3 hours ago
ከብረት የጠጠረ፤ በፈተና ነጥሮ የወጣ፤ የማይበገረው ሠራዊታችን
******************
ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ የምትቆመው እና ሉዓላዊነቷ ተከብሮ የምትኖረው፣ የሕይወት መሥዋዕትነትን በቆራጥነት በሚቀበሉ፣ ከብረት የጠነከረ ዲሲፕሊን ባላቸው እና ሀገርን ከምንም በላይ በሚያስቀድሙ የቁርጥ ቀን ልጆቿ ትከሻ ላይ ነው።
ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በቀጣናው የኃይል ሚዛን ውስጥ ማንም በድፍረት የማይገዳደረው፣ ሞገሳም እና ሁለንተናዊ ብቃት የተላበሰ ታላቅ ኃይል ነው።
ይህ የማይበገር ጋሻችን፣ የውኃውን ሙላት፣ የየብስን ስፋት እና የአየሩን ከፍታ በሚመጥን ቁመና፣ ኢትዮጵያን አስከብሮ ለማቆየት የሚያስችል አስተማማኝ አቅም ገንብቷል።
የዚህ ታላቅ ሠራዊት እውነተኛ የብቃት ምንጭ የመነጨው ሀገራዊ ሪፎርሙን ተከትሎ ከተወሰደው ጥልቅ ተቋማዊ ተሃድሶ ነው።
ለዘመናት የፖለቲካ ሥርዓት ጠባቂ እና የፓርቲ ርዕዮተ ዓለም አገልጋይ ሆኖ የቆየው የፀጥታ እና መከላከያ ተቋማችን፣ በለውጡ ውስጥ አልፎ ተልዕኮውን በሚገባ አጥርቷል።
ዛሬ ላይ ሠራዊታችን መሣሪያውን የሚያነሣው ሕገ-መንግሥቱን፣ የሀገርን ሉዓላዊነት እና የዜጎችን ደኅንነት ለማስጠበቅ ብቻ ነው። ይህ መሠረታዊ የዕይታ ሽግግር፣ ሠራዊቱን "ራስ አስቀጥል እና ሀገር አስቀጣይ" ወደሆነ ተቋማዊ ልዕልና አሸጋግሮታል። ወታደሩ የሀገርን እና የትውልድን አደራ በልቡ ሰሌዳ ላይ ጽፎ፣ ትልቅ ብሔራዊ ኃላፊነት ለመሸከም ተሰልፏል።
ከተልዕኮ ጥራቱ ባሻገር፣ በመዋቅራዊ እና ቴክኖሎጂያዊ አቅም ግንባታው ያሳየው እመርታ አስደናቂ ነው።
የፀጥታ እና ደኅንነት ተቋማትን ለማዘመን በተሠራው ሰፊ ሥራ፣ ሠራዊታችን የዘመኑን ቴክኖሎጂ በማላመድ እና አዳዲስ የመከላከያ ቴክኖሎጂዎችን በመፍጠር የሀገርን አቅም በከፍተኛ ደረጃ አግዝፏል።
ለሠራዊቱ የሚያስፈልጉ ትጥቆችን እና ስንቆችን በራስ አቅም ለማሟላት በተደረገው ርብርብ፣ ዘመናዊ ትጥቅን ከብረት የጠነከረ ወታደራዊ ዲሲፕሊን ጋር አስተባብሮ የያዘ ኃይል መፍጠር ተችሏል።
ይህ ሥነ-ምግባር እና ቴክኖሎጂያዊ ብቃት፣ ኢትዮጵያን ከየትኛውም የውስጥም ሆነ የውጭ ጠላት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመከላከል የሚያስችል አቅም ፈጥሯል።
በአጠቃላይ፣ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የትናንቱን የፓርቲ አገልጋይነት ካባ አውልቆ፣ "ሀገርን ማስቀደም" በሚል ጥልቅ መንፈስ የታነፀ የዘመናችን ዐርበኛ ሆኗል።
በቀጣናው የኃይል ሚዛን ላይ ትልቅ ስፍራ ይዞ፣ ማንም የማይደፍረው እና በጠላቶቹ ዘንድ አስፈሪ የሆነው ይህ ሠራዊት፣ የኢትዮጵያ ሕልውና የማይናወጥበት ጽኑ ዓምድ ነው።
የኢትዮጵያውያን ደኅንነት፣ ክብር እና ሉዓላዊነት፣ ከፖለቲካ ጫና በፀዳ፣ ተልዕኮውን ጠንቅቆ ባወቀ፣ በጠንካራ ዲሲፕሊን ታንጾ ሀገርን እና ትውልድን ለማገልገል ቆርጦ በተነሣው ጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን እጅ አስተማማኝ ከለላ አግኝቷል።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #defense #endf
******************
ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ የምትቆመው እና ሉዓላዊነቷ ተከብሮ የምትኖረው፣ የሕይወት መሥዋዕትነትን በቆራጥነት በሚቀበሉ፣ ከብረት የጠነከረ ዲሲፕሊን ባላቸው እና ሀገርን ከምንም በላይ በሚያስቀድሙ የቁርጥ ቀን ልጆቿ ትከሻ ላይ ነው።
ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በቀጣናው የኃይል ሚዛን ውስጥ ማንም በድፍረት የማይገዳደረው፣ ሞገሳም እና ሁለንተናዊ ብቃት የተላበሰ ታላቅ ኃይል ነው።
ይህ የማይበገር ጋሻችን፣ የውኃውን ሙላት፣ የየብስን ስፋት እና የአየሩን ከፍታ በሚመጥን ቁመና፣ ኢትዮጵያን አስከብሮ ለማቆየት የሚያስችል አስተማማኝ አቅም ገንብቷል።
የዚህ ታላቅ ሠራዊት እውነተኛ የብቃት ምንጭ የመነጨው ሀገራዊ ሪፎርሙን ተከትሎ ከተወሰደው ጥልቅ ተቋማዊ ተሃድሶ ነው።
ለዘመናት የፖለቲካ ሥርዓት ጠባቂ እና የፓርቲ ርዕዮተ ዓለም አገልጋይ ሆኖ የቆየው የፀጥታ እና መከላከያ ተቋማችን፣ በለውጡ ውስጥ አልፎ ተልዕኮውን በሚገባ አጥርቷል።
ዛሬ ላይ ሠራዊታችን መሣሪያውን የሚያነሣው ሕገ-መንግሥቱን፣ የሀገርን ሉዓላዊነት እና የዜጎችን ደኅንነት ለማስጠበቅ ብቻ ነው። ይህ መሠረታዊ የዕይታ ሽግግር፣ ሠራዊቱን "ራስ አስቀጥል እና ሀገር አስቀጣይ" ወደሆነ ተቋማዊ ልዕልና አሸጋግሮታል። ወታደሩ የሀገርን እና የትውልድን አደራ በልቡ ሰሌዳ ላይ ጽፎ፣ ትልቅ ብሔራዊ ኃላፊነት ለመሸከም ተሰልፏል።
ከተልዕኮ ጥራቱ ባሻገር፣ በመዋቅራዊ እና ቴክኖሎጂያዊ አቅም ግንባታው ያሳየው እመርታ አስደናቂ ነው።
የፀጥታ እና ደኅንነት ተቋማትን ለማዘመን በተሠራው ሰፊ ሥራ፣ ሠራዊታችን የዘመኑን ቴክኖሎጂ በማላመድ እና አዳዲስ የመከላከያ ቴክኖሎጂዎችን በመፍጠር የሀገርን አቅም በከፍተኛ ደረጃ አግዝፏል።
ለሠራዊቱ የሚያስፈልጉ ትጥቆችን እና ስንቆችን በራስ አቅም ለማሟላት በተደረገው ርብርብ፣ ዘመናዊ ትጥቅን ከብረት የጠነከረ ወታደራዊ ዲሲፕሊን ጋር አስተባብሮ የያዘ ኃይል መፍጠር ተችሏል።
ይህ ሥነ-ምግባር እና ቴክኖሎጂያዊ ብቃት፣ ኢትዮጵያን ከየትኛውም የውስጥም ሆነ የውጭ ጠላት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመከላከል የሚያስችል አቅም ፈጥሯል።
በአጠቃላይ፣ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የትናንቱን የፓርቲ አገልጋይነት ካባ አውልቆ፣ "ሀገርን ማስቀደም" በሚል ጥልቅ መንፈስ የታነፀ የዘመናችን ዐርበኛ ሆኗል።
በቀጣናው የኃይል ሚዛን ላይ ትልቅ ስፍራ ይዞ፣ ማንም የማይደፍረው እና በጠላቶቹ ዘንድ አስፈሪ የሆነው ይህ ሠራዊት፣ የኢትዮጵያ ሕልውና የማይናወጥበት ጽኑ ዓምድ ነው።
የኢትዮጵያውያን ደኅንነት፣ ክብር እና ሉዓላዊነት፣ ከፖለቲካ ጫና በፀዳ፣ ተልዕኮውን ጠንቅቆ ባወቀ፣ በጠንካራ ዲሲፕሊን ታንጾ ሀገርን እና ትውልድን ለማገልገል ቆርጦ በተነሣው ጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን እጅ አስተማማኝ ከለላ አግኝቷል።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #defense #endf
1 day ago
Safeguarding the dreams of 130 million people requires a modern, tech-driven defense. Ethiopia has built an unshakeable digital and military shield.
#nationalsecurity #digitalshield #ethiopiarising #hornofafrica
4 months ago
ዩናይትድ ኪንግደም ለዩክሬን የ681 ሚሊዮን ዶላር ግዙፍ የመከላከያ ድጋፍ ይፋ አደረገች
#ethiopia | የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነት ወደ አምስተኛ ዓመቱ እየተቃረበ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ዩናይትድ ኪንግደም የዩክሬንን የአየር መከላከያ አቅም የሚያጠናክር የ500 ሚሊዮን ፓውንድ (681 ሚሊዮን ዶላር) ድጋፍ ማድረጓን አስታውቃለች።
ይህ ድጋፍ በተለይ ሩሲያ በዩክሬን የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እና በመኖሪያ ቤቶች ላይ የምታደርሰውን ተደጋጋሚ የሚሳኤል እና የሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ጥቃት ለመመከት ታሳቢ ያደረገ ነው።
የድጋፍ ፓኬጁ ምን ምን ይዟል?
የዩናይትድ ኪንግደም መከላከያ ሚኒስትር ጆን ሄሌይ እንደገለጹት፣ ድጋፉ የሚከተሉትን ወሳኝ ቁሳቁሶች ያካትታል፦
* 1,200 የአየር መከላከያ ሚሳኤሎች፤
* 1,000 ቀላል ክብደት ያላቸው ሁለገብ ሚሳኤሎች (LMM)፤
* 200,000 ጥይቶች፤
* እንዲሁም ለኔቶ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው የዩክሬን ወታደራዊ ፍላጎቶች የሚውል 150 ሚሊዮን ፓውንድ ተጨማሪ በጀት።
ዓለም አቀፍ ትብብር
የኔቶ ዋና ጸሐፊ ማርክ ሩት በብራስልስ በተካሄደው የዩክሬን መከላከያ ግንኙነት ቡድን ስብሰባ ላይ ለዩናይትድ ኪንግደም፣ አይስላንድ፣ ኖርዌይ፣ ስዊድን እና ሊቱዌኒያ ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ሚኒስትር ጆን ሄሌይ በበኩላቸው "የፑቲንን ወረራ ለመመከት ከዩክሬን ጎን የምንቆመው ቁርጠኝነት ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንካራ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል።
ይህ ድጋፍ ዩክሬን የሩሲያን የአየር ላይ ጥቃት በመከላከል ረገድ ያላትን አቅም በእጅጉ ያሳድገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #uk #ukraine #russiaukrainewar #militaryaid #nato #defense #globalnews #unitedkingdom #zelenskyy #putin
#ethiopia | የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነት ወደ አምስተኛ ዓመቱ እየተቃረበ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ዩናይትድ ኪንግደም የዩክሬንን የአየር መከላከያ አቅም የሚያጠናክር የ500 ሚሊዮን ፓውንድ (681 ሚሊዮን ዶላር) ድጋፍ ማድረጓን አስታውቃለች።
ይህ ድጋፍ በተለይ ሩሲያ በዩክሬን የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እና በመኖሪያ ቤቶች ላይ የምታደርሰውን ተደጋጋሚ የሚሳኤል እና የሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ጥቃት ለመመከት ታሳቢ ያደረገ ነው።
የድጋፍ ፓኬጁ ምን ምን ይዟል?
የዩናይትድ ኪንግደም መከላከያ ሚኒስትር ጆን ሄሌይ እንደገለጹት፣ ድጋፉ የሚከተሉትን ወሳኝ ቁሳቁሶች ያካትታል፦
* 1,200 የአየር መከላከያ ሚሳኤሎች፤
* 1,000 ቀላል ክብደት ያላቸው ሁለገብ ሚሳኤሎች (LMM)፤
* 200,000 ጥይቶች፤
* እንዲሁም ለኔቶ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው የዩክሬን ወታደራዊ ፍላጎቶች የሚውል 150 ሚሊዮን ፓውንድ ተጨማሪ በጀት።
ዓለም አቀፍ ትብብር
የኔቶ ዋና ጸሐፊ ማርክ ሩት በብራስልስ በተካሄደው የዩክሬን መከላከያ ግንኙነት ቡድን ስብሰባ ላይ ለዩናይትድ ኪንግደም፣ አይስላንድ፣ ኖርዌይ፣ ስዊድን እና ሊቱዌኒያ ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ሚኒስትር ጆን ሄሌይ በበኩላቸው "የፑቲንን ወረራ ለመመከት ከዩክሬን ጎን የምንቆመው ቁርጠኝነት ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንካራ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል።
ይህ ድጋፍ ዩክሬን የሩሲያን የአየር ላይ ጥቃት በመከላከል ረገድ ያላትን አቅም በእጅጉ ያሳድገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #uk #ukraine #russiaukrainewar #militaryaid #nato #defense #globalnews #unitedkingdom #zelenskyy #putin
4 months ago
ኢራን አሜሪካን ያስደነገጠወን ተአምሩን ይፋ አደረገች !
#ethiopia | ዋሽንግተንን በፍርሃት ያራደ ቴላቪቭን በድንጋጤ ያስበረገገ አለምን ያስገረሠ አደገኛው አለም የተደነቀበት ተአምር የተባለ የኢራን ዋሻ ሰንጣቂ ሚሳኤል ተገለጠ ።
ነገሩ የሆነው እንደዚህ ነዉ ። ባለፈው አመት በሰኔ ወር ነበር ያ እንዳይመጣ የተሰጋው ቀንና ሰዓት ደረሶ። ለአራት አስርት ዓመታት የዘለቀው የከፋ ጠላትነት ገንፍሎ ፤ በመጨረሻም እስራኤል ክብሪቱን ለኩሳ የኢራን እስራኤል የአየር ላይ ጦርነት የእሳት ኳስ እያወራወረ 12 የሰነበተው የሁለቱ ጦርነት የተካሄደው ።
በወቅቱ ከእስራኤልና ከአሜሪካ በኩልም በቴክኖሎጂ የተራቀቁ ሚሳኤሎች ተተኮሱ ።ይሄኔ ነዉ ኢራን በዚህ ለጥፋት ተብሎ የተተኮሰባትን ሚሳኤኤሎች ከአቧራዉ ቅሪትና ስብርባሪ በመሰብሰብ በአስደናቂ የሪቨርስ ኢንጂነሪንግ በስልጡን የፋርስ ሳይንቲስቶቿ ወደራሷ በመቀየር ለአሜሪካ ስጋት የሆነ አደገኛ ወታደራዊ መሳርያነት የቀየረችዉ ።
በወቅቱ የኢራንን የኒኩሊየር ህልም ለማክሰም ከአሜሪካ በኩል የተወረወሩትን ከባድ ያልፈነዱ የአሜሪካ መሳርያዎች በማሰባሰብ ኋይት ሐዉስን ኩም ያሰኘ በእስራኤል ኬኔት ፓርላማ በፍርሐት ያራደ የአሜሪካን ቴክኖሎጂ ከኢራን የሚሳኤል ጥበብ ያዋሐደ መሳርያ በመስራት ይፋ አድርጋለች።
ኮራምሻህር 4 ስትል የሰየመችው በክልሉ የረጅም ርቀት ሚሳኤል ስርዓቶች ቀዳሚ የሆነ ዉ ምድርን ሰንጥቆ ባሻዉ ስፍራ ጥቃት ማድረስ የሚችል 2,000 ኪ.ሜ (1240 ማይል) ርቀት የሚምዘገዘግ 1,500 ኪ.ግ የጦር ጭንቅላት የመሸከም አቅም ያለዉ ሲሆን ኢራን በመንግስት ፕሬስ ቲቪ ሐሙስ ዕለት እንደገለፁት "እጅግ የላቀ የረጅም ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤል" ብሎታል ።
ይህ አዲሱ መሳርያ እጅግ ዘመናዊና ከባድ ቴክኖሎጂ ያለዉ ምድር ሰንጣቂ የጦር ራስ ያለዉ በኢራን ቀደምት ባላስቲክ ሚሳኤሎች ክራምሻህልና ከመር ማስወንጨፍያዎች ላይ መግጠም የሚችል በመካከለኛው ምስራቅ ያሉትን ሁሉንም የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች የመምታት አቅም ያለዉ በመላው እስራኤል የሚገኙ ምሽጎችን ወደታች ጠልቆ በመግባት የሚደረምስ መሆኑ ነዉ የተነገረው ።
ይህ በክልሉ የረጅም ርቀት ሚሳኤል ስርዓቶች ቀዳሚ የሆነ ኮራምሻህር 4 የተባለ 2,000 ኪ.ሜ (1240 ማይል) ርቀት ያለው 1,500 ኪ.ግ የጦር ጭንቅላት የመሸከም አቅም ያለዉ ኢራን በመንግስት ፕሬስ ቲቪ ሐሙስ ዕለት እንደገለፁት "እጅግ የላቀ የረጅም ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤል"ከችግር የተወለደው ይህ መሳርያ አሰራሩ አስደናቂም ነዉ ።
ሰኔ 2025 የአሜሪካ አየር ሀይል ፎርዶን የተባለውን የኢራንን ኒኩሊየር ማብላያ ለማዉደም በርካታ የጂቢዩ 57 ቦንቦችን ጣለ የአጋጣሚ ሁኔታ ሁኖ አንዳንድ ቦንቦች አልፈነዱም ነበር ። ይህን ነዉ ወዲያውኑ የምዕራቡ የስለላ ድርጂቶች ሳይደርሱባቸዉ ከያሉበት በመሰብሰብ በመፈታታት የመሳርያዉን ስማርት ቴክኖሎጂ የፊዉዝ ቴክኖሎጂ በመስበር የአየር ሀይል ሳያስፈልጋት ከብርሀን ፍጥነት 16 እጥፍ የሚምዘገዘግ የአሜሪካን የምርምር ዉጤት ወደራሷ የተራቀቀ መሳርያ ማድረግ ችላለች ።
ምዕራባውያን የሚጠቀሙበትን የቦንብ ናሙና ከኢራን ስልጣኔ ጋር በመቀላቀል ከህዋ ወደ ምድር ሲምዘገዘግ ለእይታ የሚያስቸግር ጠንካራ ኮንክሪትና ተራራዎችን በመቦርቦር ልክ ከታሰበለት ስፍራ ሲደርስ በመፈንዳት ኢላማዉን መምታት የሚችልም ነዉ ።
ዋሽንግተን የሚገኘው የሲኤስአይኤስ የአስተሳሰብ ታንክ መግለጫ መሠረት፣ ኢራን እስራኤልን ለመምታት የሚችሉ በርካታ ሚሳኤሎች እንዳሏትና - አንዳንዶቹ በ12 ቀናት ጦርነት ውስጥ ጥቅም ላይ መዋላቸዉን የገለፀ ሲሆን ከተተኮሱ በኋላ በሦስት ደረጃዎች የሚያልፍ በጠፈር ውስጥ ከእይታ ነፃ በረራ ማድረግ የሚችል ፣ ያለ ሞተር ግፊት ወደምድር ተምዘግግጎ፣ የባለስቲክ ቅስት ጫፍ ታርጌቱ ላይ እስኪደርስ ድረስ ለእይታ የማይገለጥ፤ ከባቢ አየር አልፎ ምድሩን ሰንጥቆ የእስራኤልን መሸሸጊያ የምድር ቤቶች የአሜሪካን ዋሻዎች የተራራ ምሽጎች ማዉደም የሚችል መሆኑ ተነግሯል ።
በኢራን አብዮታዊ ጥበቃ (IRGC) ከፍተኛ የጦር አዛዦች ታጅቦ በድምቀት ይፋ የተደረገው "ኮራምሻህር-4" (ወይም ኸይበር) ባላስቲክ ሚሳኤል፣ የቴህራንን ወታደራዊ ዶክትሪን ከመከላከል ወደ የማጥቃት ስልት (Offensive Strategy) ያሸጋገረ ታሪካዊ ክስተት ነው። ይህ ሚሳኤል የኢራን የመከላከያ አቅም ምሰሶ ብቻ ሳይሆን፣ በመካከለኛው ምስራቅ ለሚገኙ ተቀናቃኞቿ የተላከ ግልጽ ማስጠንቀቂያ እና የኃይል መግለጫ ነው። ተብሏል ።
በቴክኖሎጂ ረገድ፣ ይህ ሚሳኤል የኢራን ሚሳኤል ምህንድስና ጥበብ ጣሪያ ተደርጎ የተወሰደ ሲሆን እስከ 2,000 ኪሎ ሜትር የሚረዝም የውጊያ ሽፋን ያለው ሲሆን፣ 1,500 ኪሎ ግራም የሚመዝን ግዙፍ የጦር ራስ ተሸክሞ ይምዘገዘጋል። የዚህ ሚሳኤል ዋና አስፈሪነት ያለው ግን በፍጥነቱ እና በቴክኖሎጂው ላይ ነው። ከከባቢ አየር ክልል ውጭ በ"ማች 16" (ከድምፅ ፍጥነት 16 እጥፍ) እንዲሁም በከባቢ አየር ውስጥ በ"ማች 8" መጓዝ መቻሉ፣ እንደ አሜሪካ እና እስራኤል ያሉ ሀገራት የሚተማመኑባቸውን የአየር መከላከያ ዘዴዎች (Air Defense Systems) ሰብሮ የመግባት እድሉን በእጅጉ አሰፋፍቶለታል። በተጨማሪም፣ የጠላት ራዳሮችን ለማምለጥ (Stealth) እና የኤሌክትሮኒክስ መጨናነቅን ለመቋቋም የሚያስችል ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቀ መሆኑ፣ ኢራን በወታደራዊው ዓለም ያላትን የቴክኖሎጂ አቅም አሳይቷል።
ፋርስ እንደዘገበው፣ ኢራን በኢስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ኮርፕስ የጠፈር ትዕዛዝ ውስጥ አዲስ የመሬት ውስጥ "ሚሳኤል ከተማ" እያቋቋመች መሆኑን ገልጿል፣ ይህም ባለፈው ሰኔ ወር ከእስራኤል ጋር ባደረገችው 12 ቀናት ግጭት ምክንያት በወታደራዊ አቀማመጥ ላይ ከተደረገው ሰፊ ለውጥ አካል ነው። ተብሏል
የኢራንን አገዛዝን የሚኮንኑ ተቃዎሞዎች በሀገሪቱ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት፤ አሜሪካ ተቃዋሚዎችን ወግና በኢራን ላይ ጥቃት የምትፈጽም ከሆነ በቀጥታ እስራኤልእና የአሜሪካ ወታደሮች ዒላማ እንደሚሆኑ የኢራን የፓርላማ አፈ ጉባኤ አስጠንቅቀዋል።
#ethiopia | ዋሽንግተንን በፍርሃት ያራደ ቴላቪቭን በድንጋጤ ያስበረገገ አለምን ያስገረሠ አደገኛው አለም የተደነቀበት ተአምር የተባለ የኢራን ዋሻ ሰንጣቂ ሚሳኤል ተገለጠ ።
ነገሩ የሆነው እንደዚህ ነዉ ። ባለፈው አመት በሰኔ ወር ነበር ያ እንዳይመጣ የተሰጋው ቀንና ሰዓት ደረሶ። ለአራት አስርት ዓመታት የዘለቀው የከፋ ጠላትነት ገንፍሎ ፤ በመጨረሻም እስራኤል ክብሪቱን ለኩሳ የኢራን እስራኤል የአየር ላይ ጦርነት የእሳት ኳስ እያወራወረ 12 የሰነበተው የሁለቱ ጦርነት የተካሄደው ።
በወቅቱ ከእስራኤልና ከአሜሪካ በኩልም በቴክኖሎጂ የተራቀቁ ሚሳኤሎች ተተኮሱ ።ይሄኔ ነዉ ኢራን በዚህ ለጥፋት ተብሎ የተተኮሰባትን ሚሳኤኤሎች ከአቧራዉ ቅሪትና ስብርባሪ በመሰብሰብ በአስደናቂ የሪቨርስ ኢንጂነሪንግ በስልጡን የፋርስ ሳይንቲስቶቿ ወደራሷ በመቀየር ለአሜሪካ ስጋት የሆነ አደገኛ ወታደራዊ መሳርያነት የቀየረችዉ ።
በወቅቱ የኢራንን የኒኩሊየር ህልም ለማክሰም ከአሜሪካ በኩል የተወረወሩትን ከባድ ያልፈነዱ የአሜሪካ መሳርያዎች በማሰባሰብ ኋይት ሐዉስን ኩም ያሰኘ በእስራኤል ኬኔት ፓርላማ በፍርሐት ያራደ የአሜሪካን ቴክኖሎጂ ከኢራን የሚሳኤል ጥበብ ያዋሐደ መሳርያ በመስራት ይፋ አድርጋለች።
ኮራምሻህር 4 ስትል የሰየመችው በክልሉ የረጅም ርቀት ሚሳኤል ስርዓቶች ቀዳሚ የሆነ ዉ ምድርን ሰንጥቆ ባሻዉ ስፍራ ጥቃት ማድረስ የሚችል 2,000 ኪ.ሜ (1240 ማይል) ርቀት የሚምዘገዘግ 1,500 ኪ.ግ የጦር ጭንቅላት የመሸከም አቅም ያለዉ ሲሆን ኢራን በመንግስት ፕሬስ ቲቪ ሐሙስ ዕለት እንደገለፁት "እጅግ የላቀ የረጅም ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤል" ብሎታል ።
ይህ አዲሱ መሳርያ እጅግ ዘመናዊና ከባድ ቴክኖሎጂ ያለዉ ምድር ሰንጣቂ የጦር ራስ ያለዉ በኢራን ቀደምት ባላስቲክ ሚሳኤሎች ክራምሻህልና ከመር ማስወንጨፍያዎች ላይ መግጠም የሚችል በመካከለኛው ምስራቅ ያሉትን ሁሉንም የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች የመምታት አቅም ያለዉ በመላው እስራኤል የሚገኙ ምሽጎችን ወደታች ጠልቆ በመግባት የሚደረምስ መሆኑ ነዉ የተነገረው ።
ይህ በክልሉ የረጅም ርቀት ሚሳኤል ስርዓቶች ቀዳሚ የሆነ ኮራምሻህር 4 የተባለ 2,000 ኪ.ሜ (1240 ማይል) ርቀት ያለው 1,500 ኪ.ግ የጦር ጭንቅላት የመሸከም አቅም ያለዉ ኢራን በመንግስት ፕሬስ ቲቪ ሐሙስ ዕለት እንደገለፁት "እጅግ የላቀ የረጅም ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤል"ከችግር የተወለደው ይህ መሳርያ አሰራሩ አስደናቂም ነዉ ።
ሰኔ 2025 የአሜሪካ አየር ሀይል ፎርዶን የተባለውን የኢራንን ኒኩሊየር ማብላያ ለማዉደም በርካታ የጂቢዩ 57 ቦንቦችን ጣለ የአጋጣሚ ሁኔታ ሁኖ አንዳንድ ቦንቦች አልፈነዱም ነበር ። ይህን ነዉ ወዲያውኑ የምዕራቡ የስለላ ድርጂቶች ሳይደርሱባቸዉ ከያሉበት በመሰብሰብ በመፈታታት የመሳርያዉን ስማርት ቴክኖሎጂ የፊዉዝ ቴክኖሎጂ በመስበር የአየር ሀይል ሳያስፈልጋት ከብርሀን ፍጥነት 16 እጥፍ የሚምዘገዘግ የአሜሪካን የምርምር ዉጤት ወደራሷ የተራቀቀ መሳርያ ማድረግ ችላለች ።
ምዕራባውያን የሚጠቀሙበትን የቦንብ ናሙና ከኢራን ስልጣኔ ጋር በመቀላቀል ከህዋ ወደ ምድር ሲምዘገዘግ ለእይታ የሚያስቸግር ጠንካራ ኮንክሪትና ተራራዎችን በመቦርቦር ልክ ከታሰበለት ስፍራ ሲደርስ በመፈንዳት ኢላማዉን መምታት የሚችልም ነዉ ።
ዋሽንግተን የሚገኘው የሲኤስአይኤስ የአስተሳሰብ ታንክ መግለጫ መሠረት፣ ኢራን እስራኤልን ለመምታት የሚችሉ በርካታ ሚሳኤሎች እንዳሏትና - አንዳንዶቹ በ12 ቀናት ጦርነት ውስጥ ጥቅም ላይ መዋላቸዉን የገለፀ ሲሆን ከተተኮሱ በኋላ በሦስት ደረጃዎች የሚያልፍ በጠፈር ውስጥ ከእይታ ነፃ በረራ ማድረግ የሚችል ፣ ያለ ሞተር ግፊት ወደምድር ተምዘግግጎ፣ የባለስቲክ ቅስት ጫፍ ታርጌቱ ላይ እስኪደርስ ድረስ ለእይታ የማይገለጥ፤ ከባቢ አየር አልፎ ምድሩን ሰንጥቆ የእስራኤልን መሸሸጊያ የምድር ቤቶች የአሜሪካን ዋሻዎች የተራራ ምሽጎች ማዉደም የሚችል መሆኑ ተነግሯል ።
በኢራን አብዮታዊ ጥበቃ (IRGC) ከፍተኛ የጦር አዛዦች ታጅቦ በድምቀት ይፋ የተደረገው "ኮራምሻህር-4" (ወይም ኸይበር) ባላስቲክ ሚሳኤል፣ የቴህራንን ወታደራዊ ዶክትሪን ከመከላከል ወደ የማጥቃት ስልት (Offensive Strategy) ያሸጋገረ ታሪካዊ ክስተት ነው። ይህ ሚሳኤል የኢራን የመከላከያ አቅም ምሰሶ ብቻ ሳይሆን፣ በመካከለኛው ምስራቅ ለሚገኙ ተቀናቃኞቿ የተላከ ግልጽ ማስጠንቀቂያ እና የኃይል መግለጫ ነው። ተብሏል ።
በቴክኖሎጂ ረገድ፣ ይህ ሚሳኤል የኢራን ሚሳኤል ምህንድስና ጥበብ ጣሪያ ተደርጎ የተወሰደ ሲሆን እስከ 2,000 ኪሎ ሜትር የሚረዝም የውጊያ ሽፋን ያለው ሲሆን፣ 1,500 ኪሎ ግራም የሚመዝን ግዙፍ የጦር ራስ ተሸክሞ ይምዘገዘጋል። የዚህ ሚሳኤል ዋና አስፈሪነት ያለው ግን በፍጥነቱ እና በቴክኖሎጂው ላይ ነው። ከከባቢ አየር ክልል ውጭ በ"ማች 16" (ከድምፅ ፍጥነት 16 እጥፍ) እንዲሁም በከባቢ አየር ውስጥ በ"ማች 8" መጓዝ መቻሉ፣ እንደ አሜሪካ እና እስራኤል ያሉ ሀገራት የሚተማመኑባቸውን የአየር መከላከያ ዘዴዎች (Air Defense Systems) ሰብሮ የመግባት እድሉን በእጅጉ አሰፋፍቶለታል። በተጨማሪም፣ የጠላት ራዳሮችን ለማምለጥ (Stealth) እና የኤሌክትሮኒክስ መጨናነቅን ለመቋቋም የሚያስችል ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቀ መሆኑ፣ ኢራን በወታደራዊው ዓለም ያላትን የቴክኖሎጂ አቅም አሳይቷል።
ፋርስ እንደዘገበው፣ ኢራን በኢስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ኮርፕስ የጠፈር ትዕዛዝ ውስጥ አዲስ የመሬት ውስጥ "ሚሳኤል ከተማ" እያቋቋመች መሆኑን ገልጿል፣ ይህም ባለፈው ሰኔ ወር ከእስራኤል ጋር ባደረገችው 12 ቀናት ግጭት ምክንያት በወታደራዊ አቀማመጥ ላይ ከተደረገው ሰፊ ለውጥ አካል ነው። ተብሏል
የኢራንን አገዛዝን የሚኮንኑ ተቃዎሞዎች በሀገሪቱ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት፤ አሜሪካ ተቃዋሚዎችን ወግና በኢራን ላይ ጥቃት የምትፈጽም ከሆነ በቀጥታ እስራኤልእና የአሜሪካ ወታደሮች ዒላማ እንደሚሆኑ የኢራን የፓርላማ አፈ ጉባኤ አስጠንቅቀዋል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ተጠንቀቁ! የጓደኞችዎ ወይም የስራ ባልደረቦችዎ "መርዛማ" (Toxic) መሆናቸውን የሚያሳዩ 5 ምልክቶች
የጓደኝነት እና የማህበራዊ ግንኙነት ጉዳይ በትምህርት ቤት ወይም በኮሌጅ ብቻ የሚያበቃ አይደለም። በስራ ቦታም ቢሆን ከተለያዩ የስራ ባልደረቦች ጋር የጓደኝነት ግንኙነቶች መፈጠራቸው የማይቀር ነው።
በተለይም እድሜያቸው ከእርስዎ ጋር የሚቀራረብ የስራ ባልደረቦች ካሉዎት፣ ከእነሱ ጋር ከመግባባት መቆጠብ አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል። ከስራ ወሬ ባለፈም፣ እንደ አንድ ሰራተኛ ሰላምታ መለዋወጥና መቀራረብ የተለመደ ነው።
ነገር ግን፣ በትምህርት ቤት እንደሚያጋጥሙን ሁሉ በስራ ቦታም የተለያዩ አይነት ሰዎች አሉ። እውነተኛ ታማኝ ከሆኑት ጀምሮ፣ ጉረኛ እንዲሁም ከጀርባዎ ሴራ የሚጠነስሱ ሊያጋጥሙዎት ይችላሉ። ስለዚህ፣ የትኛው የቅርብ ጓደኛ መሆን እንዳለበትና የትኛው ደግሞ ተራ የስራ ባልደረባ ብቻ ሆኖ መቅረት እንዳለበት መለየት ብልህነት ነው።
News24 እና Huff Post እንደዘገቡት፣ አንድ የስራ ባልደረባ ወይም ጓደኛ "መርዛማ" ወይም ለጤናዎ የማይበጅ መሆኑን የሚያሳዩ 5 ዋና ዋና ምልክቶች እነሆ፦
1. ሁልጊዜ "ጥበቃ" መጠበቅ (Expectation of Defense)
መርዛማ ጓደኞች ምንም አይነት ስህተት ቢሰሩ ሁልጊዜ እርስዎ እንዲከላከሉላቸው ይጠብቃሉ። እርግጥ ነው፣ ጓደኛ ሲበደል መከላከል ተገቢ ቢሆንም፣ በስራ ዓለም ግን ነገሮች በጓደኝነት ብቻ አይወሰኑም።
ጓደኛዎ በስራ አፈጻጸምም ሆነ በስነ-ምግባር ስህተት እየሰራ፣ እርስዎ ግን በማንኛውም ሁኔታ ከጎኑ እንዲቆሙ የሚፈልግ ከሆነ ይህ ሰው መርዛማ ሊሆን ይችላል። ስራ ላይ በፍትሃዊነት እና በሙያዊ ብቃት መመዘን ያለባቸውን ጉዳዮች በግል ግንኙነት ለመሸፈን መሞከር አደገኛ ነው።
2. ድርጊታቸውን መፍራት (Fear of Action)
ከጓደኛዎ ጋር ባለዎት ግንኙነት ውስጥ ስጋት የሚያድርብዎት ከሆነ ነገሩ መስመር ስቷል ማለት ነው። ጓደኝነት እኩልነትንና መተማመንን የሚጠይቅ ቢሆንም፣ "ይህንን ሰው ብቀየመው ምን ሊያደርገኝ ይችላል?" የሚል ስጋት ካለዎት ጓደኛው መርዛማ ነው።
ከእሱ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማቋረጥ ቢፈልጉ እንኳ "ምን አይነት ጥቃት ያደርስብኝ ይሆን?" ብለው የሚጨነቁ ከሆነ፣ ይህ ሰው ለደህንነትዎ ጠንቅ መሆኑን ያሳያል።
3. በእርስዎ ላይ የሚታይ የባህሪ ለውጥ (Behavioral Changes)
አብረውት የሚውሉት ሰው ባህሪ በእርስዎ ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ የማይቀር ነው። ቀደም ሲል ለስራዎ ቅድሚያ የሚሰጡ እና በሙያዎ የታወቁ ሆነው ሳለ፣ ከዚህ ሰው ጋር መዋል ከጀመሩ በኋላ ባህሪዎ ከተቀየረ ቆም ብለው ያስቡ።
ሀሜት ማብዛት፣ ሌሎችን ማቃለል ወይም ስራን በቸልተኝነት መመልከት ከጀመሩ፣ የጓደኛዎ መርዛማ ባህሪ ወደ እርስዎ እየተጋባ መሆኑን የሚያሳይ የጥንቃቄ ደወል ነው።
4. ጭንቀትና ያለመረጋጋት (Worried and Anxious)
ጓደኝነት ደስታንና ሰላምን ሊሰጥ ይገባል። ነገር ግን ከዚህ ሰው ጋር በሚሆኑበት ጊዜ፣ ወሬ በሚያወሩበት ወይም አጠገቡ በሚቀመጡበት ወቅት ጭንቀት የሚሰማዎት ከሆነ ግንኙነቱ ጤናማ አይደለም።
ውስጥዎ ከእሱ ጋር ለመቆየትና ላለመቆየት በሚያደርገው ግብግብ ምክንያት ግራ መጋባትና የመረበሽ ስሜት የሚሰማዎት ከሆነ፣ ይህ ግልጽ የሆነ የመርዛማነት ምልክት ነው።
5. ክህደት (Betrayal)
ክህደት በእርስዎ ላይ ወይም በሌሎች ጓደኞች ላይ ሊፈጸም ይችላል። ጓደኛዎ በሌሎች ላይ መጥፎ መረጃዎችን የሚፈልግ፣ ጥቅምን ለማግኘት ብቻ ሰዎችን የሚቀርብ ወይም የሌሎችን ምስጢር ለበላይ አለቆች አሳልፎ የሚሰጥ ከሆነ መርዛማ ሰው ነው።
ምናልባት እስካሁን በእርስዎ ላይ ጉዳት አላደረሰ ይሆናል፤ ነገር ግን እንደዚህ አይነት ባህሪ ያለው ሰው ነገ በእርስዎ ላይም ተመሳሳይ ድርጊት ከመፈጸም አይመለስም።
ማጠቃለያ
እነዚህን ምልክቶች በስራ ባልደረባዎ ወይም በጓደኛዎ ላይ ካዩ፣ ራስዎን ለመጠበቅ መራቅ ወይም ግንኙነቱን በስራ ጉዳይ ላይ ብቻ የተገደበ ማድረግ (Professionalism) የተሻለው አማራጭ ነው። በስራ ቦታ ሰላምዎና ውጤታማነትዎ የሚወሰነው አብረዋቸው በሚውሏቸው ሰዎች ጭምር መሆኑን አይዘንጉ።
የጓደኝነት እና የማህበራዊ ግንኙነት ጉዳይ በትምህርት ቤት ወይም በኮሌጅ ብቻ የሚያበቃ አይደለም። በስራ ቦታም ቢሆን ከተለያዩ የስራ ባልደረቦች ጋር የጓደኝነት ግንኙነቶች መፈጠራቸው የማይቀር ነው።
በተለይም እድሜያቸው ከእርስዎ ጋር የሚቀራረብ የስራ ባልደረቦች ካሉዎት፣ ከእነሱ ጋር ከመግባባት መቆጠብ አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል። ከስራ ወሬ ባለፈም፣ እንደ አንድ ሰራተኛ ሰላምታ መለዋወጥና መቀራረብ የተለመደ ነው።
ነገር ግን፣ በትምህርት ቤት እንደሚያጋጥሙን ሁሉ በስራ ቦታም የተለያዩ አይነት ሰዎች አሉ። እውነተኛ ታማኝ ከሆኑት ጀምሮ፣ ጉረኛ እንዲሁም ከጀርባዎ ሴራ የሚጠነስሱ ሊያጋጥሙዎት ይችላሉ። ስለዚህ፣ የትኛው የቅርብ ጓደኛ መሆን እንዳለበትና የትኛው ደግሞ ተራ የስራ ባልደረባ ብቻ ሆኖ መቅረት እንዳለበት መለየት ብልህነት ነው።
News24 እና Huff Post እንደዘገቡት፣ አንድ የስራ ባልደረባ ወይም ጓደኛ "መርዛማ" ወይም ለጤናዎ የማይበጅ መሆኑን የሚያሳዩ 5 ዋና ዋና ምልክቶች እነሆ፦
1. ሁልጊዜ "ጥበቃ" መጠበቅ (Expectation of Defense)
መርዛማ ጓደኞች ምንም አይነት ስህተት ቢሰሩ ሁልጊዜ እርስዎ እንዲከላከሉላቸው ይጠብቃሉ። እርግጥ ነው፣ ጓደኛ ሲበደል መከላከል ተገቢ ቢሆንም፣ በስራ ዓለም ግን ነገሮች በጓደኝነት ብቻ አይወሰኑም።
ጓደኛዎ በስራ አፈጻጸምም ሆነ በስነ-ምግባር ስህተት እየሰራ፣ እርስዎ ግን በማንኛውም ሁኔታ ከጎኑ እንዲቆሙ የሚፈልግ ከሆነ ይህ ሰው መርዛማ ሊሆን ይችላል። ስራ ላይ በፍትሃዊነት እና በሙያዊ ብቃት መመዘን ያለባቸውን ጉዳዮች በግል ግንኙነት ለመሸፈን መሞከር አደገኛ ነው።
2. ድርጊታቸውን መፍራት (Fear of Action)
ከጓደኛዎ ጋር ባለዎት ግንኙነት ውስጥ ስጋት የሚያድርብዎት ከሆነ ነገሩ መስመር ስቷል ማለት ነው። ጓደኝነት እኩልነትንና መተማመንን የሚጠይቅ ቢሆንም፣ "ይህንን ሰው ብቀየመው ምን ሊያደርገኝ ይችላል?" የሚል ስጋት ካለዎት ጓደኛው መርዛማ ነው።
ከእሱ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማቋረጥ ቢፈልጉ እንኳ "ምን አይነት ጥቃት ያደርስብኝ ይሆን?" ብለው የሚጨነቁ ከሆነ፣ ይህ ሰው ለደህንነትዎ ጠንቅ መሆኑን ያሳያል።
3. በእርስዎ ላይ የሚታይ የባህሪ ለውጥ (Behavioral Changes)
አብረውት የሚውሉት ሰው ባህሪ በእርስዎ ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ የማይቀር ነው። ቀደም ሲል ለስራዎ ቅድሚያ የሚሰጡ እና በሙያዎ የታወቁ ሆነው ሳለ፣ ከዚህ ሰው ጋር መዋል ከጀመሩ በኋላ ባህሪዎ ከተቀየረ ቆም ብለው ያስቡ።
ሀሜት ማብዛት፣ ሌሎችን ማቃለል ወይም ስራን በቸልተኝነት መመልከት ከጀመሩ፣ የጓደኛዎ መርዛማ ባህሪ ወደ እርስዎ እየተጋባ መሆኑን የሚያሳይ የጥንቃቄ ደወል ነው።
4. ጭንቀትና ያለመረጋጋት (Worried and Anxious)
ጓደኝነት ደስታንና ሰላምን ሊሰጥ ይገባል። ነገር ግን ከዚህ ሰው ጋር በሚሆኑበት ጊዜ፣ ወሬ በሚያወሩበት ወይም አጠገቡ በሚቀመጡበት ወቅት ጭንቀት የሚሰማዎት ከሆነ ግንኙነቱ ጤናማ አይደለም።
ውስጥዎ ከእሱ ጋር ለመቆየትና ላለመቆየት በሚያደርገው ግብግብ ምክንያት ግራ መጋባትና የመረበሽ ስሜት የሚሰማዎት ከሆነ፣ ይህ ግልጽ የሆነ የመርዛማነት ምልክት ነው።
5. ክህደት (Betrayal)
ክህደት በእርስዎ ላይ ወይም በሌሎች ጓደኞች ላይ ሊፈጸም ይችላል። ጓደኛዎ በሌሎች ላይ መጥፎ መረጃዎችን የሚፈልግ፣ ጥቅምን ለማግኘት ብቻ ሰዎችን የሚቀርብ ወይም የሌሎችን ምስጢር ለበላይ አለቆች አሳልፎ የሚሰጥ ከሆነ መርዛማ ሰው ነው።
ምናልባት እስካሁን በእርስዎ ላይ ጉዳት አላደረሰ ይሆናል፤ ነገር ግን እንደዚህ አይነት ባህሪ ያለው ሰው ነገ በእርስዎ ላይም ተመሳሳይ ድርጊት ከመፈጸም አይመለስም።
ማጠቃለያ
እነዚህን ምልክቶች በስራ ባልደረባዎ ወይም በጓደኛዎ ላይ ካዩ፣ ራስዎን ለመጠበቅ መራቅ ወይም ግንኙነቱን በስራ ጉዳይ ላይ ብቻ የተገደበ ማድረግ (Professionalism) የተሻለው አማራጭ ነው። በስራ ቦታ ሰላምዎና ውጤታማነትዎ የሚወሰነው አብረዋቸው በሚውሏቸው ሰዎች ጭምር መሆኑን አይዘንጉ።
5 months ago
አሜሪካ በቬንዙዌላ ላይ የወሰደችው እርምጃ ህጋዊ መሰረት አላት ?
በየኔታ ትዩብ
አሜሪካ በሌላ ሉዓላዊት አገር ላይ ወታደራዊ እርምጃ መውሰዷ እና መሪዋን በቁጥጥር ስር ማዋሏ በዓለም አቀፍ ሕግ እና በፖለቲካ ረገድ እጅግ አነጋጋሪ እና ውስብስብ ጥያቄ ነው። ጉዳዩን በሁለት ዋና ዋና እይታዎች ማየት ይቻላል፡-
1. በዓለም አቀፍ ሕግ እይታ (International Law)
ከዓለም አቀፍ ሕግ አንጻር አሜሪካ ይህንን ለማድረግ ሕጋዊ ሥልጣን የላትም የሚለው ክርክር ጠንካራ ነው።
ምክንያቱም፡-
* የሉዓላዊነት መርህ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) ቻርተር ማንኛውም አገር በሌላ ሉዓላዊ አገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እንዳይገባ እና ግዛታዊ አንድነቷን እንዳይደፍር ይከለክላል።
* የጸጥታው ምክር ቤት ፈቃድ፦
አንድ አገር በሌላ አገር ላይ ጦርነት ለመክፈት ወይም ወታደራዊ እርምጃ ለመውሰድ በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት ፈቃድ ማግኘት ይኖርባታል።
አሜሪካ ይህንን እርምጃ የወሰደችው ያለ ምክር ቤቱ እውቅና ነው።
* የራስን መከላከል መብት (Self-Defense)፦
አገራት ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ የሚችሉት ቀጥተኛ ጥቃት ሲሰነዘርባቸው ብቻ ነው። ቬንዙዌላ በአሜሪካ ላይ ቀጥተኛ ወታደራዊ ጥቃት ስላልሰነዘረች ይህ እርምጃ በዓለም አቀፍ ሕግ ተቀባይነት ለማግኘት ይቸግረዋል።
2. የአሜሪካ ሕጋዊ መከራከሪያ (The U.S. Justification)
አሜሪካ እርምጃዋን "ሕጋዊ" ለማስመስል የምትጠቀማቸው ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፡-
* ናርኮ-ሽብርተኝነት
አሜሪካ ማዱሮን በዕፅ ዝውውር ከሰሰችው በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ቀደም ብላ የይያዙ ትዕዛዝ አውጥታ ነበር።
"ወንጀለኛን ለሕግ ማቅረብ" በሚል ሰበብ እርምጃውን እንደ ፖሊሳዊ ተግባር ልታቀርበው ትሞክራለች።
* የሕዝብ ደህንነት (R2P - Responsibility to Protect)፦
ማዱሮ በገዛ ሕዝባቸው ላይ ሰብአዊ መብት እየጣሱ ነው በሚል "ሕዝብን ከአምባገነን የመታደግ ኃላፊነት አለብኝ" የሚል ሞራልን መሠረት ያደረገ መከራከሪያ ታቀርባለች።
* ብሔራዊ ደህንነት፦
በቬንዙዌላ ያለው አለመረጋጋት እና የሩሲያ/ኢራን ተፅዕኖ ለአሜሪካ ደህንነት ስጋት ነው በሚል "Preemptive Strike" (ቀድሞ የመምታት) መብት አለኝ ትላለች።
3. የታሪክ ተሞክሮ
ይህ ክስተት እ.ኤ.አ. በ1989 አሜሪካ የፓናማውን መሪ ማኑኤል ኖሪጋን በቁጥጥር ስር ለማዋል የወሰደችውን እርምጃ ያስታውሳል።
በወቅቱም አሜሪካ ኖሪጋን በዕፅ ዝውውር ከሰሳ በወታደራዊ ኃይል ከቤተ መንግሥታቸው አውጥታ ወደ አሜሪካ ወስዳ ለፍርድ አቅርባቸዋለች።
ያ እርምጃ በወቅቱ በብዙ አገራት ቢወገዝም አሜሪካ ግን በኃይል የበላይነቷ ተግባራዊ አድርጋዋለች።
ባጠቃላይ
በወታደራዊ እና በፖለቲካ ጉልበት (Might makes Right) አሜሪካ ይህንን የማድረግ አቅም ቢኖራትም በዓለም አቀፍ የሕግ መርሆዎች መሠረት ግን ጥያቄ ውስጥ የሚወድቅ እና ብዙዎችን የሚያስማማ ሕጋዊ መሠረት የለውም።
በየኔታ ትዩብ
አሜሪካ በሌላ ሉዓላዊት አገር ላይ ወታደራዊ እርምጃ መውሰዷ እና መሪዋን በቁጥጥር ስር ማዋሏ በዓለም አቀፍ ሕግ እና በፖለቲካ ረገድ እጅግ አነጋጋሪ እና ውስብስብ ጥያቄ ነው። ጉዳዩን በሁለት ዋና ዋና እይታዎች ማየት ይቻላል፡-
1. በዓለም አቀፍ ሕግ እይታ (International Law)
ከዓለም አቀፍ ሕግ አንጻር አሜሪካ ይህንን ለማድረግ ሕጋዊ ሥልጣን የላትም የሚለው ክርክር ጠንካራ ነው።
ምክንያቱም፡-
* የሉዓላዊነት መርህ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) ቻርተር ማንኛውም አገር በሌላ ሉዓላዊ አገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እንዳይገባ እና ግዛታዊ አንድነቷን እንዳይደፍር ይከለክላል።
* የጸጥታው ምክር ቤት ፈቃድ፦
አንድ አገር በሌላ አገር ላይ ጦርነት ለመክፈት ወይም ወታደራዊ እርምጃ ለመውሰድ በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት ፈቃድ ማግኘት ይኖርባታል።
አሜሪካ ይህንን እርምጃ የወሰደችው ያለ ምክር ቤቱ እውቅና ነው።
* የራስን መከላከል መብት (Self-Defense)፦
አገራት ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ የሚችሉት ቀጥተኛ ጥቃት ሲሰነዘርባቸው ብቻ ነው። ቬንዙዌላ በአሜሪካ ላይ ቀጥተኛ ወታደራዊ ጥቃት ስላልሰነዘረች ይህ እርምጃ በዓለም አቀፍ ሕግ ተቀባይነት ለማግኘት ይቸግረዋል።
2. የአሜሪካ ሕጋዊ መከራከሪያ (The U.S. Justification)
አሜሪካ እርምጃዋን "ሕጋዊ" ለማስመስል የምትጠቀማቸው ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፡-
* ናርኮ-ሽብርተኝነት
አሜሪካ ማዱሮን በዕፅ ዝውውር ከሰሰችው በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ቀደም ብላ የይያዙ ትዕዛዝ አውጥታ ነበር።
"ወንጀለኛን ለሕግ ማቅረብ" በሚል ሰበብ እርምጃውን እንደ ፖሊሳዊ ተግባር ልታቀርበው ትሞክራለች።
* የሕዝብ ደህንነት (R2P - Responsibility to Protect)፦
ማዱሮ በገዛ ሕዝባቸው ላይ ሰብአዊ መብት እየጣሱ ነው በሚል "ሕዝብን ከአምባገነን የመታደግ ኃላፊነት አለብኝ" የሚል ሞራልን መሠረት ያደረገ መከራከሪያ ታቀርባለች።
* ብሔራዊ ደህንነት፦
በቬንዙዌላ ያለው አለመረጋጋት እና የሩሲያ/ኢራን ተፅዕኖ ለአሜሪካ ደህንነት ስጋት ነው በሚል "Preemptive Strike" (ቀድሞ የመምታት) መብት አለኝ ትላለች።
3. የታሪክ ተሞክሮ
ይህ ክስተት እ.ኤ.አ. በ1989 አሜሪካ የፓናማውን መሪ ማኑኤል ኖሪጋን በቁጥጥር ስር ለማዋል የወሰደችውን እርምጃ ያስታውሳል።
በወቅቱም አሜሪካ ኖሪጋን በዕፅ ዝውውር ከሰሳ በወታደራዊ ኃይል ከቤተ መንግሥታቸው አውጥታ ወደ አሜሪካ ወስዳ ለፍርድ አቅርባቸዋለች።
ያ እርምጃ በወቅቱ በብዙ አገራት ቢወገዝም አሜሪካ ግን በኃይል የበላይነቷ ተግባራዊ አድርጋዋለች።
ባጠቃላይ
በወታደራዊ እና በፖለቲካ ጉልበት (Might makes Right) አሜሪካ ይህንን የማድረግ አቅም ቢኖራትም በዓለም አቀፍ የሕግ መርሆዎች መሠረት ግን ጥያቄ ውስጥ የሚወድቅ እና ብዙዎችን የሚያስማማ ሕጋዊ መሠረት የለውም።
7 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
Comments