27 days ago
ሰሞኑን በሚኒሶታ የተካሄደው የኢትዮጵያውያን ስፖርት ፌስቲቫል ላይ በተለይ ከጸጥታ ጋር በተያያዘ እና በሌሎችም ጉዳዮች ዙሪያ የነበሩ ችግሮችን ለመፍታት በተደረገው ጥረት ለኮምዩኒቲያችን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረጉት የሚኒሶታ ግዛት የህግ አውጪ ምክር ቤት አባል የሆኑት ሰማካብ ሁሴን (State Representative Samakab Hussein) ፣ የ2026ቱን የህግ አውጪ የስራ ዘመን በይፋ ማጠናቀቃቸውን አስታውቀዋል። የህዝብ ተወካዩ ባወጡት መግለጫ በምክር ቤቱ ውስጥ የተወካዮች ቁጥር እኩል በሆነበት ታሪካዊ እና ፈታኝ አጋጣሚ ውስጥም ቢሆን፣ ለሴንት ፖል ከተማም ሆነ ለመላው የሚኒሶታ ግዛት በርካታ ውጤታማ ስራዎችን ማበርከት በመቻላቸው ትልቅ ኩራት እንደሚሰማቸው ገልጸዋል።
አሁንም ቢሆን ከፊታቸው የሚጠብቁ ተግዳሮቶች መኖራቸውን የጠቆሙት ተወካዩ... ዘላቂ መፍትሄዎችን ለማምጣት ከማህበረሰቡ ጋር በጋራ መስራት በመቻላቸው እጅግ እንደሚኮሩ አክለው ተናግረዋል።
የህዝብ ተወካዩ በቀጣይ የሚያደርጓቸውን ተግባራት ይበልጥ አቅጣጫ ለማስያዝ እንዲረዳቸው፣ ነዋሪዎች ጥቂት ጊዜ ወስደው ያዘጋጁትን የህግ አውጪ የዳሰሳ ጥናት እንዲሞሉ ጥሪ አቅርበዋል። በተጨማሪም እንደሁልጊዜው ሚኒሶታን ይበልጥ የተሻለች ለማድረግ የሚያስችሉ ማናቸውም ጥያቄዎች፣ አስተያየቶች ወይም አዳዲስ ሀሳቦች ያላቸው ዜጎች ቢሮአቸውን በማነጋገር እንዲያሳውቋቸው በአክብሮት ጋብዘዋል።
ለኮምዩኒቲያችን ይጠቅማል ብላችሁ የምታስቡትን በሚከተለው ድረገጽ ገብታችሁ ብትሞሉ ይመከራል። እንሳተፍ፣ ለኛ ጉዳይ ሌሎች እንዲወስኑልን አንፍቀድ! https://www.surveymonkey.c...
አሁንም ቢሆን ከፊታቸው የሚጠብቁ ተግዳሮቶች መኖራቸውን የጠቆሙት ተወካዩ... ዘላቂ መፍትሄዎችን ለማምጣት ከማህበረሰቡ ጋር በጋራ መስራት በመቻላቸው እጅግ እንደሚኮሩ አክለው ተናግረዋል።
የህዝብ ተወካዩ በቀጣይ የሚያደርጓቸውን ተግባራት ይበልጥ አቅጣጫ ለማስያዝ እንዲረዳቸው፣ ነዋሪዎች ጥቂት ጊዜ ወስደው ያዘጋጁትን የህግ አውጪ የዳሰሳ ጥናት እንዲሞሉ ጥሪ አቅርበዋል። በተጨማሪም እንደሁልጊዜው ሚኒሶታን ይበልጥ የተሻለች ለማድረግ የሚያስችሉ ማናቸውም ጥያቄዎች፣ አስተያየቶች ወይም አዳዲስ ሀሳቦች ያላቸው ዜጎች ቢሮአቸውን በማነጋገር እንዲያሳውቋቸው በአክብሮት ጋብዘዋል።
ለኮምዩኒቲያችን ይጠቅማል ብላችሁ የምታስቡትን በሚከተለው ድረገጽ ገብታችሁ ብትሞሉ ይመከራል። እንሳተፍ፣ ለኛ ጉዳይ ሌሎች እንዲወስኑልን አንፍቀድ! https://www.surveymonkey.c...
2 months ago
🇪🇹 A milestone. A movement. A shared responsibility.
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
3 months ago
🚨 ታሪካዊ ድል ለኢትዮጵያ! በአማዞን (AWS) የዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር ኢትዮጵያዊው ወጣት አሸነፈ! 🇪🇹🏆
#ethiopia | ባለፉት ቀናት የዓለምን ትኩረት በሳበውና ከ10,000 በላይ የዓለም ሀገራት ተወዳዳሪዎች በተሳተፉበት የዓለም ትልቁ የአማዞን (Amazon Web Services) የቴክኖሎጂ ውድድር፤ ኢትዮጵያዊው የ24 ዓመቱ ሶፍትዌር መሃንዲስ ናትናኤል ጌጤነው ዘለቀ የዓለም አቀፍ የፈጠራ አሸናፊ (Global Innovation Award) ሆኗል!
ናትናኤል የሰራው "Ivy" የተሰኘው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ፣ ኢንተርኔት በሌለበት ሁኔታ በሞባይል ስልኮች ላይ እየሰራ ተማሪዎችን የሚያስተምር ዘመን አሻጋሪ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
የአማዞን ዋና ኢንጂነሮች የህንድ፣ የአውሮፓ እና የአሜሪካ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋማትን ስራ ወደ ጎን በመተው የናትናኤልን ስራ "የላቀ የቴክኖሎጂ ፈጠራ" በማለት በአንደኛነት መርጠውታል።
ይህ የአማዞን ሽልማት የውድድሩ ማብቂያ ሳይሆን የትልቅ ራዕይ ጅማሮ ነው። ናትናኤል ይህንን ቴክኖሎጂ ወደ ተግባር በመቀየር በመላው አፍሪካ የሚገኙ ተማሪዎችን ተደራሽ ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቋል።
በዚህ ወሳኝ ሳምንት ድምፃችሁን በመስጠት ከጎኑ ለቆማችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ኢትዮጵያዊ ፈጠራ በዓለም መድረክ አሸንፏል! 🇪🇹🔥
#technology #innovation #artificialintelligence #ethiopianexcellence #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ባለፉት ቀናት የዓለምን ትኩረት በሳበውና ከ10,000 በላይ የዓለም ሀገራት ተወዳዳሪዎች በተሳተፉበት የዓለም ትልቁ የአማዞን (Amazon Web Services) የቴክኖሎጂ ውድድር፤ ኢትዮጵያዊው የ24 ዓመቱ ሶፍትዌር መሃንዲስ ናትናኤል ጌጤነው ዘለቀ የዓለም አቀፍ የፈጠራ አሸናፊ (Global Innovation Award) ሆኗል!
ናትናኤል የሰራው "Ivy" የተሰኘው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ፣ ኢንተርኔት በሌለበት ሁኔታ በሞባይል ስልኮች ላይ እየሰራ ተማሪዎችን የሚያስተምር ዘመን አሻጋሪ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
የአማዞን ዋና ኢንጂነሮች የህንድ፣ የአውሮፓ እና የአሜሪካ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋማትን ስራ ወደ ጎን በመተው የናትናኤልን ስራ "የላቀ የቴክኖሎጂ ፈጠራ" በማለት በአንደኛነት መርጠውታል።
ይህ የአማዞን ሽልማት የውድድሩ ማብቂያ ሳይሆን የትልቅ ራዕይ ጅማሮ ነው። ናትናኤል ይህንን ቴክኖሎጂ ወደ ተግባር በመቀየር በመላው አፍሪካ የሚገኙ ተማሪዎችን ተደራሽ ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቋል።
በዚህ ወሳኝ ሳምንት ድምፃችሁን በመስጠት ከጎኑ ለቆማችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ኢትዮጵያዊ ፈጠራ በዓለም መድረክ አሸንፏል! 🇪🇹🔥
#technology #innovation #artificialintelligence #ethiopianexcellence #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
አዲሱ የገጠር መሬት አዋጅ‼️
በአዲስ በተሻሻለው የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 310/2018 የተካተቱ ነጥቦች፦👇👇
የአማራ ክልል መንግሥት የነበረውን አዋጅ ቁጥር 252/2009 በመሻር አዲሱን የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 310/2018 በሥራ ላይ አውሏል።
ይህ አዋጅ ከፌደራል የገጠር መሬት ሕግ (1324/2016) ጋር የተጣጣመ ሲሆን፣ ከመሬት ምዝገባ ጀምሮ እስከ ይዞታ ዝውውር፣ ከብድር ዋስትና እስከ መሬት ኪራይ እንዲሁም የባለይዞታዎችን መብትና ግዴታ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያሉና መሠረታዊ ለውጦችን ይዟል።
የባለይዞታዎችን መብት የሚያሰፉ 9 ዋና ዋና ነጥቦችን እንደሚከተለው በዝርዝር ቀርበዋል።
1. የአዋጁ ተፈጻሚነት ወሰን (Scope of Application) አንቀጽ 3 በቦታ ረገድ (Territorial Scope)፦
🔎 በገጠር መሬት ላይ፦ በክልሉ ውስጥ በሚገኝ ማንኛውም የገጠር መሬት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🔎 በከተማ አስተዳደሮች ሥር ባሉ የገጠር ቀበሌዎች፦ በከተማ አስተዳደር ሥር ቢሆኑም የገጠር ይዘት ባላቸውና በገጠር ቀበሌነት በተዋቀሩ አካባቢዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🔎 ርክክብ ባልተፈጸመባቸው የከተማ ወሰን መሬቶች፦ አንድ አካባቢ ወደ ከተማ ወሰን እንዲገባ ተደርጎ፣ ነገር ግን በከተማውና በገጠር መሬት አስተዳደር መካከል የይዞታ ርክክብ እስካልተፈጸመ ድረስ በዚህ አዋጅ መመራቱን ይቀጥላል።
👉በይዞታና ጉዳዮች ረገድ (Subject Matter Scope)፦
🧿 በሁሉም የይዞታ ዓይነቶች፦ በግል፣ በወል (በጋራ) እና በመንግሥት የገጠር መሬት ይዞታዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🧿 የሕግ ተቃርኖን ለመፍታት፦ የገጠርና የከተማ መሬት አስተዳደር ወሰን ላይ ይፈጠሩ የነበሩ ግራ መጋባቶችን ለመቅረፍ እንዲቻል፣ የገጠር መሬት ይዞታ ምን ማለት እንደሆነና የሚገኝበትን አስተዳደራዊ ወሰን በማያሻማ ሁኔታ ይገልጻል።
👉ልዩ ሁኔታዎች (Exceptions)፦
🧿 ልዩ ጥበቃ የሚደረላቸው መሬቶች፦ ለደን ልማት፣ ለዱር እንስሳት ጥበቃና ለማዕድን ልማት ተከልለው የተያዙ መሬቶችን በተመለከተ፣ አዋጁ እንደ አስፈላጊነቱ ተፈጻሚ ቢሆንም፣ በዘርፉ የወጡ ልዩ ሕጎች (Specific Laws) ቅድሚያ ሊሰጣቸው እንደሚችል ይጠቁማል።
2. የመሬት ማግኘት መብትና ተጠቃሚነት (አንቀጽ 4-8)
🧿 ነፃ መሬት፦ በግብርና መተዳደር የሚፈልግ የክልሉ ነዋሪ (ዕድሜው 18+) መሬት በነፃ የማግኘት መብት አለው።
🧿 ቅድሚያ የሚሰጣቸው፦ ወላጅ የሌላቸው ሕፃናት፣ አካል ጉዳተኞች፣ አቅመ ደካሞች፣ ሴቶችና ወጣቶች ልዩ ትኩረትና የቅድሚያ መብት ይሰጣቸዋል።
🧿 የመብት ቆይታ፦ የአርሶ አደሮች፣ ከፊል አርብቶ አደሮችና የሃይማኖት ተቋማት መብት የጊዜ ገደብ የሌለው (ለዘላለም) ነው። መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ግን ለሥራቸው አስፈላጊ እስከሆነ ጊዜ ብቻ ይፈቀድላቸዋል።
3. የይዞታ ዝውውር (ኪራይ፣ ስጦታና ውርስ)
🎙 ኪራይ (አንቀጽ 9)፦ ባለይዞታው ከግማሽ የማይበልጥ ይዞታውን ማከራየት ይችላል። (አረጋውያንና አቅመ ደካሞች ግን ሙሉውን ማከራየት ይችላሉ)። የጊዜ ገደብ፦ ለቋሚ ተክል እስከ 30 ዓመት፣ ለሰብል እስከ 10 ዓመት።
🎙 ስጦታ (አንቀጽ 11)፦ ለሥጋ ዘመድ ወይም "በይጦረኛል" ውል ለማንኛውም ሰው በጽሑፍ መስጠት ይቻላል።
🎙 ውርስ (አንቀጽ 12)፦ ማንኛውም ሰው (የመንግሥት ሠራተኛን ጨምሮ) በኑዛዜ ወይም ያለኑዛዜ በፍትሐ ብሔር ሕጉ መሠረት መሬት መውረስ ይችላል። ይህም ቀደም ሲል የነበረውን ገደብ ያነሳ ትልቅ ለውጥ ነው።
4. ንብረት መሸጥና በጋራ ማልማት (አንቀጽ 13-19)
🖍 የንብረት ሽያጭ፦ በመሬት ላይ የለማን ቋሚ ንብረት (ቤት ወይም ቋሚ ተክል) መሸጥ ይቻላል። ቋሚ ተክል ከሆነ ሙሉ በሙሉ ከለማ ግማሹን፣ በከፊል ከለማ ግን የለማውን ማሳ መሸጥ ይፈቀዳል።
🖍 ከባለሀብት ጋር ማልማት፦ ባለይዞታው የመጠቀም መብቱን እንደ ካፒታል በመጠቀም ከባለሀብት ጋር በጋራ ማልማት ይችላል።
5. የብድር ዋስትና (አንቀጽ 15)
🖲 የመሬት የመጠቀም መብትን (Usufruct right) ለፋይናንስ ተቋማት ለብድር ዋስትና ማስያዝ ይቻላል።
🖲 የዋስትና ዘመኑ ቢበዛ እስከ 10 ዓመት ይቆያል። ተበዳሪው ካልከፈለ አበዳሪው መሬቱን ለተወሰነ ጊዜ በመጠቀም ዕዳውን ያስመክሳል።
6. ዲጂታል ምዝገባና የይዞታ ማረጋገጫ (አንቀጽ 61-62)
📡 ዲጂታላይዜሽን፦ የመሬት መረጃ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ በዲጂታል ሥርዓት መመራት እንዳለበት በአስገዳጅነት ተደንግጓል።
💳 የምስክር ወረቀት፦ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በመሬት ላይ ያለን መብት የሚያረጋግጥ "የመጨረሻና ፍጹም" ማስረጃ ሆኖ ያገለግላል።
7. ይርጋና የግጭት አፈታት (አንቀጽ 14 እና 73)
⚫️ የይዞታ ክስ ይርጋ፦ መሬት ያለአግባብ የተወሰደበት ሰው በ15 ዓመት ውስጥ ክስ ማቅረብ አለበት (ቀደም ሲል 10 ዓመት የነበረው መሻሻሉን ልብ ይሏል)።
⚫️ የወርሻ ይርጋ፦ ውርሱ ከተከፈተ በ3 ዓመት ውስጥ መጠየቅ አለበት።
⚫️ ሽምግልና፦ ባህላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓቶችና ሽምግልና እንደ አማራጭ የመፍትሔ መንገድ እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
8. የተጋላጭ ወገኖችና የአንድ በላይ ሚስት መብት (አንቀጽ 25)
✏️ አንድ ባል ከአንድ በላይ ሚስት በሚኖረው ጊዜ፣ የሴቶችን መብት ለመጠበቅ ሲባል የጋራ መሬቱ ተከፋፍሎ በየስማቸው እንዲመዘገብና ባልየው አዲስ በሚመሠርተው ትዳር ላይ በራሱ ድርሻ ላይ ብቻ እንዲመዘገብ ይደረጋል።
9. የአጠቃቀም ገደቦችና ግዴታዎች (አንቀጽ 33-35)
🖍 መሬትን የመንከባከብና የአፈር መሸርሸርን የመከላከል ግዴታ ተጥሏል።
🖍 ተዳፋትነቱ ከ60% በላይ የሆነ መሬት ለሰብል እርሻ መጠቀም የተከለከለ ሲሆን ለዛፍ ልማት ብቻ መዋል አለበት።
🖍 ግዴታን አለመወጣት ከማስጠንቀቂያ ጀምሮ የመጠቀም መብትን እስከ ማጣት የሚያደርስ አስተዳደራዊ እርምጃ ያስከትላል።
👉 አዋጁ የጸናበት ቀን፦ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም
መረጃው የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ነው።
seledadotio
seledadotio
በአዲስ በተሻሻለው የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 310/2018 የተካተቱ ነጥቦች፦👇👇
የአማራ ክልል መንግሥት የነበረውን አዋጅ ቁጥር 252/2009 በመሻር አዲሱን የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 310/2018 በሥራ ላይ አውሏል።
ይህ አዋጅ ከፌደራል የገጠር መሬት ሕግ (1324/2016) ጋር የተጣጣመ ሲሆን፣ ከመሬት ምዝገባ ጀምሮ እስከ ይዞታ ዝውውር፣ ከብድር ዋስትና እስከ መሬት ኪራይ እንዲሁም የባለይዞታዎችን መብትና ግዴታ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያሉና መሠረታዊ ለውጦችን ይዟል።
የባለይዞታዎችን መብት የሚያሰፉ 9 ዋና ዋና ነጥቦችን እንደሚከተለው በዝርዝር ቀርበዋል።
1. የአዋጁ ተፈጻሚነት ወሰን (Scope of Application) አንቀጽ 3 በቦታ ረገድ (Territorial Scope)፦
🔎 በገጠር መሬት ላይ፦ በክልሉ ውስጥ በሚገኝ ማንኛውም የገጠር መሬት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🔎 በከተማ አስተዳደሮች ሥር ባሉ የገጠር ቀበሌዎች፦ በከተማ አስተዳደር ሥር ቢሆኑም የገጠር ይዘት ባላቸውና በገጠር ቀበሌነት በተዋቀሩ አካባቢዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🔎 ርክክብ ባልተፈጸመባቸው የከተማ ወሰን መሬቶች፦ አንድ አካባቢ ወደ ከተማ ወሰን እንዲገባ ተደርጎ፣ ነገር ግን በከተማውና በገጠር መሬት አስተዳደር መካከል የይዞታ ርክክብ እስካልተፈጸመ ድረስ በዚህ አዋጅ መመራቱን ይቀጥላል።
👉በይዞታና ጉዳዮች ረገድ (Subject Matter Scope)፦
🧿 በሁሉም የይዞታ ዓይነቶች፦ በግል፣ በወል (በጋራ) እና በመንግሥት የገጠር መሬት ይዞታዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🧿 የሕግ ተቃርኖን ለመፍታት፦ የገጠርና የከተማ መሬት አስተዳደር ወሰን ላይ ይፈጠሩ የነበሩ ግራ መጋባቶችን ለመቅረፍ እንዲቻል፣ የገጠር መሬት ይዞታ ምን ማለት እንደሆነና የሚገኝበትን አስተዳደራዊ ወሰን በማያሻማ ሁኔታ ይገልጻል።
👉ልዩ ሁኔታዎች (Exceptions)፦
🧿 ልዩ ጥበቃ የሚደረላቸው መሬቶች፦ ለደን ልማት፣ ለዱር እንስሳት ጥበቃና ለማዕድን ልማት ተከልለው የተያዙ መሬቶችን በተመለከተ፣ አዋጁ እንደ አስፈላጊነቱ ተፈጻሚ ቢሆንም፣ በዘርፉ የወጡ ልዩ ሕጎች (Specific Laws) ቅድሚያ ሊሰጣቸው እንደሚችል ይጠቁማል።
2. የመሬት ማግኘት መብትና ተጠቃሚነት (አንቀጽ 4-8)
🧿 ነፃ መሬት፦ በግብርና መተዳደር የሚፈልግ የክልሉ ነዋሪ (ዕድሜው 18+) መሬት በነፃ የማግኘት መብት አለው።
🧿 ቅድሚያ የሚሰጣቸው፦ ወላጅ የሌላቸው ሕፃናት፣ አካል ጉዳተኞች፣ አቅመ ደካሞች፣ ሴቶችና ወጣቶች ልዩ ትኩረትና የቅድሚያ መብት ይሰጣቸዋል።
🧿 የመብት ቆይታ፦ የአርሶ አደሮች፣ ከፊል አርብቶ አደሮችና የሃይማኖት ተቋማት መብት የጊዜ ገደብ የሌለው (ለዘላለም) ነው። መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ግን ለሥራቸው አስፈላጊ እስከሆነ ጊዜ ብቻ ይፈቀድላቸዋል።
3. የይዞታ ዝውውር (ኪራይ፣ ስጦታና ውርስ)
🎙 ኪራይ (አንቀጽ 9)፦ ባለይዞታው ከግማሽ የማይበልጥ ይዞታውን ማከራየት ይችላል። (አረጋውያንና አቅመ ደካሞች ግን ሙሉውን ማከራየት ይችላሉ)። የጊዜ ገደብ፦ ለቋሚ ተክል እስከ 30 ዓመት፣ ለሰብል እስከ 10 ዓመት።
🎙 ስጦታ (አንቀጽ 11)፦ ለሥጋ ዘመድ ወይም "በይጦረኛል" ውል ለማንኛውም ሰው በጽሑፍ መስጠት ይቻላል።
🎙 ውርስ (አንቀጽ 12)፦ ማንኛውም ሰው (የመንግሥት ሠራተኛን ጨምሮ) በኑዛዜ ወይም ያለኑዛዜ በፍትሐ ብሔር ሕጉ መሠረት መሬት መውረስ ይችላል። ይህም ቀደም ሲል የነበረውን ገደብ ያነሳ ትልቅ ለውጥ ነው።
4. ንብረት መሸጥና በጋራ ማልማት (አንቀጽ 13-19)
🖍 የንብረት ሽያጭ፦ በመሬት ላይ የለማን ቋሚ ንብረት (ቤት ወይም ቋሚ ተክል) መሸጥ ይቻላል። ቋሚ ተክል ከሆነ ሙሉ በሙሉ ከለማ ግማሹን፣ በከፊል ከለማ ግን የለማውን ማሳ መሸጥ ይፈቀዳል።
🖍 ከባለሀብት ጋር ማልማት፦ ባለይዞታው የመጠቀም መብቱን እንደ ካፒታል በመጠቀም ከባለሀብት ጋር በጋራ ማልማት ይችላል።
5. የብድር ዋስትና (አንቀጽ 15)
🖲 የመሬት የመጠቀም መብትን (Usufruct right) ለፋይናንስ ተቋማት ለብድር ዋስትና ማስያዝ ይቻላል።
🖲 የዋስትና ዘመኑ ቢበዛ እስከ 10 ዓመት ይቆያል። ተበዳሪው ካልከፈለ አበዳሪው መሬቱን ለተወሰነ ጊዜ በመጠቀም ዕዳውን ያስመክሳል።
6. ዲጂታል ምዝገባና የይዞታ ማረጋገጫ (አንቀጽ 61-62)
📡 ዲጂታላይዜሽን፦ የመሬት መረጃ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ በዲጂታል ሥርዓት መመራት እንዳለበት በአስገዳጅነት ተደንግጓል።
💳 የምስክር ወረቀት፦ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በመሬት ላይ ያለን መብት የሚያረጋግጥ "የመጨረሻና ፍጹም" ማስረጃ ሆኖ ያገለግላል።
7. ይርጋና የግጭት አፈታት (አንቀጽ 14 እና 73)
⚫️ የይዞታ ክስ ይርጋ፦ መሬት ያለአግባብ የተወሰደበት ሰው በ15 ዓመት ውስጥ ክስ ማቅረብ አለበት (ቀደም ሲል 10 ዓመት የነበረው መሻሻሉን ልብ ይሏል)።
⚫️ የወርሻ ይርጋ፦ ውርሱ ከተከፈተ በ3 ዓመት ውስጥ መጠየቅ አለበት።
⚫️ ሽምግልና፦ ባህላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓቶችና ሽምግልና እንደ አማራጭ የመፍትሔ መንገድ እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
8. የተጋላጭ ወገኖችና የአንድ በላይ ሚስት መብት (አንቀጽ 25)
✏️ አንድ ባል ከአንድ በላይ ሚስት በሚኖረው ጊዜ፣ የሴቶችን መብት ለመጠበቅ ሲባል የጋራ መሬቱ ተከፋፍሎ በየስማቸው እንዲመዘገብና ባልየው አዲስ በሚመሠርተው ትዳር ላይ በራሱ ድርሻ ላይ ብቻ እንዲመዘገብ ይደረጋል።
9. የአጠቃቀም ገደቦችና ግዴታዎች (አንቀጽ 33-35)
🖍 መሬትን የመንከባከብና የአፈር መሸርሸርን የመከላከል ግዴታ ተጥሏል።
🖍 ተዳፋትነቱ ከ60% በላይ የሆነ መሬት ለሰብል እርሻ መጠቀም የተከለከለ ሲሆን ለዛፍ ልማት ብቻ መዋል አለበት።
🖍 ግዴታን አለመወጣት ከማስጠንቀቂያ ጀምሮ የመጠቀም መብትን እስከ ማጣት የሚያደርስ አስተዳደራዊ እርምጃ ያስከትላል።
👉 አዋጁ የጸናበት ቀን፦ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም
መረጃው የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ነው።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
ይምረጡ | Vote - የብሄራዊ ኩራት ጥሪ
ናትናኤልን የዓለም ሻምፒዮን እናድርገው! 🇪🇹🏆
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው የሶፍትዌር መሃንዲስ ናትናኤል ጌታነው በአማዞን (AWS) የዓለም አቀፍ AI ውድድር ላይ ከ10,000 ተወዳዳሪዎች መካከል ተለይቶ ለፍፃሜ ደርሷል! የፈጠረው "Ivy" የተሰኘው መተግበሪያ ኢንተርኔት በሌለበት ሁኔታ ተማሪዎችን የሚያስተምር ድንቅ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
ናትናኤል በዓለም 1ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጦ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ግን የህንድና የአውሮፓ ተወዳዳሪዎች ከፍተኛ ድምፅ በማሰባሰብ 1ኛነቱን ለመንጠቅ እየተረባረቡ ነው።
ውድድሩ ሊጠናቀቅ የቀረው 34 ሰዓታት ብቻ ነው!
ናትናኤልን ለማሸለም እነዚህን 3 ደረጃዎች ይከተሉ፦
ሊንኩን ይጫኑ፦ የናትናኤል የውድድር ገጽ
ይግቡ (Sign In)፦
በGoogle ወይም በኢሜልዎ "Sign in" ያድርጉ (ይህ ድምፅዎ ትክክለኛ መሆኑን ለማረጋገጥ ነው)።
ላይክ (👍 Like) ያድርጉ፦
የላይክ ምልክቷን በመጫን ናትናኤልን ወደ 1ኛነት ይመልሱት።
የኢትዮጵያዊያን ስኬት የሁላችንም ኩራት ነው፤ በቴክኖሎጂው ዓለም ዋንጫውን ወደ ሀገራችን እናምጣ!
#getu #nathnaelgetaneh #aws #ai #ivyai #ethiopiangenius #voteforethiopia #techinnovation #africarising #ናትናኤልጌታነው #ኢትዮጵያ #አማዞን #ድምፅእንስጥ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ናትናኤልን የዓለም ሻምፒዮን እናድርገው! 🇪🇹🏆
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው የሶፍትዌር መሃንዲስ ናትናኤል ጌታነው በአማዞን (AWS) የዓለም አቀፍ AI ውድድር ላይ ከ10,000 ተወዳዳሪዎች መካከል ተለይቶ ለፍፃሜ ደርሷል! የፈጠረው "Ivy" የተሰኘው መተግበሪያ ኢንተርኔት በሌለበት ሁኔታ ተማሪዎችን የሚያስተምር ድንቅ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
ናትናኤል በዓለም 1ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጦ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ግን የህንድና የአውሮፓ ተወዳዳሪዎች ከፍተኛ ድምፅ በማሰባሰብ 1ኛነቱን ለመንጠቅ እየተረባረቡ ነው።
ውድድሩ ሊጠናቀቅ የቀረው 34 ሰዓታት ብቻ ነው!
ናትናኤልን ለማሸለም እነዚህን 3 ደረጃዎች ይከተሉ፦
ሊንኩን ይጫኑ፦ የናትናኤል የውድድር ገጽ
ይግቡ (Sign In)፦
በGoogle ወይም በኢሜልዎ "Sign in" ያድርጉ (ይህ ድምፅዎ ትክክለኛ መሆኑን ለማረጋገጥ ነው)።
ላይክ (👍 Like) ያድርጉ፦
የላይክ ምልክቷን በመጫን ናትናኤልን ወደ 1ኛነት ይመልሱት።
የኢትዮጵያዊያን ስኬት የሁላችንም ኩራት ነው፤ በቴክኖሎጂው ዓለም ዋንጫውን ወደ ሀገራችን እናምጣ!
#getu #nathnaelgetaneh #aws #ai #ivyai #ethiopiangenius #voteforethiopia #techinnovation #africarising #ናትናኤልጌታነው #ኢትዮጵያ #አማዞን #ድምፅእንስጥ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የውጭ ምንዛሬን የሚታደገው የዳታ ማከማቻ አገልግሎት በኢትዮጵያ ተጀመረ!
#fastmereja I በምሥራቅ አፍሪካ የዳታ ማዕከል አገልግሎት ፈር ቀዳጅ የሆነው ዊንጉ አፍሪካ፣ ተቋማት የመረጃ ደህንነታቸውን በሀገር ውስጥ እንዲጠብቁ የሚያስችል ዘመናዊ መድረክ በዛሬው ዕለት በይፋ አስተዋወቀ።
ይህ አዲሱ የክላውድ መድረክ በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የመንግሥትና የግል ተቋማት መረጃዎቻቸውን በሀገር ውስጥ እንዲያከማቹና የሀገሪቱን የዳታ ደህንነት ሕግጋት እንዲያከብሩ ዕድል የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
በተለይም በባንክ፣ በኢንሹራንስና በሌሎች ከፍተኛ መረጃ በሚይዙ ዘርፎች ላይ ለተሰማሩ ድርጅቶች አስተማማኝ መሠረተ ልማት እንደሚሆን ታምኖበታል።
የዊንጉ አፍሪካ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚና መስራች ዴሞስ ኪሪያኩ በምረቃው ወቅት እንደገለጹት፣ለአፍሪካ ቢዝነሶች ትልቅ ለውጥ የሚያመጣ መድረክ መሆኑን ገልፀዉ"ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ሕግን ያከበረና እንደ ቢዝነሱ ዕድገት ሊሰፋ የሚችል የክላዉድ አገልግሎት እያቀረብን ነው' ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
ይህ አገልግሎት ከተለመዱት ዓለም አቀፍ የክላውድ አገልግሎቶች የሚለየዉ፣ተቋማት ለአገልግሎቱ ክፍያ የሚፈጽሙት በሀገር ውስጥ ገንዘብ (በብር) በመሆኑ የውጭ ምንዛሬ እጥረትንና መለዋወጥን ማስቀረቱ፣መረጃዎች የሚቀመጡት በሀገር ውስጥ ባሉ የዳታ ማዕከላት በመሆኑ ተቋማት መረጃዎችን በከፍተኛ ፍጥነትና ያለምንም መቆራረጥ እንዲያገኙ እንደሚያስችል በመድረኩ ተገልጿል።
በተጨማሪም መድረኩ እንደ Azure እና AWS ካሉ ዓለም አቀፍ አገልግሎቶች ጋር ተቀናጅቶ መሥራት የሚችል በመሆኑ፣ ድርጅቶች እንደ ፍላጎታቸው አገልግሎቱን እንዲመርጡ ዕድል እንደሚሰጥ ተጠቅሷል።
ዊንጉ አፍሪካ በዘርፉ ያለውን የረጅም ጊዜ ልምድ በመጠቀም “ዊንጉ ኮምፒውት"፣ "ዊንጉ ድራይቭ" እና "ዊንጉ ሴኪውሪቲ" የተሰኙ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለኢትዮጵያ ገበያ ማቅረቡንም በዚህ መድረክ ገልጿል።
ይህ ጅምር የሀገሪቱን የዲጂታል መሠረተ ልማት ከማጠናከሩ ባለፈ፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በዝቅተኛ ወጪ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን እንዲጠቀሙ መንገድ የሚከፍት መሆኑ ተጠቁሟል።
#fastmereja I በምሥራቅ አፍሪካ የዳታ ማዕከል አገልግሎት ፈር ቀዳጅ የሆነው ዊንጉ አፍሪካ፣ ተቋማት የመረጃ ደህንነታቸውን በሀገር ውስጥ እንዲጠብቁ የሚያስችል ዘመናዊ መድረክ በዛሬው ዕለት በይፋ አስተዋወቀ።
ይህ አዲሱ የክላውድ መድረክ በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የመንግሥትና የግል ተቋማት መረጃዎቻቸውን በሀገር ውስጥ እንዲያከማቹና የሀገሪቱን የዳታ ደህንነት ሕግጋት እንዲያከብሩ ዕድል የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
በተለይም በባንክ፣ በኢንሹራንስና በሌሎች ከፍተኛ መረጃ በሚይዙ ዘርፎች ላይ ለተሰማሩ ድርጅቶች አስተማማኝ መሠረተ ልማት እንደሚሆን ታምኖበታል።
የዊንጉ አፍሪካ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚና መስራች ዴሞስ ኪሪያኩ በምረቃው ወቅት እንደገለጹት፣ለአፍሪካ ቢዝነሶች ትልቅ ለውጥ የሚያመጣ መድረክ መሆኑን ገልፀዉ"ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ሕግን ያከበረና እንደ ቢዝነሱ ዕድገት ሊሰፋ የሚችል የክላዉድ አገልግሎት እያቀረብን ነው' ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
ይህ አገልግሎት ከተለመዱት ዓለም አቀፍ የክላውድ አገልግሎቶች የሚለየዉ፣ተቋማት ለአገልግሎቱ ክፍያ የሚፈጽሙት በሀገር ውስጥ ገንዘብ (በብር) በመሆኑ የውጭ ምንዛሬ እጥረትንና መለዋወጥን ማስቀረቱ፣መረጃዎች የሚቀመጡት በሀገር ውስጥ ባሉ የዳታ ማዕከላት በመሆኑ ተቋማት መረጃዎችን በከፍተኛ ፍጥነትና ያለምንም መቆራረጥ እንዲያገኙ እንደሚያስችል በመድረኩ ተገልጿል።
በተጨማሪም መድረኩ እንደ Azure እና AWS ካሉ ዓለም አቀፍ አገልግሎቶች ጋር ተቀናጅቶ መሥራት የሚችል በመሆኑ፣ ድርጅቶች እንደ ፍላጎታቸው አገልግሎቱን እንዲመርጡ ዕድል እንደሚሰጥ ተጠቅሷል።
ዊንጉ አፍሪካ በዘርፉ ያለውን የረጅም ጊዜ ልምድ በመጠቀም “ዊንጉ ኮምፒውት"፣ "ዊንጉ ድራይቭ" እና "ዊንጉ ሴኪውሪቲ" የተሰኙ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለኢትዮጵያ ገበያ ማቅረቡንም በዚህ መድረክ ገልጿል።
ይህ ጅምር የሀገሪቱን የዲጂታል መሠረተ ልማት ከማጠናከሩ ባለፈ፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በዝቅተኛ ወጪ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን እንዲጠቀሙ መንገድ የሚከፍት መሆኑ ተጠቁሟል።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ሲያትልን ከሰሞኑ ስቅ ሊላት ነው!
የ90ዎቹ ፈርጥ ተወዳጅ በብዙ ፥ ሸዋንዳኝ ሀይሉ!
#ethiopia | ተናፋቂው ድምፃዊ ሸዋንዳኝ ሀይሉ ከብዙ አመታት በኋላ በውቧ ሲያትል ከተማ ለአዲስ አመት ዋዜማ ዝግጅቱን ያቀርባል። በዴቫ ኢንተርቴመንት የሚሰናዳው ይህ ኮንሰርት በዳወንታወን ከሲያትሉ ስፔስ ኒዲል በደቂቃዎች እርቀት ላይ በሚገኘው ቅንጡው ዜማ ላውንጅና ሬስቶራንት እሮብ ማታ ዝጅግቱን ያቀርባል።
አድራሻ ፡ 1314 Denny Wy #103 , Seattle WA 98109
የመግቢያ ትኬቱን ቀድመው ለመያዝ - https://Shewa-deva.eventbr...
ውስን የቪአይፒ መቀመጫወችን በዚህ ስልክ በመደወል ማሲያዝ እንዳይረሱ - (206)209–8597
የዚህ ኮንሰርት ስፖንሰሮች
1, Datanomics Technology - መቀመጫውን በዲሲና አካባቢው ያደረገውና በData Analytics, በBusiness Intelligence እና በAWS Cloud ተግባራዊ ስልጠናን በመስጠትና በገሃዱ ዓለም ፕሮጀክቶች ከስራው አለም ጋር በማለማመድ በተለያዪ የአሜርካ ግዛት የሚኖሩ ተማሪዎችን ከስድስት ወር ባነሰ ጊዜ ብቁ በማረግ በፕሮፌሽናል የስራ መስክ ያበቃ ሙስጉን ተቋም ነው። በ(301) 728–6553 ወይም በ(202)849–9781 በመደወል ካሉብት ሆነው ባጭር ጊዜ ህይወቶን ይለውጡ።
2. Elshadaie Zeleke Real Estate Broker - በሲያትልና አካባቢው ቤት ለመግዛት አስበዋል?፥ እንግዲያውስ በ(206)637 - 7547 ኤልሻዳይ ጋር በመደወል ብዙ የመጀመሪያ ቤት ገዢዎች ከሚሰሯቸው ስተቶች እራሷን በመከላከል የጊዜና ገንዘብ ብክነት ይዳኑ።
3. Omega Travel & Tour - በሲያትል ቀደምት ፥ በስራው የተመሰከረለት ፥ በአገግሎቱ አስተማማኝ። ከየትኛውም ሀገር ሆነው ወደ ማንኛውም ሀገር ጉዞ ሲያስቡ በ(206)618 - 0000 ኦሜጋን ይደውሉ።
የ90ዎቹ ፈርጥ ተወዳጅ በብዙ ፥ ሸዋንዳኝ ሀይሉ!
#ethiopia | ተናፋቂው ድምፃዊ ሸዋንዳኝ ሀይሉ ከብዙ አመታት በኋላ በውቧ ሲያትል ከተማ ለአዲስ አመት ዋዜማ ዝግጅቱን ያቀርባል። በዴቫ ኢንተርቴመንት የሚሰናዳው ይህ ኮንሰርት በዳወንታወን ከሲያትሉ ስፔስ ኒዲል በደቂቃዎች እርቀት ላይ በሚገኘው ቅንጡው ዜማ ላውንጅና ሬስቶራንት እሮብ ማታ ዝጅግቱን ያቀርባል።
አድራሻ ፡ 1314 Denny Wy #103 , Seattle WA 98109
የመግቢያ ትኬቱን ቀድመው ለመያዝ - https://Shewa-deva.eventbr...
ውስን የቪአይፒ መቀመጫወችን በዚህ ስልክ በመደወል ማሲያዝ እንዳይረሱ - (206)209–8597
የዚህ ኮንሰርት ስፖንሰሮች
1, Datanomics Technology - መቀመጫውን በዲሲና አካባቢው ያደረገውና በData Analytics, በBusiness Intelligence እና በAWS Cloud ተግባራዊ ስልጠናን በመስጠትና በገሃዱ ዓለም ፕሮጀክቶች ከስራው አለም ጋር በማለማመድ በተለያዪ የአሜርካ ግዛት የሚኖሩ ተማሪዎችን ከስድስት ወር ባነሰ ጊዜ ብቁ በማረግ በፕሮፌሽናል የስራ መስክ ያበቃ ሙስጉን ተቋም ነው። በ(301) 728–6553 ወይም በ(202)849–9781 በመደወል ካሉብት ሆነው ባጭር ጊዜ ህይወቶን ይለውጡ።
2. Elshadaie Zeleke Real Estate Broker - በሲያትልና አካባቢው ቤት ለመግዛት አስበዋል?፥ እንግዲያውስ በ(206)637 - 7547 ኤልሻዳይ ጋር በመደወል ብዙ የመጀመሪያ ቤት ገዢዎች ከሚሰሯቸው ስተቶች እራሷን በመከላከል የጊዜና ገንዘብ ብክነት ይዳኑ።
3. Omega Travel & Tour - በሲያትል ቀደምት ፥ በስራው የተመሰከረለት ፥ በአገግሎቱ አስተማማኝ። ከየትኛውም ሀገር ሆነው ወደ ማንኛውም ሀገር ጉዞ ሲያስቡ በ(206)618 - 0000 ኦሜጋን ይደውሉ።
10 months ago
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
#ethiopia | Both Chef Marcus Samuelsson and Aynalem Zeleke Bekele embody a proud celebration of Ethiopia’s culinary heritage while connecting it to the wider world. Marcus, born in Ethiopia and raised in Sweden, transforms his global experiences into a flavorful dialogue between continents — blending Ethiopian spices, Swedish precision, and American creativity at Marcus DC. Similarly, Aynalem, co-owner of Beteseb Restaurant in Silver Spring, carries Ethiopia’s warmth and family spirit into every dish, offering authentic flavors wrapped in hospitality that feels like home. Together, they represent the new face of Ethiopian excellence — chefs who honor their roots, elevate their culture, and proudly share Ethiopia’s rich taste and tradition with the world.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
MARCUS DC
NoMa, D.C. Contemporary American
Critics sometimes fret after writing raves. Will the new iod on the block rest on its press or keep up the pace? Marcus DC, from celebrity chef Marcus
Samuelsson, gets better every visit. Look around the dining room, and you'll see an engaged audience that reflects the city's diversity, tucking into food that combines the talent's born-in-Ethi-opia, raised-in-Sweden background and the day to-day skill of chef Anthony Jones. The Maryland native is behind the best-selling crab rice, a riot of flavor made possible by rice infused with a rousing Nigerian red pepper and tomato sauce and adoruments including okra, fennel and uni,
as well as crab. A few dishes are reimagined staples that
Samuelsson jokingly calls "the Quincy Jones songs at everyone's party" Read: steak tartare, seasoned here like Ethiopian tartare, which Marcus DC builds with jerk sea thiopian kitfo, and tuna soned diced fish, injera and an onion broth. Other creations are even more sore personal. Cured salmon and charred cucumber show up in a goldenberry broth, light yet assertive with ginger, mint and lemon juice. "Swediopian" is an edible bio. If I'm not inhaling a feast of crab rice, I'm swooning over roast chicken glazed with sweet-tangy mumbe
sauce. The most-ordered dessert in a restaurant alive with color is a whimsical coconut cake, presented on a trolley and sliced tableside by pastry chef Rachel Sherriffe. The interior finds layers of pink
and yellow vanilla-rum cake alternating with coconut jam; the flourishes include a rummy sorbet to balance the sweetness. On a busy night, whipped cream and a bracing strawberry shrub Sherriffe might roll up to 20 celebranta. "Not everything has to be so serious" in upscale dining, she says-and she's right.
222 M St. NE, DC. marcusde.com. 202-280-2288 Mains 527 to $150 (for shareable 32-ounce dry-aged tomahawk). Dinner Monday through Saturday Indoor and outdoor seating, Takeout available, no delivery Sound check: 77 decibels/Must speak with raised voice. Accessibility: A ramp in the hotel lobby foods into the dining room, ADA compitant restroom. Theres are also tws ADA-compliant bar seats
Gerbin Zuniga drops off food for Crystal Fulwood and Brandon Batiste at Marcus DC's bar. Celebrity chef Marcus Samuelsson draws on his boru-in-Ethiopla, raised-in-Sweden background.
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
Beteseb Restaurant
SILVER SPRING, MD. ETHIOPIAN
DECLARING "THE BEST" Ethiopian restaurant in a region overstocked with them is a challenge. While their menus tend to read alike, they distinguish themselves with fine points. Let's just say Beteseb Restaurant in Silver Spring is where I think about going most often when I need my kitfo and vegetable fix. No other Ethiopian spot of my acquaintance has a more compelling physical menu. It comes in the shape of a round of injera, with lush, life-size photos of some of the dishes you can order.
mitmita My current fascination is dullet: boiled, ground beef tripe seasoned with cardamom, jalapeño and a torch song trilogy rounded out with garlic, onion and butter. I like to pair the offal with one of the top vegetable combinations around, a garden of delights gathering lentils in three colors: near-melting cabbage, garlicky collard greens and an orange puddle of shiro, chickpea
flour stew shot through with onion, garlic and berbere.
Thought has gone into the 50-seat storefront, a wall of which reflects a shade of yellow lentils and a corner of which displays woven baskets and wine. A silver-toned silhouette of Addis Ababa adds to the interior appeal. Beteseb translates from Amharic to "family," which sums up both the business owned by chef Darmyelesh Alemu and her brother, Aynalem Zeleke, and the chef's philosophy. "We want you to feel like family when you come in," she says. Done!
8201 Georgia Ave., Silver Spring, Maryland.
betesebrestaurant.com. 301-448-1625. Mains $15 to $32. Breakfast, lunch and dinner daily. Indoor seating only. Takeout available; no delivery. Sound check: 65 decibels/Conversation is easy. Accessibility: No barriers to entry; ADA-compliant restroom.
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
THE WASHINGTON POST SUNDAY, OCTOBER 13, 2025
After a quarter-century of reviewing restaurants, donning disguises and turning down photos, Tom Sietsema says goodbye
BY TOM STETSEMA
#ethiopia | Both Chef Marcus Samuelsson and Aynalem Zeleke Bekele embody a proud celebration of Ethiopia’s culinary heritage while connecting it to the wider world. Marcus, born in Ethiopia and raised in Sweden, transforms his global experiences into a flavorful dialogue between continents — blending Ethiopian spices, Swedish precision, and American creativity at Marcus DC. Similarly, Aynalem, co-owner of Beteseb Restaurant in Silver Spring, carries Ethiopia’s warmth and family spirit into every dish, offering authentic flavors wrapped in hospitality that feels like home. Together, they represent the new face of Ethiopian excellence — chefs who honor their roots, elevate their culture, and proudly share Ethiopia’s rich taste and tradition with the world.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
MARCUS DC
NoMa, D.C. Contemporary American
Critics sometimes fret after writing raves. Will the new iod on the block rest on its press or keep up the pace? Marcus DC, from celebrity chef Marcus
Samuelsson, gets better every visit. Look around the dining room, and you'll see an engaged audience that reflects the city's diversity, tucking into food that combines the talent's born-in-Ethi-opia, raised-in-Sweden background and the day to-day skill of chef Anthony Jones. The Maryland native is behind the best-selling crab rice, a riot of flavor made possible by rice infused with a rousing Nigerian red pepper and tomato sauce and adoruments including okra, fennel and uni,
as well as crab. A few dishes are reimagined staples that
Samuelsson jokingly calls "the Quincy Jones songs at everyone's party" Read: steak tartare, seasoned here like Ethiopian tartare, which Marcus DC builds with jerk sea thiopian kitfo, and tuna soned diced fish, injera and an onion broth. Other creations are even more sore personal. Cured salmon and charred cucumber show up in a goldenberry broth, light yet assertive with ginger, mint and lemon juice. "Swediopian" is an edible bio. If I'm not inhaling a feast of crab rice, I'm swooning over roast chicken glazed with sweet-tangy mumbe
sauce. The most-ordered dessert in a restaurant alive with color is a whimsical coconut cake, presented on a trolley and sliced tableside by pastry chef Rachel Sherriffe. The interior finds layers of pink
and yellow vanilla-rum cake alternating with coconut jam; the flourishes include a rummy sorbet to balance the sweetness. On a busy night, whipped cream and a bracing strawberry shrub Sherriffe might roll up to 20 celebranta. "Not everything has to be so serious" in upscale dining, she says-and she's right.
222 M St. NE, DC. marcusde.com. 202-280-2288 Mains 527 to $150 (for shareable 32-ounce dry-aged tomahawk). Dinner Monday through Saturday Indoor and outdoor seating, Takeout available, no delivery Sound check: 77 decibels/Must speak with raised voice. Accessibility: A ramp in the hotel lobby foods into the dining room, ADA compitant restroom. Theres are also tws ADA-compliant bar seats
Gerbin Zuniga drops off food for Crystal Fulwood and Brandon Batiste at Marcus DC's bar. Celebrity chef Marcus Samuelsson draws on his boru-in-Ethiopla, raised-in-Sweden background.
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
Beteseb Restaurant
SILVER SPRING, MD. ETHIOPIAN
DECLARING "THE BEST" Ethiopian restaurant in a region overstocked with them is a challenge. While their menus tend to read alike, they distinguish themselves with fine points. Let's just say Beteseb Restaurant in Silver Spring is where I think about going most often when I need my kitfo and vegetable fix. No other Ethiopian spot of my acquaintance has a more compelling physical menu. It comes in the shape of a round of injera, with lush, life-size photos of some of the dishes you can order.
mitmita My current fascination is dullet: boiled, ground beef tripe seasoned with cardamom, jalapeño and a torch song trilogy rounded out with garlic, onion and butter. I like to pair the offal with one of the top vegetable combinations around, a garden of delights gathering lentils in three colors: near-melting cabbage, garlicky collard greens and an orange puddle of shiro, chickpea
flour stew shot through with onion, garlic and berbere.
Thought has gone into the 50-seat storefront, a wall of which reflects a shade of yellow lentils and a corner of which displays woven baskets and wine. A silver-toned silhouette of Addis Ababa adds to the interior appeal. Beteseb translates from Amharic to "family," which sums up both the business owned by chef Darmyelesh Alemu and her brother, Aynalem Zeleke, and the chef's philosophy. "We want you to feel like family when you come in," she says. Done!
8201 Georgia Ave., Silver Spring, Maryland.
betesebrestaurant.com. 301-448-1625. Mains $15 to $32. Breakfast, lunch and dinner daily. Indoor seating only. Takeout available; no delivery. Sound check: 65 decibels/Conversation is easy. Accessibility: No barriers to entry; ADA-compliant restroom.
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
THE WASHINGTON POST SUNDAY, OCTOBER 13, 2025
After a quarter-century of reviewing restaurants, donning disguises and turning down photos, Tom Sietsema says goodbye
BY TOM STETSEMA
10 months ago
" የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አድርጉ " - ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።
የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።
የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14
- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11
ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
AAWSA
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።
የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።
የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14
- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11
ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
AAWSA
10 months ago
የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አድርጉ " - ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።
የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።
የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14
- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11
ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
Credit.AAWSA
seledadotio
seledadotio
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።
የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።
የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14
- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11
ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
Credit.AAWSA
seledadotio
seledadotio
10 months ago
" የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አድርጉ " - ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።
የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።
የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14
- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11
ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
Credit - AAWSA
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።
የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።
የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14
- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11
ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
Credit - AAWSA
10 months ago
ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በአዲስ አበባ ቢሮ ሥራ ጀመረ
#ethiopia | በሀገረ አሜሪካ በሺዎች የሚቆጠሩ የሀበሻ ማኅበረሰብ አባላትን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት አስልጥኖ በከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት ተቀጥረው ራሳቸውን፣ቤተሰባቸውን እና ሃገራቸውን እንዲረዱ ያደረገው ቤማንዳ ቴክ በኢትዮጵያ እህት ኩባንያ የሆነውን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በይፋ ሥራ መጀመሩን እና ቢሮ መክፈቱን አስታወቀ።
መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም አ.አ ኢትዮጵያ
ቤማንዳ ሶልዩሽንስ ላለፉት 13 ዓመታት በአሜሪካ የICT ስልጠናዎችን ሲሰጥ የነበረ ሲሆን ከ3000 በላይ ኢትዮጵያዊያንን አስተምሮ የሥራ ዕድል እንዲያገኙ ያስቻለ ተቋም ነው፡፡
አሁን ላይ ደግሞ በሀገረ አሜሪካ ያካበተውን ልምድ በመያዝ እህት ኩባንያ የሆነውን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በኢትዮጵያ ተገቢ የሆነውን ፈቃድ በመውሰድ በይፋ ሥራ መጀመሩን በቢሮ መክፈቻ መርሐ ግብር አስታወቀ።
ቤማንዳ ሶልሽንስ መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም የፌደራል፣ የክልል እና የዞን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የፋይናንስ ተቋማት ባለቤቶች እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣የከፍተኛ ትምህርት ተወካዮችና ተመራማሪዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች፣ የንግድ ድርጅቶች ወኪሎችና በተለያዩ የሥራ መስኮች ታዋቂ የሆኑ ከ100 በላይ ታጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ቢሮ በመክፈት በይፋ ሥራ መጀመሩን በግራንድ ኤልያና ሆቴል በተካሄደ ደማቅ የቢሮ መክፈቻ መርሐ ግብር አብስሯል፡፡
ተቋሙ የተለያዩ የማይክሮሶፍት እና በዓለም አቀፍ ገበያ ተቀባይነት ያላቸው አጫጭር የICT ስልጠናዎችን ከመስጠት ባሻገር ማናቸውንም ተቋማት ዘመኑ በሚጠይቀው ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ራሳቸውን እንዲያዘምኑ ማለትም ወጪ የሚቀንሱበት፣ትርፋማነት የሚጨምሩበት፣ የሠራተኞቻቸው ውጤታማነት የሚያሳድጉባቸው መንገዶች እንዲዘረጉ በሙያው የማማከር አገልግሎትም ጭምር የሚሰጥ መሆኑን ሥራ አስኪያጁ አቶ ወሰን ተክለማርያም ተናግረዋል።
ለአራት ወራት ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ የሚሰጠው ስልጠና በኢትዮጵያ 2ኛ ዙር ምዝገባ ማጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን የተናገሩ ሲሆን የቤማንዳ ሶልዩሽንስ መስራቾችና ባለቤቶች በመስኩ ያላቸውን እውቀትና ልምድ ይዘው በመምጣት የኢትዮጵያን የዲጂታል ጉዞ የማገዝ ራዕይ እንዳላቸውም ገልጸዋል።
ተቋሙ ይዞት የመጣው ዕድል ሰልጣኞች ዕውቀትና ክህሎታቸውን እንዲያጎለብቱ ከማገዙም ባለፈ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸው ነው ብለዋል፡፡ በዚህም በማንኛውም የሥራ ዘርፍም ሆነ የትምህርት መስክ ያለ ሰው ስልጠናውን መውሰድ እንደሚችል ነው የተናገሩት፡፡
የቤማዳ ሶልዩሽንስ እናት ድርጅት ቤማንዳ ቴክኖሎጂ መስራችና ፕሬዚዳንት ዓለማየሁ ንዳ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸው እና ተወዳዳሪ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን ይዞ መምጣት ኢትዮጵያ ለወጠነችው የዲጂታል ሽግግር ጉልህ አስተዋፅዖ እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በአሜሪካ ለዓመታት ውጤታማ የሆኑበትን ዘርፍ ልምድ ኢትዮጵያዊያን ብሎም አፍሪካዊያን ወጣቶችን ለማብቃት የሚያግዝ እግረመንገድ ደግሞ የኢትዮጵ መንግሥት አይሲቲን (ICT) ከአምስቱ የኢኮኖሚ መሰረቶች አንዱ አድርጎ የያዘውን ስልታዊ ዕቅድ ከግብ እንዲደርስ የሚያግዝ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በዚህ ይፋዊ የሥራ መጀመር እና ቢሮ መክፈት መርሐ ግብር ተጋባዥ ምሁራን የዳሰሳ ጥናት ያቀረቡ ሲሆን በተለይ በፕሮፌሰር አበባው ይርጋ የዲጂታላይዜሽን አስፈላጊነት እና ኢትዮጵያዊያን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስልጠናዎች ወስደው ራሳቸው በዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ የሥራ ገበያ ተወዳዳሪ ከማድረግ አንጻር እንደ ቤማንዳ ያሉ ተቋማት የሚኖራቸው የጎላ ሚና ከመቼው ጨረሱ በሚያስብል መልኩ ጣፋጭ አድርገው በአጭሩ አቅርበዋል።
በተጨማሪም መንግሥት ለICT ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱንና ዘመኑም ይህን የሚፈልግ እንደመሆኑ መጠን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ የኢትዮጵያን የዲጂታላይዜሽን ሽግግር በከፍተኛ ደረጃ የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ ወጣቶች ስልጠና በማግኘት የትም መሄድ ሳያስፈልጋቸው እዚሁ ተቀምጠው በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ተቀጥረው የመሥራት ዕድልን የሚያስገኝላቸው መሆኑን ተጠቁሟል፡፡
በቦታው የተገኙ የተለያዩ የፋይናንስና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች ተቋሙ ይዞት ያመጣውን የስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ለሥራቸው ውጤታማነት እንደሚያግዝ በመግለፅ ወደፊት አብረው ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል ቤማንዳ ሶልዩሽን ወደ ኢትዮጵያ ይዞ ካመጣቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች መካከል አንዱ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓት (Learning management System) ሲሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተጋበዙት ዶ/ር ሶስና መንግስቱ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓት (LMS) የበይነ-መረብ ሰልጠናን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማበረታታት ካለው ተነሳሽነት እና ፍላጎት አንጻር ሊያበርከት የሚችለው ፋይዳ ዳሰሳቸውን አቅርበዋል ።
እንዲሁም ሌሎች ከቤማንዳ ሶልዩሽንስ ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ጋር ተያያዥነት ያላቸው አስተያየቶች እና ዳሰሳዎች በሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተሰናድቶ የቀረበ ሲሆን የንብ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ሺሰማ ሸዋነካ ስለ ቤማንዳ አስፈላጊነት ለተሳታፊዎቹ ገለፃ አድርገዋል።
የቤማንዳ ሶልዩሽንስ መስራች እና ፕሬዝደንት የሆኑት አቶ አለማየሁን ንዳ መመለስ በሚል ርዕስ ከዛሬ 17 ዓመታት በፊት ለድህረ ምረቃት ትምህርታቸው ወደ አሜሪካ ሲሄዱ ትምህርታቸውን አጠናቀው በተማሩት ትምህርት ወደ ሀገርቸው ለመመለስ አቅደው የነበረ ቢሆነም የሥራ እና የትምህርት ዘርፋቸውን ቀይረው ከራሳቸው አልፈው ለብዙዎች የዕውቀት እና የሥራ መንገድ ከፍተው ከ17 ዓመታት በኋላ ለሃገር እና ለትውልድ ጠቃሚ የሆነን የቴክኖሎጂ ዕውቀት ለማሸጋገር ወደ ኢትዮጵያ የመመለስ ህልማቸው ለታዳሚ እጅን አፍ ላይ በሚያስጭን መልኩ አቅርበዋል።
አቶ አለማየሁን ንዳ ባለፉት 13 ዓመታት በአሜሪካ ካስተማሯቸው 3000 በላይ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መካከል ከ2000 በላዮቹ በአሜሪካን ሀገር በተለያዩ የአገሪቱ ግዛቶች በፌደራል እንዲሁም በስቴት መንግሥታዊ እና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት በከፍተኛ ደሞዝ ተቀጥረው ራሳቸውን፣ቤተሰባቸውን እና ሀገራቸውን መጥቀም መቻላቸውንም አስረድተዋል።እንደእሳቸው ሁሉ በተለያዩ መስኮች እውቀት እና ገንዘብ ያላቸው ዲያስፖራዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በተለይም ወጣቱን ትውልድ ተጠቃሚ በሚያደርጉ የሥራ መስኮች ላይ እንዲሠማሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
አቶ ሚካኤል አስራት የቤማንዳ ሶልሽንስ ሌላኛዉ መስራች እና ባለቤት ገለፃ እንዳደረጉት ቤማንዳ ቴክኖሎጂ የICT ስልጠናዎችን ከመስጠት ባለፈ ተቋማትን የማማከር አገልግሎት በመስጠት ይታወቃል፡፡ ምስረታውን ባደረገበት አሜሪካ ከስልጠናው ባሻገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የማማከር አገልግሎት ረገድ መልካም ዝናን ያተረፈ እና በርካታ ደንበኞችን ያፈራ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
አቶ ሚካኤል አስራት አያይዘውም ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በአምስት ዋና፣ዋና ዘርፎች ላይ ትኩረት ያደረጉ አገልግሎቶችን የሚሰጥ ተቋም ነው ብለዋል።
እነዚህም፡-
ስልጠና፡ ቤማንዳ ሶልዩሽንስ ከማማከር አገልግሎት ባሻገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ስልጠና ዘርፍ በልዩ ትኩረት የሚሰራ ተቋም ሲሆን ቤማንዳ እስከአሁን ለገበያ ምቹ እና ውጤት ተኮር ክህሎቶች ላይ በማተኮር ከ3,000 በላይ ሰዎችን አሰልጥኗል።
ከእነዚህ ውስጥ ከ2,000 በላይ የሚሆኑት በፌዴራል ተቋማት፣ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች እና በግል ኩባንያዎች ውስጥ ሥራ አግኝተዋል። ይህም የሥልጠናውን ጥራት ብቻ ሳይሆን ከሥራ ገበያው ፍላጎት ጋር የተጣጣመ መሆኑን ያሳያል። ይህም ቤማንዳ ሰዎችን ማሰልጠን ብቻ ሳይሆን መማርን (ትምህርትን) በቀጥታ ከአጋጣሚ (ከወቅቱ) ጋር በማገናኘት ህይወትን እየለወጠ ስለመሆኑ ምስክር ነው ማለት ይቻላል።
ቤማንዳ ስልጠናን የተልዕኮ ማዕከሉ አድርጎ በመሥራት ላይ ነው። ተቋሙ በማይክሮሶፍት 365 ፣ SharePoint ፣ Power Platform ፣ Data migration ፣ AWS cloud computing እና በቅርቡ በMicrosoft Azure ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ፕሮግራሞችን እየሰጠ ይገኛል።
እነዚህ ፕሮግራሞች ንድፈ ሃሳባዊ ብቻ ሳይሆኑ በተግባር የተደገፉ ናቸው፡፡ ይህም ተሳታፊዎች በዓለም ዙሪያ ኢንዱስትሪዎችን በሚቀይሩ መሣሪያዎች ላይ ልምድ እንዲቀስሙ ያስችላቸዋል። በእነዚህ የስልጠና ውጥኖች ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ውስብስብ ዲጂታል ፈተናዎችን ለመወጣት እና በሥራ ቦታቸው ላይ አዳዲስ መፍትሄዎችን ለማምጣት ዝግጁ እንዲሆኑ ከፍተኛ እገዛ ያደርግላቸዋል።
የማማከር አገልግሎት (Consultancy): ቤማንዳ ትኩረት ከሰጣቸው ተግባራት መካከል የማማከር አገልግሎት ሁለተኛው ነው፡፡ በእዚህም በሚሰጣቸው ጠንካራ የማማከር አገልግሎት አገልግሎቶች መልካም ስምን ገንብቷል።
ተቋሙ በርካታ ባለሙያዎችን ያቀፈ ቡድን በመያዝ ለተለያዩ ድርጅቶች - ባንኮችን፣ የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን እና ሌሎች ተቋማት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። የማማከር አገልግሎቱ እንደየአስፈላጊነቱ የድርጅቶችን አሠራር በመፈተሸና ጥናት በማድረግ እንደገና እንዲዋቀሩ፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲሠጡ ማሻሻል እንዲሁም ሠራተኞቻቸው በተቻላቸው መጠን የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም ዘመኑ የሚዋጀውን አገልግሎት በተቀላጠፈ አሠራር እንዲያከናውኑ እስከመርዳት ይደርሳል።
ሰራተኞች ሙያዊ ግቦችን ለማሳካት እንዲነቃቁ፣ እንዲደገፉ እና ክህሎትን የተላበሱ እንዲሆኑ ከማቻሉም በላይ ለእያንዳንዱ ድርጅት ፍላጎት የተበጁ የማማከር፣ የሙያ መመሪያ እና የምክር አገልግሎት ይሰጣል። ድርጅቶችን በሰው ሃብት እቅድ፣ በአመራር ልማት እና በሠራተኛ ማቆያ ስልቶች ሙያዊ ድጋፍ ይሠጣል፡፡ ይህ የማማከር ሥራ ሠራተኞች ሙያቸውን እንዲያሳድጉ በማድረግ ተቋማዊ አቅምን ያጠናክራል፤ እውቀትን ከተግባር ጋር ያገናኛል።
ሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI)፡ ሌላኛው የቤማንዳ ዓላማ ታዳጊዎችን መሰረት ያደረገ የሮቦቲክስ እና የሰው ሠራሽ አስተውሎት (Arteficial intelligence- AI) ሥልጠና ማስፋፋት ነው። ይህ አዲስ ዘርፍ የቤማንዳ ራዕይ አካል ሲሆን፣ ወጣቶቻችንን በቅድሚያ ቴክኖሎጂን እንዲተዋወቁ ያደርጋል።
በተግባራዊ ወርክሾፖችና ፕሮግራሞች ልጆች ሮቦቶችን በመገንባት፣ AI እንዴት እንደሚሰራ በማስተማር፣ የወደፊት ፈጣሪዎች እንዲሆኑ ያዘጋጃል። በዚህም ሀገራችን በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለምታደርገው ጉዞ አስተዋፅኦ ለማድረግ ተዘጋጅቷል።
የትምህርት ጥራትን ማሳደግ፡ በዚህ ረገድ የትምህርት ጥራትን በአራተኛ ደረጃ፣ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ መንግሥት ለያዘው ፖሊሲ አጋዥ የሚሆኑ የLearning Management System (LMS) ትግበራን በማስተዋወቅና በማስፋፋት፣ የሀገሪቱን የትምህርትና ሥልጠና ጥራት በተቻለ መጠን እንዲሻሻል ያግዛል።
ማኅበራዊ ድጋፍ፡ የቤማንዳ ሚና ከንግድና ከቴክኖሎጂ በተጨማሪ፣ ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማትና ማኅበራዊ ደህንነትን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ከአገር ውስጥ ዩኒቨርሲቲዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አገልግሎት ይሰጣል።
የማህበራዊ ድጋፋን ለማጠናከርም የማህበረሰቡን ፍላጎቶች የሚያሟሉ ፕሮግራሞችን ማመቻቸት፣እንደ ትምህርታዊ አገልግሎት፣ ለወጣቶች መካሪነት እና ዲጂታል ማንበብና መፃፍ ማስቻል። ድጋፍ የሚሹ የማህበረሰብ ክፍሎችን መደገፍ፣ የስልጠና አቅርቦት እና በሌላ መንገድ ሊገኙ የማይችሉ ግብአቶችን መስጠት ከውጥኖቹ መካከል ይገኙበታል።
ተቋሙ ማህበረሰቦችን በሚያጠናክሩ፣ ዲጂታል ማንበብና መጻፍን በሚያስተዋውቁ የቴክናሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም የማህበረሰብ ክፍሎች በንቃት እንዲሳተፋ ያደርጋል።
ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር፣ ለወጣቶች ቴክኖሎጂን የማዳረስ ፕሮግራሞች ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ ይኖረዋል። ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማት እና ማህበራዊ ደህንነትን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ከአገር ውስጥ ዪኒቨርሲቲዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና የማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አገልግሎት ይሰጣል።
#ethiopia | በሀገረ አሜሪካ በሺዎች የሚቆጠሩ የሀበሻ ማኅበረሰብ አባላትን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት አስልጥኖ በከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት ተቀጥረው ራሳቸውን፣ቤተሰባቸውን እና ሃገራቸውን እንዲረዱ ያደረገው ቤማንዳ ቴክ በኢትዮጵያ እህት ኩባንያ የሆነውን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በይፋ ሥራ መጀመሩን እና ቢሮ መክፈቱን አስታወቀ።
መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም አ.አ ኢትዮጵያ
ቤማንዳ ሶልዩሽንስ ላለፉት 13 ዓመታት በአሜሪካ የICT ስልጠናዎችን ሲሰጥ የነበረ ሲሆን ከ3000 በላይ ኢትዮጵያዊያንን አስተምሮ የሥራ ዕድል እንዲያገኙ ያስቻለ ተቋም ነው፡፡
አሁን ላይ ደግሞ በሀገረ አሜሪካ ያካበተውን ልምድ በመያዝ እህት ኩባንያ የሆነውን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በኢትዮጵያ ተገቢ የሆነውን ፈቃድ በመውሰድ በይፋ ሥራ መጀመሩን በቢሮ መክፈቻ መርሐ ግብር አስታወቀ።
ቤማንዳ ሶልሽንስ መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም የፌደራል፣ የክልል እና የዞን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የፋይናንስ ተቋማት ባለቤቶች እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣የከፍተኛ ትምህርት ተወካዮችና ተመራማሪዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች፣ የንግድ ድርጅቶች ወኪሎችና በተለያዩ የሥራ መስኮች ታዋቂ የሆኑ ከ100 በላይ ታጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ቢሮ በመክፈት በይፋ ሥራ መጀመሩን በግራንድ ኤልያና ሆቴል በተካሄደ ደማቅ የቢሮ መክፈቻ መርሐ ግብር አብስሯል፡፡
ተቋሙ የተለያዩ የማይክሮሶፍት እና በዓለም አቀፍ ገበያ ተቀባይነት ያላቸው አጫጭር የICT ስልጠናዎችን ከመስጠት ባሻገር ማናቸውንም ተቋማት ዘመኑ በሚጠይቀው ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ራሳቸውን እንዲያዘምኑ ማለትም ወጪ የሚቀንሱበት፣ትርፋማነት የሚጨምሩበት፣ የሠራተኞቻቸው ውጤታማነት የሚያሳድጉባቸው መንገዶች እንዲዘረጉ በሙያው የማማከር አገልግሎትም ጭምር የሚሰጥ መሆኑን ሥራ አስኪያጁ አቶ ወሰን ተክለማርያም ተናግረዋል።
ለአራት ወራት ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ የሚሰጠው ስልጠና በኢትዮጵያ 2ኛ ዙር ምዝገባ ማጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን የተናገሩ ሲሆን የቤማንዳ ሶልዩሽንስ መስራቾችና ባለቤቶች በመስኩ ያላቸውን እውቀትና ልምድ ይዘው በመምጣት የኢትዮጵያን የዲጂታል ጉዞ የማገዝ ራዕይ እንዳላቸውም ገልጸዋል።
ተቋሙ ይዞት የመጣው ዕድል ሰልጣኞች ዕውቀትና ክህሎታቸውን እንዲያጎለብቱ ከማገዙም ባለፈ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸው ነው ብለዋል፡፡ በዚህም በማንኛውም የሥራ ዘርፍም ሆነ የትምህርት መስክ ያለ ሰው ስልጠናውን መውሰድ እንደሚችል ነው የተናገሩት፡፡
የቤማዳ ሶልዩሽንስ እናት ድርጅት ቤማንዳ ቴክኖሎጂ መስራችና ፕሬዚዳንት ዓለማየሁ ንዳ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸው እና ተወዳዳሪ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን ይዞ መምጣት ኢትዮጵያ ለወጠነችው የዲጂታል ሽግግር ጉልህ አስተዋፅዖ እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በአሜሪካ ለዓመታት ውጤታማ የሆኑበትን ዘርፍ ልምድ ኢትዮጵያዊያን ብሎም አፍሪካዊያን ወጣቶችን ለማብቃት የሚያግዝ እግረመንገድ ደግሞ የኢትዮጵ መንግሥት አይሲቲን (ICT) ከአምስቱ የኢኮኖሚ መሰረቶች አንዱ አድርጎ የያዘውን ስልታዊ ዕቅድ ከግብ እንዲደርስ የሚያግዝ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በዚህ ይፋዊ የሥራ መጀመር እና ቢሮ መክፈት መርሐ ግብር ተጋባዥ ምሁራን የዳሰሳ ጥናት ያቀረቡ ሲሆን በተለይ በፕሮፌሰር አበባው ይርጋ የዲጂታላይዜሽን አስፈላጊነት እና ኢትዮጵያዊያን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስልጠናዎች ወስደው ራሳቸው በዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ የሥራ ገበያ ተወዳዳሪ ከማድረግ አንጻር እንደ ቤማንዳ ያሉ ተቋማት የሚኖራቸው የጎላ ሚና ከመቼው ጨረሱ በሚያስብል መልኩ ጣፋጭ አድርገው በአጭሩ አቅርበዋል።
በተጨማሪም መንግሥት ለICT ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱንና ዘመኑም ይህን የሚፈልግ እንደመሆኑ መጠን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ የኢትዮጵያን የዲጂታላይዜሽን ሽግግር በከፍተኛ ደረጃ የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ ወጣቶች ስልጠና በማግኘት የትም መሄድ ሳያስፈልጋቸው እዚሁ ተቀምጠው በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ተቀጥረው የመሥራት ዕድልን የሚያስገኝላቸው መሆኑን ተጠቁሟል፡፡
በቦታው የተገኙ የተለያዩ የፋይናንስና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች ተቋሙ ይዞት ያመጣውን የስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ለሥራቸው ውጤታማነት እንደሚያግዝ በመግለፅ ወደፊት አብረው ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል ቤማንዳ ሶልዩሽን ወደ ኢትዮጵያ ይዞ ካመጣቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች መካከል አንዱ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓት (Learning management System) ሲሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተጋበዙት ዶ/ር ሶስና መንግስቱ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓት (LMS) የበይነ-መረብ ሰልጠናን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማበረታታት ካለው ተነሳሽነት እና ፍላጎት አንጻር ሊያበርከት የሚችለው ፋይዳ ዳሰሳቸውን አቅርበዋል ።
እንዲሁም ሌሎች ከቤማንዳ ሶልዩሽንስ ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ጋር ተያያዥነት ያላቸው አስተያየቶች እና ዳሰሳዎች በሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተሰናድቶ የቀረበ ሲሆን የንብ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ሺሰማ ሸዋነካ ስለ ቤማንዳ አስፈላጊነት ለተሳታፊዎቹ ገለፃ አድርገዋል።
የቤማንዳ ሶልዩሽንስ መስራች እና ፕሬዝደንት የሆኑት አቶ አለማየሁን ንዳ መመለስ በሚል ርዕስ ከዛሬ 17 ዓመታት በፊት ለድህረ ምረቃት ትምህርታቸው ወደ አሜሪካ ሲሄዱ ትምህርታቸውን አጠናቀው በተማሩት ትምህርት ወደ ሀገርቸው ለመመለስ አቅደው የነበረ ቢሆነም የሥራ እና የትምህርት ዘርፋቸውን ቀይረው ከራሳቸው አልፈው ለብዙዎች የዕውቀት እና የሥራ መንገድ ከፍተው ከ17 ዓመታት በኋላ ለሃገር እና ለትውልድ ጠቃሚ የሆነን የቴክኖሎጂ ዕውቀት ለማሸጋገር ወደ ኢትዮጵያ የመመለስ ህልማቸው ለታዳሚ እጅን አፍ ላይ በሚያስጭን መልኩ አቅርበዋል።
አቶ አለማየሁን ንዳ ባለፉት 13 ዓመታት በአሜሪካ ካስተማሯቸው 3000 በላይ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መካከል ከ2000 በላዮቹ በአሜሪካን ሀገር በተለያዩ የአገሪቱ ግዛቶች በፌደራል እንዲሁም በስቴት መንግሥታዊ እና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት በከፍተኛ ደሞዝ ተቀጥረው ራሳቸውን፣ቤተሰባቸውን እና ሀገራቸውን መጥቀም መቻላቸውንም አስረድተዋል።እንደእሳቸው ሁሉ በተለያዩ መስኮች እውቀት እና ገንዘብ ያላቸው ዲያስፖራዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በተለይም ወጣቱን ትውልድ ተጠቃሚ በሚያደርጉ የሥራ መስኮች ላይ እንዲሠማሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
አቶ ሚካኤል አስራት የቤማንዳ ሶልሽንስ ሌላኛዉ መስራች እና ባለቤት ገለፃ እንዳደረጉት ቤማንዳ ቴክኖሎጂ የICT ስልጠናዎችን ከመስጠት ባለፈ ተቋማትን የማማከር አገልግሎት በመስጠት ይታወቃል፡፡ ምስረታውን ባደረገበት አሜሪካ ከስልጠናው ባሻገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የማማከር አገልግሎት ረገድ መልካም ዝናን ያተረፈ እና በርካታ ደንበኞችን ያፈራ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
አቶ ሚካኤል አስራት አያይዘውም ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በአምስት ዋና፣ዋና ዘርፎች ላይ ትኩረት ያደረጉ አገልግሎቶችን የሚሰጥ ተቋም ነው ብለዋል።
እነዚህም፡-
ስልጠና፡ ቤማንዳ ሶልዩሽንስ ከማማከር አገልግሎት ባሻገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ስልጠና ዘርፍ በልዩ ትኩረት የሚሰራ ተቋም ሲሆን ቤማንዳ እስከአሁን ለገበያ ምቹ እና ውጤት ተኮር ክህሎቶች ላይ በማተኮር ከ3,000 በላይ ሰዎችን አሰልጥኗል።
ከእነዚህ ውስጥ ከ2,000 በላይ የሚሆኑት በፌዴራል ተቋማት፣ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች እና በግል ኩባንያዎች ውስጥ ሥራ አግኝተዋል። ይህም የሥልጠናውን ጥራት ብቻ ሳይሆን ከሥራ ገበያው ፍላጎት ጋር የተጣጣመ መሆኑን ያሳያል። ይህም ቤማንዳ ሰዎችን ማሰልጠን ብቻ ሳይሆን መማርን (ትምህርትን) በቀጥታ ከአጋጣሚ (ከወቅቱ) ጋር በማገናኘት ህይወትን እየለወጠ ስለመሆኑ ምስክር ነው ማለት ይቻላል።
ቤማንዳ ስልጠናን የተልዕኮ ማዕከሉ አድርጎ በመሥራት ላይ ነው። ተቋሙ በማይክሮሶፍት 365 ፣ SharePoint ፣ Power Platform ፣ Data migration ፣ AWS cloud computing እና በቅርቡ በMicrosoft Azure ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ፕሮግራሞችን እየሰጠ ይገኛል።
እነዚህ ፕሮግራሞች ንድፈ ሃሳባዊ ብቻ ሳይሆኑ በተግባር የተደገፉ ናቸው፡፡ ይህም ተሳታፊዎች በዓለም ዙሪያ ኢንዱስትሪዎችን በሚቀይሩ መሣሪያዎች ላይ ልምድ እንዲቀስሙ ያስችላቸዋል። በእነዚህ የስልጠና ውጥኖች ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ውስብስብ ዲጂታል ፈተናዎችን ለመወጣት እና በሥራ ቦታቸው ላይ አዳዲስ መፍትሄዎችን ለማምጣት ዝግጁ እንዲሆኑ ከፍተኛ እገዛ ያደርግላቸዋል።
የማማከር አገልግሎት (Consultancy): ቤማንዳ ትኩረት ከሰጣቸው ተግባራት መካከል የማማከር አገልግሎት ሁለተኛው ነው፡፡ በእዚህም በሚሰጣቸው ጠንካራ የማማከር አገልግሎት አገልግሎቶች መልካም ስምን ገንብቷል።
ተቋሙ በርካታ ባለሙያዎችን ያቀፈ ቡድን በመያዝ ለተለያዩ ድርጅቶች - ባንኮችን፣ የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን እና ሌሎች ተቋማት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። የማማከር አገልግሎቱ እንደየአስፈላጊነቱ የድርጅቶችን አሠራር በመፈተሸና ጥናት በማድረግ እንደገና እንዲዋቀሩ፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲሠጡ ማሻሻል እንዲሁም ሠራተኞቻቸው በተቻላቸው መጠን የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም ዘመኑ የሚዋጀውን አገልግሎት በተቀላጠፈ አሠራር እንዲያከናውኑ እስከመርዳት ይደርሳል።
ሰራተኞች ሙያዊ ግቦችን ለማሳካት እንዲነቃቁ፣ እንዲደገፉ እና ክህሎትን የተላበሱ እንዲሆኑ ከማቻሉም በላይ ለእያንዳንዱ ድርጅት ፍላጎት የተበጁ የማማከር፣ የሙያ መመሪያ እና የምክር አገልግሎት ይሰጣል። ድርጅቶችን በሰው ሃብት እቅድ፣ በአመራር ልማት እና በሠራተኛ ማቆያ ስልቶች ሙያዊ ድጋፍ ይሠጣል፡፡ ይህ የማማከር ሥራ ሠራተኞች ሙያቸውን እንዲያሳድጉ በማድረግ ተቋማዊ አቅምን ያጠናክራል፤ እውቀትን ከተግባር ጋር ያገናኛል።
ሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI)፡ ሌላኛው የቤማንዳ ዓላማ ታዳጊዎችን መሰረት ያደረገ የሮቦቲክስ እና የሰው ሠራሽ አስተውሎት (Arteficial intelligence- AI) ሥልጠና ማስፋፋት ነው። ይህ አዲስ ዘርፍ የቤማንዳ ራዕይ አካል ሲሆን፣ ወጣቶቻችንን በቅድሚያ ቴክኖሎጂን እንዲተዋወቁ ያደርጋል።
በተግባራዊ ወርክሾፖችና ፕሮግራሞች ልጆች ሮቦቶችን በመገንባት፣ AI እንዴት እንደሚሰራ በማስተማር፣ የወደፊት ፈጣሪዎች እንዲሆኑ ያዘጋጃል። በዚህም ሀገራችን በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለምታደርገው ጉዞ አስተዋፅኦ ለማድረግ ተዘጋጅቷል።
የትምህርት ጥራትን ማሳደግ፡ በዚህ ረገድ የትምህርት ጥራትን በአራተኛ ደረጃ፣ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ መንግሥት ለያዘው ፖሊሲ አጋዥ የሚሆኑ የLearning Management System (LMS) ትግበራን በማስተዋወቅና በማስፋፋት፣ የሀገሪቱን የትምህርትና ሥልጠና ጥራት በተቻለ መጠን እንዲሻሻል ያግዛል።
ማኅበራዊ ድጋፍ፡ የቤማንዳ ሚና ከንግድና ከቴክኖሎጂ በተጨማሪ፣ ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማትና ማኅበራዊ ደህንነትን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ከአገር ውስጥ ዩኒቨርሲቲዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አገልግሎት ይሰጣል።
የማህበራዊ ድጋፋን ለማጠናከርም የማህበረሰቡን ፍላጎቶች የሚያሟሉ ፕሮግራሞችን ማመቻቸት፣እንደ ትምህርታዊ አገልግሎት፣ ለወጣቶች መካሪነት እና ዲጂታል ማንበብና መፃፍ ማስቻል። ድጋፍ የሚሹ የማህበረሰብ ክፍሎችን መደገፍ፣ የስልጠና አቅርቦት እና በሌላ መንገድ ሊገኙ የማይችሉ ግብአቶችን መስጠት ከውጥኖቹ መካከል ይገኙበታል።
ተቋሙ ማህበረሰቦችን በሚያጠናክሩ፣ ዲጂታል ማንበብና መጻፍን በሚያስተዋውቁ የቴክናሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም የማህበረሰብ ክፍሎች በንቃት እንዲሳተፋ ያደርጋል።
ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር፣ ለወጣቶች ቴክኖሎጂን የማዳረስ ፕሮግራሞች ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ ይኖረዋል። ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማት እና ማህበራዊ ደህንነትን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ከአገር ውስጥ ዪኒቨርሲቲዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና የማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አገልግሎት ይሰጣል።
10 months ago
ቤማንዳ ሶልዩሽንስ አዲስ አበባ ቢሮ ሥራ ጀመረ
በሀገረ አሜሪካ በሺዎች የሚቆጠሩ የሀበሻ ማኅበረሰብ አባላትን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት አስልጥኖ በከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት ተቀጥረው ራሳቸውን፣ቤተሰባቸውን እና ሃገራቸውን እንዲረዱ ያደረገው ቤማንዳ ቴክ በኢትዮጵያ እህት ኩባንያ የሆነውን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በይፋ ሥራ መጀመሩን እና ቢሮ መክፈቱን አስታወቀ
ቤማንዳ ሶልዩሽንስ ላለፉት 13 ዓመታት በአሜሪካ የICT ስልጠናዎችን ሲሰጥ የነበረ ሲሆን ከ3000 በላይ ኢትዮጵያዊያንን አስተምሮ የሥራ ዕድል እንዲያገኙ ያስቻለ ተቋም ነው፡፡ አሁን ላይ ደግሞ በሀገረ አሜሪካ ያካበተውን ልምድ በመያዝ እህት ኩባንያ የሆነውን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በኢትዮጵያ ተገቢ የሆነውን ፈቃድ በመውሰድ በይፋ ሥራ መጀመሩን በቢሮ መክፈቻ መርሐ ግብር አስታወቀ።
ቤማንዳ ሶልሽንስ መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም የፌደራል፣ የክልል እና የዞን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የፋይናንስ ተቋማት ባለቤቶች እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣የከፍተኛ ትምህርት ተወካዮችና ተመራማሪዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች፣ የንግድ ድርጅቶች ወኪሎችና በተለያዩ የሥራ መስኮች ታዋቂ የሆኑ ከ100 በላይ ታጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ቢሮ በመክፈት በይፋ ሥራ መጀመሩን በግራንድ ኤልያና ሆቴል በተካሄደ ደማቅ የቢሮ መክፈቻ መርሐ ግብር አብስሯል፡፡
ተቋሙ የተለያዩ የማይክሮሶፍት እና በዓለም አቀፍ ገበያ ተቀባይነት ያላቸው አጫጭር የICT ስልጠናዎችን ከመስጠት ባሻገር ማናቸውንም ተቋማት ዘመኑ በሚጠይቀው ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ራሳቸውን እንዲያዘምኑ ማለትም ወጪ የሚቀንሱበት፣ትርፋማነት የሚጨምሩበት፣የሠራተኞቻቸው ውጤታማነት የሚያሳድጉባቸው መንገዶች እንዲዘረጉ በሙያው የማማከር አገልግሎትም ጭምር የሚሰጥ መሆኑን ሥራ አስኪያጁ አቶ ወሰን ተክለማርያም ተናግረዋል።
ለአራት ወራት ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ የሚሰጠው ስልጠና በኢትዮጵያ 2ኛ ዙር ምዝገባ ማጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን የተናገሩ ሲሆን የቤማንዳ ሶልዩሽንስ መስራቾችና ባለቤቶች በመስኩ ያላቸውን እውቀትና ልምድ ይዘው በመምጣት የኢትዮጵያን የዲጂታል ጉዞ የማገዝ ራዕይ እንዳላቸውም ገልጸዋል።
ተቋሙ ይዞት የመጣው ዕድል ሰልጣኞች ዕውቀትና ክህሎታቸውን እንዲያጎለብቱ ከማገዙም ባለፈ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸው ነው ብለዋል፡፡ በዚህም በማንኛውም የሥራ ዘርፍም ሆነ የትምህርት መስክ ያለ ሰው ስልጠናውን መውሰድ እንደሚችል ነው የተናገሩት፡፡
የቤማዳ ሶልዩሽንስ እናት ድርጅት ቤማንዳ ቴክኖሎጂ መስራችና ፕሬዚዳንት ዓለማየሁ ንዳ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸው እና ተወዳዳሪ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን ይዞ መምጣት ኢትዮጵያ ለወጠነችው የዲጂታል ሽግግር ጉልህ አስተዋፅዖ እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በአሜሪካ ለዓመታት ውጤታማ የሆኑበትን ዘርፍ ልምድ ኢትዮጵያዊያን ብሎም አፍሪካዊያን ወጣቶችን ለማብቃት የሚያግዝ እግረመንገድ ደግሞ የኢትዮጵ መንግሥት አይሲቲን (ICT) ከአምስቱ የኢኮኖሚ መሰረቶች አንዱ አድርጎ የያዘውን ስልታዊ ዕቅድ ከግብ እንዲደርስ የሚያግዝ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በዚህ ይፋዊ የሥራ መጀመር እና ቢሮ መክፈት መርሐ ግብር ተጋባዥ ምሁራን የዳሰሳ ጥናት ያቀረቡ ሲሆን በተለይ በፕሮፌሰር አበባው ይርጋ የዲጂታላይዜሽን አስፈላጊነት እና ኢትዮጵያዊያን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስልጠናዎች ወስደው ራሳቸው በዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ የሥራ ገበያ ተወዳዳሪ ከማድረግ አንጻር እንደ ቤማንዳ ያሉ ተቋማት የሚኖራቸው የጎላ ሚና ከመቼው ጨረሱ በሚያስብል መልኩ ጣፋጭ አድርገው በአጭሩ አቅርበዋል። በተጨማሪም መንግሥት ለICT ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱንና ዘመኑም ይህን የሚፈልግ እንደመሆኑ መጠን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ የኢትዮጵያን የዲጂታላይዜሽን ሽግግር በከፍተኛ ደረጃ የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ ወጣቶች ስልጠና በማግኘት የትም መሄድ ሳያስፈልጋቸው እዚሁ ተቀምጠው በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ተቀጥረው የመሥራት ዕድልን የሚያስገኝላቸው መሆኑን ተጠቁሟል፡፡ በቦታው የተገኙ የተለያዩ የፋይናንስና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች ተቋሙ ይዞት ያመጣውን የስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ለሥራቸው ውጤታማነት እንደሚያግዝ በመግለፅ ወደፊት አብረው ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል ቤማንዳ ሶልዩሽን ወደ ኢትዮጵያ ይዞ ካመጣቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች መካከል አንዱ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓት (Learning management System) ሲሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተጋበዙት ዶ/ር ሶስና መንግስቱ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓት (LMS) የበይነ-መረብ ሰልጠናን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማበረታታት ካለው ተነሳሽነት እና ፍላጎት አንጻር ሊያበርከት የሚችለው ፋይዳ ዳሰሳቸውን አቅርበዋል ። እንዲሁም ሌሎች ከቤማንዳ ሶልዩሽንስ ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ጋር ተያያዥነት ያላቸው አስተያየቶች እና ዳሰሳዎች በሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተሰናድቶ የቀረበ ሲሆን የንብ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ሺሰማ ሸዋነካ ስለ ቤማንዳ አስፈላጊነት ለተሳታፊዎቹ ገለፃ አድርገዋል።
የቤማንዳ ሶልዩሽንስ መስራች እና ፕሬዝደንት የሆኑት አቶ አለማየሁን ንዳ መመለስ በሚል ርዕስ ከዛሬ 17 ዓመታት በፊት ለድህረ ምረቃት ትምህርታቸው ወደ አሜሪካ ሲሄዱ ትምህርታቸውን አጠናቀው በተማሩት ትምህርት ወደ ሀገርቸው ለመመለስ አቅደው የነበረ ቢሆነም የሥራ እና የትምህርት ዘርፋቸውን ቀይረው ከራሳቸው አልፈው ለብዙዎች የዕውቀት እና የሥራ መንገድ ከፍተው ከ17 ዓመታት በኋላ ለሃገር እና ለትውልድ ጠቃሚ የሆነን የቴክኖሎጂ ዕውቀት ለማሸጋገር ወደ ኢትዮጵያ የመመለስ ህልማቸው ለታዳሚ እጅን አፍ ላይ በሚያስጭን መልኩ አቅርበዋል።አቶ አለማየሁን ንዳ ባለፉት 13 ዓመታት በአሜሪካ ካስተማሯቸው 3000 በላይ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መካከል ከ2000 በላዮቹ በአሜሪካን ሀገር በተለያዩ የአገሪቱ ግዛቶች በፌደራል እንዲሁም በስቴት መንግሥታዊ እና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት በከፍተኛ ደሞዝ ተቀጥረው ራሳቸውን፣ቤተሰባቸውን እና ሀገራቸውን መጥቀም መቻላቸውንም አስረድተዋል።እንደእሳቸው ሁሉ በተለያዩ መስኮች እውቀት እና ገንዘብ ያላቸው ዲያስፖራዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በተለይም ወጣቱን ትውልድ ተጠቃሚ በሚያደርጉ የሥራ መስኮች ላይ እንዲሠማሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
አቶ ሚካኤል አስራት የቤማንዳ ሶልሽንስ ሌላኛዉ መስራች እና ባለቤት ገለፃ እንዳደረጉት ቤማንዳ ቴክኖሎጂ የICT ስልጠናዎችን ከመስጠት ባለፈ ተቋማትን የማማከር አገልግሎት በመስጠት ይታወቃል፡፡ ምስረታውን ባደረገበት አሜሪካ ከስልጠናው ባሻገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የማማከር አገልግሎት ረገድ መልካም ዝናን ያተረፈ እና በርካታ ደንበኞችን ያፈራ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ሚካኤል አስራት አያይዘውም ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በአምስት ዋና፣ዋና ዘርፎች ላይ ትኩረት ያደረጉ አገልግሎቶችን የሚሰጥ ተቋም ነው ብለዋል። እነዚህም፡-
1. ስልጠና፡ ቤማንዳ ሶልዩሽንስ ከማማከር አገልግሎት ባሻገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ስልጠና ዘርፍ በልዩ ትኩረት የሚሰራ ተቋም ሲሆን ቤማንዳ እስከአሁን ለገበያ ምቹ እና ውጤት ተኮር ክህሎቶች ላይ በማተኮር ከ3,000 በላይ ሰዎችን አሰልጥኗል። ከእነዚህ ውስጥ ከ2,000 በላይ የሚሆኑት በፌዴራል ተቋማት፣ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች እና በግል ኩባንያዎች ውስጥ ሥራ አግኝተዋል። ይህም የሥልጠናውን ጥራት ብቻ ሳይሆን ከሥራ ገበያው ፍላጎት ጋር የተጣጣመ መሆኑን ያሳያል። ይህም ቤማንዳ ሰዎችን ማሰልጠን ብቻ ሳይሆን መማርን (ትምህርትን) በቀጥታ ከአጋጣሚ (ከወቅቱ) ጋር በማገናኘት ህይወትን እየለወጠ ስለመሆኑ ምስክር ነው ማለት ይቻላል።
ቤማንዳ ስልጠናን የተልዕኮ ማዕከሉ አድርጎ በመሥራት ላይ ነው። ተቋሙ በማይክሮሶፍት 365 ፣ SharePoint ፣ Power Platform ፣ Data migration ፣ AWS cloud computing እና በቅርቡ በMicrosoft Azure ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ፕሮግራሞችን እየሰጠ ይገኛል። እነዚህ ፕሮግራሞች ንድፈ ሃሳባዊ ብቻ ሳይሆኑ በተግባር የተደገፉ ናቸው፡፡ ይህም ተሳታፊዎች በዓለም ዙሪያ ኢንዱስትሪዎችን በሚቀይሩ መሣሪያዎች ላይ ልምድ እንዲቀስሙ ያስችላቸዋል። በእነዚህ የስልጠና ውጥኖች ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ውስብስብ ዲጂታል ፈተናዎችን ለመወጣት እና በሥራ ቦታቸው ላይ አዳዲስ መፍትሄዎችን ለማምጣት ዝግጁ እንዲሆኑ ከፍተኛ እገዛ ያደርግላቸዋል።
2. የማማከር አገልግሎት (Consultancy): ቤማንዳ ትኩረት ከሰጣቸው ተግባራት መካከል የማማከር አገልግሎት ሁለተኛው ነው፡፡ በእዚህም በሚሰጣቸው ጠንካራ የማማከር አገልግሎት አገልግሎቶች መልካም ስምን ገንብቷል። ተቋሙ በርካታ ባለሙያዎችን ያቀፈ ቡድን በመያዝ ለተለያዩ ድርጅቶች - ባንኮችን፣ የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን እና ሌሎች ተቋማት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። የማማከር አገልግሎቱ እንደየአስፈላጊነቱ የድርጅቶችን አሠራር በመፈተሸና ጥናት በማድረግ እንደገና እንዲዋቀሩ፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲሠጡ ማሻሻል እንዲሁም ሠራተኞቻቸው በተቻላቸው መጠን የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም ዘመኑ የሚዋጀውን አገልግሎት በተቀላጠፈ አሠራር እንዲያከናውኑ እስከመርዳት ይደርሳል።
ሰራተኞች ሙያዊ ግቦችን ለማሳካት እንዲነቃቁ፣ እንዲደገፉ እና ክህሎትን የተላበሱ እንዲሆኑ ከማቻሉም በላይ ለእያንዳንዱ ድርጅት ፍላጎት የተበጁ የማማከር፣ የሙያ መመሪያ እና የምክር አገልግሎት ይሰጣል። ድርጅቶችን በሰው ሃብት እቅድ፣ በአመራር ልማት እና በሠራተኛ ማቆያ ስልቶች ሙያዊ ድጋፍ ይሠጣል፡፡ ይህ የማማከር ሥራ ሠራተኞች ሙያቸውን እንዲያሳድጉ በማድረግ ተቋማዊ አቅምን ያጠናክራል፤ እውቀትን ከተግባር ጋር ያገናኛል።
3. ሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI)፡ ሌላኛው የቤማንዳ ዓላማ ታዳጊዎችን መሰረት ያደረገ የሮቦቲክስ እና የሰው ሠራሽ አስተውሎት (Arteficial intelligence- AI) ሥልጠና ማስፋፋት ነው። ይህ አዲስ ዘርፍ የቤማንዳ ራዕይ አካል ሲሆን፣ ወጣቶቻችንን በቅድሚያ ቴክኖሎጂን እንዲተዋወቁ ያደርጋል። በተግባራዊ ወርክሾፖችና ፕሮግራሞች ልጆች ሮቦቶችን በመገንባት፣ AI እንዴት እንደሚሰራ በማስተማር፣ የወደፊት ፈጣሪዎች እንዲሆኑ ያዘጋጃል። በዚህም ሀገራችን በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለምታደርገው ጉዞ አስተዋፅኦ ለማድረግ ተዘጋጅቷል።
4. የትምህርት ጥራትን ማሳደግ፡ በዚህ ረገድ የትምህርት ጥራትን በአራተኛ ደረጃ፣ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ መንግሥት ለያዘው ፖሊሲ አጋዥ የሚሆኑ የLearning Management System (LMS) ትግበራን በማስተዋወቅና በማስፋፋት፣ የሀገሪቱን የትምህርትና ሥልጠና ጥራት በተቻለ መጠን እንዲሻሻል ያግዛል።
5. ማኅበራዊ ድጋፍ፡ የቤማንዳ ሚና ከንግድና ከቴክኖሎጂ በተጨማሪ፣ ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማትና ማኅበራዊ ደህንነትን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ከአገር ውስጥ ዩኒቨርሲቲዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አገልግሎት ይሰጣል።
የማህበራዊ ድጋፋን ለማጠናከርም የማህበረሰቡን ፍላጎቶች የሚያሟሉ ፕሮግራሞችን ማመቻቸት፣እንደ ትምህርታዊ አገልግሎት፣ ለወጣቶች መካሪነት እና ዲጂታል ማንበብና መፃፍ ማስቻል። ድጋፍ የሚሹ የማህበረሰብ ክፍሎችን መደገፍ፣ የስልጠና አቅርቦት እና በሌላ መንገድ ሊገኙ የማይችሉ ግብአቶችን መስጠት ከውጥኖቹ መካከል ይገኙበታል።
ተቋሙ ማህበረሰቦችን በሚያጠናክሩ፣ ዲጂታል ማንበብና መጻፍን በሚያስተዋውቁ የቴክናሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም የማህበረሰብ ክፍሎች በንቃት እንዲሳተፋ ያደርጋል። ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር፣ ለወጣቶች ቴክኖሎጂን የማዳረስ ፕሮግራሞች ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ ይኖረዋል። ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማት እና ማህበራዊ ደህንነትን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ከአገር ውስጥ ዪኒቨርሲቲዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና የማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አገልግሎት ይሰጣል።
በሀገረ አሜሪካ በሺዎች የሚቆጠሩ የሀበሻ ማኅበረሰብ አባላትን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት አስልጥኖ በከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት ተቀጥረው ራሳቸውን፣ቤተሰባቸውን እና ሃገራቸውን እንዲረዱ ያደረገው ቤማንዳ ቴክ በኢትዮጵያ እህት ኩባንያ የሆነውን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በይፋ ሥራ መጀመሩን እና ቢሮ መክፈቱን አስታወቀ
ቤማንዳ ሶልዩሽንስ ላለፉት 13 ዓመታት በአሜሪካ የICT ስልጠናዎችን ሲሰጥ የነበረ ሲሆን ከ3000 በላይ ኢትዮጵያዊያንን አስተምሮ የሥራ ዕድል እንዲያገኙ ያስቻለ ተቋም ነው፡፡ አሁን ላይ ደግሞ በሀገረ አሜሪካ ያካበተውን ልምድ በመያዝ እህት ኩባንያ የሆነውን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በኢትዮጵያ ተገቢ የሆነውን ፈቃድ በመውሰድ በይፋ ሥራ መጀመሩን በቢሮ መክፈቻ መርሐ ግብር አስታወቀ።
ቤማንዳ ሶልሽንስ መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም የፌደራል፣ የክልል እና የዞን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የፋይናንስ ተቋማት ባለቤቶች እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣የከፍተኛ ትምህርት ተወካዮችና ተመራማሪዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች፣ የንግድ ድርጅቶች ወኪሎችና በተለያዩ የሥራ መስኮች ታዋቂ የሆኑ ከ100 በላይ ታጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ቢሮ በመክፈት በይፋ ሥራ መጀመሩን በግራንድ ኤልያና ሆቴል በተካሄደ ደማቅ የቢሮ መክፈቻ መርሐ ግብር አብስሯል፡፡
ተቋሙ የተለያዩ የማይክሮሶፍት እና በዓለም አቀፍ ገበያ ተቀባይነት ያላቸው አጫጭር የICT ስልጠናዎችን ከመስጠት ባሻገር ማናቸውንም ተቋማት ዘመኑ በሚጠይቀው ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ራሳቸውን እንዲያዘምኑ ማለትም ወጪ የሚቀንሱበት፣ትርፋማነት የሚጨምሩበት፣የሠራተኞቻቸው ውጤታማነት የሚያሳድጉባቸው መንገዶች እንዲዘረጉ በሙያው የማማከር አገልግሎትም ጭምር የሚሰጥ መሆኑን ሥራ አስኪያጁ አቶ ወሰን ተክለማርያም ተናግረዋል።
ለአራት ወራት ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ የሚሰጠው ስልጠና በኢትዮጵያ 2ኛ ዙር ምዝገባ ማጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን የተናገሩ ሲሆን የቤማንዳ ሶልዩሽንስ መስራቾችና ባለቤቶች በመስኩ ያላቸውን እውቀትና ልምድ ይዘው በመምጣት የኢትዮጵያን የዲጂታል ጉዞ የማገዝ ራዕይ እንዳላቸውም ገልጸዋል።
ተቋሙ ይዞት የመጣው ዕድል ሰልጣኞች ዕውቀትና ክህሎታቸውን እንዲያጎለብቱ ከማገዙም ባለፈ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸው ነው ብለዋል፡፡ በዚህም በማንኛውም የሥራ ዘርፍም ሆነ የትምህርት መስክ ያለ ሰው ስልጠናውን መውሰድ እንደሚችል ነው የተናገሩት፡፡
የቤማዳ ሶልዩሽንስ እናት ድርጅት ቤማንዳ ቴክኖሎጂ መስራችና ፕሬዚዳንት ዓለማየሁ ንዳ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸው እና ተወዳዳሪ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን ይዞ መምጣት ኢትዮጵያ ለወጠነችው የዲጂታል ሽግግር ጉልህ አስተዋፅዖ እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በአሜሪካ ለዓመታት ውጤታማ የሆኑበትን ዘርፍ ልምድ ኢትዮጵያዊያን ብሎም አፍሪካዊያን ወጣቶችን ለማብቃት የሚያግዝ እግረመንገድ ደግሞ የኢትዮጵ መንግሥት አይሲቲን (ICT) ከአምስቱ የኢኮኖሚ መሰረቶች አንዱ አድርጎ የያዘውን ስልታዊ ዕቅድ ከግብ እንዲደርስ የሚያግዝ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በዚህ ይፋዊ የሥራ መጀመር እና ቢሮ መክፈት መርሐ ግብር ተጋባዥ ምሁራን የዳሰሳ ጥናት ያቀረቡ ሲሆን በተለይ በፕሮፌሰር አበባው ይርጋ የዲጂታላይዜሽን አስፈላጊነት እና ኢትዮጵያዊያን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስልጠናዎች ወስደው ራሳቸው በዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ የሥራ ገበያ ተወዳዳሪ ከማድረግ አንጻር እንደ ቤማንዳ ያሉ ተቋማት የሚኖራቸው የጎላ ሚና ከመቼው ጨረሱ በሚያስብል መልኩ ጣፋጭ አድርገው በአጭሩ አቅርበዋል። በተጨማሪም መንግሥት ለICT ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱንና ዘመኑም ይህን የሚፈልግ እንደመሆኑ መጠን ቤማንዳ ሶልዩሽንስ የኢትዮጵያን የዲጂታላይዜሽን ሽግግር በከፍተኛ ደረጃ የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ ወጣቶች ስልጠና በማግኘት የትም መሄድ ሳያስፈልጋቸው እዚሁ ተቀምጠው በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ተቀጥረው የመሥራት ዕድልን የሚያስገኝላቸው መሆኑን ተጠቁሟል፡፡ በቦታው የተገኙ የተለያዩ የፋይናንስና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች ተቋሙ ይዞት ያመጣውን የስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ለሥራቸው ውጤታማነት እንደሚያግዝ በመግለፅ ወደፊት አብረው ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል ቤማንዳ ሶልዩሽን ወደ ኢትዮጵያ ይዞ ካመጣቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች መካከል አንዱ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓት (Learning management System) ሲሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተጋበዙት ዶ/ር ሶስና መንግስቱ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓት (LMS) የበይነ-መረብ ሰልጠናን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማበረታታት ካለው ተነሳሽነት እና ፍላጎት አንጻር ሊያበርከት የሚችለው ፋይዳ ዳሰሳቸውን አቅርበዋል ። እንዲሁም ሌሎች ከቤማንዳ ሶልዩሽንስ ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት ጋር ተያያዥነት ያላቸው አስተያየቶች እና ዳሰሳዎች በሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተሰናድቶ የቀረበ ሲሆን የንብ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ሺሰማ ሸዋነካ ስለ ቤማንዳ አስፈላጊነት ለተሳታፊዎቹ ገለፃ አድርገዋል።
የቤማንዳ ሶልዩሽንስ መስራች እና ፕሬዝደንት የሆኑት አቶ አለማየሁን ንዳ መመለስ በሚል ርዕስ ከዛሬ 17 ዓመታት በፊት ለድህረ ምረቃት ትምህርታቸው ወደ አሜሪካ ሲሄዱ ትምህርታቸውን አጠናቀው በተማሩት ትምህርት ወደ ሀገርቸው ለመመለስ አቅደው የነበረ ቢሆነም የሥራ እና የትምህርት ዘርፋቸውን ቀይረው ከራሳቸው አልፈው ለብዙዎች የዕውቀት እና የሥራ መንገድ ከፍተው ከ17 ዓመታት በኋላ ለሃገር እና ለትውልድ ጠቃሚ የሆነን የቴክኖሎጂ ዕውቀት ለማሸጋገር ወደ ኢትዮጵያ የመመለስ ህልማቸው ለታዳሚ እጅን አፍ ላይ በሚያስጭን መልኩ አቅርበዋል።አቶ አለማየሁን ንዳ ባለፉት 13 ዓመታት በአሜሪካ ካስተማሯቸው 3000 በላይ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መካከል ከ2000 በላዮቹ በአሜሪካን ሀገር በተለያዩ የአገሪቱ ግዛቶች በፌደራል እንዲሁም በስቴት መንግሥታዊ እና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት በከፍተኛ ደሞዝ ተቀጥረው ራሳቸውን፣ቤተሰባቸውን እና ሀገራቸውን መጥቀም መቻላቸውንም አስረድተዋል።እንደእሳቸው ሁሉ በተለያዩ መስኮች እውቀት እና ገንዘብ ያላቸው ዲያስፖራዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በተለይም ወጣቱን ትውልድ ተጠቃሚ በሚያደርጉ የሥራ መስኮች ላይ እንዲሠማሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
አቶ ሚካኤል አስራት የቤማንዳ ሶልሽንስ ሌላኛዉ መስራች እና ባለቤት ገለፃ እንዳደረጉት ቤማንዳ ቴክኖሎጂ የICT ስልጠናዎችን ከመስጠት ባለፈ ተቋማትን የማማከር አገልግሎት በመስጠት ይታወቃል፡፡ ምስረታውን ባደረገበት አሜሪካ ከስልጠናው ባሻገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የማማከር አገልግሎት ረገድ መልካም ዝናን ያተረፈ እና በርካታ ደንበኞችን ያፈራ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ሚካኤል አስራት አያይዘውም ቤማንዳ ሶልዩሽንስ በአምስት ዋና፣ዋና ዘርፎች ላይ ትኩረት ያደረጉ አገልግሎቶችን የሚሰጥ ተቋም ነው ብለዋል። እነዚህም፡-
1. ስልጠና፡ ቤማንዳ ሶልዩሽንስ ከማማከር አገልግሎት ባሻገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ስልጠና ዘርፍ በልዩ ትኩረት የሚሰራ ተቋም ሲሆን ቤማንዳ እስከአሁን ለገበያ ምቹ እና ውጤት ተኮር ክህሎቶች ላይ በማተኮር ከ3,000 በላይ ሰዎችን አሰልጥኗል። ከእነዚህ ውስጥ ከ2,000 በላይ የሚሆኑት በፌዴራል ተቋማት፣ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች እና በግል ኩባንያዎች ውስጥ ሥራ አግኝተዋል። ይህም የሥልጠናውን ጥራት ብቻ ሳይሆን ከሥራ ገበያው ፍላጎት ጋር የተጣጣመ መሆኑን ያሳያል። ይህም ቤማንዳ ሰዎችን ማሰልጠን ብቻ ሳይሆን መማርን (ትምህርትን) በቀጥታ ከአጋጣሚ (ከወቅቱ) ጋር በማገናኘት ህይወትን እየለወጠ ስለመሆኑ ምስክር ነው ማለት ይቻላል።
ቤማንዳ ስልጠናን የተልዕኮ ማዕከሉ አድርጎ በመሥራት ላይ ነው። ተቋሙ በማይክሮሶፍት 365 ፣ SharePoint ፣ Power Platform ፣ Data migration ፣ AWS cloud computing እና በቅርቡ በMicrosoft Azure ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ፕሮግራሞችን እየሰጠ ይገኛል። እነዚህ ፕሮግራሞች ንድፈ ሃሳባዊ ብቻ ሳይሆኑ በተግባር የተደገፉ ናቸው፡፡ ይህም ተሳታፊዎች በዓለም ዙሪያ ኢንዱስትሪዎችን በሚቀይሩ መሣሪያዎች ላይ ልምድ እንዲቀስሙ ያስችላቸዋል። በእነዚህ የስልጠና ውጥኖች ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ውስብስብ ዲጂታል ፈተናዎችን ለመወጣት እና በሥራ ቦታቸው ላይ አዳዲስ መፍትሄዎችን ለማምጣት ዝግጁ እንዲሆኑ ከፍተኛ እገዛ ያደርግላቸዋል።
2. የማማከር አገልግሎት (Consultancy): ቤማንዳ ትኩረት ከሰጣቸው ተግባራት መካከል የማማከር አገልግሎት ሁለተኛው ነው፡፡ በእዚህም በሚሰጣቸው ጠንካራ የማማከር አገልግሎት አገልግሎቶች መልካም ስምን ገንብቷል። ተቋሙ በርካታ ባለሙያዎችን ያቀፈ ቡድን በመያዝ ለተለያዩ ድርጅቶች - ባንኮችን፣ የኢንሹራንስ ኩባንያዎችን እና ሌሎች ተቋማት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። የማማከር አገልግሎቱ እንደየአስፈላጊነቱ የድርጅቶችን አሠራር በመፈተሸና ጥናት በማድረግ እንደገና እንዲዋቀሩ፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲሠጡ ማሻሻል እንዲሁም ሠራተኞቻቸው በተቻላቸው መጠን የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም ዘመኑ የሚዋጀውን አገልግሎት በተቀላጠፈ አሠራር እንዲያከናውኑ እስከመርዳት ይደርሳል።
ሰራተኞች ሙያዊ ግቦችን ለማሳካት እንዲነቃቁ፣ እንዲደገፉ እና ክህሎትን የተላበሱ እንዲሆኑ ከማቻሉም በላይ ለእያንዳንዱ ድርጅት ፍላጎት የተበጁ የማማከር፣ የሙያ መመሪያ እና የምክር አገልግሎት ይሰጣል። ድርጅቶችን በሰው ሃብት እቅድ፣ በአመራር ልማት እና በሠራተኛ ማቆያ ስልቶች ሙያዊ ድጋፍ ይሠጣል፡፡ ይህ የማማከር ሥራ ሠራተኞች ሙያቸውን እንዲያሳድጉ በማድረግ ተቋማዊ አቅምን ያጠናክራል፤ እውቀትን ከተግባር ጋር ያገናኛል።
3. ሮቦቲክስ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI)፡ ሌላኛው የቤማንዳ ዓላማ ታዳጊዎችን መሰረት ያደረገ የሮቦቲክስ እና የሰው ሠራሽ አስተውሎት (Arteficial intelligence- AI) ሥልጠና ማስፋፋት ነው። ይህ አዲስ ዘርፍ የቤማንዳ ራዕይ አካል ሲሆን፣ ወጣቶቻችንን በቅድሚያ ቴክኖሎጂን እንዲተዋወቁ ያደርጋል። በተግባራዊ ወርክሾፖችና ፕሮግራሞች ልጆች ሮቦቶችን በመገንባት፣ AI እንዴት እንደሚሰራ በማስተማር፣ የወደፊት ፈጣሪዎች እንዲሆኑ ያዘጋጃል። በዚህም ሀገራችን በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለምታደርገው ጉዞ አስተዋፅኦ ለማድረግ ተዘጋጅቷል።
4. የትምህርት ጥራትን ማሳደግ፡ በዚህ ረገድ የትምህርት ጥራትን በአራተኛ ደረጃ፣ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ መንግሥት ለያዘው ፖሊሲ አጋዥ የሚሆኑ የLearning Management System (LMS) ትግበራን በማስተዋወቅና በማስፋፋት፣ የሀገሪቱን የትምህርትና ሥልጠና ጥራት በተቻለ መጠን እንዲሻሻል ያግዛል።
5. ማኅበራዊ ድጋፍ፡ የቤማንዳ ሚና ከንግድና ከቴክኖሎጂ በተጨማሪ፣ ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማትና ማኅበራዊ ደህንነትን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ከአገር ውስጥ ዩኒቨርሲቲዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አገልግሎት ይሰጣል።
የማህበራዊ ድጋፋን ለማጠናከርም የማህበረሰቡን ፍላጎቶች የሚያሟሉ ፕሮግራሞችን ማመቻቸት፣እንደ ትምህርታዊ አገልግሎት፣ ለወጣቶች መካሪነት እና ዲጂታል ማንበብና መፃፍ ማስቻል። ድጋፍ የሚሹ የማህበረሰብ ክፍሎችን መደገፍ፣ የስልጠና አቅርቦት እና በሌላ መንገድ ሊገኙ የማይችሉ ግብአቶችን መስጠት ከውጥኖቹ መካከል ይገኙበታል።
ተቋሙ ማህበረሰቦችን በሚያጠናክሩ፣ ዲጂታል ማንበብና መጻፍን በሚያስተዋውቁ የቴክናሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም የማህበረሰብ ክፍሎች በንቃት እንዲሳተፋ ያደርጋል። ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር፣ ለወጣቶች ቴክኖሎጂን የማዳረስ ፕሮግራሞች ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ ይኖረዋል። ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ልማት እና ማህበራዊ ደህንነትን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ከአገር ውስጥ ዪኒቨርሲቲዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና የማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አገልግሎት ይሰጣል።
Comments