪክ ትስስር ቢኖራቸውም፣
በየመን የማህበራዊ ደረጃ ዝቅተኛው እርከን ላይ ተቀምጠው እንደ "የማይነኩ" (untouchables) ተቆጥረው ይኖራሉ።
ሙሀማሺኖች እምነታቸው እስልምና ቢሆንም እና አረብኛ ቋንቋን የሚናገሩ ቢሆንም ከዋናው የየመን ማህበረሰብ ጋር እንዳይቀላቀሉ ተደርገዋል ይህም አብዛኛውን ጊዜ በዝቅተኛ ስራዎች (ለምሳሌ በፅዳት) ላይ ብቻ እንዲሰማሩ ይገደዳሉ የተሻለ የስራ ዕድልና ትምህርት አይፈቀድላቸውም።
ንጹህ ውሃ የጤና አገልግሎት እና ሌሎች መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለማግኘት እጅግ ይቸገራሉ።
አብዛኞቹ እንደ ሰነዓ ባሉ ትልልቅ ከተሞች ዳርቻ በሚገኙ የድህነት መንደሮች (Slums) ውስጥ ተፋፍገው ይኖራሉ።
በየመን ለዓመታት የቀጠለው የእርስ በእርስ ጦርነትና ሰብአዊ ቀውስ የሙሀማሺኖችን ሁኔታ ይበልጥ አባብሶታል በጦርነቱ ምክንያት ለከፋ ረሃብና ለልመና የተጋለጡ ሲሆን እርዳታ በሚከፋፈልበት ወቅትም በመገለላቸው ምክንያት የመጨረሻ ተጠቃሚ ወይም ተጠቃሚ የማይሆኑበት ሁኔታ በስፋት ይታያል።
*ምንጭ፦ ቶምሰን ሮይተርስ ፋውንዴሽን ኒውስ (Thomson Reuters Foundation News)*
Comments