2 months ago
The Green Legacy initiative and massive wave of national volunteerism, the rainy season movements #kiremt #greenlegacy #ethiopia #volunteerism #ebc
2 months ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
5 months ago
ሜላት ኪሮስ በዴንቨር ዲሞክራቶች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ምርጫ ከፍተኛ ድል ተቀዳጀች
#ethiopia | በኮሎራዶ ግዛት አንደኛ የምርጫ ክልል (Congressional District 1) ለተወካዮች ምክር ቤት በመወዳደር ላይ የምትገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ መላት ኪሮስ፣ በዴንቨር ዲሞክራቶች የምርጫ ዋዜማ (Straw Poll) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተቀናቃኞቿን መርታለች።
በሳምንቱ መጨረሻ በተካሄደው በዚህ የምርጫ ሂደት፣ ውጤቱ ይፋ ሲደረግ በስፍራው የነበረው ደጋፊ በታላቅ እልልታና ደስታ ውጤቱን ተቀብሎታል።
ሜላት ኪሮስ ላለፉት 27 ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆዩትን ዲያና ደጌትን በከፍተኛ ልዩነት በማሸነፍ የቀጣይ ጉዞዋን አጠናክራለች።
የምርጫው ውጤት በዝርዝር
| ዕጩ ተወዳዳሪ | ያገኘችው ድምፅ | በመቶኛ | ያገኘችው የዴሊጌት ብዛት |
ሜላት ኪሮስ | 646 | 63% | 155 |
ዲያና ደጌት (ነባር ተወካይ) | 336 | 32% | 80 |
ድምፅ ያልሰጡ | 40 | 3.9% | 0 |
የድሉ ትርጉም
ምንም እንኳ ይህ የምርጫ ዋዜማ ውጤት (Straw Poll) ቀጥታ ለምክር ቤት መቀመጫውን የሚያሰጥ ባይሆንም፣ በፓርቲው አባላት ዘንድ ያለውን የድጋፍ አቅጣጫ የሚያሳይ ትልቅ አመላካች ተደርጎ ይወሰዳል።
ሜላት 63 በመቶ የሚሆነውን ድምፅ ማግኘቷ፣ በዴንቨር ነዋሪዎችና በዴሞክራት ደጋፊዎች ዘንድ ያለውን የለውጥ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
በተለይ የኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብና የዴንቨር ወጣቶች ድጋፍ ለመላት ኪሮስ ስኬት ትልቅ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
ውጤቱ ሲታወጅ "ሜላት! ሜላት!" በሚሉ ጩኸቶች አዳራሹ ተሞልቶ የነበረ ሲሆን፣ እጩዋም ከደጋፊዎቿ ጋር በደስታ ታይታለች።
ሜላት ኪሮስ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ተወልዳ በሕፃንነቷ ወደ አሜሪካ ያቀናች ሲሆን፣ በሙያዋ ጠበቃ ናት። በኮሎራዶ ዴንቨር ያደገችው ሜላት፣ "ለአዲሱ ትውልድ ድምፅ እሆናለሁ" በሚል መሪ ቃል የምርጫ ቅስቀሳዋን እያካሄደች ትገኛለች።
ይህ ድል በመጪው ሰኔ ወር 2026 ለሚካሄደው ወሳኝ የዲሞክራት ፓርቲ የመጀመሪያ ደረጃ ምርጫ (Primary Election) ትልቅ የሞራል ስንቅና መነቃቃትን ይፈጥርላታል ተብሎ ይጠበቃል።
Melat Kiros Wins Big in Denver Democratic Primary Straw Poll
DENVER – In a significant boost for her congressional campaign, Melat Kiros secured a commanding victory in the Denver Democrats’ Congressional District 1 preference poll this weekend.
The results, announced to a raucous crowd, position Kiros as a frontrunner in the race for the seat currently held by longtime Representative Diana DeGette.
The Results at a Glance
The straw poll results showed a clear preference for Kiros among the party faithful:
Candidate | Votes | Percentage | Delegates Earned |
Melat Kiros | 646 | 63% | 155 |
Diana DeGette | 336 | 32% | 80 |
Uncommitted | 40 | 3.9% | 0 |
The announcement was met with thunderous applause and chants of "Me-lat!" as the candidate was seen celebrating with supporters. While straw polls are non-binding, they are often viewed as a key indicator of grassroots enthusiasm and organizational strength within the district.
Kiros’s 63% share of the vote nearly doubles that of the incumbent, DeGette, who has represented the district since 1997. The "Uncommitted" block failed to meet the necessary threshold to earn delegates, further concentrating the field between the two primary contenders.
As the primary season heats up, this victory provides Kiros with considerable momentum heading into the upcoming assembly and state conventions. Her campaign is expected to leverage this win to increase fundraising and expand its volunteer base.
#ethiopia | በኮሎራዶ ግዛት አንደኛ የምርጫ ክልል (Congressional District 1) ለተወካዮች ምክር ቤት በመወዳደር ላይ የምትገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ መላት ኪሮስ፣ በዴንቨር ዲሞክራቶች የምርጫ ዋዜማ (Straw Poll) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ተቀናቃኞቿን መርታለች።
በሳምንቱ መጨረሻ በተካሄደው በዚህ የምርጫ ሂደት፣ ውጤቱ ይፋ ሲደረግ በስፍራው የነበረው ደጋፊ በታላቅ እልልታና ደስታ ውጤቱን ተቀብሎታል።
ሜላት ኪሮስ ላለፉት 27 ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆዩትን ዲያና ደጌትን በከፍተኛ ልዩነት በማሸነፍ የቀጣይ ጉዞዋን አጠናክራለች።
የምርጫው ውጤት በዝርዝር
| ዕጩ ተወዳዳሪ | ያገኘችው ድምፅ | በመቶኛ | ያገኘችው የዴሊጌት ብዛት |
ሜላት ኪሮስ | 646 | 63% | 155 |
ዲያና ደጌት (ነባር ተወካይ) | 336 | 32% | 80 |
ድምፅ ያልሰጡ | 40 | 3.9% | 0 |
የድሉ ትርጉም
ምንም እንኳ ይህ የምርጫ ዋዜማ ውጤት (Straw Poll) ቀጥታ ለምክር ቤት መቀመጫውን የሚያሰጥ ባይሆንም፣ በፓርቲው አባላት ዘንድ ያለውን የድጋፍ አቅጣጫ የሚያሳይ ትልቅ አመላካች ተደርጎ ይወሰዳል።
ሜላት 63 በመቶ የሚሆነውን ድምፅ ማግኘቷ፣ በዴንቨር ነዋሪዎችና በዴሞክራት ደጋፊዎች ዘንድ ያለውን የለውጥ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
በተለይ የኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብና የዴንቨር ወጣቶች ድጋፍ ለመላት ኪሮስ ስኬት ትልቅ ሚና መጫወቱ ተገልጿል።
ውጤቱ ሲታወጅ "ሜላት! ሜላት!" በሚሉ ጩኸቶች አዳራሹ ተሞልቶ የነበረ ሲሆን፣ እጩዋም ከደጋፊዎቿ ጋር በደስታ ታይታለች።
ሜላት ኪሮስ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ተወልዳ በሕፃንነቷ ወደ አሜሪካ ያቀናች ሲሆን፣ በሙያዋ ጠበቃ ናት። በኮሎራዶ ዴንቨር ያደገችው ሜላት፣ "ለአዲሱ ትውልድ ድምፅ እሆናለሁ" በሚል መሪ ቃል የምርጫ ቅስቀሳዋን እያካሄደች ትገኛለች።
ይህ ድል በመጪው ሰኔ ወር 2026 ለሚካሄደው ወሳኝ የዲሞክራት ፓርቲ የመጀመሪያ ደረጃ ምርጫ (Primary Election) ትልቅ የሞራል ስንቅና መነቃቃትን ይፈጥርላታል ተብሎ ይጠበቃል።
Melat Kiros Wins Big in Denver Democratic Primary Straw Poll
DENVER – In a significant boost for her congressional campaign, Melat Kiros secured a commanding victory in the Denver Democrats’ Congressional District 1 preference poll this weekend.
The results, announced to a raucous crowd, position Kiros as a frontrunner in the race for the seat currently held by longtime Representative Diana DeGette.
The Results at a Glance
The straw poll results showed a clear preference for Kiros among the party faithful:
Candidate | Votes | Percentage | Delegates Earned |
Melat Kiros | 646 | 63% | 155 |
Diana DeGette | 336 | 32% | 80 |
Uncommitted | 40 | 3.9% | 0 |
The announcement was met with thunderous applause and chants of "Me-lat!" as the candidate was seen celebrating with supporters. While straw polls are non-binding, they are often viewed as a key indicator of grassroots enthusiasm and organizational strength within the district.
Kiros’s 63% share of the vote nearly doubles that of the incumbent, DeGette, who has represented the district since 1997. The "Uncommitted" block failed to meet the necessary threshold to earn delegates, further concentrating the field between the two primary contenders.
As the primary season heats up, this victory provides Kiros with considerable momentum heading into the upcoming assembly and state conventions. Her campaign is expected to leverage this win to increase fundraising and expand its volunteer base.
6 months ago
🌍 የተባበሩት መንግስታት (UN) የኦንላይን በጎ ፈቃደኝነት እድል!
ቤትዎ ሆነው የአለም አቀፍ ማህበረሰብን ማገልገል ይፈልጋሉ? የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) በበይነመረብ (Online) አማካኝነት በበጎ ፈቃድ የሚያገለግሉ ሰዎችን ይፈልጋል።
🔗 የምዝገባ ሊንክ: https://www.unv.org/become...
📌 ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፡
ዕድሜ፦ 18 ዓመት እና ከዚያ በላይ።
ትምህርት፦ የተለየ የዲግሪ ደረጃ አይጠይቅም (እንደ ስራው አይነት ይለያያል)።
ቦታ፦ ካሉበት ቦታ ሆነው በኢንተርኔት መስራት የሚችሉበት።
ክፍያ፦ ምዝገባው ሙሉ በሙሉ በነጻ ነው!
🌟 የሚገኙ ጥቅሞች፡
አዳዲስ ክህሎቶችን (Skills) መቅሰም እና ማዳበር።
ከተለያዩ የአለም ሀገራት ሰዎች ጋር ትውውቅ መፍጠር።
ለአለም አቀፍ ሰላም እና ልማት የራስን አሻራ ማሳረፍ።
ለስራ ልምድ (CV) የሚሆን የምስክር ወረቀት ማግኘት።
የቡድን ስራ እና በራስ የመተማመን ብቃትን ማሳደግ።
💡 እንዴት መመዝገብ ይቻላል?
ወደ UNV Global Talent Pool ድረ-ገጽ ይሂዱ።
የግል መረጃዎን እና ያሉዎትን ክህሎቶች በመሙላት አካውንት ይክፈቱ።
ከሚወጡት የኦንላይን ስራዎች ውስጥ የእርስዎን ፍላጎት እና ችሎታ የሚመጥነውን መርጠው ያመልክቱ።Become an Online VolunteerWhy volunteer online? Through Online Volunteering, you can contribute your skills and expertise towards achieving sustainable human development efforts of organizations around the world.
ቤትዎ ሆነው የአለም አቀፍ ማህበረሰብን ማገልገል ይፈልጋሉ? የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) በበይነመረብ (Online) አማካኝነት በበጎ ፈቃድ የሚያገለግሉ ሰዎችን ይፈልጋል።
🔗 የምዝገባ ሊንክ: https://www.unv.org/become...
📌 ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፡
ዕድሜ፦ 18 ዓመት እና ከዚያ በላይ።
ትምህርት፦ የተለየ የዲግሪ ደረጃ አይጠይቅም (እንደ ስራው አይነት ይለያያል)።
ቦታ፦ ካሉበት ቦታ ሆነው በኢንተርኔት መስራት የሚችሉበት።
ክፍያ፦ ምዝገባው ሙሉ በሙሉ በነጻ ነው!
🌟 የሚገኙ ጥቅሞች፡
አዳዲስ ክህሎቶችን (Skills) መቅሰም እና ማዳበር።
ከተለያዩ የአለም ሀገራት ሰዎች ጋር ትውውቅ መፍጠር።
ለአለም አቀፍ ሰላም እና ልማት የራስን አሻራ ማሳረፍ።
ለስራ ልምድ (CV) የሚሆን የምስክር ወረቀት ማግኘት።
የቡድን ስራ እና በራስ የመተማመን ብቃትን ማሳደግ።
💡 እንዴት መመዝገብ ይቻላል?
ወደ UNV Global Talent Pool ድረ-ገጽ ይሂዱ።
የግል መረጃዎን እና ያሉዎትን ክህሎቶች በመሙላት አካውንት ይክፈቱ።
ከሚወጡት የኦንላይን ስራዎች ውስጥ የእርስዎን ፍላጎት እና ችሎታ የሚመጥነውን መርጠው ያመልክቱ።Become an Online VolunteerWhy volunteer online? Through Online Volunteering, you can contribute your skills and expertise towards achieving sustainable human development efforts of organizations around the world.
7 months ago
🌟 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) የበጎ ፈቃድ አገልግሎት - 2026 🌟
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዓለም ዙሪያ በጎ ፈቃደኞችን እየመለመለ ይገኛል። በፕሮግራሙ ውስጥ መሳተፍ ለምትፈልጉ ሁሉ ታላቅ ዕድል!
🔗 ለማመልከት፦ https://opportunitiescorne...
የፕሮግራሙ ዓይነቶች፦
ዓለም አቀፍ (International Volunteer)፦ ከሀገር ውጪ በተለያዩ ሀገራት በመሄድ ማገልገል።
ሀገራዊ (National Volunteer)፦ በራስ ሀገር (ኢትዮጵያ ውስጥ) በተለያዩ የUN ድርጅቶች ውስጥ ማገልገል።
በኢንተርኔት (Online Volunteering)፦ ባሉበት ሆነው በኢንተርኔት አማካኝነት ሥራዎችን ማከናወን።
የሚሸፈኑ ጥቅማጥቅሞች፦
UN ለተመራጮች የሚከተሉትን ወጪዎች ይሸፍናል፦
✅ የወር አበል (Monthly Allowance)
✅ የመኖሪያ ቤት እና የምግብ ወጪ
✅ የጤና መድህን (Insurance)
✅ የጉዞ ወጪ እና የቪዛ ክፍያ
መሠረታዊ መስፈርቶች፦
ዕድሜ፦ ቢያንስ 18 ዓመት (ከፍተኛው ዕድሜ እንደየሥራው ይለያያል)።
ትምህርት፦ እንደየሥራው ዓይነት ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ (ለአንዳንድ የሥራ ዓይነቶች ልምድ ሊጠየቅ ይችላል)።
ቋንቋ፦ እንግሊዝኛ ወይም ሌላ የUN የሥራ ቋንቋ መቻል።
📌 ማሳሰቢያ፦ አመልካቾች መጀመሪያ በ Unified Volunteering Platform (UVP) ላይ የግል መረጃቸውን (Profile) መመዝገብ ይኖርባቸዋል።
#unv #ethiopia #opportunities #scholarships #volunteer #unitednations
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዓለም ዙሪያ በጎ ፈቃደኞችን እየመለመለ ይገኛል። በፕሮግራሙ ውስጥ መሳተፍ ለምትፈልጉ ሁሉ ታላቅ ዕድል!
🔗 ለማመልከት፦ https://opportunitiescorne...
የፕሮግራሙ ዓይነቶች፦
ዓለም አቀፍ (International Volunteer)፦ ከሀገር ውጪ በተለያዩ ሀገራት በመሄድ ማገልገል።
ሀገራዊ (National Volunteer)፦ በራስ ሀገር (ኢትዮጵያ ውስጥ) በተለያዩ የUN ድርጅቶች ውስጥ ማገልገል።
በኢንተርኔት (Online Volunteering)፦ ባሉበት ሆነው በኢንተርኔት አማካኝነት ሥራዎችን ማከናወን።
የሚሸፈኑ ጥቅማጥቅሞች፦
UN ለተመራጮች የሚከተሉትን ወጪዎች ይሸፍናል፦
✅ የወር አበል (Monthly Allowance)
✅ የመኖሪያ ቤት እና የምግብ ወጪ
✅ የጤና መድህን (Insurance)
✅ የጉዞ ወጪ እና የቪዛ ክፍያ
መሠረታዊ መስፈርቶች፦
ዕድሜ፦ ቢያንስ 18 ዓመት (ከፍተኛው ዕድሜ እንደየሥራው ይለያያል)።
ትምህርት፦ እንደየሥራው ዓይነት ዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ (ለአንዳንድ የሥራ ዓይነቶች ልምድ ሊጠየቅ ይችላል)።
ቋንቋ፦ እንግሊዝኛ ወይም ሌላ የUN የሥራ ቋንቋ መቻል።
📌 ማሳሰቢያ፦ አመልካቾች መጀመሪያ በ Unified Volunteering Platform (UVP) ላይ የግል መረጃቸውን (Profile) መመዝገብ ይኖርባቸዋል።
#unv #ethiopia #opportunities #scholarships #volunteer #unitednations
9 months ago
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
9 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
Sponsored by
Surafel
1 year ago
ደም ልገሳ
Child Wellbeing Volunteer አባላት የፊታችን ቅዳሜ ሜክሲኮ አካባቢ በሚገኘው ብሔራዊ የደም ባንክ ደም ይለግሳሉ።
እርሶም ተጋብዘዋል🙏
ልጆች፣ ወላዶች፣ በአደጋ ምክንያትና በህመም ሌሎችም ለሚገጥማቸው የደም እጥረት ምላሽ በመስጠት የመፍትሔ አካል እንዲሆኑ ተጋብዘዋል፤ አንድ ጊዜ የሚሰጥ ደም የሶስት ሰው ህይወት ይታደጋል።
ደም የመለገስ ትሩፋት
የወገንን ህይወት በመታደግ እርካታ ይገኛል ፣ አዲስ የደም ሴል ምርትን ያነቃቃል፣ የካንሰር ተጋላጭነትና የልብ ድካም ይቀንሳል፣ ክብደት ለመቀነስ እና ነፃ የጤና ምርመራ ማግኘት በዋናነት ከሚጠቀሱት ጥቅሞች መካከል ይገኙበታል።
Child Wellbeing Volunteer
Child Wellbeing Volunteer አባላት የፊታችን ቅዳሜ ሜክሲኮ አካባቢ በሚገኘው ብሔራዊ የደም ባንክ ደም ይለግሳሉ።
እርሶም ተጋብዘዋል🙏
ልጆች፣ ወላዶች፣ በአደጋ ምክንያትና በህመም ሌሎችም ለሚገጥማቸው የደም እጥረት ምላሽ በመስጠት የመፍትሔ አካል እንዲሆኑ ተጋብዘዋል፤ አንድ ጊዜ የሚሰጥ ደም የሶስት ሰው ህይወት ይታደጋል።
ደም የመለገስ ትሩፋት
የወገንን ህይወት በመታደግ እርካታ ይገኛል ፣ አዲስ የደም ሴል ምርትን ያነቃቃል፣ የካንሰር ተጋላጭነትና የልብ ድካም ይቀንሳል፣ ክብደት ለመቀነስ እና ነፃ የጤና ምርመራ ማግኘት በዋናነት ከሚጠቀሱት ጥቅሞች መካከል ይገኙበታል።
Child Wellbeing Volunteer
Comments