3 months ago
ምን አማረሽ!?"
ኤክስፖና የቤተሰብ ፌስቲቫል በመስቀል አደባባይ
ሻይን ኢትዮጵያ ሚዲያ ኮሙኒኬሽንና ኢቨንትስ "ክብር ለናትነት" (Celebrating Motherhood) በሚል መሪ ቃል ታላቅ ኤክስፖና ፌስቲቫል አዘጋጅቷል።
ዝግጅቱ ከሚያዝያ 23 እስከ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል።
በኤክስፖው የሚቀርቡ አገልግሎቶችና ምርቶች፦
የእናቶችና የሕፃናት ምርቶች፦
የእርግዝናና የአራስነት አልባሳት፣ የሕፃናት ምግቦች፣ ወተት፣ ዳይፐርና የተለያዩ የውበት መጠበቂያዎች።
የጤናና የምክር አገልግሎት፦
የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታሎች፣ ደይ ኬሮችና የባለሙያ ምክር አገልግሎቶች።
የፎቶግራፍና ቪዲዮ ዝግጅት፦
የገንፎ ቀመሳ፣ የጋራ ቤቢ ሻወርና የኬክ ቆረሳ በዘመናዊና ባህላዊ ዲኮር የታጀበ።
የአባቶች ጥግ (Dad’s Corner)፦ ለአባቶች ልዩ የጨቅላ ሕፃናት እንክብካቤ አሰጣጥ ሥልጠና የሚሰጥበት።
በጎ አድራጎትና መዝናኛ፦
የደም ልገሳ ፕሮግራም እንዲሁም ለልጆች ሰፊ የመጫወቻ ስፍራ ተዘጋጅቷል።
ይህ አዲስና ትልቅ ኤክስፖ ድርጅትዎን ለማስተዋወቅ፣ ለመሸጥና ለመሸመት እንዲሁም ከቤተሰብ ጋር ለመዝናናት የተመቻቸ በመሆኑ እንዳያመልጥዎ!
ለበለጠ መረጃ ስልክ፦
0945955949
#getu #ethiopia #minamareshexpo #celebratingmotherhood #addisababa #meskelsquare #familyfestival #momsandbabies #parentingexpo #shineethiopia #ምንአማረሽ #ኤክስፖ #ናትነት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ኤክስፖና የቤተሰብ ፌስቲቫል በመስቀል አደባባይ
ሻይን ኢትዮጵያ ሚዲያ ኮሙኒኬሽንና ኢቨንትስ "ክብር ለናትነት" (Celebrating Motherhood) በሚል መሪ ቃል ታላቅ ኤክስፖና ፌስቲቫል አዘጋጅቷል።
ዝግጅቱ ከሚያዝያ 23 እስከ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል።
በኤክስፖው የሚቀርቡ አገልግሎቶችና ምርቶች፦
የእናቶችና የሕፃናት ምርቶች፦
የእርግዝናና የአራስነት አልባሳት፣ የሕፃናት ምግቦች፣ ወተት፣ ዳይፐርና የተለያዩ የውበት መጠበቂያዎች።
የጤናና የምክር አገልግሎት፦
የእናቶችና የሕፃናት ሆስፒታሎች፣ ደይ ኬሮችና የባለሙያ ምክር አገልግሎቶች።
የፎቶግራፍና ቪዲዮ ዝግጅት፦
የገንፎ ቀመሳ፣ የጋራ ቤቢ ሻወርና የኬክ ቆረሳ በዘመናዊና ባህላዊ ዲኮር የታጀበ።
የአባቶች ጥግ (Dad’s Corner)፦ ለአባቶች ልዩ የጨቅላ ሕፃናት እንክብካቤ አሰጣጥ ሥልጠና የሚሰጥበት።
በጎ አድራጎትና መዝናኛ፦
የደም ልገሳ ፕሮግራም እንዲሁም ለልጆች ሰፊ የመጫወቻ ስፍራ ተዘጋጅቷል።
ይህ አዲስና ትልቅ ኤክስፖ ድርጅትዎን ለማስተዋወቅ፣ ለመሸጥና ለመሸመት እንዲሁም ከቤተሰብ ጋር ለመዝናናት የተመቻቸ በመሆኑ እንዳያመልጥዎ!
ለበለጠ መረጃ ስልክ፦
0945955949
#getu #ethiopia #minamareshexpo #celebratingmotherhood #addisababa #meskelsquare #familyfestival #momsandbabies #parentingexpo #shineethiopia #ምንአማረሽ #ኤክስፖ #ናትነት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments