23 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ ጌታቸው ረዳ በቲአርቲ ቴሌቭዥን የተናገራቸውን ማቅረባችን ይታወሳል። ለጌታቸው ረዳ በዛው ቲሌቭዥን የሰጠውን ምላሽ ተከትሎ ከቀረቡት መካከል የአማራ ማህበር በሰሜን አሜሪካ አባሉ ሮቤል ዓለሙ አንዱ ነው። እርሱ የሰጠው አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል።
"ሰኞ ዕለት [የምርጫው ቀን] የታየው ነገር የዲሞክራሲ አስመሳይነት ነበር፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው የአሁኑ እውነታ ከዚያ የራቀ ነው። ይህን ለመረዳት የዐቢይ አሕመድን አስተዳደር የሰብዓዊ መብት አያያዝ ታሪክ መመልከት ብቻ በቂ ነው፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም አስከፊዎች መካከል ይመደባል። እንደ ምሳሌ ብንወስድ... ባለፉት አምስት ዓመታት የታጠቁ ግጭቶች ሲካሄዱበት በነበረው፣ እና ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ በዐቢይ 'የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ' አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ኃይሎች በኩል የአማራ ክልል የዕለት ተዕለት የጭካኔ ድርጊቶች እያስተናገደ ይገኛል። ባለፈው ወር የለምኪን ኢንስቲትዩት የዐቢይ ጦርነት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ነው በማለት የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፤ እናም ድርጅታችን በመንግሥት ኃይሎች የጤና ጣቢያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ቤቶችን፣ የአምልኮ ቦታዎችን እና ሌሎች የሲቪል ተቋማትን ዒላማ ያደረጉ፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞት የዳረጉ ከ370 በላይ የአየር ድብደባዎችን መዝግቧል። የቅርብ ጊዜ የቢቢሲ ሪፖርት ከአነስተኛ የጤና ማዕከላት በተወሰደ ናሙና፣ በአማራ ክልል በሺዎች የሚቆጠሩ የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ያሳየ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በመንግሥት ኃይሎች የተፈጸሙ መሆናቸው ተመላክቷል። ባለፈው ሳምንትም፣ የጤና እና የግጭት ጥበቃ ጥምረት በጤና አጠባበቅ ላይ እየጨመረ ያለውን ጥቃት የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
"ዩኒሴፍ ከ9 ሚሊዮን በላይ ልጆች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሪፖርት አድርጓል፣ ከነዚህ ውስጥ ግማሹ ከአማራ ክልል ናቸው። እናም በአጎራባች ኦሮሚያ ክልል፣ በብሔረሰብ አማራዎች እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማኅበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ቀጥሏል። ምርጫው ዕለትም በምስራቅ አርሲ አካባቢ የነቃ ጭፍጨፋ ሲካሄድ፣ የአካባቢው ታጣቂዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በወለጋ አካባቢ ደግሞ በፌዴራል እና በኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በኩል ቀጣይነት ያለው ጥቃት እና የከበባ ሁኔታ ይታያል። ስለዚህ በጣም አሳሳቢ የሆነ የሰብዓዊ መብት ቀውስ አለ፣ የፖለቲካ ብዝሃነት የለም፣ የሐሳብ ነጻነት የለም፣ የተዘጋ የሲቪክ ምህዳር አለ፣ ነጻ ፕሬስ የለም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአማራ ማንነታቸው፣ በፖለቲካዊ እምነታቸው ታስረዋል፣ ወይም በአንዳንድ ሁኔታዎች ያለምንም ምክንያት ታስረዋል። ከእነዚህም መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የፓርላማ አባላት፣ ነጻ ጋዜጠኞች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች ይገኛሉ፤ እነዚህ ሰዎች በጣም ከባድ በደል ይደርስባቸዋል።"
"ሰኞ ዕለት [የምርጫው ቀን] የታየው ነገር የዲሞክራሲ አስመሳይነት ነበር፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው የአሁኑ እውነታ ከዚያ የራቀ ነው። ይህን ለመረዳት የዐቢይ አሕመድን አስተዳደር የሰብዓዊ መብት አያያዝ ታሪክ መመልከት ብቻ በቂ ነው፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም አስከፊዎች መካከል ይመደባል። እንደ ምሳሌ ብንወስድ... ባለፉት አምስት ዓመታት የታጠቁ ግጭቶች ሲካሄዱበት በነበረው፣ እና ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ በዐቢይ 'የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ' አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ኃይሎች በኩል የአማራ ክልል የዕለት ተዕለት የጭካኔ ድርጊቶች እያስተናገደ ይገኛል። ባለፈው ወር የለምኪን ኢንስቲትዩት የዐቢይ ጦርነት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ነው በማለት የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፤ እናም ድርጅታችን በመንግሥት ኃይሎች የጤና ጣቢያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ቤቶችን፣ የአምልኮ ቦታዎችን እና ሌሎች የሲቪል ተቋማትን ዒላማ ያደረጉ፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞት የዳረጉ ከ370 በላይ የአየር ድብደባዎችን መዝግቧል። የቅርብ ጊዜ የቢቢሲ ሪፖርት ከአነስተኛ የጤና ማዕከላት በተወሰደ ናሙና፣ በአማራ ክልል በሺዎች የሚቆጠሩ የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ያሳየ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በመንግሥት ኃይሎች የተፈጸሙ መሆናቸው ተመላክቷል። ባለፈው ሳምንትም፣ የጤና እና የግጭት ጥበቃ ጥምረት በጤና አጠባበቅ ላይ እየጨመረ ያለውን ጥቃት የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
"ዩኒሴፍ ከ9 ሚሊዮን በላይ ልጆች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሪፖርት አድርጓል፣ ከነዚህ ውስጥ ግማሹ ከአማራ ክልል ናቸው። እናም በአጎራባች ኦሮሚያ ክልል፣ በብሔረሰብ አማራዎች እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማኅበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ቀጥሏል። ምርጫው ዕለትም በምስራቅ አርሲ አካባቢ የነቃ ጭፍጨፋ ሲካሄድ፣ የአካባቢው ታጣቂዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በወለጋ አካባቢ ደግሞ በፌዴራል እና በኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በኩል ቀጣይነት ያለው ጥቃት እና የከበባ ሁኔታ ይታያል። ስለዚህ በጣም አሳሳቢ የሆነ የሰብዓዊ መብት ቀውስ አለ፣ የፖለቲካ ብዝሃነት የለም፣ የሐሳብ ነጻነት የለም፣ የተዘጋ የሲቪክ ምህዳር አለ፣ ነጻ ፕሬስ የለም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአማራ ማንነታቸው፣ በፖለቲካዊ እምነታቸው ታስረዋል፣ ወይም በአንዳንድ ሁኔታዎች ያለምንም ምክንያት ታስረዋል። ከእነዚህም መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የፓርላማ አባላት፣ ነጻ ጋዜጠኞች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች ይገኛሉ፤ እነዚህ ሰዎች በጣም ከባድ በደል ይደርስባቸዋል።"
2 days ago
ሰላም! እንደምን አደራችሁ?
ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚመራቸውን መንግሥት ለመምረጥ ኢትዮጵያውያን ግንቦት 24 ቀን ከማለዳ ጀምሮ እስከ ሌሊት ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
ዜጎች በየአካባቢው በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ የሰጡበት ይህ ሂደት÷ ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታና ለሀገረ መንግሥት ምስረታ ያላቸውን ፅኑ ቁርጠኝነት በተግባር ያሳዩበት ሆኖ አልፏል።
በሚሊየን የሚቆጠሩ መራጮች በነቂስ ወጥተው ዝናብና ጸሐይን እንዲሁም ከተለያዩ አካላት የሚነዙ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻዎችንና ዛቻዎችን ሳያዳምጡ በረጃጅም ሰልፎች ተሰልፈው ውሳኔያቸውን አስተላልፈዋል።
በሕመም አልጋ ላይ የነበሩ ከሕመማቸው ጋር እየታገሉ፣ ሐዘን የገጠማቸውም ከሐዘናቸው ተነስተው በመውጣት ለነጋቸው የሚበጀውን ድምፅ የሰጡበት ዕለት ነው ግንቦት 24።
በዚህ ታሪካዊ ሂደት ላይ ለመሳተፍ በሚያስችል ዕድሜ ላይ የሚገኙ ከ54 ሚሊየን በላይ ዜጎች ተመዝግበው ከ10 ሺህ በላይ የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና 80 የግል ዕጩዎች በተወዳደሩበት ምርጫ ድምጻቸውን በመስጠት ወሳኝ ሚና ተጫውተዋል።
የምርጫውን ግልጽነት፣ አሳታፊነትና ተዓማኒነት ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉ ሲሆን÷ ከእነዚህም መካከል ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ ሚና ያላቸውና ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፈቃድ ያገኙ 68 የመገናኛ ብዙኃን ተሰማርተዋል፤ ከእነዚህ ውስጥ 12ቱ የውጭ መገናኛ ብዙኃን ናቸው።
በተጨማሪም ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የድምፅ አሰጣጥና የውጤት ቆጠራ ሂደቱን በቅርበት ለመከታተል ከ250 ሺህ በላይ ተወካዮቻቸውን በየምርጫ ጣቢያዎቹ መድበዋል።
በሌላ በኩል የኬንያ ቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመራውና 59 አባላትን የያዘው የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን እንዲሁም 26 አባላትን ያሰማራው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በመሰማራት ሂደቱን በንቃት ታዝበዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በሰጡት መግለጫ÷ የምርጫው ድምፅ የመስጠት ሂደት በስኬት መጠናቀቁንና በየምርጫ ጣቢያዎቹ የምርጫ ውጤቶችን ለሕዝብ የመለጠፍ ሥራዎች በይፋ መከናወናቸውን አረጋግጠዋል።
ይህም ኢትዮጵያ የራሷን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሳጭ እንደማያስፈልጋት በድጋሚ ያሳየበት ነው።
በድምፅ መስጫው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመራጩ ሕዝብ በላይ የተመራጮች ጉዳይና ኃላፊነት ይበልጥ እንደሚያሳስባቸው መግለጻቸው ይታወሳል።
በመሆኑም ሕዝብ ያሳየውን ፅኑ እምነትና የዴሞክራሲ ፍላጎት ሳይሸረሽር፣ በታማኝነትና በንጹሕ ልብ ማገልገል የነገው መንግሥት ቀዳሚ የቤት ሥራ እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አጽንዖት ሰጥተዋል።
የሕዝቡን ሕይወት የሚነካና የሀገሪቱን የነገ ዕጣ ፈንታ የሚወስን እውነተኛ ለውጥ ማምጣት የሚቻለውም ተመራጮች የተጣለባቸውን ታሪካዊ ኃላፊነት በትክክል ተረድተው ሲሰናዱ ብቻ በመሆኑ የኢትዮጵያ ቀጣይ አምስት ዓመታት ጉዞ በዚሁ የተመራጮች የዝግጁነት ሚዛን ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
ኢትዮጵያ መርጣለች፤ ኢትዮጵያ አሸንፋለች!!
ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚመራቸውን መንግሥት ለመምረጥ ኢትዮጵያውያን ግንቦት 24 ቀን ከማለዳ ጀምሮ እስከ ሌሊት ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
ዜጎች በየአካባቢው በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ የሰጡበት ይህ ሂደት÷ ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታና ለሀገረ መንግሥት ምስረታ ያላቸውን ፅኑ ቁርጠኝነት በተግባር ያሳዩበት ሆኖ አልፏል።
በሚሊየን የሚቆጠሩ መራጮች በነቂስ ወጥተው ዝናብና ጸሐይን እንዲሁም ከተለያዩ አካላት የሚነዙ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻዎችንና ዛቻዎችን ሳያዳምጡ በረጃጅም ሰልፎች ተሰልፈው ውሳኔያቸውን አስተላልፈዋል።
በሕመም አልጋ ላይ የነበሩ ከሕመማቸው ጋር እየታገሉ፣ ሐዘን የገጠማቸውም ከሐዘናቸው ተነስተው በመውጣት ለነጋቸው የሚበጀውን ድምፅ የሰጡበት ዕለት ነው ግንቦት 24።
በዚህ ታሪካዊ ሂደት ላይ ለመሳተፍ በሚያስችል ዕድሜ ላይ የሚገኙ ከ54 ሚሊየን በላይ ዜጎች ተመዝግበው ከ10 ሺህ በላይ የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና 80 የግል ዕጩዎች በተወዳደሩበት ምርጫ ድምጻቸውን በመስጠት ወሳኝ ሚና ተጫውተዋል።
የምርጫውን ግልጽነት፣ አሳታፊነትና ተዓማኒነት ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉ ሲሆን÷ ከእነዚህም መካከል ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ ሚና ያላቸውና ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፈቃድ ያገኙ 68 የመገናኛ ብዙኃን ተሰማርተዋል፤ ከእነዚህ ውስጥ 12ቱ የውጭ መገናኛ ብዙኃን ናቸው።
በተጨማሪም ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የድምፅ አሰጣጥና የውጤት ቆጠራ ሂደቱን በቅርበት ለመከታተል ከ250 ሺህ በላይ ተወካዮቻቸውን በየምርጫ ጣቢያዎቹ መድበዋል።
በሌላ በኩል የኬንያ ቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመራውና 59 አባላትን የያዘው የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን እንዲሁም 26 አባላትን ያሰማራው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በመሰማራት ሂደቱን በንቃት ታዝበዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በሰጡት መግለጫ÷ የምርጫው ድምፅ የመስጠት ሂደት በስኬት መጠናቀቁንና በየምርጫ ጣቢያዎቹ የምርጫ ውጤቶችን ለሕዝብ የመለጠፍ ሥራዎች በይፋ መከናወናቸውን አረጋግጠዋል።
ይህም ኢትዮጵያ የራሷን ዕድል ለመወሰን መካሪና ገሳጭ እንደማያስፈልጋት በድጋሚ ያሳየበት ነው።
በድምፅ መስጫው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመራጩ ሕዝብ በላይ የተመራጮች ጉዳይና ኃላፊነት ይበልጥ እንደሚያሳስባቸው መግለጻቸው ይታወሳል።
በመሆኑም ሕዝብ ያሳየውን ፅኑ እምነትና የዴሞክራሲ ፍላጎት ሳይሸረሽር፣ በታማኝነትና በንጹሕ ልብ ማገልገል የነገው መንግሥት ቀዳሚ የቤት ሥራ እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አጽንዖት ሰጥተዋል።
የሕዝቡን ሕይወት የሚነካና የሀገሪቱን የነገ ዕጣ ፈንታ የሚወስን እውነተኛ ለውጥ ማምጣት የሚቻለውም ተመራጮች የተጣለባቸውን ታሪካዊ ኃላፊነት በትክክል ተረድተው ሲሰናዱ ብቻ በመሆኑ የኢትዮጵያ ቀጣይ አምስት ዓመታት ጉዞ በዚሁ የተመራጮች የዝግጁነት ሚዛን ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
ኢትዮጵያ መርጣለች፤ ኢትዮጵያ አሸንፋለች!!
3 days ago
ቴክቦል (Teqball)፦ ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣው አዲሱ የኳስ ስፖርት
*****************
ቴክቦል የእግር ኳስ ክህሎትን ከጠረጴዛ ቴኒስ ሕግጋት ጋር አጣምሮ የያዘ፣ ኳሱ በእጅ ሳይነካ በታጠፈ ጠረጴዛ ላይ የሚጫወቱት አስደሳች ስፖርት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣ የስፖርት አይነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በይፋ ያስመረቁት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ይህንን የስፖርት ዓይነት ያካተተ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ይህ ስፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ እ.አ.አ በ2012 በሃንጋሪ የተዋወቀ የስፖርት አይነት ሲሆን፣ ጋቦር ቦርሳኒ፣ ቪክቶር ሁሳር እና ጂዮርጂ ጋትያን በተባሉ ሦስት ግለሰቦች አማካኝነት እንደተጀመረ ይገለፃል።
የቴክቦል ዋነኛው መለያ ባህሪ "ቴክቦርድ" (Teqboard) ተብሎ የሚጠራውና መሃሉ ከፍ ብሎ ጫፎቹ ወደ ታች የታጠፈ ልዩ ጠረጴዛ መሆኑ ነው። ይህ የጠረጴዛው ቅርጽ ኳሱ በየትኛውም አቅጣጫ እንዲነጥርና ጨዋታው ፍጥነትና ከፍተኛ ክህሎት እንዲኖረው ያደርጋል።
የስፖርቱ ሕጎች በጣም ቀላልና ለማንም ሰው ለመረዳት ምቹ ሲሆኑ፣ በሁለት ተቃራኒ ተጫዋቾች (አንድ ለአንድ) ወይም በቡድን (ሁለት ለሁለት) ሊጫወቱት የሚችሉት ስፖርት ነው።
ልክ እንደ እግር ኳስ ሁሉ፣ ኳሱን በእጅ መንካት በጥብቅ የተከለከለ ሲሆን፤ ተጫዋቾች ኳሱን በጭንቅላታቸው፣ በደረታቸው፣ በትከሻቸው ወይም በእግራቸው መምታት ይችላሉ።
አንድ ተጫዋች ወይም ቡድን ኳሱ ወደ ተቃራኒው ወገን ከመሻገሩ በፊት ቢበዛ ሦስት ጊዜ ብቻ የመንካት መብት አለው።
በአንድ የሰውነት ክፍል (በእግር ብቻ፣ በደረት ብቻ አልያም በጭንቅላት ብቻ) በተከታታይ ሁለትጊዜ ኳሱን መንካት አይፈቀድም። ይህም ተጫዋቾች የተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻቸውን እንዲጠቀሙና የተለየ ብቃት እንዲያሳዩ ያስገድዳቸዋል።
በአሁኑ ወቅት ቴክቦል በዓለም አቀፍ ደረጃ በፌዴሬሽን የሚመራ ሲሆን፣ ወደ ኦሎምፒክ ስፖርቶች እንዲካተትም ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። እንደ ሮናልዲንሆ ያሉ ታዋቂ የዓለም እግር ኳስ ተጫዋቾች የስፖርቱ አምባሳደር በመሆን እያስተዋወቁት ይገኛሉ።
ስፖርቱ ምንም ዓይነት የአካል ንክኪ ስለሌለውና በትንሽ ቦታ ላይ ሊከናወን ስለሚችል ጉዳትን የሚቀንስ ከመሆኑም በላይ ለተጫዋቾች ትኩረትን፣ ቅልጥፍናን እና የኳስ ቁጥጥርን ለማሻሻል ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
በተጨማሪም የልብ ጤናን የሚያሻሽል፣ አእምሮን የሚያነቃቃ እንዲሁም የአይን፣ የእግር እና የአእምሮ ቅንጅትን በማሳደግ ፈጣን ውሳኔ የመስጠት ብቃትን የሚያዳብር ስፖርት ነው፤ ዕድሜና ጾታ ሳይለይ ሁሉም ሰው ሊጫወተው ስለሚችል፣ የአእምሮ ውጥረትን ለመቀነስና ማኅበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው።
በዘረንቶስ ሰለሞን
Ethiopian Broadcasting Corporation #teqboard #teqball
*****************
ቴክቦል የእግር ኳስ ክህሎትን ከጠረጴዛ ቴኒስ ሕግጋት ጋር አጣምሮ የያዘ፣ ኳሱ በእጅ ሳይነካ በታጠፈ ጠረጴዛ ላይ የሚጫወቱት አስደሳች ስፖርት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣ የስፖርት አይነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በይፋ ያስመረቁት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ይህንን የስፖርት ዓይነት ያካተተ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ይህ ስፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ እ.አ.አ በ2012 በሃንጋሪ የተዋወቀ የስፖርት አይነት ሲሆን፣ ጋቦር ቦርሳኒ፣ ቪክቶር ሁሳር እና ጂዮርጂ ጋትያን በተባሉ ሦስት ግለሰቦች አማካኝነት እንደተጀመረ ይገለፃል።
የቴክቦል ዋነኛው መለያ ባህሪ "ቴክቦርድ" (Teqboard) ተብሎ የሚጠራውና መሃሉ ከፍ ብሎ ጫፎቹ ወደ ታች የታጠፈ ልዩ ጠረጴዛ መሆኑ ነው። ይህ የጠረጴዛው ቅርጽ ኳሱ በየትኛውም አቅጣጫ እንዲነጥርና ጨዋታው ፍጥነትና ከፍተኛ ክህሎት እንዲኖረው ያደርጋል።
የስፖርቱ ሕጎች በጣም ቀላልና ለማንም ሰው ለመረዳት ምቹ ሲሆኑ፣ በሁለት ተቃራኒ ተጫዋቾች (አንድ ለአንድ) ወይም በቡድን (ሁለት ለሁለት) ሊጫወቱት የሚችሉት ስፖርት ነው።
ልክ እንደ እግር ኳስ ሁሉ፣ ኳሱን በእጅ መንካት በጥብቅ የተከለከለ ሲሆን፤ ተጫዋቾች ኳሱን በጭንቅላታቸው፣ በደረታቸው፣ በትከሻቸው ወይም በእግራቸው መምታት ይችላሉ።
አንድ ተጫዋች ወይም ቡድን ኳሱ ወደ ተቃራኒው ወገን ከመሻገሩ በፊት ቢበዛ ሦስት ጊዜ ብቻ የመንካት መብት አለው።
በአንድ የሰውነት ክፍል (በእግር ብቻ፣ በደረት ብቻ አልያም በጭንቅላት ብቻ) በተከታታይ ሁለትጊዜ ኳሱን መንካት አይፈቀድም። ይህም ተጫዋቾች የተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻቸውን እንዲጠቀሙና የተለየ ብቃት እንዲያሳዩ ያስገድዳቸዋል።
በአሁኑ ወቅት ቴክቦል በዓለም አቀፍ ደረጃ በፌዴሬሽን የሚመራ ሲሆን፣ ወደ ኦሎምፒክ ስፖርቶች እንዲካተትም ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። እንደ ሮናልዲንሆ ያሉ ታዋቂ የዓለም እግር ኳስ ተጫዋቾች የስፖርቱ አምባሳደር በመሆን እያስተዋወቁት ይገኛሉ።
ስፖርቱ ምንም ዓይነት የአካል ንክኪ ስለሌለውና በትንሽ ቦታ ላይ ሊከናወን ስለሚችል ጉዳትን የሚቀንስ ከመሆኑም በላይ ለተጫዋቾች ትኩረትን፣ ቅልጥፍናን እና የኳስ ቁጥጥርን ለማሻሻል ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
በተጨማሪም የልብ ጤናን የሚያሻሽል፣ አእምሮን የሚያነቃቃ እንዲሁም የአይን፣ የእግር እና የአእምሮ ቅንጅትን በማሳደግ ፈጣን ውሳኔ የመስጠት ብቃትን የሚያዳብር ስፖርት ነው፤ ዕድሜና ጾታ ሳይለይ ሁሉም ሰው ሊጫወተው ስለሚችል፣ የአእምሮ ውጥረትን ለመቀነስና ማኅበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው።
በዘረንቶስ ሰለሞን
Ethiopian Broadcasting Corporation #teqboard #teqball
3 days ago
የእንጦጦ-ቀጨኔ መድኃኔዓለም የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በይፋ ተመርቋል። 22.25 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያለው ይህ ፕሮጀክት፣ የተጎዱ አካባቢዎችን ወደ ማራኪ እና የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ ለምለም አረንጓዴ ሥፍራዎች የቀየረ ነው። #ebcdotstream #pmabiy #coridor
3 days ago
የእንጦጦ-ቀጨኔ መድኃኔዓለም የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋ ተመርቋል።
22.25 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያለው ይህ ፕሮጀክት፣ የተጎዱ አካባቢዎችን ወደ ማራኪ እና የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ ለምለም አረንጓዴ ሥፍራዎች የቀየረ ነው።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና ምሰሶዎች፦
ሥነ-ምህዳርን መልሶ ማቋቋም እና የከተማ ግብርና፦
ፕሮጀክቱ በባሕር ዛፍ ምክንያት የተጎዳ 36 ሄክታር መሬትን ጨምሮ፣ በአጠቃላይ 438 ሄክታር የተጎዳ መሬትን አክሞ ዳግም አቋቁሟል። በተጨማሪም የከተማ ግብርና እና ብዝሃ-ሕይወትን ለማጠናከር አዲስ የ9.5 ሄክታር የፍራፍሬ ፓርክ እና 210 ዘመናዊ የንብ ቀፎዎችን አካቷል።
የውሃ ማጣሪያ እና መሠረተ-ልማት፦
በእንጦጦ-ቀጨኔ ኮሪደር ላይ 39 የወንዝ መገደቢያዎችን እና ሦስት የወንዝ ውሃ ማጣሪያ ሥርዓቶችን በመገንባት የአካባቢ ጥበቃና ዘላቂነት እንዲጠናከር ተደርጓል።
የአረንጓዴ ትራንስፖርት አማራጮች እና ቱሪዝም ፦
አረንጓዴ የትራንስፖርት አማራጮችንና መዝናኛን በማስፋፋት፣ ፕሮጀክቱ 19.4 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገዶችን፣ 7.7 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመሮችን እና 4 ኪሎ ሜትር የተራራ መውጫ (የእግር ጉዞ) መንገዶችን ያካተተ ሲሆን፣ ይህም ጤናማ፣ ምቹ እና ንቁ ማኅበረሰብ ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።
#pmoethiopia #ethiopiadelivers
Sponsored by
Surafel
3 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀመሩ
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማግስት፣ ዛሬ ጠዋት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት መርቀው በይፋ ሥራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ይህ ትልቅ ተነሣሽነት፤ የተራቆቱ አካባቢዎችን በዘመናዊ የአፈር ጥበቃ እና በወንዝ ማጣራት ወደ አረንጓዴ ስፍራዎች በመቀየር፣ የፍራፍሬ ፓርኮችን ከእግር ጉዞ እና ከብስክሌት መንገዶች ጋር በማቀናጀት መዲናችንን አድሷል ብለዋል።
በአጠቃላይ 22.25 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻ ልማትን የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት፣ የማይቆራረጥ የልማት ሥራችን ሕያው ምስክር ከመሆኑም በላይ የሀገራዊ ዕድገታችን፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የከተማ እድሳት በተግባር የታየበት ነው ሲሉም አክለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማግስት፣ ዛሬ ጠዋት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት መርቀው በይፋ ሥራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ይህ ትልቅ ተነሣሽነት፤ የተራቆቱ አካባቢዎችን በዘመናዊ የአፈር ጥበቃ እና በወንዝ ማጣራት ወደ አረንጓዴ ስፍራዎች በመቀየር፣ የፍራፍሬ ፓርኮችን ከእግር ጉዞ እና ከብስክሌት መንገዶች ጋር በማቀናጀት መዲናችንን አድሷል ብለዋል።
በአጠቃላይ 22.25 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻ ልማትን የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት፣ የማይቆራረጥ የልማት ሥራችን ሕያው ምስክር ከመሆኑም በላይ የሀገራዊ ዕድገታችን፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የከተማ እድሳት በተግባር የታየበት ነው ሲሉም አክለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
3 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀመሩ
**********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማግስት፣ ዛሬ ጠዋት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት መርቀው በይፋ ሥራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ይህ ትልቅ ተነሣሽነት፤ የተራቆቱ አካባቢዎችን በዘመናዊ የአፈር ጥበቃ እና በወንዝ ማጣራት ወደ አረንጓዴ ስፍራዎች በመቀየር፣ የፍራፍሬ ፓርኮችን ከእግር ጉዞ እና ከብስክሌት መንገዶች ጋር በማቀናጀት መዲናችንን አድሷል ብለዋል።
በአጠቃላይ 22.25 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻ ልማትን የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት፣ የማይቆራረጥ የልማት ሥራችን ሕያው ምስክር ከመሆኑም በላይ የሀገራዊ ዕድገታችን፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የከተማ እድሳት በተግባር የታየበት ነው ሲሉም አክለዋል።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #development
**********************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማግስት፣ ዛሬ ጠዋት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት መርቀው በይፋ ሥራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ ይህ ትልቅ ተነሣሽነት፤ የተራቆቱ አካባቢዎችን በዘመናዊ የአፈር ጥበቃ እና በወንዝ ማጣራት ወደ አረንጓዴ ስፍራዎች በመቀየር፣ የፍራፍሬ ፓርኮችን ከእግር ጉዞ እና ከብስክሌት መንገዶች ጋር በማቀናጀት መዲናችንን አድሷል ብለዋል።
በአጠቃላይ 22.25 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻ ልማትን የሚሸፍነው ይህ ፕሮጀክት፣ የማይቆራረጥ የልማት ሥራችን ሕያው ምስክር ከመሆኑም በላይ የሀገራዊ ዕድገታችን፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የከተማ እድሳት በተግባር የታየበት ነው ሲሉም አክለዋል።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #development
3 days ago
"ከፈጣሪ በቀር ሕዝባችንን አሟልቶ ሊያውቅ እና ሊገመግም የሚችል ማን ነው?"
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያውያንን ፅናት፣ ሀገር ወዳድነት እና ለሀገረ-መንግሥት ግንባታ ያለችውን ቁርጠኝነት የገለጹበት መልዕክት።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #ethiopiaprevails
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያውያንን ፅናት፣ ሀገር ወዳድነት እና ለሀገረ-መንግሥት ግንባታ ያለችውን ቁርጠኝነት የገለጹበት መልዕክት።
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #ethiopiaprevails
3 days ago
u12edu1204u1295u1295 u1215u12ddu1265 u121bu1308u120du1308u120d u1218u1273u12f0u120d u1290u12cdu1293 u1270u1218u122bu132eu127d u12ebu12a8u1260u122bu127du1201u1295 u12a0u12adu1265u122bu127du1201 u1208u12f4u121eu12adu122bu1232 u1225u122du12d3u1275 u12cbu130b u12e8u12a8u1348u1208u12cdu1295 u12edu1204u1295u1295 u1215u12ddu1265 u1260u1295u133du1215u1293 u1208u121bu1308u120du1308u120d u12ebu1265u1243u127du1201 - u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d) #nebe #ethiopia #democracy #ebcdotstream ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነውና ተመራጮች ያከበራችሁን አክብራችሁ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ዋጋ የከፈለውን ይሄንን ሕዝብ በንጽሕና ለማገልገል ያብቃችሁ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) #nebe #ethiopia #democracy #ebcdotstream
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በዛሬው ዕለት በመላው ሀገሪቱ እየተካሄደ ባለው የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሒደት ዙሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባወጡት ይፋዊ መልዕክት የኢትዮጵያን ሕዝብ "አስደናቂም ተአምረኛም" ሲሉ በከፍተኛ ደረጃ አድንቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ መልዕክታቸው፣ ሕዝቡ በዘንድሮው ምርጫ የሀገር ወዳድነት እና የወል መሻቱን የመጠበቅ አቅሙን ዳግም ለዓለም ማሳየቱን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መራጩ ሕዝብ የገጠሙትን በርካታ የተፈጥሮ፣ የማኅበራዊ እና የጸጥታ ፈተናዎች ተቋቁሞ ድምፁን በመስጠቱ ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበውለታል። በምስጋና መልዕክታቸው ላይም መራጩ ዜጋ ያሳለፋቸውን ውጣ ውረዶች በዝርዝር አስቀምጠዋል። በዚህም መሠረት ዜጎች የሌሊቱን ብርድና ጨለማ ሳይፈሩ፣ እንዲሁም የቀትሩ ፀሐይና ድንገተኛ ዝናብ ሳይበግራቸው በምርጫ ጣቢያዎች መገኘታቸውን አድንቀዋል።
ከዚህም ባሻገር መራጮች ሠርግ፣ ኀዘን፣ ወሊድና ሌሎች ማኅበራዊ ሁነቶችን ወደ ጎን በመተው በምርጫው መሳተፋቸውን፣ ረጃጅም ሰልፎች ሳያታክቷቸው፣ እንዲሁም የአካል ጉዳት፣ ሕመም እና እርጅና የሀገር ተስፋን ከማየት ሳይገድባቸው ድምፃቸውን መስጠታቸውን በከፍተኛ አክብሮት አውስተዋል። የነገ ሀገር ተረካቢ ጨቅላ ልጆቻቸውን አዝለው ድምፅ የሰጡ እናቶችን ትጋት ያወደሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከምንም በላይ ደግሞ የጠላት ጩኸትና ማስፈራሪያ ያላስቆማቸውን ዜጎች ጽናት የዴሞክራሲ እውነተኛ ማሳያ መሆኑን አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ይህ ሕዝብ በውጣ ውረዶች መካከል ያሳየው ጽናት ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና ለሀገር ሕልውና የተከፈለ ታላቅ መስዋዕትነት መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል። አያይዘውም በመጪው አምስት ዓመት ሥልጣን ለሚይዙ እና የሕዝብ ውክልና ለሚያገኙ አካላት ጥብቅ አደራ አስተላልፈዋል።
"ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በምርጫው አሸንፈው ኃላፊነት ለሚቀበሉ ተመራጮች፣ ያከበራቸውን ሕዝብ አክብረው፣ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ይህንን ሁሉ ዋጋ የከፈለውን ዜጋ በንጽሕና እና በታማኝነት እንዲያገለግሉ ጥሪያቸውን በማቅረብ መልዕክታቸውን ደምድመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መራጩ ሕዝብ የገጠሙትን በርካታ የተፈጥሮ፣ የማኅበራዊ እና የጸጥታ ፈተናዎች ተቋቁሞ ድምፁን በመስጠቱ ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበውለታል። በምስጋና መልዕክታቸው ላይም መራጩ ዜጋ ያሳለፋቸውን ውጣ ውረዶች በዝርዝር አስቀምጠዋል። በዚህም መሠረት ዜጎች የሌሊቱን ብርድና ጨለማ ሳይፈሩ፣ እንዲሁም የቀትሩ ፀሐይና ድንገተኛ ዝናብ ሳይበግራቸው በምርጫ ጣቢያዎች መገኘታቸውን አድንቀዋል።
ከዚህም ባሻገር መራጮች ሠርግ፣ ኀዘን፣ ወሊድና ሌሎች ማኅበራዊ ሁነቶችን ወደ ጎን በመተው በምርጫው መሳተፋቸውን፣ ረጃጅም ሰልፎች ሳያታክቷቸው፣ እንዲሁም የአካል ጉዳት፣ ሕመም እና እርጅና የሀገር ተስፋን ከማየት ሳይገድባቸው ድምፃቸውን መስጠታቸውን በከፍተኛ አክብሮት አውስተዋል። የነገ ሀገር ተረካቢ ጨቅላ ልጆቻቸውን አዝለው ድምፅ የሰጡ እናቶችን ትጋት ያወደሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከምንም በላይ ደግሞ የጠላት ጩኸትና ማስፈራሪያ ያላስቆማቸውን ዜጎች ጽናት የዴሞክራሲ እውነተኛ ማሳያ መሆኑን አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ይህ ሕዝብ በውጣ ውረዶች መካከል ያሳየው ጽናት ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና ለሀገር ሕልውና የተከፈለ ታላቅ መስዋዕትነት መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል። አያይዘውም በመጪው አምስት ዓመት ሥልጣን ለሚይዙ እና የሕዝብ ውክልና ለሚያገኙ አካላት ጥብቅ አደራ አስተላልፈዋል።
"ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በምርጫው አሸንፈው ኃላፊነት ለሚቀበሉ ተመራጮች፣ ያከበራቸውን ሕዝብ አክብረው፣ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ይህንን ሁሉ ዋጋ የከፈለውን ዜጋ በንጽሕና እና በታማኝነት እንዲያገለግሉ ጥሪያቸውን በማቅረብ መልዕክታቸውን ደምድመዋል።
3 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የጠላት ጩኸት ሳያስቆማቸው በነቂስ ወጥተው ድምጽ የሰጡ ዜጎችን አመሰገኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ ሀገር ወዳድና የወል መሻቱን መጠበቅ የሚችል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ ሕዝብ አስደናቂም ተአምረኛም ሕዝብ ነው ብለዋል።
ከፈጣሪ በቀር ሕዝባችንን አሟልቶ ሊያውቅና ሊገመግም የሚችል ማን ነው፤ የዳበረ ባህል፣ ሀገር ወዳድና የወል መሻቱን መጠበቅ የሚችል ሕዝብ መሆኑን በዘንድሮው ምርጫ ዳግም ለዓለም አሳይቷል ሲሉም አውስተዋል፡፡
በዛሬው ታሪካዊ ዕለት የሌሊቱ ብርድና ጨለማ ያላስፈራቸው፣ የቀትሩ ፀሐይና ድንገተኛ ዝናብ ያልበገራቸው፣ ሠርግ፣ ኀዘን፣ ወሊድና ሌሎች ማኅበራዊ ሁነቶች ያላገዳቸው እና ረጃጅም ሰልፎች ያላታከታቸው ዜጎች መታየታቸውን ገልጸዋል፡፡
እንዲሁም የአካል ጉዳት ድምጽ ለመስጠት ያልገደባቸው፣ ሕመምና እርጅና የሀገር ተስፋን ከማየት ያላገዳቸው፣ የነገ ሀገር ተረካቢ ጨቅላ ልጃቸውን ማዘል ያላደከማቸው፣ ከምንም በላይ የጠላት ጩኸትና ማስፈራሪያ ያላስቆማቸው ዜጎችን አድንቀዋል፡፡
በብዙ ውጣ ውረዶች መካከል ያሳያችሁት ጽናት ለዴሞክራሲና ለሀገር ሕልውና የተከፈለ ነውና ከልብ የመነጨ ምስጋና ይገባችኋል ሲሉም ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነውና ተመራጮች ያከበራችሁን አክብራችሁ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ዋጋ የከፈለውን ይሄንን ሕዝብ በንጽሕና ለማገልገል ያብቃችሁ ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ ሀገር ወዳድና የወል መሻቱን መጠበቅ የሚችል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ ሕዝብ አስደናቂም ተአምረኛም ሕዝብ ነው ብለዋል።
ከፈጣሪ በቀር ሕዝባችንን አሟልቶ ሊያውቅና ሊገመግም የሚችል ማን ነው፤ የዳበረ ባህል፣ ሀገር ወዳድና የወል መሻቱን መጠበቅ የሚችል ሕዝብ መሆኑን በዘንድሮው ምርጫ ዳግም ለዓለም አሳይቷል ሲሉም አውስተዋል፡፡
በዛሬው ታሪካዊ ዕለት የሌሊቱ ብርድና ጨለማ ያላስፈራቸው፣ የቀትሩ ፀሐይና ድንገተኛ ዝናብ ያልበገራቸው፣ ሠርግ፣ ኀዘን፣ ወሊድና ሌሎች ማኅበራዊ ሁነቶች ያላገዳቸው እና ረጃጅም ሰልፎች ያላታከታቸው ዜጎች መታየታቸውን ገልጸዋል፡፡
እንዲሁም የአካል ጉዳት ድምጽ ለመስጠት ያልገደባቸው፣ ሕመምና እርጅና የሀገር ተስፋን ከማየት ያላገዳቸው፣ የነገ ሀገር ተረካቢ ጨቅላ ልጃቸውን ማዘል ያላደከማቸው፣ ከምንም በላይ የጠላት ጩኸትና ማስፈራሪያ ያላስቆማቸው ዜጎችን አድንቀዋል፡፡
በብዙ ውጣ ውረዶች መካከል ያሳያችሁት ጽናት ለዴሞክራሲና ለሀገር ሕልውና የተከፈለ ነውና ከልብ የመነጨ ምስጋና ይገባችኋል ሲሉም ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነውና ተመራጮች ያከበራችሁን አክብራችሁ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ዋጋ የከፈለውን ይሄንን ሕዝብ በንጽሕና ለማገልገል ያብቃችሁ ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
Sponsored by
Surafel
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ በመካሄድ ላይ ባለው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ስልጣናቸውን ዳግም እንደሚያረጋግጡ በሰፊው ቢጠበቅም፣ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተፈጠሩት የጸጥታ ስጋቶች ዳግም ግጭት ሊቀሰቅሱ ይችላሉ የሚል ከባድ ፍርሃት አሳድረዋል። እያደገ በመጣው የፀጥታ ችግር እና የፖለቲካ ውጥረት ምክንያት በተወሰኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ፈጽሞ ላይካሄድ እንደሚችል መረጃዎች ያመለክታሉ።
ምንም እንኳን የሁለት ዓመቱን አውዳሚ የእርስ በርስ ጦርነት ያስቆመው የሰላም ስምምነት እ.ኤ.አ. በ2022 ቢፈረምም፣ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በትግራይ ክልል አሁንም የፖለቲካ ትኩሳት እያየለ ይገኛል። በተለይም ከጦርነቱ በፊት የነበረው የክልሉ ምክር ቤት በቅርቡ ዳግም መመለሱን ተከትሎ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መንግስት እና በክልሉ መሪዎች መካከል ያለው የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪነት ሽኩቻ አሁንም እንዳልበረደ እና ቀጣይነት ያለው ፉክክር መኖሩን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ከፖለቲካው ውጥረት ጎን ለጎን መንግስት እያካሄደ ያለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ በምርጫው ወቅት እንደ ትልቅ ስኬት ሲነሳ ይታያል። የአፍሪካ ልማት ባንክ ባወጣው የትንበያ ሪፖርት መሠረት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2025-26 በጀት ዓመት 7.8 በመቶ፣ እንዲሁም በ2026-27 በ8.5 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ነፃ በማድረግ እና ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት በማድረግ ሰፊ ዘመቻ ያካሄዱ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት የስቶክ ማርኬት ዳግም ማስጀመራቸው እና የመንግስት የልማት ድርጅቶችን የገቢ ማስገኛ አቅም ማሳደጋቸው የዚሁ ማሻሻያ አካል ነው። ይሁን እንጂ ይህ የኢኮኖሚ ተስፋ እና ዕድገት የአፍሪካ ልማት ባንክ "ከአቅም በላይ የሆነ" ሲል በገለጸው እጅግ አሳሳቢ እና ከባድ በሆነ የሀገሪቱ የውጭ ዕዳ ጫና ክፉኛ እየተፈተነ ይገኛል።
ምንም እንኳን የሁለት ዓመቱን አውዳሚ የእርስ በርስ ጦርነት ያስቆመው የሰላም ስምምነት እ.ኤ.አ. በ2022 ቢፈረምም፣ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በትግራይ ክልል አሁንም የፖለቲካ ትኩሳት እያየለ ይገኛል። በተለይም ከጦርነቱ በፊት የነበረው የክልሉ ምክር ቤት በቅርቡ ዳግም መመለሱን ተከትሎ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መንግስት እና በክልሉ መሪዎች መካከል ያለው የፖለቲካ ተጽዕኖ ፈጣሪነት ሽኩቻ አሁንም እንዳልበረደ እና ቀጣይነት ያለው ፉክክር መኖሩን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ከፖለቲካው ውጥረት ጎን ለጎን መንግስት እያካሄደ ያለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ በምርጫው ወቅት እንደ ትልቅ ስኬት ሲነሳ ይታያል። የአፍሪካ ልማት ባንክ ባወጣው የትንበያ ሪፖርት መሠረት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2025-26 በጀት ዓመት 7.8 በመቶ፣ እንዲሁም በ2026-27 በ8.5 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎ ይጠበቃል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ነፃ በማድረግ እና ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት በማድረግ ሰፊ ዘመቻ ያካሄዱ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት የስቶክ ማርኬት ዳግም ማስጀመራቸው እና የመንግስት የልማት ድርጅቶችን የገቢ ማስገኛ አቅም ማሳደጋቸው የዚሁ ማሻሻያ አካል ነው። ይሁን እንጂ ይህ የኢኮኖሚ ተስፋ እና ዕድገት የአፍሪካ ልማት ባንክ "ከአቅም በላይ የሆነ" ሲል በገለጸው እጅግ አሳሳቢ እና ከባድ በሆነ የሀገሪቱ የውጭ ዕዳ ጫና ክፉኛ እየተፈተነ ይገኛል።
4 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል በምትገኘው በሻሻ ዛሬ ጠዋት ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን ውስጥ በሚገኘው ጎማ 2 የምርጫ ክልል ከሁለት የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎች ጋር ይወዳደራሉ።
ነፃነትና እኩልነት ፓርቲን የሚወክሉት ዳግም ዋሪሶ እና የኢዜማ ዕጩ ካልድ ጃማል ሀይደር
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን ውስጥ በሚገኘው ጎማ 2 የምርጫ ክልል ከሁለት የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎች ጋር ይወዳደራሉ።
ነፃነትና እኩልነት ፓርቲን የሚወክሉት ዳግም ዋሪሶ እና የኢዜማ ዕጩ ካልድ ጃማል ሀይደር
4 days ago
ያከበረንን አክብረን የመረጠንን ሰርተንለት የምናልፍ ከሆነ ሁላችንም አሸናፊ እንሆናለን" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ethiopia | ግንቦት 24፣ 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ለመገናኛ ብዙኃን እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ከማለዳ ጀምሮ በመውጣት በሰልፍ ምርጫ እያካሄደ ይገኛል።
ይህም የሚሻውን ለመምረጥ መካሪ እንደማያስፈልገው ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል። እኔ ዛሬ የሚያሳስበኝ ከመራጩ በላይ ተመራጩ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ ህዝብ በቁርጠኝነት የሚሻውን ወስኖ በዲሞክራሲያዊ መንገድ ከመረጠ በኋላ የተመረጡት ሰዎች በዚያ ልክ ታምነው እጃቸውና ልባቸው ንጹህ ሆኖ ደከመን ታከተን ሳይሉ ሰርተው የሀገር ታሪክ ለመቀየርና የህዝቡን ውለታ ለመክፈል ዝግጁነታቸው ምን ያክል ነው የሚለው ነው ሲሉ ተናግረዋል"
በምርጫው ሂደት ያሸነፉ በታማኝነት ማገልገል የተሸነፉ ደግሞ ውጤቱን በጸጋ ሊቀበሉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ጋዜጣ-ፕላስ
#የ7ኛውጠቅላላምርጫ #ምርጫ2018 #ሻሻ #ጠቅላይሚኒስትርዐቢይ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ግንቦት 24፣ 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ለመገናኛ ብዙኃን እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ከማለዳ ጀምሮ በመውጣት በሰልፍ ምርጫ እያካሄደ ይገኛል።
ይህም የሚሻውን ለመምረጥ መካሪ እንደማያስፈልገው ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል። እኔ ዛሬ የሚያሳስበኝ ከመራጩ በላይ ተመራጩ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ ህዝብ በቁርጠኝነት የሚሻውን ወስኖ በዲሞክራሲያዊ መንገድ ከመረጠ በኋላ የተመረጡት ሰዎች በዚያ ልክ ታምነው እጃቸውና ልባቸው ንጹህ ሆኖ ደከመን ታከተን ሳይሉ ሰርተው የሀገር ታሪክ ለመቀየርና የህዝቡን ውለታ ለመክፈል ዝግጁነታቸው ምን ያክል ነው የሚለው ነው ሲሉ ተናግረዋል"
በምርጫው ሂደት ያሸነፉ በታማኝነት ማገልገል የተሸነፉ ደግሞ ውጤቱን በጸጋ ሊቀበሉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ጋዜጣ-ፕላስ
#የ7ኛውጠቅላላምርጫ #ምርጫ2018 #ሻሻ #ጠቅላይሚኒስትርዐቢይ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በበሻሻ ድምፅ ሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ ነገ ጁን 1 ለሚካሄደው ሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ ዝግጅት እየተደረገ ባለበት በዚህ ወቅት፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሁኔታዎች ክፍል ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ዘሩባቤል ጌታቸው በምርጫው ዋዜማ ላይ ያነጣጠረ የተቀናጀ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ መከፈቱን አስታውቀዋል። የሀገሪቱን የዲሞክራሲ ሂደት እና የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን አስተዳደር ለማዳከም በሚል ሰበብ፣ በመንግስት ተቋማት ላይ ስልታዊ የሆነ የፕሮፓጋንዳ ጦርነት እየተካሄደ መሆኑን በትንታኔያቸው አመልክተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል ይህንን የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ ወደተሸጋገረው 'የድብልቅ ጦርነት' በመፈረጅ፣ ዓላማውም በምርጫው ሂደት ላይ የህዝብ አመኔታን መሸርሸር እና የሀገሪቱን የፖለቲካ መሰረት ማፈራረስ እንደሆነ ይከራከራሉ።
ከፍተኛው ዲፕሎማት በትንታኔያቸው እንዳስቀመጡት በተለይም ምርጫው ከመድረሱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የሚሰራጩት 'ከፍተኛ ተፅዕኖ' አላቸው የተባሉ ጽሁፎች፣ በአስተዳደሩ ላይ የስርዓት ውድቀት ተፈጥሯል የሚል ትርክት ለመፍጠር የተወጠኑ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ስብዕና እና የአስተዳደራቸውን አፈጻጸም በተመለከተ የሚሰራጩት ተቃራኒ እና አሳሳች ዘገባዎች፣ ከሀገሪቱ ነባራዊ የፖለቲካ ሂደት ጋር በፍጹም እንደማይገናኙ ገልጸው፣ እነዚህ ዘመቻዎች ሙሉ ለሙሉ የሚያተኩሩት በግለሰቦች ስም ማጥፋት እና በማንነት ፖለቲካ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል አክለውም አስተዳደሩ የጀመራቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች እና የዲጂታል ለውጦች፣ በአንዳንድ አካላት 'ኒዮ-ኢምፔሪያሊዝም' ተብለው እንዲቀረቡ መደረጉ፣ ታሪካዊ ስጋቶችን በመጠቀም የህዝብን ስሜት ለማነሳሳት የተሸረበ ሴራ መሆኑን አስረድተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል የዚህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ዋነኛ ኢላማ የተደረገው የምርጫ ቦርድን እና የመንግስት ተቋማትን በማዳከም፣ የዜጎችን ድምጽ ህጋዊነት ጥያቄ ውስጥ ለመክተት እንደሆነ ተናግረዋል። ሆኖም ምንም እንኳን የዲጂታል መረጃ አያያዝ ዘመኑ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ስልጣን መሰረት የሀሰተኛ መረጃዎች ውጤት ሳይሆን በምርጫ ቀን ህዝቡ የሚሰጠው የድምጽ ወረቀት መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ምንም ያህል የተራቀቀ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ 2026 ምርጫ ውጤት የመጨረሻ ዳኛ የሆኑት መራጮች እንደሆኑ በሰፊው የትንታኔ ጽሁፋቸው አጠቃለዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል ይህንን የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ ወደተሸጋገረው 'የድብልቅ ጦርነት' በመፈረጅ፣ ዓላማውም በምርጫው ሂደት ላይ የህዝብ አመኔታን መሸርሸር እና የሀገሪቱን የፖለቲካ መሰረት ማፈራረስ እንደሆነ ይከራከራሉ።
ከፍተኛው ዲፕሎማት በትንታኔያቸው እንዳስቀመጡት በተለይም ምርጫው ከመድረሱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የሚሰራጩት 'ከፍተኛ ተፅዕኖ' አላቸው የተባሉ ጽሁፎች፣ በአስተዳደሩ ላይ የስርዓት ውድቀት ተፈጥሯል የሚል ትርክት ለመፍጠር የተወጠኑ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ስብዕና እና የአስተዳደራቸውን አፈጻጸም በተመለከተ የሚሰራጩት ተቃራኒ እና አሳሳች ዘገባዎች፣ ከሀገሪቱ ነባራዊ የፖለቲካ ሂደት ጋር በፍጹም እንደማይገናኙ ገልጸው፣ እነዚህ ዘመቻዎች ሙሉ ለሙሉ የሚያተኩሩት በግለሰቦች ስም ማጥፋት እና በማንነት ፖለቲካ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል አክለውም አስተዳደሩ የጀመራቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች እና የዲጂታል ለውጦች፣ በአንዳንድ አካላት 'ኒዮ-ኢምፔሪያሊዝም' ተብለው እንዲቀረቡ መደረጉ፣ ታሪካዊ ስጋቶችን በመጠቀም የህዝብን ስሜት ለማነሳሳት የተሸረበ ሴራ መሆኑን አስረድተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል የዚህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ዋነኛ ኢላማ የተደረገው የምርጫ ቦርድን እና የመንግስት ተቋማትን በማዳከም፣ የዜጎችን ድምጽ ህጋዊነት ጥያቄ ውስጥ ለመክተት እንደሆነ ተናግረዋል። ሆኖም ምንም እንኳን የዲጂታል መረጃ አያያዝ ዘመኑ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ስልጣን መሰረት የሀሰተኛ መረጃዎች ውጤት ሳይሆን በምርጫ ቀን ህዝቡ የሚሰጠው የድምጽ ወረቀት መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ምንም ያህል የተራቀቀ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ 2026 ምርጫ ውጤት የመጨረሻ ዳኛ የሆኑት መራጮች እንደሆኑ በሰፊው የትንታኔ ጽሁፋቸው አጠቃለዋል።
8 days ago
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት
የቦረና ብሔራዊ ፓርክ
ይህ ተፈጥሯዊ ይዘቱ የተጠበቀ ስፍራ ለዱር እንስሳት ግዙፍ መጠለያ ከመሆኑም ባለፈ ለቱሪዝም ዘርፍ ሰፊ ዕድል የሚከፍት ነው።
ተፈጥሯዊ ሥነ-ምህዳርን ጠብቆ የያዘና ፣ የአጥቢ እንስሳት ዝርያዎች፣ ለተለያዩ የወፍ ዓይነቶች እንዲሁም የዕፅዋት ዓይነቶች እንደ ዋነኛ መኖሪያነት ያገለግላል።
8 days ago
9 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቦረና ዞን ድሬ ወረዳ የስንዴ ክላስተር ልማትን ጎበኙ
#pmabiyahmed #direwereda #boranadevelopment #wheatfarming #clusterfarming #foodsovereignty
Sponsored by
Surafel
9 days ago
መንግሥት ሁሉንም በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ ነው- ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ
******************
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የለውጡ መንግሥት ከኢኮኖሚ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ርቀው የነበሩትን የማኅበረሰብ ከፍሎች ወደ ማዕከል በማምጣት እውነተኛ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያደረገ ይገኛል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ርቆ የነበረውን በማቅረብ የተገለሉ የሀገራችን ክፍሎችን በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በተቀመጡ ግልፅ የልማት አቅጣጫዎች መሰረት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም ህዝቡ በግብርና፣ በማዕድን፣ በኢንዱስትሪ እና በቱሪዝም ዘርፎች ያለውን ፀጋ አሟጥጦ በመጠቀም ከሴፍቲኔት ጥገኝነት በመላቀቅ በራሱ ላብ እና ጥረት ሕይወቱን እንዲቀይር ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡
አዲሱ ትውልድም በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
በተለይም አዲሱ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በየብስ ጉዞ አስር ሰዓት ይወስድ የነበረውን ርቀት ወደ አንድ ሰዓት በማሳጠር የቦረናን ሕዝብ ከማዕከል ጋር በቅርበት እንዳገናኘው አቶ ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ይህ ግዙፍ መሰረተ ልማት የቦረናን ሕዝብ የእንስሳት ሀብት በቀላሉ ከገበያ ጋር በማስተሳሰር የኑሮ ለውጥ እንዲያመጣ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፣ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #development #gadaairport #borana #unity #infrastructure
******************
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የለውጡ መንግሥት ከኢኮኖሚ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ርቀው የነበሩትን የማኅበረሰብ ከፍሎች ወደ ማዕከል በማምጣት እውነተኛ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያደረገ ይገኛል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ርቆ የነበረውን በማቅረብ የተገለሉ የሀገራችን ክፍሎችን በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በተቀመጡ ግልፅ የልማት አቅጣጫዎች መሰረት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም ህዝቡ በግብርና፣ በማዕድን፣ በኢንዱስትሪ እና በቱሪዝም ዘርፎች ያለውን ፀጋ አሟጥጦ በመጠቀም ከሴፍቲኔት ጥገኝነት በመላቀቅ በራሱ ላብ እና ጥረት ሕይወቱን እንዲቀይር ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡
አዲሱ ትውልድም በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
በተለይም አዲሱ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በየብስ ጉዞ አስር ሰዓት ይወስድ የነበረውን ርቀት ወደ አንድ ሰዓት በማሳጠር የቦረናን ሕዝብ ከማዕከል ጋር በቅርበት እንዳገናኘው አቶ ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ይህ ግዙፍ መሰረተ ልማት የቦረናን ሕዝብ የእንስሳት ሀብት በቀላሉ ከገበያ ጋር በማስተሳሰር የኑሮ ለውጥ እንዲያመጣ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፣ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #development #gadaairport #borana #unity #infrastructure
9 days ago
u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d) u12e8u130eu1260u1299u1275 u12e8u12f0u1234 u130eu122b u12e8u1218u1235u1296 u1355u122eu1300u12adu1275
#ethiopia #pmabiyahmed #irrigation #borenadevelopment #waterinfrastructure ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የጎበኙት የደሴ ጎራ የመስኖ ፕሮጀክት
#ethiopia #pmabiyahmed #irrigation #borenadevelopment #waterinfrastructure
9 days ago
u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d) u1260u1266u1228u1293 u12deu1295 u130eu121eu120c u12c8u1228u12f3 u12e8u12f0u1234 u130eu122b u134au1293 u1355u122eu1300u12adu1275 u12ebu12f0u1228u1309u1275 u1309u1265u129du1275
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #irrigation ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቦረና ዞን ጎሞሌ ወረዳ የደሴ ጎራ ፊና ፕሮጀክት ያደረጉት ጉብኝት
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #irrigation
Sponsored by
Surafel
9 days ago
u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d) u1260u12f0u1234 u130eu122b u134au1293 u1355u122eu1300u12adu1275 u12ebu12f0u1228u1309u1275 u1309u1265u129du1275","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2OTY3MjY0MTY1OTpWSzo5OTQwNjM5NjI5OTc3MzA=
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደሴ ጎራ ፊና ፕሮጀክት ያደረጉት ጉብኝት
9 days ago
የነገሌ ቦረና አባ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በይፋ ተመረቀ
#fastmereja I ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 24ኛ የሀገር ውስጥ መዳረሻ የሆነውን አዲሱን የነገሌ ቦረና አባ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀዋል። እንደ ቦይንግ 737 ማክስ ያሉ ዘመናዊ አውሮፕላኖችን ማስተናገድ የሚችለው ይህ ማረፊያ፣ የአካባቢውን የንግድ፣ የቱሪዝምና ድንበር ተሻጋሪ ትስስርን ለማሳደግ ታቅዶ የተገነባ ሲሆን በሳምንት ሦስት ቀናት መደበኛ በረራዎችን እንደሚያስተናግድ ታውቋል።
የአውሮፕላን ማረፊያውን መመረቅ አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ የሚገነባው እያንዳንዱ አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያ ርቀትን በማጥበብ ትስስር ከመፍጠሩም በላይ የክልሎችን ኢኮኖሚያዊ አቅም እንደሚያነቃቃና ሕዝብን ይበልጥ እንደሚያቀራርብ ገልጸዋል። አያይዘውም 80ኛ ዓመቱን የያዘውና የአፍሪካ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእርግጥም "የአፍሪካ አዲሱ መንፈስ" መሆኑን በተግባር እያሳየ እንደሚገኝ አስገንዝበዋል።
#fastmereja I ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 24ኛ የሀገር ውስጥ መዳረሻ የሆነውን አዲሱን የነገሌ ቦረና አባ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀዋል። እንደ ቦይንግ 737 ማክስ ያሉ ዘመናዊ አውሮፕላኖችን ማስተናገድ የሚችለው ይህ ማረፊያ፣ የአካባቢውን የንግድ፣ የቱሪዝምና ድንበር ተሻጋሪ ትስስርን ለማሳደግ ታቅዶ የተገነባ ሲሆን በሳምንት ሦስት ቀናት መደበኛ በረራዎችን እንደሚያስተናግድ ታውቋል።
የአውሮፕላን ማረፊያውን መመረቅ አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ የሚገነባው እያንዳንዱ አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያ ርቀትን በማጥበብ ትስስር ከመፍጠሩም በላይ የክልሎችን ኢኮኖሚያዊ አቅም እንደሚያነቃቃና ሕዝብን ይበልጥ እንደሚያቀራርብ ገልጸዋል። አያይዘውም 80ኛ ዓመቱን የያዘውና የአፍሪካ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእርግጥም "የአፍሪካ አዲሱ መንፈስ" መሆኑን በተግባር እያሳየ እንደሚገኝ አስገንዝበዋል።
9 days ago
9 days ago
በጤናና መሰል ማህበራዊ ዘርፎች የግሉ ዘርፍ ሚና ሊጠናከር ይገባል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጤና፣ ትምህርትና መሰል ማህበራዊ ዘርፎች ላይ የሚታየው ችግር በመንግሥት ብቻ የሚፈታ ባለመሆኑ የግሉ ዘርፍ ድጋፍ ሊጠናከር ይገባል አሉ፡፡
መንግሥታት ክፍተት እያዩ መሙላት ይጠበቅባቸዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የግሉ ዘርፍም መደገፍ እንደሚጠበቅበት ጠቁመዋል።
አዲስ አበባ ውስጥ በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ሆስፒታል ለመስራትና ክፍተቱን ለመሙላት የማይናቅ ሚና እንደተጫወቱም አንስተዋል።
በቦታ እጥረት ምክንያት ሊሰሩ እየፈለጉ ያልቻሉ እንዳሉ ገልጸው፥ የከተማ አስተዳደሩ እነዚህን የግል ዘርፎች መደገፍ ይኖርበታል ብለዋል።
መንግሥት እና የግሉ ዘርፍ ሲተባበር ኢትዮጵያ በርካታ ሐኪሞች ታፈራለች፣ መሰረተ ልማት ትገነባለች እንዲሁም ዜጎችን አክማ ታድናለች ነው ያሉት።
በአገልግሎት ዘርፍ፣ በትምህርት በተለይ በተማሪዎች ምገባና በመምህራን የኑሮ ማሻሻል ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚያስመሰግን ሥራ መስራቱንም ተናግረዋል።
በሚቀጥሉት ዓመታት በጤናው ዘርፍ ማንኛውም ዜጋ ታክሞ የሚሄድበትን መንገድ በመፍጠር ተጨባጭ ውጤት ማምጣት እንደሚገባም አሳስበዋል።
በብርሃኑ አበራ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጤና፣ ትምህርትና መሰል ማህበራዊ ዘርፎች ላይ የሚታየው ችግር በመንግሥት ብቻ የሚፈታ ባለመሆኑ የግሉ ዘርፍ ድጋፍ ሊጠናከር ይገባል አሉ፡፡
መንግሥታት ክፍተት እያዩ መሙላት ይጠበቅባቸዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የግሉ ዘርፍም መደገፍ እንደሚጠበቅበት ጠቁመዋል።
አዲስ አበባ ውስጥ በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ሆስፒታል ለመስራትና ክፍተቱን ለመሙላት የማይናቅ ሚና እንደተጫወቱም አንስተዋል።
በቦታ እጥረት ምክንያት ሊሰሩ እየፈለጉ ያልቻሉ እንዳሉ ገልጸው፥ የከተማ አስተዳደሩ እነዚህን የግል ዘርፎች መደገፍ ይኖርበታል ብለዋል።
መንግሥት እና የግሉ ዘርፍ ሲተባበር ኢትዮጵያ በርካታ ሐኪሞች ታፈራለች፣ መሰረተ ልማት ትገነባለች እንዲሁም ዜጎችን አክማ ታድናለች ነው ያሉት።
በአገልግሎት ዘርፍ፣ በትምህርት በተለይ በተማሪዎች ምገባና በመምህራን የኑሮ ማሻሻል ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚያስመሰግን ሥራ መስራቱንም ተናግረዋል።
በሚቀጥሉት ዓመታት በጤናው ዘርፍ ማንኛውም ዜጋ ታክሞ የሚሄድበትን መንገድ በመፍጠር ተጨባጭ ውጤት ማምጣት እንደሚገባም አሳስበዋል።
በብርሃኑ አበራ
Sponsored by
Surafel