5 days ago
የዓለም የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ሰብአዊ ተግባር ሕይወት ይታደጋል፤ ብርሃን ይመልሳል" በሚል መሪ ሐሳብ የዓለም የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን እየተከበረ ነው።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ሚኒስቴሩ ከበጎ ፈቃደኝነት ጋር በተያያዘ ሰፋፊ ስራዎች ሰርቷል።
በዚህም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ60 በላይ ደም ባንኮች መቋቋማቸውን አንስተው÷ የደም ልገሳ አሁን ላይ ባህል እየሆነ መጥቷል ብለዋል።
ደም የመለገስ ተግባር አሁንም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል።
የኢትዮጵያ ደም እና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አሸናፊ ታዘበው በበኩላቸው÷ በበጀት ዓመቱ ከ441 ሺህ ዩኒት በላይ ደም መሰብሰብ መቻሉን ጠቁመዋል።
ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት አንጻር የ19 በመቶ እድገት እንዳለው ገልጸው÷ በበጀት ዓመቱ 338 የዓይን ብሌን ለማሰባሰብ ታቅዶ ከ411 በላይ ማሰባሰብ መቻሉንም ተናግረዋል።
የሰኔ ወር እስከሚጠናቀቅ ድረስ የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች እንደሚታሰብ ተመላክቷል።
በቅድስት ብርሃኑ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ሰብአዊ ተግባር ሕይወት ይታደጋል፤ ብርሃን ይመልሳል" በሚል መሪ ሐሳብ የዓለም የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን እየተከበረ ነው።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ሚኒስቴሩ ከበጎ ፈቃደኝነት ጋር በተያያዘ ሰፋፊ ስራዎች ሰርቷል።
በዚህም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ60 በላይ ደም ባንኮች መቋቋማቸውን አንስተው÷ የደም ልገሳ አሁን ላይ ባህል እየሆነ መጥቷል ብለዋል።
ደም የመለገስ ተግባር አሁንም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል።
የኢትዮጵያ ደም እና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አሸናፊ ታዘበው በበኩላቸው÷ በበጀት ዓመቱ ከ441 ሺህ ዩኒት በላይ ደም መሰብሰብ መቻሉን ጠቁመዋል።
ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት አንጻር የ19 በመቶ እድገት እንዳለው ገልጸው÷ በበጀት ዓመቱ 338 የዓይን ብሌን ለማሰባሰብ ታቅዶ ከ411 በላይ ማሰባሰብ መቻሉንም ተናግረዋል።
የሰኔ ወር እስከሚጠናቀቅ ድረስ የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች እንደሚታሰብ ተመላክቷል።
በቅድስት ብርሃኑ
7 days ago
12ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
7 days ago
የካንሰር ታማሚ ህፃናትን ለመደገፍ ያለመ የጎዳና ሩጫና የደም ልገሳ ሊደረግ ነው
#ethiopia | የተስፋ አዲስ ልጆቻቸውን በካንሰር ያጡ ወላጆች እና በጎ ፈቃደኞች፣ ህክምናው ተደራሽ እንዲሆን በማሰብ ከዛሬ 14 ዓመት በፊት የጀመሩት የበጎ አድራጎት ነው። ዋናው ግቡም ልጆቻቸውን ለማሳከም በብዙ የህክምና ውጣ ውረድ ውስጥ ያለፉ ወላጆች፣ ሌሎችም ተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ ያሉትን ለመርዳት በማሰብ ነው። ምንም አይነት ገቢ ወይም ሃብት ያልነበረው ይህ ተስፋ አዲስ፣ በትናንሽ ነገሮች ነበር ጅማሮውን ያደረገው ። ከዚያም ቀስ በቀስ በማደግ፣ አሁን ወደ ሰባት ሆስፒታሎች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ታዲያ ይህን አገልገሎት ይበልጥ ለማስፋት ይረዳ ዘንድ ፣ "ተስፋ አዲስ" የበጎ አድራጎት ድርጅት ከአራራይ ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ እና የደም ልገሳ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
የአራራይ ፕሮሞሽን ስራ አስኪያጅ ፣ ወጣት ክብሮም ሃብቱ (ጆን)፣ የካንሰር ታማሚ ህፃናት ህክምና ብዙ ደም እንደሚጠይቅ ገልፀው፣ ህብረተሰቡ ደም በመለገስ እና በሩጫው በመሳተፍ ለህፃናቱ ተስፋ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። የፕሮግራሙ ብራንድ አምባሳደር የሆነው ቲክቶከር ቅዱስ አማኑኤልም፣ ተከታዮቹ በዚህ ቅዱስ ዓላማ ላይ ከጎኑ እንዲቆሙ እና ደም በመለገስ ለህፃናቱ እንዲደርሱ ጥሪውን አስተላልፏል።
የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫው አስተባባሪ እና የአራራይ ፕሮሞሽን ምክትል ስራስካያጅ፣ ወጣት መሃመድ ንጉስ እንደገለፀው፣ ሩጫው የሚካሄደው ሐምሌ 12 /2018 ዓ.ም ሲሆን መነሻው አትላስ አደባባይ ፤በውሃ ልማት አድርጎ መዳረሻውን አትላስ አደባባይ ያደርጋል።
ለሩጫው የሚሆኑ ቲሸርቶች በተስፋ አዲስ የካንሰር ህፃናት ድርጅት ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ፡
መሐመድ፡ 0920875941
ጆን፡ 0914777751
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የተስፋ አዲስ ልጆቻቸውን በካንሰር ያጡ ወላጆች እና በጎ ፈቃደኞች፣ ህክምናው ተደራሽ እንዲሆን በማሰብ ከዛሬ 14 ዓመት በፊት የጀመሩት የበጎ አድራጎት ነው። ዋናው ግቡም ልጆቻቸውን ለማሳከም በብዙ የህክምና ውጣ ውረድ ውስጥ ያለፉ ወላጆች፣ ሌሎችም ተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ ያሉትን ለመርዳት በማሰብ ነው። ምንም አይነት ገቢ ወይም ሃብት ያልነበረው ይህ ተስፋ አዲስ፣ በትናንሽ ነገሮች ነበር ጅማሮውን ያደረገው ። ከዚያም ቀስ በቀስ በማደግ፣ አሁን ወደ ሰባት ሆስፒታሎች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ታዲያ ይህን አገልገሎት ይበልጥ ለማስፋት ይረዳ ዘንድ ፣ "ተስፋ አዲስ" የበጎ አድራጎት ድርጅት ከአራራይ ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ እና የደም ልገሳ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
የአራራይ ፕሮሞሽን ስራ አስኪያጅ ፣ ወጣት ክብሮም ሃብቱ (ጆን)፣ የካንሰር ታማሚ ህፃናት ህክምና ብዙ ደም እንደሚጠይቅ ገልፀው፣ ህብረተሰቡ ደም በመለገስ እና በሩጫው በመሳተፍ ለህፃናቱ ተስፋ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። የፕሮግራሙ ብራንድ አምባሳደር የሆነው ቲክቶከር ቅዱስ አማኑኤልም፣ ተከታዮቹ በዚህ ቅዱስ ዓላማ ላይ ከጎኑ እንዲቆሙ እና ደም በመለገስ ለህፃናቱ እንዲደርሱ ጥሪውን አስተላልፏል።
የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫው አስተባባሪ እና የአራራይ ፕሮሞሽን ምክትል ስራስካያጅ፣ ወጣት መሃመድ ንጉስ እንደገለፀው፣ ሩጫው የሚካሄደው ሐምሌ 12 /2018 ዓ.ም ሲሆን መነሻው አትላስ አደባባይ ፤በውሃ ልማት አድርጎ መዳረሻውን አትላስ አደባባይ ያደርጋል።
ለሩጫው የሚሆኑ ቲሸርቶች በተስፋ አዲስ የካንሰር ህፃናት ድርጅት ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ፡
መሐመድ፡ 0920875941
ጆን፡ 0914777751
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
8 days ago
12ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
11 days ago
ኬብሮን አማኑኤል በ“ጣፋጭ ሕይወት” ልዩ ተመስጋኝ ሆናለች
#fastmereja I በጎ ተግባርን ማዕከል በማድረግ ለ6ኛ ዙር በተካሄደው የ“ጣፋጭ ሕይወት” የምስጋና መርሃ ግብር ላይ፣ “ልጄ ሆይ” በተሰኘው የበጎ አድራጎት እንቅስቃሴዋ የምትታወቀው ኬብሮን አማኑኤል የዘንድሮው የ“ልዩ ተመስጋኝ” ተሸላሚ ሆና ተመርጣለች።
ባለፉት ዓመታት በልጆች፣ በወላጆችና በችግረኛ ማህበረሰብ ክፍሎች ላይ ትኩረት አድርጋ ስትሠራ የቆየችው ኬብሮን አማኑኤል፣ ማኅበረሰቡን ማገልገል ግዴታዋ እንደሆነ ብታምንም ድርጅቱ ለታናናሾች ተምሳሌት እንድትሆንና ለወደፊቱ ይበልጥ እንድትተጋ ይህንን ዕውቅና እንደሰጣት ተገልጿል። ተሸላሚዋ ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥ ብቻ 38 ሕፃናትን በትምህርት፣ በቁሳቁስና በነፃ ሕክምና ከመርዳቷም በላይ በሚኪሊላንድ መንግሥት ትምህርት ቤት የእናት አምባሳደር በመሆን አገልግላለች። በተጨማሪም በሆለታ፣ በፋኖስ እና በጅማ ለሚገኙ ከ3,000 በላይ ሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ያደረገች ሲሆን፣ በአረጋውያን፣ በተጣሉ ሕፃናት እና በካንሰር ታማሚዎች ዘንድ በመገኘት ማህበራዊ ድጋፍ ስትሰጥ መቆየቷ ተመልክቷል።
በዓመት ሦስት ጊዜ የደም ልገሳ ፕሮግራም በማዘጋጀትና ብቻቸውን ልጆቻቸውን የሚያሳድጉ እናቶችን እንዲሁም ከሱስ ለማገገም የሚጥሩ ሴቶችን በመደገፍ የምትታወቀው ኬብሮን፣ ሽልማቱን ከተቀበለች በኋላ ባስተላለፈችው መልዕክት “ውስጥ ካለኝ ሳይሆን ከሌለኝ ያካፈልኩት የኖርኩት ኑሮዬ ነው” በማለት ምስጋናዋን አቅርባለች። ወደፊትም በ“ልጄ ሆይ” ተግባሯ የተጣለባትን አደራ ለመወጣት ቃል የገባች ሲሆን፣ በገንዘብና በሃሳብ ከጎኗ ለቆሙት የ“200 ብር ቻሌንጅ” ተሳታፊዎችና የቅርብ ደጋፊዎቿ ምስጋናዋን አቅርባለች።
በርቺ ብለናል 🤝
#fastmereja I በጎ ተግባርን ማዕከል በማድረግ ለ6ኛ ዙር በተካሄደው የ“ጣፋጭ ሕይወት” የምስጋና መርሃ ግብር ላይ፣ “ልጄ ሆይ” በተሰኘው የበጎ አድራጎት እንቅስቃሴዋ የምትታወቀው ኬብሮን አማኑኤል የዘንድሮው የ“ልዩ ተመስጋኝ” ተሸላሚ ሆና ተመርጣለች።
ባለፉት ዓመታት በልጆች፣ በወላጆችና በችግረኛ ማህበረሰብ ክፍሎች ላይ ትኩረት አድርጋ ስትሠራ የቆየችው ኬብሮን አማኑኤል፣ ማኅበረሰቡን ማገልገል ግዴታዋ እንደሆነ ብታምንም ድርጅቱ ለታናናሾች ተምሳሌት እንድትሆንና ለወደፊቱ ይበልጥ እንድትተጋ ይህንን ዕውቅና እንደሰጣት ተገልጿል። ተሸላሚዋ ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥ ብቻ 38 ሕፃናትን በትምህርት፣ በቁሳቁስና በነፃ ሕክምና ከመርዳቷም በላይ በሚኪሊላንድ መንግሥት ትምህርት ቤት የእናት አምባሳደር በመሆን አገልግላለች። በተጨማሪም በሆለታ፣ በፋኖስ እና በጅማ ለሚገኙ ከ3,000 በላይ ሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ያደረገች ሲሆን፣ በአረጋውያን፣ በተጣሉ ሕፃናት እና በካንሰር ታማሚዎች ዘንድ በመገኘት ማህበራዊ ድጋፍ ስትሰጥ መቆየቷ ተመልክቷል።
በዓመት ሦስት ጊዜ የደም ልገሳ ፕሮግራም በማዘጋጀትና ብቻቸውን ልጆቻቸውን የሚያሳድጉ እናቶችን እንዲሁም ከሱስ ለማገገም የሚጥሩ ሴቶችን በመደገፍ የምትታወቀው ኬብሮን፣ ሽልማቱን ከተቀበለች በኋላ ባስተላለፈችው መልዕክት “ውስጥ ካለኝ ሳይሆን ከሌለኝ ያካፈልኩት የኖርኩት ኑሮዬ ነው” በማለት ምስጋናዋን አቅርባለች። ወደፊትም በ“ልጄ ሆይ” ተግባሯ የተጣለባትን አደራ ለመወጣት ቃል የገባች ሲሆን፣ በገንዘብና በሃሳብ ከጎኗ ለቆሙት የ“200 ብር ቻሌንጅ” ተሳታፊዎችና የቅርብ ደጋፊዎቿ ምስጋናዋን አቅርባለች።
በርቺ ብለናል 🤝
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ዳሽን ባንክ የ30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ኤክስፖ ተከፈተ
#ethiopia| ዳሽን ባንክ የምስረታውን 30ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው ልዩ የዳሽን ኤክስፖ በአዲስ አበባ በዋናው መሥሪያ ቤት በድምቀት ተከፍቷል።
ከሚያዝያ 15 እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለዘጠኝ ቀናት በሚቆየው በዚህ ዝግጅት ላይ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።
ኤክስፖው የባንኩን የሦስት አስርተ ዓመታት የጉዞ ታሪክ፣ ስኬቶችና ከደንበኞች ጋር ያለውን የጠበቀ ትስስር የሚያሳዩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን ለጎብኚዎች ያቀርባል።
በኤክስፖው መድረክ ላይ ባንኩ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪ በተለይም በዲጂታል ባንክ አገልግሎት የቀዳሚነት ሚናውን ያረጋገጠባቸው ሥራዎች ለዕይታ ቀርበዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የባንኩን የረጅም ጊዜ የንግድ ልምድ፣ ከሀገር ውስጥና ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ያለውን ትብብር እንዲሁም በሸሪዓ መርህ የሚመራውን የሰላም ባንክ አገልግሎት ስኬቶችን የሚያሳዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ባንኩ በፋይናንስ ተደራሽነትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ እያከናወናቸው ያሉትን አዳዲስ አሰራሮችም ለደንበኞቹ በዝርዝር እያስተዋወቀ ይገኛል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ባሻገር ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር መድቦ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ተግባራት በኤክስፖው ላይ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
የአካባቢ ጥበቃ፣ የአረንጓዴ አሻራ እና ለተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚደረጉ ድጋፎች የዚሁ ዝግጅት አካል ናቸው።
እንዲሁም በኤክስፖው ቆይታ "ደም በመለገስ ህይወትን ያድኑ!" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ለህዝብ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
በ1988 ዓ.ም በ11 ባለራዕይ ግለሰቦች የተመሰረተው ዳሽን ባንክ፣ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ ከ900 በላይ ቅርንጫፎችና ከ8 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን በማፍራት ቀዳሚው የግል ባንክ ለመሆን በቅቷል።
ባንኩ ከ19 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞች የሥራ ዕድል በመፍጠር ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia| ዳሽን ባንክ የምስረታውን 30ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው ልዩ የዳሽን ኤክስፖ በአዲስ አበባ በዋናው መሥሪያ ቤት በድምቀት ተከፍቷል።
ከሚያዝያ 15 እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለዘጠኝ ቀናት በሚቆየው በዚህ ዝግጅት ላይ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።
ኤክስፖው የባንኩን የሦስት አስርተ ዓመታት የጉዞ ታሪክ፣ ስኬቶችና ከደንበኞች ጋር ያለውን የጠበቀ ትስስር የሚያሳዩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን ለጎብኚዎች ያቀርባል።
በኤክስፖው መድረክ ላይ ባንኩ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪ በተለይም በዲጂታል ባንክ አገልግሎት የቀዳሚነት ሚናውን ያረጋገጠባቸው ሥራዎች ለዕይታ ቀርበዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የባንኩን የረጅም ጊዜ የንግድ ልምድ፣ ከሀገር ውስጥና ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ያለውን ትብብር እንዲሁም በሸሪዓ መርህ የሚመራውን የሰላም ባንክ አገልግሎት ስኬቶችን የሚያሳዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ባንኩ በፋይናንስ ተደራሽነትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ እያከናወናቸው ያሉትን አዳዲስ አሰራሮችም ለደንበኞቹ በዝርዝር እያስተዋወቀ ይገኛል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ባሻገር ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር መድቦ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ተግባራት በኤክስፖው ላይ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
የአካባቢ ጥበቃ፣ የአረንጓዴ አሻራ እና ለተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚደረጉ ድጋፎች የዚሁ ዝግጅት አካል ናቸው።
እንዲሁም በኤክስፖው ቆይታ "ደም በመለገስ ህይወትን ያድኑ!" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ለህዝብ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
በ1988 ዓ.ም በ11 ባለራዕይ ግለሰቦች የተመሰረተው ዳሽን ባንክ፣ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ ከ900 በላይ ቅርንጫፎችና ከ8 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን በማፍራት ቀዳሚው የግል ባንክ ለመሆን በቅቷል።
ባንኩ ከ19 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞች የሥራ ዕድል በመፍጠር ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
3 months ago
የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረቷን ተነጥቃ መውጣቷን አስታወቀች
በሬቨ. ዶ/ር ተዘራ ያሬድ የምትመራው የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን፣ በአከራዮች በኩል የቀረበ "የሀሰት ምስክርነት" የፍትህ ሂደቱን አጥምሞታል ስትል በመውቀስ፣ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረቷን አስረክባ ከአገልግሎት ቦታዋ እንድትወጣ መደረጉን ገለጸች። ቤተክርስቲያኗ ላለፉት አራት ዓመታት በሕግ ስትከራከር የቆየች ቢሆንም፣ የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም የግቢውን ንብረት አስረክባ እንድትወጣ መደረጉ ታውቋል።
የክርክሩ መነሻ እና የቤተክርስቲያኗ አቋም፦
በ2013 ዓ.ም በ4.5 ሚሊዮን ብር ወጪ አዲስ አዳራሽና ስድስት ክፍሎችን የገነባችው ቤተክርስቲያኗ፣ ግንባታው እንደተጠናቀቀ አከራዮች የቤት ኪራዩን ከ60 ሺህ ወደ 150 ሺህ ብር (ከ100% በላይ) ከፍ በማድረጋቸው አለመግባባቱ ተፈጥሯል።
ቤተክርስቲያኒቱ በግቢው ውስጥ የገነባችውና ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት "ተቀምቻለሁ" ስትል ቅሬታዋን አቅርባለች።
አከራዮች ላለፉት አራት ዓመታት በማህበራዊ ሚዲያ "ተዘረፍን" በማለት የሀሰት ዘመቻ ሲያካሂዱብን ቆይተዋል ስትል ቤተክርስቲያኗ ወቅሳለች።
ማኅበራዊ አስተዋጽኦ እና የበጎ አድራጎት ስራዎች፦
ቤተክርስቲያኗ ላለፉት 16 ዓመታት በአገር አቀፍ እና በአካባቢ ልማት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓን በመግለጽ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ጠቅሳለች፦
ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ላበረከተችው ድጋፍ የ2014 ዓ.ም የዕውቅና ሰርተፍኬት ማግኘቷ። በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ለሚገኙ 85 ህጻናት እና 15 አረጋውያን የ1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጓ። የተማሪዎች ምገባ አዳራሽ ግንባታ፣ የደም ልገሳ እና የአረጋውያን ቤት እድሳት ላይ መሳተፏ።
ቤተክርስቲያኗ የፍትህ አካላት የሕዝብ ንብረት መነጠቁን ተገንዝበው ፍትህ እንዲሰጧት የጠየቀች ሲሆን፣ ሙሉ መረጃውን ምዕመናን በጎስፕል ቲቪ (Gospel TV) እና በሀሌታ ቲቪ (Haleta TV) መከታተል እንደሚችሉ ገልጻለች።
በሬቨ. ዶ/ር ተዘራ ያሬድ የምትመራው የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን፣ በአከራዮች በኩል የቀረበ "የሀሰት ምስክርነት" የፍትህ ሂደቱን አጥምሞታል ስትል በመውቀስ፣ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረቷን አስረክባ ከአገልግሎት ቦታዋ እንድትወጣ መደረጉን ገለጸች። ቤተክርስቲያኗ ላለፉት አራት ዓመታት በሕግ ስትከራከር የቆየች ቢሆንም፣ የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም የግቢውን ንብረት አስረክባ እንድትወጣ መደረጉ ታውቋል።
የክርክሩ መነሻ እና የቤተክርስቲያኗ አቋም፦
በ2013 ዓ.ም በ4.5 ሚሊዮን ብር ወጪ አዲስ አዳራሽና ስድስት ክፍሎችን የገነባችው ቤተክርስቲያኗ፣ ግንባታው እንደተጠናቀቀ አከራዮች የቤት ኪራዩን ከ60 ሺህ ወደ 150 ሺህ ብር (ከ100% በላይ) ከፍ በማድረጋቸው አለመግባባቱ ተፈጥሯል።
ቤተክርስቲያኒቱ በግቢው ውስጥ የገነባችውና ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት "ተቀምቻለሁ" ስትል ቅሬታዋን አቅርባለች።
አከራዮች ላለፉት አራት ዓመታት በማህበራዊ ሚዲያ "ተዘረፍን" በማለት የሀሰት ዘመቻ ሲያካሂዱብን ቆይተዋል ስትል ቤተክርስቲያኗ ወቅሳለች።
ማኅበራዊ አስተዋጽኦ እና የበጎ አድራጎት ስራዎች፦
ቤተክርስቲያኗ ላለፉት 16 ዓመታት በአገር አቀፍ እና በአካባቢ ልማት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓን በመግለጽ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ጠቅሳለች፦
ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ላበረከተችው ድጋፍ የ2014 ዓ.ም የዕውቅና ሰርተፍኬት ማግኘቷ። በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ለሚገኙ 85 ህጻናት እና 15 አረጋውያን የ1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጓ። የተማሪዎች ምገባ አዳራሽ ግንባታ፣ የደም ልገሳ እና የአረጋውያን ቤት እድሳት ላይ መሳተፏ።
ቤተክርስቲያኗ የፍትህ አካላት የሕዝብ ንብረት መነጠቁን ተገንዝበው ፍትህ እንዲሰጧት የጠየቀች ሲሆን፣ ሙሉ መረጃውን ምዕመናን በጎስፕል ቲቪ (Gospel TV) እና በሀሌታ ቲቪ (Haleta TV) መከታተል እንደሚችሉ ገልጻለች።
3 months ago
ምን አማረሽ!?"
ኤክስፖና የቤተሰብ ፌስቲቫል በመስቀል አደባባይ
ሻይን ኢትዮጵያ ሚዲያ ኮሙኒኬሽንና ኢቨንትስ "ክብር ለናትነት" (Celebrating Motherhood) በሚል መሪ ቃል ታላቅ ኤክስፖና ፌስቲቫል አዘጋጅቷል።
ዝግጅቱ ከሚያዝያ 23 እስከ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል።
በኤክስፖው የሚቀርቡ አገልግሎቶችና ምርቶች፦
የእናቶችና የሕፃናት ምርቶች፦
የእርግዝናና የአራስነት አልባሳት፣ የሕፃናት ምግቦች፣ ወተት፣ ዳይፐርና የተለያዩ የውበት መጠበቂያዎች።
የጤናና የምክር አገልግሎት፦
የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታሎች፣ ደይ ኬሮችና የባለሙያ ምክር አገልግሎቶች።
የፎቶግራፍና ቪዲዮ ዝግጅት፦
የገንፎ ቀመሳ፣ የጋራ ቤቢ ሻወርና የኬክ ቆረሳ በዘመናዊና ባህላዊ ዲኮር የታጀበ።
የአባቶች ጥግ (Dad’s Corner)፦ ለአባቶች ልዩ የጨቅላ ሕፃናት እንክብካቤ አሰጣጥ ሥልጠና የሚሰጥበት።
በጎ አድራጎትና መዝናኛ፦
የደም ልገሳ ፕሮግራም እንዲሁም ለልጆች ሰፊ የመጫወቻ ስፍራ ተዘጋጅቷል።
ይህ አዲስና ትልቅ ኤክስፖ ድርጅትዎን ለማስተዋወቅ፣ ለመሸጥና ለመሸመት እንዲሁም ከቤተሰብ ጋር ለመዝናናት የተመቻቸ በመሆኑ እንዳያመልጥዎ!
ለበለጠ መረጃ ስልክ፦
0945955949
#getu #ethiopia #minamareshexpo #celebratingmotherhood #addisababa #meskelsquare #familyfestival #momsandbabies #parentingexpo #shineethiopia #ምንአማረሽ #ኤክስፖ #ናትነት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ኤክስፖና የቤተሰብ ፌስቲቫል በመስቀል አደባባይ
ሻይን ኢትዮጵያ ሚዲያ ኮሙኒኬሽንና ኢቨንትስ "ክብር ለናትነት" (Celebrating Motherhood) በሚል መሪ ቃል ታላቅ ኤክስፖና ፌስቲቫል አዘጋጅቷል።
ዝግጅቱ ከሚያዝያ 23 እስከ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል።
በኤክስፖው የሚቀርቡ አገልግሎቶችና ምርቶች፦
የእናቶችና የሕፃናት ምርቶች፦
የእርግዝናና የአራስነት አልባሳት፣ የሕፃናት ምግቦች፣ ወተት፣ ዳይፐርና የተለያዩ የውበት መጠበቂያዎች።
የጤናና የምክር አገልግሎት፦
የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታሎች፣ ደይ ኬሮችና የባለሙያ ምክር አገልግሎቶች።
የፎቶግራፍና ቪዲዮ ዝግጅት፦
የገንፎ ቀመሳ፣ የጋራ ቤቢ ሻወርና የኬክ ቆረሳ በዘመናዊና ባህላዊ ዲኮር የታጀበ።
የአባቶች ጥግ (Dad’s Corner)፦ ለአባቶች ልዩ የጨቅላ ሕፃናት እንክብካቤ አሰጣጥ ሥልጠና የሚሰጥበት።
በጎ አድራጎትና መዝናኛ፦
የደም ልገሳ ፕሮግራም እንዲሁም ለልጆች ሰፊ የመጫወቻ ስፍራ ተዘጋጅቷል።
ይህ አዲስና ትልቅ ኤክስፖ ድርጅትዎን ለማስተዋወቅ፣ ለመሸጥና ለመሸመት እንዲሁም ከቤተሰብ ጋር ለመዝናናት የተመቻቸ በመሆኑ እንዳያመልጥዎ!
ለበለጠ መረጃ ስልክ፦
0945955949
#getu #ethiopia #minamareshexpo #celebratingmotherhood #addisababa #meskelsquare #familyfestival #momsandbabies #parentingexpo #shineethiopia #ምንአማረሽ #ኤክስፖ #ናትነት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
3 months ago
"ክንዳችንን እንዘርጋ"፦ እናቶችን ከሞት ለመታደግ የተጀመረው የመጋቢት ወር የደም ልገሳ ጥሪ
የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት በመጋቢት ወር የሚቆይ "ጾም ለነፍስ፣ ደም ልገሳ ለሕይወት" የተሰኘ ብሔራዊ የደም ልገሳ ንቅናቄ ይፋ አደረገ።
ንቅናቄው በዚህ ወር ብቻ 40,000 ዩኒት ደም ለመሰብሰብና በሆስፒታሎች የሚታየውን የወቅቱን የደም እጥረት ለመቅረፍ ያለመ ነው።
ባለፉት ስምንት ወራት 322,355 ዩኒት ደም መሰብሰቡን የገለጸው ተቋሙ፣ ይህም የዕቅዱን 88% ማሳካቱንና በሺዎች የሚቆጠሩ እናቶችንና ሕፃናትን ከሞት መታደግ መቻሉን አመልክቷል።
የአሁኑ ንቅናቄ ጾም ደም ለመለገስ እንቅፋት ነው የሚሉ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ለመስበርና ጾመኞች ማታ ምግብ ከተመገቡ በኋላ እንዲለግሱ ለማበረታታት የታቀደ ነው።
በመሆኑም ዕድሜያቸው ከ17-65 የሆኑና ጤናቸው የሚፈቅድ ዜጎች ሁሉ፣ አንድም እናት በደም እጥረት እንዳትሞት ክንዳቸውን እንዲዘረጉና ሕይወት እንዲታደጉ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት በመጋቢት ወር የሚቆይ "ጾም ለነፍስ፣ ደም ልገሳ ለሕይወት" የተሰኘ ብሔራዊ የደም ልገሳ ንቅናቄ ይፋ አደረገ።
ንቅናቄው በዚህ ወር ብቻ 40,000 ዩኒት ደም ለመሰብሰብና በሆስፒታሎች የሚታየውን የወቅቱን የደም እጥረት ለመቅረፍ ያለመ ነው።
ባለፉት ስምንት ወራት 322,355 ዩኒት ደም መሰብሰቡን የገለጸው ተቋሙ፣ ይህም የዕቅዱን 88% ማሳካቱንና በሺዎች የሚቆጠሩ እናቶችንና ሕፃናትን ከሞት መታደግ መቻሉን አመልክቷል።
የአሁኑ ንቅናቄ ጾም ደም ለመለገስ እንቅፋት ነው የሚሉ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ለመስበርና ጾመኞች ማታ ምግብ ከተመገቡ በኋላ እንዲለግሱ ለማበረታታት የታቀደ ነው።
በመሆኑም ዕድሜያቸው ከ17-65 የሆኑና ጤናቸው የሚፈቅድ ዜጎች ሁሉ፣ አንድም እናት በደም እጥረት እንዳትሞት ክንዳቸውን እንዲዘረጉና ሕይወት እንዲታደጉ ጥሪ ቀርቧል።
4 months ago
"አንዲትም እናት በወሊድ ምክንያት መሞት የለባትም!"
— በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለጋዜጠኞች የተሰጠ ልዩ ስልጠና
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ (SPHMMC) ከ SPIRHR ጋር በመተባበር፣ በሚዲያ ባለሙያዎች አማካኝነት የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ያለመ ወሳኝ የንቅናቄ ስልጠና ዛሬ አካሂዷል።
📊 ለምን ትኩረት ያስፈልጋል? (ቁልፍ ጥናቶች እና ዳታ)
በስልጠናው ላይ የቀረቡና በዘርፉ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ በእናቶች ጤና ዙሪያ አሁንም ትልቅ የቤት ስራ ይጠብቀናል፦
ገዳዩ መንስኤ፦ በኢትዮጵያ ለሚከሰተው የእናቶች ሞት ከ30% በላይ የሚሆነው በወሊድ ወቅት በሚከሰት ከፍተኛ የደም መፍሰስ (PPH) ምክንያት ነው። ይህ ደግሞ በደም ባንክ አቅርቦትና በፈጣን የህክምና እርዳታ መከላከል የሚቻል ነው።
የክትትል ክፍተት፦ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት፣ ቢያንስ 4 እና ከዚያ በላይ የቅድመ ወሊድ ክትትል (ANC) የሚያደርጉ እናቶች፣ ካልተከታተሉት ጋር ሲነፃፀሩ በወሊድ ወቅት ለሞት የመጋለጥ እድላቸው በከፍተኛ መጠን ይቀንሳል። ሆኖም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሁሉንም ክትትል የሚያደርጉ እናቶች ቁጥር አሁንም ማደግ ይኖርበታል።
የሰለጠነ የሰው ኃይል፦ በቤት ውስጥ የሚደረግ ወሊድ ለእናቶች ሞት ዋነኛ መንስኤ መሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን፣ በጤና ተቋም በሰለጠነ ባለሙያ መውለድ የሞት ምጣኔን እስከ 80% የመቀነስ አቅም እንዳለው የዘርፉ ጥናቶች ያረጋግጣሉ።
💡 የሚዲያው ሚና እና የቀረበ ጥሪ
"ጋዜጠኝነት ህይወት ያድናል!" በሚል መንፈስ በቀረበው ስልጠና ላይ፣ እናቶች ስለሚከተሉት ነጥቦች ግንዛቤ እንዲኖራቸው ሚዲያው እንዲሰራ ተጠይቋል፡-
የአደጋ ምልክቶች፦ በእርግዝና ወቅት የሚታዩ እንደ እግር እብጠት፣ ራስ ምታት እና ደም መፍሰስ ያሉ ምልክቶች የታዩባት እናት በአስቸኳይ ህክምና ማግኘት እንዳለባት።
የደም ልገሳ ባህል፦ እናቶች በደም እጥረት እንዳይሞቱ የደም ልገሳ ባህል ማደግ እንዳለበት።
የድህረ ወሊድ ክትትል፦ ብዙ እናቶች ከወለዱ በኋላ ክትትል እንደማያደርጉ የተጠቀሰ ሲሆን፣ ከወሊድ በኋላ ባሉት 42 ቀናት ውስጥ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመከላከል ክትትል ወሳኝ መሆኑ ተብራርቷል።
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ባለሙያዎች እንደገለጹት፣ እናቶች በጤና ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በሙሉ ልብ እንዲጠቀሙ የሚዲያ ተቋማት መረጃን ተደራሽ የማድረግ ኃላፊነት አለባቸው።
"ጤናማ እናት፣ ጤናማ ትውልድ!"
— በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለጋዜጠኞች የተሰጠ ልዩ ስልጠና
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ (SPHMMC) ከ SPIRHR ጋር በመተባበር፣ በሚዲያ ባለሙያዎች አማካኝነት የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ያለመ ወሳኝ የንቅናቄ ስልጠና ዛሬ አካሂዷል።
📊 ለምን ትኩረት ያስፈልጋል? (ቁልፍ ጥናቶች እና ዳታ)
በስልጠናው ላይ የቀረቡና በዘርፉ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ በእናቶች ጤና ዙሪያ አሁንም ትልቅ የቤት ስራ ይጠብቀናል፦
ገዳዩ መንስኤ፦ በኢትዮጵያ ለሚከሰተው የእናቶች ሞት ከ30% በላይ የሚሆነው በወሊድ ወቅት በሚከሰት ከፍተኛ የደም መፍሰስ (PPH) ምክንያት ነው። ይህ ደግሞ በደም ባንክ አቅርቦትና በፈጣን የህክምና እርዳታ መከላከል የሚቻል ነው።
የክትትል ክፍተት፦ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት፣ ቢያንስ 4 እና ከዚያ በላይ የቅድመ ወሊድ ክትትል (ANC) የሚያደርጉ እናቶች፣ ካልተከታተሉት ጋር ሲነፃፀሩ በወሊድ ወቅት ለሞት የመጋለጥ እድላቸው በከፍተኛ መጠን ይቀንሳል። ሆኖም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሁሉንም ክትትል የሚያደርጉ እናቶች ቁጥር አሁንም ማደግ ይኖርበታል።
የሰለጠነ የሰው ኃይል፦ በቤት ውስጥ የሚደረግ ወሊድ ለእናቶች ሞት ዋነኛ መንስኤ መሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን፣ በጤና ተቋም በሰለጠነ ባለሙያ መውለድ የሞት ምጣኔን እስከ 80% የመቀነስ አቅም እንዳለው የዘርፉ ጥናቶች ያረጋግጣሉ።
💡 የሚዲያው ሚና እና የቀረበ ጥሪ
"ጋዜጠኝነት ህይወት ያድናል!" በሚል መንፈስ በቀረበው ስልጠና ላይ፣ እናቶች ስለሚከተሉት ነጥቦች ግንዛቤ እንዲኖራቸው ሚዲያው እንዲሰራ ተጠይቋል፡-
የአደጋ ምልክቶች፦ በእርግዝና ወቅት የሚታዩ እንደ እግር እብጠት፣ ራስ ምታት እና ደም መፍሰስ ያሉ ምልክቶች የታዩባት እናት በአስቸኳይ ህክምና ማግኘት እንዳለባት።
የደም ልገሳ ባህል፦ እናቶች በደም እጥረት እንዳይሞቱ የደም ልገሳ ባህል ማደግ እንዳለበት።
የድህረ ወሊድ ክትትል፦ ብዙ እናቶች ከወለዱ በኋላ ክትትል እንደማያደርጉ የተጠቀሰ ሲሆን፣ ከወሊድ በኋላ ባሉት 42 ቀናት ውስጥ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመከላከል ክትትል ወሳኝ መሆኑ ተብራርቷል።
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ባለሙያዎች እንደገለጹት፣ እናቶች በጤና ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በሙሉ ልብ እንዲጠቀሙ የሚዲያ ተቋማት መረጃን ተደራሽ የማድረግ ኃላፊነት አለባቸው።
"ጤናማ እናት፣ ጤናማ ትውልድ!"
5 months ago
የጥበብ ደም ማነስ፦ የ18 በመቶው እውነታ እና የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት የህልውና አደጋ
በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት የታየው የዩኒቨርሲቲዎች መስፋፋት በብዙዎች ዘንድ "የቁጥር አብዮት" ተብሎ ሲወደስ ቆይቷል። ከመሬት እንደሚበቅል እንጉዳይ በየክልሉ የተተከሉ ዘመናዊ ሕንፃዎች፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን እቅፍ አድርገው ሲቀበሉ ማየት ለሀገር ተስፋ ነበር። ይሁን እንጂ፣ ሰሞኑን በትምህርት ሚኒስቴር ይፋ የተደረገው አንድ መርዶ መሰል መረጃ የዚህን አብዮት ውስጣዊ ይዘት ፍንትው አድርጎ አሳይቷል፦
የኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መምህራን የዶክትሬት ዲግሪ (PhD) ስብጥር 18 በመቶ ብቻ ነው።
ይህ ቁጥር ተራ አኃዝ አይደለም፤ የሀገሪቱን የዕውቀት ማገር የነቀነቀ፣ ጥበብ በደረቀበት ምድር ላይ የቆምን መሆናችንን የሚያሳብቅ "የአእምሮ ደም ማነስ" ምልክት ነው። 82 በመቶው የሀገሪቱ ከፍተኛ ትምህርት የሚመራው ገና በሁለተኛ ዲግሪና በለጋ ወጣት መምህራን መሆኑ፣ የነገዋን ኢትዮጵያ የሚረከበው ትውልድ በምን ዓይነት የዕውቀት ጥራት ላይ እንዳለ ያሳስባል።
1. የቁጥሮች ቋንቋ እና የዓለም አቀፉ መድረክ መርዶ
በዓለም አቀፍ ደረጃ የከፍተኛ ትምህርት ጥራት የሚለካው በሕንጻዎች ርዝመት ወይም በተማሪዎች ብዛት ሳይሆን፣ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚመነጨው አዲስ ዕውቀት (Knowledge Production) ነው። የዓለም ባንክ እና የዩኔስኮ (UNESCO) ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ አንድ ሀገር ወደ ኢንዱስትሪ ሽግግር ለማምራትና በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን ቢያንስ 40% እና ከዚያ በላይ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው መምህራን ያስፈልጓታል።
የኢትዮጵያን 18% ከጎረቤት ሀገራት ተሞክሮ ጋር ስናነጻጽረው እውነታው ይበልጥ ልብ አንጠልጣይ ይሆናል። ለምሳሌ ኬንያ ይህንን ቁጥር ከ35% በላይ ለማድረስ ያደረገችው ጥረት በምስራቅ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል (Silicon Savannah) እንድትሆን አስችሏታል። ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ቁጥሩን ወደ 50% በማስጠጋቷ አህጉራዊ የምርምር ቁንጮ ለመሆን በቅታለች። በኢትዮጵያ ግን አሁንም 82 በመቶው ትምህርት የሚሰጠው በወጣት መምህራን መሆኑ፣ ተማሪዎች ከአዲስ የምርምር ግኝቶች ይልቅ የቆዩ ንድፈ-ሀሳቦችን ብቻ እንዲቀሰሙ አድርጓቸዋል።
ይህ ሁኔታ "ዕውር ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ጉድጓድ ይገባሉ" የሚለውን ስጋት እውን ያደርገዋል።
2. የእውቀት ነፃነት ወይስ የዲግሪ ክምችት?
ታላቁ የግሪክ ፈላስፋ ፕላቶ በ"ሪፐብሊክ" መጽሐፉ ላይ "ፈላስፋ ነገሥታት" ሀገርን መምራት እንዳለባቸው ሲሰብክ፣ እውቀት ከሥልጣን ጋር መጣመር እንዳለበት ያምን ነበር። በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች "እውነትን" ከመፈለግ ይልቅ "ምስክር ወረቀት" ለማተም የሚሯሯጡ ፋብሪካዎች ሲመስሉ ይስተዋላል።
ከልብ ለማስተማር የሚተጉም ተቋማትም እንዳሉ መካድ የለብንም።
ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪውን ለነፃነትና ለፈጠራ ከማዘጋጀት ይልቅ፣ ለሥራ ቅጥር ወረፋ ሲያዝጋጁ ብዙ ጊዜ ተስተውለዋል።
ጀርመናዊው ፈላስፋ ማርቲን ሄይዴገር ስለ ቴክኖሎጂ ሲተነትን፣ ቴክኖሎጂ መሣሪያ ብቻ ሳይሆን "የመግለጫ መንገድ" ነው ይላል።
ኢትዮጵያ 1,200 መምህራንን ወደ ህንድ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች (IIT) ለመላክ ማቀዷ፣ ሄይዴገር እንደሚለው "የሰው ኃይል ክምችት" የመፍጠር ትልቅ ጥረት ነው። ሆኖም ሚዛናዊው ጥያቄ፦ እነዚህ መምህራን ሲመለሱ የህንድን ቴክኖሎጂ ይዘው ይመጣሉ ወይስ የኢትዮጵያን ችግር በቴክኖሎጂ የሚፈታ አእምሮ?
ለውጡ የሚመጣው በዲግሪው ብዛት ሳይሆን በዲግሪው ውስጥ ባለው የነፃነት መንፈስ ነው።
3. የሀገራት ተሞክሮ፦ የደቡብ ኮሪያ እና የህንድ ትምህርት
ኢትዮጵያ ልትማርባቸው የሚገቡ ሁለት ታላላቅ ተሞክሮዎች አሉ። አንደኛው የደቡብ ኮሪያ ተዓምር ነው። በ1960ዎቹ ኮሪያ ከኢትዮጵያ በታች የነበረች ደሃ ሀገር ነበረች። ምስጢራቸው ግን መምህራኖቻቸውን ወደ ውጭ መላክ ብቻ አልነበረም፤ የተመለሱት ምሁራን በሀገራቸው "የመንግስት ሳይንቲስት" ተብለው ትልቅ ክብርና ደመወዝ እንዲያገኙ ማድረጋቸው ነው።
ዛሬ ኮሪያ የሳምሰንግና የሃዩንዳይ ባለቤት የሆነችው በዚያ የጥራት መሠረት ላይ ነው።
በሌላ በኩል የህንድ ተሞክሮ ድብልቅ ነው። ህንድ ዛሬ የዓለም የቴክኖሎጂ ማዕከል ለመሆን የቻለችው በ IIT አማካኝነት ቢሆንም፣ በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ምርጥ ምሁራኖቿን ለሲሊኮን ቫሊ (USA) አሳልፋ ትሰጣለች (Brain Drain)።
ኢትዮጵያ ከህንድ ጋር የጀመረችው ስምምነት ተስፋ ሰጪ ቢሆንም፣ ምሁራኑን በሀገር ውስጥ የሚያቆይ (Retention) ሥርዓት ካልተዘረጋ ግን "ለሰው ሀገር ነፃ የሰው ኃይል ማሰልጠን" ይሆንብናል።
4. ልበ አንጠልጣዩ እውነታ፦ ለምን አይመለሱም?
ኢትዮጵያ ባለፉት 20 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ መምህራንን ወደ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ እና እስያ ልካለች። ተመልሰው ሀገራቸውን ከማገልገል ይልቅ በሄዱበት መቅረትን የመረጡ እንዳሉ የአደባባይ ሀቅ ነው። ለምን?
የደመወዝ ማነስ፦ የአንድ የPhD መምህር የወር ደመወዝ ኑሮን ለማሸነፍ በመክበዱ
የምርምር መርገጥ፦ ለምርምር የሚመደበው በጀት ከጠቅላላ ሀገራዊ ምርት (GDP) ከ 0.5% በታች መሆኑ።
የአካዳሚክ ነፃነት፦ ዩኒቨርሲቲዎች ከፖለቲካ ተጽዕኖ ነፃ አለመሆናቸው።
5. የመፍትሔ አቅጣጫ
መንግስት አሁን የጀመረው የ1,200 መምህራን ስልጠና "የደም ልገሳ" ያህል አስፈላጊ ነው። ነገር ግን ደም የተለገሰው ሰውዬ ውስጣዊ ቁስሉ ካልታከመ ደሙ መፍሰሱ አይቀሬ ነው። ለውጡ እንዲመጣ የሚከተሉት ነጥቦች በቅንጅት መተግበር አለባቸው፦
የምሁራን ክብርና ማበረታቻ፦ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው መምህራን ጥሩ የኑሮ ሁኔታ ሊመቻችላቸው ይገባል።
ከፖለቲካ ነፃ የሆነ አመራር፦ ዩኒቨርሲቲዎች ለዕውቀት ብቻ ታማኝ የሆኑ አመራሮች ያስፈልጓቸዋል።
የምርምር በጀት ማሳደግ፦ ራሳችንን ለመፍጠር ደግሞ ለምርምር የሚሆን ገንዘብ መመደብ ግዴታ ነው።
ማጠቃለያ
የ18 በመቶው እውነታ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ያለበትን ከባድ ችግር ቢያሳይም፣ አሁን የተጀመሩት እንቅስቃሴዎች ግን እንደ "ለውጥ ማለዳ" ሊታዩ ይችላሉ። ኢትዮጵያ በኮንክሪት ሕንጻዎች መኩራቷን ትታ፣ በአእምሮ ግንባታ ላይ ካልተረባረበች፣ ዩኒቨርሲቲዎቻችን ወደፊት "የመቃብር ስፍራዎች" መሆናቸው አይቀሬ ነው። 1,200 መምህራን ብቻ ሳይሆኑ፣ 1,200 የነፃነት እና የፈጠራ አውድማዎች ያስፈልጉናል።
በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት የታየው የዩኒቨርሲቲዎች መስፋፋት በብዙዎች ዘንድ "የቁጥር አብዮት" ተብሎ ሲወደስ ቆይቷል። ከመሬት እንደሚበቅል እንጉዳይ በየክልሉ የተተከሉ ዘመናዊ ሕንፃዎች፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን እቅፍ አድርገው ሲቀበሉ ማየት ለሀገር ተስፋ ነበር። ይሁን እንጂ፣ ሰሞኑን በትምህርት ሚኒስቴር ይፋ የተደረገው አንድ መርዶ መሰል መረጃ የዚህን አብዮት ውስጣዊ ይዘት ፍንትው አድርጎ አሳይቷል፦
የኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መምህራን የዶክትሬት ዲግሪ (PhD) ስብጥር 18 በመቶ ብቻ ነው።
ይህ ቁጥር ተራ አኃዝ አይደለም፤ የሀገሪቱን የዕውቀት ማገር የነቀነቀ፣ ጥበብ በደረቀበት ምድር ላይ የቆምን መሆናችንን የሚያሳብቅ "የአእምሮ ደም ማነስ" ምልክት ነው። 82 በመቶው የሀገሪቱ ከፍተኛ ትምህርት የሚመራው ገና በሁለተኛ ዲግሪና በለጋ ወጣት መምህራን መሆኑ፣ የነገዋን ኢትዮጵያ የሚረከበው ትውልድ በምን ዓይነት የዕውቀት ጥራት ላይ እንዳለ ያሳስባል።
1. የቁጥሮች ቋንቋ እና የዓለም አቀፉ መድረክ መርዶ
በዓለም አቀፍ ደረጃ የከፍተኛ ትምህርት ጥራት የሚለካው በሕንጻዎች ርዝመት ወይም በተማሪዎች ብዛት ሳይሆን፣ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚመነጨው አዲስ ዕውቀት (Knowledge Production) ነው። የዓለም ባንክ እና የዩኔስኮ (UNESCO) ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ አንድ ሀገር ወደ ኢንዱስትሪ ሽግግር ለማምራትና በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን ቢያንስ 40% እና ከዚያ በላይ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው መምህራን ያስፈልጓታል።
የኢትዮጵያን 18% ከጎረቤት ሀገራት ተሞክሮ ጋር ስናነጻጽረው እውነታው ይበልጥ ልብ አንጠልጣይ ይሆናል። ለምሳሌ ኬንያ ይህንን ቁጥር ከ35% በላይ ለማድረስ ያደረገችው ጥረት በምስራቅ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል (Silicon Savannah) እንድትሆን አስችሏታል። ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ቁጥሩን ወደ 50% በማስጠጋቷ አህጉራዊ የምርምር ቁንጮ ለመሆን በቅታለች። በኢትዮጵያ ግን አሁንም 82 በመቶው ትምህርት የሚሰጠው በወጣት መምህራን መሆኑ፣ ተማሪዎች ከአዲስ የምርምር ግኝቶች ይልቅ የቆዩ ንድፈ-ሀሳቦችን ብቻ እንዲቀሰሙ አድርጓቸዋል።
ይህ ሁኔታ "ዕውር ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ጉድጓድ ይገባሉ" የሚለውን ስጋት እውን ያደርገዋል።
2. የእውቀት ነፃነት ወይስ የዲግሪ ክምችት?
ታላቁ የግሪክ ፈላስፋ ፕላቶ በ"ሪፐብሊክ" መጽሐፉ ላይ "ፈላስፋ ነገሥታት" ሀገርን መምራት እንዳለባቸው ሲሰብክ፣ እውቀት ከሥልጣን ጋር መጣመር እንዳለበት ያምን ነበር። በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች "እውነትን" ከመፈለግ ይልቅ "ምስክር ወረቀት" ለማተም የሚሯሯጡ ፋብሪካዎች ሲመስሉ ይስተዋላል።
ከልብ ለማስተማር የሚተጉም ተቋማትም እንዳሉ መካድ የለብንም።
ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪውን ለነፃነትና ለፈጠራ ከማዘጋጀት ይልቅ፣ ለሥራ ቅጥር ወረፋ ሲያዝጋጁ ብዙ ጊዜ ተስተውለዋል።
ጀርመናዊው ፈላስፋ ማርቲን ሄይዴገር ስለ ቴክኖሎጂ ሲተነትን፣ ቴክኖሎጂ መሣሪያ ብቻ ሳይሆን "የመግለጫ መንገድ" ነው ይላል።
ኢትዮጵያ 1,200 መምህራንን ወደ ህንድ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች (IIT) ለመላክ ማቀዷ፣ ሄይዴገር እንደሚለው "የሰው ኃይል ክምችት" የመፍጠር ትልቅ ጥረት ነው። ሆኖም ሚዛናዊው ጥያቄ፦ እነዚህ መምህራን ሲመለሱ የህንድን ቴክኖሎጂ ይዘው ይመጣሉ ወይስ የኢትዮጵያን ችግር በቴክኖሎጂ የሚፈታ አእምሮ?
ለውጡ የሚመጣው በዲግሪው ብዛት ሳይሆን በዲግሪው ውስጥ ባለው የነፃነት መንፈስ ነው።
3. የሀገራት ተሞክሮ፦ የደቡብ ኮሪያ እና የህንድ ትምህርት
ኢትዮጵያ ልትማርባቸው የሚገቡ ሁለት ታላላቅ ተሞክሮዎች አሉ። አንደኛው የደቡብ ኮሪያ ተዓምር ነው። በ1960ዎቹ ኮሪያ ከኢትዮጵያ በታች የነበረች ደሃ ሀገር ነበረች። ምስጢራቸው ግን መምህራኖቻቸውን ወደ ውጭ መላክ ብቻ አልነበረም፤ የተመለሱት ምሁራን በሀገራቸው "የመንግስት ሳይንቲስት" ተብለው ትልቅ ክብርና ደመወዝ እንዲያገኙ ማድረጋቸው ነው።
ዛሬ ኮሪያ የሳምሰንግና የሃዩንዳይ ባለቤት የሆነችው በዚያ የጥራት መሠረት ላይ ነው።
በሌላ በኩል የህንድ ተሞክሮ ድብልቅ ነው። ህንድ ዛሬ የዓለም የቴክኖሎጂ ማዕከል ለመሆን የቻለችው በ IIT አማካኝነት ቢሆንም፣ በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ምርጥ ምሁራኖቿን ለሲሊኮን ቫሊ (USA) አሳልፋ ትሰጣለች (Brain Drain)።
ኢትዮጵያ ከህንድ ጋር የጀመረችው ስምምነት ተስፋ ሰጪ ቢሆንም፣ ምሁራኑን በሀገር ውስጥ የሚያቆይ (Retention) ሥርዓት ካልተዘረጋ ግን "ለሰው ሀገር ነፃ የሰው ኃይል ማሰልጠን" ይሆንብናል።
4. ልበ አንጠልጣዩ እውነታ፦ ለምን አይመለሱም?
ኢትዮጵያ ባለፉት 20 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ መምህራንን ወደ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ እና እስያ ልካለች። ተመልሰው ሀገራቸውን ከማገልገል ይልቅ በሄዱበት መቅረትን የመረጡ እንዳሉ የአደባባይ ሀቅ ነው። ለምን?
የደመወዝ ማነስ፦ የአንድ የPhD መምህር የወር ደመወዝ ኑሮን ለማሸነፍ በመክበዱ
የምርምር መርገጥ፦ ለምርምር የሚመደበው በጀት ከጠቅላላ ሀገራዊ ምርት (GDP) ከ 0.5% በታች መሆኑ።
የአካዳሚክ ነፃነት፦ ዩኒቨርሲቲዎች ከፖለቲካ ተጽዕኖ ነፃ አለመሆናቸው።
5. የመፍትሔ አቅጣጫ
መንግስት አሁን የጀመረው የ1,200 መምህራን ስልጠና "የደም ልገሳ" ያህል አስፈላጊ ነው። ነገር ግን ደም የተለገሰው ሰውዬ ውስጣዊ ቁስሉ ካልታከመ ደሙ መፍሰሱ አይቀሬ ነው። ለውጡ እንዲመጣ የሚከተሉት ነጥቦች በቅንጅት መተግበር አለባቸው፦
የምሁራን ክብርና ማበረታቻ፦ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው መምህራን ጥሩ የኑሮ ሁኔታ ሊመቻችላቸው ይገባል።
ከፖለቲካ ነፃ የሆነ አመራር፦ ዩኒቨርሲቲዎች ለዕውቀት ብቻ ታማኝ የሆኑ አመራሮች ያስፈልጓቸዋል።
የምርምር በጀት ማሳደግ፦ ራሳችንን ለመፍጠር ደግሞ ለምርምር የሚሆን ገንዘብ መመደብ ግዴታ ነው።
ማጠቃለያ
የ18 በመቶው እውነታ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ያለበትን ከባድ ችግር ቢያሳይም፣ አሁን የተጀመሩት እንቅስቃሴዎች ግን እንደ "ለውጥ ማለዳ" ሊታዩ ይችላሉ። ኢትዮጵያ በኮንክሪት ሕንጻዎች መኩራቷን ትታ፣ በአእምሮ ግንባታ ላይ ካልተረባረበች፣ ዩኒቨርሲቲዎቻችን ወደፊት "የመቃብር ስፍራዎች" መሆናቸው አይቀሬ ነው። 1,200 መምህራን ብቻ ሳይሆኑ፣ 1,200 የነፃነት እና የፈጠራ አውድማዎች ያስፈልጉናል።
5 months ago
በሕንድ ደም የተለገሳቸው ሕፃናት ለኤችአይቪ መጋለጣቸው ተሰማ
#ethiopia | በሕንድ በማድያ ፕራዴሽ ግዛት በዘር የሚተላለፍ የነጭ ደም ሕዋስ እክል (ታላሴሚያ) ያለባቸውና ዕድሜያቸው ከ3 እስከ 15 የሆኑ አምስት ሕፃናት፣ ሕይወታቸውን ለማዳን በተደረገላቸው የደም ልገሳ ምክንያት ለኤችአይቪ (HIV) ቫይረስ መጋለጣቸው ተረጋገጠ።
💉 የታላሴሚያ ሕክምና እና የተፈጠረው አደጋ
ታላሴሚያ ያለባቸው ሕፃናት በሰውነታቸው ውስጥ በቂ የደም ፕሮቲን (Hemoglobin) ስለማይመረት፣ ሕይወታቸውን ለማስቀጠል በየጊዜው የደም ልገሳ ያስፈልጋቸዋል። ሆኖም በሳንታ ግዛት በሚገኙ የመንግሥትና የግል ሆስፒታሎች ደም የተሰጣቸው እነዚህ ሕፃናት፣ ደሙ በትክክል ሳይመረመር በመሰጠቱ ለቫይረሱ ተጋልጠዋል።
🔍 የምርመራው ውጤት ምን ይላል?
* የወላጆች ሁኔታ፦ ከአምስቱ ሕፃናት መካከል የአንዱ ብቻ ወላጆች ቫይረሱ ያለባቸው ሲሆን፣ የቀሩት አራት ሕፃናት ወላጆች ግን ከቫይረሱ ነፃ ናቸው። ይህም ቫይረሱ የተላለፈው ከእናት ወደ ልጅ ሳይሆን በሕክምናው ሂደት መሆኑን ያረጋግጣል።
* የቴክኖሎጂ ክፍተት፦ የሕክምና ባለሥልጣናት እንደሚሉት፣ ደም ለጋሹ በቅርብ ጊዜ የተያዘ ከሆነ በምርመራ ወቅት ቫይረሱ ላይታወቅ የሚችልበት አጋጣሚ (Window Period) ለክስተቱ መንስኤ ሊሆን ይችላል።
⚖️ የተወሰደ እርምጃ
በዚህ አስደንጋጭ ክስተት ዙሪያ የሚመራ ልዩ መርማሪ ኮሚቴ ተዋቅሯል። ተመሳሳይ ሁኔታ ቀደም ሲል በጃራካንድ ግዛትም ተከስቶ ከ8 ዓመት በታች የሆኑ አምስት ሕፃናት ለቫይረሱ መጋለጣቸው ይታወሳል። በአሁኑ ወቅት ሕፃናቱ የፀረ-ኤችአይቪ (ART) ሕክምና እንዲጀምሩ ተደርጓል።
📊 በሕንድ የኤችአይቪ ሁኔታ ባጭሩ
* ጠቅላላ ተላላፊዎች፦ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ
* በዓመት የሚያዙ ሰዎች፦ 66 ሺህ በላይ
* ሕክምና ላይ ያሉ፦ 1.6 ሚሊዮን በላይ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሕንድ #ጤና #ኤችአይቪ #ታላሴሚያ #የደምልገሳ #ሕፃናት #ሕክምና #የዓለምዜና #indiahealth #hivprevention
#ethiopia | በሕንድ በማድያ ፕራዴሽ ግዛት በዘር የሚተላለፍ የነጭ ደም ሕዋስ እክል (ታላሴሚያ) ያለባቸውና ዕድሜያቸው ከ3 እስከ 15 የሆኑ አምስት ሕፃናት፣ ሕይወታቸውን ለማዳን በተደረገላቸው የደም ልገሳ ምክንያት ለኤችአይቪ (HIV) ቫይረስ መጋለጣቸው ተረጋገጠ።
💉 የታላሴሚያ ሕክምና እና የተፈጠረው አደጋ
ታላሴሚያ ያለባቸው ሕፃናት በሰውነታቸው ውስጥ በቂ የደም ፕሮቲን (Hemoglobin) ስለማይመረት፣ ሕይወታቸውን ለማስቀጠል በየጊዜው የደም ልገሳ ያስፈልጋቸዋል። ሆኖም በሳንታ ግዛት በሚገኙ የመንግሥትና የግል ሆስፒታሎች ደም የተሰጣቸው እነዚህ ሕፃናት፣ ደሙ በትክክል ሳይመረመር በመሰጠቱ ለቫይረሱ ተጋልጠዋል።
🔍 የምርመራው ውጤት ምን ይላል?
* የወላጆች ሁኔታ፦ ከአምስቱ ሕፃናት መካከል የአንዱ ብቻ ወላጆች ቫይረሱ ያለባቸው ሲሆን፣ የቀሩት አራት ሕፃናት ወላጆች ግን ከቫይረሱ ነፃ ናቸው። ይህም ቫይረሱ የተላለፈው ከእናት ወደ ልጅ ሳይሆን በሕክምናው ሂደት መሆኑን ያረጋግጣል።
* የቴክኖሎጂ ክፍተት፦ የሕክምና ባለሥልጣናት እንደሚሉት፣ ደም ለጋሹ በቅርብ ጊዜ የተያዘ ከሆነ በምርመራ ወቅት ቫይረሱ ላይታወቅ የሚችልበት አጋጣሚ (Window Period) ለክስተቱ መንስኤ ሊሆን ይችላል።
⚖️ የተወሰደ እርምጃ
በዚህ አስደንጋጭ ክስተት ዙሪያ የሚመራ ልዩ መርማሪ ኮሚቴ ተዋቅሯል። ተመሳሳይ ሁኔታ ቀደም ሲል በጃራካንድ ግዛትም ተከስቶ ከ8 ዓመት በታች የሆኑ አምስት ሕፃናት ለቫይረሱ መጋለጣቸው ይታወሳል። በአሁኑ ወቅት ሕፃናቱ የፀረ-ኤችአይቪ (ART) ሕክምና እንዲጀምሩ ተደርጓል።
📊 በሕንድ የኤችአይቪ ሁኔታ ባጭሩ
* ጠቅላላ ተላላፊዎች፦ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ
* በዓመት የሚያዙ ሰዎች፦ 66 ሺህ በላይ
* ሕክምና ላይ ያሉ፦ 1.6 ሚሊዮን በላይ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሕንድ #ጤና #ኤችአይቪ #ታላሴሚያ #የደምልገሳ #ሕፃናት #ሕክምና #የዓለምዜና #indiahealth #hivprevention
Sponsored by
Surafel
6 months ago
አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን አስመልክቶ 7ኛውን የደም ልገሳ መርሐ ግብር አካሄደ
#ethiopia | አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ፤ ከ"ሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን" ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን 7ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሐ ግብር ዛሬ ታኅሣሥ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. አከናወነ።
ባንኩ "ሰብአዊነት" (Humanity) ብሎ ከለያቸው ስድስት ዐበይት ተቋማዊ እሴቶቹ መካከል አንዱን በተግባር ለማዋል እና የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ያለመው ይህ መርሐ ግብር፤ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በድምቀት ተካሂዷል።
በዚሁ የልገሳ መርሐ ግብር ላይ የአሐዱ ባንክ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች፣ ሠራተኞች እንዲሁም የሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ኃላፊዎች በመገኘት ደም ለግሰዋል።
#ethiopia | አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ፤ ከ"ሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን" ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን 7ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሐ ግብር ዛሬ ታኅሣሥ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. አከናወነ።
ባንኩ "ሰብአዊነት" (Humanity) ብሎ ከለያቸው ስድስት ዐበይት ተቋማዊ እሴቶቹ መካከል አንዱን በተግባር ለማዋል እና የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ያለመው ይህ መርሐ ግብር፤ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በድምቀት ተካሂዷል።
በዚሁ የልገሳ መርሐ ግብር ላይ የአሐዱ ባንክ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች፣ ሠራተኞች እንዲሁም የሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ኃላፊዎች በመገኘት ደም ለግሰዋል።
6 months ago
ዩኒቨርስ የህክምና ማዕከል ተመረቀ!
#fastmereja I ዩኒቨርስ የህክምና ማዕከል ተደራሽነቱን በማስፋት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች በተገኙበት በዛሬዉ እለት ተመርቋል።
ላለፉት አመታት በውስጥ ደዌ ህክምና እስፔሻሊቲ ክሊኒክ ማህበረሰቡን ሲያገለግል የነበረው ዩኒቨርስ ክሊኒክ አሁን ተደራሽነቱን ለማስፋት ቀድሞ የነበሩ ስመጥር እስፔሻሊስት ሃኪሞች በተጨማሪ ሌሎች በሞያው ጥርሳቸውን የነቀሉ እስፔሻሊስት ሃኪሞች እና ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን በመጨመር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ወደ ዩኒቨርስ ህክምና ማዕከል አድጎ መከፈቱን ነዉ የተገለፀዉ።
ዩኒቨርስ የህክምና ማዕከል ከፍተኛ ቴክኖሎጂን የሚጠይቁ እንዲሁም ጥራቱን የጠበቁ ህክምናዎችን ከብቁ ባለሙያዎች ጋር በመያዝ የ24 ሰዓት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ ገብቷል።
ድርጅቱ ብዙ የህክምና ምርመራዎችንና አገልግሎት ማድረግ እንደሚችል ገልፀዉ አገልግሎቱን ይበልጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅቱን ማጠናቀቁንም እንዲሁም በቀጣይ ሁለት አመታት ተደራሽነቱን አስፍቶ ወደ ሆስፒታል ለማሳደግ እንደታቀደ የዩኒቨርስ ህክምና ማዕከል መስራች እና ባለቤት ዶ/ር ጉደታ ይመና ገልፀዋል።
ይህ የህክምና ማዕከል በቋሚነት ለ40 ሰዎች የስራ ዕድል እንደከፈተም ተገልፆ የደም ልገሳ መርኃ ግብርም ተከናዉኗል።
#fastmereja I ዩኒቨርስ የህክምና ማዕከል ተደራሽነቱን በማስፋት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች በተገኙበት በዛሬዉ እለት ተመርቋል።
ላለፉት አመታት በውስጥ ደዌ ህክምና እስፔሻሊቲ ክሊኒክ ማህበረሰቡን ሲያገለግል የነበረው ዩኒቨርስ ክሊኒክ አሁን ተደራሽነቱን ለማስፋት ቀድሞ የነበሩ ስመጥር እስፔሻሊስት ሃኪሞች በተጨማሪ ሌሎች በሞያው ጥርሳቸውን የነቀሉ እስፔሻሊስት ሃኪሞች እና ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን በመጨመር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ወደ ዩኒቨርስ ህክምና ማዕከል አድጎ መከፈቱን ነዉ የተገለፀዉ።
ዩኒቨርስ የህክምና ማዕከል ከፍተኛ ቴክኖሎጂን የሚጠይቁ እንዲሁም ጥራቱን የጠበቁ ህክምናዎችን ከብቁ ባለሙያዎች ጋር በመያዝ የ24 ሰዓት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ ገብቷል።
ድርጅቱ ብዙ የህክምና ምርመራዎችንና አገልግሎት ማድረግ እንደሚችል ገልፀዉ አገልግሎቱን ይበልጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅቱን ማጠናቀቁንም እንዲሁም በቀጣይ ሁለት አመታት ተደራሽነቱን አስፍቶ ወደ ሆስፒታል ለማሳደግ እንደታቀደ የዩኒቨርስ ህክምና ማዕከል መስራች እና ባለቤት ዶ/ር ጉደታ ይመና ገልፀዋል።
ይህ የህክምና ማዕከል በቋሚነት ለ40 ሰዎች የስራ ዕድል እንደከፈተም ተገልፆ የደም ልገሳ መርኃ ግብርም ተከናዉኗል።
7 months ago
በዚህ ምድር ትልቁ ለሰው ልጅ ልትሰጡት የምትችሉት ውዱ ስጦታ ደም ነው። ደም የህይወት ስጦታ ነው። አንድ ጊዜ በሰጣችሁት ደም የሶስት ሰዎች ህይወት ማዳን ትችላላችሁ።
ደም ስትለግሱ ...የምትሰጡት ለማታቁት ሰዎ ነው። የምታድኑት በምንም አጋጣሚ አጊንታችሁት ለማታቁት ሰዉ ሊሆን ይችላል። የበረታች የዳነች ነብስ ግን ዘላለማችሁን ስታመሰግን እና ስትመርቃችሁ ትቆያለች።
ነገ እኛስ የት እንገኝ ይሁን ?
ዛሬ ላይ መለገስ ከቻላችሁ ... ይሄ እንዳያመልጣችሁ 😊
ኑ አብረን ለብዙዎች የነገ ማየት ምክንያት እንሁን ...
10ኛ ዙር የደም ልገሳ በሀገራችን 20+ ከተሞች በካንሰር ታማሚ ህፃናት ስም የተዘጋጀ ህዳር 27 እና 28 በሀገራችን 20 ከተሞች እና በመላው ሃገሪቱ በሚገኙ የደም ባንኮች ይካሄዳል።
ኑ በደማች አዲስ ታሪክ እንስራ። በሚተካውን ደም የማይተካውን የሰው ልጅ ህይወት እናድን። ለካንሰር ታማሚ ህፃናት የነገን የማየት ተስፋ ምክንያት እንሁን ።
መምጣትዎን በዚህ ሊንክ ያረጋግጡ
https://www.facebook.com/s...
#ህዳር27እና28 #20የሀገራችንከተሞች #የካንሰርታማሚህፃናት #10ኛዙርየደምልገሳመርሃግብር #ኑበደማችአዲስታሪክእንስራ🙌
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች
ደም ስትለግሱ ...የምትሰጡት ለማታቁት ሰዎ ነው። የምታድኑት በምንም አጋጣሚ አጊንታችሁት ለማታቁት ሰዉ ሊሆን ይችላል። የበረታች የዳነች ነብስ ግን ዘላለማችሁን ስታመሰግን እና ስትመርቃችሁ ትቆያለች።
ነገ እኛስ የት እንገኝ ይሁን ?
ዛሬ ላይ መለገስ ከቻላችሁ ... ይሄ እንዳያመልጣችሁ 😊
ኑ አብረን ለብዙዎች የነገ ማየት ምክንያት እንሁን ...
10ኛ ዙር የደም ልገሳ በሀገራችን 20+ ከተሞች በካንሰር ታማሚ ህፃናት ስም የተዘጋጀ ህዳር 27 እና 28 በሀገራችን 20 ከተሞች እና በመላው ሃገሪቱ በሚገኙ የደም ባንኮች ይካሄዳል።
ኑ በደማች አዲስ ታሪክ እንስራ። በሚተካውን ደም የማይተካውን የሰው ልጅ ህይወት እናድን። ለካንሰር ታማሚ ህፃናት የነገን የማየት ተስፋ ምክንያት እንሁን ።
መምጣትዎን በዚህ ሊንክ ያረጋግጡ
https://www.facebook.com/s...
#ህዳር27እና28 #20የሀገራችንከተሞች #የካንሰርታማሚህፃናት #10ኛዙርየደምልገሳመርሃግብር #ኑበደማችአዲስታሪክእንስራ🙌
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች
7 months ago
አንድ ጊዜ በሰጣችሁት ደም የሦስት ሰዎች ህይወት ማዳን ትችላላችሁ
#ethiopia | በዚህ ምድር ትልቁ ለሰው ልጅ ልትሰጡት የምትችሉት ውዱ ስጦታ ደም ነው። ደም የህይወት ስጦታ ነው። አንድ ጊዜ በሰጣችሁት ደም የሦስት ሰዎች ህይወት ማዳን ትችላላችሁ።
ደም ስትለግሱ ...የምትሰጡት ለማታቁት ሰዎ ነው። የምታድኑት በምንም አጋጣሚ አጊንታችሁት ለማታቁት ሰዉ ሊሆን ይችላል። የበረታች የዳነች ነብስ ግን ዘላለማችሁን ስታመሰግን እና ስትመርቃችሁ ትቆያለች።
ነገ እኛስ የት እንገኝ ይሁን ?
ዛሬ ላይ መለገስ ከቻላችሁ ... ይሄ እንዳያመልጣችሁ 😊
ኑ አብረን ለብዙዎች የነገ ማየት ምክንያት እንሁን ...
10ኛ ዙር የደም ልገሳ በሀገራችን 20+ ከተሞች በካንሰር ታማሚ ህፃናት ስም የተዘጋጀ ህዳር 27 እና 28 በሀገራችን 20 ከተሞች እና በመላው ሃገሪቱ በሚገኙ የደም ባንኮች ይካሄዳል።
ኑ በደማች አዲስ ታሪክ እንስራ። በሚተካውን ደም የማይተካውን የሰው ልጅ ህይወት እናድን። ለካንሰር ታማሚ ህፃናት የነገን የማየት ተስፋ ምክንያት እንሁን ።
መምጣትዎን በዚህ ሊንክ ያረጋግጡ
https://www.facebook.com/s...
#ህዳር27እና28 #20የሀገራችንከተሞች #የካንሰርታማሚህፃናት #10ኛዙርየደምልገሳመርሃግብር #ኑበደማችአዲስታሪክእንስራ🙌
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች
#ethiopia | በዚህ ምድር ትልቁ ለሰው ልጅ ልትሰጡት የምትችሉት ውዱ ስጦታ ደም ነው። ደም የህይወት ስጦታ ነው። አንድ ጊዜ በሰጣችሁት ደም የሦስት ሰዎች ህይወት ማዳን ትችላላችሁ።
ደም ስትለግሱ ...የምትሰጡት ለማታቁት ሰዎ ነው። የምታድኑት በምንም አጋጣሚ አጊንታችሁት ለማታቁት ሰዉ ሊሆን ይችላል። የበረታች የዳነች ነብስ ግን ዘላለማችሁን ስታመሰግን እና ስትመርቃችሁ ትቆያለች።
ነገ እኛስ የት እንገኝ ይሁን ?
ዛሬ ላይ መለገስ ከቻላችሁ ... ይሄ እንዳያመልጣችሁ 😊
ኑ አብረን ለብዙዎች የነገ ማየት ምክንያት እንሁን ...
10ኛ ዙር የደም ልገሳ በሀገራችን 20+ ከተሞች በካንሰር ታማሚ ህፃናት ስም የተዘጋጀ ህዳር 27 እና 28 በሀገራችን 20 ከተሞች እና በመላው ሃገሪቱ በሚገኙ የደም ባንኮች ይካሄዳል።
ኑ በደማች አዲስ ታሪክ እንስራ። በሚተካውን ደም የማይተካውን የሰው ልጅ ህይወት እናድን። ለካንሰር ታማሚ ህፃናት የነገን የማየት ተስፋ ምክንያት እንሁን ።
መምጣትዎን በዚህ ሊንክ ያረጋግጡ
https://www.facebook.com/s...
#ህዳር27እና28 #20የሀገራችንከተሞች #የካንሰርታማሚህፃናት #10ኛዙርየደምልገሳመርሃግብር #ኑበደማችአዲስታሪክእንስራ🙌
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች
7 months ago
''የምንሠጠው ስለተረፈን አይደለም'' ዶ/ር ፍቅረማሪያም ጉደታ
📌ያለጊዜያቸው የተወለዱ (Preterm Birth) ጨቅላ ህፃናትን ቀን በማስመልከት ግንዛቤ ማስጨበጫ ተደረገ
#ethiopia | ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል ለ25ኛ ዓመት የምስረታ ክብረ በዓሉ ምክንያት በማድረግ ከሚያከናውናቸው 25 የበጎ አድራጎት ሥራዎች መካከል አንዱን ትልቅ መርሐ ግብር ዛሬ አከናውኗል።
የመርሐ ግብሩ ዋና ትኩረት ያለጊዜያቸው የተወለዱ ጨቅላ ህፃናትን በተመለከተ ግንዛቤን ማስጨበጥ እና ድጋፍ ማድረግ ነው ተብሏል።
የሆስፒታሉ መሥራች የሆኑት ዶክተር ፍቅረማሪያም ጉደታ እንደገለጹት፣ ''የምንሠጠው ስለተረፈን አይደለም ፤ሳይኖረንም እንሰጣለን ፤ መቆረስ የኛ መርህ ነው'' ብለዋል።
ይህንኑ ቁርጠኝነት ለማሳየት ሆስፒታሉ ባለፈው ሐሙስ የደም ልገሳ መርሐ ግብር ያካሄደ ሲሆን፣ 20 የሆስፒታሉ ባልደረቦች ደም መለገሳቸውን ሲስተር ቅድስት ሀብተማሪያም ተናግረዋል።
ዛሬ በተካሄደው የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር ላይ የተገኙት የጨቅላ ሕፃናት ሠብ ስፔሻሊስት ዶክተር ሙሉዓለም ገሠሠ ያለጊዜ መወለድ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ሊያጋጥም እንደሚችል ገልጸዋል።ዶ/ር ሙሉዓለም አክለውም በጉዳዩ ላይ ለወላጆች እና ለኅብረተሰቡ የባለሙያ ምክርና ግንዛቤ ማስያዝ ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው፣ የደም ልገሳ በጎ አድራጎት መደረጉም “አደራችንን ለመወጣት” ነው ሲሉ አስረድተዋል።
በዛሬው መርሐ ግብር የሆስፒታሉ ብራንድ አምባሳደር አርቲስት ሐረገወይን አሰፋ የተገኝች ሲሆን ''ከሆስፒታሉ ጋር ያስተዋወቀን አጋጣሚ አብሬያቸው እንድሰራ አስችሎኛል'' ብላለች።
በዝግጅቱ ላይ አርቲስት ሄኖክን ጨምሮ የሕክምና ባለሙያዎች እና ወላጆች መሳተፍቸው በስፍራው ተገኝተን አይተናል።
"ወርቃማ ልቦች ፣ አገልጋይ እጆች!" የሚል መርህ ያነገበው ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል፣ የሕክምና አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር ማኅበረሰባዊ አገልግሎቶችን መስጠቱን እንደሚገፋበት አሳውቋል።
📌ያለጊዜያቸው የተወለዱ (Preterm Birth) ጨቅላ ህፃናትን ቀን በማስመልከት ግንዛቤ ማስጨበጫ ተደረገ
#ethiopia | ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል ለ25ኛ ዓመት የምስረታ ክብረ በዓሉ ምክንያት በማድረግ ከሚያከናውናቸው 25 የበጎ አድራጎት ሥራዎች መካከል አንዱን ትልቅ መርሐ ግብር ዛሬ አከናውኗል።
የመርሐ ግብሩ ዋና ትኩረት ያለጊዜያቸው የተወለዱ ጨቅላ ህፃናትን በተመለከተ ግንዛቤን ማስጨበጥ እና ድጋፍ ማድረግ ነው ተብሏል።
የሆስፒታሉ መሥራች የሆኑት ዶክተር ፍቅረማሪያም ጉደታ እንደገለጹት፣ ''የምንሠጠው ስለተረፈን አይደለም ፤ሳይኖረንም እንሰጣለን ፤ መቆረስ የኛ መርህ ነው'' ብለዋል።
ይህንኑ ቁርጠኝነት ለማሳየት ሆስፒታሉ ባለፈው ሐሙስ የደም ልገሳ መርሐ ግብር ያካሄደ ሲሆን፣ 20 የሆስፒታሉ ባልደረቦች ደም መለገሳቸውን ሲስተር ቅድስት ሀብተማሪያም ተናግረዋል።
ዛሬ በተካሄደው የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር ላይ የተገኙት የጨቅላ ሕፃናት ሠብ ስፔሻሊስት ዶክተር ሙሉዓለም ገሠሠ ያለጊዜ መወለድ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ሊያጋጥም እንደሚችል ገልጸዋል።ዶ/ር ሙሉዓለም አክለውም በጉዳዩ ላይ ለወላጆች እና ለኅብረተሰቡ የባለሙያ ምክርና ግንዛቤ ማስያዝ ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው፣ የደም ልገሳ በጎ አድራጎት መደረጉም “አደራችንን ለመወጣት” ነው ሲሉ አስረድተዋል።
በዛሬው መርሐ ግብር የሆስፒታሉ ብራንድ አምባሳደር አርቲስት ሐረገወይን አሰፋ የተገኝች ሲሆን ''ከሆስፒታሉ ጋር ያስተዋወቀን አጋጣሚ አብሬያቸው እንድሰራ አስችሎኛል'' ብላለች።
በዝግጅቱ ላይ አርቲስት ሄኖክን ጨምሮ የሕክምና ባለሙያዎች እና ወላጆች መሳተፍቸው በስፍራው ተገኝተን አይተናል።
"ወርቃማ ልቦች ፣ አገልጋይ እጆች!" የሚል መርህ ያነገበው ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል፣ የሕክምና አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር ማኅበረሰባዊ አገልግሎቶችን መስጠቱን እንደሚገፋበት አሳውቋል።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
በልደት ቀኑ ደም እያሰለገሰ የሚገኘው ወጣት
****************
ግዛቱ አማረ ይባላል ነዋሪነቱ በጅማ ከተማ ሲሆን ሚያዚያ 28 የተወለደበትን ቀን በማስመልከት የደም ልገሳ በማዘጋጀት ብዙዎች እንዲሳተፉ አድርጓል።
ይህ አርኣያነት ያለውን ተግባር እየሰራ የሚገኘውና የሚዲያ ባለሙያው ግዛቱ አማረ በራሱ ማኅበራዊ ሚዲያ ቅስቀሳ በማድረግ በየ3 ወሩ ወዳጆቹንና በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች በማስለገስ ለ10ኛ ዙር መድረስ ችሏል።
በዛሬው ዕለት ህዳር 06/2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ ማዘውተሪያ 10ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር ስላዘጋጀ በስፍራው ተገኝታችሁ እንድትለግሱ ጥሪ ያስተላልፋል።
****************
ግዛቱ አማረ ይባላል ነዋሪነቱ በጅማ ከተማ ሲሆን ሚያዚያ 28 የተወለደበትን ቀን በማስመልከት የደም ልገሳ በማዘጋጀት ብዙዎች እንዲሳተፉ አድርጓል።
ይህ አርኣያነት ያለውን ተግባር እየሰራ የሚገኘውና የሚዲያ ባለሙያው ግዛቱ አማረ በራሱ ማኅበራዊ ሚዲያ ቅስቀሳ በማድረግ በየ3 ወሩ ወዳጆቹንና በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች በማስለገስ ለ10ኛ ዙር መድረስ ችሏል።
በዛሬው ዕለት ህዳር 06/2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ ማዘውተሪያ 10ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር ስላዘጋጀ በስፍራው ተገኝታችሁ እንድትለግሱ ጥሪ ያስተላልፋል።
7 months ago
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
7 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
8 months ago
10 ጊዜ ደም የተለገሰው ህፃን በሰላም ተወለደ
#ethiopia | በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ አበበች ጎበና እናቶች እና ሕፃናት ማዕከል በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ደግሞ ለሁለተኛ ጊዜ ታላቅ የሕክምና ስኬት ተመዝግቧል።
በእናቱ ሆድ ውስጥ 10 ጊዜ ደም የተለገሰው ሕፃን በትናንትናው እለት በጤንነት ወደዚህች ምድር ተቀላቅሏል።
ወይዘሮ ሰናይት ታምራት ቀደም ባለው እርግዝናዋ በሾተላይ ችግር ምክንያት ልጇን አጥታለች። በ28 ዓመቷ በድጋሚ ያረገዘችው ይህች እናት "ዳግም ልጄን አጣው ይሆን" በሚል ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ገብታ ነበር።
21 ሳምንት ሲሆናት ከአበበች ጎበና ማዕከል የደረሱት ሐኪሞች በፅንሱ ላይ በሾተላይ ምክንያት ከባድ የደም ማነስ እንዳጋጠመው ደረሱበት።
የተቋሙ ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ገና የ21 ሳምንት ብቻ ዕድሜ ላለው ፅንስ በሆድ ውስጥ ደም የመስጠት ሕክምና ብቸኛው መፍትሔ እንደሆነ ወሰኑ።
"ፅንሱ ገና የ21 ሳምንት በመሆኑ የደም ስሮቹ እጅግ ቀጫጭን ነበሩ። ይሁን እንጂ፣ በማህፀን ውስጥ ደም መስጠት ለፅንሱ ህልውና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነበር።"
የመጀመሪያው እርምጃ: የመጀመሪያው ደም የመለገስ ሕክምና በከፍተኛ ጥንቃቄ ተከናወነ። እናቲቱ የመጀመሪያዎቹን ወራት በሳምንት ሁለት ቀን ለክትትል ስትመጣ ቆይታ፣ ፅንሱ ማደግ ሲጀምር ክትትሉ ወደ ሳምንት አንድ ጊዜ ተቀየረ።
በጥብቅ ክትትል የተደረገለት የደም ልገሳ ሂደት እስከ 10 ጊዜ ቀጠለ።የመወለጃው ጊዜ ሲደርስ እናቲቱ በሰላም 3.5 ኪ.ግ የሚመዝን ጤናማ ልጅ በቀዶ ሕክምና ተገላገላግላለች።
ይህ የሕክምና ስኬት በአፍሪካ: የመጀመሪያው ነው።በዓለም: በእናቱ ሆድ ውስጥ 10 ጊዜ ደም ተለግሶ ስኬታማ የሕክምና ክትትል ያደረገ ሁለተኛው ልጅ ሆኖ በታሪክ ተመዝግቧል። ለመጀመሪያ ጊዜ የተመዘገበው በብራዚል ነበር።
በአሁኑ ሰዓት በአበበች ጎበና እናቶች እና ሕፃናት ማዕከል እናትና ልጅ በመልካም ጤንነት ላይ ይገኛሉ።የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ያገኙት ይህ ስኬት የሚያስመሰግን ነው የተባለ ሲሆን በሕክምናው መስክ ያለንን እመርታ የሚያሳይ ነው ያለው ዳጉ ጆርናል ነው።
#ethiopia | በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ አበበች ጎበና እናቶች እና ሕፃናት ማዕከል በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ደግሞ ለሁለተኛ ጊዜ ታላቅ የሕክምና ስኬት ተመዝግቧል።
በእናቱ ሆድ ውስጥ 10 ጊዜ ደም የተለገሰው ሕፃን በትናንትናው እለት በጤንነት ወደዚህች ምድር ተቀላቅሏል።
ወይዘሮ ሰናይት ታምራት ቀደም ባለው እርግዝናዋ በሾተላይ ችግር ምክንያት ልጇን አጥታለች። በ28 ዓመቷ በድጋሚ ያረገዘችው ይህች እናት "ዳግም ልጄን አጣው ይሆን" በሚል ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ገብታ ነበር።
21 ሳምንት ሲሆናት ከአበበች ጎበና ማዕከል የደረሱት ሐኪሞች በፅንሱ ላይ በሾተላይ ምክንያት ከባድ የደም ማነስ እንዳጋጠመው ደረሱበት።
የተቋሙ ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ገና የ21 ሳምንት ብቻ ዕድሜ ላለው ፅንስ በሆድ ውስጥ ደም የመስጠት ሕክምና ብቸኛው መፍትሔ እንደሆነ ወሰኑ።
"ፅንሱ ገና የ21 ሳምንት በመሆኑ የደም ስሮቹ እጅግ ቀጫጭን ነበሩ። ይሁን እንጂ፣ በማህፀን ውስጥ ደም መስጠት ለፅንሱ ህልውና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነበር።"
የመጀመሪያው እርምጃ: የመጀመሪያው ደም የመለገስ ሕክምና በከፍተኛ ጥንቃቄ ተከናወነ። እናቲቱ የመጀመሪያዎቹን ወራት በሳምንት ሁለት ቀን ለክትትል ስትመጣ ቆይታ፣ ፅንሱ ማደግ ሲጀምር ክትትሉ ወደ ሳምንት አንድ ጊዜ ተቀየረ።
በጥብቅ ክትትል የተደረገለት የደም ልገሳ ሂደት እስከ 10 ጊዜ ቀጠለ።የመወለጃው ጊዜ ሲደርስ እናቲቱ በሰላም 3.5 ኪ.ግ የሚመዝን ጤናማ ልጅ በቀዶ ሕክምና ተገላገላግላለች።
ይህ የሕክምና ስኬት በአፍሪካ: የመጀመሪያው ነው።በዓለም: በእናቱ ሆድ ውስጥ 10 ጊዜ ደም ተለግሶ ስኬታማ የሕክምና ክትትል ያደረገ ሁለተኛው ልጅ ሆኖ በታሪክ ተመዝግቧል። ለመጀመሪያ ጊዜ የተመዘገበው በብራዚል ነበር።
በአሁኑ ሰዓት በአበበች ጎበና እናቶች እና ሕፃናት ማዕከል እናትና ልጅ በመልካም ጤንነት ላይ ይገኛሉ።የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ያገኙት ይህ ስኬት የሚያስመሰግን ነው የተባለ ሲሆን በሕክምናው መስክ ያለንን እመርታ የሚያሳይ ነው ያለው ዳጉ ጆርናል ነው።
10 months ago
9ኛው ዙር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች የደም ልገሳ የፊታችን ቅዳሜ እና እሁድ ነሀሴ 24 እና 25 በሀገራችን 20 ከተሞች እና በመላው ሃገሪቱ በሚገኙ የደም ባንኮች ይካሄዳል።
ኑ በደማች አዲስ ታሪክ እንስራ። በሚተካውን ደም የማይተካውን የሰው ልጅ ህይወት እናድን። ለካንሰር ታማሚ ህፃናት የነገን የማየት ተስፋ ምክንያት እንሁን ።
መምጣትዎን በዚህ ሊንክ ያረጋግጡ
https://www.facebook.com/s...
#ነሀሴ24እና25 #20የሀገራችንከተሞች #የካንሰርታማሚህፃናት #9ኛዙርየደምልገሳመርሃግብር #ኑበደማችአዲስታሪክእንስራ🙌
ኑ በደማች አዲስ ታሪክ እንስራ። በሚተካውን ደም የማይተካውን የሰው ልጅ ህይወት እናድን። ለካንሰር ታማሚ ህፃናት የነገን የማየት ተስፋ ምክንያት እንሁን ።
መምጣትዎን በዚህ ሊንክ ያረጋግጡ
https://www.facebook.com/s...
#ነሀሴ24እና25 #20የሀገራችንከተሞች #የካንሰርታማሚህፃናት #9ኛዙርየደምልገሳመርሃግብር #ኑበደማችአዲስታሪክእንስራ🙌
12 months ago
ሜድስኬፕ ጤና ሳይንስና ቢዝነስ ኮሌጅ እንጅባራ ካምፓስ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን አስመረቀ።
ኮሌጁ ዲፕሎማ መርሃግብር በፋርማሲ፣ በነርሲግ፣ በአካውንቲግ እና ፋይናንስ፣ በኢንፎርሜሽን ኮምንኬሽን ቴክኖሎጂ በዲፕሎማ መርሃ-ግብር ለተከታታይ 3 ዓመታት በመደበኛውና በማታው ፕሮግራም ሲያሰለጥናቸዉ የነበሩ 150 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን በዲግሪ መርሃግብር በማኔጅመንት፣በፋርማሲ ፣በነርሲንግ ሙያዎችም እያስተማረ ይገኛል።
የእለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ ኃላፊ አቶ ታፈረ ከበደ ኮሌጁ ከቀለም ትምህርት ባሻገር ተማሪዎች የተግባር ልምምድ እንዲያደርጉ ያላሰለሰ ጥረት ማድረጉ የሚደነቅ ነዉ ብለዋል።
የሜድስኬፕ ኮሌጅ ዲን አቶ ሰለሞን ባይነስ ኮሌጁ በዘርፉ የተማረ የሰው ሃይል ከማፍራት ጎን ለጎን በማህበረሰብ አገልግሎቶች ዘርፍም ተሰማርቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዉ ከአሁን በፊትም የደም ልገሳ ፣ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የግዕዝ ትምህርት ፣የእንግሊዘኛ ቋንቋ ስልጠና መስጠትን ጨምሮ በተለያየ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት አመርቂ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።
በኮሌጁ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ 150 ተማሪዎችን በጤናና በቢዝነስ ዘርፍ ማስመረቅ መቻሉን የገለፁት አቶ ሰለሞን የሲኦሲ ምዘናውን ሙሉ በሙሉ ማለፍ መቻላቸውን ገልፀዋል
የኮሌጁ ዲን አቶ ሰሎሞን ባይነስ መማር ችግር መፍጠር ሳይሆን ለችግሮች ሳይንሳዊ ዘዴ በመፍጠር ሁነኛ መፍትሄ ማበጀት ላይ ያተኮረ በመሆኑ ተመርቃችሁ ከወጣችሁ በኋላ ማነኛዉም ችግር ቢገጥማችሁ በሰለጠነ መንገድ መፍታት እንዳለባቸዉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
- የምረቃ ፕሮግራሙ ከፍተኛ ዉጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎች የሜዳሊያና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቷል።
ኮሌጁ ዲፕሎማ መርሃግብር በፋርማሲ፣ በነርሲግ፣ በአካውንቲግ እና ፋይናንስ፣ በኢንፎርሜሽን ኮምንኬሽን ቴክኖሎጂ በዲፕሎማ መርሃ-ግብር ለተከታታይ 3 ዓመታት በመደበኛውና በማታው ፕሮግራም ሲያሰለጥናቸዉ የነበሩ 150 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን በዲግሪ መርሃግብር በማኔጅመንት፣በፋርማሲ ፣በነርሲንግ ሙያዎችም እያስተማረ ይገኛል።
የእለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ ኃላፊ አቶ ታፈረ ከበደ ኮሌጁ ከቀለም ትምህርት ባሻገር ተማሪዎች የተግባር ልምምድ እንዲያደርጉ ያላሰለሰ ጥረት ማድረጉ የሚደነቅ ነዉ ብለዋል።
የሜድስኬፕ ኮሌጅ ዲን አቶ ሰለሞን ባይነስ ኮሌጁ በዘርፉ የተማረ የሰው ሃይል ከማፍራት ጎን ለጎን በማህበረሰብ አገልግሎቶች ዘርፍም ተሰማርቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዉ ከአሁን በፊትም የደም ልገሳ ፣ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የግዕዝ ትምህርት ፣የእንግሊዘኛ ቋንቋ ስልጠና መስጠትን ጨምሮ በተለያየ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት አመርቂ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።
በኮሌጁ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ 150 ተማሪዎችን በጤናና በቢዝነስ ዘርፍ ማስመረቅ መቻሉን የገለፁት አቶ ሰለሞን የሲኦሲ ምዘናውን ሙሉ በሙሉ ማለፍ መቻላቸውን ገልፀዋል
የኮሌጁ ዲን አቶ ሰሎሞን ባይነስ መማር ችግር መፍጠር ሳይሆን ለችግሮች ሳይንሳዊ ዘዴ በመፍጠር ሁነኛ መፍትሄ ማበጀት ላይ ያተኮረ በመሆኑ ተመርቃችሁ ከወጣችሁ በኋላ ማነኛዉም ችግር ቢገጥማችሁ በሰለጠነ መንገድ መፍታት እንዳለባቸዉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
- የምረቃ ፕሮግራሙ ከፍተኛ ዉጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎች የሜዳሊያና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቷል።
12 months ago
ሜድስኬፕ ጤና ሳይንስና ቢዝነስ ኮሌጅ እንጅባራ ካምፓስ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን አስመረቀ
#ethiopia | ኮሌጁ ዲፕሎማ መርሃግብር በፋርማሲ፣ በነርሲግ፣ በአካውንቲግ እና ፋይናንስ፣ በኢንፎርሜሽን ኮምንኬሽን ቴክኖሎጂ በዲፕሎማ መርሃ-ግብር ለተከታታይ 3 ዓመታት በመደበኛውና በማታው ፕሮግራም ሲያሰለጥናቸዉ የነበሩ 150 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን በዲግሪ መርሃግብር በማኔጅመንት፣በፋርማሲ ፣በነርሲንግ ሙያዎችም እያስተማረ ይገኛል።
የእለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ ኃላፊ አቶ ታፈረ ከበደ ኮሌጁ ከቀለም ትምህርት ባሻገር ተማሪዎች የተግባር ልምምድ እንዲያደርጉ ያላሰለሰ ጥረት ማድረጉ የሚደነቅ ነዉ ብለዋል።
የሜድስኬፕ ኮሌጅ ዲን አቶ ሰለሞን ባይነስ ኮሌጁ በዘርፉ የተማረ የሰው ሃይል ከማፍራት ጎን ለጎን በማህበረሰብ አገልግሎቶች ዘርፍም ተሰማርቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዉ ከአሁን በፊትም የደም ልገሳ ፣ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የግዕዝ ትምህርት ፣የእንግሊዘኛ ቋንቋ ስልጠና መስጠትን ጨምሮ በተለያየ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት አመርቂ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።
በኮሌጁ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ 150 ተማሪዎችን በጤናና በቢዝነስ ዘርፍ ማስመረቅ መቻሉን የገለፁት አቶ ሰለሞን የሲኦሲ ምዘናውን ሙሉ በሙሉ ማለፍ መቻላቸውን ገልፀዋል
የኮሌጁ ዲን አቶ ሰሎሞን ባይነስ መማር ችግር መፍጠር ሳይሆን ለችግሮች ሳይንሳዊ ዘዴ በመፍጠር ሁነኛ መፍትሄ ማበጀት ላይ ያተኮረ በመሆኑ ተመርቃችሁ ከወጣችሁ በኋላ ማነኛዉም ችግር ቢገጥማችሁ በሰለጠነ መንገድ መፍታት እንዳለባቸዉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
- የምረቃ ፕሮግራሙ ከፍተኛ ዉጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎች የሜዳሊያና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቷል።
#ethiopia | ኮሌጁ ዲፕሎማ መርሃግብር በፋርማሲ፣ በነርሲግ፣ በአካውንቲግ እና ፋይናንስ፣ በኢንፎርሜሽን ኮምንኬሽን ቴክኖሎጂ በዲፕሎማ መርሃ-ግብር ለተከታታይ 3 ዓመታት በመደበኛውና በማታው ፕሮግራም ሲያሰለጥናቸዉ የነበሩ 150 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን በዲግሪ መርሃግብር በማኔጅመንት፣በፋርማሲ ፣በነርሲንግ ሙያዎችም እያስተማረ ይገኛል።
የእለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ ኃላፊ አቶ ታፈረ ከበደ ኮሌጁ ከቀለም ትምህርት ባሻገር ተማሪዎች የተግባር ልምምድ እንዲያደርጉ ያላሰለሰ ጥረት ማድረጉ የሚደነቅ ነዉ ብለዋል።
የሜድስኬፕ ኮሌጅ ዲን አቶ ሰለሞን ባይነስ ኮሌጁ በዘርፉ የተማረ የሰው ሃይል ከማፍራት ጎን ለጎን በማህበረሰብ አገልግሎቶች ዘርፍም ተሰማርቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዉ ከአሁን በፊትም የደም ልገሳ ፣ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የግዕዝ ትምህርት ፣የእንግሊዘኛ ቋንቋ ስልጠና መስጠትን ጨምሮ በተለያየ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት አመርቂ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።
በኮሌጁ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ 150 ተማሪዎችን በጤናና በቢዝነስ ዘርፍ ማስመረቅ መቻሉን የገለፁት አቶ ሰለሞን የሲኦሲ ምዘናውን ሙሉ በሙሉ ማለፍ መቻላቸውን ገልፀዋል
የኮሌጁ ዲን አቶ ሰሎሞን ባይነስ መማር ችግር መፍጠር ሳይሆን ለችግሮች ሳይንሳዊ ዘዴ በመፍጠር ሁነኛ መፍትሄ ማበጀት ላይ ያተኮረ በመሆኑ ተመርቃችሁ ከወጣችሁ በኋላ ማነኛዉም ችግር ቢገጥማችሁ በሰለጠነ መንገድ መፍታት እንዳለባቸዉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
- የምረቃ ፕሮግራሙ ከፍተኛ ዉጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎች የሜዳሊያና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቷል።
Sponsored by
Surafel
Comments