13 days ago
#ነውረኞቹን_ተጠንቀቁ‼️ #ያሳዝናል
ይህ ወንድማችን #ሚኒሊክ_ብርሀኑ ይባላል፣ከቤተሰቡ ከጠፋ 2ዓመት አልፎታል!የተጨነቀች እህቱ "እባካችሁን ወንድሜ ጠፍቶ ቀረብኝ ዛሬ ደግሞ ልደቱ ነበር እናት አባቱም እያለቀሱ ነው አግዙኝ"ብላ በፌስቡክ ለጥፈነው እናንተ ደጋጎችን አስቸግረን ነበር፣
ትላንት አንድ ኮማንደር ነኝ የሚል ሰው በተቀመጠው የእህቱ ስልክ ደውሎ" ትክክለኛ እህቱ ነሽ?እስካሁንስ የት ሄዳችሁ ነው?ልጁ እኮ ጭንቅላቱን በጥይት ተመቶ በአፋር ክልል ወታደራዊ ካምፕ ተኝቶ ነው የሚገኘው፣ፎቶውን እልክልሻለሁ፣ብታይው ታውቂዋለሽ ወይ?ብሎ ጠየቃት!አዎ ወንድሜ አደል አለችው!
በፍጥነት Edit ተደርጎ የታመመ ሰው ፎቶ ልኮላት የተጨነቀች እህት ስታየው እውነትም ወንድሟ ሚኒሊክ መስሏት እንኳን በህይወት ኖረልኝ"ምንድነው ማድረግ ያለብኝ?"ብላ ጠየቀችው፣
አንቺ ተረጋጊ መቀበል ከቻልሽ ሹፌር አመቻችና ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል እልክልሻለሁ፣ብሎ የተባባሪውን የሹፌር ስልክ ላከላት!
ምስኪን እህት ፅዮን ሹፌሩ የተባለው ጋር ደውላ አወሩ፣አይዞሸ እኔም ወንድ ልጅ አይደለሁ፣መውደቂያዬን አላውቅም፣ለራሴ ስል ነው መልካም ማደርገው፣አላት፣የነዳጅ 8000ብር ላከችለት፣ወደ አዲስ አበባ እስኪመጣ ኦክስጅኑ መነቀል ስለማይችል ተመላሽ የሚሆን ማስያዣ 23500 ይፈልጋሉ ብሏት በድጋሚ ላከችለት፣አድራሻዋን ጠየቃት ስደርስ እደውላለው አላት፣
ትላንት ቀኑን ሙሉ በጉጉትና በተስፋ ጠበቀችው፣በየመሀሉ ስትደወልለት እዚህ ደርሻለው እያለ ተስፋ ሰጥቷታል፣ ሲመሽ አሁንስ ወንድሜ የት ደረስክ ስትለው መተሀራ ነኝ ተዘጋጂ ብሏታል!
ቶሎ በመድረሱ ገርሟታል፣ቀኑን ሙሉ እያለቀሰች ለአመታት ድምፁ እንኳ የናፈቃት ወንድሟን ለማየት ጓጉታለች፣ "አይኑ ግን ያያል?ብላ ደጋግማ ጠይቃለች!እስክትዳብሰው ጓጉታለች!!
ሰዓታት ሄዱ ቀኑን ሙሉ ስትደውልለት የነበረው ሹፌር ስልኩ ዝግ ሆነ፣ኮማንደር የተባለው ጋርም ስትደውል "ጥሪ አይቀበልም" አላት፣ ደነገጠች ስታሰላስል እንደተጫወቱባት ተረዳች፣ወደ ፖሊስ አመራች፣ "ሸውደውሻል ሌቦች ናቸው" አመልክቺ አሏት!!
በሰው ህይወት የሚጫወቱ አረ መ ኔዎችን ህጉ እንዴት ይሆን የሚቀጣቸው?ከመስረቃቸው የሚሄዱበት የወንጀሉ ርቀት አስቡት እስኪ😭 በውሸት በተቀነባበረ ፎቶ እንዲህ ሆኖ ሲያዩ ሌላ የሚጎዳ እናት አባት ቤተሰብ አለ እኮ፣ እንዴትስ ነው የሚያስችላችሁ? እባካችሁን ሌሎቻትሁ ተጠንቀቁ‼️
እህቱ ፅዮን "ከኔ ተማሩ ከወንጀለኞች ራሳችሁን ጠብቁ🙏 "ብላችኋለች!እናንተም መረጃው ለብዙዎች እንዲደርስ ሌላ ሰው እንዳይሸወድ #ሼር አድርጉ🙏 ለምታውቁት ሁሉ አሳውቁ‼️
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #ባይሽ_ኮልፌ
ይህ ወንድማችን #ሚኒሊክ_ብርሀኑ ይባላል፣ከቤተሰቡ ከጠፋ 2ዓመት አልፎታል!የተጨነቀች እህቱ "እባካችሁን ወንድሜ ጠፍቶ ቀረብኝ ዛሬ ደግሞ ልደቱ ነበር እናት አባቱም እያለቀሱ ነው አግዙኝ"ብላ በፌስቡክ ለጥፈነው እናንተ ደጋጎችን አስቸግረን ነበር፣
ትላንት አንድ ኮማንደር ነኝ የሚል ሰው በተቀመጠው የእህቱ ስልክ ደውሎ" ትክክለኛ እህቱ ነሽ?እስካሁንስ የት ሄዳችሁ ነው?ልጁ እኮ ጭንቅላቱን በጥይት ተመቶ በአፋር ክልል ወታደራዊ ካምፕ ተኝቶ ነው የሚገኘው፣ፎቶውን እልክልሻለሁ፣ብታይው ታውቂዋለሽ ወይ?ብሎ ጠየቃት!አዎ ወንድሜ አደል አለችው!
በፍጥነት Edit ተደርጎ የታመመ ሰው ፎቶ ልኮላት የተጨነቀች እህት ስታየው እውነትም ወንድሟ ሚኒሊክ መስሏት እንኳን በህይወት ኖረልኝ"ምንድነው ማድረግ ያለብኝ?"ብላ ጠየቀችው፣
አንቺ ተረጋጊ መቀበል ከቻልሽ ሹፌር አመቻችና ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል እልክልሻለሁ፣ብሎ የተባባሪውን የሹፌር ስልክ ላከላት!
ምስኪን እህት ፅዮን ሹፌሩ የተባለው ጋር ደውላ አወሩ፣አይዞሸ እኔም ወንድ ልጅ አይደለሁ፣መውደቂያዬን አላውቅም፣ለራሴ ስል ነው መልካም ማደርገው፣አላት፣የነዳጅ 8000ብር ላከችለት፣ወደ አዲስ አበባ እስኪመጣ ኦክስጅኑ መነቀል ስለማይችል ተመላሽ የሚሆን ማስያዣ 23500 ይፈልጋሉ ብሏት በድጋሚ ላከችለት፣አድራሻዋን ጠየቃት ስደርስ እደውላለው አላት፣
ትላንት ቀኑን ሙሉ በጉጉትና በተስፋ ጠበቀችው፣በየመሀሉ ስትደወልለት እዚህ ደርሻለው እያለ ተስፋ ሰጥቷታል፣ ሲመሽ አሁንስ ወንድሜ የት ደረስክ ስትለው መተሀራ ነኝ ተዘጋጂ ብሏታል!
ቶሎ በመድረሱ ገርሟታል፣ቀኑን ሙሉ እያለቀሰች ለአመታት ድምፁ እንኳ የናፈቃት ወንድሟን ለማየት ጓጉታለች፣ "አይኑ ግን ያያል?ብላ ደጋግማ ጠይቃለች!እስክትዳብሰው ጓጉታለች!!
ሰዓታት ሄዱ ቀኑን ሙሉ ስትደውልለት የነበረው ሹፌር ስልኩ ዝግ ሆነ፣ኮማንደር የተባለው ጋርም ስትደውል "ጥሪ አይቀበልም" አላት፣ ደነገጠች ስታሰላስል እንደተጫወቱባት ተረዳች፣ወደ ፖሊስ አመራች፣ "ሸውደውሻል ሌቦች ናቸው" አመልክቺ አሏት!!
በሰው ህይወት የሚጫወቱ አረ መ ኔዎችን ህጉ እንዴት ይሆን የሚቀጣቸው?ከመስረቃቸው የሚሄዱበት የወንጀሉ ርቀት አስቡት እስኪ😭 በውሸት በተቀነባበረ ፎቶ እንዲህ ሆኖ ሲያዩ ሌላ የሚጎዳ እናት አባት ቤተሰብ አለ እኮ፣ እንዴትስ ነው የሚያስችላችሁ? እባካችሁን ሌሎቻትሁ ተጠንቀቁ‼️
እህቱ ፅዮን "ከኔ ተማሩ ከወንጀለኞች ራሳችሁን ጠብቁ🙏 "ብላችኋለች!እናንተም መረጃው ለብዙዎች እንዲደርስ ሌላ ሰው እንዳይሸወድ #ሼር አድርጉ🙏 ለምታውቁት ሁሉ አሳውቁ‼️
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #ባይሽ_ኮልፌ
16 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዶናልድ ትራምፕ በሚኒሶታ ስለተፈጠረው ማጭበርበር የሐሰት ወሬ በማሰራጨት "እጅግ ብልሹ" ሲሉ እንደወነጀሏቸው የገለጹት የኮንግረስ አባል ኢልሃን ዑመር፣ ይህ ድርጊት የትራምፕ የራሳቸው ውድቀቶች እና ሙስናዎች ሲጋለጡባቸው በእሳቸው እና በሶማሌ ማኅበረሰብ ላይ ጥላቻን ለመቀስቀስ የሚጠቀሙበት የተለመደ ስልት መሆኑን አስታውቀዋል። አቅጣጫን የማስቀየር፣ የዘረኝነት እና የውሸት ፖለቲካ የትራምፕ ዋነኛ መገለጫ መሆኑንም አጽንኦት ሰጥተዋል።
ይህ የትራምፕ አካሄድ አዲስ ስልት እንዳልሆነ ያነሱት ኢልሃን ዑመር፣ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊንደን ቢ ጆንሰንን ጠቅሰዋል። ፕሬዚዳንቱ በወቅቱ እንዳሉት አንድን ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያለ ነጭ ሰው ከምርጥ ጥቁር ሰው እንደሚበልጥ ማሳመን ከተቻለ፣ ኪሱ ሲዘረፍ እንኳ አያስተውልም፤ እንዲያውም የሚንቀው ሰው ከተሰጠው የራሱን ኪስ አራግፎ ይሰጣል ብለው ነበር። ኢልሃን ዑመር ይህንኑ ንግግር በማስታወስ፣ ትራምፕ ጥቁሮችን እና ነጮች ያልሆኑ ማኅበረሰቦችን በማንቋሸሽ ሕዝቡ እሱ ራሱ በጠራራ ፀሐይ የሀገር ሀብት ሲመዘብር እንዳያስተውል እያደረገ ይገኛል ብለዋል። ማጭበርበርን እንደ ፖለቲካዊ መሣሪያ እየተጠቀመ የራሱን የገንዘብ ደጋፊዎች እንደሚጠብቅ እና ራሱን እንደሚያበለጽግም ተችተዋል።
ትራምፕ ማጭበርበርን ስለመከላከል ምንም ደንታ እንደሌለው የገለጹት የምክር ቤት አባሏ፣ በተቃራኒው በጤና አጠባበቅ እና በባንክ ዘርፍ በሚሊዮኖች እና በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ያጭበረበሩ እና የተፈረደባቸውን ግለሰቦች በይቅርታ እንደለቀቀ አጋልጠዋል። ከነዚህም መካከል በጤና ዘርፍ ታይቶ የማይታወቅ ማጭበርበር የፈጸሙ እና በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ የዘረፉ ታላላቅ ወንጀለኞች ይገኙበታል። አሁን ደግሞ በጥር 6ቱ የካፒቶል ሁከት ፖሊሶችን ለደበደቡ እና ሕንጻውን ላወደሙ ግለሰቦች የካሳ ክፍያ የሚሆን እጅግ ግዙፍ ፈንድ ከሕዝብ ግብር በመመደብ አሜሪካውያንን በድጋሚ እያጭበረበረ መሆኑን አብራርተዋል።
ማጭበርበር የትም ይከሰት የት መወገድ እንዳለበት ያመላከቱት ኢልሃን ዑመር፣ ሕፃናትን ለመመገብ የተመደበን በጀት ያጭበረበሩ ግለሰቦች ያለ ምንም ልዩነት በሕግ ሊጠየቁ ይገባል ብለዋል። በልጅነታቸው በስደተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ የረሃብን ስቃይ እንዳሳለፉ በማስታወስ፣ የራሳቸውን ልጆች የሚመግቡት አጥተው ሲራቡ ማየት ለወላጆች ምን ያህል አሳዛኝ እንደሆነ በሚገባ እንደሚረዱ ገልጸዋል። በመሆኑም ሕፃናትን ከረሃብ ለመታደግ የተቋቋመን ፕሮግራም በግል ጥቅም መበዝበዝ እጅግ አሳፋሪ እና ጸያፍ ተግባር መሆኑን በመጥቀስ፣ ወንጀሉ ሲጋለጥ ጀምሮ ፈጻሚዎቹ ለሕግ እንዲቀርቡ ጠንካራ ጥያቄ ሲያቀርቡ መቆየታቸውን አስታውሰዋል።
ሚኒሶታ ውስጥ የተፈጸመውን ይህንን ወንጀል የፖለቲካ ትርፍ ማግኛ ካደረጉት ትራምፕ እና ሪፐብሊካኖች በተቃራኒ፣ የሚኒሶታ አመራሮች አጭበርባሪዎቹን ለሕግ በማቅረብ ረጅም የእስር ቅጣት እንዲተላለፍባቸው ማድረጋቸውን ጠቁመዋል። ትራምፕ ሌቦችን ከእስር ሲለቅ፣ የክልሉ አመራሮች ግን እውነተኛ ተጠያቂነትን በተግባር በማሳየት ወንጀለኞችን ከርቸሌ አውርደዋል ብለዋል።
የትራምፕ ቤተሰብ ከዘመናዊ የዲጂታል ገንዘብ ግብይት ትርፍ እያጋበሰ እና የፕሬዚዳንትነት ሥልጣን ለሽያጭ የቀረበ እስኪመስል ድረስ የግል ብልጽግናን እያሳደደ መሆኑን የጠቀሱት ዑመር፣ የትራምፕ ዩኒቨርሲቲን ማጭበርበር እና የበጎ አድራጎት ተቋሙን ሕገ-ወጥ አሠራር በምሳሌነት አንስተዋል። በመጨረሻም፣ ትራምፕ የራሱን ሙስና ለመሸፈን ዘረኛ የሆኑ የፈጠራ ወሬዎችን እንደሚያሰራጭ በመግለጽ፣ በአሜሪካ ታሪክ ውስጥ እንዳሱ ያለ ታላቅ አጭበርባሪ ታይቶ አያውቅም ሲሉ ጽሑፋቸውን ቋጭተዋል።
ይህ የትራምፕ አካሄድ አዲስ ስልት እንዳልሆነ ያነሱት ኢልሃን ዑመር፣ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊንደን ቢ ጆንሰንን ጠቅሰዋል። ፕሬዚዳንቱ በወቅቱ እንዳሉት አንድን ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያለ ነጭ ሰው ከምርጥ ጥቁር ሰው እንደሚበልጥ ማሳመን ከተቻለ፣ ኪሱ ሲዘረፍ እንኳ አያስተውልም፤ እንዲያውም የሚንቀው ሰው ከተሰጠው የራሱን ኪስ አራግፎ ይሰጣል ብለው ነበር። ኢልሃን ዑመር ይህንኑ ንግግር በማስታወስ፣ ትራምፕ ጥቁሮችን እና ነጮች ያልሆኑ ማኅበረሰቦችን በማንቋሸሽ ሕዝቡ እሱ ራሱ በጠራራ ፀሐይ የሀገር ሀብት ሲመዘብር እንዳያስተውል እያደረገ ይገኛል ብለዋል። ማጭበርበርን እንደ ፖለቲካዊ መሣሪያ እየተጠቀመ የራሱን የገንዘብ ደጋፊዎች እንደሚጠብቅ እና ራሱን እንደሚያበለጽግም ተችተዋል።
ትራምፕ ማጭበርበርን ስለመከላከል ምንም ደንታ እንደሌለው የገለጹት የምክር ቤት አባሏ፣ በተቃራኒው በጤና አጠባበቅ እና በባንክ ዘርፍ በሚሊዮኖች እና በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ያጭበረበሩ እና የተፈረደባቸውን ግለሰቦች በይቅርታ እንደለቀቀ አጋልጠዋል። ከነዚህም መካከል በጤና ዘርፍ ታይቶ የማይታወቅ ማጭበርበር የፈጸሙ እና በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ የዘረፉ ታላላቅ ወንጀለኞች ይገኙበታል። አሁን ደግሞ በጥር 6ቱ የካፒቶል ሁከት ፖሊሶችን ለደበደቡ እና ሕንጻውን ላወደሙ ግለሰቦች የካሳ ክፍያ የሚሆን እጅግ ግዙፍ ፈንድ ከሕዝብ ግብር በመመደብ አሜሪካውያንን በድጋሚ እያጭበረበረ መሆኑን አብራርተዋል።
ማጭበርበር የትም ይከሰት የት መወገድ እንዳለበት ያመላከቱት ኢልሃን ዑመር፣ ሕፃናትን ለመመገብ የተመደበን በጀት ያጭበረበሩ ግለሰቦች ያለ ምንም ልዩነት በሕግ ሊጠየቁ ይገባል ብለዋል። በልጅነታቸው በስደተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ የረሃብን ስቃይ እንዳሳለፉ በማስታወስ፣ የራሳቸውን ልጆች የሚመግቡት አጥተው ሲራቡ ማየት ለወላጆች ምን ያህል አሳዛኝ እንደሆነ በሚገባ እንደሚረዱ ገልጸዋል። በመሆኑም ሕፃናትን ከረሃብ ለመታደግ የተቋቋመን ፕሮግራም በግል ጥቅም መበዝበዝ እጅግ አሳፋሪ እና ጸያፍ ተግባር መሆኑን በመጥቀስ፣ ወንጀሉ ሲጋለጥ ጀምሮ ፈጻሚዎቹ ለሕግ እንዲቀርቡ ጠንካራ ጥያቄ ሲያቀርቡ መቆየታቸውን አስታውሰዋል።
ሚኒሶታ ውስጥ የተፈጸመውን ይህንን ወንጀል የፖለቲካ ትርፍ ማግኛ ካደረጉት ትራምፕ እና ሪፐብሊካኖች በተቃራኒ፣ የሚኒሶታ አመራሮች አጭበርባሪዎቹን ለሕግ በማቅረብ ረጅም የእስር ቅጣት እንዲተላለፍባቸው ማድረጋቸውን ጠቁመዋል። ትራምፕ ሌቦችን ከእስር ሲለቅ፣ የክልሉ አመራሮች ግን እውነተኛ ተጠያቂነትን በተግባር በማሳየት ወንጀለኞችን ከርቸሌ አውርደዋል ብለዋል።
የትራምፕ ቤተሰብ ከዘመናዊ የዲጂታል ገንዘብ ግብይት ትርፍ እያጋበሰ እና የፕሬዚዳንትነት ሥልጣን ለሽያጭ የቀረበ እስኪመስል ድረስ የግል ብልጽግናን እያሳደደ መሆኑን የጠቀሱት ዑመር፣ የትራምፕ ዩኒቨርሲቲን ማጭበርበር እና የበጎ አድራጎት ተቋሙን ሕገ-ወጥ አሠራር በምሳሌነት አንስተዋል። በመጨረሻም፣ ትራምፕ የራሱን ሙስና ለመሸፈን ዘረኛ የሆኑ የፈጠራ ወሬዎችን እንደሚያሰራጭ በመግለጽ፣ በአሜሪካ ታሪክ ውስጥ እንዳሱ ያለ ታላቅ አጭበርባሪ ታይቶ አያውቅም ሲሉ ጽሑፋቸውን ቋጭተዋል።
17 days ago
ራዕይና የህዝብ እምነት
*******
ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የሀገሪቱን የቀጣይ አምስት ዓመታት እጣ ፈንታ የሚወስን ሀገራዊ ምርጫ በተካሄደበት ማግስት ግንቦት 25 በማለዳ የሀገሪቱና የአዲስ አበባ ከተማ አመራሮች እንጦጦ ላይ ተከስተው ነበር። ጫና ሳይበግረው ህዝቡ እስከ እኩለ ሌሊት በመጠበቅ ዴሞክራሲያዊ መብቱን ለመተግበር ያሳየውን ቁርጠኝነት በማድነቅ ያመሰገኑት ጠ/ሚ/ር አብይ እና ከንቲባ አዳነች ህዝቡን ለመካስ የጀመሩትን ስራ ለማስቀጠል ሰበብ ፈልገው ጊዜ ማባካን ተገቢ ባለመሆኑ ነው እዛ የተገኙት። በውጤቱም ለከተማዋም ሆነ ለህዝቡ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለውን የወንዝ ዳርቻ ልማት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በመሰረቱ እነዚህ ሁለቱ መሪዎች ለሚባክን ጊዜ ምንም ጊዜ እንደሌላቸው አብረዋቸው የሰሩ ባልደረቦቻቸውና የስራቸው ውጤት ምስክሮቻቸው ናቸው። ለሚሰሩት ስራ የሰዓት ገደብ የላቸውም፣ ቀን ብቻ ሳይሆን ማታም መደበኛ የስራ ሰዓታቸው ነው። የነበረ አሰራር ከውጤታማነት እንዲጎትታቸው አይፈቅዱም፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ አሰራር እውን ማድረግ መርሃቸው ነው። ለጊዜያዊና ወቅታዊ ውዳሴም ሆነ ኩነኔ ጆሮ የላቸውም፣ በምስጋናም ሆነ በእርግማን ከትልቁ መዳረሻቸው እንደማይጎድሉ ተረድተዋል።
እኔ ግን እላችኋለሁ የእነዚህ መሪዎች ትጋት ገፊ ምክንያት ራዕያቸው ነው፣ የእነዚህ መሪዎች ትጋት ገፊ ምክንያት የህዝቡ እምነት ነው። ድህነትን፣ ጉስቁልናን፣ ኋላ ቀርነትን በመፀየፍ፣ የበለፀገችና ተወዳዳሪ ሀገር እውን የማድረግ ራዕይ የትጋታቸው መሰረታዊ ጉልበት ነው። በብዙ እልህ አስጨራሽ ተግዳሮት ውስጥ ቢያልፉም ከስምንት ዓመት በፊት ያዩት እና ዛሬም ህዝቡ በእነርሱ ላይ ያለው የፀና እምነት ለትጋታቸው ተጨማሪ ጉልበት ሆኗቸዋል።
ማህበራዊ ፍትህ የሰፈነባት፣ የበለፀገች፣ ተወዳዳሪና የዜጎችዋ ክብር የተመለሰላት ሀገር እውን እስኪያደርጉ ድረስ እረፍት እንደማይኖራቸው ሰርተው ያመጡት ውጤት ብቻ ሳይሆን ለነገ የሚናገሩት ቃልና የሚገቡት ተስፋ ይመሰክራል። ተናግረው ማድረግን በተግባር ያሳዩ መሆናቸው ደግሞ ራዕያቸውን ለመደገፍና ቃላቸውን ለማመን ምክንያት ይሆናል።
መልዕክት አለኝ:- ራዕያቸው፣ ትጋታቸውና ቁጭታቸው የገባን ቀኝ እጃችንን እንስጣቸው፤ በሌቦች፣ በጽንፈኞችና በስልጣን ጥመኞች ሴራ የተጠራጠርናቸው ደግሞ ረጋ ብለን በስራቸው እንመዝናቸው። ደግሜ የገባኝን እላለሁ እነዚህ መሪዎች መዳረሻቸውን ከመነሻቸው አይተው የተነሱ ናቸውና ራዕያቸውን ሳያሳኩ ለመቆም፣ ለማረፍ፣ ተስፋ ለመቁረጥ ሀሳብም ጊዜም አይኖራቸውም።
ተፃፈ በይመጣል ባህሩ
*******
ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የሀገሪቱን የቀጣይ አምስት ዓመታት እጣ ፈንታ የሚወስን ሀገራዊ ምርጫ በተካሄደበት ማግስት ግንቦት 25 በማለዳ የሀገሪቱና የአዲስ አበባ ከተማ አመራሮች እንጦጦ ላይ ተከስተው ነበር። ጫና ሳይበግረው ህዝቡ እስከ እኩለ ሌሊት በመጠበቅ ዴሞክራሲያዊ መብቱን ለመተግበር ያሳየውን ቁርጠኝነት በማድነቅ ያመሰገኑት ጠ/ሚ/ር አብይ እና ከንቲባ አዳነች ህዝቡን ለመካስ የጀመሩትን ስራ ለማስቀጠል ሰበብ ፈልገው ጊዜ ማባካን ተገቢ ባለመሆኑ ነው እዛ የተገኙት። በውጤቱም ለከተማዋም ሆነ ለህዝቡ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለውን የወንዝ ዳርቻ ልማት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በመሰረቱ እነዚህ ሁለቱ መሪዎች ለሚባክን ጊዜ ምንም ጊዜ እንደሌላቸው አብረዋቸው የሰሩ ባልደረቦቻቸውና የስራቸው ውጤት ምስክሮቻቸው ናቸው። ለሚሰሩት ስራ የሰዓት ገደብ የላቸውም፣ ቀን ብቻ ሳይሆን ማታም መደበኛ የስራ ሰዓታቸው ነው። የነበረ አሰራር ከውጤታማነት እንዲጎትታቸው አይፈቅዱም፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ አሰራር እውን ማድረግ መርሃቸው ነው። ለጊዜያዊና ወቅታዊ ውዳሴም ሆነ ኩነኔ ጆሮ የላቸውም፣ በምስጋናም ሆነ በእርግማን ከትልቁ መዳረሻቸው እንደማይጎድሉ ተረድተዋል።
እኔ ግን እላችኋለሁ የእነዚህ መሪዎች ትጋት ገፊ ምክንያት ራዕያቸው ነው፣ የእነዚህ መሪዎች ትጋት ገፊ ምክንያት የህዝቡ እምነት ነው። ድህነትን፣ ጉስቁልናን፣ ኋላ ቀርነትን በመፀየፍ፣ የበለፀገችና ተወዳዳሪ ሀገር እውን የማድረግ ራዕይ የትጋታቸው መሰረታዊ ጉልበት ነው። በብዙ እልህ አስጨራሽ ተግዳሮት ውስጥ ቢያልፉም ከስምንት ዓመት በፊት ያዩት እና ዛሬም ህዝቡ በእነርሱ ላይ ያለው የፀና እምነት ለትጋታቸው ተጨማሪ ጉልበት ሆኗቸዋል።
ማህበራዊ ፍትህ የሰፈነባት፣ የበለፀገች፣ ተወዳዳሪና የዜጎችዋ ክብር የተመለሰላት ሀገር እውን እስኪያደርጉ ድረስ እረፍት እንደማይኖራቸው ሰርተው ያመጡት ውጤት ብቻ ሳይሆን ለነገ የሚናገሩት ቃልና የሚገቡት ተስፋ ይመሰክራል። ተናግረው ማድረግን በተግባር ያሳዩ መሆናቸው ደግሞ ራዕያቸውን ለመደገፍና ቃላቸውን ለማመን ምክንያት ይሆናል።
መልዕክት አለኝ:- ራዕያቸው፣ ትጋታቸውና ቁጭታቸው የገባን ቀኝ እጃችንን እንስጣቸው፤ በሌቦች፣ በጽንፈኞችና በስልጣን ጥመኞች ሴራ የተጠራጠርናቸው ደግሞ ረጋ ብለን በስራቸው እንመዝናቸው። ደግሜ የገባኝን እላለሁ እነዚህ መሪዎች መዳረሻቸውን ከመነሻቸው አይተው የተነሱ ናቸውና ራዕያቸውን ሳያሳኩ ለመቆም፣ ለማረፍ፣ ተስፋ ለመቁረጥ ሀሳብም ጊዜም አይኖራቸውም።
ተፃፈ በይመጣል ባህሩ
1 month ago
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 "ሿሿ" ሲሰሩ የነበሩ ሌቦች ተያዙ።
ዛሬ ግንቦት 10/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 ገደማ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ቃጥላ ማርያም አካባቢ "ሿሿ" በመስራት የተሰማሩ የሌቦች ቡድን በህዝብ ትብብር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።
ህብረተሰቡ ካለው የተለመደ የደህንነት ስጋት አንጻር ያሳየው ይሄው አጋርነትና የጋራ ትብብር ሌቦቹ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል።
seledadotio
seledadotio
ዛሬ ግንቦት 10/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 ገደማ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ቃጥላ ማርያም አካባቢ "ሿሿ" በመስራት የተሰማሩ የሌቦች ቡድን በህዝብ ትብብር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።
ህብረተሰቡ ካለው የተለመደ የደህንነት ስጋት አንጻር ያሳየው ይሄው አጋርነትና የጋራ ትብብር ሌቦቹ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ቡልቡላ‼
ዛሬ ቦሌ ቡልቡላ እያደነዘዙ በመዝረፍ ተጠርጥረው በማህበረሰቡ የተያዙ 4 ሴቶች ለፖሊስ ተሰጥተዋል።
ተግባሩን ሲፈፅሙ በነዋሪው እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
የተለያዩ አደንዛዥ እፆችን በመጠቀም ስርቆት እየተበራከተ ሲሆን በተለይ ከመጪው የበዓል ግርግር ጋር ተያይዞ ለእንደዚህ ያሉ ሌቦች እንዳንጋለጥ መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
seledadotio
seledadotio
ዛሬ ቦሌ ቡልቡላ እያደነዘዙ በመዝረፍ ተጠርጥረው በማህበረሰቡ የተያዙ 4 ሴቶች ለፖሊስ ተሰጥተዋል።
ተግባሩን ሲፈፅሙ በነዋሪው እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
የተለያዩ አደንዛዥ እፆችን በመጠቀም ስርቆት እየተበራከተ ሲሆን በተለይ ከመጪው የበዓል ግርግር ጋር ተያይዞ ለእንደዚህ ያሉ ሌቦች እንዳንጋለጥ መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
አዲሱን የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ መጽሐፍ ገበያ ላይ መዋል ምክንያት በማድረግ እነሆ ከመጽሐፉ ጀርባ ለቅምሻ ጋብዘናል።
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
ዲያብሎስ በወንድማችን፣ በጓደኛችን፣ በሚስታችን ወይም በጣም በምንቀርበው ሰው ውስጥ አድሮ ተገቢ ያልሆነ ምክር ቢሰጠን፣ ምክሩን አንቀበል። ይልቁንም ያ ገዳይ ምክር የመጣው ከጠላት እንደሆነ አውቀን ከሰሚው እንራቅ። ዛሬም ቢሆን ሰይጣን የርኅራኄ ጭንብል ለብሶ፣ ወዳጅ መስሎ፣ ከመርዝ የከፋ ጥፋትን በሰዎች ውስጥ ያሰርጋል።
☦️☦️☦️
አንተ የንጉሥ ልጅ ብትሆንና በአባትህ ማዕድ የመቀመጥ ክብር ቢኖርህ፣ ያን ትተህ በወህኒ ቤት ካሉ እስረኞችና ከተፈረደባቸው ሰዎች ጋር በማዕዳቸው ለመካፈል ብትመርጥ፣ አባትህ ይህን ይፈቅድልሃልን? ይልቁንም በታላቅ ኃይል ከዚያ ያስወጣሃል እንጂ። ይህን የሚያደርገው ማዕዱ ስለሚጎዳህ ሳይሆን፣ ያንተን ክብርና የንጉሡን ማዕድ ስለሚያቃልል ነው።
☦️☦️☦️
በዓለም ምን ትሠራለህ? በተሰበረ ማሰሮ ውስጥ ውኃ ለማከማቸት ነውን? አሁን ላለችው ሕይወት በብላሽ ለመድከም ነውን? መቃጠሉ የማይቀርን ድር ለምን ታዳውራለህ? ለምንስ በምድረ በዳ ነፋሳትን ትከተላለህ? ለምንስ በሸለቆ ውስጥ ዓይንህን ጨፍነህ ትቅበዘበዛለህ? እያንዳንዱ ጥበብ ነገር አይደለምን? ይህ ለሁላችንም ግልጽ ነው። እንግዲህ አንተም በሕይወትህ ውስጥ ለምትሠራው ሥራ ዓላማ አሳየኝ። በእውነት አንዳች የለህም።
☦️☦️☦️
ሌቦች ጭቃ፣ ገለባ ወይም እንጨት ባለበት ቤት አይሰርቁም። ይልቁንም ወርቅና ብር ወዳለበት ቤት ዓይናቸውን ይጥላሉ። ሰይጣንም ልክ እንደዚሁ ነው፤ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ለመንፈሳዊ ነገር ቦታ በሚሰጡ ሰዎች ላይ ነው። በጎነት ባለበት ቦታ ወጥመድ ይበዛል፤ ምጽዋትና ዕርዳታ ባለበትም ምቀኝነት አይጠፋም። ነገር ግን ይሄንን ሁሉ የጠላት ተንኮል የምናሸንፍበት አንድ ትልቅ መሣሪያ አለን፤ ይሄ ድንቅ መሳሪያ ምን ይሆን?
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው መጽሐፍ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
ሌሎች #የቅዱስ_ዮሐንስ እና #የአቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ አዳዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
👇🎀👇
👉#መንፈሳዊ_ተጋድሎ መጽሐፍ
👉#ለነፍስ_የሚበጅ_መንገድ መጽሐፍ
👉#የነፍስን_ነገር_ማሰብ መጽሐፍ
👉#ለደከመች_ነፍስ_መመሪያ መጽሐፍ
👉#መንፈሳዊ_ሰው_መሆን መጽሐፍ
👉#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወትን_መኖር መጽሐፍ
👉#ጠይቁ_ይመለስላችኋል መጽሐፍ
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት መጽሐፍ
👉 #ሕይወት_እና_ክርስትና መጽሐፍ
👉 #የጽድቅ_መንገድ መጽሐፍ
👉 #የነፍስ_ምግብ መጽሐፍ
👉 #ለነፍስህ_ቤት_ስራላት መጽሐፍ
👉 #እስከማዕዜኑ መጽሐፍ
👉 #ትምህርተ_ሺኖዳ መጽሐፍ
👉 #አቡነሺኖዳ_መልስ_አላቸው መጽሐፍ
👉 #ኦርቶጵያ መጽሐፍ
👉#የተሰቀለው_ንጉሥ መጽሐፍ
👉#the_crucifixion_of_the_king_of_glory (በእንግሊዝኛ)
ሁሉም መጽሐፍት በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
📕📕📕
ፌስቡክ ገጽ
👉 https://web.facebook.com/p...
ቲክቶክ-
👉https://www.tiktok.com/@ha...
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ።
አዲሱን የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ መጽሐፍ ገበያ ላይ መዋል ምክንያት በማድረግ እነሆ ከመጽሐፉ ጀርባ ለቅምሻ ጋብዘናል።
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው
ዲያብሎስ በወንድማችን፣ በጓደኛችን፣ በሚስታችን ወይም በጣም በምንቀርበው ሰው ውስጥ አድሮ ተገቢ ያልሆነ ምክር ቢሰጠን፣ ምክሩን አንቀበል። ይልቁንም ያ ገዳይ ምክር የመጣው ከጠላት እንደሆነ አውቀን ከሰሚው እንራቅ። ዛሬም ቢሆን ሰይጣን የርኅራኄ ጭንብል ለብሶ፣ ወዳጅ መስሎ፣ ከመርዝ የከፋ ጥፋትን በሰዎች ውስጥ ያሰርጋል።
☦️☦️☦️
አንተ የንጉሥ ልጅ ብትሆንና በአባትህ ማዕድ የመቀመጥ ክብር ቢኖርህ፣ ያን ትተህ በወህኒ ቤት ካሉ እስረኞችና ከተፈረደባቸው ሰዎች ጋር በማዕዳቸው ለመካፈል ብትመርጥ፣ አባትህ ይህን ይፈቅድልሃልን? ይልቁንም በታላቅ ኃይል ከዚያ ያስወጣሃል እንጂ። ይህን የሚያደርገው ማዕዱ ስለሚጎዳህ ሳይሆን፣ ያንተን ክብርና የንጉሡን ማዕድ ስለሚያቃልል ነው።
☦️☦️☦️
በዓለም ምን ትሠራለህ? በተሰበረ ማሰሮ ውስጥ ውኃ ለማከማቸት ነውን? አሁን ላለችው ሕይወት በብላሽ ለመድከም ነውን? መቃጠሉ የማይቀርን ድር ለምን ታዳውራለህ? ለምንስ በምድረ በዳ ነፋሳትን ትከተላለህ? ለምንስ በሸለቆ ውስጥ ዓይንህን ጨፍነህ ትቅበዘበዛለህ? እያንዳንዱ ጥበብ ነገር አይደለምን? ይህ ለሁላችንም ግልጽ ነው። እንግዲህ አንተም በሕይወትህ ውስጥ ለምትሠራው ሥራ ዓላማ አሳየኝ። በእውነት አንዳች የለህም።
☦️☦️☦️
ሌቦች ጭቃ፣ ገለባ ወይም እንጨት ባለበት ቤት አይሰርቁም። ይልቁንም ወርቅና ብር ወዳለበት ቤት ዓይናቸውን ይጥላሉ። ሰይጣንም ልክ እንደዚሁ ነው፤ ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ለመንፈሳዊ ነገር ቦታ በሚሰጡ ሰዎች ላይ ነው። በጎነት ባለበት ቦታ ወጥመድ ይበዛል፤ ምጽዋትና ዕርዳታ ባለበትም ምቀኝነት አይጠፋም። ነገር ግን ይሄንን ሁሉ የጠላት ተንኮል የምናሸንፍበት አንድ ትልቅ መሣሪያ አለን፤ ይሄ ድንቅ መሳሪያ ምን ይሆን?
#ዲያብሎስን_ቤት_አሳጣው መጽሐፍ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
ሌሎች #የቅዱስ_ዮሐንስ እና #የአቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ አዳዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍት በገበያ ላይ
👇🎀👇
👉#መንፈሳዊ_ተጋድሎ መጽሐፍ
👉#ለነፍስ_የሚበጅ_መንገድ መጽሐፍ
👉#የነፍስን_ነገር_ማሰብ መጽሐፍ
👉#ለደከመች_ነፍስ_መመሪያ መጽሐፍ
👉#መንፈሳዊ_ሰው_መሆን መጽሐፍ
👉#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወትን_መኖር መጽሐፍ
👉#ጠይቁ_ይመለስላችኋል መጽሐፍ
👉 #ሰይጣንን_አስርቡት መጽሐፍ
👉 #ሕይወት_እና_ክርስትና መጽሐፍ
👉 #የጽድቅ_መንገድ መጽሐፍ
👉 #የነፍስ_ምግብ መጽሐፍ
👉 #ለነፍስህ_ቤት_ስራላት መጽሐፍ
👉 #እስከማዕዜኑ መጽሐፍ
👉 #ትምህርተ_ሺኖዳ መጽሐፍ
👉 #አቡነሺኖዳ_መልስ_አላቸው መጽሐፍ
👉 #ኦርቶጵያ መጽሐፍ
👉#የተሰቀለው_ንጉሥ መጽሐፍ
👉#the_crucifixion_of_the_king_of_glory (በእንግሊዝኛ)
ሁሉም መጽሐፍት በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛሉ።
📕📕📕
ፌስቡክ ገጽ
👉 https://web.facebook.com/p...
ቲክቶክ-
👉https://www.tiktok.com/@ha...
3 months ago
"ዜንጦ" ሌቦች : በጠራራ ፀሐይ
በአዶርሰም ሕንፃ የተፈጸመው አስደንጋጭ ዝርፊያ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ሚሊኒየም አዳራሽ አካባቢ በሚገኘው አዶርሰም ሕንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ፣ እነዚህ በፎቶው የሚታዩ የተደራጁ ወጣቶች ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ንብረቶች ዘርፈው ተሰውረዋል።
የተዘረፉ ንብረቶች፦
ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች፣ ታብሌቶች፣ የፎቶና ቪዲዮ ካሜራዎች እንዲሁም የስልክ መሣሪያዎች።
የሌቦቹ ሙከራ፦
የቢሮውን የደህንነት ካሜራ መረጃ (Footage) ለማጥፋት ቢሞክሩም፣ በሌሎች የደህንነት ካሜራዎች በግልጽ ሊታወቁ ችለዋል።
ድርጊቱ የተፈጸመው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የአድዋን ድል በሚያከብርበት ዕለት በጠራራ ፀሐይ ነው።
የጥቆማ ጥሪ፦
እነዚህን ግለሰቦች የምታውቁ፣ ያያችሁ ወይም በተመሳሳይ ሁኔታ ዝርፊያ የተፈጸመባችሁ ወገኖች ጥቆማ በማድረግ እንድትተባበሩ ጥሪ ቀርቧል።
ጥቆማ ለሚያደርሱ ወገኖች ወሮታ ይከፈላል።
ጥቆማ ለማድረስ፦
ፖሊስ ጣቢያ፦ ቦሌ አደይ አበባ ፖሊስ ጣቢያ
ስልክ፦ 0988188890 ወይም 0907247454
እባክዎ ሌቦቹን ለሕግ ለማቅረብ እንዲቻል ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ ይተባበሩ!
#addisababa #bole #crimealert #securitycamera #ethiopia #theftalert #adwavictoryday #communitysafety #አዲስአበባ #ቦሌ #ዝርፊያ #ጥቆማ #ሌቦች
በአዶርሰም ሕንፃ የተፈጸመው አስደንጋጭ ዝርፊያ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ሚሊኒየም አዳራሽ አካባቢ በሚገኘው አዶርሰም ሕንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ፣ እነዚህ በፎቶው የሚታዩ የተደራጁ ወጣቶች ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ንብረቶች ዘርፈው ተሰውረዋል።
የተዘረፉ ንብረቶች፦
ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች፣ ታብሌቶች፣ የፎቶና ቪዲዮ ካሜራዎች እንዲሁም የስልክ መሣሪያዎች።
የሌቦቹ ሙከራ፦
የቢሮውን የደህንነት ካሜራ መረጃ (Footage) ለማጥፋት ቢሞክሩም፣ በሌሎች የደህንነት ካሜራዎች በግልጽ ሊታወቁ ችለዋል።
ድርጊቱ የተፈጸመው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የአድዋን ድል በሚያከብርበት ዕለት በጠራራ ፀሐይ ነው።
የጥቆማ ጥሪ፦
እነዚህን ግለሰቦች የምታውቁ፣ ያያችሁ ወይም በተመሳሳይ ሁኔታ ዝርፊያ የተፈጸመባችሁ ወገኖች ጥቆማ በማድረግ እንድትተባበሩ ጥሪ ቀርቧል።
ጥቆማ ለሚያደርሱ ወገኖች ወሮታ ይከፈላል።
ጥቆማ ለማድረስ፦
ፖሊስ ጣቢያ፦ ቦሌ አደይ አበባ ፖሊስ ጣቢያ
ስልክ፦ 0988188890 ወይም 0907247454
እባክዎ ሌቦቹን ለሕግ ለማቅረብ እንዲቻል ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ ይተባበሩ!
#addisababa #bole #crimealert #securitycamera #ethiopia #theftalert #adwavictoryday #communitysafety #አዲስአበባ #ቦሌ #ዝርፊያ #ጥቆማ #ሌቦች
4 months ago
ምኩራብ፣ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡
በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡
የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:-
ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-
0918077957 ወይም 0938644444
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡
በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡
የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:-
ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-
0918077957 ወይም 0938644444
4 months ago
ምኩራብ፣ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡ በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡ የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡ በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡ የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ሼር⚠️‼️
ከአፍስዝ አደንግዝ ሌብነት እየተበራከቱ ይገኛሉ።
እነዚህ ሌቦች የሚጠቀሙባቸው ስልቶች የተወሰኑት:-
⚠️ ከማታውቁት ሰው ጋር ንክኪን አስወግዱ።
የ" አፍዝ አደንዝዝ " ድርጊትን የሚሰሩ ሰዎች የአካል ንክኪ በመጠቀም ነው።
መንገድ ላይ ሆነ ባንክ አካባቢ ወይም ሌላ ቦታ ማንም ሰው እንዲጠጋዎት አይፍቀዱ።
ትከሻዎትን፣ አንገትዎትን ወይም እጅዎትን ለመንካት የሚሞክርን ሰው በንቃት ይከታተሉ፤ ወዲያውኑ ይራቁት።
" ልብስዎ ላይ ቆሻሻ አለ" በሚል ሰበብ ሊጠርጉልዎትና ሊነካዎት የሚሞክሩ ሰዎችን ከማመን ይልቅ ይጠራጠሩ፤ ይራቁ።
⚠️ የ "ሎተሪ ደረሰኝ" ድራማዎችን ይለዩ።
ይህ " ሎተሪ ደረሰኝ " ድራማ በጣም የተለመደ የማጭበርበሪያ ስልት ነው። " ሎተሪ ደርሶኛል ነገር ግን መታወቂያ የለኝም " የሚል ጥያቄ ሲቀርብልዎት በፍጹም አይመኑ።
አንድ ሰው በሚሊዮን የሚቆጠር ብር ደርሶት የማያውቀውን ሰው መንገድ ላይ ጠልፎ "ተባበረኝ" የሚልበት አሳማኝ ምክንያት የለም።
እንዲህ አይነት ጥያቄ ሲቀርብልዎት "ፖሊስ ጣቢያ ሄደህ ጠይቅ" በማለት ውይይቱን ያቋርጡ።
⚠️ ያሉበትን አካባቢ በፍጹም ንቃት ይከታተሉ።
ወንጀለኞች ብቻቸውን አይደሉም። በቡድን ነው የሚንቀሳቀሱት።
አንድ ሰው ሊያናግርዎት ሲሞክር ሌላው ከኋላዎ ወይም በጎንዎ እንዳይቆም ጥንቃቄ ያድርጉ።
በአቅራቢያዎ የሚጠባበቁ ባጃጆች ወይም መኪናዎች ካሉ ጥርጣሬ ይኑርዎት። ከቻሉ ታርጋውን ለማየት ይሞክሩ።
ሰው በሌለበት ወይም ጭር ባለ መንገድ ላይ ከማያውቁት ሰው ጋር ንግግር አይጀምሩ፤ በፍጹም ንግግር አያድርጉ።
⚠️ ወንጀለኞች ርህራሄያችሁን እና ንጹህ ልባችሁን ነው የሚጠቀሙት ጥንቃቄ አድርጉ።
ወንጀለኞቹ ርህራሄያችሁንና ንጹህ ልባችሁን ተጠቅመው አእምሯችሁን ይቆጣጠራሉ።
ግራ የተጋባ ወይም የተቸገረ መስሎ የሚቀርብን ሰው ለመርዳት ከመሞከርዎ በፊት ሁኔታው ምክንያታዊ መሆኑን ያረጋግጡ።
ሰው ሲያግዙ እውነት ያ ሰው ተቸግሮ መሆኑን በደምብ ያረጋግጡ።
መንገድ ላይ ያገኙት የማያውቁት ሰው ማንኛውንም የገንዘብ ወይም የንብረት ጥያቄ የሚያነሳ ከሆነ ወዲያውኑ ጥለው ይለፉ።
ድርጊቱ ተፈጽሞስ ከሆነ ? ድርጊቱን በፍጥነት ለፖሊስ ማሳወቅ ጥሩ ነው። የእርስዎ ሪፖርት ማድረግ ሌሎች ተመሳሳይ ጥቃት የደረሰባቸው ሰዎች ፍትህ እንዲያገኙ እና ወንጀለኞቹ እንዲያዙ ይረዳል።
🔅ይህ የጥንቄቄ መልዕክት ጠቃሚ መስሎ ከታያችሁ ለሌሎች አጋሩ።
ወንጀለኞች አብዛኛውን ጊዜ ደግ እና የዋህ የሚመስሉ ሰዎችን ስለሚመርጡ ንቁ መሆን ይገባል።Via : Tikvah
seledadotio
seledadotio
ከአፍስዝ አደንግዝ ሌብነት እየተበራከቱ ይገኛሉ።
እነዚህ ሌቦች የሚጠቀሙባቸው ስልቶች የተወሰኑት:-
⚠️ ከማታውቁት ሰው ጋር ንክኪን አስወግዱ።
የ" አፍዝ አደንዝዝ " ድርጊትን የሚሰሩ ሰዎች የአካል ንክኪ በመጠቀም ነው።
መንገድ ላይ ሆነ ባንክ አካባቢ ወይም ሌላ ቦታ ማንም ሰው እንዲጠጋዎት አይፍቀዱ።
ትከሻዎትን፣ አንገትዎትን ወይም እጅዎትን ለመንካት የሚሞክርን ሰው በንቃት ይከታተሉ፤ ወዲያውኑ ይራቁት።
" ልብስዎ ላይ ቆሻሻ አለ" በሚል ሰበብ ሊጠርጉልዎትና ሊነካዎት የሚሞክሩ ሰዎችን ከማመን ይልቅ ይጠራጠሩ፤ ይራቁ።
⚠️ የ "ሎተሪ ደረሰኝ" ድራማዎችን ይለዩ።
ይህ " ሎተሪ ደረሰኝ " ድራማ በጣም የተለመደ የማጭበርበሪያ ስልት ነው። " ሎተሪ ደርሶኛል ነገር ግን መታወቂያ የለኝም " የሚል ጥያቄ ሲቀርብልዎት በፍጹም አይመኑ።
አንድ ሰው በሚሊዮን የሚቆጠር ብር ደርሶት የማያውቀውን ሰው መንገድ ላይ ጠልፎ "ተባበረኝ" የሚልበት አሳማኝ ምክንያት የለም።
እንዲህ አይነት ጥያቄ ሲቀርብልዎት "ፖሊስ ጣቢያ ሄደህ ጠይቅ" በማለት ውይይቱን ያቋርጡ።
⚠️ ያሉበትን አካባቢ በፍጹም ንቃት ይከታተሉ።
ወንጀለኞች ብቻቸውን አይደሉም። በቡድን ነው የሚንቀሳቀሱት።
አንድ ሰው ሊያናግርዎት ሲሞክር ሌላው ከኋላዎ ወይም በጎንዎ እንዳይቆም ጥንቃቄ ያድርጉ።
በአቅራቢያዎ የሚጠባበቁ ባጃጆች ወይም መኪናዎች ካሉ ጥርጣሬ ይኑርዎት። ከቻሉ ታርጋውን ለማየት ይሞክሩ።
ሰው በሌለበት ወይም ጭር ባለ መንገድ ላይ ከማያውቁት ሰው ጋር ንግግር አይጀምሩ፤ በፍጹም ንግግር አያድርጉ።
⚠️ ወንጀለኞች ርህራሄያችሁን እና ንጹህ ልባችሁን ነው የሚጠቀሙት ጥንቃቄ አድርጉ።
ወንጀለኞቹ ርህራሄያችሁንና ንጹህ ልባችሁን ተጠቅመው አእምሯችሁን ይቆጣጠራሉ።
ግራ የተጋባ ወይም የተቸገረ መስሎ የሚቀርብን ሰው ለመርዳት ከመሞከርዎ በፊት ሁኔታው ምክንያታዊ መሆኑን ያረጋግጡ።
ሰው ሲያግዙ እውነት ያ ሰው ተቸግሮ መሆኑን በደምብ ያረጋግጡ።
መንገድ ላይ ያገኙት የማያውቁት ሰው ማንኛውንም የገንዘብ ወይም የንብረት ጥያቄ የሚያነሳ ከሆነ ወዲያውኑ ጥለው ይለፉ።
ድርጊቱ ተፈጽሞስ ከሆነ ? ድርጊቱን በፍጥነት ለፖሊስ ማሳወቅ ጥሩ ነው። የእርስዎ ሪፖርት ማድረግ ሌሎች ተመሳሳይ ጥቃት የደረሰባቸው ሰዎች ፍትህ እንዲያገኙ እና ወንጀለኞቹ እንዲያዙ ይረዳል።
🔅ይህ የጥንቄቄ መልዕክት ጠቃሚ መስሎ ከታያችሁ ለሌሎች አጋሩ።
ወንጀለኞች አብዛኛውን ጊዜ ደግ እና የዋህ የሚመስሉ ሰዎችን ስለሚመርጡ ንቁ መሆን ይገባል።Via : Tikvah
seledadotio
seledadotio
4 months ago
በጂንካ ከተማ በቱሪስት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ሌቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
በ12 ሰዓታት የተጠናቀቀው የ395,000 ብር ስርቆት ፍለጋ!
የጂንካ ከተማ ፖሊስ ባደረገው ያልተቆጠበ ክትትል፣ በአንድ የውጭ ሀገር ዜጋ ላይ ተፈጽሞ የነበረውን ከፍተኛ የንብረት ስርቆት በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
ነገሩ እንዲህ ነው ባለፈው እሁድ አጥቢያ ሌሊት 9 ሰዓት አካባቢ፣ ሁለት ግለሰቦች የየዋህ ህጻናትን (የጎዳና ተዳዳሪዎችን) "ገንዘብ እንሰጣችኋለን" በሚል በማባበልና በመስኮት በማስገባት፣ ተኝቶ በነበረ የውጭ ሀገር ዜጋ ላይ፦
* አንድ iPhone 13 Pro Max ስልክ እና
* አንድ ላፕቶፕ (በአጠቃላይ ግምታቸው 395,000 ብር) እንዲሰረቅ አድርገዋል።
የጂንካ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ካሌብ ከብትይመር እንደገለጹት፣ ወንጀሉ እንደተፈጸመ ማህበረሰቡ በሰጠው ፈጣን ጥቆማ መሰረት ፖሊስ ብርቱ ክትትል ጀምሯል። ሌቦቹ ለማምለጥ ቢሞክሩም በ12 ሰዓታት ውስጥ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ንብረታቸው የተመለሰላቸው ቱሪስት፣ ፖሊስ ላሳየው ብቃትና ፍጥነት ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል። "በአጭር ጊዜ ውስጥ ስልኬንና ላፕቶፔን አግኝቼ ሌቦቹንም በቁጥጥር ስር በማዋላቸው የጂንካ ፖሊስ በእርግጥም ሊመሰገን ይገባዋል" ሲሉ በደስታ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
የማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ማስተባበሪያ ኃላፊ ዋ/ሳጅን ሙሴ ወልደ፣ ህዝቡ ፀጉረ-ለወጥ እንቅስቃሴዎችን ሲመለከት አሁንም ጥቆማ መስጠቱን እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
Via ጂንካ ከተማ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት
በ12 ሰዓታት የተጠናቀቀው የ395,000 ብር ስርቆት ፍለጋ!
የጂንካ ከተማ ፖሊስ ባደረገው ያልተቆጠበ ክትትል፣ በአንድ የውጭ ሀገር ዜጋ ላይ ተፈጽሞ የነበረውን ከፍተኛ የንብረት ስርቆት በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
ነገሩ እንዲህ ነው ባለፈው እሁድ አጥቢያ ሌሊት 9 ሰዓት አካባቢ፣ ሁለት ግለሰቦች የየዋህ ህጻናትን (የጎዳና ተዳዳሪዎችን) "ገንዘብ እንሰጣችኋለን" በሚል በማባበልና በመስኮት በማስገባት፣ ተኝቶ በነበረ የውጭ ሀገር ዜጋ ላይ፦
* አንድ iPhone 13 Pro Max ስልክ እና
* አንድ ላፕቶፕ (በአጠቃላይ ግምታቸው 395,000 ብር) እንዲሰረቅ አድርገዋል።
የጂንካ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ካሌብ ከብትይመር እንደገለጹት፣ ወንጀሉ እንደተፈጸመ ማህበረሰቡ በሰጠው ፈጣን ጥቆማ መሰረት ፖሊስ ብርቱ ክትትል ጀምሯል። ሌቦቹ ለማምለጥ ቢሞክሩም በ12 ሰዓታት ውስጥ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ንብረታቸው የተመለሰላቸው ቱሪስት፣ ፖሊስ ላሳየው ብቃትና ፍጥነት ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል። "በአጭር ጊዜ ውስጥ ስልኬንና ላፕቶፔን አግኝቼ ሌቦቹንም በቁጥጥር ስር በማዋላቸው የጂንካ ፖሊስ በእርግጥም ሊመሰገን ይገባዋል" ሲሉ በደስታ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
የማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ማስተባበሪያ ኃላፊ ዋ/ሳጅን ሙሴ ወልደ፣ ህዝቡ ፀጉረ-ለወጥ እንቅስቃሴዎችን ሲመለከት አሁንም ጥቆማ መስጠቱን እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
Via ጂንካ ከተማ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት
5 months ago
በአካል ለማያውቋት "የኦንላይን ፍቅረኛቸው" 2 ሚሊዮን ዶላር ያወረሱት ግለሰብ ጉድ!
በአውስትራሊያ ሜልቦርን ከተማ የሚኖሩት የ73 ዓመቱ ዊሊያም ኢያን ሳውዝ እ.ኤ.አ በ2022 ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ፣ ለዓመታት በኢንተርኔት ብቻ ለሚያውቋት "ፍቅረኛቸው" እጅግ ከፍተኛ የሆነ የሀብት ውርስ ትተው አልፈው ነበር። ሆኖም እውነታው ሲጋለጥ ታሪኩ እጅግ አስገራሚ ሆኗል።
📌 የጉዳዩ ዝርዝር፦
📜 ኑዛዜው፦ ግለሰቡ ከመሞታቸው ሁለት ወራት ቀደም ብሎ ባዘጋጁት ኑዛዜ፣ የቀድሞ ባለቤታቸው ኬይ ሞስሊ 100,000 ዶላር ብቻ እንድታገኝ ሲወስኑ፣ ቀሪውን 2 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ሀብት (ቤትን ጨምሮ) ግን በኦንላይን ለተዋወቃት ሴት እንዲሰጥ አዝዘው ነበር።
📧 ግንኙነታቸው፦ ዊሊያም ከዚህች ሴት ጋር ይግባቡ የነበረው በኢሜይል ብቻ ሲሆን፣ በአካልም ሆነ በቪዲዮ ተያይተው አያውቁም ነበር።
🔍 ምርመራውና የተገኘው ውጤት፦
የሟች የቀድሞ ባለቤትና ጠበቆች ሴትየዋን ለማግኘት ቢሞክሩም አልተሳካላቸውም። ሴትየዋ "የእኔ ነው" ብላ የላከችው የአሜሪካ ፓስፖርት ሐሰተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። በተጨማሪም በሰጠችው አድራሻ ላይ የሚኖር ሰው አልተገኘም።
በመጨረሻም በአሜሪካ የተቀጠረ የግል መርማሪ እንዳረጋገጠው፣ ይህች ሴት የማንነት ሌቦች (Scammers) የፈጠሯት እንጂ በእውኑ ዓለም የሌለች መሆኗ ተረጋግጧል።
⚖️ የፍርድ ቤት ውሳኔ፦
ባለፈው ወር የአውስትራሊያ ፍርድ ቤት "እንዲህ ያለ ሰው በምድር ላይ የለም" የሚል ውሳኔ በማሳለፉ፣ አጠቃላይ ውርሱ ለቀድሞ ባለቤታቸው ለኬይ ሞስሊ እንዲተላለፍ ተወስኗል።
⚠️ መልእክት፦ ይህ ክስተት በኢንተርኔት የሚመሰረቱ ግንኙነቶችና የማንነት ስርቆቶች ምን ያህል አደገኛ እንደሆኑ ትልቅ ማስጠንቀቂያ ነው። ራሳችንን ከጭበርባሪዎች እንጠብቅ!
በአውስትራሊያ ሜልቦርን ከተማ የሚኖሩት የ73 ዓመቱ ዊሊያም ኢያን ሳውዝ እ.ኤ.አ በ2022 ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ፣ ለዓመታት በኢንተርኔት ብቻ ለሚያውቋት "ፍቅረኛቸው" እጅግ ከፍተኛ የሆነ የሀብት ውርስ ትተው አልፈው ነበር። ሆኖም እውነታው ሲጋለጥ ታሪኩ እጅግ አስገራሚ ሆኗል።
📌 የጉዳዩ ዝርዝር፦
📜 ኑዛዜው፦ ግለሰቡ ከመሞታቸው ሁለት ወራት ቀደም ብሎ ባዘጋጁት ኑዛዜ፣ የቀድሞ ባለቤታቸው ኬይ ሞስሊ 100,000 ዶላር ብቻ እንድታገኝ ሲወስኑ፣ ቀሪውን 2 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ሀብት (ቤትን ጨምሮ) ግን በኦንላይን ለተዋወቃት ሴት እንዲሰጥ አዝዘው ነበር።
📧 ግንኙነታቸው፦ ዊሊያም ከዚህች ሴት ጋር ይግባቡ የነበረው በኢሜይል ብቻ ሲሆን፣ በአካልም ሆነ በቪዲዮ ተያይተው አያውቁም ነበር።
🔍 ምርመራውና የተገኘው ውጤት፦
የሟች የቀድሞ ባለቤትና ጠበቆች ሴትየዋን ለማግኘት ቢሞክሩም አልተሳካላቸውም። ሴትየዋ "የእኔ ነው" ብላ የላከችው የአሜሪካ ፓስፖርት ሐሰተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። በተጨማሪም በሰጠችው አድራሻ ላይ የሚኖር ሰው አልተገኘም።
በመጨረሻም በአሜሪካ የተቀጠረ የግል መርማሪ እንዳረጋገጠው፣ ይህች ሴት የማንነት ሌቦች (Scammers) የፈጠሯት እንጂ በእውኑ ዓለም የሌለች መሆኗ ተረጋግጧል።
⚖️ የፍርድ ቤት ውሳኔ፦
ባለፈው ወር የአውስትራሊያ ፍርድ ቤት "እንዲህ ያለ ሰው በምድር ላይ የለም" የሚል ውሳኔ በማሳለፉ፣ አጠቃላይ ውርሱ ለቀድሞ ባለቤታቸው ለኬይ ሞስሊ እንዲተላለፍ ተወስኗል።
⚠️ መልእክት፦ ይህ ክስተት በኢንተርኔት የሚመሰረቱ ግንኙነቶችና የማንነት ስርቆቶች ምን ያህል አደገኛ እንደሆኑ ትልቅ ማስጠንቀቂያ ነው። ራሳችንን ከጭበርባሪዎች እንጠብቅ!
6 months ago
በስፔን በአንዲት ትንሽ ቤተክርስቲያን ደብር ሌቦች በሚሊዮን ዶላር የሚገመት ሥዕል መስሏቸው ረካሽ ኮፒውን ሰረቁ
"ኤል ግሬኮ" በሚል ስም የሚታወቀው የሰዓሊ ዶሜኒኮስ ቴኦቶኮፑሎስ የሥነ-ጥበብ ሥራዎች ዋጋቸው እጅግ ከፍተኛ ነው። ሆኖም ግን፣ ሌቦቹ የወሰዱት በዕድል ሆኖ የሥዕሉን ኮፒ (ግልባጭ) ብቻ ነው።
በደቡባዊ ስፔን ሴቪል ግዛት ውስጥ በሚገኘው የፓራዳስ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተፈጸመው ስርቆት ሳይሳካ ቀርቷል።
በክሬታውያን ሰዓሊ ዶሜኒኮስ ቴኦቶኮፑሎስ (1541–1614) የተሳለው "ንስሐ ገቢዋ መግደላዊት" (The Penitent Magdalene) የተሰኘው ሥዕል ለእይታ ቀርቦ ነበር።
"ኤቢሲ" እንደዘገበው፣ ሌቦቹ በታህሳስ 16 ቀን ማለዳ በግምት 10 ሰዓት ላይ ወደ ቤተክርስቲያኑ ሰብረው ገብተዋል። በጎን በር በኩል ከገቡ በኋላም በቀጥታ ወደ ደብሩ ሙዚየም አምርተዋል።
"ንስሐ ገቢዋ መግደላዊት" የተሰኘው ሥዕል እዚያው የሚገኝ ሲሆን፣ በደህንነት ማንቂያ (alarm) በተገጠመለት የጥበቃ በር ይጠበቃል።
ይህም ሌቦቹ ሊያልፉት የማይችሉት እንቅፋት ሆኖባቸዋል።ከዛም ሌቦች ዋጋ የሌለውን ግልባጭ ሰረቁ።
ሌቦቹ ውድ የሆነውን ሥዕል ከመውሰድ ይልቅ፣ በጎን በኩል ባለው የጸሎት ክፍል ውስጥ ተቀምጦ የነበረውንና ምንም ዋጋ የሌለውን ግልባጭ (copy) ይዘው ፈርጥጠዋል።
የአካባቢው ፖሊስ ምርመራ እያካሄደ ቢሆንም፣ እስካሁን በቁጥጥር ስር የዋለ ሰው የለም። ትክክለኛ የኤል ግሬኮ ሥዕል በጨረታ እስከ 10 ሚሊዮን ዩሮ የሚደርስ ከፍተኛ ዋጋ አውጥቶ እንደነበር ይታወሳል።
"ኤል ግሬኮ" በሚል ስም የሚታወቀው የሰዓሊ ዶሜኒኮስ ቴኦቶኮፑሎስ የሥነ-ጥበብ ሥራዎች ዋጋቸው እጅግ ከፍተኛ ነው። ሆኖም ግን፣ ሌቦቹ የወሰዱት በዕድል ሆኖ የሥዕሉን ኮፒ (ግልባጭ) ብቻ ነው።
በደቡባዊ ስፔን ሴቪል ግዛት ውስጥ በሚገኘው የፓራዳስ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተፈጸመው ስርቆት ሳይሳካ ቀርቷል።
በክሬታውያን ሰዓሊ ዶሜኒኮስ ቴኦቶኮፑሎስ (1541–1614) የተሳለው "ንስሐ ገቢዋ መግደላዊት" (The Penitent Magdalene) የተሰኘው ሥዕል ለእይታ ቀርቦ ነበር።
"ኤቢሲ" እንደዘገበው፣ ሌቦቹ በታህሳስ 16 ቀን ማለዳ በግምት 10 ሰዓት ላይ ወደ ቤተክርስቲያኑ ሰብረው ገብተዋል። በጎን በር በኩል ከገቡ በኋላም በቀጥታ ወደ ደብሩ ሙዚየም አምርተዋል።
"ንስሐ ገቢዋ መግደላዊት" የተሰኘው ሥዕል እዚያው የሚገኝ ሲሆን፣ በደህንነት ማንቂያ (alarm) በተገጠመለት የጥበቃ በር ይጠበቃል።
ይህም ሌቦቹ ሊያልፉት የማይችሉት እንቅፋት ሆኖባቸዋል።ከዛም ሌቦች ዋጋ የሌለውን ግልባጭ ሰረቁ።
ሌቦቹ ውድ የሆነውን ሥዕል ከመውሰድ ይልቅ፣ በጎን በኩል ባለው የጸሎት ክፍል ውስጥ ተቀምጦ የነበረውንና ምንም ዋጋ የሌለውን ግልባጭ (copy) ይዘው ፈርጥጠዋል።
የአካባቢው ፖሊስ ምርመራ እያካሄደ ቢሆንም፣ እስካሁን በቁጥጥር ስር የዋለ ሰው የለም። ትክክለኛ የኤል ግሬኮ ሥዕል በጨረታ እስከ 10 ሚሊዮን ዩሮ የሚደርስ ከፍተኛ ዋጋ አውጥቶ እንደነበር ይታወሳል።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
"ሸገር በሚባለው ከተማ ውስጥ ከመቶ በላይ ካርታ ያለው ሰው አለ።"
"አዳማ፣ ቢሾፍቱ አንዳንድ ከተሞች ላይ የላንድ ኢንፎርሜሽን ሲስተም ከሞላ ጎደል 100 ፐርሰንት መመዝገብ ትችሏል። ከብዙ አመት ልፋት ጭቅጭቅ በኋላ ምን አገኛችሁ ያላችሁ እንደሆነ አንድ ሰው ሸገር በሚባለው ከተማ ውስጥ ከመቶ በላይ ካርታ ያለው ሰው አለ። የጂኦስፓሻል ኢንፎርሜሽን ሲስተም ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳይገነባ የነበረው ፍላጎት የቢሮክራሲው መጨናነቅ የምታውቁት ቢሆንም ዋና አላማው ግን ጥቂት ሌቦች አላግባብ የወሰዱትን መሬት መንግስት ኦቨርሳይት ማድረግ እንዳይችል ለማድረግ ነው።" ጠ/ሚ አብይ አህመድ
"አዳማ፣ ቢሾፍቱ አንዳንድ ከተሞች ላይ የላንድ ኢንፎርሜሽን ሲስተም ከሞላ ጎደል 100 ፐርሰንት መመዝገብ ትችሏል። ከብዙ አመት ልፋት ጭቅጭቅ በኋላ ምን አገኛችሁ ያላችሁ እንደሆነ አንድ ሰው ሸገር በሚባለው ከተማ ውስጥ ከመቶ በላይ ካርታ ያለው ሰው አለ። የጂኦስፓሻል ኢንፎርሜሽን ሲስተም ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳይገነባ የነበረው ፍላጎት የቢሮክራሲው መጨናነቅ የምታውቁት ቢሆንም ዋና አላማው ግን ጥቂት ሌቦች አላግባብ የወሰዱትን መሬት መንግስት ኦቨርሳይት ማድረግ እንዳይችል ለማድረግ ነው።" ጠ/ሚ አብይ አህመድ
6 months ago
አዲሱ የሌቦች ዘዴ
ኢትዮጵያ ውስጥ የመንግስት ባለስልጣናት የሚገኙበትን ማንኛውንም ስብሰባና Event ልክ እንደመንግስት አካል ተከታትለው የሚሳተፉ የመንግስት ሰዎች ነን የሚሉ ግን ምንም ውስጥ የሌሉ ግለሰቦች በዝተዋል። አላማቸው በቦታው ከሚገኙ ባለስልጣናት ጋር ፎቶ በመነሳት ከመንግስት ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ለህዝቡ ማሳየት ነው።
ሰሞኑን እየሰማሁ ያለሁት ነገር ይገርማል። የዘመኑ አጭበርባሪዎች ፋሽን የመንግስት ሰዎችን ስለማውቅ ጉዳይህን ልግደልልህ የሚል ሆኗል። ከተማው ላይ ሁሉም ቦታ የምታገኟቸው ግለሰቦች፣ በማይመለከታቸው ስብሰባና መድረክ ዘንጠው ከፊት የሚቀመጡ ሰዎች፣ ባለሃብት ነን ብለው ሚዲያ ላይ በማጮህና የመንግስት ባለስልጣናትን በማስጨነቅ አብረዋቸው ምሳ በመብላትና ፎቶ በመነሳት ከነሱ ጋር የተለየ ግንኙነት እንዳላቸው በማስመሰል ራሳቸውን አድራጊ ፈጣሪ አድርገው በህዝብ ጭንቅላት ውስጥ በመሳል ሰዎችን "ይህንን ጉዳይ ላስፈፅምላችሁ፣ እገሌ ከሚባለው ባለስልጣን ጋር ላስተዋውቃችሁ" በማለት በሚሊየን የሚቆጠር ገንዘብ የሚዘርፉ ብዙ ሰዎችን እያየን ነው። ተደርሶባቸውም በቅርቡ የታሰሩ አሉ።
በዚህ ብቻ አይበቃም። እነዚህ ሰዎች መንግስትን የሚደግፉ መስለው ጠቅላይ ሚኒስትሩን ወይም ክብርት ከንቲባዋን ብቻ በመነጠል ለሰው ልጅ የማይቀርብ ሙገሳና ከንቱ ውዳሴ ሲደረድሩ በመዋል፣ ከባለሃብቶች ጉዳይ እናስፈፅምላችሁ፣ ሚኒስትር እገሌ በግል ያናግረኛል፣ የእንትን ሚኒስትሩ ጓደኛዬ ነው በማለት መንግስት ላይ እንደተውሳክ ተጣብቀው የግል ፍላጎታቸውን የሚያካሂዱ ብዙዎችን እያየን ነው።
በደምብ እስከማውቀው ድረስ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ሆኑ ሌሎቹ አመራሮች ከንቱ ውዳሴና አምልኮ ቀረሽ ሙገሳን አብዝተው የሚጠየፉ ናቸው። መሪን ማክበርና መንግስትን መደገፍ ልክና ስርአት አለው ከዚያ ባለፈ ግን መስመር የዘለለ ማሽቃበጥ በመጀመሪያ ደረጃ ራሳቸው መሪዎቹን ምቾት ይነሳል ሲቀጥል ደግሞ ከልብ ያልሆነ ውዳሴ ስለሆነ የውሸት ነው። አሁን ኩላሊቱ እጅግ ጤነኛ ለሆነ መሪ ከመሬት ተነስተው "አስፈላጊ ከሆነ ለአብቹ የአካል ክፍሌን ቆርጬ እሰጣለሁ" የሚሉ ሰዎች ችግር ቢፈጠር ፍሬቻ ሳያበሩ የሚታጠፉ አጭበርባሪዎች ናቸው። ከዚህ ባለፈ እንዲህ አይነት መስመር የዘለለ ከንቱ ውዳሴ ሐገሪቱ በአንድ ግለሰብ ብቻ የምትመራ አድርጎ ከመሳል ያለፈ አንዳች ፖለቲካዊ ትርፍ የለውም። እንደነዚህ አይነት ሰዎች ለመንግስት ጠላት ከመፈብረክና ሐገረ መንግስቱን በተለየ መልክ ከመሳል ያለፈ አንዳች ጥቅም የላቸውም።
በዚህ አመት ፖሊስ እየወሰደ ያለው እርምጃ የመንግስትን አቋም በደምብ ያሳያችሁ ይመስለኛል። ባለሃብት ነኝ ብለህ በየሄድክበት የመንግስት ደጋፊነትህን ስለተናገርክ በወንጀል ከመጠየቅ አታመልጥም። መንግስትን እደግፋለሁ ብለህ በብሔር ውስጥ በመሸሸግ ህዝብና ህዝብን ስታባላ ከተገኘህ ብልፅግናን ከመደገፍ አልፈህ ብታመልከውም ትታሰራለህ። (ዳለቻን አስታውስ) የመከላከያን ልብስ ለብሰህ መሬት እስኪጠብህ ብትንጎማለል፣ ቀን ከሌት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስም እያወደስክ ብትውል፣ ከፈለከው ሚኒስትርና ከፍተኛ ባለስልጣን ጋር ምሳ የምትበላ ሰው ብትሆን፣ በመንግስት ደጋፊነት ስም ምስኪኑ ህዝብ ላይ የፈለኩትን የማድረግ ልዩ ፍቃድ አለኝ ያልክ ቀን ራስህን እስር ቤት ታገኘዋለህ። በኢትዮጵያ ምድር ሁሉም ሰው በህግ ፊት እኩል ነው።
እዚህ ጋር ሳልናገር የማላልፈው በተለይ ባለሃብቶች እገሌ ከመንግስት ጋር ግንኙነት አለው በማለት ሚዲያ ላይ ከአስሩ ባለስልጣን ጋር እየተለጠፈ ፎቶ ለተነሳ ሁሉ አታሸርግዱ። እኔ ያለኝ መብት፣ አንድ ባለስልጣን ያለው መብት፣ አንድ ደሃ ያለው መብት፣ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር እኩል ነው። እኩልም ሊሆን ይገባል። የራሱን ፎቶ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር እያቀናበረ የቤተመንግስት ባለሟል እንደሆነ የሚያስመስል ቀጣፊ የመንግስት ደጋፊ ነኝ ባይ አንዳች የሚፈይድላችሁ ነገር የለም። አብዛኞቹ መሬት ጠበበን የሚሉ ሰዎችን እላይ ያሉ ሰዎች ከነመፈጠራቸውም አያውቋቸውም።
እኔን ጨምሮ ከመንግስት ጋር የተለየ ግንኙነት ያለን የሚመስሏችሁ ሰዎች ከየትኛውም ባለስልጣንና የጦር መሪ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለን ልነግራችሁ እፈልጋለሁ። አትሞኙ። መብታችሁ የሆነን ጉዳይ በህጋዊና በህጋዊ መንገድ ብቻ ሄዳችሁ ጨርሱ። ምንም ያህል መንገዱ ከባድ ቢሆን መብታችሁን ለሆነ ግለሰብ አሳልፋችሀየ አትስጡ። ከዚህ ውጪ ለመንግስት የበኩር ልጅ ነን በሚሉ ሰዎች ሃብት ንበረታችሁን እንዳታጡ እመክራችኋለሁ። ሌሎቻችሁም አደብ ግዙ። ዶክተር አብይን እንደምትሉት ከልብ የምትወዱ ከሆነ ሃላፊነት የሚሰማው ዜጋ ሁኑለት። እነዚህ እይታዎቼ ላለፉት 3 አመታት ኢትዮጵያ በብዛት ስመላለስ የታዘብኳቸው እና ያየኃቸው እውነታዎች ናቸው::
Via natnael mekonnen
ኢትዮጵያ ውስጥ የመንግስት ባለስልጣናት የሚገኙበትን ማንኛውንም ስብሰባና Event ልክ እንደመንግስት አካል ተከታትለው የሚሳተፉ የመንግስት ሰዎች ነን የሚሉ ግን ምንም ውስጥ የሌሉ ግለሰቦች በዝተዋል። አላማቸው በቦታው ከሚገኙ ባለስልጣናት ጋር ፎቶ በመነሳት ከመንግስት ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ለህዝቡ ማሳየት ነው።
ሰሞኑን እየሰማሁ ያለሁት ነገር ይገርማል። የዘመኑ አጭበርባሪዎች ፋሽን የመንግስት ሰዎችን ስለማውቅ ጉዳይህን ልግደልልህ የሚል ሆኗል። ከተማው ላይ ሁሉም ቦታ የምታገኟቸው ግለሰቦች፣ በማይመለከታቸው ስብሰባና መድረክ ዘንጠው ከፊት የሚቀመጡ ሰዎች፣ ባለሃብት ነን ብለው ሚዲያ ላይ በማጮህና የመንግስት ባለስልጣናትን በማስጨነቅ አብረዋቸው ምሳ በመብላትና ፎቶ በመነሳት ከነሱ ጋር የተለየ ግንኙነት እንዳላቸው በማስመሰል ራሳቸውን አድራጊ ፈጣሪ አድርገው በህዝብ ጭንቅላት ውስጥ በመሳል ሰዎችን "ይህንን ጉዳይ ላስፈፅምላችሁ፣ እገሌ ከሚባለው ባለስልጣን ጋር ላስተዋውቃችሁ" በማለት በሚሊየን የሚቆጠር ገንዘብ የሚዘርፉ ብዙ ሰዎችን እያየን ነው። ተደርሶባቸውም በቅርቡ የታሰሩ አሉ።
በዚህ ብቻ አይበቃም። እነዚህ ሰዎች መንግስትን የሚደግፉ መስለው ጠቅላይ ሚኒስትሩን ወይም ክብርት ከንቲባዋን ብቻ በመነጠል ለሰው ልጅ የማይቀርብ ሙገሳና ከንቱ ውዳሴ ሲደረድሩ በመዋል፣ ከባለሃብቶች ጉዳይ እናስፈፅምላችሁ፣ ሚኒስትር እገሌ በግል ያናግረኛል፣ የእንትን ሚኒስትሩ ጓደኛዬ ነው በማለት መንግስት ላይ እንደተውሳክ ተጣብቀው የግል ፍላጎታቸውን የሚያካሂዱ ብዙዎችን እያየን ነው።
በደምብ እስከማውቀው ድረስ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ሆኑ ሌሎቹ አመራሮች ከንቱ ውዳሴና አምልኮ ቀረሽ ሙገሳን አብዝተው የሚጠየፉ ናቸው። መሪን ማክበርና መንግስትን መደገፍ ልክና ስርአት አለው ከዚያ ባለፈ ግን መስመር የዘለለ ማሽቃበጥ በመጀመሪያ ደረጃ ራሳቸው መሪዎቹን ምቾት ይነሳል ሲቀጥል ደግሞ ከልብ ያልሆነ ውዳሴ ስለሆነ የውሸት ነው። አሁን ኩላሊቱ እጅግ ጤነኛ ለሆነ መሪ ከመሬት ተነስተው "አስፈላጊ ከሆነ ለአብቹ የአካል ክፍሌን ቆርጬ እሰጣለሁ" የሚሉ ሰዎች ችግር ቢፈጠር ፍሬቻ ሳያበሩ የሚታጠፉ አጭበርባሪዎች ናቸው። ከዚህ ባለፈ እንዲህ አይነት መስመር የዘለለ ከንቱ ውዳሴ ሐገሪቱ በአንድ ግለሰብ ብቻ የምትመራ አድርጎ ከመሳል ያለፈ አንዳች ፖለቲካዊ ትርፍ የለውም። እንደነዚህ አይነት ሰዎች ለመንግስት ጠላት ከመፈብረክና ሐገረ መንግስቱን በተለየ መልክ ከመሳል ያለፈ አንዳች ጥቅም የላቸውም።
በዚህ አመት ፖሊስ እየወሰደ ያለው እርምጃ የመንግስትን አቋም በደምብ ያሳያችሁ ይመስለኛል። ባለሃብት ነኝ ብለህ በየሄድክበት የመንግስት ደጋፊነትህን ስለተናገርክ በወንጀል ከመጠየቅ አታመልጥም። መንግስትን እደግፋለሁ ብለህ በብሔር ውስጥ በመሸሸግ ህዝብና ህዝብን ስታባላ ከተገኘህ ብልፅግናን ከመደገፍ አልፈህ ብታመልከውም ትታሰራለህ። (ዳለቻን አስታውስ) የመከላከያን ልብስ ለብሰህ መሬት እስኪጠብህ ብትንጎማለል፣ ቀን ከሌት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስም እያወደስክ ብትውል፣ ከፈለከው ሚኒስትርና ከፍተኛ ባለስልጣን ጋር ምሳ የምትበላ ሰው ብትሆን፣ በመንግስት ደጋፊነት ስም ምስኪኑ ህዝብ ላይ የፈለኩትን የማድረግ ልዩ ፍቃድ አለኝ ያልክ ቀን ራስህን እስር ቤት ታገኘዋለህ። በኢትዮጵያ ምድር ሁሉም ሰው በህግ ፊት እኩል ነው።
እዚህ ጋር ሳልናገር የማላልፈው በተለይ ባለሃብቶች እገሌ ከመንግስት ጋር ግንኙነት አለው በማለት ሚዲያ ላይ ከአስሩ ባለስልጣን ጋር እየተለጠፈ ፎቶ ለተነሳ ሁሉ አታሸርግዱ። እኔ ያለኝ መብት፣ አንድ ባለስልጣን ያለው መብት፣ አንድ ደሃ ያለው መብት፣ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር እኩል ነው። እኩልም ሊሆን ይገባል። የራሱን ፎቶ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር እያቀናበረ የቤተመንግስት ባለሟል እንደሆነ የሚያስመስል ቀጣፊ የመንግስት ደጋፊ ነኝ ባይ አንዳች የሚፈይድላችሁ ነገር የለም። አብዛኞቹ መሬት ጠበበን የሚሉ ሰዎችን እላይ ያሉ ሰዎች ከነመፈጠራቸውም አያውቋቸውም።
እኔን ጨምሮ ከመንግስት ጋር የተለየ ግንኙነት ያለን የሚመስሏችሁ ሰዎች ከየትኛውም ባለስልጣንና የጦር መሪ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለን ልነግራችሁ እፈልጋለሁ። አትሞኙ። መብታችሁ የሆነን ጉዳይ በህጋዊና በህጋዊ መንገድ ብቻ ሄዳችሁ ጨርሱ። ምንም ያህል መንገዱ ከባድ ቢሆን መብታችሁን ለሆነ ግለሰብ አሳልፋችሀየ አትስጡ። ከዚህ ውጪ ለመንግስት የበኩር ልጅ ነን በሚሉ ሰዎች ሃብት ንበረታችሁን እንዳታጡ እመክራችኋለሁ። ሌሎቻችሁም አደብ ግዙ። ዶክተር አብይን እንደምትሉት ከልብ የምትወዱ ከሆነ ሃላፊነት የሚሰማው ዜጋ ሁኑለት። እነዚህ እይታዎቼ ላለፉት 3 አመታት ኢትዮጵያ በብዛት ስመላለስ የታዘብኳቸው እና ያየኃቸው እውነታዎች ናቸው::
Via natnael mekonnen
7 months ago
በጣሊያን ጭምብል ያደረጉ ሌቦች ገንዘብ የሚያደርስ መኪናን በዋሻ ውስጥ አድፍጠው 2 ሚሊዮን ዩሮ ሰረቁ
ትናንት ህዳር 22 1 ንጋት ላይ፣ ወንጀለኞች ገንዘብ ማጓጓዣ መኪናን በአንድ ዋሻ ውስጥ አስቁመው በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ይዘው ማምለጣቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ሌቦቹን ፍለጋው በከፍተኛ ደረጃ እየተካሄደ ቢሆንም እስካሁን ድረስ ምንም ዱካቸው አልተገኘም።
በመጀመሪያ ግምቶች መሠረት፣ የተሰረቀው ገንዘብ መጠን በግምት ሁለት ሚሊዮን ዩሮ እንደሆነ ይገመታል።
ጥቃቱ የተፈፀመው ወደ ሰሜን በሚወስደው መንገድ በሲላ እና ባኛራ መጋጠሚያዎች መካከል በሚገኝ አንድ ዋሻ ውስጥ ነው።
በጥቃቱ ወቅት በርካታ ጥይቶች ተሰምተዋል፣ ነገር ግን በመኪናው ውስጥ በነበሩ ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት አልደረሰም።
የመኪናውን እንቅስቃሴ ለማደናቀፍ እና ወደ አካባቢው መግባት እንዳይቻል ለመከላከል፣ ዘራፊዎቹ ሁለት የተቃጠሉ መኪናዎችን መንገድ ላይ አስቀምጠው አስፋልቱን በምስማር በመሸፈን አጠቃላይ የትራፊክ መጨናነቅን ፈጥረዋል።
በዚህም ገንዘብ የያዘው ተሽከርካሪ ለማምለጥ የነበረውን ማንኛውንም ዕድል ዘግተዋል።
ትናንት ህዳር 22 1 ንጋት ላይ፣ ወንጀለኞች ገንዘብ ማጓጓዣ መኪናን በአንድ ዋሻ ውስጥ አስቁመው በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ይዘው ማምለጣቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ሌቦቹን ፍለጋው በከፍተኛ ደረጃ እየተካሄደ ቢሆንም እስካሁን ድረስ ምንም ዱካቸው አልተገኘም።
በመጀመሪያ ግምቶች መሠረት፣ የተሰረቀው ገንዘብ መጠን በግምት ሁለት ሚሊዮን ዩሮ እንደሆነ ይገመታል።
ጥቃቱ የተፈፀመው ወደ ሰሜን በሚወስደው መንገድ በሲላ እና ባኛራ መጋጠሚያዎች መካከል በሚገኝ አንድ ዋሻ ውስጥ ነው።
በጥቃቱ ወቅት በርካታ ጥይቶች ተሰምተዋል፣ ነገር ግን በመኪናው ውስጥ በነበሩ ሰዎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት አልደረሰም።
የመኪናውን እንቅስቃሴ ለማደናቀፍ እና ወደ አካባቢው መግባት እንዳይቻል ለመከላከል፣ ዘራፊዎቹ ሁለት የተቃጠሉ መኪናዎችን መንገድ ላይ አስቀምጠው አስፋልቱን በምስማር በመሸፈን አጠቃላይ የትራፊክ መጨናነቅን ፈጥረዋል።
በዚህም ገንዘብ የያዘው ተሽከርካሪ ለማምለጥ የነበረውን ማንኛውንም ዕድል ዘግተዋል።
7 months ago
በሐዋሳ የተፈጠረው ምንድነው?
ከቀኑ 08:00 ስዓት ላይ በተለምዶ ቦሌ በሚባል ሰፈር.. ሁለት ታርጋ የለሌዉን አፓች ሞተር የያዙ ሌቦች.. ከአንዲት Lifan ሞተር እየነዱ ከቦሌ መብራት ወደ ሻፌታ ባንክ እየሄዱ ባሉ #እናት በተጠራራ ፀሀይ ላይ ቦርሳዋን ነጥቆ.. እሷንም መንገድ ላይ ከነሞተር ሳይክሏ ጥሎዋት ይሮጣሉ። (እናትየዋ በጣም የተጎዳች ሲሆን /እጃ ላይ ከፍተኛ ጉዳት) ይደርሳል።
ህዝቡም መኪና ያለዉ በመኪናዉ.. ሞተር ያለዉ በሞተር ሳይ በማበረር.. በሻፌታ ባንክ ጎን ባለዉ ኮብልስቶን ላይ ይያዛሉ።
ህዝቡም ሌቦችን በመያዝ ያደረገዉ ርብርብ በጣም ከፍተኛ ነዉ። የሲዳማ ፖሊስም ቶሎ ቦታዉ ላይ በመድረስ እነዚህን ለእናት የማይራራ ድንጋይ ልብ ያላቸዉን ሌቦችን በቁጥጥር ስር አዉሏል።
Via: Dige Wagiso
ከቀኑ 08:00 ስዓት ላይ በተለምዶ ቦሌ በሚባል ሰፈር.. ሁለት ታርጋ የለሌዉን አፓች ሞተር የያዙ ሌቦች.. ከአንዲት Lifan ሞተር እየነዱ ከቦሌ መብራት ወደ ሻፌታ ባንክ እየሄዱ ባሉ #እናት በተጠራራ ፀሀይ ላይ ቦርሳዋን ነጥቆ.. እሷንም መንገድ ላይ ከነሞተር ሳይክሏ ጥሎዋት ይሮጣሉ። (እናትየዋ በጣም የተጎዳች ሲሆን /እጃ ላይ ከፍተኛ ጉዳት) ይደርሳል።
ህዝቡም መኪና ያለዉ በመኪናዉ.. ሞተር ያለዉ በሞተር ሳይ በማበረር.. በሻፌታ ባንክ ጎን ባለዉ ኮብልስቶን ላይ ይያዛሉ።
ህዝቡም ሌቦችን በመያዝ ያደረገዉ ርብርብ በጣም ከፍተኛ ነዉ። የሲዳማ ፖሊስም ቶሎ ቦታዉ ላይ በመድረስ እነዚህን ለእናት የማይራራ ድንጋይ ልብ ያላቸዉን ሌቦችን በቁጥጥር ስር አዉሏል።
Via: Dige Wagiso
7 months ago
በለንደን ያሉ ሌቦች የተሰረቁ ስልኮችን ይመልሳሉ፣ ነገር ግን አይፎን ካልሆነ ሳምሰንግ አይፈልጉም።
🗞️ ጋዜጠኞች ቢያንስ ሦስት እንደዚህ ያሉ ታሪኮችን አግኝተዋል፦
አንድ ሰው ስማርትፎኑ ተሰረቀበት፣ ነገር ግን ሌባው ሳምሰንግ ጋላክሲ እንደሰረቀ ሲያይ፣ በቀላሉ ወርውሮት ሄደ።
ሌላ ሰው ደግሞ ሌባው "ወዳጃዊ እንግዳ" ቀረበው፣ ነገር ግን የአንድሮይድ ስማርትፎን መሆኑን ሲያይ ወዲያው ማውራት አቆመ።
ሦስተኛ ሰው በስምንት ሰዎች ቡድን ተዘርፎ ሁሉንም ነገር ተወሰደበት፣ ነገር ግን በኋላ ከዘራፊዎቹ አንዱ ተመልሶ መጥቶ ስማርትፎኑን መለሰለት፣ "የአንተን ሳምሰንግ አያስፈልገኝም" በማለት ተናገረ።
seledadotio
seledadotio
🗞️ ጋዜጠኞች ቢያንስ ሦስት እንደዚህ ያሉ ታሪኮችን አግኝተዋል፦
አንድ ሰው ስማርትፎኑ ተሰረቀበት፣ ነገር ግን ሌባው ሳምሰንግ ጋላክሲ እንደሰረቀ ሲያይ፣ በቀላሉ ወርውሮት ሄደ።
ሌላ ሰው ደግሞ ሌባው "ወዳጃዊ እንግዳ" ቀረበው፣ ነገር ግን የአንድሮይድ ስማርትፎን መሆኑን ሲያይ ወዲያው ማውራት አቆመ።
ሦስተኛ ሰው በስምንት ሰዎች ቡድን ተዘርፎ ሁሉንም ነገር ተወሰደበት፣ ነገር ግን በኋላ ከዘራፊዎቹ አንዱ ተመልሶ መጥቶ ስማርትፎኑን መለሰለት፣ "የአንተን ሳምሰንግ አያስፈልገኝም" በማለት ተናገረ።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
በለንደን ያሉ ሌቦች የተሰረቁ ስልኮችን ይመልሳሉ፣ ነገር ግን አይፎን ካልሆነ ሳምሰንግ አይፈልጉም።
🗞️ ጋዜጠኞች ቢያንስ ሦስት እንደዚህ ያሉ ታሪኮችን አግኝተዋል፦
አንድ ሰው ስማርትፎኑ ተሰረቀበት፣ ነገር ግን ሌባው ሳምሰንግ ጋላክሲ እንደሰረቀ ሲያይ፣ በቀላሉ ወርውሮት ሄደ።
ሌላ ሰው ደግሞ ሌባው "ወዳጃዊ እንግዳ" ቀረበው፣ ነገር ግን የአንድሮይድ ስማርትፎን መሆኑን ሲያይ ወዲያው ማውራት አቆመ።
ሦስተኛ ሰው በስምንት ሰዎች ቡድን ተዘርፎ ሁሉንም ነገር ተወሰደበት፣ ነገር ግን በኋላ ከዘራፊዎቹ አንዱ ተመልሶ መጥቶ ስማርትፎኑን መለሰለት፣ "የአንተን ሳምሰንግ አያስፈልገኝም" በማለት ተናገረ።
🗞️ ጋዜጠኞች ቢያንስ ሦስት እንደዚህ ያሉ ታሪኮችን አግኝተዋል፦
አንድ ሰው ስማርትፎኑ ተሰረቀበት፣ ነገር ግን ሌባው ሳምሰንግ ጋላክሲ እንደሰረቀ ሲያይ፣ በቀላሉ ወርውሮት ሄደ።
ሌላ ሰው ደግሞ ሌባው "ወዳጃዊ እንግዳ" ቀረበው፣ ነገር ግን የአንድሮይድ ስማርትፎን መሆኑን ሲያይ ወዲያው ማውራት አቆመ።
ሦስተኛ ሰው በስምንት ሰዎች ቡድን ተዘርፎ ሁሉንም ነገር ተወሰደበት፣ ነገር ግን በኋላ ከዘራፊዎቹ አንዱ ተመልሶ መጥቶ ስማርትፎኑን መለሰለት፣ "የአንተን ሳምሰንግ አያስፈልገኝም" በማለት ተናገረ።
7 months ago
#ብቻ_ተጠንቀቁ‼️
ዛሬ ከረፈደ ይህች ደንበኛችን ብር ወጪ ለማድረግ ወደ ቅርንጫፍ ትመጣለች!የምትፈልገውን ትንሽ ብር ፅፋ ለደንበኛ አገልግሎት ባለሙያ ብትሰጠውም አካውንቷ ታግዶ ስለነበር ወደኔ መራት፣
ቼክ ሳደርግውም ከወራት በፊት ከፍርድ ቤት በመጣ ትዕዛዝ በሞባይል ባንኪንግ የማታለል ወንጀል አካውንቷ እንደታገደ ነግሬያት "እኔም ደውዬ አሳውቄሽ አልነበር?"ብዬ ማስረዳቴን ሳልጨርስ እንባ ቀደማት😭
"አው ደውለህልኛል፣ከሌላም ባንክ ቀድመው ነግረውኛል ተናድጄ ግራ ገብቶኝ ራሴን ላጠፋ ቢላ ይዤ ሰው ነው ያዳነኝ፣ምንም በማላውቀው ነገር የሰው ቤት ሰርቼ ያስቀመጥኩት ትንሽ ብር ተያዘብኝ እዚህም የመጣሁት ብር ስላስፈለገኝ እንደው ካገኘው ብዬ ነው የሞከርኩት" ብላ ማልቀሷን ቀጠለች!
እንደምንም አረጋግቼያት በሌቦች የሆነችውን እንዲህ አለችኝ:-
"እናቴ እንዳረፈች ብቻዬን ስቀር ከክፍልሀገር ወደ አዲስ አበባ መጥቼ መስተንግዶ እየሰራው ስልኬን ጠረጴዛ ላይ አድርጌው ሰርቀውኝ የንግድ ባንክ የሞባይል ባንኪንግ ፓስዋርዴንም ሞባይል ባንኪንግ ብዬ save አድርጌው ስለነበር ከሌላ ሰው ላይ ወደኔ አካውንት አድርገው አስተላልፈውበታል፣የሰው ቤት እየሰራው ያጠራቀምኩት ገንዘብም ተያዘብኝ😭የት መሄድ እንዳለብኝም አላወኩም ማስረዳትም አልቻልኩም "እያለች ስቅስቅ ብላ ማልቀሷን ቀጠለች፣
አይዞሽ ብዬ አፅናንቼ የፃፈችውንም ትንሽ ብር "እምቢ አልቀበልም" ብትልም በግድ ሰጥቼያት፣ምን ማድረግ እንዳለባትም መፍትሄውን ነግሬያት በፍፁም ራሷን ስለማጥፋት እንዳታስብ አስጠንቅቄ ሸኘኋት!!ሞባይል ባንኪንግ አጠቃቀሙን እንኳ በስርዓቱ የማታውቅ ልጅ በገዛ ስልኳ ሌቦቹ ጉድ ሰሯት‼️ በጣም ታሳዝናለች😭
እናንተም ወዳጆች ስልካችሁን ድንገት ብትሰረቁ እንደሷ በማታውቁት ነገር ጣጣ ውስጥ ትገባላችሁና እባካችሁን ተጠንቀቁ🙏የሞባይል ባንኪንግ ፓስዋርዳችሁን በፍፁም መዝግባችሁ አትያዙ!!ስልክ ቁጥራችሁንና ተከታታይ የሚገመት ቁጥርንም እንደ ሚስጥር ቁጥር እንዳትጠቀሙ🙏
Via: ሄኖክ ፍቃዱ
ዛሬ ከረፈደ ይህች ደንበኛችን ብር ወጪ ለማድረግ ወደ ቅርንጫፍ ትመጣለች!የምትፈልገውን ትንሽ ብር ፅፋ ለደንበኛ አገልግሎት ባለሙያ ብትሰጠውም አካውንቷ ታግዶ ስለነበር ወደኔ መራት፣
ቼክ ሳደርግውም ከወራት በፊት ከፍርድ ቤት በመጣ ትዕዛዝ በሞባይል ባንኪንግ የማታለል ወንጀል አካውንቷ እንደታገደ ነግሬያት "እኔም ደውዬ አሳውቄሽ አልነበር?"ብዬ ማስረዳቴን ሳልጨርስ እንባ ቀደማት😭
"አው ደውለህልኛል፣ከሌላም ባንክ ቀድመው ነግረውኛል ተናድጄ ግራ ገብቶኝ ራሴን ላጠፋ ቢላ ይዤ ሰው ነው ያዳነኝ፣ምንም በማላውቀው ነገር የሰው ቤት ሰርቼ ያስቀመጥኩት ትንሽ ብር ተያዘብኝ እዚህም የመጣሁት ብር ስላስፈለገኝ እንደው ካገኘው ብዬ ነው የሞከርኩት" ብላ ማልቀሷን ቀጠለች!
እንደምንም አረጋግቼያት በሌቦች የሆነችውን እንዲህ አለችኝ:-
"እናቴ እንዳረፈች ብቻዬን ስቀር ከክፍልሀገር ወደ አዲስ አበባ መጥቼ መስተንግዶ እየሰራው ስልኬን ጠረጴዛ ላይ አድርጌው ሰርቀውኝ የንግድ ባንክ የሞባይል ባንኪንግ ፓስዋርዴንም ሞባይል ባንኪንግ ብዬ save አድርጌው ስለነበር ከሌላ ሰው ላይ ወደኔ አካውንት አድርገው አስተላልፈውበታል፣የሰው ቤት እየሰራው ያጠራቀምኩት ገንዘብም ተያዘብኝ😭የት መሄድ እንዳለብኝም አላወኩም ማስረዳትም አልቻልኩም "እያለች ስቅስቅ ብላ ማልቀሷን ቀጠለች፣
አይዞሽ ብዬ አፅናንቼ የፃፈችውንም ትንሽ ብር "እምቢ አልቀበልም" ብትልም በግድ ሰጥቼያት፣ምን ማድረግ እንዳለባትም መፍትሄውን ነግሬያት በፍፁም ራሷን ስለማጥፋት እንዳታስብ አስጠንቅቄ ሸኘኋት!!ሞባይል ባንኪንግ አጠቃቀሙን እንኳ በስርዓቱ የማታውቅ ልጅ በገዛ ስልኳ ሌቦቹ ጉድ ሰሯት‼️ በጣም ታሳዝናለች😭
እናንተም ወዳጆች ስልካችሁን ድንገት ብትሰረቁ እንደሷ በማታውቁት ነገር ጣጣ ውስጥ ትገባላችሁና እባካችሁን ተጠንቀቁ🙏የሞባይል ባንኪንግ ፓስዋርዳችሁን በፍፁም መዝግባችሁ አትያዙ!!ስልክ ቁጥራችሁንና ተከታታይ የሚገመት ቁጥርንም እንደ ሚስጥር ቁጥር እንዳትጠቀሙ🙏
Via: ሄኖክ ፍቃዱ
8 months ago
ጃምታራን ይተዋወቋት፡ የህንድ ዲጂታል ማጭበርበር ማዕከል የሆነችው ትንሽ ከተማ
በመጀመሪያ ሲታይ ጃምታራ ከተማ ከምስራቅ ህንድ አውራጃዎች የተለየች አትመስልም። ቀላል ቤቶች ከእርሻና ከጫካ ጎን ተሰልፈዋል። ነገር ግን ትልቁ የማጭበርበር ወይም የአታላይነት ጥበብ የሚወጣው ከዚች ከተማ ነው።
ባለፉት 15 ዓመታት ውስጥ፣ ይህ አውራጃ የሳይበር ወንጀል ምልክት ሆኗል። እዚያ ያሉት ወጣት ወንዶች ሞባይል ስልክ ብቻ ታጥቀው፣ የሰዎችን ገንዘብ ከባንክ ሂሳብ የማውጣት ችሎታ ያላቸው ሲሆን፣ ይህም ብዙ ጊዜ ባንክ የመዝረፍ ያህል ይቆጠራል።
በዘ ጋርዲያን እንደተዘገበው፣ ይህ ክስተት በህንድ ውስጥ ካለው ፈጣን ዲጂታላይዜሽን ጋር ጎን ለጎን ብቅ አለ። መንግሥት "ዲጂታል ህንድ" በማለት ቢፎክርም፣ አብዛኛው ዜጋ ግን ይህንን የሚያገናኘው ከጃምታራ ማጭበርበር ጋር ነው። ኔትፍሊክስ “Jamtara: Sabka Number Ayega” ማለትም “ለሁሉም ሰው ይደወላል” የሚል ተከታታይ ድራማ ሳይቀር አዘጋጅቷል።
እንደ ዘገባዎች ከሆነ፣ ከፈረንጆቹ 2015 ጀምሮ ከተለያዩ ክፍለ ሀገራት የመጡ ፖሊሶች በዚህ አካባቢ በተደጋጋሚ ምርመራ አድርገዋል።
ሆኖም እስራት የተለመደ ነገር ሆኗል። ቀለል ያሉ ቅጣቶች ደግሞ የማጭበርበር ንግዱ እንዲያድግ አስችለዋል።
ከወንጀለኞቹ አንዱ የሆነው ጂቱ፣ ገና በወጣትነት ዕድሜው ዋና አታላይ እንደነበር አምኗል። ሊታለሉ የሚችሉ ሰዎችን እንዴት መለየት እንዳለበት ከአለቆቹ ተምሯል። "እነዚያን ቁጥሮች በራስህ መደወል አትችልም" ብሏል።
በስልክ ጥሪ ላይ የተመሠረተው ማጭበርበር የሚጀምረው በቀላል ዘዴ ነው፡ የባንክ ሰራተኛ መስሎ በመቅረብ ለማረጋገጫ በሚል ሰበብ የተጎጂውን የግል መረጃ ይጠይቃል።
"የባንክ ማንነት ማረጋገጫ (KYC) ሂደቱን ለማጠናቀቅ፣ ወደ ሞባይል ስልክዎ የተላከ ባለ ስድስት አሃዝ ኮድ ማንበብ አለብዎት" ብሏል። ያ ኮድ ኦቲፒ ነው። ተጎጂው ኮዱን እንዳነበበ፣ ገንዘቡን ማስተላለፍ ይቻላል።
ሲታራም ማንዳል የዚህ ወንጀል አቅኚ እንደሆነ ይነገራል። እሱ አንድ ጊዜ በሙምባይ በሚገኝ የሞባይል ስልክ ካርድ መሙያ ሱቅ ውስጥ ይሠራ ነበር፣ በዚያም በመስመር ላይ እንዴት እንደሚሰርቅ አገኘ።
"የተጎጂውን ስልክ ወይም የባንክ ሂሳብ 'ሃክ' ማድረግ አያስፈልግም። እነሱ ፈቃደኛ ሆነው መዳረሻ ይሰጡዎታል፤ እርስዎ መዋሸት ብቻ ነው ያለብዎት" ብሏል። ማንዳል ከዛ በኋላ "ችሎታውን" በመንደሩ ውስጥ ለሚገኙ ወጣቶች አስተማረ። እና አሁን፣ ሳይበር-ቸር ወይም ዲጂታል ሌቦች በሚል በሰፊው የሚታወቅ አውታረ መረብ ብቅ ብሏል።
በመጀመሪያ ሲታይ ጃምታራ ከተማ ከምስራቅ ህንድ አውራጃዎች የተለየች አትመስልም። ቀላል ቤቶች ከእርሻና ከጫካ ጎን ተሰልፈዋል። ነገር ግን ትልቁ የማጭበርበር ወይም የአታላይነት ጥበብ የሚወጣው ከዚች ከተማ ነው።
ባለፉት 15 ዓመታት ውስጥ፣ ይህ አውራጃ የሳይበር ወንጀል ምልክት ሆኗል። እዚያ ያሉት ወጣት ወንዶች ሞባይል ስልክ ብቻ ታጥቀው፣ የሰዎችን ገንዘብ ከባንክ ሂሳብ የማውጣት ችሎታ ያላቸው ሲሆን፣ ይህም ብዙ ጊዜ ባንክ የመዝረፍ ያህል ይቆጠራል።
በዘ ጋርዲያን እንደተዘገበው፣ ይህ ክስተት በህንድ ውስጥ ካለው ፈጣን ዲጂታላይዜሽን ጋር ጎን ለጎን ብቅ አለ። መንግሥት "ዲጂታል ህንድ" በማለት ቢፎክርም፣ አብዛኛው ዜጋ ግን ይህንን የሚያገናኘው ከጃምታራ ማጭበርበር ጋር ነው። ኔትፍሊክስ “Jamtara: Sabka Number Ayega” ማለትም “ለሁሉም ሰው ይደወላል” የሚል ተከታታይ ድራማ ሳይቀር አዘጋጅቷል።
እንደ ዘገባዎች ከሆነ፣ ከፈረንጆቹ 2015 ጀምሮ ከተለያዩ ክፍለ ሀገራት የመጡ ፖሊሶች በዚህ አካባቢ በተደጋጋሚ ምርመራ አድርገዋል።
ሆኖም እስራት የተለመደ ነገር ሆኗል። ቀለል ያሉ ቅጣቶች ደግሞ የማጭበርበር ንግዱ እንዲያድግ አስችለዋል።
ከወንጀለኞቹ አንዱ የሆነው ጂቱ፣ ገና በወጣትነት ዕድሜው ዋና አታላይ እንደነበር አምኗል። ሊታለሉ የሚችሉ ሰዎችን እንዴት መለየት እንዳለበት ከአለቆቹ ተምሯል። "እነዚያን ቁጥሮች በራስህ መደወል አትችልም" ብሏል።
በስልክ ጥሪ ላይ የተመሠረተው ማጭበርበር የሚጀምረው በቀላል ዘዴ ነው፡ የባንክ ሰራተኛ መስሎ በመቅረብ ለማረጋገጫ በሚል ሰበብ የተጎጂውን የግል መረጃ ይጠይቃል።
"የባንክ ማንነት ማረጋገጫ (KYC) ሂደቱን ለማጠናቀቅ፣ ወደ ሞባይል ስልክዎ የተላከ ባለ ስድስት አሃዝ ኮድ ማንበብ አለብዎት" ብሏል። ያ ኮድ ኦቲፒ ነው። ተጎጂው ኮዱን እንዳነበበ፣ ገንዘቡን ማስተላለፍ ይቻላል።
ሲታራም ማንዳል የዚህ ወንጀል አቅኚ እንደሆነ ይነገራል። እሱ አንድ ጊዜ በሙምባይ በሚገኝ የሞባይል ስልክ ካርድ መሙያ ሱቅ ውስጥ ይሠራ ነበር፣ በዚያም በመስመር ላይ እንዴት እንደሚሰርቅ አገኘ።
"የተጎጂውን ስልክ ወይም የባንክ ሂሳብ 'ሃክ' ማድረግ አያስፈልግም። እነሱ ፈቃደኛ ሆነው መዳረሻ ይሰጡዎታል፤ እርስዎ መዋሸት ብቻ ነው ያለብዎት" ብሏል። ማንዳል ከዛ በኋላ "ችሎታውን" በመንደሩ ውስጥ ለሚገኙ ወጣቶች አስተማረ። እና አሁን፣ ሳይበር-ቸር ወይም ዲጂታል ሌቦች በሚል በሰፊው የሚታወቅ አውታረ መረብ ብቅ ብሏል።
Sponsored by
Surafel
8 months ago
በሉቭረ ሙዚየም የጌጣጌጥ ስርቆት የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተዘገበ
#ethiopia | ትናትና ምሽት ተይዘዋል ሲል የምርመራው ምንጭ የሆኑ ሁለት ሰዎች ለፈረንሳይ ሚዲያ ተናግረዋል፤ ይህም የቀድሞ ዘገባዎችን የሚያረጋግጥ ነው።
▪️ አንዱ ተጠርጣሪ ከምሽቱ 5 ሰዓት አካባቢ በቻርለስ ደ ጎል አውሮፕላን ማረፊያ ዓለም አቀፍ በረራ ሊሳፈር ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል።
▪️ ሁለተኛው ደግሞ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ፓሪስ አካባቢ መያዙ ተዘግቧል።
በፓሪስ የሚገኘው ሉቭረ ሙዚየም የከበሩ ጌጣጌጦች ከተሰረቁ ከሁለት ቀናት በኋላ ረቡዕ ለጎብኚዎች ዳግም ተከፍቷል።
👉 ጥቅምት 9 ቀን ሌቦች ሉቭር ሙዚየምን ሰብረው በመግባት ከ23ቱ የ"ናፖሊዮን እና እቴጌይቱ" ስብስብ ውስጥ ዘጠኝ ጌጣጌጦችን ሰርቀዋል።
የተሰረቁት እቃዎች ቀደም ሲል የፈረንሳይ ንግስቶችና እቴጌዎች የነበሩ አክሊሎች፣ የጆሮ ጌጦች፣ የአንገት ጌጦች እና ሌሎች ጌጣጌጦች ይገኙበታል ሲል ስፑትኒክ ዘግቧል።
#ethiopia | ትናትና ምሽት ተይዘዋል ሲል የምርመራው ምንጭ የሆኑ ሁለት ሰዎች ለፈረንሳይ ሚዲያ ተናግረዋል፤ ይህም የቀድሞ ዘገባዎችን የሚያረጋግጥ ነው።
▪️ አንዱ ተጠርጣሪ ከምሽቱ 5 ሰዓት አካባቢ በቻርለስ ደ ጎል አውሮፕላን ማረፊያ ዓለም አቀፍ በረራ ሊሳፈር ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል።
▪️ ሁለተኛው ደግሞ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ፓሪስ አካባቢ መያዙ ተዘግቧል።
በፓሪስ የሚገኘው ሉቭረ ሙዚየም የከበሩ ጌጣጌጦች ከተሰረቁ ከሁለት ቀናት በኋላ ረቡዕ ለጎብኚዎች ዳግም ተከፍቷል።
👉 ጥቅምት 9 ቀን ሌቦች ሉቭር ሙዚየምን ሰብረው በመግባት ከ23ቱ የ"ናፖሊዮን እና እቴጌይቱ" ስብስብ ውስጥ ዘጠኝ ጌጣጌጦችን ሰርቀዋል።
የተሰረቁት እቃዎች ቀደም ሲል የፈረንሳይ ንግስቶችና እቴጌዎች የነበሩ አክሊሎች፣ የጆሮ ጌጦች፣ የአንገት ጌጦች እና ሌሎች ጌጣጌጦች ይገኙበታል ሲል ስፑትኒክ ዘግቧል።
8 months ago
የቴሌግራም መስራቹ ዱሮቭ ከፈረንሳይ የተሰረቁትን ጌጣጌጦች ለመግዛት ፈቃደኛ መሆኑን አስታወቀ
በላዩር ሙዚየም የተሰረቁ ውድ ቅርሶችን ገዝቶ ወደ አቡ ዳቢ ለመላክ ፍቃደኛ መሆኑን ፓቬል ዱሮቭ ገልፇል።
የቴሌግራም መስራች ፓቬል ዱሮቭ በፓሪስ ከሚገኘው ሉቭር ሙዚየም የተሰረቁትን ጌጣጌጦች ለመግዛት እና ለአቡ ዳቢ ለሚገኘው ሉቭር ሙዚየም ለመለገስ ዝግጁ መሆኑን ተናግሯል።
በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሚገኘው ሙዚየም ከስርቆት እና ተመሳሳይ ክስተቶች በተሻለ ሁኔታ የተጠበቀ ነው የሚል እሳቤ እንዳለውም ተናግሯል።
ዝርፊያው የተፈጸመው እሁድ 19 ነው። ሌቦች የንጉሠ ነገሥትነት ዘመን፣ የህዳሴ ዘመን፣ ናፖሊዮን III እና ፕሪንሲስ ዩጂኒ ጌጣጌጦች የሚታዩበትን «አፖሎ ጋለሪ» ሰብረው ገብተዋል።
በጠቅላላው ዘጠኝ የጌጣጌጥ ቁርጥራጮች ተሰርቀዋል።
ዱሮቭ ክስተቱ እንዳላስገረመው ፅፏል።
«ይህ በአንድ ወቅት ታላቅ የነበረች ሀገር እያሽቆለቆለች መምጣቷን የሚያሳይ ሌላ አሳዛኝ ምልክት ነው፤ መንግሥት እውነተኛ ስጋቶችን ከመጋፈጥ ይልቅ ሰዎችን በምናባዊ ማስፈራሪያዎች የማዘናጋት ጥበብን የተካነበት ነው» ሲሉ ጽፈዋል።
ከዚህ ቀደም ዱሮቭ የአውሮፓ ህብረት የዜጎችን የግላዊነት መብት ሊያግድ መቃረቡን ተችተው ነበር። በተጨማሪም ፈረንሳይ የመልእክት መላኪያ መተግበሪያዎች የተጠቃሚዎችን የግል መልዕክቶች እንዲቃኙ የሚጠይቅ ህግ ለማውጣት እየሞከረች ነው ሲሉ ከሰዋል።
እንደ ዱሮቭ ገለጻ፣ በጀርመን በመጨረሻው ደቂቃ ላይ የተደረገው ጣልቃ ገብነት ህጉ እንዳይጸድቅ አድርጓል።
seledadotio
seledadotio
በላዩር ሙዚየም የተሰረቁ ውድ ቅርሶችን ገዝቶ ወደ አቡ ዳቢ ለመላክ ፍቃደኛ መሆኑን ፓቬል ዱሮቭ ገልፇል።
የቴሌግራም መስራች ፓቬል ዱሮቭ በፓሪስ ከሚገኘው ሉቭር ሙዚየም የተሰረቁትን ጌጣጌጦች ለመግዛት እና ለአቡ ዳቢ ለሚገኘው ሉቭር ሙዚየም ለመለገስ ዝግጁ መሆኑን ተናግሯል።
በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሚገኘው ሙዚየም ከስርቆት እና ተመሳሳይ ክስተቶች በተሻለ ሁኔታ የተጠበቀ ነው የሚል እሳቤ እንዳለውም ተናግሯል።
ዝርፊያው የተፈጸመው እሁድ 19 ነው። ሌቦች የንጉሠ ነገሥትነት ዘመን፣ የህዳሴ ዘመን፣ ናፖሊዮን III እና ፕሪንሲስ ዩጂኒ ጌጣጌጦች የሚታዩበትን «አፖሎ ጋለሪ» ሰብረው ገብተዋል።
በጠቅላላው ዘጠኝ የጌጣጌጥ ቁርጥራጮች ተሰርቀዋል።
ዱሮቭ ክስተቱ እንዳላስገረመው ፅፏል።
«ይህ በአንድ ወቅት ታላቅ የነበረች ሀገር እያሽቆለቆለች መምጣቷን የሚያሳይ ሌላ አሳዛኝ ምልክት ነው፤ መንግሥት እውነተኛ ስጋቶችን ከመጋፈጥ ይልቅ ሰዎችን በምናባዊ ማስፈራሪያዎች የማዘናጋት ጥበብን የተካነበት ነው» ሲሉ ጽፈዋል።
ከዚህ ቀደም ዱሮቭ የአውሮፓ ህብረት የዜጎችን የግላዊነት መብት ሊያግድ መቃረቡን ተችተው ነበር። በተጨማሪም ፈረንሳይ የመልእክት መላኪያ መተግበሪያዎች የተጠቃሚዎችን የግል መልዕክቶች እንዲቃኙ የሚጠይቅ ህግ ለማውጣት እየሞከረች ነው ሲሉ ከሰዋል።
እንደ ዱሮቭ ገለጻ፣ በጀርመን በመጨረሻው ደቂቃ ላይ የተደረገው ጣልቃ ገብነት ህጉ እንዳይጸድቅ አድርጓል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
ድርጊቱ ሲፈፀም የነበረ ሰው እንደነገረኝ፣ ገርጂ ወደ ዩኒቲ ዩኒቨርቲ መታጠፊያ መብራት ላይ አንዲት ሴት ዲዛየር መኪና እያሽከረከረች መጥታ ትቆማለች።
ሁለት ወታደራዊ ዩኒፎርም የለበሱ ሰዎች ሴትዮዋን ከመኪናዋ ጎትተው ከአስፓልት ከጣሉዋት በኋላ መኪናዋን ቀምተው ለማምለጥ ይሞክራሉ።
በዚህ ጊዜ ትራፈክ ፖሊሱ ያይና ሳይረን እያስጮኸ ይከተላቸዋል። የተደናገሩት ሌቦች ለማምለጥ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲነዱ ከአንዲት ቪትዝ መኪና ጋር ይጋጫሉ።
በዚህ ጊዜ ትራፊክ ፖሊሱ ይደርስና ግብግብ ይገጥማል። በአካባቢው ሰው ትብብር በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የተጎዳችው ባለ መኪናም ወደ ሆስፒታል ተወስዳለች። ሰዎቹ በትክክል የህግ አስከባሪ አልነበሩም።
ሴትዮዋ ለአደጋ የተጋለጠችው የመኪናዋን በር ሳትዘጋ በማሽከርከሩዋ ስለሆነ ስታሽከረክሩ በራችሁ መቆለፉን አረጋግጡ።
ይህ የእኔ አስተያየት ነው።
©Amsale Birhanu
ሁለት ወታደራዊ ዩኒፎርም የለበሱ ሰዎች ሴትዮዋን ከመኪናዋ ጎትተው ከአስፓልት ከጣሉዋት በኋላ መኪናዋን ቀምተው ለማምለጥ ይሞክራሉ።
በዚህ ጊዜ ትራፈክ ፖሊሱ ያይና ሳይረን እያስጮኸ ይከተላቸዋል። የተደናገሩት ሌቦች ለማምለጥ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲነዱ ከአንዲት ቪትዝ መኪና ጋር ይጋጫሉ።
በዚህ ጊዜ ትራፊክ ፖሊሱ ይደርስና ግብግብ ይገጥማል። በአካባቢው ሰው ትብብር በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የተጎዳችው ባለ መኪናም ወደ ሆስፒታል ተወስዳለች። ሰዎቹ በትክክል የህግ አስከባሪ አልነበሩም።
ሴትዮዋ ለአደጋ የተጋለጠችው የመኪናዋን በር ሳትዘጋ በማሽከርከሩዋ ስለሆነ ስታሽከረክሩ በራችሁ መቆለፉን አረጋግጡ።
ይህ የእኔ አስተያየት ነው።
©Amsale Birhanu
8 months ago
ገርጂ የተፈጠረው‼️
ትናንት ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም ገርጂ ወደ ዩኒቲ ዩኒቨርቲ መታጠፊያ መብራት ላይ አንዲት ሴት ዲዛየር መኪና እያሽከረከረች መጥታ ትቆማለች።
ሁለት ወታደራዊ ዩኒፎርም የለበሱ ሰዎች ሴትዮዋን ከመኪናዋ ጎትተው ከአስፓልት ከጣሉዋት በኋላ መኪናዋን ቀምተው ለማምለጥ ይሞክራሉ። በዚህ ጊዜ ትራፈክ ፖሊሱ ያይና ሳይረን እያስጮኸ ይከተላቸዋል።
የተደናገሩት ሌቦች ለማምለጥ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲነዱ ከአንዲት ቪትዝ መኪና ጋር ይጋጫሉ። በዚህ ጊዜ ትራፊክ ፖሊሱ ይደርስና ግብግብ ይገጥማል።
በአካባቢው ሰው ትብብር በቁጥጥር ስር ውለዋል። የተጎዳችው ባለ መኪናም ወደ ሆስፒታል ተወስዳለች። ሰዎቹ በትክክል የህግ አስከባሪ አልነበሩም።
ሴትዮዋ ለአደጋ የተጋለጠችው የመኪናዋን በር ሳትዘጋ በማሽከርከሩዋ ስለሆነ ስታሽከረክሩ በራችሁ መቆለፉን አረጋግጡ።
seledadotio
seledadotio
ትናንት ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም ገርጂ ወደ ዩኒቲ ዩኒቨርቲ መታጠፊያ መብራት ላይ አንዲት ሴት ዲዛየር መኪና እያሽከረከረች መጥታ ትቆማለች።
ሁለት ወታደራዊ ዩኒፎርም የለበሱ ሰዎች ሴትዮዋን ከመኪናዋ ጎትተው ከአስፓልት ከጣሉዋት በኋላ መኪናዋን ቀምተው ለማምለጥ ይሞክራሉ። በዚህ ጊዜ ትራፈክ ፖሊሱ ያይና ሳይረን እያስጮኸ ይከተላቸዋል።
የተደናገሩት ሌቦች ለማምለጥ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲነዱ ከአንዲት ቪትዝ መኪና ጋር ይጋጫሉ። በዚህ ጊዜ ትራፊክ ፖሊሱ ይደርስና ግብግብ ይገጥማል።
በአካባቢው ሰው ትብብር በቁጥጥር ስር ውለዋል። የተጎዳችው ባለ መኪናም ወደ ሆስፒታል ተወስዳለች። ሰዎቹ በትክክል የህግ አስከባሪ አልነበሩም።
ሴትዮዋ ለአደጋ የተጋለጠችው የመኪናዋን በር ሳትዘጋ በማሽከርከሩዋ ስለሆነ ስታሽከረክሩ በራችሁ መቆለፉን አረጋግጡ።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
የቴሌግራም መስራቹ ዱሮቭ ከፈረንሳይ የተሰረቁትን ጌጣጌጦች ለመግዛት ፈቃደኛ መሆኑን አስታወቀ
በላዩር ሙዚየም የተሰረቁ ውድ ቅርሶችን ገዝቶ ወደ አቡ ዳቢ ለመላክ ፍቃደኛ መሆኑን ፓቬል ዱሮቭ ገልፇል።
የቴሌግራም መስራች ፓቬል ዱሮቭ በፓሪስ ከሚገኘው ሉቭር ሙዚየም የተሰረቁትን ጌጣጌጦች ለመግዛት እና ለአቡ ዳቢ ለሚገኘው ሉቭር ሙዚየም ለመለገስ ዝግጁ መሆኑን ተናግሯል።
በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሚገኘው ሙዚየም ከስርቆት እና ተመሳሳይ ክስተቶች በተሻለ ሁኔታ የተጠበቀ ነው የሚል እሳቤ እንዳለውም ተናግሯል።
ዝርፊያው የተፈጸመው እሁድ 19 ነው። ሌቦች የንጉሠ ነገሥትነት ዘመን፣ የህዳሴ ዘመን፣ ናፖሊዮን III እና ፕሪንሲስ ዩጂኒ ጌጣጌጦች የሚታዩበትን «አፖሎ ጋለሪ» ሰብረው ገብተዋል።
በጠቅላላው ዘጠኝ የጌጣጌጥ ቁርጥራጮች ተሰርቀዋል።
ዱሮቭ ክስተቱ እንዳላስገረመው ፅፏል።
«ይህ በአንድ ወቅት ታላቅ የነበረች ሀገር እያሽቆለቆለች መምጣቷን የሚያሳይ ሌላ አሳዛኝ ምልክት ነው፤ መንግሥት እውነተኛ ስጋቶችን ከመጋፈጥ ይልቅ ሰዎችን በምናባዊ ማስፈራሪያዎች የማዘናጋት ጥበብን የተካነበት ነው» ሲሉ ጽፈዋል።
ከዚህ ቀደም ዱሮቭ የአውሮፓ ህብረት የዜጎችን የግላዊነት መብት ሊያግድ መቃረቡን ተችተው ነበር። በተጨማሪም ፈረንሳይ የመልእክት መላኪያ መተግበሪያዎች የተጠቃሚዎችን የግል መልዕክቶች እንዲቃኙ የሚጠይቅ ህግ ለማውጣት እየሞከረች ነው ሲሉ ከሰዋል።
እንደ ዱሮቭ ገለጻ፣ በጀርመን በመጨረሻው ደቂቃ ላይ የተደረገው ጣልቃ ገብነት ህጉ እንዳይጸድቅ አድርጓል።
በላዩር ሙዚየም የተሰረቁ ውድ ቅርሶችን ገዝቶ ወደ አቡ ዳቢ ለመላክ ፍቃደኛ መሆኑን ፓቬል ዱሮቭ ገልፇል።
የቴሌግራም መስራች ፓቬል ዱሮቭ በፓሪስ ከሚገኘው ሉቭር ሙዚየም የተሰረቁትን ጌጣጌጦች ለመግዛት እና ለአቡ ዳቢ ለሚገኘው ሉቭር ሙዚየም ለመለገስ ዝግጁ መሆኑን ተናግሯል።
በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሚገኘው ሙዚየም ከስርቆት እና ተመሳሳይ ክስተቶች በተሻለ ሁኔታ የተጠበቀ ነው የሚል እሳቤ እንዳለውም ተናግሯል።
ዝርፊያው የተፈጸመው እሁድ 19 ነው። ሌቦች የንጉሠ ነገሥትነት ዘመን፣ የህዳሴ ዘመን፣ ናፖሊዮን III እና ፕሪንሲስ ዩጂኒ ጌጣጌጦች የሚታዩበትን «አፖሎ ጋለሪ» ሰብረው ገብተዋል።
በጠቅላላው ዘጠኝ የጌጣጌጥ ቁርጥራጮች ተሰርቀዋል።
ዱሮቭ ክስተቱ እንዳላስገረመው ፅፏል።
«ይህ በአንድ ወቅት ታላቅ የነበረች ሀገር እያሽቆለቆለች መምጣቷን የሚያሳይ ሌላ አሳዛኝ ምልክት ነው፤ መንግሥት እውነተኛ ስጋቶችን ከመጋፈጥ ይልቅ ሰዎችን በምናባዊ ማስፈራሪያዎች የማዘናጋት ጥበብን የተካነበት ነው» ሲሉ ጽፈዋል።
ከዚህ ቀደም ዱሮቭ የአውሮፓ ህብረት የዜጎችን የግላዊነት መብት ሊያግድ መቃረቡን ተችተው ነበር። በተጨማሪም ፈረንሳይ የመልእክት መላኪያ መተግበሪያዎች የተጠቃሚዎችን የግል መልዕክቶች እንዲቃኙ የሚጠይቅ ህግ ለማውጣት እየሞከረች ነው ሲሉ ከሰዋል።
እንደ ዱሮቭ ገለጻ፣ በጀርመን በመጨረሻው ደቂቃ ላይ የተደረገው ጣልቃ ገብነት ህጉ እንዳይጸድቅ አድርጓል።
Sponsored by
Surafel
9 months ago
በግሸን ሌቦች ተያዙ‼️
በግሸን ደብረከርቤ አመታዊ በዓል ላይ ከህዝቡ ስልክ እና ገንዘብ ሲሰርቁ የነበሩ ሰዎች እጅ ከፍንጅ ተይዘው ታስረዋል።
አንድ ግለሰብ ስምንት ስልኮችን እንዲሁም ገንዘብ ሰርቆ በፀጥታ ኃይሎች እጅ ከፍንጅ ተይዞ በአስቸኳይ ፍርድ የእስር ትዕዛዝ ተላልፎበታል።
seledadotio
seledadotio
በግሸን ደብረከርቤ አመታዊ በዓል ላይ ከህዝቡ ስልክ እና ገንዘብ ሲሰርቁ የነበሩ ሰዎች እጅ ከፍንጅ ተይዘው ታስረዋል።
አንድ ግለሰብ ስምንት ስልኮችን እንዲሁም ገንዘብ ሰርቆ በፀጥታ ኃይሎች እጅ ከፍንጅ ተይዞ በአስቸኳይ ፍርድ የእስር ትዕዛዝ ተላልፎበታል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago
ሌቦቹ ተይዘዋል‼️
በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ ማራኪ ክፍለ ከተማ ፍሎሪዳ ሆቴል አካባቢ ትናንት መስከረም 17/2017 ዓ.ም ምሽት መንገድ ላይ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሁለት ወጣቶችን ሀንግ በማድረግና በማስፈራራት ይዘውት የነበረን የእጅ ስልክ እና ብር ቀምተው ለማምለጥ የሞከሩት ሁለት ሌቦች የመስቀሉን በዓል የሚያከብሩ የሚያስመስላቸውን አለባስ ለብሰው
1."ጌታቸው /ጫላ/"የሚባል
2."አማንየል ይታየው "በአካባቢው በነበሩ የፀጥታ አካላትና ወጣቶች ርብርብ እጅ ከፍንጅ ተይዘው 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ የገቡ እንደገቡ ምንጮቻችን ጠቁመዋል።
seledadotio
seledadotio
በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ ማራኪ ክፍለ ከተማ ፍሎሪዳ ሆቴል አካባቢ ትናንት መስከረም 17/2017 ዓ.ም ምሽት መንገድ ላይ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሁለት ወጣቶችን ሀንግ በማድረግና በማስፈራራት ይዘውት የነበረን የእጅ ስልክ እና ብር ቀምተው ለማምለጥ የሞከሩት ሁለት ሌቦች የመስቀሉን በዓል የሚያከብሩ የሚያስመስላቸውን አለባስ ለብሰው
1."ጌታቸው /ጫላ/"የሚባል
2."አማንየል ይታየው "በአካባቢው በነበሩ የፀጥታ አካላትና ወጣቶች ርብርብ እጅ ከፍንጅ ተይዘው 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ የገቡ እንደገቡ ምንጮቻችን ጠቁመዋል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago
አያ ጥራኝማ እና የሁለቱ ድምፃዊያን ዉዝግብ !
በተለቀቀ በአጭር ጊዜ በበርካቶች የተወደደዉና የተደመጠው "አያ ጥራኝማ" የተሰኘው ሙዚቃ የባለቤትነት ጉዳይ ዛሬም አወዛጋቢ ሁኖ ቀጥሏል ።
ድምፃዊት ሳምራዊት ባሳለፍነው እሁድ ወደሚዲያ በመቅረብ ሙዚቃው ከልጅነቷ ጀምሮ ስታዜመዉ እንደኖረች ግጥምና ዜማውም ከእሷ በፊት አለመሰራቱን መግለጿን ተከትሎ የሙዚቃው የባለቤትነት ጥያቄ ያቀረበችው የዘጠናዎቹ ተወዳጅ ድምፃዊት ቤተልሔም ዳኛቸው የሰነድና የሰዎችን ምስክርነት እማኝ በማድረግ ምላሽ ሰጥታለች ።
ድምፃዊቷ ወጣቷ ሳምራዊት ታዳጊ በመሆኗና
ለሁለቱም ቅርበት ያላቸዉ ወዳጆች ስለ ልጅቷ ህይወት ታሪክና የመጣችበትን ቅየ ጨምረው ለመስራት ያላትን ጉጉትና ምናልባት ስህተቱ የእሷ ላይሆን እንደሚችል በነገሯት መሰረት ከአመታት በፊት አልበሟ ላይ ተካቶ የነበረዉን አያ ጥራኝማ ዜማ ተፈጥሮ የነበረውን የኮፒራይት ጉዳይ በዝምታ ለማለፍ ሞክራ እንደነበር የገለፀችው ቤተልሔም ዳኛቸው ነገር ግን ሳምራዊት ከሰሞኑን በሚዲያ ላይ ቀርባ ምንም የተፈጠረ ነገር እንደሌለ አድርጋ መግለጿን ተከትሎ ጉዳዩን በህግ አግባብ እስከመጠየቅ እንደምትገፋበት ገልፃለች ።
በቃለ ምልልሱ ላይ የግጥምና የዜማ ደራሲዎች ምንም አይነት ክፍያ እንዳልከፈለቻቸዉ በመናገራቸው ማዘኗን የገለፀችው ቤተልሔም ደራሲዎች አብረዋት ያደጉና ከክፍያ ባሻገር ኪቦርድ በመግዛት ህይወታቸውን እንዲቀይሩ ማድረጓን ተናግራለች ።
በማህበራዊ ሚዲያ ባጋራችዉ መልዕክት" ደሞ በአይኔ መጣህን ከሰራሁ በሃላ ኢትዮጵያ ተመልሸ ስመጣ በእናት በአባቴ ቤት ሶስት ሁነው እየመጡ ብዙ ዜማዎችን ገዝቻቸው በተጨማሪ ኪቦርድ ገዝተው ሂወታቸውን እንዲቀይሩ የረዳሗቸው ሰዎች ናቸው።
የሰው ልጅ የበላበትን ወንጭት ሰባሪ ሁኖ በዚ ልክ ጭራሽ እኔኑ ገንዘብ ሳትከፍለን ማለታቸውን ስሰማ በቁማቸው መሞታቸውን ስለተረዳሁ ለእነሱ ከማዘን ውጭ በፍፁም አልተበሳጨሁም።" ስትል ፅፋለች ።
አክላም" ለማንኛውም በብዙ መረጃና በብዙ ምስክር ያስሉትን ስራ በቅንነት ለመተው ባስብ እንኳን ሌቦች የበላይ ሁነው ስላስቸገሩኝ በህግ ስም በማጥፋት ሳይቀር እጠይቃለሁ" ብላለች ።
እኛም በሁለቱ ወገን ለማጣራት ባደረግነው ሙከራ ድምዊት ቤተልሔም ዳኛቸው ይህንኑ ሙዚቃ ግጥም ለመዝፈን ከደራሲው ጋርና ከአንድ አሳታሚ ተቋም ጋር የተደረገ ዉልና ስምምነት እጇ ላይ እንደሚገኝ ለማወቅ ችለናል ።
በተለቀቀ በአጭር ጊዜ በበርካቶች የተወደደዉና የተደመጠው "አያ ጥራኝማ" የተሰኘው ሙዚቃ የባለቤትነት ጉዳይ ዛሬም አወዛጋቢ ሁኖ ቀጥሏል ።
ድምፃዊት ሳምራዊት ባሳለፍነው እሁድ ወደሚዲያ በመቅረብ ሙዚቃው ከልጅነቷ ጀምሮ ስታዜመዉ እንደኖረች ግጥምና ዜማውም ከእሷ በፊት አለመሰራቱን መግለጿን ተከትሎ የሙዚቃው የባለቤትነት ጥያቄ ያቀረበችው የዘጠናዎቹ ተወዳጅ ድምፃዊት ቤተልሔም ዳኛቸው የሰነድና የሰዎችን ምስክርነት እማኝ በማድረግ ምላሽ ሰጥታለች ።
ድምፃዊቷ ወጣቷ ሳምራዊት ታዳጊ በመሆኗና
ለሁለቱም ቅርበት ያላቸዉ ወዳጆች ስለ ልጅቷ ህይወት ታሪክና የመጣችበትን ቅየ ጨምረው ለመስራት ያላትን ጉጉትና ምናልባት ስህተቱ የእሷ ላይሆን እንደሚችል በነገሯት መሰረት ከአመታት በፊት አልበሟ ላይ ተካቶ የነበረዉን አያ ጥራኝማ ዜማ ተፈጥሮ የነበረውን የኮፒራይት ጉዳይ በዝምታ ለማለፍ ሞክራ እንደነበር የገለፀችው ቤተልሔም ዳኛቸው ነገር ግን ሳምራዊት ከሰሞኑን በሚዲያ ላይ ቀርባ ምንም የተፈጠረ ነገር እንደሌለ አድርጋ መግለጿን ተከትሎ ጉዳዩን በህግ አግባብ እስከመጠየቅ እንደምትገፋበት ገልፃለች ።
በቃለ ምልልሱ ላይ የግጥምና የዜማ ደራሲዎች ምንም አይነት ክፍያ እንዳልከፈለቻቸዉ በመናገራቸው ማዘኗን የገለፀችው ቤተልሔም ደራሲዎች አብረዋት ያደጉና ከክፍያ ባሻገር ኪቦርድ በመግዛት ህይወታቸውን እንዲቀይሩ ማድረጓን ተናግራለች ።
በማህበራዊ ሚዲያ ባጋራችዉ መልዕክት" ደሞ በአይኔ መጣህን ከሰራሁ በሃላ ኢትዮጵያ ተመልሸ ስመጣ በእናት በአባቴ ቤት ሶስት ሁነው እየመጡ ብዙ ዜማዎችን ገዝቻቸው በተጨማሪ ኪቦርድ ገዝተው ሂወታቸውን እንዲቀይሩ የረዳሗቸው ሰዎች ናቸው።
የሰው ልጅ የበላበትን ወንጭት ሰባሪ ሁኖ በዚ ልክ ጭራሽ እኔኑ ገንዘብ ሳትከፍለን ማለታቸውን ስሰማ በቁማቸው መሞታቸውን ስለተረዳሁ ለእነሱ ከማዘን ውጭ በፍፁም አልተበሳጨሁም።" ስትል ፅፋለች ።
አክላም" ለማንኛውም በብዙ መረጃና በብዙ ምስክር ያስሉትን ስራ በቅንነት ለመተው ባስብ እንኳን ሌቦች የበላይ ሁነው ስላስቸገሩኝ በህግ ስም በማጥፋት ሳይቀር እጠይቃለሁ" ብላለች ።
እኛም በሁለቱ ወገን ለማጣራት ባደረግነው ሙከራ ድምዊት ቤተልሔም ዳኛቸው ይህንኑ ሙዚቃ ግጥም ለመዝፈን ከደራሲው ጋርና ከአንድ አሳታሚ ተቋም ጋር የተደረገ ዉልና ስምምነት እጇ ላይ እንደሚገኝ ለማወቅ ችለናል ።
10 months ago
ትግራይ
ተሳፋሪ በመምሰል በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ ከአርባ ምንጭ የመጣ ነጋዴን ባጃጅ ላይ አስገብተው ለሶስት አፍነው ለመውሰድ በተደረገው ትንቅንቅ ታፋኙ ባሰማው ጩኸት በአከባቢ የነበሩት ሰዎችና የፖሊስ አባላት ባደረጉት ርብርብ ደርሰውለት! የቀን ማጅራት መቺዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል
"ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው" እንደሚባለው ሰው በሌቦችና በአፋኝ ገዳዬች ስለተማረረ ወዲያውኑ ነበር የማርያም ጠላት እያለ መቀጥቀጥ የጀመረው ፖሊስ ግን ነብሳቸውን በመሀል ገብቶ አድኖአቸው በህግ ቁጥጥር ስር ውለዋል ባጃጁም ሊያመልጥ ሲሞክር ተገልብጧል።
Via week shamble
ተሳፋሪ በመምሰል በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ ከአርባ ምንጭ የመጣ ነጋዴን ባጃጅ ላይ አስገብተው ለሶስት አፍነው ለመውሰድ በተደረገው ትንቅንቅ ታፋኙ ባሰማው ጩኸት በአከባቢ የነበሩት ሰዎችና የፖሊስ አባላት ባደረጉት ርብርብ ደርሰውለት! የቀን ማጅራት መቺዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል
"ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው" እንደሚባለው ሰው በሌቦችና በአፋኝ ገዳዬች ስለተማረረ ወዲያውኑ ነበር የማርያም ጠላት እያለ መቀጥቀጥ የጀመረው ፖሊስ ግን ነብሳቸውን በመሀል ገብቶ አድኖአቸው በህግ ቁጥጥር ስር ውለዋል ባጃጁም ሊያመልጥ ሲሞክር ተገልብጧል።
Via week shamble
Sponsored by
Surafel
Comments