28 days ago
ለራሱ ምርቃት የተገዛው በሬ ወግቶት ህይወቱ ያለፈው ተመራቂ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ።
የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል።
በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም።
የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል።
ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር።
ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ።
የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል።
ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን። ወንድማችን ፍሰሐ ሆይ፣ ደክመህ ያገኘኸውን ፍሬ ሳትቀምስ በአጭር ብትቀጠፍም ትውስታህ ሁሌም በልባችን ይኖራል።
Via MA
የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል።
በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም።
የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል።
ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር።
ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ።
የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል።
ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን። ወንድማችን ፍሰሐ ሆይ፣ ደክመህ ያገኘኸውን ፍሬ ሳትቀምስ በአጭር ብትቀጠፍም ትውስታህ ሁሌም በልባችን ይኖራል።
Via MA
28 days ago
#አሳዛኝ
ለራሱ ምርቃት የተገዛው በሬ ወግቶት ህይወቱ ያለፈው ተመራቂ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ።
የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል።
በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም።
የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል።
ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር።
ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ።
የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል።
ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን።
Seledadotio
Seledadotio
ለራሱ ምርቃት የተገዛው በሬ ወግቶት ህይወቱ ያለፈው ተመራቂ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ።
የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል።
በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም።
የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል።
ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር።
ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ።
የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል።
ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዘለንስኪ ‹‹በእርግጠኝነት ሩሲያን እንበቀላታለን›› አሉ፡፡ የዩክሬይኑ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ በትላንትናው እለት በዋና ከተማቸው በተፈፀመው ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸውን ቦታዎች ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸው ወቅት ባደረጉት ንግግርም በሩሲያ ላይ ‹‹በእርግጠኝነት›› የበቀል እርምጃ እንደሚወስዱ አስታውቀዋል፡፡
ከጉብኝቱ በኋላ በቴሌግራም ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት መልእክት ‹‹ትላንት በሩሲያ ጥቃት በተፈፀመባቸው 3 ቦታዎች ላይ አሁንም ህይወት የማዳን ፍለጋው ቀጥሏል፡፡ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፍርስራሾችን እየጠረጉ ቢሆንም እስካሁን 10 ሰዎች የት እንዳሉ አልታወቀም፡፡ በዚህ ጥቃት 30 ሰዎች መገደላቸው የተረጋገጠ ሲሆን ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እመኛለሁ፡፡›› ያሉት ዘለንስኪ ህፃናትን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ መቁሰላቸውንም አስረድተዋል፡፡ ትላንት በኬይቭ ብቻም ሳይሆን በሌሎች ግዛቶች ውስጥም ድብደባ መከናወኑን ያስረዱት ፕሬዝደንቱ በክሪቪ ሪህ አንድ ጋራዥ፣ ሁለት ትምህርት ቤቶችና የመኖሪያ ህንፃዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውና 7 ሰዎች እንቆሰሉ ጠቅሰዋል፡፡
እንዲሁም በኬርሰን ግዛት ደግሞ አንድ ሆስፒታል በሚሳኤል መመታቱን ገልፀዋል፡፡ ሲያስረዱም ‹‹ሩሲያዊያን ምን ኢላማ እንዳደረጉ ያውቁ ነበር፡፡ በኬርሰን የመቱት ምንም ወታደራዊ ጠቀሜታ የሌለው ሆስፒታል ነው፡፡ በዚህም በሚያሳዝን ሁኔታ አንድ ዶክተር ሲገደል ሌላ ነርስ ቆስላለች፡፡ በሱሚ ግዛት ደግሞ በአንድ አፓርታማ ላይ ባደረሱት ጥቃት አንዲት እናትና ሴት ልጇን ጨምሮ 4 ሰዎች ተገድለዋል፡፡›› በማለት አስታውቀዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ የትላንቱን የሩሲያ ጥቃት አውግዘው ተኩስ አቁም እንዲደረግ በድጋሚ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡ ዋና ፀሀፊው ጨምረውም ‹‹በየትኛውም ቦታ በሲቪሎችና ሲቪል መሰረተ ልማት ላይ የሚደረግ ጥቃት አለም አቀፍ የሰብአዊነት ህግን የሚጥስ በመሆኑ በአስቸኳይ መቆም ይኖርበታል›› ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል የአውሮፓ ህብረት ከፍተኛ ዲፕሎማት የሆኑት ካጃ ካላስ በዚህ ጥቃት የተነሳ በሩሲያ ላይ አዲስ ማእቀብ እንደሚጣል አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ በዛሬ መልእክታቸው ሩሲያ ቀንና ለሊት በዩክሬይን ላይ ጥቃት ልትፈፅም እንደምትችል ገልፀው አጋሮቻቸው አስተማማኝ የአየር መቃወሚያ እንዲሰጧቸውም ጠይቀዋል፡፡
ከጉብኝቱ በኋላ በቴሌግራም ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት መልእክት ‹‹ትላንት በሩሲያ ጥቃት በተፈፀመባቸው 3 ቦታዎች ላይ አሁንም ህይወት የማዳን ፍለጋው ቀጥሏል፡፡ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ፍርስራሾችን እየጠረጉ ቢሆንም እስካሁን 10 ሰዎች የት እንዳሉ አልታወቀም፡፡ በዚህ ጥቃት 30 ሰዎች መገደላቸው የተረጋገጠ ሲሆን ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እመኛለሁ፡፡›› ያሉት ዘለንስኪ ህፃናትን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ መቁሰላቸውንም አስረድተዋል፡፡ ትላንት በኬይቭ ብቻም ሳይሆን በሌሎች ግዛቶች ውስጥም ድብደባ መከናወኑን ያስረዱት ፕሬዝደንቱ በክሪቪ ሪህ አንድ ጋራዥ፣ ሁለት ትምህርት ቤቶችና የመኖሪያ ህንፃዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውና 7 ሰዎች እንቆሰሉ ጠቅሰዋል፡፡
እንዲሁም በኬርሰን ግዛት ደግሞ አንድ ሆስፒታል በሚሳኤል መመታቱን ገልፀዋል፡፡ ሲያስረዱም ‹‹ሩሲያዊያን ምን ኢላማ እንዳደረጉ ያውቁ ነበር፡፡ በኬርሰን የመቱት ምንም ወታደራዊ ጠቀሜታ የሌለው ሆስፒታል ነው፡፡ በዚህም በሚያሳዝን ሁኔታ አንድ ዶክተር ሲገደል ሌላ ነርስ ቆስላለች፡፡ በሱሚ ግዛት ደግሞ በአንድ አፓርታማ ላይ ባደረሱት ጥቃት አንዲት እናትና ሴት ልጇን ጨምሮ 4 ሰዎች ተገድለዋል፡፡›› በማለት አስታውቀዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ የትላንቱን የሩሲያ ጥቃት አውግዘው ተኩስ አቁም እንዲደረግ በድጋሚ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡ ዋና ፀሀፊው ጨምረውም ‹‹በየትኛውም ቦታ በሲቪሎችና ሲቪል መሰረተ ልማት ላይ የሚደረግ ጥቃት አለም አቀፍ የሰብአዊነት ህግን የሚጥስ በመሆኑ በአስቸኳይ መቆም ይኖርበታል›› ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል የአውሮፓ ህብረት ከፍተኛ ዲፕሎማት የሆኑት ካጃ ካላስ በዚህ ጥቃት የተነሳ በሩሲያ ላይ አዲስ ማእቀብ እንደሚጣል አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ በዛሬ መልእክታቸው ሩሲያ ቀንና ለሊት በዩክሬይን ላይ ጥቃት ልትፈፅም እንደምትችል ገልፀው አጋሮቻቸው አስተማማኝ የአየር መቃወሚያ እንዲሰጧቸውም ጠይቀዋል፡፡
1 month ago
''ወላጅ እናቱ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ታዳጊ በቁጥጥር ስር ዋለ'' ደብረብርሃን ፖሊስ መምሪያ
በደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር፣ እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ፣ አየር ጤና ቀበሌ ውስጥ ወላጅ እናቱን በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል የተጠረጠረው ወጣት ዮሴፍ ከበደ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ።
የክፍለ ከተማው ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ሟች ወ/ሮ ፍሬህይወት ገብረሚካኤል ተከራይታ ትኖርበት የነበረውን የተቆለፈ ቤት በር ሰብሮ በመግባት ባደረገው ፍተሻ፤ ሟች አንገቷ በቢላ ተቆርጦና ለብቻው በማዳበሪያ ተቋጥሮ መገኘቱን አስታውቋል።
በፖሊስ የመጀመሪያ ደረጃ ማጣራት ግድያው የተፈፀመው ሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም አካባቢ ሲሆን፣ የቤቱ የውጭ በርም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ተቆልፎ ሰንብቷል።
ፖሊስ አስከሬኑን ካነሳ በኋላ ባደረገው ፈጣን ክትትል፣ ወንጀሉን ፈፅሞ ወደ አዲስ አበባ የሸሸውና የ"666" አባል እንደሆነ የተነገረለት የሟች ልጅ ዮሴፍ ከበደ፤ ተመልሶ አክስቱ ቤት ተደብቆ ሳለ ወንጀሉን ከፈፀመበት ቢላ ጋር በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል።
የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ለሟች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እየተመኘ ይህ አሰቃቂ ወንጀል የፍርድ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ ሌት ተቀን በትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጧል።
Via:- ደብረብርሃን ፖሊስ መምሪያ
Seledadotio
Seledadotio
በደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር፣ እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ፣ አየር ጤና ቀበሌ ውስጥ ወላጅ እናቱን በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል የተጠረጠረው ወጣት ዮሴፍ ከበደ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ።
የክፍለ ከተማው ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ሟች ወ/ሮ ፍሬህይወት ገብረሚካኤል ተከራይታ ትኖርበት የነበረውን የተቆለፈ ቤት በር ሰብሮ በመግባት ባደረገው ፍተሻ፤ ሟች አንገቷ በቢላ ተቆርጦና ለብቻው በማዳበሪያ ተቋጥሮ መገኘቱን አስታውቋል።
በፖሊስ የመጀመሪያ ደረጃ ማጣራት ግድያው የተፈፀመው ሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም አካባቢ ሲሆን፣ የቤቱ የውጭ በርም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ተቆልፎ ሰንብቷል።
ፖሊስ አስከሬኑን ካነሳ በኋላ ባደረገው ፈጣን ክትትል፣ ወንጀሉን ፈፅሞ ወደ አዲስ አበባ የሸሸውና የ"666" አባል እንደሆነ የተነገረለት የሟች ልጅ ዮሴፍ ከበደ፤ ተመልሶ አክስቱ ቤት ተደብቆ ሳለ ወንጀሉን ከፈፀመበት ቢላ ጋር በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል።
የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ለሟች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እየተመኘ ይህ አሰቃቂ ወንጀል የፍርድ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ ሌት ተቀን በትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጧል።
Via:- ደብረብርሃን ፖሊስ መምሪያ
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ብዙዎችን ያሳዘነው ዛሬ ጥዋት በድንገት ወድቆ የሞተው ጋዜጠኛ እና የህግ አስከባሪው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ
በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ ጠዋት አንድ ከፍተኛ ሀዘን የፈጠረ ድንገተኛ ክስተት ተከስቷል። ታዋቂው ወጣት ጋዜጠኛ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አገልግሎት ባልደረባ የሆነው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ በድንገት ወድቆ ህይወቱ ማለፉ ተረጋግጧል።
ይህ ልብ ሰባሪ ዜና በባልደረቦቹ፣ በሙያ አጋሮቹ እና በሚያውቁት ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ ድንጋጤንና ሀዘንን ፈጥሯል።
ሟች ሳህለገብርኤል በአዲስ ቲቪ የዜና አንባቢ በመሆን ከማገልገሉ ባሻገር፣ በፌዴራል ማረሚያ ቤት በፖሊስ አባልነትና በምክትል ኢንስፔክተርነት ማዕረግ ሀገራዊ ግዳጁን በታማኝነት ሲወጣ የነበረ ታታሪ ወጣት ነበር።
ከበቸና ከተማ በመነሳት በዋና ከተማዋ የዜና ማዕከላትና በህግ ማስከበር ተቋማት ውስጥ የነበረው ተሳትፎ የብዙዎችን ትኩረት የሳበና ተስፋ የተጣለበት ነበር።
በስራ ቦታው ባሳየው መልካም ስነ-ምግባር፣ ዝቅታ እና እስረኞችን በሰብዓዊነት መንፈስ በመያዝ ረገድ በስራ ባልደረቦቹ ዘንድ እጅግ ተወዳጅና አርአያ የሚሆን ስብዕና ነበረው።
ሳህለገብርኤል ከዕረፍቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ያጋራው ፅሁፍ፣ ለሙያው ያለውን ጥልቅ ፍቅር እና ለወደፊት የነበረውን ትልቅ የሪፎርም ራዕይ በግልፅ ያሳያል።
በወቅቱ ባሰፈረው መልዕክት፣ በማረሚያ ቤት የፖሊስነት ህይወቱ በጣም ደስተኛ እንደነበረና የልጅነት ህልሙ የሆነውን የጋዜጠኝነትና የመሪነት ትምህርቱን እንዲማር እንዳስቻለው ገልጾ ነበር።
በተጨማሪም ፈጣሪ እድሜና ጤና ከሰጠው ማረሚያ ቤት እንዲሆን የሚፈልገውን ያህል ለማድረግ በግሉ መጣሩን እንደማያቆም በፅሁፉ አስፍሮ ነበር።
ይህ መልዕክት ዛሬ ከደረሰው አሳዛኝ መርዶ ጋር ተዳምሮ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ሰብሯል።
የጋዜጠኛ ሳህለገብርኤል ይትባረክ ህልፈት በአጭር የተቀጨ ታላቅ ተስፋ ነው። የእርሱ መልካም ስራ፣ ሰብዓዊነት እና የፅናት አርአያነት ሁልጊዜም በብዙዎች ልብ ውስጥ ሲታወስ ይኖራል።
ለሟች ቤተሰቦች፣ የቅርብ ወዳጆች፣ የአዲስ ቲቪ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤት የስራ ባልደረቦች እንዲሁም መላው ወዳጆቹ ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ በጥልቅ እንመኛለን።
ነፍሱን በገነት ያኑርልን።
©️መረጃ ቲዩብ
በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ ጠዋት አንድ ከፍተኛ ሀዘን የፈጠረ ድንገተኛ ክስተት ተከስቷል። ታዋቂው ወጣት ጋዜጠኛ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አገልግሎት ባልደረባ የሆነው ምክትል ኢንስፔክተር ሳህለገብርኤል ይትባረክ በድንገት ወድቆ ህይወቱ ማለፉ ተረጋግጧል።
ይህ ልብ ሰባሪ ዜና በባልደረቦቹ፣ በሙያ አጋሮቹ እና በሚያውቁት ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ ድንጋጤንና ሀዘንን ፈጥሯል።
ሟች ሳህለገብርኤል በአዲስ ቲቪ የዜና አንባቢ በመሆን ከማገልገሉ ባሻገር፣ በፌዴራል ማረሚያ ቤት በፖሊስ አባልነትና በምክትል ኢንስፔክተርነት ማዕረግ ሀገራዊ ግዳጁን በታማኝነት ሲወጣ የነበረ ታታሪ ወጣት ነበር።
ከበቸና ከተማ በመነሳት በዋና ከተማዋ የዜና ማዕከላትና በህግ ማስከበር ተቋማት ውስጥ የነበረው ተሳትፎ የብዙዎችን ትኩረት የሳበና ተስፋ የተጣለበት ነበር።
በስራ ቦታው ባሳየው መልካም ስነ-ምግባር፣ ዝቅታ እና እስረኞችን በሰብዓዊነት መንፈስ በመያዝ ረገድ በስራ ባልደረቦቹ ዘንድ እጅግ ተወዳጅና አርአያ የሚሆን ስብዕና ነበረው።
ሳህለገብርኤል ከዕረፍቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ያጋራው ፅሁፍ፣ ለሙያው ያለውን ጥልቅ ፍቅር እና ለወደፊት የነበረውን ትልቅ የሪፎርም ራዕይ በግልፅ ያሳያል።
በወቅቱ ባሰፈረው መልዕክት፣ በማረሚያ ቤት የፖሊስነት ህይወቱ በጣም ደስተኛ እንደነበረና የልጅነት ህልሙ የሆነውን የጋዜጠኝነትና የመሪነት ትምህርቱን እንዲማር እንዳስቻለው ገልጾ ነበር።
በተጨማሪም ፈጣሪ እድሜና ጤና ከሰጠው ማረሚያ ቤት እንዲሆን የሚፈልገውን ያህል ለማድረግ በግሉ መጣሩን እንደማያቆም በፅሁፉ አስፍሮ ነበር።
ይህ መልዕክት ዛሬ ከደረሰው አሳዛኝ መርዶ ጋር ተዳምሮ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ሰብሯል።
የጋዜጠኛ ሳህለገብርኤል ይትባረክ ህልፈት በአጭር የተቀጨ ታላቅ ተስፋ ነው። የእርሱ መልካም ስራ፣ ሰብዓዊነት እና የፅናት አርአያነት ሁልጊዜም በብዙዎች ልብ ውስጥ ሲታወስ ይኖራል።
ለሟች ቤተሰቦች፣ የቅርብ ወዳጆች፣ የአዲስ ቲቪ እና የፌዴራል ማረሚያ ቤት የስራ ባልደረቦች እንዲሁም መላው ወዳጆቹ ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ በጥልቅ እንመኛለን።
ነፍሱን በገነት ያኑርልን።
©️መረጃ ቲዩብ
2 months ago
የድምፃዊ ሰማህኝ በለው ቀብር ቦሌ ቡልቡላ በሚገኘው መድሃኒያአለም ቤተክርስቲያን ዛሬ ይፈፀማል !!
ታዋቂው የባህል ዘፉኝ ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ)ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወቃል።
የቀብር ስነ ሰርዓቱ ም አዲሰ አበ ባ ቦሌ ቡልቡላ በሚገኘው መድሃኒያለም ቤተክርስቲያነ ከቀኑ 9:00 ዛሬ ይፈፀማል።
ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለአድናቂዎቹ መፅናናትን እንመኛለን:፣
ታዋቂው የባህል ዘፉኝ ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ)ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወቃል።
የቀብር ስነ ሰርዓቱ ም አዲሰ አበ ባ ቦሌ ቡልቡላ በሚገኘው መድሃኒያለም ቤተክርስቲያነ ከቀኑ 9:00 ዛሬ ይፈፀማል።
ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለአድናቂዎቹ መፅናናትን እንመኛለን:፣
2 months ago
የንፁሀን እልቂት በቃ ሊባል ይገባል!!
በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በአሰኮ ወረዳ፣ በሺርካ ወረዳ እና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ታጣቂዎች ንፁሀን የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮችን በመግደል በርካቶችን ከቤት ንብረታቸው ማፈናቀላቸውን በመስማቴ እጅግ አዝኛለው::
ይህን ሰይጣናዊ የጥፋት ተግባርም በፅኑ አወግዛለሁ::
በአርሲ በተደጋጋሚ ንፁሀኖችን ኢላማ ያደረገ ጥቃት እየተበራከተ በየጊዜው ለቅሶ እና ዋይታ ብቻ እየተሰማ ያለ መፍትሄ መቀጠሉ እጅግ ያሳምማል::
ንፁሃን ዜጎች እያለቁ ያለው ከውጪ በመጣ ወራሪ ጠላት ሳይሆን ወንድም ወንድሙ ላይ እየሰነዘረው ባለው አሳዛኝ ከጭካኔ ጥቃት ነው::
በሀገሩ ምድር በድህነት ህይወቱን እየመራ ለሚገኝ ንፁህ ህዝብ ከግራ እና በቀኝ ጠብመንጃ በታጠቁ ሃይሎች በማያውቁት አጀንዳ ለሞት፣ ለእልቂት፣ ለስደት መዳረጉ ልብ ሰባሪ ነው::
ይህ የንፁሀን እልቂት በቃ ሊባል ይገባል!!
ሁሉም ኢትዮጵያዊ የዚህ መሰሉን እልቂት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስቆም እጅ ለእጅ ተያይዞ ሊቆም ይገባል::
በአርሲ በተደጋጋሚ እየተፈፀመ በሚገኘው ጥቃት ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን ቤተሰቦች መፅናናትን እመኛለው::
ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችንም ቶሎ ያገግሙ ዘንድ አላህ እንዲረዳቸው እንዲሁም የተፈናቀሉትም ወደቄያቸው ደህንነታቸው ተጠብቆ ባስቸኳይ ይመለሱ ዘንድ ልባዊ ምኞቴ ነው::
አላህ ሀገራችንን እና ወገኖቻችንን ይጠብቅልን::
ሰላም መግባባቱንና መተዛዘኑን በመላው ሀገራችን ሀያሉ ጌታችን አላህ(ሱ.ወ) ያስፍንልን
ኡስታዝ አቡበከር
Seledadotio
Seledadotio
በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በአሰኮ ወረዳ፣ በሺርካ ወረዳ እና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ታጣቂዎች ንፁሀን የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮችን በመግደል በርካቶችን ከቤት ንብረታቸው ማፈናቀላቸውን በመስማቴ እጅግ አዝኛለው::
ይህን ሰይጣናዊ የጥፋት ተግባርም በፅኑ አወግዛለሁ::
በአርሲ በተደጋጋሚ ንፁሀኖችን ኢላማ ያደረገ ጥቃት እየተበራከተ በየጊዜው ለቅሶ እና ዋይታ ብቻ እየተሰማ ያለ መፍትሄ መቀጠሉ እጅግ ያሳምማል::
ንፁሃን ዜጎች እያለቁ ያለው ከውጪ በመጣ ወራሪ ጠላት ሳይሆን ወንድም ወንድሙ ላይ እየሰነዘረው ባለው አሳዛኝ ከጭካኔ ጥቃት ነው::
በሀገሩ ምድር በድህነት ህይወቱን እየመራ ለሚገኝ ንፁህ ህዝብ ከግራ እና በቀኝ ጠብመንጃ በታጠቁ ሃይሎች በማያውቁት አጀንዳ ለሞት፣ ለእልቂት፣ ለስደት መዳረጉ ልብ ሰባሪ ነው::
ይህ የንፁሀን እልቂት በቃ ሊባል ይገባል!!
ሁሉም ኢትዮጵያዊ የዚህ መሰሉን እልቂት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስቆም እጅ ለእጅ ተያይዞ ሊቆም ይገባል::
በአርሲ በተደጋጋሚ እየተፈፀመ በሚገኘው ጥቃት ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን ቤተሰቦች መፅናናትን እመኛለው::
ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችንም ቶሎ ያገግሙ ዘንድ አላህ እንዲረዳቸው እንዲሁም የተፈናቀሉትም ወደቄያቸው ደህንነታቸው ተጠብቆ ባስቸኳይ ይመለሱ ዘንድ ልባዊ ምኞቴ ነው::
አላህ ሀገራችንን እና ወገኖቻችንን ይጠብቅልን::
ሰላም መግባባቱንና መተዛዘኑን በመላው ሀገራችን ሀያሉ ጌታችን አላህ(ሱ.ወ) ያስፍንልን
ኡስታዝ አቡበከር
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የንፁሀን እልቂት በቃ ሊባል ይገባል!!
በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በአሰኮ ወረዳ፣ በሺርካ ወረዳ እና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ታጣቂዎች ንፁሀን የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮችን በመግደል በርካቶችን ከቤት ንብረታቸው ማፈናቀላቸውን በመስማቴ እጅግ አዝኛለው:: ይህን ሰይጣናዊ የጥፋት ተግባርም በፅኑ አወግዛለሁ
በአርሲ በተደጋጋሚ ንፁሀኖችን ኢላማ ያደረገ ጥቃት እየተበራከተ በየጊዜው ለቅሶ እና ዋይታ ብቻ እየተሰማ ያለ መፍትሄ መቀጠሉ እጅግ ያሳምማል::
ንፁሃን ዜጎች እያለቁ ያለው ከውጪ በመጣ ወራሪ ጠላት ሳይሆን ወንድም ወንድሙ ላይ እየሰነዘረው ባለው አሳዛኝ ከጭካኔ ጥቃት ነው::
በሀገሩ ምድር በድህነት ህይወቱን እየመራ ለሚገኝ ንፁህ ህዝብ ከግራ እና በቀኝ ጠብመንጃ በታጠቁ ሃይሎች በማያውቁት አጀንዳ ለሞት፣ ለእልቂት፣ ለስደት መዳረጉ ልብ ሰባሪ ነው::
ይህ የንፁሀን እልቂት በቃ ሊባል ይገባል!!
ሁሉም ኢትዮጵያዊ የዚህ መሰሉን እልቂት ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስቆም እጅ ለእጅ ተያይዞ ሊቆም ይገባል::
በአርሲ በተደጋጋሚ እየተፈፀመ በሚገኘው ጥቃት ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን ቤተሰቦች መፅናናትን እመኛለው::
ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችንም ቶሎ ያገግሙ ዘንድ አላህ እንዲረዳቸው እንዲሁም የተፈናቀሉትም ወደቄያቸው ደህንነታቸው ተጠብቆ ባስቸኳይ ይመለሱ ዘንድ ልባዊ ምኞቴ ነው
አላህ ሀገራችንን እና ወገኖቻችንን ይጠብቅልን::
ሰላም መግባባቱን እና መተዛዘኑን በመላው ሀገራችን ሀያሉ ጌታችን አላህ(ሱ.ወ) ያስፍንልን
ኡስታዝ አቡበከር አህመድ
በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በአሰኮ ወረዳ፣ በሺርካ ወረዳ እና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ታጣቂዎች ንፁሀን የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮችን በመግደል በርካቶችን ከቤት ንብረታቸው ማፈናቀላቸውን በመስማቴ እጅግ አዝኛለው:: ይህን ሰይጣናዊ የጥፋት ተግባርም በፅኑ አወግዛለሁ
በአርሲ በተደጋጋሚ ንፁሀኖችን ኢላማ ያደረገ ጥቃት እየተበራከተ በየጊዜው ለቅሶ እና ዋይታ ብቻ እየተሰማ ያለ መፍትሄ መቀጠሉ እጅግ ያሳምማል::
ንፁሃን ዜጎች እያለቁ ያለው ከውጪ በመጣ ወራሪ ጠላት ሳይሆን ወንድም ወንድሙ ላይ እየሰነዘረው ባለው አሳዛኝ ከጭካኔ ጥቃት ነው::
በሀገሩ ምድር በድህነት ህይወቱን እየመራ ለሚገኝ ንፁህ ህዝብ ከግራ እና በቀኝ ጠብመንጃ በታጠቁ ሃይሎች በማያውቁት አጀንዳ ለሞት፣ ለእልቂት፣ ለስደት መዳረጉ ልብ ሰባሪ ነው::
ይህ የንፁሀን እልቂት በቃ ሊባል ይገባል!!
ሁሉም ኢትዮጵያዊ የዚህ መሰሉን እልቂት ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስቆም እጅ ለእጅ ተያይዞ ሊቆም ይገባል::
በአርሲ በተደጋጋሚ እየተፈፀመ በሚገኘው ጥቃት ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን ቤተሰቦች መፅናናትን እመኛለው::
ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችንም ቶሎ ያገግሙ ዘንድ አላህ እንዲረዳቸው እንዲሁም የተፈናቀሉትም ወደቄያቸው ደህንነታቸው ተጠብቆ ባስቸኳይ ይመለሱ ዘንድ ልባዊ ምኞቴ ነው
አላህ ሀገራችንን እና ወገኖቻችንን ይጠብቅልን::
ሰላም መግባባቱን እና መተዛዘኑን በመላው ሀገራችን ሀያሉ ጌታችን አላህ(ሱ.ወ) ያስፍንልን
ኡስታዝ አቡበከር አህመድ
3 months ago
የጀግናዋ አትሌት የብርጓል መለሰ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ ይፈፀማል
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የረጅም ርቀት ሩጫ መድረኮች በክብር ስታስጠራ የቆየችው ጀግናዋ አትሌት የብርጓል መለሰ፣ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈፀም ታውቋል።
ትላንትና በመደበኛ የልምምድ ወቅት ላይ እያለች በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ የሚታወስ ሲሆን፣ የቀብር ሥነ-ሥርዓቷም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚከናወን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በአትሌቷ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ፤ ለቤተሰቦቿ፣ ለወዳጅ ዘመዶቿ እንዲሁም ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ተመኝቷል።
Via የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
seledadotio
seledadotio
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የረጅም ርቀት ሩጫ መድረኮች በክብር ስታስጠራ የቆየችው ጀግናዋ አትሌት የብርጓል መለሰ፣ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈፀም ታውቋል።
ትላንትና በመደበኛ የልምምድ ወቅት ላይ እያለች በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ የሚታወስ ሲሆን፣ የቀብር ሥነ-ሥርዓቷም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚከናወን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በአትሌቷ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ፤ ለቤተሰቦቿ፣ ለወዳጅ ዘመዶቿ እንዲሁም ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ተመኝቷል።
Via የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ባለውለታ የአትሌት የብርጓል መለሰ ድንገተኛ እረፍት
#fastmereja I በተለያዩ ዓለም አቀፍ የጎዳና ላይ ውድድሮች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ስታደርግ የቆየችው ዝነኛው አትሌት የብርጓል መለሰ፣ ለመጪው የካናዳው ኦታዋ ማራቶን ዝግጅት ላይ እያለች ዛሬ ጠዋት በድንገት ህይወቷ አልፏል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጀግናዋ አትሌት ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል።
አትሌት የብርጓል መለሰ በስፖርታዊ ጨዋታዋ ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ መድረኮች አዲስ አልነበረችም። እ.ኤ.አ በ2015 በኮንጎ ብራዛቪል በተካሄደው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች በግማሽ ማራቶን የነሐስ ሜዳሊያ በማሸነፍ ሀገሯን አስከብራለች። በታዋቂው የቺካጎ ማራቶን የብር ሜዳሊያ ባለቤት ከመሆኗም ባሻገር፣ በሻንጋይ፣ ፕራግ እና ሂውስተን ማራቶኖች ላይ የድል አክሊልን ተቀዳጅታለች። በተጨማሪም በፓሪስ ግማሽ ማራቶን ለሁለት ጊዜያት እና በሊዝበን ግማሽ ማራቶን አሸናፊ በመሆን ስሟ በደመቀ ሁኔታ የሚነሳ ብርቱ አትሌት ነበረች።
ለተሳትፎ በዝግጅት ላይ በነበረችበት ወቅት የተሰማው ይህ አስደንጋጭ ዜና በመላው ስፖርት አፍቃሪ ዘንድ ታላቅ ሀዘንን ፈጥሯል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለአትሌቷ ቤተሰቦች፣ ወዳጆች እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን ተመኝቷል።
የ"ፋስት መረጃ" ዝግጅት ክፍልም በጀግናዋ አትሌት ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቿ መፅናናትን ይመኛል።
#fastmereja I በተለያዩ ዓለም አቀፍ የጎዳና ላይ ውድድሮች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ስታደርግ የቆየችው ዝነኛው አትሌት የብርጓል መለሰ፣ ለመጪው የካናዳው ኦታዋ ማራቶን ዝግጅት ላይ እያለች ዛሬ ጠዋት በድንገት ህይወቷ አልፏል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጀግናዋ አትሌት ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል።
አትሌት የብርጓል መለሰ በስፖርታዊ ጨዋታዋ ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ መድረኮች አዲስ አልነበረችም። እ.ኤ.አ በ2015 በኮንጎ ብራዛቪል በተካሄደው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች በግማሽ ማራቶን የነሐስ ሜዳሊያ በማሸነፍ ሀገሯን አስከብራለች። በታዋቂው የቺካጎ ማራቶን የብር ሜዳሊያ ባለቤት ከመሆኗም ባሻገር፣ በሻንጋይ፣ ፕራግ እና ሂውስተን ማራቶኖች ላይ የድል አክሊልን ተቀዳጅታለች። በተጨማሪም በፓሪስ ግማሽ ማራቶን ለሁለት ጊዜያት እና በሊዝበን ግማሽ ማራቶን አሸናፊ በመሆን ስሟ በደመቀ ሁኔታ የሚነሳ ብርቱ አትሌት ነበረች።
ለተሳትፎ በዝግጅት ላይ በነበረችበት ወቅት የተሰማው ይህ አስደንጋጭ ዜና በመላው ስፖርት አፍቃሪ ዘንድ ታላቅ ሀዘንን ፈጥሯል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለአትሌቷ ቤተሰቦች፣ ወዳጆች እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን ተመኝቷል።
የ"ፋስት መረጃ" ዝግጅት ክፍልም በጀግናዋ አትሌት ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቿ መፅናናትን ይመኛል።
3 months ago
"እማዬ የሁሉ እናት" በእናቶች ቀን እማዬን እናስታውስ
#fastmereja I የደጋግ እጆች መገለጫ፣ የመልካምነት ተምሳሌት፣ የአገር ወዳድነት አብነት፣ የሴቶች መቻል ማመሳከሪያ፣ የመልካም እናትነት ውል፣ የማሕበረሰብ ማስተሳሰሪያ ገመድ፣ የቢዝነስ ፈጠራ ሞዴል አማረች ዘለቀ ሸንቁጥ (ሴንተራል)።
የሆሳዕናው ሚካዔል በአክናፉ አጅቦ፣ ከፈጣሪ የተለገሰችውን አንዲት ሕፃን "እንካችሁ! ብሎ ለዝህች ቅድስት አገር አስረከበ፡፡ በሀድያ ዞን፣ ሆሳዕና ከተማ፣ በራሱ ስም በተሰየመለት አባባቢ (ሚካዔል ሰፈር)፣ በሰኔ 21 (ዕለተ-ማርያም) 1948 ዓ.ም. የበረከት ምሳሌ ናት፤ ሴት ስትወለድ፣ የፀጋ ማሳያናት፤ እንስት በቤተሰብ ስትበቅል። የኃላፊነት ቁነጮ ናት፤ እናት በማሕበረሰብ ውስጥ ስትገኝ። ይህንን ደስታ፣ ይንን ፍስሃ፣ ይህን ሃሴት፣ ሴትን የወለደ፣ ያሳደገ፣ አብሮ የኖረ፣ ጣዕሟን የተረዳ ያውቀዋል። በዚህ ቤተሰብ፣ በዚህ ቀዬ፣ በዚህ መንደር፣ አማረች የተባለች ሕፃን ስትወለድ የሆነውም ይህ እውነት፣ ይህ ደስታ፣ ይህ ፍንደቃ ነው። ማን ያውቃል፤ የህፃኗ መዳረሻ መልካም ገዶች ተገልፆላቸውስ ቢሆን!
ማንም ልጅ ሲወልድ ተስፋ ያደርጋል፤ ማንም ፍሬ ሲያገኝ ፈጣሪውን ያመሰግናል፤ ፍሬው በእግዚአብሔር መንገድ ሲፀድቅለት ደግሞ የበለጠ ልቡን በሀሴት ይሞላል። አድጎ ተመንድጎ፣ ተምሮ ሰርቶ፣ አግብቶ ወልዶ፣ የልፋት ጥሪቱን በሃብት፣ የሰው መሆን በረከቱን በልጅና ልጅ ልጆች፣ የሕዝብ ፍቅርን፣ ባለው ደግነትና ተግባቦት ሲታገዝ ምርጥ የቢዝነስ ፈጣሪ ደግሞ፣ ከሰውነት አልፎ አንድ ግለሰብ አገር ይሆናል፡፡ ባለታሪኳ በግል ተናጠል ከማውሳት ይልቅ፣ በአገርነት ቢነገርላቸው የሚያንስባቸው እንጂ፣ አይበዛባቸውም።
እኝህ የአገርነት ተምሳሌት የሆኑት እናት የሀዋሳዋ ወ/ሮ አማረች ሴንትራል ናቸው፡፡
በተወለዱበት ሆሳዕና ከተማ አድገው፣ መደበኛ ትምህርታቸውን በዛው ከተማ ተከታትለዋል፡፡ በለጋ እድሜ፣ ገና 14 ዓመት ሲሆናቸው፣ ትዳርን “ሀ” ብለው የሚቋደሱበትን ዕድል ሕይወት አዘጋጀችላቸው፡፡ በዚሁም፣ ነፍሳቸውን ፈጣሪ በአፀደ-ገነት ያቆይልንና፣ ለሻለቃ ወልደሰንበት ዘበርጋ ማሩ ለተባሉ ኩሩ ወታደር፣ በ1962 ዓ.ም. ተዳሩ፣ ፈጣሪም ትዳራቸውን ባርኮ፣ ኑሯቸውን ጎብኝቶ፣ የፍቅራቸውን ማሰሪያ አራት ወንድና አንድ ሴት ልጆችን አፍርተዋል፡፡
የሰው ልጅ ቋሚ እግር እንጂ፣ ቋሚ አገር የለውም፤” እንደሚባለው፣ ከትዳር ምስረታ በኋላ፣ ከባለቤታቸው ሻምበል ወልደሰንበት ዘበርጋ በርካታ ክፍላተ-አገር ውስጥ ለመኖር ተገደዋል። ምክንያቱ ደግሞ ሻምበል ወልደሰንበት አገራቸውን የሚጠብቁ ቋሚ ቦታ ያልተወሰነላቸው ጀግና ወታደር በመሆናቸው ነው። በመሆኑም፣ በአዲስ አበባ፣ በአርሲ (አሰላ እና ጢቾ)፣ በጠረፍ አገር ሞያሌ፣ በመጨረሻም በሃዋሳ ከተማ በማድረግ አሳርገዋል።
ባላቤታቸው በግዳጅ ወደ ሰሜን ዕዝ በተላኩበት ግዜ፣ ወ/ሮ አማረች ቀደም ሲል ከእርሳቸው ጋር ሲኖሩ ከነበሩበት የፖሊስ ማሰልጠኛ ግቢ፣ ወደ ከፍተኛ 2 (በአሁኑ ሀይቅ ዳር ከ/ከተማ)፣ ቀበሌ 05 (አሁን ጉዱማሌ ቀበሌ) በመዛወር፣ በተሰጣቸው የቀበሌ ቤት ውስጥ በወር 24 ብር እየከፈሉ መኖር ጀመሩ።
በወታደራዊ ግዳጅ ላይ የነበሩት ጀግና ባለቤታቸው ሻምበል ወልደሰንበት ዘበርጋ በግንባር መሰዋታቸውን የተረዱት በዚሁ መኖሪያቸው ነበር። ከዚህ በኋላ፣ ልጆችን ለብቻ ማሳደግ፣ እነሱ የሰው እጅ እንዳያዩ ማድረግ፣ ጤንነታቸውን መንከባከብ፣ ማስተማርና ማብቃት የሚለው መራር እውነት እንደተጋፈጠባቸው ሲያረጋግጡ፤ ፈታኙን ሕይወት ፊት ለፊት ለመግጠም አልሰነፉም፤ ቆርጠው ተነሱ።
ይህንን ሕይወት መጋፈጥ በወቅቱ በቂ ዝግጅት ላላደረገች እንስት ምንያህል ፈታኝ እንደሚሆን መገንዘብ አይከብድም፤ በሆነው ከማዘን ይልቅ፣ የተሰበረን ልብ የሚጠግንና የሟችንም ሕልም የሚያሻግረው መፅናናት፣ መበርታት ጠንክሮ መስራት መሆኑን ያመኑት ወ/ሮ አማረች፣ በቀጥታ ያደረጉት እጃቸው ላይ ያለውን ጥበብ በመጠቀም ወደኑሮ መለወጥ ነበር።
ብዙዎች የወ/ሮ አማረችን ስም ሲጠሩ የወላጅ አባታቸውን ያህል የሚያስከትሉት መጠሪያ ነው "እሜዬ የሁሉ እናት" ይህ ልዩ መገለጫ የተሰጣቸው ልዩ በሆነ ስብዕናቸው ነው ። ያለ አንዳች ልዩነት፣ የሩቅ ሰው፣ የቅርብ ሳይሉ ሁሉንም እንደ እናት ስለሚወዱና ለሰው ያላቸው እውነተኛ ፍቅር ነው፡፡
ወ/ሮ አማረች በየዓመቱ 10 ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዘመዶቻቸውን እና ሌሎች ሰዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ወጪ ችለው ያስተምራሉ፡፡ እስካሁን ከ300 በላይ ተማሪዎች ተመርቀው ወደ ስራ ተሰማርተዋል።
ወ/ሮ አማረች በየአመቱ የአካል ጉዳተኛ ለሆኑ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እና ህብረተሰብ የትምህርት ቁሳቁስ ወጪ ይሸፍናሉ።
በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ 5 ትምህርት ቤቶች በየአመቱ የተለያዩ በዓላትን በሚያከብሩበት ወቅት የመስተንግዶ ወጪ ይሸፍኑ ነበር።
ወላጅ አልባ ህፃናትን እና አረጋውያንን የመንከባከብ ስራ ላይ ለተሰማሩ ድርጅቶች ድጋፍ ያደርጉ ነበር።
ይህ የተጠቀሰው ከብዙው በጥቂቱ ነው ። ወ/ሮ አማረች "እማዬ የሁሉ እናት" የተባሉበት መገለጫቸው ከዚህም በላይ ነው።
#fastmereja I የደጋግ እጆች መገለጫ፣ የመልካምነት ተምሳሌት፣ የአገር ወዳድነት አብነት፣ የሴቶች መቻል ማመሳከሪያ፣ የመልካም እናትነት ውል፣ የማሕበረሰብ ማስተሳሰሪያ ገመድ፣ የቢዝነስ ፈጠራ ሞዴል አማረች ዘለቀ ሸንቁጥ (ሴንተራል)።
የሆሳዕናው ሚካዔል በአክናፉ አጅቦ፣ ከፈጣሪ የተለገሰችውን አንዲት ሕፃን "እንካችሁ! ብሎ ለዝህች ቅድስት አገር አስረከበ፡፡ በሀድያ ዞን፣ ሆሳዕና ከተማ፣ በራሱ ስም በተሰየመለት አባባቢ (ሚካዔል ሰፈር)፣ በሰኔ 21 (ዕለተ-ማርያም) 1948 ዓ.ም. የበረከት ምሳሌ ናት፤ ሴት ስትወለድ፣ የፀጋ ማሳያናት፤ እንስት በቤተሰብ ስትበቅል። የኃላፊነት ቁነጮ ናት፤ እናት በማሕበረሰብ ውስጥ ስትገኝ። ይህንን ደስታ፣ ይንን ፍስሃ፣ ይህን ሃሴት፣ ሴትን የወለደ፣ ያሳደገ፣ አብሮ የኖረ፣ ጣዕሟን የተረዳ ያውቀዋል። በዚህ ቤተሰብ፣ በዚህ ቀዬ፣ በዚህ መንደር፣ አማረች የተባለች ሕፃን ስትወለድ የሆነውም ይህ እውነት፣ ይህ ደስታ፣ ይህ ፍንደቃ ነው። ማን ያውቃል፤ የህፃኗ መዳረሻ መልካም ገዶች ተገልፆላቸውስ ቢሆን!
ማንም ልጅ ሲወልድ ተስፋ ያደርጋል፤ ማንም ፍሬ ሲያገኝ ፈጣሪውን ያመሰግናል፤ ፍሬው በእግዚአብሔር መንገድ ሲፀድቅለት ደግሞ የበለጠ ልቡን በሀሴት ይሞላል። አድጎ ተመንድጎ፣ ተምሮ ሰርቶ፣ አግብቶ ወልዶ፣ የልፋት ጥሪቱን በሃብት፣ የሰው መሆን በረከቱን በልጅና ልጅ ልጆች፣ የሕዝብ ፍቅርን፣ ባለው ደግነትና ተግባቦት ሲታገዝ ምርጥ የቢዝነስ ፈጣሪ ደግሞ፣ ከሰውነት አልፎ አንድ ግለሰብ አገር ይሆናል፡፡ ባለታሪኳ በግል ተናጠል ከማውሳት ይልቅ፣ በአገርነት ቢነገርላቸው የሚያንስባቸው እንጂ፣ አይበዛባቸውም።
እኝህ የአገርነት ተምሳሌት የሆኑት እናት የሀዋሳዋ ወ/ሮ አማረች ሴንትራል ናቸው፡፡
በተወለዱበት ሆሳዕና ከተማ አድገው፣ መደበኛ ትምህርታቸውን በዛው ከተማ ተከታትለዋል፡፡ በለጋ እድሜ፣ ገና 14 ዓመት ሲሆናቸው፣ ትዳርን “ሀ” ብለው የሚቋደሱበትን ዕድል ሕይወት አዘጋጀችላቸው፡፡ በዚሁም፣ ነፍሳቸውን ፈጣሪ በአፀደ-ገነት ያቆይልንና፣ ለሻለቃ ወልደሰንበት ዘበርጋ ማሩ ለተባሉ ኩሩ ወታደር፣ በ1962 ዓ.ም. ተዳሩ፣ ፈጣሪም ትዳራቸውን ባርኮ፣ ኑሯቸውን ጎብኝቶ፣ የፍቅራቸውን ማሰሪያ አራት ወንድና አንድ ሴት ልጆችን አፍርተዋል፡፡
የሰው ልጅ ቋሚ እግር እንጂ፣ ቋሚ አገር የለውም፤” እንደሚባለው፣ ከትዳር ምስረታ በኋላ፣ ከባለቤታቸው ሻምበል ወልደሰንበት ዘበርጋ በርካታ ክፍላተ-አገር ውስጥ ለመኖር ተገደዋል። ምክንያቱ ደግሞ ሻምበል ወልደሰንበት አገራቸውን የሚጠብቁ ቋሚ ቦታ ያልተወሰነላቸው ጀግና ወታደር በመሆናቸው ነው። በመሆኑም፣ በአዲስ አበባ፣ በአርሲ (አሰላ እና ጢቾ)፣ በጠረፍ አገር ሞያሌ፣ በመጨረሻም በሃዋሳ ከተማ በማድረግ አሳርገዋል።
ባላቤታቸው በግዳጅ ወደ ሰሜን ዕዝ በተላኩበት ግዜ፣ ወ/ሮ አማረች ቀደም ሲል ከእርሳቸው ጋር ሲኖሩ ከነበሩበት የፖሊስ ማሰልጠኛ ግቢ፣ ወደ ከፍተኛ 2 (በአሁኑ ሀይቅ ዳር ከ/ከተማ)፣ ቀበሌ 05 (አሁን ጉዱማሌ ቀበሌ) በመዛወር፣ በተሰጣቸው የቀበሌ ቤት ውስጥ በወር 24 ብር እየከፈሉ መኖር ጀመሩ።
በወታደራዊ ግዳጅ ላይ የነበሩት ጀግና ባለቤታቸው ሻምበል ወልደሰንበት ዘበርጋ በግንባር መሰዋታቸውን የተረዱት በዚሁ መኖሪያቸው ነበር። ከዚህ በኋላ፣ ልጆችን ለብቻ ማሳደግ፣ እነሱ የሰው እጅ እንዳያዩ ማድረግ፣ ጤንነታቸውን መንከባከብ፣ ማስተማርና ማብቃት የሚለው መራር እውነት እንደተጋፈጠባቸው ሲያረጋግጡ፤ ፈታኙን ሕይወት ፊት ለፊት ለመግጠም አልሰነፉም፤ ቆርጠው ተነሱ።
ይህንን ሕይወት መጋፈጥ በወቅቱ በቂ ዝግጅት ላላደረገች እንስት ምንያህል ፈታኝ እንደሚሆን መገንዘብ አይከብድም፤ በሆነው ከማዘን ይልቅ፣ የተሰበረን ልብ የሚጠግንና የሟችንም ሕልም የሚያሻግረው መፅናናት፣ መበርታት ጠንክሮ መስራት መሆኑን ያመኑት ወ/ሮ አማረች፣ በቀጥታ ያደረጉት እጃቸው ላይ ያለውን ጥበብ በመጠቀም ወደኑሮ መለወጥ ነበር።
ብዙዎች የወ/ሮ አማረችን ስም ሲጠሩ የወላጅ አባታቸውን ያህል የሚያስከትሉት መጠሪያ ነው "እሜዬ የሁሉ እናት" ይህ ልዩ መገለጫ የተሰጣቸው ልዩ በሆነ ስብዕናቸው ነው ። ያለ አንዳች ልዩነት፣ የሩቅ ሰው፣ የቅርብ ሳይሉ ሁሉንም እንደ እናት ስለሚወዱና ለሰው ያላቸው እውነተኛ ፍቅር ነው፡፡
ወ/ሮ አማረች በየዓመቱ 10 ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዘመዶቻቸውን እና ሌሎች ሰዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ወጪ ችለው ያስተምራሉ፡፡ እስካሁን ከ300 በላይ ተማሪዎች ተመርቀው ወደ ስራ ተሰማርተዋል።
ወ/ሮ አማረች በየአመቱ የአካል ጉዳተኛ ለሆኑ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እና ህብረተሰብ የትምህርት ቁሳቁስ ወጪ ይሸፍናሉ።
በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ 5 ትምህርት ቤቶች በየአመቱ የተለያዩ በዓላትን በሚያከብሩበት ወቅት የመስተንግዶ ወጪ ይሸፍኑ ነበር።
ወላጅ አልባ ህፃናትን እና አረጋውያንን የመንከባከብ ስራ ላይ ለተሰማሩ ድርጅቶች ድጋፍ ያደርጉ ነበር።
ይህ የተጠቀሰው ከብዙው በጥቂቱ ነው ። ወ/ሮ አማረች "እማዬ የሁሉ እናት" የተባሉበት መገለጫቸው ከዚህም በላይ ነው።
3 months ago
የሰው ሕይወት ያጠፋን የፖሊስ አባል በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ከቀኑ 10፡40 ላይ አቶ ተገኝ ባልቻን በክላሽን ኮፕ ጠመንጃ የገደለውን ረዳት ሳጅን ማቴዎስ ተመቸውን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ከዚህ ቀደም በሟች እና በፖሊስ አባሉ መካከል ጠብ ተፈጥሮ አቶ ተገኝ በፖሊስ ላይ ባደረሰው ጉዳት ታስሮ በዋስ መለቀቁን አስታውሷል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በእለቱ ሟች በሌላ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ተይዘው ወደ ፖሊስ ጣቢያ ከሄዱ በኋላ ከመኪና ወርዶ ወደ ውስጥ እንዲገባ ሲጠየቅ አልገባም በሚል ግብ ግብ በመፍጠራቸው በአካባቢው ግርግር አጋጥሞ እንደነበር ፖሊስ ገልጿል፡፡
ምንም እንኳ ግለሰቡ ከፖሊስ አባላት ጋር ግርግር መፍጠራቸው ተገቢ ባይሆነም የፖሊስ አባሉ የፈፀመው ድርጊት ፍፁም ተቀባይነት የሌለው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት መሆኑን እና ፖሊስ ከቆመለት ዓላማ በተቃራኒ የተፈፀመ በመሆኑ ተቋሙን የማይወክል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ በግለሰቦች ላይ የሚፈፀምን መሰል ድርጊቶች የማይታግስ መሆኑን እና የግድያውን የምርመራ ውጤት በቅርቡ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
በተፈጠረው ድርጊት የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰማውን ሀዘን በመግለፅ ለሟች ቤተሰቦቸ፣ ዘመድ አዝማዶች፣ ጓደኞች መፅናናትን ተመኝቷል፡፡
ምንጭ:- አአ ፖሊስ
seledadotio
seledadotio
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ከቀኑ 10፡40 ላይ አቶ ተገኝ ባልቻን በክላሽን ኮፕ ጠመንጃ የገደለውን ረዳት ሳጅን ማቴዎስ ተመቸውን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ከዚህ ቀደም በሟች እና በፖሊስ አባሉ መካከል ጠብ ተፈጥሮ አቶ ተገኝ በፖሊስ ላይ ባደረሰው ጉዳት ታስሮ በዋስ መለቀቁን አስታውሷል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በእለቱ ሟች በሌላ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ተይዘው ወደ ፖሊስ ጣቢያ ከሄዱ በኋላ ከመኪና ወርዶ ወደ ውስጥ እንዲገባ ሲጠየቅ አልገባም በሚል ግብ ግብ በመፍጠራቸው በአካባቢው ግርግር አጋጥሞ እንደነበር ፖሊስ ገልጿል፡፡
ምንም እንኳ ግለሰቡ ከፖሊስ አባላት ጋር ግርግር መፍጠራቸው ተገቢ ባይሆነም የፖሊስ አባሉ የፈፀመው ድርጊት ፍፁም ተቀባይነት የሌለው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት መሆኑን እና ፖሊስ ከቆመለት ዓላማ በተቃራኒ የተፈፀመ በመሆኑ ተቋሙን የማይወክል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ በግለሰቦች ላይ የሚፈፀምን መሰል ድርጊቶች የማይታግስ መሆኑን እና የግድያውን የምርመራ ውጤት በቅርቡ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
በተፈጠረው ድርጊት የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰማውን ሀዘን በመግለፅ ለሟች ቤተሰቦቸ፣ ዘመድ አዝማዶች፣ ጓደኞች መፅናናትን ተመኝቷል፡፡
ምንጭ:- አአ ፖሊስ
seledadotio
seledadotio
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሰው ልጅ ህይወት፣ ያውም የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ ኃላፊነት በተሰጠው የፀጥታ አካል እጅ ሲቀጠፍ ከማየት በላይ ልብ የሚሰብር ክስተት የለም። በአዲስ አበባ ከተማ የተፈፀመውን አንጀትን የሚበላ የአንድ ዜጋ ግድያ ተከትሎ፣ የከተማው ፖሊስ ተቋም ድርጊቱን በፅኑ ሲያወግዝ፤ "ዲሽታጊና" በሚለው ተወዳጅ ስራው የሚታወቀው ድምፃዊ ታሪኩ ጋንኪሲ ደግሞ ጥላቻን እና ፍርሃትን የሚያወግዝ ጥልቅ የልብ ጩኸቱን አሰምቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት፣ ይህ አሳዛኝ ክስተት የተፈጠረው ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አካባቢ ነው። በዕለቱ ከቀኑ 10፡40 ላይ፣ ረዳት ሳጅን ማቴዎስ ተመቸው የተባለ የፖሊስ አባል አቶ ተገኝ ባልቻ የተባሉትን ግለሰብ በክላሽንኮቭ ጠመንጃ ተኩሶ ህይወታቸው እንዲያልፍ አድርጓል። ፖሊስ ግድያውን የፈፀመውን አባል ወዲያውኑ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ ጀምሯል።
ከዚህ ዘግናኝ ድርጊት ጀርባ ያለውን መንስኤ ፖሊስ ሲያብራራ፣ በሟች እና በፖሊስ አባሉ መካከል ከዚህ ቀደም የተፈጠረ ቂም እንደነበር ጠቁሟል። ከዚህ በፊት በተፈጠረ ጠብ አቶ ተገኝ በፖሊስ አባሉ ላይ ጉዳት አድርሰው ታስረው በዋስ ወጥተው ነበር። ይሁንና በዕለቱ ሟች በሌላ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ተይዘው ወደ ጣቢያ ሲመጡ፣ ከመኪና ወርደው ወደ ውስጥ አንገባም በማለታቸው በተፈጠረ ግብግብ ይህ አሳዛኝ ግድያ ሊፈፀም ችሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ይህንን ድርጊት "ፍፁም ተቀባይነት የሌለው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት" ሲል በፅኑ አውግዞታል። ምንም እንኳን ግለሰቡ ከፖሊስ አባላት ጋር ግርግር መፍጠራቸው ተገቢ ባይሆንም፣ የፖሊስ አባሉ የወሰደው የጭካኔ እርምጃ የፖሊስን ዓላማ የሚፃረር እና ተቋሙን የማይወክል መሆኑን አስረግጦ በመግለፅ፤ ለሟች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን ተመኝቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ እና የሰዎችን ህይወት በከንቱ መጥፋት በቅርበት የሚታዘበው ተወዳጁ ድምፃዊ ታሪኩ ጋንኪሲ (ዲሽታጊና)፣ ሀዘኑን ከመግለፅ ባለፈ ልብን ሰርስሮ የሚገባ የማንቂያ መልዕክት አስተላልፏል። በአሁኑ ወቅት ሰዎችን እርስበርስ እያባላ ያለውን የፍርሃት እና የጥርጣሬ ግድግዳ እንድናፈርስ ጥሪውን አቅርቧል።
"ጎረቤትህ ጠላትህ አይደለም፤ እሱም እንደ አንተ በኑሮ ውድነት የሚቃጠል፣ የሰላም ጥማት ያለው ወንድምህ ነው" በማለት የፃፈው ታሪኩ፣ ችግራችን የዘር ሳይሆን እርስ በእርሳችን እንድንፈራራ የሚያደርገን የፍርሀት ግድግዳ መሆኑን አስምሮበታል። አክሎም "እኛ ስንተማመን ጭቆና በራሱ ይፈርሳል፤ እጅ ለእጅ እንያያዝ፤ ያኔ ፍርሀት ቦታ አይኖረውም" ሲል ጽፏል።
የፖሊስ ጥብቅ የምርመራ ቃል እና የድምፃዊው የመተማመን ጥሪ በአንድ ላይ ሲታዩ፣ እንደ ማህበረሰብ ከጥላቻ እና ከበቀል አዙሪት ወጥተን "የነገውን የመተማመን ቤት አብረን እንገንባ" የሚለውን ጥልቅ መልዕክት የሚያስተጋቡ ናቸው። የሰው ልጅ ህይወት ክቡር ነው፤ ፍትህ ለሟች ቤተሰቦች እንዲሰጥና መሰል አሳዛኝ ድርጊቶች ዳግም እንዳይከሰቱ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት፣ ይህ አሳዛኝ ክስተት የተፈጠረው ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አካባቢ ነው። በዕለቱ ከቀኑ 10፡40 ላይ፣ ረዳት ሳጅን ማቴዎስ ተመቸው የተባለ የፖሊስ አባል አቶ ተገኝ ባልቻ የተባሉትን ግለሰብ በክላሽንኮቭ ጠመንጃ ተኩሶ ህይወታቸው እንዲያልፍ አድርጓል። ፖሊስ ግድያውን የፈፀመውን አባል ወዲያውኑ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ ጀምሯል።
ከዚህ ዘግናኝ ድርጊት ጀርባ ያለውን መንስኤ ፖሊስ ሲያብራራ፣ በሟች እና በፖሊስ አባሉ መካከል ከዚህ ቀደም የተፈጠረ ቂም እንደነበር ጠቁሟል። ከዚህ በፊት በተፈጠረ ጠብ አቶ ተገኝ በፖሊስ አባሉ ላይ ጉዳት አድርሰው ታስረው በዋስ ወጥተው ነበር። ይሁንና በዕለቱ ሟች በሌላ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ተይዘው ወደ ጣቢያ ሲመጡ፣ ከመኪና ወርደው ወደ ውስጥ አንገባም በማለታቸው በተፈጠረ ግብግብ ይህ አሳዛኝ ግድያ ሊፈፀም ችሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ይህንን ድርጊት "ፍፁም ተቀባይነት የሌለው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት" ሲል በፅኑ አውግዞታል። ምንም እንኳን ግለሰቡ ከፖሊስ አባላት ጋር ግርግር መፍጠራቸው ተገቢ ባይሆንም፣ የፖሊስ አባሉ የወሰደው የጭካኔ እርምጃ የፖሊስን ዓላማ የሚፃረር እና ተቋሙን የማይወክል መሆኑን አስረግጦ በመግለፅ፤ ለሟች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን ተመኝቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ እና የሰዎችን ህይወት በከንቱ መጥፋት በቅርበት የሚታዘበው ተወዳጁ ድምፃዊ ታሪኩ ጋንኪሲ (ዲሽታጊና)፣ ሀዘኑን ከመግለፅ ባለፈ ልብን ሰርስሮ የሚገባ የማንቂያ መልዕክት አስተላልፏል። በአሁኑ ወቅት ሰዎችን እርስበርስ እያባላ ያለውን የፍርሃት እና የጥርጣሬ ግድግዳ እንድናፈርስ ጥሪውን አቅርቧል።
"ጎረቤትህ ጠላትህ አይደለም፤ እሱም እንደ አንተ በኑሮ ውድነት የሚቃጠል፣ የሰላም ጥማት ያለው ወንድምህ ነው" በማለት የፃፈው ታሪኩ፣ ችግራችን የዘር ሳይሆን እርስ በእርሳችን እንድንፈራራ የሚያደርገን የፍርሀት ግድግዳ መሆኑን አስምሮበታል። አክሎም "እኛ ስንተማመን ጭቆና በራሱ ይፈርሳል፤ እጅ ለእጅ እንያያዝ፤ ያኔ ፍርሀት ቦታ አይኖረውም" ሲል ጽፏል።
የፖሊስ ጥብቅ የምርመራ ቃል እና የድምፃዊው የመተማመን ጥሪ በአንድ ላይ ሲታዩ፣ እንደ ማህበረሰብ ከጥላቻ እና ከበቀል አዙሪት ወጥተን "የነገውን የመተማመን ቤት አብረን እንገንባ" የሚለውን ጥልቅ መልዕክት የሚያስተጋቡ ናቸው። የሰው ልጅ ህይወት ክቡር ነው፤ ፍትህ ለሟች ቤተሰቦች እንዲሰጥና መሰል አሳዛኝ ድርጊቶች ዳግም እንዳይከሰቱ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የሰው ሕይወት ያጠፋን የፖሊስ አባልን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ከቀኑ 10፡40 ላይ አቶ ተገኝ ባልቻን በክላሽን ኮፕ ጠመንጃ የገደለውን ረዳት ሳጅን ማቴዎስ ተመቸውን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ከዚህ ቀደም በሟች እና በፖሊስ አባሉ መካከል ጠብ ተፈጥሮ አቶ ተገኝ በፖሊስ ላይ ባደረሰው ጉዳት ታስሮ በዋስ መለቀቁን አስታውሷል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በእለቱ ሟች በሌላ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ተይዘው ወደ ፖሊስ ጣቢያ ከሄዱ በኋላ ከመኪና ወርዶ ወደ ውስጥ እንዲገባ ሲጠየቅ አልገባም በሚል ግብ ግብ በመፍጠራቸው በአካባቢው ግርግር አጋጥሞ እንደነበር ፖሊስ ገልጿል፡፡
ምንም እንኳ ግለሰቡ ከፖሊስ አባላት ጋር ግርግር መፍጠራቸው ተገቢ ባይሆነም የፖሊስ አባሉ የፈፀመው ድርጊት ፍፁም ተቀባይነት የሌለው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት መሆኑን እና ፖሊስ ከቆመለት ዓላማ በተቃራኒ የተፈፀመ በመሆኑ ተቋሙን የማይወክል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ በግለሰቦች ላይ የሚፈፀምን መሰል ድርጊቶች የማይታግስ መሆኑን እና የግድያውን የምርመራ ውጤት በቅርቡ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
በተፈጠረው ድርጊት የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰማውን ሀዘን በመግለፅ ለሟች ቤተሰቦቸ፣ ዘመድ አዝማዶች፣ ጓደኞች መፅናናትን ተመኝቷል፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ከቀኑ 10፡40 ላይ አቶ ተገኝ ባልቻን በክላሽን ኮፕ ጠመንጃ የገደለውን ረዳት ሳጅን ማቴዎስ ተመቸውን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ከዚህ ቀደም በሟች እና በፖሊስ አባሉ መካከል ጠብ ተፈጥሮ አቶ ተገኝ በፖሊስ ላይ ባደረሰው ጉዳት ታስሮ በዋስ መለቀቁን አስታውሷል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በእለቱ ሟች በሌላ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ተይዘው ወደ ፖሊስ ጣቢያ ከሄዱ በኋላ ከመኪና ወርዶ ወደ ውስጥ እንዲገባ ሲጠየቅ አልገባም በሚል ግብ ግብ በመፍጠራቸው በአካባቢው ግርግር አጋጥሞ እንደነበር ፖሊስ ገልጿል፡፡
ምንም እንኳ ግለሰቡ ከፖሊስ አባላት ጋር ግርግር መፍጠራቸው ተገቢ ባይሆነም የፖሊስ አባሉ የፈፀመው ድርጊት ፍፁም ተቀባይነት የሌለው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት መሆኑን እና ፖሊስ ከቆመለት ዓላማ በተቃራኒ የተፈፀመ በመሆኑ ተቋሙን የማይወክል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ በግለሰቦች ላይ የሚፈፀምን መሰል ድርጊቶች የማይታግስ መሆኑን እና የግድያውን የምርመራ ውጤት በቅርቡ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
በተፈጠረው ድርጊት የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰማውን ሀዘን በመግለፅ ለሟች ቤተሰቦቸ፣ ዘመድ አዝማዶች፣ ጓደኞች መፅናናትን ተመኝቷል፡፡
4 months ago
ድንገተኛ አደጋ ሕይወታቸው አለፈ
#fastmereja I የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የምስራቅ ቀጠና የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ላይ ሲያገለግሉ የነበሩ ሶስት ከፍተኛ የሥራ መሪዎችና ባለሙያዎች በድንገተኛ የመኪና አደጋ ሕይወታቸው ማለፉን አስታውቋል።
በአደጋው ሕይወታቸው ያለፈው የሥራ መሪዎችና ባለሙያዎች፦
ሌ/ኮሎኔል ኢንጂነር አዲሱ ጎኣ (የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ)
አቶ ሳሙኤል ማሞ (የፕሮጀክቱ ሾፌር)
ኢንጂነር በረከት ኡታ (ከኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የፕሮጀክቱ አማካሪና ተቆጣጣሪ መሐንዲስ) መሆናቸው ተረጋግጧል።
ኢንተርፕራይዙ ባወጣው የሀዘን መግለጫ፣ ሟቾቹ ተቋማዊና ሀገራዊ ግዳጃቸውን በላቀ የሥራ ዲሲፕሊንና በትጋት ሲወጡ የነበሩ መሆናቸውን ገልጾ፤ በደረሰው ድንገተኛ ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል። ለሟች ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶችና ለሥራ ባልደረቦቻቸው መፅናናትን ተመኝቷል።
ሚያዝያ 03 ቀን 2018 ዓ.ም
#fastmereja I የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የምስራቅ ቀጠና የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ላይ ሲያገለግሉ የነበሩ ሶስት ከፍተኛ የሥራ መሪዎችና ባለሙያዎች በድንገተኛ የመኪና አደጋ ሕይወታቸው ማለፉን አስታውቋል።
በአደጋው ሕይወታቸው ያለፈው የሥራ መሪዎችና ባለሙያዎች፦
ሌ/ኮሎኔል ኢንጂነር አዲሱ ጎኣ (የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ)
አቶ ሳሙኤል ማሞ (የፕሮጀክቱ ሾፌር)
ኢንጂነር በረከት ኡታ (ከኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የፕሮጀክቱ አማካሪና ተቆጣጣሪ መሐንዲስ) መሆናቸው ተረጋግጧል።
ኢንተርፕራይዙ ባወጣው የሀዘን መግለጫ፣ ሟቾቹ ተቋማዊና ሀገራዊ ግዳጃቸውን በላቀ የሥራ ዲሲፕሊንና በትጋት ሲወጡ የነበሩ መሆናቸውን ገልጾ፤ በደረሰው ድንገተኛ ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል። ለሟች ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶችና ለሥራ ባልደረቦቻቸው መፅናናትን ተመኝቷል።
ሚያዝያ 03 ቀን 2018 ዓ.ም
4 months ago
በአዲስ አበባ ከተማ የተባበሩት አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ በአንድ ሰው ላይ የሞትና በሦስት ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
ዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 1፡00 ሠዓት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው የተባበሩት አደባባይ አካባቢ ነው አደጋው የደረሰው፡፡
የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3A-41968 አ/አ የሆነ አልያንስ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከአቤም ወደ የተባበሩት አቅጣጫ ቁልቁለቱን በመጓዝ ላይ ሳለ ከአያት ወደ ሲ.ኤም.ሲ አቅጣጫ እየተጓዙ ከነበሩ የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-35090 አ/አ እና የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3B-57071 አ/አ ቪትዝ የሆኑ ተሽከርካሪዎችን በመግጨት የተባበሩት አደባባዩ ላይ በመውጣት ሊገለበጥ ችሏል፡፡
በአደጋውም የፒካፕ መኪናው አሽከርካሪ ህይወት ወዲያውኑ ሲያልፍ በውስጡ ተሳፍረው የነበሩ ሁለት የ7ኛ እና የ5ኛ ክፍል ሴት ተማሪዎች እንዲሁም የቪትስ መኪናው አሽከርካሪ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል፡፡
አሽከርካሪዎች ሁሌም ቢሆን የመንገዱን ሁኔታና አቀማመጥ በሚገባ በማጤን ተሽከርካሪያቸውን መቆጣጠር በሚያስችላቸው ሁኔታ ሊያሽከረክሩ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን እያስተላለፈ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን ለተጎጂዎችም ብርታትን ይመኛል፡፡
Addis Ababa police
ዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 1፡00 ሠዓት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው የተባበሩት አደባባይ አካባቢ ነው አደጋው የደረሰው፡፡
የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3A-41968 አ/አ የሆነ አልያንስ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከአቤም ወደ የተባበሩት አቅጣጫ ቁልቁለቱን በመጓዝ ላይ ሳለ ከአያት ወደ ሲ.ኤም.ሲ አቅጣጫ እየተጓዙ ከነበሩ የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-35090 አ/አ እና የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3B-57071 አ/አ ቪትዝ የሆኑ ተሽከርካሪዎችን በመግጨት የተባበሩት አደባባዩ ላይ በመውጣት ሊገለበጥ ችሏል፡፡
በአደጋውም የፒካፕ መኪናው አሽከርካሪ ህይወት ወዲያውኑ ሲያልፍ በውስጡ ተሳፍረው የነበሩ ሁለት የ7ኛ እና የ5ኛ ክፍል ሴት ተማሪዎች እንዲሁም የቪትስ መኪናው አሽከርካሪ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል፡፡
አሽከርካሪዎች ሁሌም ቢሆን የመንገዱን ሁኔታና አቀማመጥ በሚገባ በማጤን ተሽከርካሪያቸውን መቆጣጠር በሚያስችላቸው ሁኔታ ሊያሽከረክሩ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን እያስተላለፈ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን ለተጎጂዎችም ብርታትን ይመኛል፡፡
Addis Ababa police
4 months ago
EBS 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ!
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር በልባዊ ክብርና አክብሮት የተሞላ የምስጋና መልዕክቱን ለEBS ቴሌቭዥን።
ታላቁ ተስፈኛ እና ሰብአዊ ሰው አቶ አማን ፍስሃ ጽዮን በሕይወቱ ዘመን ለበጎ ሥራዎች ያለውን ድጋፍ በተግባር አሳይቶናል።
በተለይም መቄዶንያ የሚሰራቸውን የበጎ አድራጎት ሥራዎች በEBS ቴሌቭዥን መድረክ ላይ ያለ ምንም ክፍያ እንዲቀርቡ በመፍቀድ ብዙ ሰዎች ድረስ እንዲደርሱ በማድረግና በተለያየ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል ::
ይህም የልቡ ታላቅነትና የሰብአዊነት እውነተኛ ምልክት ነው።
እሱ ከዚህ ዓለም ድካም ካረፈ በኃላም ለ40 ቀን መታሰቢያው በተደረገው ሰብአዊ ተግባር፣ ለ9,000 ተገልጋዮቻችን ቁርስ በማብላት የ ነፍስ ይማር ፕሮግራሙን ቤተሰቦቹ እና የEBS አባላት በመቄዶንያ አድርገዉ በደማቁ አስበውታል ::
የተደረገው ተግባር እጅግ የምንወደዉ እና የምናከብረዉ አቶ አማን ፍስሃ ፅዮንን እጅግ የሚያከብርና የማይረሳ ሰው መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ሥራ ነው።
በፕሮግራሙ ላይም በEBS ቴሌቭዥን ስም በባለቤቱ በ ወይዘሮ ማክዳ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር ድጋፍ ተበርክቶልናል።
ይህ ሁሉ የአማን ፍስሃ ጽዮን ራዕይና ልግስና እንደሚቀጥል ማሳያ ነው፤ ስሙም በበጎ አድራጎት እስከ ዘላለም ዘላቂ ሁኖ ይኖራል።
በመጨረሻም ዶ/ር ብንያም በ9,000 አረጋዉያን እና አዕምሮ ህሙማን ስም አመስግነዋል።
ይህ የተደረገው ታላቅ ድጋፍ በሁሉም ልብ ውስጥ ዘላቂ ምስጋና እንዲቀር አድርጎናል።
መቄዶንያ በዚህ የተደረገውን ድጋፍ በከፍተኛ አክብሮት በመቀበል፣ ለቤተሰቡ መፅናናትን እንዲሁም ለነፍሱ መልካም ማረፊያን ይመኛል፤
ወይዘሮ ማክዳን እናመሰግናለን!
seledadotio
seledadotio
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር በልባዊ ክብርና አክብሮት የተሞላ የምስጋና መልዕክቱን ለEBS ቴሌቭዥን።
ታላቁ ተስፈኛ እና ሰብአዊ ሰው አቶ አማን ፍስሃ ጽዮን በሕይወቱ ዘመን ለበጎ ሥራዎች ያለውን ድጋፍ በተግባር አሳይቶናል።
በተለይም መቄዶንያ የሚሰራቸውን የበጎ አድራጎት ሥራዎች በEBS ቴሌቭዥን መድረክ ላይ ያለ ምንም ክፍያ እንዲቀርቡ በመፍቀድ ብዙ ሰዎች ድረስ እንዲደርሱ በማድረግና በተለያየ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል ::
ይህም የልቡ ታላቅነትና የሰብአዊነት እውነተኛ ምልክት ነው።
እሱ ከዚህ ዓለም ድካም ካረፈ በኃላም ለ40 ቀን መታሰቢያው በተደረገው ሰብአዊ ተግባር፣ ለ9,000 ተገልጋዮቻችን ቁርስ በማብላት የ ነፍስ ይማር ፕሮግራሙን ቤተሰቦቹ እና የEBS አባላት በመቄዶንያ አድርገዉ በደማቁ አስበውታል ::
የተደረገው ተግባር እጅግ የምንወደዉ እና የምናከብረዉ አቶ አማን ፍስሃ ፅዮንን እጅግ የሚያከብርና የማይረሳ ሰው መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ሥራ ነው።
በፕሮግራሙ ላይም በEBS ቴሌቭዥን ስም በባለቤቱ በ ወይዘሮ ማክዳ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር ድጋፍ ተበርክቶልናል።
ይህ ሁሉ የአማን ፍስሃ ጽዮን ራዕይና ልግስና እንደሚቀጥል ማሳያ ነው፤ ስሙም በበጎ አድራጎት እስከ ዘላለም ዘላቂ ሁኖ ይኖራል።
በመጨረሻም ዶ/ር ብንያም በ9,000 አረጋዉያን እና አዕምሮ ህሙማን ስም አመስግነዋል።
ይህ የተደረገው ታላቅ ድጋፍ በሁሉም ልብ ውስጥ ዘላቂ ምስጋና እንዲቀር አድርጎናል።
መቄዶንያ በዚህ የተደረገውን ድጋፍ በከፍተኛ አክብሮት በመቀበል፣ ለቤተሰቡ መፅናናትን እንዲሁም ለነፍሱ መልካም ማረፊያን ይመኛል፤
ወይዘሮ ማክዳን እናመሰግናለን!
seledadotio
seledadotio
4 months ago
ለመቄዶንያ
EBS 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ!
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር በልባዊ ክብርና አክብሮት የተሞላ የምስጋና መልዕክቱን ለEBS ቴሌቭዥን።
ታላቁ ተስፈኛ እና ሰብአዊ ሰው አቶ አማን ፍስሃ ጽዮን በሕይወቱ ዘመን ለበጎ ሥራዎች ያለውን ድጋፍ በተግባር አሳይቶናል።
በተለይም መቄዶንያ የሚሰራቸውን የበጎ አድራጎት ሥራዎች በEBS ቴሌቭዥን መድረክ ላይ ያለ ምንም ክፍያ እንዲቀርቡ በመፍቀድ ብዙ ሰዎች ድረስ እንዲደርሱ በማድረግና በተለያየ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል ::
ይህም የልቡ ታላቅነትና የሰብአዊነት እውነተኛ ምልክት ነው።
እሱ ከዚህ ዓለም ድካም ካረፈ በኃላም ለ40 ቀን መታሰቢያው በተደረገው ሰብአዊ ተግባር፣ ለ9,000 ተገልጋዮቻችን ቁርስ በማብላት የ ነፍስ ይማር ፕሮግራሙን ቤተሰቦቹ እና የEBS አባላት በመቄዶንያ አድርገዉ በደማቁ አስበውታል ::
የተደረገው ተግባር እጅግ የምንወደዉ እና የምናከብረዉ አቶ አማን ፍስሃ ፅዮንን እጅግ የሚያከብርና የማይረሳ ሰው መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ሥራ ነው።
በፕሮግራሙ ላይም በEBS ቴሌቭዥን ስም በባለቤቱ በ ወይዘሮ ማክዳ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር ድጋፍ ተበርክቶልናል።
ይህ ሁሉ የአማን ፍስሃ ጽዮን ራዕይና ልግስና እንደሚቀጥል ማሳያ ነው፤ ስሙም በበጎ አድራጎት እስከ ዘላለም ዘላቂ ሁኖ ይኖራል።
በመጨረሻም ዶ/ር ብንያም በ9,000 አረጋዉያን እና አዕምሮ ህሙማን ስም አመስግነዋል።
ይህ የተደረገው ታላቅ ድጋፍ በሁሉም ልብ ውስጥ ዘላቂ ምስጋና እንዲቀር አድርጎናል።
መቄዶንያ በዚህ የተደረገውን ድጋፍ በከፍተኛ አክብሮት በመቀበል፣ ለቤተሰቡ መፅናናትን እንዲሁም ለነፍሱ መልካም ማረፊያን ይመኛል፤
ወይዘሮ ማክዳን እናመሰግናለን!
EBS 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ!
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር በልባዊ ክብርና አክብሮት የተሞላ የምስጋና መልዕክቱን ለEBS ቴሌቭዥን።
ታላቁ ተስፈኛ እና ሰብአዊ ሰው አቶ አማን ፍስሃ ጽዮን በሕይወቱ ዘመን ለበጎ ሥራዎች ያለውን ድጋፍ በተግባር አሳይቶናል።
በተለይም መቄዶንያ የሚሰራቸውን የበጎ አድራጎት ሥራዎች በEBS ቴሌቭዥን መድረክ ላይ ያለ ምንም ክፍያ እንዲቀርቡ በመፍቀድ ብዙ ሰዎች ድረስ እንዲደርሱ በማድረግና በተለያየ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል ::
ይህም የልቡ ታላቅነትና የሰብአዊነት እውነተኛ ምልክት ነው።
እሱ ከዚህ ዓለም ድካም ካረፈ በኃላም ለ40 ቀን መታሰቢያው በተደረገው ሰብአዊ ተግባር፣ ለ9,000 ተገልጋዮቻችን ቁርስ በማብላት የ ነፍስ ይማር ፕሮግራሙን ቤተሰቦቹ እና የEBS አባላት በመቄዶንያ አድርገዉ በደማቁ አስበውታል ::
የተደረገው ተግባር እጅግ የምንወደዉ እና የምናከብረዉ አቶ አማን ፍስሃ ፅዮንን እጅግ የሚያከብርና የማይረሳ ሰው መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ሥራ ነው።
በፕሮግራሙ ላይም በEBS ቴሌቭዥን ስም በባለቤቱ በ ወይዘሮ ማክዳ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር ድጋፍ ተበርክቶልናል።
ይህ ሁሉ የአማን ፍስሃ ጽዮን ራዕይና ልግስና እንደሚቀጥል ማሳያ ነው፤ ስሙም በበጎ አድራጎት እስከ ዘላለም ዘላቂ ሁኖ ይኖራል።
በመጨረሻም ዶ/ር ብንያም በ9,000 አረጋዉያን እና አዕምሮ ህሙማን ስም አመስግነዋል።
ይህ የተደረገው ታላቅ ድጋፍ በሁሉም ልብ ውስጥ ዘላቂ ምስጋና እንዲቀር አድርጎናል።
መቄዶንያ በዚህ የተደረገውን ድጋፍ በከፍተኛ አክብሮት በመቀበል፣ ለቤተሰቡ መፅናናትን እንዲሁም ለነፍሱ መልካም ማረፊያን ይመኛል፤
ወይዘሮ ማክዳን እናመሰግናለን!
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የእስራኤል ሚኒስትር ልጅ በገዛ ቤቷ ሞታ ተገኘች
#ethiopia | የእስራኤል የሰፈራ እና ብሄራዊ ተልዕኮ ሚኒስትር ኦሪት ስትሮክ የ34 ዓመት ልጅ የሆነችው ሾሻና ስትሮክ፣ በትናንትናው ዕለት በሰሜን እስራኤል በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ህይወቷ አልፎ ተገኝታለች።
የሾሻና ህይወት ማለፍ መላውን እስራኤል ያስደነገጠ ሲሆን፣ ከሞቷ በስተጀርባ ያሉት ቅሬታዎች ደግሞ ጉዳዩን ይበልጥ አነጋጋሪ አድርገውታል።
ሾሻና ከመሞቷ በፊት ባሳለፈቻቸው ጥቂት ወራት ውስጥ፣ በወላጆቿ ላይ እጅግ ተከታታይ እና አስደንጋጭ ክሶችን ስታቀርብ ቆይታለች። ከነዚህም መካከል፦
* በልጅነቷ በወላጆቿ የጾታ ጥቃት ይደርስባት እንደነበር፤
* በአደገኛ ዕፅ የታገዘ “አምልኮታዊ ሥርዓት” ውስጥ እንድትሳተፍ ይገደዱ እንደነበር በይፋ ገልጻለች።
የተቃውሞ ድምጾች
የሾሻናን ሞት ተከትሎ በኢየሩሳሌም የዝምታ ተቃውሞ የተካሄደ ሲሆን፣ የሴቶች መብት ተሟጋች ድርጅቶች ፖሊስን ክፉኛ ወቅሰዋል። ተሟጋቾቹ እንደሚሉት ፖሊስ ቀደም ብሎ የቀረቡትን የጥቃት ክሶች ችላ በማለቱ ለሾሻና ሞት ምክንያት ሆኗል።
የመንግስት ምላሽ
ምንም እንኳን የሞቷ መንስኤ እስካሁን በይፋ ባይታወቅም፣ ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ለሚኒስትር ኦሪት ስትሮክ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል።
ጉዳዩ በፖለቲከኞች ቤተሰብ ውስጥ የተደበቁ በደሎችና የህግ አስከባሪዎች ዝምታ ላይ ትልቅ ጥያቄ አስነስቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #እስራኤል #ሾሻናስትሮክ #ኦሪትስትሮክ #ፍትህ #የሴቶችመብት #አለምአቀፍዜና
#ethiopia | የእስራኤል የሰፈራ እና ብሄራዊ ተልዕኮ ሚኒስትር ኦሪት ስትሮክ የ34 ዓመት ልጅ የሆነችው ሾሻና ስትሮክ፣ በትናንትናው ዕለት በሰሜን እስራኤል በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ህይወቷ አልፎ ተገኝታለች።
የሾሻና ህይወት ማለፍ መላውን እስራኤል ያስደነገጠ ሲሆን፣ ከሞቷ በስተጀርባ ያሉት ቅሬታዎች ደግሞ ጉዳዩን ይበልጥ አነጋጋሪ አድርገውታል።
ሾሻና ከመሞቷ በፊት ባሳለፈቻቸው ጥቂት ወራት ውስጥ፣ በወላጆቿ ላይ እጅግ ተከታታይ እና አስደንጋጭ ክሶችን ስታቀርብ ቆይታለች። ከነዚህም መካከል፦
* በልጅነቷ በወላጆቿ የጾታ ጥቃት ይደርስባት እንደነበር፤
* በአደገኛ ዕፅ የታገዘ “አምልኮታዊ ሥርዓት” ውስጥ እንድትሳተፍ ይገደዱ እንደነበር በይፋ ገልጻለች።
የተቃውሞ ድምጾች
የሾሻናን ሞት ተከትሎ በኢየሩሳሌም የዝምታ ተቃውሞ የተካሄደ ሲሆን፣ የሴቶች መብት ተሟጋች ድርጅቶች ፖሊስን ክፉኛ ወቅሰዋል። ተሟጋቾቹ እንደሚሉት ፖሊስ ቀደም ብሎ የቀረቡትን የጥቃት ክሶች ችላ በማለቱ ለሾሻና ሞት ምክንያት ሆኗል።
የመንግስት ምላሽ
ምንም እንኳን የሞቷ መንስኤ እስካሁን በይፋ ባይታወቅም፣ ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ለሚኒስትር ኦሪት ስትሮክ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል።
ጉዳዩ በፖለቲከኞች ቤተሰብ ውስጥ የተደበቁ በደሎችና የህግ አስከባሪዎች ዝምታ ላይ ትልቅ ጥያቄ አስነስቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #እስራኤል #ሾሻናስትሮክ #ኦሪትስትሮክ #ፍትህ #የሴቶችመብት #አለምአቀፍዜና
5 months ago
የእስራኤል ሚኒስትር ልጅ በገዛ ቤቷ ሞታ ተገኘች፤ ወላጆቿን በጾታ ጥቃት ስትከስ ነበር
የእስራኤል የሰፈራ እና ብሄራዊ ተልዕኮ ሚኒስትር ኦሪት ስትሮክ ልጅ የሆነችው የ34 ዓመቷ ሾሻና ስትሮክ፣ በሰሜን እስራኤል በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ትናንት እሁድ ህይወቷ አልፎ ተገኝታለች።
ሾሻና ከመሞቷ በፊት ባሳለፈቻቸው ጥቂት ወራት፣ ወላጆቿ በልጅነቷ የፆታ ጥቃት እንደፈጸሙባትና በአደገኛ ዕፅ የታገዘ “አምልኮታዊ ሥርዓት” ውስጥ እንድትሳተፍ እንዳስገደዷት በይፋ ስትከስ ቆይታለች።
ምንም እንኳን ፖሊስ ምርመራ ቢጀምርም፣ እስካሁን የሞቷ መንስኤ በግልፅ አልታወቀም።
የሴቶች መብት ተሟጋች ድርጅቶች ፖሊስ የቀረበውን የጥቃት ክስ ችላ በማለቱ ለዚህ አደጋ ተጋልጣለች በማለት በኢየሩሳሌም የዝምታ ተቃውሞ አካሂደዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ለሚኒስትር ኦሪት ስትሮክ ቤተሰብ መፅናናትን ተመኝተዋል።
ምንጭ: ጀሩሳሌም ፖስት
የእስራኤል የሰፈራ እና ብሄራዊ ተልዕኮ ሚኒስትር ኦሪት ስትሮክ ልጅ የሆነችው የ34 ዓመቷ ሾሻና ስትሮክ፣ በሰሜን እስራኤል በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ትናንት እሁድ ህይወቷ አልፎ ተገኝታለች።
ሾሻና ከመሞቷ በፊት ባሳለፈቻቸው ጥቂት ወራት፣ ወላጆቿ በልጅነቷ የፆታ ጥቃት እንደፈጸሙባትና በአደገኛ ዕፅ የታገዘ “አምልኮታዊ ሥርዓት” ውስጥ እንድትሳተፍ እንዳስገደዷት በይፋ ስትከስ ቆይታለች።
ምንም እንኳን ፖሊስ ምርመራ ቢጀምርም፣ እስካሁን የሞቷ መንስኤ በግልፅ አልታወቀም።
የሴቶች መብት ተሟጋች ድርጅቶች ፖሊስ የቀረበውን የጥቃት ክስ ችላ በማለቱ ለዚህ አደጋ ተጋልጣለች በማለት በኢየሩሳሌም የዝምታ ተቃውሞ አካሂደዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ለሚኒስትር ኦሪት ስትሮክ ቤተሰብ መፅናናትን ተመኝተዋል።
ምንጭ: ጀሩሳሌም ፖስት
5 months ago
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ለኢትዮጵያ አጋርነቷን ገለጸች
#ethiopia | አቡ ዳቢ — የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን በደረሰው የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያላትን አጋርነት ገለጸች።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ በከባድ ዝናብ ምክንያት በደረሰው በዚህ አሰቃቂ አደጋ የደርዘን የሚቆጠሩ ወገኖች ሕይወት በማለፉና ከፍተኛ ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች፣ ለኢትዮጵያ መንግሥትና ለሕዝቧ ያለውን ልባዊ መፅናናትና ሐዘኔታ በመግለጫው አስተላልፏል። ይህ የኤምሬትስ መግለጫ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ወንድማማችነትና የሰብዓዊነት ትብብር ዳግም ያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
The UAE has expressed its solidarity with the Federal Democratic Republic of Ethiopia over the victims of floods and landslides caused by heavy rains in the Gamo Zone in southern Ethiopia, which resulted in dozens of deaths and caused significant damage.
In a statement, the Ministry of Foreign Affairs (MoFA) expressed its sincere condolences and sympathy to the families of the victims, and to the government and people of Ethiopia over this tragedy.
#uae #ethiopia #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
وزارة الخارجية - الإمارات العربية المتحدة MoFA UAE
#ethiopia | አቡ ዳቢ — የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋሞ ዞን በደረሰው የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ያላትን አጋርነት ገለጸች።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ በከባድ ዝናብ ምክንያት በደረሰው በዚህ አሰቃቂ አደጋ የደርዘን የሚቆጠሩ ወገኖች ሕይወት በማለፉና ከፍተኛ ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች፣ ለኢትዮጵያ መንግሥትና ለሕዝቧ ያለውን ልባዊ መፅናናትና ሐዘኔታ በመግለጫው አስተላልፏል። ይህ የኤምሬትስ መግለጫ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ ወንድማማችነትና የሰብዓዊነት ትብብር ዳግም ያሳየ መሆኑ ተገልጿል።
The UAE has expressed its solidarity with the Federal Democratic Republic of Ethiopia over the victims of floods and landslides caused by heavy rains in the Gamo Zone in southern Ethiopia, which resulted in dozens of deaths and caused significant damage.
In a statement, the Ministry of Foreign Affairs (MoFA) expressed its sincere condolences and sympathy to the families of the victims, and to the government and people of Ethiopia over this tragedy.
#uae #ethiopia #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
وزارة الخارجية - الإمارات العربية المتحدة MoFA UAE
5 months ago
በጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት ናዳ አደጋ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በስፍራው ተገኝተው ኀዘናቸውን ገለጹ
#ethiopia | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጋሞ ዞን፣ ጋጮ ባባ ወረዳ "ማዞ ዶይሳ" ቀበሌ በደረሰው ድንገተኛ የመሬት ናዳ አደጋ የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለመግለጽ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በስፍራው ተገኝተዋል።
በጉብኝቱ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ወይዘሮ ዓለምፀሐይ ጳውሎስን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
የአደጋው አሳዛኝ ሁኔታ በአጭሩ፦
* የሟቾች ቁጥር፦ እስካሁን ባለው መረጃ የ52 ዜጎች ህይወት ማለፉ ተረጋግጧል።
* የፍለጋ ስራ፦ በአደጋው ደብዛቸው የጠፉ ሰዎችን የማፈላለግ ስራ አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል።
* የመንግስት ድጋፍ፦ ርዕሰ መስተዳድሩ እና ልዑካን ቡድናቸው በስፍራው ተገኝተው የተረፉትንና ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናንተዋል።
"በደረሰው ድንገተኛ አደጋ የተሰማን ሃዘን ጥልቅ ነው፤ ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ላጡ ወገኖች በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን" — የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ያስተላለፉት መልዕክት
መንግስት በአደጋው ሳቢያ የተፈናቀሉ እና ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች መልሶ ለማቋቋም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር እንደሚሰራ አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጋሞ #ደቡብኢትዮጵያ #የመሬትናዳ #መፅናናት #ኢትዮጵያ
#ethiopia | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጋሞ ዞን፣ ጋጮ ባባ ወረዳ "ማዞ ዶይሳ" ቀበሌ በደረሰው ድንገተኛ የመሬት ናዳ አደጋ የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለመግለጽ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በስፍራው ተገኝተዋል።
በጉብኝቱ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ወይዘሮ ዓለምፀሐይ ጳውሎስን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
የአደጋው አሳዛኝ ሁኔታ በአጭሩ፦
* የሟቾች ቁጥር፦ እስካሁን ባለው መረጃ የ52 ዜጎች ህይወት ማለፉ ተረጋግጧል።
* የፍለጋ ስራ፦ በአደጋው ደብዛቸው የጠፉ ሰዎችን የማፈላለግ ስራ አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል።
* የመንግስት ድጋፍ፦ ርዕሰ መስተዳድሩ እና ልዑካን ቡድናቸው በስፍራው ተገኝተው የተረፉትንና ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናንተዋል።
"በደረሰው ድንገተኛ አደጋ የተሰማን ሃዘን ጥልቅ ነው፤ ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ላጡ ወገኖች በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን" — የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ያስተላለፉት መልዕክት
መንግስት በአደጋው ሳቢያ የተፈናቀሉ እና ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች መልሶ ለማቋቋም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር እንደሚሰራ አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጋሞ #ደቡብኢትዮጵያ #የመሬትናዳ #መፅናናት #ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የሐዘን መግለጫ - #ከኢዜማ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ደጋማ ቀበሌያት በደረሰ መሬት መደርመስና ጎርፍ እስካሁን የ 64 ዜጎች ሕይወት ማለፉ የዜና አውታሮች ገልፀዋል።
ኢዜማ በዚህ አደጋ ሕይወታቸውን ባጡ ዜጎች የተሠማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀ ለቤተሰብ እና ወዳጆቻቸው መፅናናትን ይመኛል።
ቀደም ብሎ ይህ ዓይነት የተፈጥሮ አደጋ በቀድሞ አወቃቀር ደቡብ ክልል ውስጥ ይገኙ የነበሩ ቦታዎች በተለያየ ጊዜ ተመሳሳይ የመሬት ናዳና ጎርፍ የሚያሰተናግዱ ሲሆን አደጋዎቹ ከፍተኛ ጉዳትን ሲያደርሱ በተደጋጋሚ ተመልክተናል።
መንግሥት እንዲህ ዓይነት አደጋዎችን ለመከላከል የሚያስችሉ ቅድመ አደጋ መለያ ቴክኖሎጂዎችን መጠቀምና፣ መሠል ተፈጥሯዊ አደጋዎች እንዳይፈጠሩ የሚያደርጉ የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎችን ማለትም ሕብረተሰቡን ያሳተፈ የችግኝ ተከላ፤ ናዳውን የሚከላከሉ የግንባታ ሥራዎች (retention walls) ተግባራዊ ማድረግ እንዲሁም ዜጎችን ተደጋጋሚ አደጋ ከሚደርስባቸው አከባቢዎች በማንሳት በተሻሉ ቦታዎች እንዲኖሩ ማድረግ እና መሠል ተግባራትን መፈፀም ላይ ዕየታየ ያለውን ድክመት በማረም፤ በየዓመቱ መሰል አሳዛኝ ክስተቶችን መከላከል የሚያስችል እርምጃ በመውሰድ የዜጎችን ሕይወት ከአደጋ መከላከል ይጠበቅበታል፤ በተጨማሪም አደጋዎቹ ከተከሰቱ በኋላ ጉዳቱን መቀነስ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን የዜጎችን ደኽንነት እንዲጠብቅ እንጠይቃለን።
ዜጎችና ተቋማት ለተጎጂዎችና ቤተስቦቻቸው ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያድርጉ ጥሪ እያቀረብን የሚፈፀሙ ማንኛውም ሰብዓዊ ተግባራት ሕግን ባከበረ፣ ለተጎጂዎች መድረሱን በሚያረጋግጥ እና ግልፅነት በተሞላበት መልኩ መሆን እንዳለበት ለመግለጽ እንወዳለን።
በድጋሚ የተሠማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን ለሟች ቤተሰብ እና ወዳጆቻቸው ቶሎ መጽናናትን እንመኛለን።
#ኢዜማ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ደጋማ ቀበሌያት በደረሰ መሬት መደርመስና ጎርፍ እስካሁን የ 64 ዜጎች ሕይወት ማለፉ የዜና አውታሮች ገልፀዋል።
ኢዜማ በዚህ አደጋ ሕይወታቸውን ባጡ ዜጎች የተሠማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀ ለቤተሰብ እና ወዳጆቻቸው መፅናናትን ይመኛል።
ቀደም ብሎ ይህ ዓይነት የተፈጥሮ አደጋ በቀድሞ አወቃቀር ደቡብ ክልል ውስጥ ይገኙ የነበሩ ቦታዎች በተለያየ ጊዜ ተመሳሳይ የመሬት ናዳና ጎርፍ የሚያሰተናግዱ ሲሆን አደጋዎቹ ከፍተኛ ጉዳትን ሲያደርሱ በተደጋጋሚ ተመልክተናል።
መንግሥት እንዲህ ዓይነት አደጋዎችን ለመከላከል የሚያስችሉ ቅድመ አደጋ መለያ ቴክኖሎጂዎችን መጠቀምና፣ መሠል ተፈጥሯዊ አደጋዎች እንዳይፈጠሩ የሚያደርጉ የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎችን ማለትም ሕብረተሰቡን ያሳተፈ የችግኝ ተከላ፤ ናዳውን የሚከላከሉ የግንባታ ሥራዎች (retention walls) ተግባራዊ ማድረግ እንዲሁም ዜጎችን ተደጋጋሚ አደጋ ከሚደርስባቸው አከባቢዎች በማንሳት በተሻሉ ቦታዎች እንዲኖሩ ማድረግ እና መሠል ተግባራትን መፈፀም ላይ ዕየታየ ያለውን ድክመት በማረም፤ በየዓመቱ መሰል አሳዛኝ ክስተቶችን መከላከል የሚያስችል እርምጃ በመውሰድ የዜጎችን ሕይወት ከአደጋ መከላከል ይጠበቅበታል፤ በተጨማሪም አደጋዎቹ ከተከሰቱ በኋላ ጉዳቱን መቀነስ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን የዜጎችን ደኽንነት እንዲጠብቅ እንጠይቃለን።
ዜጎችና ተቋማት ለተጎጂዎችና ቤተስቦቻቸው ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያድርጉ ጥሪ እያቀረብን የሚፈፀሙ ማንኛውም ሰብዓዊ ተግባራት ሕግን ባከበረ፣ ለተጎጂዎች መድረሱን በሚያረጋግጥ እና ግልፅነት በተሞላበት መልኩ መሆን እንዳለበት ለመግለጽ እንወዳለን።
በድጋሚ የተሠማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን ለሟች ቤተሰብ እና ወዳጆቻቸው ቶሎ መጽናናትን እንመኛለን።
#ኢዜማ
5 months ago
ከብፁዕ አቡነ ኤልያስ የጋሞና አካባቢው ጎፋና ባስኬቶ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በጋሞ ዞነሰ ደጋማ አካባቢዎች በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ለጠፋው የሰው ሕይወት እና ላጋጠመው የንብረት ጉዳት የተሰማቸውን ኃዘን ገለጹ።
ብፁዕነታቸው የሰጡት መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል።
(ብፁዓን እለ ይላሕው ይእዜ እስመ እሙንቱ ይትፌሥሑ፡፡)
“የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው መፅናናትን ያገኛሉና፡፡'' (ማቴ.፭፤፬)
ትናንት በጋሞ ዞን በተለያዩ ደጋማ አካባቢዎች ማለትም በጋጮ ባባ ወረዳ ማዞ ዶይሳ ቀበሌ፣ በላካ፣ በቦንኬ ወረዳ የላ ቀበሌ እንዲሁም በከምባ ዙሪያ ወረዳ ባልታ ቀበሌዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተው የናዳና የጎርፍ አደጋ የ30 ወገኖቻችን ሕይወት ማለፉን፣ እንዲሁም በአርባ ምንጭ ከተማና ዙሪያው የኩልፎና ስጎ ወንዞች መሙላት በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱን በታላቅ ሐዘን ሰምተናል።
ይህ ድንገተኛ አደጋ በወገኖቻችን ላይ ያደረሰው የሕይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት ለመላው የአካባቢው ነዋሪና ለቤተ ክርስቲያናችን ትልቅ መርዶ ነው።በመሆኑም በራሴና በሀገረ ስብከቱ ጽሕፈት ቤት ስም እንዲሁም በመላው የኦርቶዶክሳዊያን ምዕመናን ስም የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እንገልጻለን፡፡
በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን ፈጣሪ አምላክ ነፍሳቸውን በገነት እንዲያሳርፍልን፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸውም መጽናናትን እንዲሰጥ እንጸልያለን። በንብረታቸው ላይ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችንም ፈጣሪ ጥንካሬውን እንዲሰጣቸው እንመኛለን፡፡
ሀገረ ስብከታችን ይህንን አስከፊ ወቅት ለማለፍና የተጎዱ ወገኖቻችንን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ማንኛውም ዓይነት ሰብአዊ ድጋፍና መርሐ ግብሮች ላይየበኩሉን አስተዋጽኦ የሚያደርግ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ለመግለጽ እንወዳለን፡።
መላው ሕዝባችንም የተጎዱትን በመርዳትና በማጽናናት የወንድማማችነትና የአብሮነት እናስተላልፋለን። የቆየውን እሴቱን በተግባር እንዲያሳይ ጥሪያችንን
እግዚአብሔር አምላክ ሕዝባችንንና ምድራችንን ከክፉ መከራ ሁሉ ይጠብቅልን !!
ብፁዕ አቡነ ኤልያስ
የጋሞና አካባቢው፣ ጎፋና ባስኬቶ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል !!
መጋቢት 2 /2018 ዓ/ም አርባ ምንጭ
ብፁዕነታቸው የሰጡት መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል።
(ብፁዓን እለ ይላሕው ይእዜ እስመ እሙንቱ ይትፌሥሑ፡፡)
“የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው መፅናናትን ያገኛሉና፡፡'' (ማቴ.፭፤፬)
ትናንት በጋሞ ዞን በተለያዩ ደጋማ አካባቢዎች ማለትም በጋጮ ባባ ወረዳ ማዞ ዶይሳ ቀበሌ፣ በላካ፣ በቦንኬ ወረዳ የላ ቀበሌ እንዲሁም በከምባ ዙሪያ ወረዳ ባልታ ቀበሌዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተው የናዳና የጎርፍ አደጋ የ30 ወገኖቻችን ሕይወት ማለፉን፣ እንዲሁም በአርባ ምንጭ ከተማና ዙሪያው የኩልፎና ስጎ ወንዞች መሙላት በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱን በታላቅ ሐዘን ሰምተናል።
ይህ ድንገተኛ አደጋ በወገኖቻችን ላይ ያደረሰው የሕይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት ለመላው የአካባቢው ነዋሪና ለቤተ ክርስቲያናችን ትልቅ መርዶ ነው።በመሆኑም በራሴና በሀገረ ስብከቱ ጽሕፈት ቤት ስም እንዲሁም በመላው የኦርቶዶክሳዊያን ምዕመናን ስም የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እንገልጻለን፡፡
በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን ፈጣሪ አምላክ ነፍሳቸውን በገነት እንዲያሳርፍልን፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸውም መጽናናትን እንዲሰጥ እንጸልያለን። በንብረታቸው ላይ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችንም ፈጣሪ ጥንካሬውን እንዲሰጣቸው እንመኛለን፡፡
ሀገረ ስብከታችን ይህንን አስከፊ ወቅት ለማለፍና የተጎዱ ወገኖቻችንን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ማንኛውም ዓይነት ሰብአዊ ድጋፍና መርሐ ግብሮች ላይየበኩሉን አስተዋጽኦ የሚያደርግ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ለመግለጽ እንወዳለን፡።
መላው ሕዝባችንም የተጎዱትን በመርዳትና በማጽናናት የወንድማማችነትና የአብሮነት እናስተላልፋለን። የቆየውን እሴቱን በተግባር እንዲያሳይ ጥሪያችንን
እግዚአብሔር አምላክ ሕዝባችንንና ምድራችንን ከክፉ መከራ ሁሉ ይጠብቅልን !!
ብፁዕ አቡነ ኤልያስ
የጋሞና አካባቢው፣ ጎፋና ባስኬቶ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል !!
መጋቢት 2 /2018 ዓ/ም አርባ ምንጭ
5 months ago
የዳግማዊ ሚኒልክ ሆስፒታል አንጋፋዋ ሲ/ር በላዩ ደምሴ አጭር የህይወት ታሪክ
ትሁትና ሰው አፍቃሪዋ ነርስ ሲ/ር በላዩ ደምሴ ከአባታቸው ከሃምሳ አለቃ ደምሴ አያኖ እና ከእናታቸው ወ/ሮ የሺ ወርደፋ በአዲስ አበባ በአራዳ ክፍለ ከተማ በ1960 ዓ.ም. ተወለዱ::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በ1967 ዓ.ም. በኮከበ ፅባህ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን መከታተል ጀምረዋል::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ በ1970 ዓ.ም. በኢትዮ ሱማሌ ጦርነት ለሀገራቸው ሲሉ መስዋዕትነት ለከፈሉ የኢትዮጵያ ጀግና የወታደር ልጆች ከኩባ መንግስት በተሰጠው የትምህርት እድል በመጀመሪያ ዙር በኩባ ሀገር በመጓዝ በወጣቶች ደሴት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዲሁም በካራማሬ ት/ቤት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በመቀጠል እዛው ኩባ የሳንታ ክላራ ት/ቤት በነርሲንግ ሙያ ዲፕሎማቸውን ተምረው በማዕረግ ተመርቀዋል::
አንጋፋዋ ነርስ አባታቸው መስዋዕት የሆኑላትን ሀገር በቁርጠኝነት በቅንነትና በሀገር ፍቅር ስሜት ህዝቦቻቸውና ወገኖቻቸውን ለማገልገል ከኩባ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ መስከረም 1 ቀን 1980 ዓ.ም. በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆ/ል በመቀጠር በዲፕሎማ ነርሲነት በሙያቸው ሀ ብለው ማገልገል ጀምረዋል::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ ከተቀጠሩበት ጊዜ ጀምሮ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ በተለያዩ የህክምና ክፍሎች በሙያቸው በኃላፊነት እንዲሁም ሆስፒታሉን በተለያዩ የኮሚቴ ስራዎች በማገልገል የተመሰከረላቸውና የተለያዩ የእውቅና ሽልማት ሰርተፊኬት ያገኙ ናቸው::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ በነርሲንግ ሙያ የዲግሪ ትምህርታቸውንም ከ2007 – 2010 ዓ.ም. ድረስ በዳግማዊ ሚኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተከታትለው አጠናቅቀዋል::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ ባለትዳርና የሶስት ልጆች እናትና የሶስት የልጅ ልጆችም ያዩ እንዲሁም ልጆቻቸውንም ለማዕረግ ያበቁ ጠንካራ እናት ነበሩ::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ ለብዙዎች አይበገሬነትን ያለመሸነፍንና ለመታገት ዓላማ እስከ መጨረሻው መፅናትን ያስተማሩ ጀግና እናትና መምህርትም ነበሩ::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆ/ል ላለፉት 39 ዓመታት በተለያዩ ክፍሎች የሠሩና እስከ ትናንትና ቀን ማለትም እስከ 17/6/2018 ዓ.ም. ድረስ ከሥራ ገበታቸው ሳይለዩ በዚሁ ዕለት በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ በተወለዱ በ58 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል::
ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን::
ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!!
ዳግማዊ ሚኒልክ ሆስፒታል
ትሁትና ሰው አፍቃሪዋ ነርስ ሲ/ር በላዩ ደምሴ ከአባታቸው ከሃምሳ አለቃ ደምሴ አያኖ እና ከእናታቸው ወ/ሮ የሺ ወርደፋ በአዲስ አበባ በአራዳ ክፍለ ከተማ በ1960 ዓ.ም. ተወለዱ::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በ1967 ዓ.ም. በኮከበ ፅባህ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን መከታተል ጀምረዋል::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ በ1970 ዓ.ም. በኢትዮ ሱማሌ ጦርነት ለሀገራቸው ሲሉ መስዋዕትነት ለከፈሉ የኢትዮጵያ ጀግና የወታደር ልጆች ከኩባ መንግስት በተሰጠው የትምህርት እድል በመጀመሪያ ዙር በኩባ ሀገር በመጓዝ በወጣቶች ደሴት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዲሁም በካራማሬ ት/ቤት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በመቀጠል እዛው ኩባ የሳንታ ክላራ ት/ቤት በነርሲንግ ሙያ ዲፕሎማቸውን ተምረው በማዕረግ ተመርቀዋል::
አንጋፋዋ ነርስ አባታቸው መስዋዕት የሆኑላትን ሀገር በቁርጠኝነት በቅንነትና በሀገር ፍቅር ስሜት ህዝቦቻቸውና ወገኖቻቸውን ለማገልገል ከኩባ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ መስከረም 1 ቀን 1980 ዓ.ም. በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆ/ል በመቀጠር በዲፕሎማ ነርሲነት በሙያቸው ሀ ብለው ማገልገል ጀምረዋል::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ ከተቀጠሩበት ጊዜ ጀምሮ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ በተለያዩ የህክምና ክፍሎች በሙያቸው በኃላፊነት እንዲሁም ሆስፒታሉን በተለያዩ የኮሚቴ ስራዎች በማገልገል የተመሰከረላቸውና የተለያዩ የእውቅና ሽልማት ሰርተፊኬት ያገኙ ናቸው::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ በነርሲንግ ሙያ የዲግሪ ትምህርታቸውንም ከ2007 – 2010 ዓ.ም. ድረስ በዳግማዊ ሚኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተከታትለው አጠናቅቀዋል::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ ባለትዳርና የሶስት ልጆች እናትና የሶስት የልጅ ልጆችም ያዩ እንዲሁም ልጆቻቸውንም ለማዕረግ ያበቁ ጠንካራ እናት ነበሩ::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ ለብዙዎች አይበገሬነትን ያለመሸነፍንና ለመታገት ዓላማ እስከ መጨረሻው መፅናትን ያስተማሩ ጀግና እናትና መምህርትም ነበሩ::
ሲ/ር በላዩ ደምሴ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆ/ል ላለፉት 39 ዓመታት በተለያዩ ክፍሎች የሠሩና እስከ ትናንትና ቀን ማለትም እስከ 17/6/2018 ዓ.ም. ድረስ ከሥራ ገበታቸው ሳይለዩ በዚሁ ዕለት በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ በተወለዱ በ58 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል::
ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን::
ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!!
ዳግማዊ ሚኒልክ ሆስፒታል
5 months ago
🕯️ የመምህር ዘለዓለም ወንድሙ (ወልደ ሰማዕት) የሽኝት መርሐ-ግብር
በሰሜን አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚከናወነው የታዋቂው መምህር ዘለዓለም ወንድሙ የአስክሬን ሽኝት መርሐ-ግብር ዝርዝር ይፋ ሆኗል። መርሐ-ግብሩ ከዛሬ እሑድ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ድረስ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ይከናወናል።
የጊዜ ሰሌዳ (ዋሽንግተን ዲሲ)
፩. እሑድ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (March 8, 2026)
ጸሎተ ፍትሐት፦ በሀገረ ስብከቱ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ይከናወናል።
የሀዘን መግለጫ፦
ከቅዳሴ በኋላ በደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የላይኛው መኪና ማቆሚያ ላይ አገልጋዮችና ምእመናን ተሰብስበው ሀዘናቸውን ይገልጻሉ።
፪. ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም (March 9, 2026)
ለቅሶ መድረሻ፦ ከቀኑ 6:00 (12pm) - 10:00 (4pm) ሰዓት በላይኛው ትራቨለር ለቅሶ መድረስ ለሚፈልጉ ክፍት ይሆናል።
የሠርክ ጸሎት፦ ከቀኑ 10:30 (4:30pm) - 1:30 (7:30pm) በትምህርተ ወንጌልና በውዳሴ ማርያም መዝከር ይከናወናል።
ወደ ቤተክርስቲያን መግባት፦ ከምሽቱ 1:00 (7pm) ክቡር አስከሬኑ ወደ ቤተክርስቲያን ይገባል።
የሌሊት ማህሌት፦ ከሌሊቱ 7:00 (1am) ጀምሮ አገልጋዮችና ምእመናን ሰዓታት ቆመው ያድራሉ።
፫. ማክሰኞ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም (March 10, 2026)
ጸሎተ ፍትሐት፦ ከጠዋቱ 3:00 (9am) - 6:00 (12pm) ይከናወናል።
ምስክርነት፦ ከቀኑ 6:00 (12pm) ጀምሮ የሕይወት ታሪክና የወዳጅ ዘመድ ምስክርነት ይሰጣል።
ትምህርተ ወንጌልና ቡራኬ፦ በፓትርያርኩ አጭር ትምህርተ ወንጌል እንዲሁም በብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ይሰጣል።
ሽኝት፦ ከሥነ-ሥርዓቱ በኋላ ክቡር አስከሬኑ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሽኝት ይደረግለታል።
⚠️ ጠቃሚ ማሳሰቢያዎች
የአለባበስ ሥርዓት፦
በፍትሐቱና በሽኝቱ ላይ የሚገኙ አገልጋዮችና ምእመናን በሙሉ ነጭ ልብስ ለብሰው እንዲገኙ በአክብሮት ተጠይቀዋል።
አድራሻ፦
1350 Buchanan St. NW, Washington, D.C 20011
"ኦ እግዚኦ አእርፍ ለነፍሰ ገብረከ ወልደ ሰማዕት!"
(አቤቱ የባሪያህን የወልደ ሰማዕትን ነፍስ አሳርፍ!)
የመምህራችንን ነፍስ ከቅዱሳን ጋር ይደምርልን፤ ለቤተሰቦቹና ለወዳጆቹም መፅናናትን ይስጥልን።
#መምህርዘለዓለምወንድሙ #ወልደሰማዕት #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ዋሽንግተንዲሲ #ሽኝት #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
በሰሜን አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሚከናወነው የታዋቂው መምህር ዘለዓለም ወንድሙ የአስክሬን ሽኝት መርሐ-ግብር ዝርዝር ይፋ ሆኗል። መርሐ-ግብሩ ከዛሬ እሑድ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ ድረስ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ይከናወናል።
የጊዜ ሰሌዳ (ዋሽንግተን ዲሲ)
፩. እሑድ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (March 8, 2026)
ጸሎተ ፍትሐት፦ በሀገረ ስብከቱ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ይከናወናል።
የሀዘን መግለጫ፦
ከቅዳሴ በኋላ በደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የላይኛው መኪና ማቆሚያ ላይ አገልጋዮችና ምእመናን ተሰብስበው ሀዘናቸውን ይገልጻሉ።
፪. ሰኞ የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም (March 9, 2026)
ለቅሶ መድረሻ፦ ከቀኑ 6:00 (12pm) - 10:00 (4pm) ሰዓት በላይኛው ትራቨለር ለቅሶ መድረስ ለሚፈልጉ ክፍት ይሆናል።
የሠርክ ጸሎት፦ ከቀኑ 10:30 (4:30pm) - 1:30 (7:30pm) በትምህርተ ወንጌልና በውዳሴ ማርያም መዝከር ይከናወናል።
ወደ ቤተክርስቲያን መግባት፦ ከምሽቱ 1:00 (7pm) ክቡር አስከሬኑ ወደ ቤተክርስቲያን ይገባል።
የሌሊት ማህሌት፦ ከሌሊቱ 7:00 (1am) ጀምሮ አገልጋዮችና ምእመናን ሰዓታት ቆመው ያድራሉ።
፫. ማክሰኞ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም (March 10, 2026)
ጸሎተ ፍትሐት፦ ከጠዋቱ 3:00 (9am) - 6:00 (12pm) ይከናወናል።
ምስክርነት፦ ከቀኑ 6:00 (12pm) ጀምሮ የሕይወት ታሪክና የወዳጅ ዘመድ ምስክርነት ይሰጣል።
ትምህርተ ወንጌልና ቡራኬ፦ በፓትርያርኩ አጭር ትምህርተ ወንጌል እንዲሁም በብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ይሰጣል።
ሽኝት፦ ከሥነ-ሥርዓቱ በኋላ ክቡር አስከሬኑ ወደ ትውልድ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሽኝት ይደረግለታል።
⚠️ ጠቃሚ ማሳሰቢያዎች
የአለባበስ ሥርዓት፦
በፍትሐቱና በሽኝቱ ላይ የሚገኙ አገልጋዮችና ምእመናን በሙሉ ነጭ ልብስ ለብሰው እንዲገኙ በአክብሮት ተጠይቀዋል።
አድራሻ፦
1350 Buchanan St. NW, Washington, D.C 20011
"ኦ እግዚኦ አእርፍ ለነፍሰ ገብረከ ወልደ ሰማዕት!"
(አቤቱ የባሪያህን የወልደ ሰማዕትን ነፍስ አሳርፍ!)
የመምህራችንን ነፍስ ከቅዱሳን ጋር ይደምርልን፤ ለቤተሰቦቹና ለወዳጆቹም መፅናናትን ይስጥልን።
#መምህርዘለዓለምወንድሙ #ወልደሰማዕት #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ዋሽንግተንዲሲ #ሽኝት #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ በኢራን ጥቃት የቆሰሉ ወገኖችን በሆስፒታል ተገኝተው ጎበኙ
#fastmereja | የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) ፕሬዝዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣ በኢራን ጥቃት ምክንያት በደረሰ የፍንዳታ ስብርባሪና ሽራፕኔል ቆስለው በሆስፒታል ህክምና ላይ የሚገኙ ተጎጂዎችን ጎበኙ።
ፕሬዝዳንቱ በሆስፒታል ተገኝተው የተጎጂዎችን የጤና ሁኔታ በቅርበት የተከታተሉ ሲሆን፣ ለተጎጂዎችና ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትንና ፈጣን ማገገምን ተመኝተዋል።
ተጎጂዎቹ የቆሰሉት በኢራን በኩል በተሰነዘረው ጥቃት ሳቢያ በተከሰቱ ፍንዳታዎችና ወደ መሬት በወደቁ የጥይትና የሚሳይል ስብርባሪዎች መሆኑ ተገልጿል።
ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ መንግስታቸው ለዜጎቹና በሀገሪቱ ለሚኖሩ ነዋሪዎች ደህንነት ቅድሚያ እንደሚሰጥና አስፈላጊው የህክምና ድጋፍ ሁሉ እንዲደረግላቸው መመሪያ ሰጥተዋል።
#fastmereja | የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) ፕሬዝዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣ በኢራን ጥቃት ምክንያት በደረሰ የፍንዳታ ስብርባሪና ሽራፕኔል ቆስለው በሆስፒታል ህክምና ላይ የሚገኙ ተጎጂዎችን ጎበኙ።
ፕሬዝዳንቱ በሆስፒታል ተገኝተው የተጎጂዎችን የጤና ሁኔታ በቅርበት የተከታተሉ ሲሆን፣ ለተጎጂዎችና ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትንና ፈጣን ማገገምን ተመኝተዋል።
ተጎጂዎቹ የቆሰሉት በኢራን በኩል በተሰነዘረው ጥቃት ሳቢያ በተከሰቱ ፍንዳታዎችና ወደ መሬት በወደቁ የጥይትና የሚሳይል ስብርባሪዎች መሆኑ ተገልጿል።
ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ መንግስታቸው ለዜጎቹና በሀገሪቱ ለሚኖሩ ነዋሪዎች ደህንነት ቅድሚያ እንደሚሰጥና አስፈላጊው የህክምና ድጋፍ ሁሉ እንዲደረግላቸው መመሪያ ሰጥተዋል።
5 months ago
በኢራን የስፖርት አዳራሽ ላይ በተፈጸመ ጥቃት 20 ሴት የቮሊቦል ተጫዋቾች ተገደሉ
ባለፈው ቅዳሜ በደቡባዊ ኢራን ላመርድ ከተማ በሚገኝ የስፖርት አዳራሽ ላይ በተፈጸመ የአየር ጥቃት 20 ወጣት ሴት የቮሊቦል ተጫዋቾች መገደላቸውን አል ማያዲን ቲቪ እና አይ.አር.ኤን.ኤ ዘግበዋል።
በጥቃቱ ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸው የተገለጸ ሲሆን፣ ተጫዋቾቹ ልምምድ ላይ እያሉ እንደተመቱ ተነግሯል።
የዓለም አቀፍ የቮሊቦል ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በድርጊቱ የተሰማውን ከፍተኛ ድንጋጤ ገልጾ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝቷል
ባለፈው ቅዳሜ በደቡባዊ ኢራን ላመርድ ከተማ በሚገኝ የስፖርት አዳራሽ ላይ በተፈጸመ የአየር ጥቃት 20 ወጣት ሴት የቮሊቦል ተጫዋቾች መገደላቸውን አል ማያዲን ቲቪ እና አይ.አር.ኤን.ኤ ዘግበዋል።
በጥቃቱ ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸው የተገለጸ ሲሆን፣ ተጫዋቾቹ ልምምድ ላይ እያሉ እንደተመቱ ተነግሯል።
የዓለም አቀፍ የቮሊቦል ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በድርጊቱ የተሰማውን ከፍተኛ ድንጋጤ ገልጾ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝቷል
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የወ/ሮ አስቴር መንገሻ አጭር የህይወት ታሪክ
በቀብር ስነስርዓታቸው ላይ ከተነበበው የተወሰደ ነው።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ ከአባታቸው ከአቶ መንገሻ ጫላ ከእናታቸው ከወ/ሮ ጌጤ ኩበክቤ በኦሮምያ ክልል በአዲስ አለም ኪሞዬ በኤጆሬ ወረዳ በ 1947 ዓ.ም ተወለዱ።
ወ/ሮ አስቴር ለአቅመ ሄዋን ሲበቁ በ1964 ዓ.ም ከውድ ባለቤታቸው ከአቶ ደፋር ቶላ ጋር ትዳር መስርተው የ 2 ወንድ እና የ 4 ሴት እናት ነበሩ ።
ወ/ሮ አስቴር ከ6 ልጆቻቸው ውስጥ አራተኛ ልጃቸው ለእሳቸውና ለባለቤታቸው ብቻ ሳይሆን ለመላው ኢትዮጵያ ህዝብ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ጀግናን የወለዱ ማህፀነ ለምለም ያስባለላቸው ናቸው።
በአራተኛ ልጃቸው በአትሌት መሰረት ደፋር በአለም አደባባይ ማለትም አለም በሚጠብቀው የትኛውም የዓለም ስፖርተኛ ህልሙና ዕውኑ በሆነው ኦሎምፒክ ላይ በ2004 በአቴንስ ኦሊምፒክ በ5000 ሜ ወርቅ በ2008 በቤጂንግ ኦሊምፒክ በ5000 ሜ ብር በ2012 በለንደን ኦሊምፒክ በ5000ሜ ወርቅ ያጠለቀች።
👉 በአለም ሻፒዮና 2 ወርቅ 1 ብር 2 ነሀስ ያጠለቀች፤
👉በ4 የአለም የቤት ውስጥ ሻፒዮናዎች ላይ በ3000ሜ 4 ወርቅ ያጠለቀች ፤
👉 በአለም ወጣቶች እና በአፍሪካ ሻንፒዮናዎች ላይ 3 ወርቅ 5 የብር ሜዳሊያዎችን ያጠለቀች፤
👉 በተጨማሪም በካሊፎርኒያ እና በቤልጅየም በተካሄዱ
የ 2 ማይል የሩጫ ውድድሮች የአለም ክብረ ወሰኖችን የሰበረች፤
👉 የአለም አቀፍ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን የአመቱ ምርጥ አትሌት ዘርፍ ሽልማትን እ ኤ አ በ2007 ያሸነፈች ጀግና ወልደው ለኢትዮጵያ ህዝብ ያበረከቱ መልካም እናት ነበሩ!!
ማህፀነ ለምለሟ ወ/ሮ አስቴር በአትሌት መሠረት ደፋር እናትነት ይታወቁ እንጂ ሁሉንም ልጆቿቸውን ለማሳደግ እና ቦታ ለማስያዝ ብዙ ዋጋ እና መስዋእትነት የከፈሉ ሲሆን በዚህም ሌሎች ልጆቻቸው በሙሉ የህክምና ባለሙያ በመሆን ክሰዋቸዋል።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ በትዳር እና በቤተሰብ ህይወታቸው እጅግ ስኬታማ የሆኑ እናት ነበሩ ለ 54 አመታት በፍቅር እና በሰላም በኖሩበት ትዳራቸው የ18 የልጅ ልጆች አያት ለመሆን የበቁ ናቸው።
ወ/ሮ አስቴር በሰፈር አካባቢያቸው በተለይም ረጅም አመታት በኖሩበት በአዲስ አበባ አስኮ አካባቢ በማህበራዊ ኑሮአቸውም የተወደዱ እና የተከበሩ ያልወለዱአቸውን ልጆች ሁሉ የረዱ እና ያሳደጉ መልካም እና ደግ የሁሉ እናት ነበሩ።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ ባደረባቸው ህመም በሀገር ውስጥም ይሁን ከሀገር ውጪ ህክምናቸውን እየከታተሉ ቢቆዩም ከፈጣሪ ጥሪ የሚቀር የለም እና ወ/ሮ አስቴር መንገሻ በየካቲት 14 /2018 ዓ.ም በተወለዱ በ 71 አመታቸው ከዚህ ከአለም ድካም አርፈዋል ።
የቀብር ስነ ስርአታቸውም የካቲት 15/2018 ዓ.ም ቤተሰብ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሳ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል።
ልዑል እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን ለቤተሰብ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ያድልልን።
በእናታችን ህምም ጊዜ ከእኛ ጋ በመሆን ላስታመማችሁ፤ ለጠየቃችሁ፤ በፀሎት ላሰባችሁን በሙሉ ፈጣሪ ያክብርልን በማለት ቤተሰቦቻቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዘገባው የEthio Runners ነው!
በቀብር ስነስርዓታቸው ላይ ከተነበበው የተወሰደ ነው።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ ከአባታቸው ከአቶ መንገሻ ጫላ ከእናታቸው ከወ/ሮ ጌጤ ኩበክቤ በኦሮምያ ክልል በአዲስ አለም ኪሞዬ በኤጆሬ ወረዳ በ 1947 ዓ.ም ተወለዱ።
ወ/ሮ አስቴር ለአቅመ ሄዋን ሲበቁ በ1964 ዓ.ም ከውድ ባለቤታቸው ከአቶ ደፋር ቶላ ጋር ትዳር መስርተው የ 2 ወንድ እና የ 4 ሴት እናት ነበሩ ።
ወ/ሮ አስቴር ከ6 ልጆቻቸው ውስጥ አራተኛ ልጃቸው ለእሳቸውና ለባለቤታቸው ብቻ ሳይሆን ለመላው ኢትዮጵያ ህዝብ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ጀግናን የወለዱ ማህፀነ ለምለም ያስባለላቸው ናቸው።
በአራተኛ ልጃቸው በአትሌት መሰረት ደፋር በአለም አደባባይ ማለትም አለም በሚጠብቀው የትኛውም የዓለም ስፖርተኛ ህልሙና ዕውኑ በሆነው ኦሎምፒክ ላይ በ2004 በአቴንስ ኦሊምፒክ በ5000 ሜ ወርቅ በ2008 በቤጂንግ ኦሊምፒክ በ5000 ሜ ብር በ2012 በለንደን ኦሊምፒክ በ5000ሜ ወርቅ ያጠለቀች።
👉 በአለም ሻፒዮና 2 ወርቅ 1 ብር 2 ነሀስ ያጠለቀች፤
👉በ4 የአለም የቤት ውስጥ ሻፒዮናዎች ላይ በ3000ሜ 4 ወርቅ ያጠለቀች ፤
👉 በአለም ወጣቶች እና በአፍሪካ ሻንፒዮናዎች ላይ 3 ወርቅ 5 የብር ሜዳሊያዎችን ያጠለቀች፤
👉 በተጨማሪም በካሊፎርኒያ እና በቤልጅየም በተካሄዱ
የ 2 ማይል የሩጫ ውድድሮች የአለም ክብረ ወሰኖችን የሰበረች፤
👉 የአለም አቀፍ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን የአመቱ ምርጥ አትሌት ዘርፍ ሽልማትን እ ኤ አ በ2007 ያሸነፈች ጀግና ወልደው ለኢትዮጵያ ህዝብ ያበረከቱ መልካም እናት ነበሩ!!
ማህፀነ ለምለሟ ወ/ሮ አስቴር በአትሌት መሠረት ደፋር እናትነት ይታወቁ እንጂ ሁሉንም ልጆቿቸውን ለማሳደግ እና ቦታ ለማስያዝ ብዙ ዋጋ እና መስዋእትነት የከፈሉ ሲሆን በዚህም ሌሎች ልጆቻቸው በሙሉ የህክምና ባለሙያ በመሆን ክሰዋቸዋል።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ በትዳር እና በቤተሰብ ህይወታቸው እጅግ ስኬታማ የሆኑ እናት ነበሩ ለ 54 አመታት በፍቅር እና በሰላም በኖሩበት ትዳራቸው የ18 የልጅ ልጆች አያት ለመሆን የበቁ ናቸው።
ወ/ሮ አስቴር በሰፈር አካባቢያቸው በተለይም ረጅም አመታት በኖሩበት በአዲስ አበባ አስኮ አካባቢ በማህበራዊ ኑሮአቸውም የተወደዱ እና የተከበሩ ያልወለዱአቸውን ልጆች ሁሉ የረዱ እና ያሳደጉ መልካም እና ደግ የሁሉ እናት ነበሩ።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ ባደረባቸው ህመም በሀገር ውስጥም ይሁን ከሀገር ውጪ ህክምናቸውን እየከታተሉ ቢቆዩም ከፈጣሪ ጥሪ የሚቀር የለም እና ወ/ሮ አስቴር መንገሻ በየካቲት 14 /2018 ዓ.ም በተወለዱ በ 71 አመታቸው ከዚህ ከአለም ድካም አርፈዋል ።
የቀብር ስነ ስርአታቸውም የካቲት 15/2018 ዓ.ም ቤተሰብ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሳ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል።
ልዑል እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን ለቤተሰብ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ያድልልን።
በእናታችን ህምም ጊዜ ከእኛ ጋ በመሆን ላስታመማችሁ፤ ለጠየቃችሁ፤ በፀሎት ላሰባችሁን በሙሉ ፈጣሪ ያክብርልን በማለት ቤተሰቦቻቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዘገባው የEthio Runners ነው!
5 months ago
" ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በሄደበት አደጋ ተፈጥሮ ህይወቱ አልፏል " - ዩኒቨርሲቲው
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አንድ ተማሪውን በአደጋ መነጠቁን ገለጸ።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በንሳ ዳዬ ካምፓስ የኮምፒውተር ሳይንስ (Computer Science) ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ በነበረው ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ ትላንት የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በሄዱበት ' ቦኖራ ወንዝ ' በተፈጠረ አደጋ በድንገት ህይወቱ ማለፉን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
" ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ በትምህርቱ ጠንካራ፣ በባህሪው ተግባቢ እና በጓደኞቹ ዘንድ ተወዳጅ ወጣት ነበር " ያለው ተቋሙ " ለወላጆቹ፣ ለቤተሰቦቹ ፣ ለጓደኞቹ እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ መፅናናትን ተመኝቷል።Via : tikvah
seledadotio
seledadotio
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አንድ ተማሪውን በአደጋ መነጠቁን ገለጸ።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በንሳ ዳዬ ካምፓስ የኮምፒውተር ሳይንስ (Computer Science) ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ በነበረው ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ ትላንት የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በሄዱበት ' ቦኖራ ወንዝ ' በተፈጠረ አደጋ በድንገት ህይወቱ ማለፉን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
" ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ በትምህርቱ ጠንካራ፣ በባህሪው ተግባቢ እና በጓደኞቹ ዘንድ ተወዳጅ ወጣት ነበር " ያለው ተቋሙ " ለወላጆቹ፣ ለቤተሰቦቹ ፣ ለጓደኞቹ እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ መፅናናትን ተመኝቷል።Via : tikvah
seledadotio
seledadotio
Comments