3 months ago
ቀውሱ ከ30 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ወደ ድህነት መቀመቅ ያወርዳል ተባለ
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ግጭት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ30 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ለከፋ ድህነት ሊዳርግ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) አስጠነቀቀ።
ጦርነቱ በአፋጣኝ ቢቆም እንኳ፣ ቀውሱ ያስከተለው ኢኮኖሚያዊ ጠባሳ በቀላሉ የማይሻር መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም ኃላፊ አሌክሳንደር ዴ ክሮ ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ ቀውሱ በተለይም በግብርናው ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል።
አርሶ አደሮች ሰብል በሚዘሩበት ወቅት ያጋጠመው የነዳጅ እና የማዳበሪያ አቅርቦት መቋረጥ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ወደ ድህነት አዘቅት ውስጥ ሊከታቸው እንደሚችል ጠቁመዋል።
ለዚህ ችግር ዋነኛ መንስኤ ተብሎ የተጠቀሰው በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል የሚያልፉ የጭነት መርከቦች መታገድ ነው። ይህም ለግብርና ምርታማነት ወሳኝ የሆነው የማዳበሪያ እጥረት እንዲከሰትና የምርት መጠን እንዲቀንስ አድርጓል።
ሁኔታው በዓመቱ መጨረሻ በሚሰበሰበው የሰብል ምርት ላይ አሉታዊ ጥላውን እንደሚያሳርፍ የገለጹት ባለስልጣኑ፣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለችግሩ ትኩረት እንዲሰጥ አሳስበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#middleeastcrisis #globaleconomy #undp #agriculture #povertyalert #breakingnews #leadtheplot
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ግጭት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ30 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ለከፋ ድህነት ሊዳርግ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) አስጠነቀቀ።
ጦርነቱ በአፋጣኝ ቢቆም እንኳ፣ ቀውሱ ያስከተለው ኢኮኖሚያዊ ጠባሳ በቀላሉ የማይሻር መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም ኃላፊ አሌክሳንደር ዴ ክሮ ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ ቀውሱ በተለይም በግብርናው ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል።
አርሶ አደሮች ሰብል በሚዘሩበት ወቅት ያጋጠመው የነዳጅ እና የማዳበሪያ አቅርቦት መቋረጥ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ወደ ድህነት አዘቅት ውስጥ ሊከታቸው እንደሚችል ጠቁመዋል።
ለዚህ ችግር ዋነኛ መንስኤ ተብሎ የተጠቀሰው በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል የሚያልፉ የጭነት መርከቦች መታገድ ነው። ይህም ለግብርና ምርታማነት ወሳኝ የሆነው የማዳበሪያ እጥረት እንዲከሰትና የምርት መጠን እንዲቀንስ አድርጓል።
ሁኔታው በዓመቱ መጨረሻ በሚሰበሰበው የሰብል ምርት ላይ አሉታዊ ጥላውን እንደሚያሳርፍ የገለጹት ባለስልጣኑ፣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለችግሩ ትኩረት እንዲሰጥ አሳስበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#middleeastcrisis #globaleconomy #undp #agriculture #povertyalert #breakingnews #leadtheplot
10 months ago
UNDP Internship 2026 in Denmark 🇩🇰 ($1000/Month Stipend)
Apply: https://opportunitiescorne...
Paid Internship for Six Months. Open to Bachelor, Masters, and Graduated Students.
The UNDP will Provide $1000/Month Stipend to Interns.
Deadline: 31st Oct 2025
#undp #internship #opportunitiescorners
Apply: https://opportunitiescorne...
Paid Internship for Six Months. Open to Bachelor, Masters, and Graduated Students.
The UNDP will Provide $1000/Month Stipend to Interns.
Deadline: 31st Oct 2025
#undp #internship #opportunitiescorners
Comments