Logo
FastMereja
በሐዋሳ የተፈጠረው ምንድነው?

ከቀኑ 08:00 ስዓት ላይ በተለምዶ ቦሌ በሚባል ሰፈር.. ሁለት ታርጋ የለሌዉን አፓች ሞተር የያዙ ሌቦች.. ከአንዲት Lifan ሞተር እየነዱ ከቦሌ መብራት ወደ ሻፌታ ባንክ እየሄዱ ባሉ #እናት በተጠራራ ፀሀይ ላይ ቦርሳዋን ነጥቆ.. እሷንም መንገድ ላይ ከነሞተር ሳይክሏ ጥሎዋት ይሮጣሉ። (እናትየዋ በጣም የተጎዳች ሲሆን /እጃ ላይ ከፍተኛ ጉዳት) ይደርሳል።

ህዝቡም መኪና ያለዉ በመኪናዉ.. ሞተር ያለዉ በሞተር ሳይ በማበረር.. በሻፌታ ባንክ ጎን ባለዉ ኮብልስቶን ላይ ይያዛሉ።

ህዝቡም ሌቦችን በመያዝ ያደረገዉ ርብርብ በጣም ከፍተኛ ነዉ። የሲዳማ ፖሊስም ቶሎ ቦታዉ ላይ በመድረስ እነዚህን ለእናት የማይራራ ድንጋይ ልብ ያላቸዉን ሌቦችን በቁጥጥር ስር አዉሏል።

Via: Dige Wagiso

7 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.