2 months ago
ጆኒ በ1ኛው ዙር አሸነፈ
* የ1 ሚሊዮን ብር የቦነስ ሽልማትም ተረከበ
* የንቃተ ህሊና ድፍረትና ፍልሚያ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ የመጀመሪያው ፕሮፌሽናል የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ውድድር በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በዛሬው ዕለት በከፍተኛ ድምቀት ተካሂዷል። በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የጆኒ ጁጁትና የንቃተ ህሊና ፍልሚያ በጆኒ አሸናፊነት ተደምድሟል።
ጆኒ ውድድሩ በጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ንቃተ ህሊናን መሬት ላይ ጥሎ በመደብደብ የቴክኒክ ብቃቱን አስመስክሯል። ከድሉ በኋላም "ማርሻል አርቲስት ነኝ የምትሉ ሁሉ አስልፌ እቀጠቅጣችኋለሁ" ሲል በኩራት ተደምጧል።
ከቦንጋ ተነስቶ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የቆመው ንቃተ ህሊና፣ ራሱን በኢንተርኔት ቪዲዮዎች አዘጋጅቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሮፌሽናል መድረክ መርገጡ ለብዙዎች መነቃቃትን ፈጥሯል። "ሽንፈት መነሻዬ ነው" በሚል መንፈስ ዳግም እንደሚመለስ ቃል ገብቷል።
ጆኒ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ወርቃማ ታሪኩን ጽፏል።
የዳኞችና የአዘጋጆቹ ከጆኒ ጋር ያላቸው ቅርበት እንዲሁም በንቃተ ላይ የታየው የስነ-ልቦና ጫና በውድድሩ ፍትሃዊነት ላይ ጥርጣሬ ፈጥሯል የሚሉ የስፖርት ቤተሰቦች አስተያየት ነበር።
በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የተካሄደው የታላቁ የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ፍልሚያ በጆኒ አስደናቂ የበላይነት ተጠናቋል።
መላው አዲስ አበባ በጉጉት ሲጠብቀው የነበረው ይህ መድረክ፣ ለጆኒ ታሪካዊ ድልን አጎናጽፎታል። የአሸናፊነት የክብር ቀበቶም ታጥቋል።
ታዛቢዎች ውድድሩ ለውድድሩ ድምቀት የተደረገ "ለኮፍ ለኮፍ" ነው ቢሉም፣ ክስተቱ ግን ለኢትዮጵያ MMA አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
መሸነፍ መጨረሻ አይደለም፤ ለመቧቀስ መድረኩ ላይ መገኘት ራሱ ድል ነው። ንቃተ ህሊና ፍርሃትንና ግፊትን አሸንፎ መድረክ ላይ መቆሙ የጀግንነት አክሊል ነው።
ነገ የታሪክ መጀመሪያ ሊሆን ይችላል!
ውድድሩ በሀገራችን ለሜክስድ ማርሻል አርት (MMA) ስፖርት እድገት አዲስ በር፤ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
#getu #mmaethiopia #johnnyvsnkate #nkatehilina #sweetbox #boxingethiopia #adwavictorymemorial #mixedmartialarts #ጆኒ #ንቃተህሊና #ፍልሚያ #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
* የ1 ሚሊዮን ብር የቦነስ ሽልማትም ተረከበ
* የንቃተ ህሊና ድፍረትና ፍልሚያ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ የመጀመሪያው ፕሮፌሽናል የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ውድድር በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በዛሬው ዕለት በከፍተኛ ድምቀት ተካሂዷል። በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የጆኒ ጁጁትና የንቃተ ህሊና ፍልሚያ በጆኒ አሸናፊነት ተደምድሟል።
ጆኒ ውድድሩ በጀመረ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ንቃተ ህሊናን መሬት ላይ ጥሎ በመደብደብ የቴክኒክ ብቃቱን አስመስክሯል። ከድሉ በኋላም "ማርሻል አርቲስት ነኝ የምትሉ ሁሉ አስልፌ እቀጠቅጣችኋለሁ" ሲል በኩራት ተደምጧል።
ከቦንጋ ተነስቶ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የቆመው ንቃተ ህሊና፣ ራሱን በኢንተርኔት ቪዲዮዎች አዘጋጅቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሮፌሽናል መድረክ መርገጡ ለብዙዎች መነቃቃትን ፈጥሯል። "ሽንፈት መነሻዬ ነው" በሚል መንፈስ ዳግም እንደሚመለስ ቃል ገብቷል።
ጆኒ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ወርቃማ ታሪኩን ጽፏል።
የዳኞችና የአዘጋጆቹ ከጆኒ ጋር ያላቸው ቅርበት እንዲሁም በንቃተ ላይ የታየው የስነ-ልቦና ጫና በውድድሩ ፍትሃዊነት ላይ ጥርጣሬ ፈጥሯል የሚሉ የስፖርት ቤተሰቦች አስተያየት ነበር።
በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የተካሄደው የታላቁ የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ፍልሚያ በጆኒ አስደናቂ የበላይነት ተጠናቋል።
መላው አዲስ አበባ በጉጉት ሲጠብቀው የነበረው ይህ መድረክ፣ ለጆኒ ታሪካዊ ድልን አጎናጽፎታል። የአሸናፊነት የክብር ቀበቶም ታጥቋል።
ታዛቢዎች ውድድሩ ለውድድሩ ድምቀት የተደረገ "ለኮፍ ለኮፍ" ነው ቢሉም፣ ክስተቱ ግን ለኢትዮጵያ MMA አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
መሸነፍ መጨረሻ አይደለም፤ ለመቧቀስ መድረኩ ላይ መገኘት ራሱ ድል ነው። ንቃተ ህሊና ፍርሃትንና ግፊትን አሸንፎ መድረክ ላይ መቆሙ የጀግንነት አክሊል ነው።
ነገ የታሪክ መጀመሪያ ሊሆን ይችላል!
ውድድሩ በሀገራችን ለሜክስድ ማርሻል አርት (MMA) ስፖርት እድገት አዲስ በር፤ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
#getu #mmaethiopia #johnnyvsnkate #nkatehilina #sweetbox #boxingethiopia #adwavictorymemorial #mixedmartialarts #ጆኒ #ንቃተህሊና #ፍልሚያ #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ሊንኩን 👈🏾 ነክተው App’ን download በማድረግ በሳምንት እስከ 45,000 ብር ድረስ ይስሩ
በካሽ እንዲሁም በቦነስ አሁኑኑ ገንዘብ መስራት ይጀምሩ
https://yangopro.go.link/5...
ሊንኩን 👈🏾 ነክተው App’ን download በማድረግ በሳምንት እስከ 45,000 ብር ድረስ ይስሩ
በካሽ እንዲሁም በቦነስ አሁኑኑ ገንዘብ መስራት ይጀምሩ
https://yangopro.go.link/5...
3 months ago
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለቦች እና ተግዳሮቶቻቸው:- ችግርን በትክክል መለየት የመፍትሄው ግማሽ ነው እንዲሉ
- ክፍል ሁለት
በዶ/ር ጋሻው ዘርጋው አብዛ ለመሠረት ሚድያ
#ethiopia | በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባለቤትነት፣ በፊት ኮርነር ስፖርት ኮንሰልታሲ አስተባባሪነት እና በዚህ ጽሁፍ አቅራቢ የቡድን መሪነት፣ ከ90 በላይ የሚሆኑ የዘርፉን ባለድርሻ አካላት (ከፌዴሬሽንና ሊጉ አመራሮች ጀምሮ እስከ ተጫዋቾች፣ ደጋፊዎችና ጋዜጠኞች) በማሳተፍ ለሁለት ዓመታት የተካሄደውን ጥልቅ ጥናት መነሻ በማድረግ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለቦችን መሰረታዊ ችግሮች በክፍል አንድ ጽሁፍ መቅረቡ ይታወሳል።
ባለፈው ጽሁፍ ከጥናቱ ግኝቶች መካከል ሦስቱ አንኳር ተግዳሮቶች ቀርበዋል፤ እነሱም፦ ክለቦች የአካባቢያዊ መንግስታት (የፋይናንስ) ጥገኛ መሆናቸው ፣ የመንግስት እጅ በጉልህ የሚታይበት የአመራር አደረጃጀት ችግር እና የክለቦቹ ተቋማዊ ቁመና ደካማ መሆን ነበሩ። እነዚህ ሦስት አንኳር ነጥቦች የእግር ኳሳችንን መዋቅራዊ ስብራት እና የችግሩን ያሳዩን ናቸው። ይሁን እንጂ የጥናቱ ግኝቶች በእነዚህ ብቻ የተገደቡ አይደሉም።
በዛሬው የክፍል ሁለት ተከታታይ ፅሁፍ፣ ከጥናቱ የተገኙ ተጨማሪ ተግዳሮቶች ቀርበዋል። በመጀመሪያው ክፍል ሦስት ዋና ዋና ችግሮች የተዳሰሱ ሲሆን፣ የዛሬው ምልከታ የሚጀምረው በጥናቱ ከተለዩት የክለቦቻችን ማነቆዎች መካከል አራተኛው ከሆነው ተግዳሮት ነው።
የበጀት ዕቅድ እና አጠቃቀም ጉድለት
ክለቦች የበጀት ዕቅድ እጦት እና የበጀት አጠቃቀም ጉድለት እንዳለባቸው በተደረጉት ቃለመጠይቆች ጎልቶ የተነሳ ሌላው ነባራዊ እውነታ ነው። ክለቦች በጀታቸውን ከዓመት በላይ መተንባይ ባለመቻላቸው እና ልማታዊ ስራ ላይ ከመሰራት መገደባቸው የአገራችን እግር ኳስ ከሚኖርባቸው ነባራዊ ሁኔታዎች መካከል አንዱ መሆኑን በስፋት ተነግሯል። በርካታ የጥናቱ ተሳታፊዎች ተመክሮዋቸውን እንዳካፈሉት፣ ክለቦች በከንቲባ፣ በዞን አስተዳደር፣ ወይም በክልል አስተዳደር ይሁንታ በሚለቀቅ በጀት የሚተዳደሩ በመሆናቸው፣ ከአንድ አመት ያለፈ እቅድ ይዘው መቅረብ የሚችሉበት ቁመና ኖሯቸው አይስተዋሉም። በመሆኑም፣ የአመት በጀት ይዘው፣ ለቀጣዩ አመት ሊያሻግራቸው የሚችል ገንዘብን ለማሰባሰብ አስቀድመው የሚንቀሳቀሱበት አሰራርን ማደርጀት የእግር ኳሱ አመራር አካል ሃላፊነት እንደሚሆን እና ለዚህም በሞያው የሰለጠነ የሰው ሃይል ማደራጀት የግድ እንደሚል በአጽዕኖት ተጠቁሟል። በእኩሌታውም፣ አስቀድሞ ያልተያዘ እና በአግባቡ ያልተወጠነ የወጪ አይነት ሲተገበር ማየት የተለመደ መሆኑን የተወሰኑ ተሳታፊዎች ልምዳቸውን አካፍለዋል። የጥናቱ ተሳታፊዎች በተደጋጋሚ ያጋሯቸው እንኳር ነጥቦች በጥቅሉ የሚከተሉት ናቸው፦ ከተጫዋቾች ክፍያ የዘለለ በጀት አለመቅረጽ፣ የፋይናንስ አቅምን ያላገናዘበ የክፍያ ስምምነት ውስጥ መግባት ፣ ዕቅድ ውስጥ የተካተቱ ክፍያዎች ላይ ውሳኔ የመስጠት ተነሳሽነት መጉደል፣ በጊዜያዊ ትኩሳቶች ተነሳስቶ እቅድ ውስጥ ያልተካተተ ክፍያ መፈጸም፣ እና በወቅቱ ክፍያዎችን አለመፈጸም የሚሉ ናቸው።
የበጀት ዕቅድ እጦትን በሚመለከት ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው የባለ ድርሻ አካላት መካከል የክለብ አስተዳዳሪዎች ቀዳሚ ሲሆኑ፣ ጉዳዩን አስመልክቶ አንድ አስተዳዳሪ ያካፈሉት አተያየት የሌሎች ተሳታፊዎችን እይታ በሚያንፀባርቅ መልኩ ያስቀምጠዋል፦
"የእኛ ክለብ በጀት አይደለም ያለው፣ ድጎማ ነው። እኛ እቅድ አውጥተን ሰለሰጠን አይደልም ገንዘብ የሚመደብለን። እንደራሴዎቹ በሰብጀክቲቭ ዌዬ /መረጀ ላይ ባልተንተራሰ አሰራር/ ‘ይህ በጀት ይበቃችኋል’ ብለው የሚፈቅዱት። ከዛም፣ ያ የተፈቀደውም ገንዘብ በወቅቱ አይለቀቅም። 50 ሚሊዮን ቢፈቅድ፣ አሁን አስሩን ሰጥቶህ፣ የሚቀጥለው ምን ያህልና መቼ እንደሚመጣ እርግጠኛ ሆነህ መናገር አትችልም" ብለዋል።
በተመሳሰለ መልኩ፣ ሌላ አስተዳደር ፣ የክለቦች የፋይናንስ አቅምን ያላገናዘበ የክፍያ ስምምነት ውስጥ መግባት እና ክፍያዎችን በወቅቱ አለመፈጸምን በምክንያትነት ይጠቅሳሉ። ዕቅድ ውስጥ የተካተቱ ክፍያዎች ላይ ውሳኔ የመስጠት ተነሳሽነት እንደሚጎድል ተመክሯቸው እንዳስተማራቸው ተሳታፊዎቹ ጠቁመዋል። በሃብት አጠቃቀም ዙሪያ ገንዘብ እንዴት፣ ለምን እና መቼ ማውጣት እንዳለባቸው የመወሰን እንከን በተደጋጋሚ እንደሚስተዋልባቸው ተጠቅሷል። ይህን በተመለከተ አንድ በአሰልጣኝነት ሞያ የተሰማሩ ተሳታፊ ያካፈሉት እይታ በርካቶች ያነሱትን ሃሳብ ጠቅለል አድርጎ ያመላክታል፦
"የክለቦች በጀት ከሆድ ያለፈ ሊሆን ይገባል፤ ማለትም ከደሞዝ፣ ሆቴል፣ እና ትራንስፖርት ወጪ አልፎ የልማት ስራ ላይ ሊውል ይገባል። የልምምድ ሜዳ፣ የማደሪያ ካምፕ መገንባት መጀመር አለባቸው። በዚህ በኩል፣ ወደ ክለቦች የሚመጡት ሰዎች የረጅም ጊዜ ራዕይ ያላቸው ናቸው ማለት ያስቸግራል። የረጅም ጊዜ ራዕይ የሚኖረው ክለብ፣ ታዳጊዎች ላይ ይሰራል። እኛ አገር ግን የውጭ ተጫዋቾችን በከፍተኛ ክፍያ መቅጠር ይመረጣል። እነሱ ሲሄዱ ክለቦቹ ባዶ ይሆናሉ። ... በርካታ ስመ ገናና እና ተወርተው የጠፉ ከአስር በላይ ክለቦች ልጠቅስልህ እችላለሁ፦ የአየር መንገድ፣ አየር ሀይል፣ ኪራይ ቤቶች፣ ሙገር፣ ባቡር፣ ጨርቃ ጨርቅ፣ ብርሃነ ሰላም፣ ትራንስ፣ ሃረር ቢራ፣ ጉና፣ ዳሽን ቢራ፣ ወንጂ፣ መተሃራ፣ የተወሰኑት ናቸው። እኝህ ክለቦች የታጠፉበት አንዱ እና ዋነኛው ምክኒያት … የበጀት አጠቃቀም ጉድለት ተጽዕኖ ነው" ብለዋል።
ምክረ-ሃሳብ፦ ክለቦች ቢያንስ የሶስት ዓመት የበጀት እቅድ ነድፈው፣ ለክትትል እንዲያግዝ፣ በሚመለከትው የመንግስት አካል አጸድቀው ለሊጉ ሊያቀርቡ ይገባል። በየአመቱ የፕሪሚየር ሊጉ ተሳታፊ ክለቦች ለአዲስ ዓመት ውድድር ሲመዘገቡ፣ በሁሉም የቦርዱ አባሎቻቸው የተፈረመበት እና በአመራር አባላቱ የፀደቀ በጀት ለሊጉ ሊቀርብ ይገባል። እንደ አማራጭም፣ አስቀድመው የሚከፍሉትን ገንዘብ ባንክ ውስጥ መኖሩን የክለቡን የባንክ አካውንት የሚገልጽ ደብዳቤ በማቅረብ ማሳየት ይጠበቅባቸዋል።
የፋይናንስ አስተዳደር ግልጽነትና ተጠያቂነት
የፋይናንስ አስተዳደር ግልጽነትና ተጠያቂነት፣ የአገራችን ክለቦችን በሚመለከት በቀዳሚነት ከተነሱት ችግሮች መካከል አንዱ ነው። የጥናቱ ተሳታፊዎች፣ ክለቦች የተጫዋች ደሞዝ፣ የፊርማ ክፍያ፣ የቦነስ ክፍያ፣ የመሳሰሉ አከፋፈሎችን በሚመለከት ግልጽነት እና ተጠያቂነታቸው ሊፈተሽ እንደሚገባ በሰፊው አንስተውታል። እንደ በርካቶቹ እይታ፣ ለተጫዋቾች ዝውውር የሚከፈለው የክፍያ መጠን ከስፖርቱ እድገት ጋር ተመጣጣኝ በሆነ መልኩ ሆኖ አይታይም፡፡ በተዛመደም፣ አንዳንድ ክለቦች ከአላቸው የፋይናንስ አቅም በላይ ለማውጣት እንደሚነሳሱ እና ቃል እንደሚገቡ፣ ነገር ግን የውድድር ዘመኑ እየገፋ ሲሄድ ቃላቸውን ማከበር እንደሚፈታተናቸው ተሳታፊዎች አንስተዋል። በጥናቱ የተሳተፈ ጋዜጠኛ አንዳስቀመጠው፡
“ክለቦች እንዲፈርሱ ከሚያደርጉ ጉዳዮች ውስጥ ዋነኛው የፋይናንስ አስተዳደር ጉድለት ነው። በተለይ፣ ያልተመጣጠነ ወጪ፤ [በተለያዩ ዓመታት የተለያዩ] ክለቦች የፋይናንስ ቀውስ ሲያጋጥማቸው ማየት የተለመደ ነው፣ ይህን ለማስቀረት እንደ የገንዘብ ጨዋነት ደንብ (ፋይናንሺያል ፌር ፕሌይ) የዝውውር ወጭን መቆጣጠር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል። በተለይ፣ ክለቦች የሚሰጣቸውን ገንዘብ በአግባቡ ለእግር ኳሱ እድገት እያዋሉ መሆኑን መቆጣጠር ጠቀሜታው ለ[እግር] ኳሱ ነው፤ ተጨማሪ ትርፍ እንደማግኘት ይሆናል” ብሏል
አብዛኞቹ የጥናቱ ተሳታፊዎች፣ ክለቦች በአመት ያገኙት የገንዘብ መጠን፣ ያወጡት መጠንና ለምን ወጭ እንዳደረጉት በትክክል በገለልተኛ አካል ኦዲት መደረግና የፋይናንስ አፈፃፀም ለሊጉ ሪፖርት እንዲያቀርቡ ሊጠየቁ ይገባል ሲሉ እይታቸውን አካፍለዋል። በዚህ ዙሪያ፣ የፋይናንስ ግልጽነት እና ተጠያቂነትን በሚመለከት ክለቦች የባንክ አካውንታቸው፣ የገንዘብ አያያዛቸው፣ የሃብት አስተዳደራቸው፣ በተሳታፊዎቹ ዘንድ በተደጋጋሚ የተነሱ ትኩረት የሚሹ ነጥቦች ናቸው። ከባንክ አካውንት ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ እይታዎች የቀረቡ ሲሆን አንድ የክለብ አሰተዳደር ያጋሩት ምልከታ የብዙዎቹን ተሳታፊዋች አተያይ የሚያንፀባርቅ ነው፦
“በርካታ ክለቦች የራሳቸው የባንክ አካውንት የላቸውም። ለምሳሌ፣ የክለብ [ሃለመ] የባንክ አካውንት በከተማው የፋይናንስ መምሪያ ስር ነው። ነገር ግን ክለቡን ሄደህ የራሳችሁ ባንክ አካውንት አላቹህ ወይ ብለህ ብትጠይቅ አዎ ነው የሚሉህ፤ ይህ ሊፈተሽ የሚገባ ጉዳይ ነው። ለኢትዮጵያ ስፖርት እድገት ዋነኛው መሰናክል የፋይናንስ አስተዳደር ችግር ነው።”
በተመሳሳይ የገንዘብ አያያዝን በሚመለከት በጥናቱ የተሳተፉ አንድ ዳኛ እንደገለፁት “የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደር ግልጽነት ያስፈልገዋል። አበል፣ ደመወዝ፣ የሆቴል ወጭ፣ ኮሚሽኖች፣ ተጠያቂነት በሚያረጋግጥ የገንዘብ አጠቃቀም ደንብ መመራት አለባቸው”። የሃብት አስተዳደራቸውን አስመልክቶ የተሰጡ በርካታ አተያየቶችን ሌላ ዳኛ የጥናቱ ተሳታፊ ያካፈሉት እይታ የሚያንጸባረቅ ይሆናል፦
"የኛ ክለቦች ደሃ ናቸው ማለትም ይከብዳል። ችግራቸው የቪዥን ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ እንደ መሬት ያለ ሃብት በእጃቸው ሆኖ ብዙዎቹ የተሰጣቸውን ቦታ አጥረው ከማስቀመጥ ያላለፉ አሉ። በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ እና ወደ ገንዘብ መቀየር የሚችሉ የክለብ ደጋፊዎችም የባከኑ ሃብቶች ናቸው። ክለባቱ ሃብታቸውን የሚያስተዳድሩበት አቅም እና እውቀቱ ያንሳቸዋል" ብለዋል
በርከት ያሉ ተሳታፊዎች፣ በጥያቄ መልክም ያነሱት ተያያዥ ርዕሰ ጉዳይ የተጫዋቾች ደሞዝ ሚስጥራዊነት ነው።
ምከረ ሃሳብ፦
የፋይናንስ አስተዳደር ግልጽነትና ተጠያቂነትን በሚመለከት ዝርዝር ምክረ-ሃሳብ በጥናቱ የቀረበ ሲሆን፣ ለጥቆማ ያክል፦
በውጭ ገለልተኛ ኦዲተሮች ማስመርመር ፦ ክለባቱ ወጥ የሆነ የገለልተኛ ኦዲት ስርዓትን እንዲከተሉ በመጠየቅ፣ የተለመደውን በገለልተኛ የውጭ ኦዲተሮች የሚከናወን አመታዊ የሂሳብ ምርመራ ማካሄድ ይመከራል።
አማራጭ በጀት ማቅረብ ፦ ክለባት፣ ያለፈውን የውድድር ዓመት የኦዲት ሪፖርት ብቻ ሳይሆን፣ የመጪውን የውድድር ዘመን በጀት ሲያቀርቡ ብቻ ነው ክለቦች የሊግ የገቢ ክፍፍሉ ድርሻቸው ሊለቀቅ የሚገባው።
የኦፊሻል የባንክ አካውንት ሰነድ ማቅረብ፡- እያንዳንዱ የሊጉ አባል ክለብ በአገሪቷ ውስጥ በሚንቀሳቀስ ባንክ የተመዘገበ የራሱ የሆነ የእግር ኳስ ክለቡ የባንክ አካውንት ማቅረብ አለበት። አካውንቱም የክለቡን ስም እና አድራሻ በግልጽ የሚያሳይ፣ እና በክለቡ ሙሉ አስተዳዳር እና ቁጥጥር ስር መሆኑን የሚገልጽ መሆን አለበት።
የሚቀርቡ አመታዊ ሰነዶችን ማሳወቅ፡ - ክለቦች በጀታቸውን፣ አማራጭ በጀታቸውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ለምሳሌ፣ አባል ክለባት በገለልተኛ የውጭ ኦዲተር የተከናወነ የኦዲት ሂሳብ ሪፖርታቸውን በየዓመቱ ከ__ቀን እና ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የኦዲት ሪፖርቱን ሲያቀርቡ ብቻ፣ ከሊጉ የሚችለውን የገቢ ክፍፍል ድርሻ ሊያገኙ የሚገባቸው።
የፋይናንስ መመሪያውን የሚተላለፍ ክለብ ቅጣትን ማሳወቅ፦ አንድ አባል ክለብ የሊጉን የፋይናንስ መመሪያ በሚተላለፍበት ጊዜ የተለያዩ መቀጫዎች እርምጃዎች ሊወሰድበት ይችላል።
የሰለጠነ የሰው ሃይል (አስተዳደራዊ) እጥረት
በርካታ የአገራችን እግር ኳስ ክለቦች በክህሎትና በእውቀት ላይ የተመሰረቱ እና በመስኩ በሰለጠነ የሰው ሃይል የተደራጁ ባለመሆናቸው፣ በዘልማድ እንደሚመሩ የጥናቱ ተሳታፊዎች እይታቸውን በተደጋጋሚ አጋርተዋል። በእኩሌታውም፣ ለክለባቸው ያለመታከት የሚሰሩ የክለብ አስተዳደር ሰራተኞች መኖራቸውን ነገር ግን እኝሁ ሰራተኞችም በሞያው ያልሰለጠኑ መሆናቸው የራሱን ተጽዕኖ በአገራችን የእግር ኳስ ክለቦች ላይ እንዳሳደረባቸው በስፋት ተነስቷል።
አብዛኛውን ጊዜ ስልጠናዎች በዳኞች እና በአሰልጣኞች ዙሪያ ላይ እንደሚያተኩር እና የክለቦች አስተዳደርን በሚመለከት የሚዘጋጁ ስልጠናዎች የሌሉ መሆናቸውን የጥናቱ ተሳታፊዎቹ አያይዘው ጠቁመዋል። በእነዚህ እና ሌሎች ተዛማጅ ምክኒያቶች፣ የክለባት አደረጃጀት በስፖርት አስተዳደር ሞያ በሰለጠኑ ባለሞያዎች ሊደራጅ እንደሚገባ በተደጋጋሚ ተነስቷል። እንደ ባለ ድርሻ አካላቱ ምልከታ፣ በሞያው የሰለጠኑ አስተዳደሮች በቦታው ላይ መቀመጥ፣ ክለባቱ የጠነከረ መሰረት እንዲይዙ እና ስኬታቸው ዘላቂነት እንዲኖረው ያስችላል። ይህ እይታ፣ በተለይ በኮሚሽነሮች፣ በዳኞች፣ በክለብ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ እና በአሰልጣኞች ዘንድ በስፋት ተነስቷል።
ክለቦች ያሏቸው ውሱን ሰራተኞችም ሌሎች የመንግስት ሃላፊነቶችን ደርበው እንደሚሰሩ ተሳታፊዎቹ ጠቁመዋል። በርዕሱ ላይ በርካታ ተመሳሳይ እይታዎች የተጋሩ ሲሆን፣ በማሳያነት አንድ በማሰልጠን ሞያ የተሰማሩ ተሳታፊ ያካፈሉት እይታ ቀርቧል። አሰልጣኙ እንዳስቀመጡት፦
"ክለቦች አንድ ግለሰብ ሁሉን ስራ እንዲሰራ የሚደረግበት የዋን ማን ሾው /one man show/ ናቸው። ሲከፋም፣ አንዳንድ የክለብ ስራ አስኪያጆች ከእግርኳስ በተጨማሪ ሌላ ስራ ደርበው የሚሰሩ እና የሙሉ ጊዜ የእግር ኳስ ክለቡ ሰራተኛ ያልሆኑ አሉ። ... የስራ መደበላለቆች አሉ። አብዛኞቹ ክለቦች በአንድ ስራ አስኪያጅ እና በአንድ ጸሃፊ ብቻ ማዘጋጃ ቤት ውስጥ አንድ ቢሮ ተሰጥቷቸው የሚሰሩ ናቸው። ይሄ ስራ አስኪያጅ ስንት ነገር ሊሰራ እንደሚችል ማሰብ ይከብዳል። ከተጫዋቾች ጋር ያለን ጉዳይ ሲፈታ ቀኑን ይጨርሳል። ፌስቡክ ላይ ይለጥፋል፣ የቡድን መሪ ይሆናል፣ የቴክኒክ ዳሬከተር ሆኖ ይሰራል፣ ለገቢ ማሰባሰብ እና እቅድ ለመንደፍ ጊዜውም አቅሙም አይኖረውም" ብለዋል።
ብዙዎቹ ተሳታፊዎች፣ የስፖርቱ ከፍተኛ አመራር አካል በቀጣይ ሂደት ውስጥ ችግሩን የመቅረፍ ሃላፊነት እንዳለበት አመልክተው፣ በክለቦች የአቅም ግንባታ ዙሪያ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች መተግበር እንዳለባቸው አካፍለዋል።
ምክረ ሃሳብ፦ በአገራችን እግር ኳስ ሃላፊነት ያለበት ከፍተኛ አካል ክለቦች ድርጅታዊ መዋቅር ተከትለው የሰው ሃይላቸውን እንዲያሟሉ ሊጠይቅ ይገባል፣ የሚቀረጹ ፕሮግራሞችን ወደ ተግባር ለመቀየር፣ የሰለጠነ የሰው ሃይል ቁልፍ ሚና ይጫወታል። የክለብ ላይሰንሲንግ መስፈርትም ይህን ይጠየቃል። ብሎም ክለቦቹ ለሚያሟሏቸው የስራ መደቦች የሰው ሃይል የሞያ ማሻሻያ ስልጠና እንዲዘጋጅላቸው ሊያደርጉ ይገባል። በመሆኑም፣ መሰረታዊ የሆኑ የስራ መደቦችን በአጭር ጊዜ ዕቅድ ውስጥ በሰው ሃይል መሟላት ቅድሚያ ሊሰጠው የሚጋባ ሃላፊነት ነው። ለዚህም የሞያ ማሻሻያ ስልጠና አስፈላጊነት በተሳታፊዎቹ በስፋት ተነስቷል፤ በተለይ የክለብ አመራር አካላት ስልጠና እንዲያገኙ በርካታ እይታዎች ቀርበዋል። በሃላፊነት ላይ ያሉት የክለብ ስራ አስኪያጆች የሰው ሃይል አስተዳደር እና የገቢ ማመንጫ የሞያ ማሻሻያ ስልጠና ሊሰጣቸው የግድ ይላል። ግብን ማስቀመጥ እና ተነሳሽነት መኖሩ የመጀመሪያ ርምጃ ሲሆን፣ ተነሳሽነቱን ወደ መሬት እንዲወርድ የሚያስችሉ ባለሞያዎችን ማፍራት ለግቡ መሳካት ቁልፍ ሚና ይጫወታል።
የኢትዮጵያ ክለቦች ችግሮች ዘርፈ ብዙ ነው። ጽሁፉ በተከታታይ ክፍሎች የተሰናዳ ነው። ከተለምዷዊ አሰራር ተላቀው ዘመናዊ ተቋማት እንዲሆኑ ይህ ጥናት በስፋት ዳሰሳ አድርጓል። በክፍል ሶስት የጥናቱን ቀጣይ ግምገማ እናቀርባለን።
ስለ ፀሀፊው፦ ዶ/ር ጋሻው ዘርጋው አብዛ በአሜሪካ ሜሪላንድ ታውሰን ዩኒቨርስቲ የስፖርት ቢዝነስ ማኔጅመንት ፕሮፌሰርና ተመራማሪ እንዲሁም በጀርመን ሙኒክ ቢዝነስ ስኩል የ5 ዶክትሬት ተማሪዎች አማካሪ ናቸው። ዶ/ር ጋሻው በስፖርት ቢዝነስ ማኔጅመንት ዙሪያ በርካታ መፅሀፍትን የፃፉ አለም አቀፍ ተቋማትን የሚያማክሩና የሚያስተምሩ ምሁር ናቸው። እስካሁን 10 መፅሀፍትን አሳትመዋል። በስፖርት ማኔጅመንት ላይ ያተኮሩ ከ100 በላይ የሳይንሳዊ ምርምር የህትመት ውጤቶችን ለአንባቢዎች አቅርበዋል።
- ክፍል ሁለት
በዶ/ር ጋሻው ዘርጋው አብዛ ለመሠረት ሚድያ
#ethiopia | በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባለቤትነት፣ በፊት ኮርነር ስፖርት ኮንሰልታሲ አስተባባሪነት እና በዚህ ጽሁፍ አቅራቢ የቡድን መሪነት፣ ከ90 በላይ የሚሆኑ የዘርፉን ባለድርሻ አካላት (ከፌዴሬሽንና ሊጉ አመራሮች ጀምሮ እስከ ተጫዋቾች፣ ደጋፊዎችና ጋዜጠኞች) በማሳተፍ ለሁለት ዓመታት የተካሄደውን ጥልቅ ጥናት መነሻ በማድረግ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለቦችን መሰረታዊ ችግሮች በክፍል አንድ ጽሁፍ መቅረቡ ይታወሳል።
ባለፈው ጽሁፍ ከጥናቱ ግኝቶች መካከል ሦስቱ አንኳር ተግዳሮቶች ቀርበዋል፤ እነሱም፦ ክለቦች የአካባቢያዊ መንግስታት (የፋይናንስ) ጥገኛ መሆናቸው ፣ የመንግስት እጅ በጉልህ የሚታይበት የአመራር አደረጃጀት ችግር እና የክለቦቹ ተቋማዊ ቁመና ደካማ መሆን ነበሩ። እነዚህ ሦስት አንኳር ነጥቦች የእግር ኳሳችንን መዋቅራዊ ስብራት እና የችግሩን ያሳዩን ናቸው። ይሁን እንጂ የጥናቱ ግኝቶች በእነዚህ ብቻ የተገደቡ አይደሉም።
በዛሬው የክፍል ሁለት ተከታታይ ፅሁፍ፣ ከጥናቱ የተገኙ ተጨማሪ ተግዳሮቶች ቀርበዋል። በመጀመሪያው ክፍል ሦስት ዋና ዋና ችግሮች የተዳሰሱ ሲሆን፣ የዛሬው ምልከታ የሚጀምረው በጥናቱ ከተለዩት የክለቦቻችን ማነቆዎች መካከል አራተኛው ከሆነው ተግዳሮት ነው።
የበጀት ዕቅድ እና አጠቃቀም ጉድለት
ክለቦች የበጀት ዕቅድ እጦት እና የበጀት አጠቃቀም ጉድለት እንዳለባቸው በተደረጉት ቃለመጠይቆች ጎልቶ የተነሳ ሌላው ነባራዊ እውነታ ነው። ክለቦች በጀታቸውን ከዓመት በላይ መተንባይ ባለመቻላቸው እና ልማታዊ ስራ ላይ ከመሰራት መገደባቸው የአገራችን እግር ኳስ ከሚኖርባቸው ነባራዊ ሁኔታዎች መካከል አንዱ መሆኑን በስፋት ተነግሯል። በርካታ የጥናቱ ተሳታፊዎች ተመክሮዋቸውን እንዳካፈሉት፣ ክለቦች በከንቲባ፣ በዞን አስተዳደር፣ ወይም በክልል አስተዳደር ይሁንታ በሚለቀቅ በጀት የሚተዳደሩ በመሆናቸው፣ ከአንድ አመት ያለፈ እቅድ ይዘው መቅረብ የሚችሉበት ቁመና ኖሯቸው አይስተዋሉም። በመሆኑም፣ የአመት በጀት ይዘው፣ ለቀጣዩ አመት ሊያሻግራቸው የሚችል ገንዘብን ለማሰባሰብ አስቀድመው የሚንቀሳቀሱበት አሰራርን ማደርጀት የእግር ኳሱ አመራር አካል ሃላፊነት እንደሚሆን እና ለዚህም በሞያው የሰለጠነ የሰው ሃይል ማደራጀት የግድ እንደሚል በአጽዕኖት ተጠቁሟል። በእኩሌታውም፣ አስቀድሞ ያልተያዘ እና በአግባቡ ያልተወጠነ የወጪ አይነት ሲተገበር ማየት የተለመደ መሆኑን የተወሰኑ ተሳታፊዎች ልምዳቸውን አካፍለዋል። የጥናቱ ተሳታፊዎች በተደጋጋሚ ያጋሯቸው እንኳር ነጥቦች በጥቅሉ የሚከተሉት ናቸው፦ ከተጫዋቾች ክፍያ የዘለለ በጀት አለመቅረጽ፣ የፋይናንስ አቅምን ያላገናዘበ የክፍያ ስምምነት ውስጥ መግባት ፣ ዕቅድ ውስጥ የተካተቱ ክፍያዎች ላይ ውሳኔ የመስጠት ተነሳሽነት መጉደል፣ በጊዜያዊ ትኩሳቶች ተነሳስቶ እቅድ ውስጥ ያልተካተተ ክፍያ መፈጸም፣ እና በወቅቱ ክፍያዎችን አለመፈጸም የሚሉ ናቸው።
የበጀት ዕቅድ እጦትን በሚመለከት ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው የባለ ድርሻ አካላት መካከል የክለብ አስተዳዳሪዎች ቀዳሚ ሲሆኑ፣ ጉዳዩን አስመልክቶ አንድ አስተዳዳሪ ያካፈሉት አተያየት የሌሎች ተሳታፊዎችን እይታ በሚያንፀባርቅ መልኩ ያስቀምጠዋል፦
"የእኛ ክለብ በጀት አይደለም ያለው፣ ድጎማ ነው። እኛ እቅድ አውጥተን ሰለሰጠን አይደልም ገንዘብ የሚመደብለን። እንደራሴዎቹ በሰብጀክቲቭ ዌዬ /መረጀ ላይ ባልተንተራሰ አሰራር/ ‘ይህ በጀት ይበቃችኋል’ ብለው የሚፈቅዱት። ከዛም፣ ያ የተፈቀደውም ገንዘብ በወቅቱ አይለቀቅም። 50 ሚሊዮን ቢፈቅድ፣ አሁን አስሩን ሰጥቶህ፣ የሚቀጥለው ምን ያህልና መቼ እንደሚመጣ እርግጠኛ ሆነህ መናገር አትችልም" ብለዋል።
በተመሳሰለ መልኩ፣ ሌላ አስተዳደር ፣ የክለቦች የፋይናንስ አቅምን ያላገናዘበ የክፍያ ስምምነት ውስጥ መግባት እና ክፍያዎችን በወቅቱ አለመፈጸምን በምክንያትነት ይጠቅሳሉ። ዕቅድ ውስጥ የተካተቱ ክፍያዎች ላይ ውሳኔ የመስጠት ተነሳሽነት እንደሚጎድል ተመክሯቸው እንዳስተማራቸው ተሳታፊዎቹ ጠቁመዋል። በሃብት አጠቃቀም ዙሪያ ገንዘብ እንዴት፣ ለምን እና መቼ ማውጣት እንዳለባቸው የመወሰን እንከን በተደጋጋሚ እንደሚስተዋልባቸው ተጠቅሷል። ይህን በተመለከተ አንድ በአሰልጣኝነት ሞያ የተሰማሩ ተሳታፊ ያካፈሉት እይታ በርካቶች ያነሱትን ሃሳብ ጠቅለል አድርጎ ያመላክታል፦
"የክለቦች በጀት ከሆድ ያለፈ ሊሆን ይገባል፤ ማለትም ከደሞዝ፣ ሆቴል፣ እና ትራንስፖርት ወጪ አልፎ የልማት ስራ ላይ ሊውል ይገባል። የልምምድ ሜዳ፣ የማደሪያ ካምፕ መገንባት መጀመር አለባቸው። በዚህ በኩል፣ ወደ ክለቦች የሚመጡት ሰዎች የረጅም ጊዜ ራዕይ ያላቸው ናቸው ማለት ያስቸግራል። የረጅም ጊዜ ራዕይ የሚኖረው ክለብ፣ ታዳጊዎች ላይ ይሰራል። እኛ አገር ግን የውጭ ተጫዋቾችን በከፍተኛ ክፍያ መቅጠር ይመረጣል። እነሱ ሲሄዱ ክለቦቹ ባዶ ይሆናሉ። ... በርካታ ስመ ገናና እና ተወርተው የጠፉ ከአስር በላይ ክለቦች ልጠቅስልህ እችላለሁ፦ የአየር መንገድ፣ አየር ሀይል፣ ኪራይ ቤቶች፣ ሙገር፣ ባቡር፣ ጨርቃ ጨርቅ፣ ብርሃነ ሰላም፣ ትራንስ፣ ሃረር ቢራ፣ ጉና፣ ዳሽን ቢራ፣ ወንጂ፣ መተሃራ፣ የተወሰኑት ናቸው። እኝህ ክለቦች የታጠፉበት አንዱ እና ዋነኛው ምክኒያት … የበጀት አጠቃቀም ጉድለት ተጽዕኖ ነው" ብለዋል።
ምክረ-ሃሳብ፦ ክለቦች ቢያንስ የሶስት ዓመት የበጀት እቅድ ነድፈው፣ ለክትትል እንዲያግዝ፣ በሚመለከትው የመንግስት አካል አጸድቀው ለሊጉ ሊያቀርቡ ይገባል። በየአመቱ የፕሪሚየር ሊጉ ተሳታፊ ክለቦች ለአዲስ ዓመት ውድድር ሲመዘገቡ፣ በሁሉም የቦርዱ አባሎቻቸው የተፈረመበት እና በአመራር አባላቱ የፀደቀ በጀት ለሊጉ ሊቀርብ ይገባል። እንደ አማራጭም፣ አስቀድመው የሚከፍሉትን ገንዘብ ባንክ ውስጥ መኖሩን የክለቡን የባንክ አካውንት የሚገልጽ ደብዳቤ በማቅረብ ማሳየት ይጠበቅባቸዋል።
የፋይናንስ አስተዳደር ግልጽነትና ተጠያቂነት
የፋይናንስ አስተዳደር ግልጽነትና ተጠያቂነት፣ የአገራችን ክለቦችን በሚመለከት በቀዳሚነት ከተነሱት ችግሮች መካከል አንዱ ነው። የጥናቱ ተሳታፊዎች፣ ክለቦች የተጫዋች ደሞዝ፣ የፊርማ ክፍያ፣ የቦነስ ክፍያ፣ የመሳሰሉ አከፋፈሎችን በሚመለከት ግልጽነት እና ተጠያቂነታቸው ሊፈተሽ እንደሚገባ በሰፊው አንስተውታል። እንደ በርካቶቹ እይታ፣ ለተጫዋቾች ዝውውር የሚከፈለው የክፍያ መጠን ከስፖርቱ እድገት ጋር ተመጣጣኝ በሆነ መልኩ ሆኖ አይታይም፡፡ በተዛመደም፣ አንዳንድ ክለቦች ከአላቸው የፋይናንስ አቅም በላይ ለማውጣት እንደሚነሳሱ እና ቃል እንደሚገቡ፣ ነገር ግን የውድድር ዘመኑ እየገፋ ሲሄድ ቃላቸውን ማከበር እንደሚፈታተናቸው ተሳታፊዎች አንስተዋል። በጥናቱ የተሳተፈ ጋዜጠኛ አንዳስቀመጠው፡
“ክለቦች እንዲፈርሱ ከሚያደርጉ ጉዳዮች ውስጥ ዋነኛው የፋይናንስ አስተዳደር ጉድለት ነው። በተለይ፣ ያልተመጣጠነ ወጪ፤ [በተለያዩ ዓመታት የተለያዩ] ክለቦች የፋይናንስ ቀውስ ሲያጋጥማቸው ማየት የተለመደ ነው፣ ይህን ለማስቀረት እንደ የገንዘብ ጨዋነት ደንብ (ፋይናንሺያል ፌር ፕሌይ) የዝውውር ወጭን መቆጣጠር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል። በተለይ፣ ክለቦች የሚሰጣቸውን ገንዘብ በአግባቡ ለእግር ኳሱ እድገት እያዋሉ መሆኑን መቆጣጠር ጠቀሜታው ለ[እግር] ኳሱ ነው፤ ተጨማሪ ትርፍ እንደማግኘት ይሆናል” ብሏል
አብዛኞቹ የጥናቱ ተሳታፊዎች፣ ክለቦች በአመት ያገኙት የገንዘብ መጠን፣ ያወጡት መጠንና ለምን ወጭ እንዳደረጉት በትክክል በገለልተኛ አካል ኦዲት መደረግና የፋይናንስ አፈፃፀም ለሊጉ ሪፖርት እንዲያቀርቡ ሊጠየቁ ይገባል ሲሉ እይታቸውን አካፍለዋል። በዚህ ዙሪያ፣ የፋይናንስ ግልጽነት እና ተጠያቂነትን በሚመለከት ክለቦች የባንክ አካውንታቸው፣ የገንዘብ አያያዛቸው፣ የሃብት አስተዳደራቸው፣ በተሳታፊዎቹ ዘንድ በተደጋጋሚ የተነሱ ትኩረት የሚሹ ነጥቦች ናቸው። ከባንክ አካውንት ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ እይታዎች የቀረቡ ሲሆን አንድ የክለብ አሰተዳደር ያጋሩት ምልከታ የብዙዎቹን ተሳታፊዋች አተያይ የሚያንፀባርቅ ነው፦
“በርካታ ክለቦች የራሳቸው የባንክ አካውንት የላቸውም። ለምሳሌ፣ የክለብ [ሃለመ] የባንክ አካውንት በከተማው የፋይናንስ መምሪያ ስር ነው። ነገር ግን ክለቡን ሄደህ የራሳችሁ ባንክ አካውንት አላቹህ ወይ ብለህ ብትጠይቅ አዎ ነው የሚሉህ፤ ይህ ሊፈተሽ የሚገባ ጉዳይ ነው። ለኢትዮጵያ ስፖርት እድገት ዋነኛው መሰናክል የፋይናንስ አስተዳደር ችግር ነው።”
በተመሳሳይ የገንዘብ አያያዝን በሚመለከት በጥናቱ የተሳተፉ አንድ ዳኛ እንደገለፁት “የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደር ግልጽነት ያስፈልገዋል። አበል፣ ደመወዝ፣ የሆቴል ወጭ፣ ኮሚሽኖች፣ ተጠያቂነት በሚያረጋግጥ የገንዘብ አጠቃቀም ደንብ መመራት አለባቸው”። የሃብት አስተዳደራቸውን አስመልክቶ የተሰጡ በርካታ አተያየቶችን ሌላ ዳኛ የጥናቱ ተሳታፊ ያካፈሉት እይታ የሚያንጸባረቅ ይሆናል፦
"የኛ ክለቦች ደሃ ናቸው ማለትም ይከብዳል። ችግራቸው የቪዥን ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ እንደ መሬት ያለ ሃብት በእጃቸው ሆኖ ብዙዎቹ የተሰጣቸውን ቦታ አጥረው ከማስቀመጥ ያላለፉ አሉ። በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ እና ወደ ገንዘብ መቀየር የሚችሉ የክለብ ደጋፊዎችም የባከኑ ሃብቶች ናቸው። ክለባቱ ሃብታቸውን የሚያስተዳድሩበት አቅም እና እውቀቱ ያንሳቸዋል" ብለዋል
በርከት ያሉ ተሳታፊዎች፣ በጥያቄ መልክም ያነሱት ተያያዥ ርዕሰ ጉዳይ የተጫዋቾች ደሞዝ ሚስጥራዊነት ነው።
ምከረ ሃሳብ፦
የፋይናንስ አስተዳደር ግልጽነትና ተጠያቂነትን በሚመለከት ዝርዝር ምክረ-ሃሳብ በጥናቱ የቀረበ ሲሆን፣ ለጥቆማ ያክል፦
በውጭ ገለልተኛ ኦዲተሮች ማስመርመር ፦ ክለባቱ ወጥ የሆነ የገለልተኛ ኦዲት ስርዓትን እንዲከተሉ በመጠየቅ፣ የተለመደውን በገለልተኛ የውጭ ኦዲተሮች የሚከናወን አመታዊ የሂሳብ ምርመራ ማካሄድ ይመከራል።
አማራጭ በጀት ማቅረብ ፦ ክለባት፣ ያለፈውን የውድድር ዓመት የኦዲት ሪፖርት ብቻ ሳይሆን፣ የመጪውን የውድድር ዘመን በጀት ሲያቀርቡ ብቻ ነው ክለቦች የሊግ የገቢ ክፍፍሉ ድርሻቸው ሊለቀቅ የሚገባው።
የኦፊሻል የባንክ አካውንት ሰነድ ማቅረብ፡- እያንዳንዱ የሊጉ አባል ክለብ በአገሪቷ ውስጥ በሚንቀሳቀስ ባንክ የተመዘገበ የራሱ የሆነ የእግር ኳስ ክለቡ የባንክ አካውንት ማቅረብ አለበት። አካውንቱም የክለቡን ስም እና አድራሻ በግልጽ የሚያሳይ፣ እና በክለቡ ሙሉ አስተዳዳር እና ቁጥጥር ስር መሆኑን የሚገልጽ መሆን አለበት።
የሚቀርቡ አመታዊ ሰነዶችን ማሳወቅ፡ - ክለቦች በጀታቸውን፣ አማራጭ በጀታቸውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ለምሳሌ፣ አባል ክለባት በገለልተኛ የውጭ ኦዲተር የተከናወነ የኦዲት ሂሳብ ሪፖርታቸውን በየዓመቱ ከ__ቀን እና ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የኦዲት ሪፖርቱን ሲያቀርቡ ብቻ፣ ከሊጉ የሚችለውን የገቢ ክፍፍል ድርሻ ሊያገኙ የሚገባቸው።
የፋይናንስ መመሪያውን የሚተላለፍ ክለብ ቅጣትን ማሳወቅ፦ አንድ አባል ክለብ የሊጉን የፋይናንስ መመሪያ በሚተላለፍበት ጊዜ የተለያዩ መቀጫዎች እርምጃዎች ሊወሰድበት ይችላል።
የሰለጠነ የሰው ሃይል (አስተዳደራዊ) እጥረት
በርካታ የአገራችን እግር ኳስ ክለቦች በክህሎትና በእውቀት ላይ የተመሰረቱ እና በመስኩ በሰለጠነ የሰው ሃይል የተደራጁ ባለመሆናቸው፣ በዘልማድ እንደሚመሩ የጥናቱ ተሳታፊዎች እይታቸውን በተደጋጋሚ አጋርተዋል። በእኩሌታውም፣ ለክለባቸው ያለመታከት የሚሰሩ የክለብ አስተዳደር ሰራተኞች መኖራቸውን ነገር ግን እኝሁ ሰራተኞችም በሞያው ያልሰለጠኑ መሆናቸው የራሱን ተጽዕኖ በአገራችን የእግር ኳስ ክለቦች ላይ እንዳሳደረባቸው በስፋት ተነስቷል።
አብዛኛውን ጊዜ ስልጠናዎች በዳኞች እና በአሰልጣኞች ዙሪያ ላይ እንደሚያተኩር እና የክለቦች አስተዳደርን በሚመለከት የሚዘጋጁ ስልጠናዎች የሌሉ መሆናቸውን የጥናቱ ተሳታፊዎቹ አያይዘው ጠቁመዋል። በእነዚህ እና ሌሎች ተዛማጅ ምክኒያቶች፣ የክለባት አደረጃጀት በስፖርት አስተዳደር ሞያ በሰለጠኑ ባለሞያዎች ሊደራጅ እንደሚገባ በተደጋጋሚ ተነስቷል። እንደ ባለ ድርሻ አካላቱ ምልከታ፣ በሞያው የሰለጠኑ አስተዳደሮች በቦታው ላይ መቀመጥ፣ ክለባቱ የጠነከረ መሰረት እንዲይዙ እና ስኬታቸው ዘላቂነት እንዲኖረው ያስችላል። ይህ እይታ፣ በተለይ በኮሚሽነሮች፣ በዳኞች፣ በክለብ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ እና በአሰልጣኞች ዘንድ በስፋት ተነስቷል።
ክለቦች ያሏቸው ውሱን ሰራተኞችም ሌሎች የመንግስት ሃላፊነቶችን ደርበው እንደሚሰሩ ተሳታፊዎቹ ጠቁመዋል። በርዕሱ ላይ በርካታ ተመሳሳይ እይታዎች የተጋሩ ሲሆን፣ በማሳያነት አንድ በማሰልጠን ሞያ የተሰማሩ ተሳታፊ ያካፈሉት እይታ ቀርቧል። አሰልጣኙ እንዳስቀመጡት፦
"ክለቦች አንድ ግለሰብ ሁሉን ስራ እንዲሰራ የሚደረግበት የዋን ማን ሾው /one man show/ ናቸው። ሲከፋም፣ አንዳንድ የክለብ ስራ አስኪያጆች ከእግርኳስ በተጨማሪ ሌላ ስራ ደርበው የሚሰሩ እና የሙሉ ጊዜ የእግር ኳስ ክለቡ ሰራተኛ ያልሆኑ አሉ። ... የስራ መደበላለቆች አሉ። አብዛኞቹ ክለቦች በአንድ ስራ አስኪያጅ እና በአንድ ጸሃፊ ብቻ ማዘጋጃ ቤት ውስጥ አንድ ቢሮ ተሰጥቷቸው የሚሰሩ ናቸው። ይሄ ስራ አስኪያጅ ስንት ነገር ሊሰራ እንደሚችል ማሰብ ይከብዳል። ከተጫዋቾች ጋር ያለን ጉዳይ ሲፈታ ቀኑን ይጨርሳል። ፌስቡክ ላይ ይለጥፋል፣ የቡድን መሪ ይሆናል፣ የቴክኒክ ዳሬከተር ሆኖ ይሰራል፣ ለገቢ ማሰባሰብ እና እቅድ ለመንደፍ ጊዜውም አቅሙም አይኖረውም" ብለዋል።
ብዙዎቹ ተሳታፊዎች፣ የስፖርቱ ከፍተኛ አመራር አካል በቀጣይ ሂደት ውስጥ ችግሩን የመቅረፍ ሃላፊነት እንዳለበት አመልክተው፣ በክለቦች የአቅም ግንባታ ዙሪያ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች መተግበር እንዳለባቸው አካፍለዋል።
ምክረ ሃሳብ፦ በአገራችን እግር ኳስ ሃላፊነት ያለበት ከፍተኛ አካል ክለቦች ድርጅታዊ መዋቅር ተከትለው የሰው ሃይላቸውን እንዲያሟሉ ሊጠይቅ ይገባል፣ የሚቀረጹ ፕሮግራሞችን ወደ ተግባር ለመቀየር፣ የሰለጠነ የሰው ሃይል ቁልፍ ሚና ይጫወታል። የክለብ ላይሰንሲንግ መስፈርትም ይህን ይጠየቃል። ብሎም ክለቦቹ ለሚያሟሏቸው የስራ መደቦች የሰው ሃይል የሞያ ማሻሻያ ስልጠና እንዲዘጋጅላቸው ሊያደርጉ ይገባል። በመሆኑም፣ መሰረታዊ የሆኑ የስራ መደቦችን በአጭር ጊዜ ዕቅድ ውስጥ በሰው ሃይል መሟላት ቅድሚያ ሊሰጠው የሚጋባ ሃላፊነት ነው። ለዚህም የሞያ ማሻሻያ ስልጠና አስፈላጊነት በተሳታፊዎቹ በስፋት ተነስቷል፤ በተለይ የክለብ አመራር አካላት ስልጠና እንዲያገኙ በርካታ እይታዎች ቀርበዋል። በሃላፊነት ላይ ያሉት የክለብ ስራ አስኪያጆች የሰው ሃይል አስተዳደር እና የገቢ ማመንጫ የሞያ ማሻሻያ ስልጠና ሊሰጣቸው የግድ ይላል። ግብን ማስቀመጥ እና ተነሳሽነት መኖሩ የመጀመሪያ ርምጃ ሲሆን፣ ተነሳሽነቱን ወደ መሬት እንዲወርድ የሚያስችሉ ባለሞያዎችን ማፍራት ለግቡ መሳካት ቁልፍ ሚና ይጫወታል።
የኢትዮጵያ ክለቦች ችግሮች ዘርፈ ብዙ ነው። ጽሁፉ በተከታታይ ክፍሎች የተሰናዳ ነው። ከተለምዷዊ አሰራር ተላቀው ዘመናዊ ተቋማት እንዲሆኑ ይህ ጥናት በስፋት ዳሰሳ አድርጓል። በክፍል ሶስት የጥናቱን ቀጣይ ግምገማ እናቀርባለን።
ስለ ፀሀፊው፦ ዶ/ር ጋሻው ዘርጋው አብዛ በአሜሪካ ሜሪላንድ ታውሰን ዩኒቨርስቲ የስፖርት ቢዝነስ ማኔጅመንት ፕሮፌሰርና ተመራማሪ እንዲሁም በጀርመን ሙኒክ ቢዝነስ ስኩል የ5 ዶክትሬት ተማሪዎች አማካሪ ናቸው። ዶ/ር ጋሻው በስፖርት ቢዝነስ ማኔጅመንት ዙሪያ በርካታ መፅሀፍትን የፃፉ አለም አቀፍ ተቋማትን የሚያማክሩና የሚያስተምሩ ምሁር ናቸው። እስካሁን 10 መፅሀፍትን አሳትመዋል። በስፖርት ማኔጅመንት ላይ ያተኮሩ ከ100 በላይ የሳይንሳዊ ምርምር የህትመት ውጤቶችን ለአንባቢዎች አቅርበዋል።
4 months ago
ኩባንያው ለሠራተኞቹ የ26 ሚሊዮን ዶላር ጉርሻ ሰጠ
#ethiopia | በቻይና የሚገኘው ሄናን ኩዋንግሻን ክሬን (Henan Kuangshan Crane) የተባለ ኩባንያ፣ ዓመታዊ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለ7,000 ሠራተኞቹ በአጠቃላይ 26 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር (180 ሚሊዮን ዩዋን) ቦነስ በማከፋፈል ዓለምን አስገርሟል።
በተለይም በበዓሉ ዕለት በመድረክ ላይ የተከመረውና ለታደሙ ሠራተኞች የታደለው 8.7 ሚሊዮን ዶላር ጥሬ ገንዘብ፣ የኩባንያውን ልግስና ለዓለም ያሳየ ክስተት ሆኗል።
"የልብስ ማጠቢያ ማሽን ምን ያደርጋል? ጥሬ ገንዘቡን አምጡት!"
የኩባንያው ባለቤት ኩይ ፔይጁን፣ ለሠራተኞች የሚሰጠው ሽልማት እንደ ወርቅና የቤት ዕቃዎች ባሉ ቁሳቁሶች መወሰን እንደሌለበት በመግለጽ በመድረክ ላይ ያደረጉት ንግግር የብዙዎችን ቀልብ ስቧል።
"ለምንድነው የልብስ ማጠቢያ ማሽን የምንሰጠው? የወርቅ ዋጋ የጨመረ ይመስላችኋል? ባለፉት ዓመታት የአንገት ሐብልና ቀለበት እንሰጥ ነበር፤ አሁን ግን ጥሬ ገንዘቡን አምጡና ለእያንዳንዱ ሰው ተጨማሪ 2,800 ዶላር (20,000 ዩዋን) ስጡ" በማለት ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።
ከትርፍ የተጋራ ደስታ
ኩባንያው ይህን መጠነ ሰፊ ጉርሻ ሊሰጥ የቻለው በዓመቱ ካስመዘገበው 270 ሚሊዮን ዩዋን የተጣራ ትርፍ ላይ ተቀንሶ መሆኑ ተገልጿል። ይህም ኩባንያው ለስኬቱ መሠረት የሆኑትን ሠራተኞቹን በገንዘብ ብቻ ሳይሆን በክብርም ጭምር መሸለሙን የሚያሳይ ነው ተብሏል።
በቪዲዮ ተቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ይህ ትዕይንት፣ ብዙዎች "የዓመቱ ምርጥ አሠሪ" በሚል አድናቆታቸውን እንዲገልጹ አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የቻይና_ዜና #ቦነስ #ሄናን_ኩዋንግሻን #ሠራተኞች #ቢዝነስ #አስደናቂ_ዜና
#ethiopia | በቻይና የሚገኘው ሄናን ኩዋንግሻን ክሬን (Henan Kuangshan Crane) የተባለ ኩባንያ፣ ዓመታዊ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለ7,000 ሠራተኞቹ በአጠቃላይ 26 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር (180 ሚሊዮን ዩዋን) ቦነስ በማከፋፈል ዓለምን አስገርሟል።
በተለይም በበዓሉ ዕለት በመድረክ ላይ የተከመረውና ለታደሙ ሠራተኞች የታደለው 8.7 ሚሊዮን ዶላር ጥሬ ገንዘብ፣ የኩባንያውን ልግስና ለዓለም ያሳየ ክስተት ሆኗል።
"የልብስ ማጠቢያ ማሽን ምን ያደርጋል? ጥሬ ገንዘቡን አምጡት!"
የኩባንያው ባለቤት ኩይ ፔይጁን፣ ለሠራተኞች የሚሰጠው ሽልማት እንደ ወርቅና የቤት ዕቃዎች ባሉ ቁሳቁሶች መወሰን እንደሌለበት በመግለጽ በመድረክ ላይ ያደረጉት ንግግር የብዙዎችን ቀልብ ስቧል።
"ለምንድነው የልብስ ማጠቢያ ማሽን የምንሰጠው? የወርቅ ዋጋ የጨመረ ይመስላችኋል? ባለፉት ዓመታት የአንገት ሐብልና ቀለበት እንሰጥ ነበር፤ አሁን ግን ጥሬ ገንዘቡን አምጡና ለእያንዳንዱ ሰው ተጨማሪ 2,800 ዶላር (20,000 ዩዋን) ስጡ" በማለት ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።
ከትርፍ የተጋራ ደስታ
ኩባንያው ይህን መጠነ ሰፊ ጉርሻ ሊሰጥ የቻለው በዓመቱ ካስመዘገበው 270 ሚሊዮን ዩዋን የተጣራ ትርፍ ላይ ተቀንሶ መሆኑ ተገልጿል። ይህም ኩባንያው ለስኬቱ መሠረት የሆኑትን ሠራተኞቹን በገንዘብ ብቻ ሳይሆን በክብርም ጭምር መሸለሙን የሚያሳይ ነው ተብሏል።
በቪዲዮ ተቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ይህ ትዕይንት፣ ብዙዎች "የዓመቱ ምርጥ አሠሪ" በሚል አድናቆታቸውን እንዲገልጹ አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የቻይና_ዜና #ቦነስ #ሄናን_ኩዋንግሻን #ሠራተኞች #ቢዝነስ #አስደናቂ_ዜና
5 months ago
የናይጄሪያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ቦነስ በአስቸኳይ ካልተከፈላቸው የሩብ ፍፃሜ ጨዋታውን እንደማይጫወቱ አስታወቁ
የናይጄሪያ እግር ኳስ ተጫዋቾች ልምምድ ለማድረግ ፍቃደኛ አልሆኑም፤ በሞሮኮ እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር የሩብ ፍፃሜ ጨዋታቸውም እንደሚጫወቱት አጠራጣሪ ሆኗል።
ክፍያው በውድድሩ ወቅት ታንዛኒያ፣ ቱኒዚያ፣ ዩጋንዳ እና ሞዛምቢክን በማሸነፍ ላስመዘገቧቸው አራት ድሎች የሚገባ የገንዘብ ማበረታቻ ነው።
በዚህም ምክንያት "ሱፐር ኢግልስ" በመባል የሚታወቁት ተጫዋቾች የገንዘብ ውዝግቡ እስኪፈታ ድረስ ዝግጅታቸውን ለማቋረጥ ወስነዋል።
ተመሳሳይ ሁኔታዎች በ2026 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ወቅትም የታዩ ሲሆን፣ በወቅቱም የናይጄሪያ ተጫዋቾች ባልተከፈለ ዕዳ ምክንያት ልምምዳቸውን ለጊዜው አቋርጠው ነበር።
የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ ተጫዋቾቹ "ልምምድ የለም፣ ጊዜም የለም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተገኘው መረጃ መሠረት የናይጄሪያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ችግሩን በፍጥነት ለመፍታት ድርድር የጀመረ ቢሆንም፣ እስካሁን ተጨባጭ ስምምነት ላይ ስለመደረሱ ማረጋገጫ የለም።
አሰልጣኙ እና የቡድኑ አምበል በውድድሩ በዚህ ወሳኝ ወቅት የሚደረግ አድማ በብሔራዊ ቡድኑ ላይ ከባድ መዘዝ ሊያስከትል እንደሚችል በመገንዘብ፣ ውጥረቱን ለማርገብና የቡድኑን ትኩረት ወደ ቀጣዩ ጨዋታ ለመመለስ ጥረት እያደረጉ ነው።
በአልጄሪያ እና በናይጄሪያ መካከል የሚደረገው የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ለቅዳሜ መርሐግብር ተይዞለታል።
የናይጄሪያ እግር ኳስ ተጫዋቾች ልምምድ ለማድረግ ፍቃደኛ አልሆኑም፤ በሞሮኮ እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር የሩብ ፍፃሜ ጨዋታቸውም እንደሚጫወቱት አጠራጣሪ ሆኗል።
ክፍያው በውድድሩ ወቅት ታንዛኒያ፣ ቱኒዚያ፣ ዩጋንዳ እና ሞዛምቢክን በማሸነፍ ላስመዘገቧቸው አራት ድሎች የሚገባ የገንዘብ ማበረታቻ ነው።
በዚህም ምክንያት "ሱፐር ኢግልስ" በመባል የሚታወቁት ተጫዋቾች የገንዘብ ውዝግቡ እስኪፈታ ድረስ ዝግጅታቸውን ለማቋረጥ ወስነዋል።
ተመሳሳይ ሁኔታዎች በ2026 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ወቅትም የታዩ ሲሆን፣ በወቅቱም የናይጄሪያ ተጫዋቾች ባልተከፈለ ዕዳ ምክንያት ልምምዳቸውን ለጊዜው አቋርጠው ነበር።
የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ ተጫዋቾቹ "ልምምድ የለም፣ ጊዜም የለም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተገኘው መረጃ መሠረት የናይጄሪያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ችግሩን በፍጥነት ለመፍታት ድርድር የጀመረ ቢሆንም፣ እስካሁን ተጨባጭ ስምምነት ላይ ስለመደረሱ ማረጋገጫ የለም።
አሰልጣኙ እና የቡድኑ አምበል በውድድሩ በዚህ ወሳኝ ወቅት የሚደረግ አድማ በብሔራዊ ቡድኑ ላይ ከባድ መዘዝ ሊያስከትል እንደሚችል በመገንዘብ፣ ውጥረቱን ለማርገብና የቡድኑን ትኩረት ወደ ቀጣዩ ጨዋታ ለመመለስ ጥረት እያደረጉ ነው።
በአልጄሪያ እና በናይጄሪያ መካከል የሚደረገው የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ለቅዳሜ መርሐግብር ተይዞለታል።
6 months ago
በጣልያን ለ30 አመት ህፃን ያልተወለደባት መንደር በቅርቡ አንዲት ህፃን ተወለደችባት
👉ህፃኗ በመወለዷ የመንደሩ ህዝብ ብዛት ወደ 20 ከፍ ብሏል።
ዘ ጋርዲያን አንደዘገበው በፓሊያራ ዴይ ማርሲ መንደር ላለፉት 30 ዓመታት ገደማ አንድም ልጅ ያልተወለደ ሲሆን ላራ ቡሲ ትራቡኮ የተባለቸው ህፃን በመንደሩ ከ 30 አመት በኋላ የተወለደች የመጀመሪያዋ ህፃን ሆናለች፤ ይህም የመንደሯን የህዝብ ቁጥር ወደ 20 አድርሶታል።
የህፃኗ ወላጆች ልጅ በዚህች መንደር በመውለዳቸው አንድ ሺ ዮሮ በቦነስ መልኩ የተሰጣቸው ሲሆን 370 ዩሮ በየወሩ ይከፈላቸዋል ተብሏል።
ይህ ክፍያ የተደረገው ሌሎችም ተመሳሳይ ነገር አድርገው የመንደሯን ህዝብ እንዲጨምሩት በማሰብ ነው።
seledadotio
seledadotio
👉ህፃኗ በመወለዷ የመንደሩ ህዝብ ብዛት ወደ 20 ከፍ ብሏል።
ዘ ጋርዲያን አንደዘገበው በፓሊያራ ዴይ ማርሲ መንደር ላለፉት 30 ዓመታት ገደማ አንድም ልጅ ያልተወለደ ሲሆን ላራ ቡሲ ትራቡኮ የተባለቸው ህፃን በመንደሩ ከ 30 አመት በኋላ የተወለደች የመጀመሪያዋ ህፃን ሆናለች፤ ይህም የመንደሯን የህዝብ ቁጥር ወደ 20 አድርሶታል።
የህፃኗ ወላጆች ልጅ በዚህች መንደር በመውለዳቸው አንድ ሺ ዮሮ በቦነስ መልኩ የተሰጣቸው ሲሆን 370 ዩሮ በየወሩ ይከፈላቸዋል ተብሏል።
ይህ ክፍያ የተደረገው ሌሎችም ተመሳሳይ ነገር አድርገው የመንደሯን ህዝብ እንዲጨምሩት በማሰብ ነው።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
በጣልያን ለ30 አመት ህፃን ያልተወለደባት መንደር በቅርቡ አንዲት ህፃን ተወለደችባት
👉ህፃኗ በመወለዷ የመንደሩ ህዝብ ብዛት ወደ 20 ከፍ ብሏል።
ዘ ጋርዲያን አንደዘገበው በፓሊያራ ዴይ ማርሲ መንደር ላለፉት 30 ዓመታት ገደማ አንድም ልጅ ያልተወለደ ሲሆን ላራ ቡሲ ትራቡኮ የተባለቸው ህፃን በመንደሩ ከ 30 አመት በኋላ የተወለደች የመጀመሪያዋ ህፃን ሆናለች፤ ይህም የመንደሯን የህዝብ ቁጥር ወደ 20 አድርሶታል።
የህፃኗ ወላጆች ልጅ በዚህች መንደር በመውለዳቸው አንድ ሺ ዮሮ በቦነስ መልኩ የተሰጣቸው ሲሆን 370 ዩሮ በየወሩ ይከፈላቸዋል ተብሏል።
ይህ ክፍያ የተደረገው ሌሎችም ተመሳሳይ ነገር አድርገው የመንደሯን ህዝብ እንዲጨምሩት በማሰብ ነው።
👉ህፃኗ በመወለዷ የመንደሩ ህዝብ ብዛት ወደ 20 ከፍ ብሏል።
ዘ ጋርዲያን አንደዘገበው በፓሊያራ ዴይ ማርሲ መንደር ላለፉት 30 ዓመታት ገደማ አንድም ልጅ ያልተወለደ ሲሆን ላራ ቡሲ ትራቡኮ የተባለቸው ህፃን በመንደሩ ከ 30 አመት በኋላ የተወለደች የመጀመሪያዋ ህፃን ሆናለች፤ ይህም የመንደሯን የህዝብ ቁጥር ወደ 20 አድርሶታል።
የህፃኗ ወላጆች ልጅ በዚህች መንደር በመውለዳቸው አንድ ሺ ዮሮ በቦነስ መልኩ የተሰጣቸው ሲሆን 370 ዩሮ በየወሩ ይከፈላቸዋል ተብሏል።
ይህ ክፍያ የተደረገው ሌሎችም ተመሳሳይ ነገር አድርገው የመንደሯን ህዝብ እንዲጨምሩት በማሰብ ነው።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
"ያንጎ በመረቅ" ለአሽከርካሪዎች ያዘጋጀውን ሽልማት አበረከተ
#Ethiopia | ያንጎ በመረቅ በህዳር ወር ባካሄደው “መረቆቹ" በተባለው የአሽከርካሪዎች ውድድር 100 ለሚሆኑ አሸናፊ ተወዳዳሪዎች በዛሬው ዕለት ህዳር 23 ቀን 2018 ዓ. ም በማግኖሊያ ሆቴል እውቅና እና ሽልማት ሰጠ።
በሽልማት መርሀ ላይ የድርጅቱ ኦፕሬሽን ማናጀር ወይዘሮ ማህደር ዳዊት በመክፈቻ መርሃግብር ላይ እንደገለጹት " ይህ አይነት መርሐግብር መዘጋጀቱ የአሽከርካሪዎችን ትጋት፣ ሙያዊ ብቃት እና የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ለማክበር የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸው በያንጎ ለአሽከርካሪዎች የሚሰጠው ቦነስ የአመት ግብር ላይ መጨመሩ አሽከርካሪዎችን ስለሚጎዳ ድርጅቱ ይህን ለማስተካከል እየሰራ እንደሚገኝም ገልጸዋል።
በሽልማት እና በእውቅና መርሐግብር ላይ ከ1 እስከ 3 ለወጡት የቴሌቪዥን ፣ የፍሪጅና የስማርት ስልክ ሽልማት የተሸለሙ ሲሆን ለ96 አሽከርካሪዎች ለእያንዳንዳቸው የአንድ ሺህ ብር የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በእውቅናና ሽልማት መርሀ ግብሩ በተጨማሪ የፓናል ውይይት የተካሄደ ሲሆን አሽከርካሪዎችና ጋዜጠኞች ለድርጅቱ ይጠቅማሉ ያበረታታሉ ያሏቸውን ጥያቄዎችና ሀሳቦችን አጋርተዋል።
#Ethiopia | ያንጎ በመረቅ በህዳር ወር ባካሄደው “መረቆቹ" በተባለው የአሽከርካሪዎች ውድድር 100 ለሚሆኑ አሸናፊ ተወዳዳሪዎች በዛሬው ዕለት ህዳር 23 ቀን 2018 ዓ. ም በማግኖሊያ ሆቴል እውቅና እና ሽልማት ሰጠ።
በሽልማት መርሀ ላይ የድርጅቱ ኦፕሬሽን ማናጀር ወይዘሮ ማህደር ዳዊት በመክፈቻ መርሃግብር ላይ እንደገለጹት " ይህ አይነት መርሐግብር መዘጋጀቱ የአሽከርካሪዎችን ትጋት፣ ሙያዊ ብቃት እና የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ለማክበር የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸው በያንጎ ለአሽከርካሪዎች የሚሰጠው ቦነስ የአመት ግብር ላይ መጨመሩ አሽከርካሪዎችን ስለሚጎዳ ድርጅቱ ይህን ለማስተካከል እየሰራ እንደሚገኝም ገልጸዋል።
በሽልማት እና በእውቅና መርሐግብር ላይ ከ1 እስከ 3 ለወጡት የቴሌቪዥን ፣ የፍሪጅና የስማርት ስልክ ሽልማት የተሸለሙ ሲሆን ለ96 አሽከርካሪዎች ለእያንዳንዳቸው የአንድ ሺህ ብር የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በእውቅናና ሽልማት መርሀ ግብሩ በተጨማሪ የፓናል ውይይት የተካሄደ ሲሆን አሽከርካሪዎችና ጋዜጠኞች ለድርጅቱ ይጠቅማሉ ያበረታታሉ ያሏቸውን ጥያቄዎችና ሀሳቦችን አጋርተዋል።
7 months ago
እያሻቀበ የመጣው የመተማመን መጥፋት
ጥርጣሬ። ተስፋ መቁረጥ። ሐሰት። ሀሰተኛ። ማስመሰል። በከንፈር መሸንገል። እነዚህ በማኅበራዊ ሚዲያ በስፋት የሚዘዋወሩ ቃላት ናቸው። ሰዎች በተደጋጋሚ ስለተደረገባቸው ክህደት ክስተቶችን ይተርካሉ። በግንኙነት ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። በስምምነቶች ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። በምርት ስሞች ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። በድርጅቶች ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። በመሪዎች ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። ክህደት ከጥንት ጀምሮ በማኅበረሰቦች እና በሥራ ቦታዎች የተለመደ ባህሪ ነው። ታሪክ በመልካም እና በክፉ መካከል በተደረጉ ጦርነቶች የተሞላ ነው።
ክፉው በብዙ መልኩ የሚመጣ፣ ብዙውን ጊዜ አታላይ እና አሳሳች ነው።
አንዳንድ ሰዎች ክፋት የበዛው ሰዎች አሁን ሁሉንም ነገር በድምፅ መግለጽ በሚችሉበት በማኅበራዊ ሚዲያ በሚደረጉ መጋለጦች ምክንያት ሊሆን ይችላል ይላሉ።
እውነት ነው፣ ነገር ግን የማታለል ክስተት በብዙ እጥፍ ጨምሯል፣ በዚህ ዓመትም አዲስ ከፍታ ላይ መድረሱን የሚያመላክት ማስረጃ እየጨመረ ነው።
ከዚህ ቀደም ዓለም በከፍተኛ እምነትና በዝቅተኛ እምነት ማኅበረሰቦች ተከፍሎ ነበር። ምዕራባዊው ዓለም በሕጎቹና በትምህርት ባደገው ሕዝቡ አማካኝነት የተራውን ሰው ሕይወት ለማመቻቸት በተዘጋጁ ሕጎች የሚመራ ባህል ፈጥሮ ነበር። ከፍተኛ እምነት ያላቸው ማኅበረሰቦች በሰዎች መካከል እና በተቋማት ላይ ከፍተኛ የሆነ የመተማመን ደረጃ አላቸው።
ሰዎች የሕዝብ ተቋማት በሐቀኝነት እና ለሕዝብ ጥቅም እንደሚሠሩ ያምናሉ። በሥራ ቦታ ጥረታቸውን የሚያደርጉበት ምርጥ መንገድ እንደሆነ ይሰማቸዋል፣ እናም ለዚህም በፍትሐዊነት ይሸለማሉ። ገንዘባቸው ሕይወታቸውን ለማሻሻል ይውላል ብለው ስለሚያምኑ ከፍተኛ ግብር ይከፍላሉ። ጀርመን በኢኮኖሚ ያደገች የበጎ አድራጎት መንግሥት ምሳሌ ናት። በአውቶሞቢል እና ምህንድስና ዘርፍ ያላቸው ብልሃት የታወቀ ነው።
ይህ የእምነት ሥርዓት በቤተሰቦችና በጎረቤቶች ውስጥ ዘልቆ በመግባት ሰዎች የሚተባበሩበትና የተሻለ የሰዎች ግንኙነት የሚፈጥሩበት ይሆናል። ከዚህ በተቃራኒ፣ ዝቅተኛ እምነት ባላቸው ማኅበረሰቦች ውስጥ ጥርጣሬና አለመተማመን ይነግሳል።
ሰዎች ተቋማትን አይተማመኑም፣ እናም በሰዎች መካከል ያላቸውን ግንኙነት ከቅርብ ቤተሰብ እና ጓደኞች ጋር ይገድባሉ። እንደነዚህ ያሉት ማኅበረሰቦች ተቋማቸውን አይታመኑም። ግብር የማምለጥ እና የሙስና ወንጀሎች ይስፋፋሉ።
የድርጅት ዘርፎች (Corporate sectors) የብቃት ማነስ እና የቢሮክራሲ ወጪ ትልቅ ፈተና እንደሆነባቸው ያያሉ። ዓለም በአጠቃላይ ለመኖር እና ለመሥራት እጅግ ጥንቁቅ እና አታላይ ስፍራ ሆኗል።
በቅርቡ በGlassdoor ከታተመው የ2026 የሥራ ሕይወት አዝማሚያዎች ሪፖርት መሠረት፣ በሠራተኞች ግምገማዎች ውስጥ ስለ ከፍተኛ አመራር “ያልተጣጣመ አቋም” ከ2024 እስከ 2025 በ149 በመቶ ጨምሯል፣ “ግንኙነት መቋረጥ” 24 በመቶ ሲያድግ “መተማመን ማጣት” ደግሞ 26 በመቶ አድጓል።
ይህ አስደንጋጭ ነው። ይህ ትኩረት ያስፈልገዋል። ይህ እርምት ያስፈልገዋል። ይህ የመተማመን መጥፋት መጨመር በታማኝነት፣ በቁርጠኝነት (engagement)፣ በትርፍ እና በእድገት ላይ መውደቅ ነው። ሠራተኞች ትልቅ የአመራር ክህደት ብለው የሚጠሩትን እንመልከት፦
ክህደት ቁጥር 1 — የድርጅት ቋንቋ እና ማደናገሪያ (spin) — “የአመራር አካላችን በአጣማሪና በማጣመም መንገድ የሚናገሩበት መንገድ አልወድም”። ይህ በሠራተኞች መካከል የሚንጸባረቅ ስሜት ነው። ‘የድርጅት ቋንቋ’ ማለት በጣም አስደናቂ የሚመስሉ ነገር ግን ብዙም ትርጉም የሌላቸው የሙያ ቃላትን (jargon)፣ የአዝማሚያ ቃላትን (buzzwords) እና ስም መጥራትን (namedrops) መጠቀም ነው። አንድ መሪ እንዲህ ሲል እንደ ምሳሌ፦ “በእነዚህ ፈታኝ ጊዜያት፣ የዕድገት ማትሪክስ (matrix of ascendancy) የመውረድን ምሰሶ (axis of descendancy) እንዲቆጣጠር እናረጋግጣለን”። ኃይለኛ ይመስላል። ምን ማለቱ ነው? አሁን ያድጋሉ ማለት ነው? ጥሩ አፈጻጸም ያላሳዩ ሰዎች ከሥራ ይታገዳሉ ማለት ነው? ሁሉም ዓይነት ግራ የሚያጋቡ ትርጓሜዎች ይከሰታሉ። ሰዎች ይደነቃሉ። ምቾት አይሰማቸውም። እርግጠኛ አይሆኑም። ቋንቋውን እንዳልተረዱ ይሰማቸዋል። ብቻቸውን እንደሆኑ እና እንደተተዉ ይሰማቸዋል። ቋንቋውን የሚረዱት አንዳንዶች ደግሞ እውነቱን በሚደብቁት በቃላት በተሞሉ፣ ትርጉም በሌላቸው ንግግሮች ይበሳጫሉ። የተጣራ ውጤቱ ደግሞ መሪው የሚወስደውን እያንዳንዱን እርምጃ ሰዎች የሚጠራጠሩበት አሉታዊ፣ እምነት የለሽ ባህል ነው።
መፍትሔ ቁጥር 1 — የኤቢሲ (ABC) ፈተናን ያካሂዱ — መሪዎች ወደ እያንዳንዱ አእምሮ የሚደርስ “ንግግር” እንዲኖራቸው ከሆነ ዋና ዋናዎቹን ንግግሮች በተጨባጭ እንዲለማመዱ ማድረግ አስፈላጊ ነው። ፈተናው መሰረታዊ የሆነውን የአድማጮችን የመረዳት ደረጃ በአእምሮ በመያዝ፣ በኤቢሲ ማለትም ትክክለኛ (Accurate)፣ አጭር (Brief) እና ግልጽ (Clear) በሚለው መመዘን አለበት። ወደላይ የሚበር ብዙ ነገር የመናገር ዝንባሌን ለመቆጣጠር ከፈለጉ ይህ ፈተና አስፈላጊ ነው። መሪው መልእክቱ ግልጽነትና ንጽህና እንዳለው ለማረጋገጥ የመገናኛ ቡድኑን (Communication team) ዒላማ ከሆኑት አድማጮች ጋር እንዲፈትሹ ማድረግ አለበት።
ክህደት ቁጥር 2 — ትልቅ ወሬ እና ትንሽ ሥራ — የመተማመን መጥፋት እየጨመረ ለመምጣት ሌላው ምክንያት መሪዎች ብዙ ቃል ገብተው ጥቂት ማድረጋቸው ነው። “ዓላማችንን ካሳካን ሠራተኞቹ ቦነስ ያገኛሉ ብለው ቃል መግባታቸውን ይቀጥላሉ፣ ከዚያም ‘ይቅርታ አስቸጋሪ ጊዜ ነው፣ ቦርዱን ለማሳመን ሞክሬ ነበር፣ ግን በሚቀጥለው ዓመት’ አሉን”። ይህ በአስተዳዳሪዎች የተለመደ ባህሪ ነው። ይህ በሁለቱም መንገድ ኃላፊነት የጎደለው ነው። ለሰዎች ፍትሐዊ የመሆን ኃላፊነትን አለመውሰድ እና ጥፋቱን ወደ ከፍተኛ አመራር ለማዛወር መሞከር። ይህ የእምነት ጉድለት ይፈጥራል። ይህ ቅሬታ ይፈጥራል። ይህ ቁርጠኝነት ማጣት ይፈጥራል። እናም፣ ይህ ሁሉ የመንፈስ ውድቀትና የምርታማነት መጥፋት ይፈጥራል።
መፍትሔ ቁጥር 2 — አስቸጋሪ ውይይቶችን እንዴት ማካሄድ እንደሚችሉ አስተዳዳሪዎችን ያሠልጥኑ። አሳሳች ንግግሮችን እንዴት እንደሚቀይሩ እንዲለዩ እርዷቸው። ሰው ሰራሽ ተስፋ ሳይሰነዝሩ መጥፎ ዜናን በተሻለ መንገድ እንዴት መስጠት እንደሚችሉ ያስተምሯቸው።
ክህደት ቁጥር 3 — ታላቁ ግንኙነት መቋረጥ — “በከፍተኛ አመራር ክፍሎቻቸው ውስጥ ይኖራሉ እና እምብዛም አይወጡም”። ይህ በሠራተኞች የተለመደ ቅሬታ ነው። የሚመሩትና የሚከተሉት መካከል ያለው ክፍተት በ2025 ሰፍቷል። ሁሉንም የማካተት (inclusivity) ጥያቄዎች ለመገናኛ ብዙኃን የሚቀርቡ ንግግሮች ብቻ ሆነዋል። እውነታዎች ሌላ ታሪክ ይናገራሉ። በሠራተኞች እና በመሪዎች መካከል ያለው ይህ ግንኙነት መቋረጥ ሠራተኞች ስለ መሪዎቻቸው በሚናገሩበት መንገድ ይታያል። በGlassdoor ጥናት ውስጥ ከፍተኛ አመራርን ወይም አስተዳደርን የሚጠቅሱ ግምገማዎች፣ “ግንኙነት መቋረጥ” የሚል ቃል የያዙ ግምገማዎች ድርሻ ከ2024 እስከ 2025 በ24 በመቶ ጨምሯል። በተመሳሳይ፣ ተዛማጅ ቃላት እንደ ያልተጣጣመ አቋም (+149 በመቶ)፣ የተሳሳተ ግንኙነት (+25 በመቶ)፣ ግብዝነት (+18 በመቶ)
ጥርጣሬ። ተስፋ መቁረጥ። ሐሰት። ሀሰተኛ። ማስመሰል። በከንፈር መሸንገል። እነዚህ በማኅበራዊ ሚዲያ በስፋት የሚዘዋወሩ ቃላት ናቸው። ሰዎች በተደጋጋሚ ስለተደረገባቸው ክህደት ክስተቶችን ይተርካሉ። በግንኙነት ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። በስምምነቶች ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። በምርት ስሞች ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። በድርጅቶች ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። በመሪዎች ክህደት ተፈጽሞባቸዋል። ክህደት ከጥንት ጀምሮ በማኅበረሰቦች እና በሥራ ቦታዎች የተለመደ ባህሪ ነው። ታሪክ በመልካም እና በክፉ መካከል በተደረጉ ጦርነቶች የተሞላ ነው።
ክፉው በብዙ መልኩ የሚመጣ፣ ብዙውን ጊዜ አታላይ እና አሳሳች ነው።
አንዳንድ ሰዎች ክፋት የበዛው ሰዎች አሁን ሁሉንም ነገር በድምፅ መግለጽ በሚችሉበት በማኅበራዊ ሚዲያ በሚደረጉ መጋለጦች ምክንያት ሊሆን ይችላል ይላሉ።
እውነት ነው፣ ነገር ግን የማታለል ክስተት በብዙ እጥፍ ጨምሯል፣ በዚህ ዓመትም አዲስ ከፍታ ላይ መድረሱን የሚያመላክት ማስረጃ እየጨመረ ነው።
ከዚህ ቀደም ዓለም በከፍተኛ እምነትና በዝቅተኛ እምነት ማኅበረሰቦች ተከፍሎ ነበር። ምዕራባዊው ዓለም በሕጎቹና በትምህርት ባደገው ሕዝቡ አማካኝነት የተራውን ሰው ሕይወት ለማመቻቸት በተዘጋጁ ሕጎች የሚመራ ባህል ፈጥሮ ነበር። ከፍተኛ እምነት ያላቸው ማኅበረሰቦች በሰዎች መካከል እና በተቋማት ላይ ከፍተኛ የሆነ የመተማመን ደረጃ አላቸው።
ሰዎች የሕዝብ ተቋማት በሐቀኝነት እና ለሕዝብ ጥቅም እንደሚሠሩ ያምናሉ። በሥራ ቦታ ጥረታቸውን የሚያደርጉበት ምርጥ መንገድ እንደሆነ ይሰማቸዋል፣ እናም ለዚህም በፍትሐዊነት ይሸለማሉ። ገንዘባቸው ሕይወታቸውን ለማሻሻል ይውላል ብለው ስለሚያምኑ ከፍተኛ ግብር ይከፍላሉ። ጀርመን በኢኮኖሚ ያደገች የበጎ አድራጎት መንግሥት ምሳሌ ናት። በአውቶሞቢል እና ምህንድስና ዘርፍ ያላቸው ብልሃት የታወቀ ነው።
ይህ የእምነት ሥርዓት በቤተሰቦችና በጎረቤቶች ውስጥ ዘልቆ በመግባት ሰዎች የሚተባበሩበትና የተሻለ የሰዎች ግንኙነት የሚፈጥሩበት ይሆናል። ከዚህ በተቃራኒ፣ ዝቅተኛ እምነት ባላቸው ማኅበረሰቦች ውስጥ ጥርጣሬና አለመተማመን ይነግሳል።
ሰዎች ተቋማትን አይተማመኑም፣ እናም በሰዎች መካከል ያላቸውን ግንኙነት ከቅርብ ቤተሰብ እና ጓደኞች ጋር ይገድባሉ። እንደነዚህ ያሉት ማኅበረሰቦች ተቋማቸውን አይታመኑም። ግብር የማምለጥ እና የሙስና ወንጀሎች ይስፋፋሉ።
የድርጅት ዘርፎች (Corporate sectors) የብቃት ማነስ እና የቢሮክራሲ ወጪ ትልቅ ፈተና እንደሆነባቸው ያያሉ። ዓለም በአጠቃላይ ለመኖር እና ለመሥራት እጅግ ጥንቁቅ እና አታላይ ስፍራ ሆኗል።
በቅርቡ በGlassdoor ከታተመው የ2026 የሥራ ሕይወት አዝማሚያዎች ሪፖርት መሠረት፣ በሠራተኞች ግምገማዎች ውስጥ ስለ ከፍተኛ አመራር “ያልተጣጣመ አቋም” ከ2024 እስከ 2025 በ149 በመቶ ጨምሯል፣ “ግንኙነት መቋረጥ” 24 በመቶ ሲያድግ “መተማመን ማጣት” ደግሞ 26 በመቶ አድጓል።
ይህ አስደንጋጭ ነው። ይህ ትኩረት ያስፈልገዋል። ይህ እርምት ያስፈልገዋል። ይህ የመተማመን መጥፋት መጨመር በታማኝነት፣ በቁርጠኝነት (engagement)፣ በትርፍ እና በእድገት ላይ መውደቅ ነው። ሠራተኞች ትልቅ የአመራር ክህደት ብለው የሚጠሩትን እንመልከት፦
ክህደት ቁጥር 1 — የድርጅት ቋንቋ እና ማደናገሪያ (spin) — “የአመራር አካላችን በአጣማሪና በማጣመም መንገድ የሚናገሩበት መንገድ አልወድም”። ይህ በሠራተኞች መካከል የሚንጸባረቅ ስሜት ነው። ‘የድርጅት ቋንቋ’ ማለት በጣም አስደናቂ የሚመስሉ ነገር ግን ብዙም ትርጉም የሌላቸው የሙያ ቃላትን (jargon)፣ የአዝማሚያ ቃላትን (buzzwords) እና ስም መጥራትን (namedrops) መጠቀም ነው። አንድ መሪ እንዲህ ሲል እንደ ምሳሌ፦ “በእነዚህ ፈታኝ ጊዜያት፣ የዕድገት ማትሪክስ (matrix of ascendancy) የመውረድን ምሰሶ (axis of descendancy) እንዲቆጣጠር እናረጋግጣለን”። ኃይለኛ ይመስላል። ምን ማለቱ ነው? አሁን ያድጋሉ ማለት ነው? ጥሩ አፈጻጸም ያላሳዩ ሰዎች ከሥራ ይታገዳሉ ማለት ነው? ሁሉም ዓይነት ግራ የሚያጋቡ ትርጓሜዎች ይከሰታሉ። ሰዎች ይደነቃሉ። ምቾት አይሰማቸውም። እርግጠኛ አይሆኑም። ቋንቋውን እንዳልተረዱ ይሰማቸዋል። ብቻቸውን እንደሆኑ እና እንደተተዉ ይሰማቸዋል። ቋንቋውን የሚረዱት አንዳንዶች ደግሞ እውነቱን በሚደብቁት በቃላት በተሞሉ፣ ትርጉም በሌላቸው ንግግሮች ይበሳጫሉ። የተጣራ ውጤቱ ደግሞ መሪው የሚወስደውን እያንዳንዱን እርምጃ ሰዎች የሚጠራጠሩበት አሉታዊ፣ እምነት የለሽ ባህል ነው።
መፍትሔ ቁጥር 1 — የኤቢሲ (ABC) ፈተናን ያካሂዱ — መሪዎች ወደ እያንዳንዱ አእምሮ የሚደርስ “ንግግር” እንዲኖራቸው ከሆነ ዋና ዋናዎቹን ንግግሮች በተጨባጭ እንዲለማመዱ ማድረግ አስፈላጊ ነው። ፈተናው መሰረታዊ የሆነውን የአድማጮችን የመረዳት ደረጃ በአእምሮ በመያዝ፣ በኤቢሲ ማለትም ትክክለኛ (Accurate)፣ አጭር (Brief) እና ግልጽ (Clear) በሚለው መመዘን አለበት። ወደላይ የሚበር ብዙ ነገር የመናገር ዝንባሌን ለመቆጣጠር ከፈለጉ ይህ ፈተና አስፈላጊ ነው። መሪው መልእክቱ ግልጽነትና ንጽህና እንዳለው ለማረጋገጥ የመገናኛ ቡድኑን (Communication team) ዒላማ ከሆኑት አድማጮች ጋር እንዲፈትሹ ማድረግ አለበት።
ክህደት ቁጥር 2 — ትልቅ ወሬ እና ትንሽ ሥራ — የመተማመን መጥፋት እየጨመረ ለመምጣት ሌላው ምክንያት መሪዎች ብዙ ቃል ገብተው ጥቂት ማድረጋቸው ነው። “ዓላማችንን ካሳካን ሠራተኞቹ ቦነስ ያገኛሉ ብለው ቃል መግባታቸውን ይቀጥላሉ፣ ከዚያም ‘ይቅርታ አስቸጋሪ ጊዜ ነው፣ ቦርዱን ለማሳመን ሞክሬ ነበር፣ ግን በሚቀጥለው ዓመት’ አሉን”። ይህ በአስተዳዳሪዎች የተለመደ ባህሪ ነው። ይህ በሁለቱም መንገድ ኃላፊነት የጎደለው ነው። ለሰዎች ፍትሐዊ የመሆን ኃላፊነትን አለመውሰድ እና ጥፋቱን ወደ ከፍተኛ አመራር ለማዛወር መሞከር። ይህ የእምነት ጉድለት ይፈጥራል። ይህ ቅሬታ ይፈጥራል። ይህ ቁርጠኝነት ማጣት ይፈጥራል። እናም፣ ይህ ሁሉ የመንፈስ ውድቀትና የምርታማነት መጥፋት ይፈጥራል።
መፍትሔ ቁጥር 2 — አስቸጋሪ ውይይቶችን እንዴት ማካሄድ እንደሚችሉ አስተዳዳሪዎችን ያሠልጥኑ። አሳሳች ንግግሮችን እንዴት እንደሚቀይሩ እንዲለዩ እርዷቸው። ሰው ሰራሽ ተስፋ ሳይሰነዝሩ መጥፎ ዜናን በተሻለ መንገድ እንዴት መስጠት እንደሚችሉ ያስተምሯቸው።
ክህደት ቁጥር 3 — ታላቁ ግንኙነት መቋረጥ — “በከፍተኛ አመራር ክፍሎቻቸው ውስጥ ይኖራሉ እና እምብዛም አይወጡም”። ይህ በሠራተኞች የተለመደ ቅሬታ ነው። የሚመሩትና የሚከተሉት መካከል ያለው ክፍተት በ2025 ሰፍቷል። ሁሉንም የማካተት (inclusivity) ጥያቄዎች ለመገናኛ ብዙኃን የሚቀርቡ ንግግሮች ብቻ ሆነዋል። እውነታዎች ሌላ ታሪክ ይናገራሉ። በሠራተኞች እና በመሪዎች መካከል ያለው ይህ ግንኙነት መቋረጥ ሠራተኞች ስለ መሪዎቻቸው በሚናገሩበት መንገድ ይታያል። በGlassdoor ጥናት ውስጥ ከፍተኛ አመራርን ወይም አስተዳደርን የሚጠቅሱ ግምገማዎች፣ “ግንኙነት መቋረጥ” የሚል ቃል የያዙ ግምገማዎች ድርሻ ከ2024 እስከ 2025 በ24 በመቶ ጨምሯል። በተመሳሳይ፣ ተዛማጅ ቃላት እንደ ያልተጣጣመ አቋም (+149 በመቶ)፣ የተሳሳተ ግንኙነት (+25 በመቶ)፣ ግብዝነት (+18 በመቶ)
8 months ago
ለሎተሪ አሸናፊዎች ሽልማት ተበረከተ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሎሽንስ ጋር በመሆን የእንቁጣጣሽ ሎተሪ አሸናፊዎችን በታላቅ ስነ-ስርዓት ሸለመ፡፡
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር የአሁኑ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ለ65 ዓመታት ያህል ለበርካታ ኢትዮጵያውያን የደስታ እንዲሁም የለውጥና የዕድል ምንጭ ሆኖ አገልግሏል::
የሽልማት መጠኑን በ50 ሺህ ብር አሀዱ ብሎ ጀምሮ ዛሬ ላይ ሽልማቱን በሚሊዮን አሳድጎ በርካቶችን በሽልማት ያንበሸበሸ ትልቅ ተቋም ነው፡፡
አሁን ላይ ይህ ተቋም ከዘመኑ ጋር እኩል በመራመድ በቴክኖሎጂው እየታገዘ ሎተሪን በወረቀት ብቻ ሳይሆን በዲጂታል አማራጭበማቅረብ ደንበኞቹ በየትኛውም ቦታ ሆነው በቀላሉ ዕድላቸውን እንዲሞክሩ አስችሏል፡፡
ዕድል ከቴክኖሎጂ ጋር መተሳሰርን ተከትሎ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር ባሳለፍነው ዓመት አራት የሎተሪ ዘመቻን በዲጂታል በመሽጥ በስኬት አጠናቋል፡፡ ይህ የዲጂታል ሽያጭ ደማቅ የሆኑ የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዐቶችን እና የመገናኛ ብዙሃንን ትኩረት የሳቡ የሽልማት መርሃግብሮችን በማከናወን ግልፅነትና ታአማኒነትን ከማስፈን ባሻገር የኦንላይን ደንበኞች አባላት ቁጥር ወደ አንድ ሚሊዮን እንዲደርስ አስችሏል፡፡
ለሁለት ወራት ያህል በዲጂታል እና በወረቀት ሲሸጥ የቆየው የ"እንቁጣጣሽ ሎተሪ" የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት በስኬት ከተከናወነ በኋላ ዛሬ ለዕድለኞች የሚከተሉት ሽልማቶች ተሰጥተዋል፦
የገንዘብ ሽልማቶች በዲጂታል እና በወረቀት ለገዙ ፦ 👉 20 ሚሊዮን ብር ወይዘሮ ጌጤነሽ ብሩ
👉 10 ሚሊዮን ብር ወጣት አለሙ አማረ
👉 2.5 ሚሊዮን ብር አቶ በረከት ቢሆነኝ
👉 2.5 ሚሊዮን ብር አቶ በረከት ቢሆነኝ
👉 2.5 ሚሊዮን ብር አቶ ሀይሉ ተረዳ
👉 250ሺ ብር አቶ አስማረ መኮንን
እንቁጣጣሽ ሎተሪን በዲጂታል ለቆረጡ ብቻ ልዩ የቦነስ ሽልማት
👉 አቶ አስማረ ዱፋ የBYD ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ
👉 አቶ ኦልያድ ደሜ የኤሌክትሪክ ባጃጅ ለዕድለኞች ተሸልመዋል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በቀጣይ በ60 ሚሊዮን ብር ሎተሪ በ100 ብር ከ125 ሚሊዮን ብር በላይ ለሽልማት የተዘጋጀ ሲሆን በየሳምንቱ ቅዳሜ አንድ ሚሊዮን ብር የቦነስ ሽልማት መዘጋጀቱን ተገልጿል።
በተጨማሪም ዕለታዊ ሎተሪ በ5 ብር እስከ 25,000 ብር በየቀኑ ሽልማት የተዘጋጀ ሲሆን ልዩ ዕድል ሎተሪ በ100 እስከ 10 ሚሊዮን ብር የሚያሸልም ሲሆን ዕጣው ህዳር 1 እንደሚወጣ ተገልጿል።
ሁሉንም በቴሌብር እና በ ethiolottery.et ላይ ያገኙታል!
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳዲስ የዕድል አማራጮችን ለህብረተሰቡ ማቅረብ እንደሚቀጥል በመግለፀ አሸናፊዎቹን በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሎሽንስ ጋር በመሆን የእንቁጣጣሽ ሎተሪ አሸናፊዎችን በታላቅ ስነ-ስርዓት ሸለመ፡፡
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር የአሁኑ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ለ65 ዓመታት ያህል ለበርካታ ኢትዮጵያውያን የደስታ እንዲሁም የለውጥና የዕድል ምንጭ ሆኖ አገልግሏል::
የሽልማት መጠኑን በ50 ሺህ ብር አሀዱ ብሎ ጀምሮ ዛሬ ላይ ሽልማቱን በሚሊዮን አሳድጎ በርካቶችን በሽልማት ያንበሸበሸ ትልቅ ተቋም ነው፡፡
አሁን ላይ ይህ ተቋም ከዘመኑ ጋር እኩል በመራመድ በቴክኖሎጂው እየታገዘ ሎተሪን በወረቀት ብቻ ሳይሆን በዲጂታል አማራጭበማቅረብ ደንበኞቹ በየትኛውም ቦታ ሆነው በቀላሉ ዕድላቸውን እንዲሞክሩ አስችሏል፡፡
ዕድል ከቴክኖሎጂ ጋር መተሳሰርን ተከትሎ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር ባሳለፍነው ዓመት አራት የሎተሪ ዘመቻን በዲጂታል በመሽጥ በስኬት አጠናቋል፡፡ ይህ የዲጂታል ሽያጭ ደማቅ የሆኑ የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዐቶችን እና የመገናኛ ብዙሃንን ትኩረት የሳቡ የሽልማት መርሃግብሮችን በማከናወን ግልፅነትና ታአማኒነትን ከማስፈን ባሻገር የኦንላይን ደንበኞች አባላት ቁጥር ወደ አንድ ሚሊዮን እንዲደርስ አስችሏል፡፡
ለሁለት ወራት ያህል በዲጂታል እና በወረቀት ሲሸጥ የቆየው የ"እንቁጣጣሽ ሎተሪ" የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት በስኬት ከተከናወነ በኋላ ዛሬ ለዕድለኞች የሚከተሉት ሽልማቶች ተሰጥተዋል፦
የገንዘብ ሽልማቶች በዲጂታል እና በወረቀት ለገዙ ፦ 👉 20 ሚሊዮን ብር ወይዘሮ ጌጤነሽ ብሩ
👉 10 ሚሊዮን ብር ወጣት አለሙ አማረ
👉 2.5 ሚሊዮን ብር አቶ በረከት ቢሆነኝ
👉 2.5 ሚሊዮን ብር አቶ በረከት ቢሆነኝ
👉 2.5 ሚሊዮን ብር አቶ ሀይሉ ተረዳ
👉 250ሺ ብር አቶ አስማረ መኮንን
እንቁጣጣሽ ሎተሪን በዲጂታል ለቆረጡ ብቻ ልዩ የቦነስ ሽልማት
👉 አቶ አስማረ ዱፋ የBYD ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ
👉 አቶ ኦልያድ ደሜ የኤሌክትሪክ ባጃጅ ለዕድለኞች ተሸልመዋል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በቀጣይ በ60 ሚሊዮን ብር ሎተሪ በ100 ብር ከ125 ሚሊዮን ብር በላይ ለሽልማት የተዘጋጀ ሲሆን በየሳምንቱ ቅዳሜ አንድ ሚሊዮን ብር የቦነስ ሽልማት መዘጋጀቱን ተገልጿል።
በተጨማሪም ዕለታዊ ሎተሪ በ5 ብር እስከ 25,000 ብር በየቀኑ ሽልማት የተዘጋጀ ሲሆን ልዩ ዕድል ሎተሪ በ100 እስከ 10 ሚሊዮን ብር የሚያሸልም ሲሆን ዕጣው ህዳር 1 እንደሚወጣ ተገልጿል።
ሁሉንም በቴሌብር እና በ ethiolottery.et ላይ ያገኙታል!
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳዲስ የዕድል አማራጮችን ለህብረተሰቡ ማቅረብ እንደሚቀጥል በመግለፀ አሸናፊዎቹን በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
8 months ago
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሎተሪ አገልግሎት በዛሬዉ እለት ባለእድለኞችን ሸለመ
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሎሽንስ ጋር በመሆን የእንቁጣጣሽ ሎተሪ አሸናፊዎችን በታላቅ ስነ-ስርዓት በዛሬዉ እለት ሸለመ።
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር የአሁኑ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ለ65 ዓመታት ያህል ለበርካታ ኢትዮጵያውያን የደስታ እንዲሁም የለውጥና የዕድል ምንጭ ሆኖ አገልግሏል ሲሉ ገልፀዋል::
የሽልማት መጠኑን በ50 ሺህ ብር አሀዱ ብሎ ጀምሮ ዛሬ ላይ ሽልማቱን በሚሊዮን አሳድጎ በርካቶችን በሽልማት ያንበሸበሸ ትልቅ ተቋም መሆኑ ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር ባሳለፉት ዓመት አራት የሎተሪ ዘመቻን በዲጂታል በመሸጥ በስኬት አጠናቋል።
ለሁለት ወራት ያህል በዲጂታል እና በወረቀት ሲሽጥ የቆየው የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ታላላቅ የገንዘብ ሽልማቶች በዲጂታል እና በወረቀት ለገዙ 20 ሚሊዮን ብር፣ 10 ሚሊዮን ብር፣ 5 ሚሊዮን ብር፣ 2 ሚሊዮን ብር እና በርካታ የገንዘብ ሽልማቶች ለባለዕድለኛ ተበርክቷል።
እንቁጣጣሽ ሎተሪን በዲጂታል ለቆረጡ ብቻ ልዩ የቦነስ ሽልማት፡- የBYD ተሽከርካሪ እና የኤሌክትሪክ ባጃጅ ለዕድለኞች ሽልማታቸዉን ተረክበዋል።
አሁን ላይ ይህ ተቋም ከዘመኑ ጋርእኩል በመራመድ በቴክኖሎጂው እየታገዘ ሎተሪን በወረቀት ብቻ ሳይሆን በዲጂታል አማራጭ በማቅረብ ደንበኞቹ በየትኛውም ቦታ ሆነው በቀላሉ ዕድላቸውን እንዲሞክሩ አስችሏል ተብሏል።
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሎሽንስ ጋር በመሆን የእንቁጣጣሽ ሎተሪ አሸናፊዎችን በታላቅ ስነ-ስርዓት በዛሬዉ እለት ሸለመ።
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር የአሁኑ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ለ65 ዓመታት ያህል ለበርካታ ኢትዮጵያውያን የደስታ እንዲሁም የለውጥና የዕድል ምንጭ ሆኖ አገልግሏል ሲሉ ገልፀዋል::
የሽልማት መጠኑን በ50 ሺህ ብር አሀዱ ብሎ ጀምሮ ዛሬ ላይ ሽልማቱን በሚሊዮን አሳድጎ በርካቶችን በሽልማት ያንበሸበሸ ትልቅ ተቋም መሆኑ ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር ባሳለፉት ዓመት አራት የሎተሪ ዘመቻን በዲጂታል በመሸጥ በስኬት አጠናቋል።
ለሁለት ወራት ያህል በዲጂታል እና በወረቀት ሲሽጥ የቆየው የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ታላላቅ የገንዘብ ሽልማቶች በዲጂታል እና በወረቀት ለገዙ 20 ሚሊዮን ብር፣ 10 ሚሊዮን ብር፣ 5 ሚሊዮን ብር፣ 2 ሚሊዮን ብር እና በርካታ የገንዘብ ሽልማቶች ለባለዕድለኛ ተበርክቷል።
እንቁጣጣሽ ሎተሪን በዲጂታል ለቆረጡ ብቻ ልዩ የቦነስ ሽልማት፡- የBYD ተሽከርካሪ እና የኤሌክትሪክ ባጃጅ ለዕድለኞች ሽልማታቸዉን ተረክበዋል።
አሁን ላይ ይህ ተቋም ከዘመኑ ጋርእኩል በመራመድ በቴክኖሎጂው እየታገዘ ሎተሪን በወረቀት ብቻ ሳይሆን በዲጂታል አማራጭ በማቅረብ ደንበኞቹ በየትኛውም ቦታ ሆነው በቀላሉ ዕድላቸውን እንዲሞክሩ አስችሏል ተብሏል።
8 months ago
የደሞዝ ክፍያን ወደ የማይረሳ ክስተት የቀየረው የቻይናው ኩባንያ
ሄናን ማይኒንግ ክሬን (Henan Mining Crane Co.) የተባለው የቻይና ኩባንያ፣ የሰራተኞቹን የደሞዝ/የዓመት ቦነስ ክፍያ ወደ ልዩ እና አስደሳች ክስተት ለውጧል።
ከወትሮ የባንክ ዝውውር በተለየ መልኩ፣ ኩባንያው 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጥሬ ገንዘብ በ70 ሜትር ርዝመት ባለው ጠረጴዛ ላይ አከማችቶ፣ ሰራተኞቹ ባገኙት 15 ደቂቃ ውስጥ የቻሉትን ያህል ቆጥረው እንዲወስዱ ፈቅዷል።
ሰራተኞች በቡድን በመሆን በተወካዮቻቸው ዙሪያ ተሰብስበው፣ ተወካዮቹም በፍጥነት ገንዘብ ለመቁጠርና ለመሰብሰብ ሲሮጡ በጩኸት ያበረታቱ ነበር። በዚህ ሂደት ውስጥ፣ አንዳንዶች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመሰብሰብ ሲችሉ፣ ሌሎች ደግሞ በውጥረቱ የተነሳ ሲደናገጡ ታይቷል።
ይህ ያልተለመደ የክፍያ ሥርዓት ቪዲዮ በፍጥነት በዓለም ዙሪያ ተሰራጭቷል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ክስተቱን የተመለከቱት በተለያየ አመለካከት ነው። አንዳንድ ሰዎች የኩባንያውን ብልህነት እና የሰራተኛ ሞራል ከፍ የማድረግ ስልት ሲያደንቁ፣ ሌሎች ደግሞ "ትኩረት ለመሳብ የተደረገ ትርኢት" በማለት ተችተውታል።
በአጠቃላይ የሄናን ማይኒንግ ክሬን ኩባንያ የሥራ ሽልማትን ከአስደሳች ደስታ፣ ከቡድን መንፈስና ከበዓል አከባበር ጋር በማዋሃድ ማንም የማይረሳው የደሞዝ ክፍያ ልምድ መፍጠር ችሏል ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
ሄናን ማይኒንግ ክሬን (Henan Mining Crane Co.) የተባለው የቻይና ኩባንያ፣ የሰራተኞቹን የደሞዝ/የዓመት ቦነስ ክፍያ ወደ ልዩ እና አስደሳች ክስተት ለውጧል።
ከወትሮ የባንክ ዝውውር በተለየ መልኩ፣ ኩባንያው 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጥሬ ገንዘብ በ70 ሜትር ርዝመት ባለው ጠረጴዛ ላይ አከማችቶ፣ ሰራተኞቹ ባገኙት 15 ደቂቃ ውስጥ የቻሉትን ያህል ቆጥረው እንዲወስዱ ፈቅዷል።
ሰራተኞች በቡድን በመሆን በተወካዮቻቸው ዙሪያ ተሰብስበው፣ ተወካዮቹም በፍጥነት ገንዘብ ለመቁጠርና ለመሰብሰብ ሲሮጡ በጩኸት ያበረታቱ ነበር። በዚህ ሂደት ውስጥ፣ አንዳንዶች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመሰብሰብ ሲችሉ፣ ሌሎች ደግሞ በውጥረቱ የተነሳ ሲደናገጡ ታይቷል።
ይህ ያልተለመደ የክፍያ ሥርዓት ቪዲዮ በፍጥነት በዓለም ዙሪያ ተሰራጭቷል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ክስተቱን የተመለከቱት በተለያየ አመለካከት ነው። አንዳንድ ሰዎች የኩባንያውን ብልህነት እና የሰራተኛ ሞራል ከፍ የማድረግ ስልት ሲያደንቁ፣ ሌሎች ደግሞ "ትኩረት ለመሳብ የተደረገ ትርኢት" በማለት ተችተውታል።
በአጠቃላይ የሄናን ማይኒንግ ክሬን ኩባንያ የሥራ ሽልማትን ከአስደሳች ደስታ፣ ከቡድን መንፈስና ከበዓል አከባበር ጋር በማዋሃድ ማንም የማይረሳው የደሞዝ ክፍያ ልምድ መፍጠር ችሏል ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
የደሞዝ ክፍያን ወደ የማይረሳ ክስተት የቀየረው የቻይናው ኩባንያ
#ethiopia | ሄናን ማይኒንግ ክሬን (Henan Mining Crane Co.) የተባለው የቻይና ኩባንያ፣ የሰራተኞቹን የደሞዝ/የዓመት ቦነስ ክፍያ ወደ ልዩ እና አስደሳች ክስተት ለውጧል።
ከወትሮ የባንክ ዝውውር በተለየ መልኩ፣ ኩባንያው 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጥሬ ገንዘብ በ70 ሜትር ርዝመት ባለው ጠረጴዛ ላይ አከማችቶ፣ ሰራተኞቹ ባገኙት 15 ደቂቃ ውስጥ የቻሉትን ያህል ቆጥረው እንዲወስዱ ፈቅዷል።
ሰራተኞች በቡድን በመሆን በተወካዮቻቸው ዙሪያ ተሰብስበው፣ ተወካዮቹም በፍጥነት ገንዘብ ለመቁጠርና ለመሰብሰብ ሲሮጡ በጩኸት ያበረታቱ ነበር። በዚህ ሂደት ውስጥ፣ አንዳንዶች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመሰብሰብ ሲችሉ፣ ሌሎች ደግሞ በውጥረቱ የተነሳ ሲደናገጡ ታይቷል።
ይህ ያልተለመደ የክፍያ ሥርዓት ቪዲዮ በፍጥነት በዓለም ዙሪያ ተሰራጭቷል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ክስተቱን የተመለከቱት በተለያየ አመለካከት ነው። አንዳንድ ሰዎች የኩባንያውን ብልህነት እና የሰራተኛ ሞራል ከፍ የማድረግ ስልት ሲያደንቁ፣ ሌሎች ደግሞ "ትኩረት ለመሳብ የተደረገ ትርኢት" በማለት ተችተውታል።
በአጠቃላይ የሄናን ማይኒንግ ክሬን ኩባንያ የሥራ ሽልማትን ከአስደሳች ደስታ፣ ከቡድን መንፈስና ከበዓል አከባበር ጋር በማዋሃድ ማንም የማይረሳው የደሞዝ ክፍያ ልምድ መፍጠር ችሏል ተብሏል ያለው መናኸሪያ ሬዲዮ ነው።
#ethiopia | ሄናን ማይኒንግ ክሬን (Henan Mining Crane Co.) የተባለው የቻይና ኩባንያ፣ የሰራተኞቹን የደሞዝ/የዓመት ቦነስ ክፍያ ወደ ልዩ እና አስደሳች ክስተት ለውጧል።
ከወትሮ የባንክ ዝውውር በተለየ መልኩ፣ ኩባንያው 11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ጥሬ ገንዘብ በ70 ሜትር ርዝመት ባለው ጠረጴዛ ላይ አከማችቶ፣ ሰራተኞቹ ባገኙት 15 ደቂቃ ውስጥ የቻሉትን ያህል ቆጥረው እንዲወስዱ ፈቅዷል።
ሰራተኞች በቡድን በመሆን በተወካዮቻቸው ዙሪያ ተሰብስበው፣ ተወካዮቹም በፍጥነት ገንዘብ ለመቁጠርና ለመሰብሰብ ሲሮጡ በጩኸት ያበረታቱ ነበር። በዚህ ሂደት ውስጥ፣ አንዳንዶች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለመሰብሰብ ሲችሉ፣ ሌሎች ደግሞ በውጥረቱ የተነሳ ሲደናገጡ ታይቷል።
ይህ ያልተለመደ የክፍያ ሥርዓት ቪዲዮ በፍጥነት በዓለም ዙሪያ ተሰራጭቷል።
የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ክስተቱን የተመለከቱት በተለያየ አመለካከት ነው። አንዳንድ ሰዎች የኩባንያውን ብልህነት እና የሰራተኛ ሞራል ከፍ የማድረግ ስልት ሲያደንቁ፣ ሌሎች ደግሞ "ትኩረት ለመሳብ የተደረገ ትርኢት" በማለት ተችተውታል።
በአጠቃላይ የሄናን ማይኒንግ ክሬን ኩባንያ የሥራ ሽልማትን ከአስደሳች ደስታ፣ ከቡድን መንፈስና ከበዓል አከባበር ጋር በማዋሃድ ማንም የማይረሳው የደሞዝ ክፍያ ልምድ መፍጠር ችሏል ተብሏል ያለው መናኸሪያ ሬዲዮ ነው።
8 months ago
የአለማችን በርካታ ሃገራት በእስራኤል ላይ ተቆጡ !
የእስራኤል የባህር ኃይል ሃይሎች በጋዛ ለሚገኙ የረሀብ አለንጋ እየተገረፉ ለሚገኙ በሽዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን ሰብአዊ ርዳታ ለማድረስ 450 በላይ በጎ ፈቃደኞች የጫኑ የግሎባል ሱሙድ ፍሎቲላ መርከቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሏን ተከትሎ በመላው አለም ከባድ ተቃውሞ ገጠማት ።
እስራኤል የጋዛን ርዳታ ፍሎቲላ መያዙን ተከትሎ ረቡዕ ረፋድ ላይ የተቀሰቀሰው ሰፊ ተቃውሞ እስከ ሐሙስ ድረስ በመቀጠል በፈረንሳይ በጣልያን ስዊዘርላንድ ፖርቱጋል ስፔን ዋና ከተሞች እንዲሁም በሌሎች የአውሮፓ ከተሞች እንደ ጄኔቫ፣ ሄልሲንኪ፣ ዘ ሄግ፣ ብራስልስ፣ ኒኮሲያ እና ኢስታንቡል እንዲሁም ኒውዮርክ፣ ኩዋላ ላምፑር፣ ሲድኒ፣ ካራቺ፣ ቦነስ አይረስ እና ሜክሲኮ ሲቲ ተመሳሳይ ተቃውሞዎች ተካሂደዋል። ።
እሮብና ሐሙስ ዕለት በአውሮፓ እና በዓለም ዙሪያ ባሉ ዋና ዋና ከተሞች ጎዳናዎች የወጡ ሰልፈኞች እስራኤል ወደጋዛ ሰብአዊ ድጋፍ እንዳይገባ ለረጅም ጊዜ የጣለችውን እገዳ በማንሳት ወደ ሰርጡ ሰብአዊ ዕርዳታ ያለከልካይ እንዲገባ እንድትፈቅድ እንዲሁም የጋዛ ርዳታ ለማድረስ ከ40 በላይ መርከቦችን እና ወደ 500 የሚጠጉ አክቲቪስቶችን ያቀፈዉ በእስራኤል ቁጥጥር ስር የሚገኙት የፍሎቲላ ብድን አባላት በአስቸኳይ እንዲለቀቁ ጠይቀዋል ።
በፓሪስ ሪፐብሊክ አደባባይ ተሰባስበው እስራኤል በጋዛ ላይ የምታደርገውን ጥቃት፣ ፍሎቲላውን ጣልቃ መግባቷን እና የታሰሩትን አክቲቪስቶች በቁጥጥር ስር ማዋልን አውግዘዋል።
ሰልፈኞች "ፍልስጤምን ነፃ ውጡ!" የሚል መፈክር አሰምተዋል ።
በጣሊያን፡ በመላው ኢጣሊያ በዋና ዋና ከተሞች ማለትም በሮም፣ ሚላን እና ኔፕልስ ባሉ ትላልቅ ከተሞች በርካታ ሰዎች የተሳተፉባቸዉ ትላልቅ ሰልፎች ተካሂደዋል።
በሚላን ከተማ 20,000 ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ በሮም ደግሞ ከኮሎሲየም ተነስተው ፖርታ ሳን ፓኦሎ በደረሰው ሰልፍ 10,000 ሰዎች መገኘታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
በስፔን በባርሴሎና ፖርቶ እና ኮይምብራን ጨምሮ በዘጠኝ ከተሞች ሰልፎች ተካሂደዋል
በሰልፉ የመብት ተሟጋቾችና በጎ ፍቃደኞች እንዲፈቱ ጥሪ አቅርበዋል ።
በሽታዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች በእስራኤል ኤምባሲ ፊት ለፊት ተገኝተው "ነፃነት ለፍልስጤማውያን " "በእስራኤል የተጣለው ማዕቀብ" እና "በፍልስጤም ላይ ያለውን ከበባ ይቁም" የሚሉ መፈክሮች አሰምተዋል ።
በስዊዘርላንድ በርካታ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደዋል ። በጄኔቫ በተካሄደዉ ሰልፍ የእስራኤል ተግባር ያወገዙ ተቃዋሚዎች ጎማ በማቃጠል በኮርናቪን ባቡር ጣቢያ ላይ የባቡር ሀዲዶችን ለአጭር ጊዜ በመዝጋት ተቃዉሞአቸዉን አሰምተዋል ።
በአቴንስ ተሰባስበው ወደ እስራኤል ኤምባሲ
በከባድ ተቃዉሞ ካመሩት መካከል አንዱ የሆነዉ ጴጥሮስ ቆስጠንጢኖው በግሪክ የተባበሩት ዘረኝነት እና የፋሺስት ስጋት (KEERFA) ንቅናቄ ተቃዋሚዎች “የእስራኤል ጦር በፍሎቲላ ላይ የወሰደው ተግባር የባህር ላይ ወንበዴ ተግባር ነዉ” ብለዋል።
በማርሴይ ወደ መቶ የሚጠጉ የፍልስጤም ደጋፊ ሰልፈኞች ሃሙስ እለት ከሰአት በኋላ ወደ እስራኤል ወታደራዊ ጥቃትን አዉግዘዋል ።ለ ቴላቪቭ ወታደራዊ ቁሳቁስ አቅርቧል ብለው የከሰሱትን የጦር መሳሪያ ኩባንያ ዩሮሊንክስን ሊዘጉ ሲሞክሩ ፖሊስ አስቁሟቸዋል ።
አለምአቀፋዊ ሚዲያዎች በፊት ገፃቸው እንዳስነበቡት ከሆነ ትላንትና ዛሬ እነዚህና በፍልስጤም ላይ ያለው ከበባ መቆም አለበት ያሉ በሌሎች የአውሮፓ ከተሞች እንደ ጄኔቫ፣ ሄልሲንኪ፣ ዘ ሄግ፣ ብራስልስ፣ ኒኮሲያ እና ኢስታንቡል እንዲሁም ኒውዮርክ፣ ኩዋላ ላምፑር፣ ሲድኒ፣ ካራቺ፣ ቦነስ አይረስ እና ሜክሲኮ ሲቲ ተመሳሳይ ተቃውሞዎች ተካሂደዋል። ሲሉ የዘገቡት ሮይተርስ አልጀዚራ ኒዮርክ ታይምስ ኤፒ እና ሌሎችም አለምአቀፋዊ የዜና አዉታሮች ናቸዉ ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
የእስራኤል የባህር ኃይል ሃይሎች በጋዛ ለሚገኙ የረሀብ አለንጋ እየተገረፉ ለሚገኙ በሽዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን ሰብአዊ ርዳታ ለማድረስ 450 በላይ በጎ ፈቃደኞች የጫኑ የግሎባል ሱሙድ ፍሎቲላ መርከቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሏን ተከትሎ በመላው አለም ከባድ ተቃውሞ ገጠማት ።
እስራኤል የጋዛን ርዳታ ፍሎቲላ መያዙን ተከትሎ ረቡዕ ረፋድ ላይ የተቀሰቀሰው ሰፊ ተቃውሞ እስከ ሐሙስ ድረስ በመቀጠል በፈረንሳይ በጣልያን ስዊዘርላንድ ፖርቱጋል ስፔን ዋና ከተሞች እንዲሁም በሌሎች የአውሮፓ ከተሞች እንደ ጄኔቫ፣ ሄልሲንኪ፣ ዘ ሄግ፣ ብራስልስ፣ ኒኮሲያ እና ኢስታንቡል እንዲሁም ኒውዮርክ፣ ኩዋላ ላምፑር፣ ሲድኒ፣ ካራቺ፣ ቦነስ አይረስ እና ሜክሲኮ ሲቲ ተመሳሳይ ተቃውሞዎች ተካሂደዋል። ።
እሮብና ሐሙስ ዕለት በአውሮፓ እና በዓለም ዙሪያ ባሉ ዋና ዋና ከተሞች ጎዳናዎች የወጡ ሰልፈኞች እስራኤል ወደጋዛ ሰብአዊ ድጋፍ እንዳይገባ ለረጅም ጊዜ የጣለችውን እገዳ በማንሳት ወደ ሰርጡ ሰብአዊ ዕርዳታ ያለከልካይ እንዲገባ እንድትፈቅድ እንዲሁም የጋዛ ርዳታ ለማድረስ ከ40 በላይ መርከቦችን እና ወደ 500 የሚጠጉ አክቲቪስቶችን ያቀፈዉ በእስራኤል ቁጥጥር ስር የሚገኙት የፍሎቲላ ብድን አባላት በአስቸኳይ እንዲለቀቁ ጠይቀዋል ።
በፓሪስ ሪፐብሊክ አደባባይ ተሰባስበው እስራኤል በጋዛ ላይ የምታደርገውን ጥቃት፣ ፍሎቲላውን ጣልቃ መግባቷን እና የታሰሩትን አክቲቪስቶች በቁጥጥር ስር ማዋልን አውግዘዋል።
ሰልፈኞች "ፍልስጤምን ነፃ ውጡ!" የሚል መፈክር አሰምተዋል ።
በጣሊያን፡ በመላው ኢጣሊያ በዋና ዋና ከተሞች ማለትም በሮም፣ ሚላን እና ኔፕልስ ባሉ ትላልቅ ከተሞች በርካታ ሰዎች የተሳተፉባቸዉ ትላልቅ ሰልፎች ተካሂደዋል።
በሚላን ከተማ 20,000 ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ በሮም ደግሞ ከኮሎሲየም ተነስተው ፖርታ ሳን ፓኦሎ በደረሰው ሰልፍ 10,000 ሰዎች መገኘታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
በስፔን በባርሴሎና ፖርቶ እና ኮይምብራን ጨምሮ በዘጠኝ ከተሞች ሰልፎች ተካሂደዋል
በሰልፉ የመብት ተሟጋቾችና በጎ ፍቃደኞች እንዲፈቱ ጥሪ አቅርበዋል ።
በሽታዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች በእስራኤል ኤምባሲ ፊት ለፊት ተገኝተው "ነፃነት ለፍልስጤማውያን " "በእስራኤል የተጣለው ማዕቀብ" እና "በፍልስጤም ላይ ያለውን ከበባ ይቁም" የሚሉ መፈክሮች አሰምተዋል ።
በስዊዘርላንድ በርካታ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደዋል ። በጄኔቫ በተካሄደዉ ሰልፍ የእስራኤል ተግባር ያወገዙ ተቃዋሚዎች ጎማ በማቃጠል በኮርናቪን ባቡር ጣቢያ ላይ የባቡር ሀዲዶችን ለአጭር ጊዜ በመዝጋት ተቃዉሞአቸዉን አሰምተዋል ።
በአቴንስ ተሰባስበው ወደ እስራኤል ኤምባሲ
በከባድ ተቃዉሞ ካመሩት መካከል አንዱ የሆነዉ ጴጥሮስ ቆስጠንጢኖው በግሪክ የተባበሩት ዘረኝነት እና የፋሺስት ስጋት (KEERFA) ንቅናቄ ተቃዋሚዎች “የእስራኤል ጦር በፍሎቲላ ላይ የወሰደው ተግባር የባህር ላይ ወንበዴ ተግባር ነዉ” ብለዋል።
በማርሴይ ወደ መቶ የሚጠጉ የፍልስጤም ደጋፊ ሰልፈኞች ሃሙስ እለት ከሰአት በኋላ ወደ እስራኤል ወታደራዊ ጥቃትን አዉግዘዋል ።ለ ቴላቪቭ ወታደራዊ ቁሳቁስ አቅርቧል ብለው የከሰሱትን የጦር መሳሪያ ኩባንያ ዩሮሊንክስን ሊዘጉ ሲሞክሩ ፖሊስ አስቁሟቸዋል ።
አለምአቀፋዊ ሚዲያዎች በፊት ገፃቸው እንዳስነበቡት ከሆነ ትላንትና ዛሬ እነዚህና በፍልስጤም ላይ ያለው ከበባ መቆም አለበት ያሉ በሌሎች የአውሮፓ ከተሞች እንደ ጄኔቫ፣ ሄልሲንኪ፣ ዘ ሄግ፣ ብራስልስ፣ ኒኮሲያ እና ኢስታንቡል እንዲሁም ኒውዮርክ፣ ኩዋላ ላምፑር፣ ሲድኒ፣ ካራቺ፣ ቦነስ አይረስ እና ሜክሲኮ ሲቲ ተመሳሳይ ተቃውሞዎች ተካሂደዋል። ሲሉ የዘገቡት ሮይተርስ አልጀዚራ ኒዮርክ ታይምስ ኤፒ እና ሌሎችም አለምአቀፋዊ የዜና አዉታሮች ናቸዉ ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ኮሜርሻል ኖሚኒስ ለመላው ሠራተኞቹ የሦስት ወር ደሞዝ ቦነስ እና የ25% የደሞዝ ጭማሬ አድርጓል
እንኳን ለ2018 አደረሰን!!!
• ኮሜርሻል ኖሚኒስ ከምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የአገልግሎት ሰጪ ተቋም እንዲሆን ለማስቻል ቀን ከሌሊት እየተሠራ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል። - ኮማንደር ጥላሆን ፀጋዬ
#ethiopia | ኮሜርሻል ኖሞኒስ በ2017 የሥራ ዘመን በሠራተኞቻችን፣ በማኔጅመንቱ እና በሥራ አመራር ቦርዱ አመራር ሰጪነት በሥራ ዘመኑ በሁሉም መለኪያዎች የተሻለ አፈጻጸም በማስመዝገቡ ለሠራተኞቻችን የሦስት ወር ደሞዝ ቦነስ እና ደሞዝ ጭማሬ መደረጉን የድርጅታችን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኮማንደር ጥላሁን ፀጋዬ ተናግረዋል።
በዚህም ለተቋሙ ቋሚና የኮንትራት ሠራተኞች የሁለት ወር ደሞዝ ቀጥታ ቦነስ የተሰጠ ሲሆን፤ እንዲሁም የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡት ሠራተኞች ተጨማሪ የአንድ ወር ደሞዝ ቦነስ እንደሚጨመር ተናግረዋል።
ከቦነሱ በተጨማሪም ለኮንትራት ሠራተኞች የ25% የደሞዝ ጭማሪ እንዲሁም ለቋሚ ሠራተኞች የሁለት እርከን ጭማሪ እንደሚሰጥ ዋና ሥራ አስፈጻሚው አስረድተዋል።
የደሞዝ ጭማሪው እና የሥራ ማትጊያው ሠራተኞቻችንን ለተሻለ የሥራ አፈጻጸም እንደሚያነሳሳም ኮማንደር ጥላሁን ተናግረዋል።
ኮሜርሻል ኖሚኒስ ከምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የአገልግሎት ሰጪ ተቋም እንዲሆን ለማስቻል ቀን ከሌሊት እየተሠራ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል።
ድርጅታችንና ድርጅታችሁ ኮሜርሻል ኖሚኒስ የሠራተኞቹን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል በየጊዜው እየሠራ መሆኑ የተናገሩት ኮማንደር ጥላሁን፤ በቀጣይ ዓመት ከዚህ የበለጠ አፈጻጸም ለማምጣት እጅ ለእጅ ተያይዘን እንሥራ ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
ለመላው ሠራተኞቻችንንና የማኔጅመንት አባላቱ መጪው 2018 ዓ/ም አዲስ ዓመት የሠላም፣ የጤና እና መልካም አፈጻጸም የምናስመዘግብበት እንዲሆን እመኛለሁ ሲሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ኮማንደር ጥላሁን ፀጋዬ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
እንኳን ለ2018 አደረሰን!!!
• ኮሜርሻል ኖሚኒስ ከምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የአገልግሎት ሰጪ ተቋም እንዲሆን ለማስቻል ቀን ከሌሊት እየተሠራ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል። - ኮማንደር ጥላሆን ፀጋዬ
#ethiopia | ኮሜርሻል ኖሞኒስ በ2017 የሥራ ዘመን በሠራተኞቻችን፣ በማኔጅመንቱ እና በሥራ አመራር ቦርዱ አመራር ሰጪነት በሥራ ዘመኑ በሁሉም መለኪያዎች የተሻለ አፈጻጸም በማስመዝገቡ ለሠራተኞቻችን የሦስት ወር ደሞዝ ቦነስ እና ደሞዝ ጭማሬ መደረጉን የድርጅታችን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኮማንደር ጥላሁን ፀጋዬ ተናግረዋል።
በዚህም ለተቋሙ ቋሚና የኮንትራት ሠራተኞች የሁለት ወር ደሞዝ ቀጥታ ቦነስ የተሰጠ ሲሆን፤ እንዲሁም የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡት ሠራተኞች ተጨማሪ የአንድ ወር ደሞዝ ቦነስ እንደሚጨመር ተናግረዋል።
ከቦነሱ በተጨማሪም ለኮንትራት ሠራተኞች የ25% የደሞዝ ጭማሪ እንዲሁም ለቋሚ ሠራተኞች የሁለት እርከን ጭማሪ እንደሚሰጥ ዋና ሥራ አስፈጻሚው አስረድተዋል።
የደሞዝ ጭማሪው እና የሥራ ማትጊያው ሠራተኞቻችንን ለተሻለ የሥራ አፈጻጸም እንደሚያነሳሳም ኮማንደር ጥላሁን ተናግረዋል።
ኮሜርሻል ኖሚኒስ ከምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የአገልግሎት ሰጪ ተቋም እንዲሆን ለማስቻል ቀን ከሌሊት እየተሠራ መሆኑን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል።
ድርጅታችንና ድርጅታችሁ ኮሜርሻል ኖሚኒስ የሠራተኞቹን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል በየጊዜው እየሠራ መሆኑ የተናገሩት ኮማንደር ጥላሁን፤ በቀጣይ ዓመት ከዚህ የበለጠ አፈጻጸም ለማምጣት እጅ ለእጅ ተያይዘን እንሥራ ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
ለመላው ሠራተኞቻችንንና የማኔጅመንት አባላቱ መጪው 2018 ዓ/ም አዲስ ዓመት የሠላም፣ የጤና እና መልካም አፈጻጸም የምናስመዘግብበት እንዲሆን እመኛለሁ ሲሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ኮማንደር ጥላሁን ፀጋዬ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
9 months ago
ዳሽን ባንክ በአንድ ዶላር ምንዛሬ 12 ብር ቦነስ ለመጪዎቹ በዓላት አዘጋጅቻለው አለ
ዳሸን ባንክ መጪዎቹን በዓላት በማስመልከት ለውድ ደንበኞቹ ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ የተሰኘ ልዩ የማበረታቻ መርሃ-ግብር ይፋ ማድረጉን አስታወቀ
ዳሸን ባንክ መጪዎቹን አበይት በዓላት ምክንያት በማድረግ ከውጭ አገራት የተላከላቸውን ገንዘብ ለሚቀበሉና የውጭ አገራት ገንዘቦችን በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ለሚመነዝሩ ደንበኞች “ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የተሰኘ ልዩ የማበረታቻ መርሃ-ግብር ይፋ አድርጌያለው ብሏል።
ይህ “ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የተሰኘው ልዩ የማበረታቻ ንቅናቄ መጪዎቹን የአዲስ ዓመት እና የመስቀል በዓላትን በማስመልከት ባንኩ ለደንበኞቹ ያቀረበው ልዩ ስጦታ አካል ነው ሲል ባንኩ ገልፇል።
ከ ጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ቀርበው በዓለም አቀፍ የገንዘብ ማስተላለፊያ ኦፕሬተሮች የተላከላቸውን ገንዘብ የሚቀበሉና የሚመነዝሩ ደንበኞች በእያንዳንዱ ዶላር በዕለቱ ካለው የምንዛሬ ተመን 12 ብር ተጨማሪ ማበረታቻ የሚያገኙ ይሆናል፡፡
ይህ ልዩ የማበረታቻ መርሃግብር ከዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊዎች የተላከላቸውን የውጭ አገራት ገንዘብ በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች በአካል ቀርበው ለሚወስዱና ለሚመነዝሩ ደንበኞች የቀረበ የዳሸን ባንክ የበዓል ስጦታ ነውም ብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
ዳሸን ባንክ መጪዎቹን በዓላት በማስመልከት ለውድ ደንበኞቹ ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ የተሰኘ ልዩ የማበረታቻ መርሃ-ግብር ይፋ ማድረጉን አስታወቀ
ዳሸን ባንክ መጪዎቹን አበይት በዓላት ምክንያት በማድረግ ከውጭ አገራት የተላከላቸውን ገንዘብ ለሚቀበሉና የውጭ አገራት ገንዘቦችን በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ለሚመነዝሩ ደንበኞች “ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የተሰኘ ልዩ የማበረታቻ መርሃ-ግብር ይፋ አድርጌያለው ብሏል።
ይህ “ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የተሰኘው ልዩ የማበረታቻ ንቅናቄ መጪዎቹን የአዲስ ዓመት እና የመስቀል በዓላትን በማስመልከት ባንኩ ለደንበኞቹ ያቀረበው ልዩ ስጦታ አካል ነው ሲል ባንኩ ገልፇል።
ከ ጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ቀርበው በዓለም አቀፍ የገንዘብ ማስተላለፊያ ኦፕሬተሮች የተላከላቸውን ገንዘብ የሚቀበሉና የሚመነዝሩ ደንበኞች በእያንዳንዱ ዶላር በዕለቱ ካለው የምንዛሬ ተመን 12 ብር ተጨማሪ ማበረታቻ የሚያገኙ ይሆናል፡፡
ይህ ልዩ የማበረታቻ መርሃግብር ከዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊዎች የተላከላቸውን የውጭ አገራት ገንዘብ በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች በአካል ቀርበው ለሚወስዱና ለሚመነዝሩ ደንበኞች የቀረበ የዳሸን ባንክ የበዓል ስጦታ ነውም ብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
9 months ago
ዳሽን ባንክ በአንድ ዶላር ምንዛሬ 12 ብር ቦነስ ለመጪዎቹ በዓላት አዘጋጅቻለው አለ
ዳሸን ባንክ መጪዎቹን በዓላት በማስመልከት ለውድ ደንበኞቹ ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ የተሰኘ ልዩ የማበረታቻ መርሃ-ግብር ይፋ ማድረጉን አስታወቀ
ዳሸን ባንክ መጪዎቹን አበይት በዓላት ምክንያት በማድረግ ከውጭ አገራት የተላከላቸውን ገንዘብ ለሚቀበሉና የውጭ አገራት ገንዘቦችን በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ለሚመነዝሩ ደንበኞች “ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የተሰኘ ልዩ የማበረታቻ መርሃ-ግብር ይፋ አድርጌያለው ብሏል።
ይህ “ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የተሰኘው ልዩ የማበረታቻ ንቅናቄ መጪዎቹን የአዲስ ዓመት እና የመስቀል በዓላትን በማስመልከት ባንኩ ለደንበኞቹ ያቀረበው ልዩ ስጦታ አካል ነው ሲል ባንኩ ገልፇል።
ከ ጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ቀርበው በዓለም አቀፍ የገንዘብ ማስተላለፊያ ኦፕሬተሮች የተላከላቸውን ገንዘብ የሚቀበሉና የሚመነዝሩ ደንበኞች በእያንዳንዱ ዶላር በዕለቱ ካለው የምንዛሬ ተመን 12 ብር ተጨማሪ ማበረታቻ የሚያገኙ ይሆናል፡፡
ይህ ልዩ የማበረታቻ መርሃግብር ከዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊዎች የተላከላቸውን የውጭ አገራት ገንዘብ በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች በአካል ቀርበው ለሚወስዱና ለሚመነዝሩ ደንበኞች የቀረበ የዳሸን ባንክ የበዓል ስጦታ ነውም ብሏል።
ዳሸን ባንክ መጪዎቹን በዓላት በማስመልከት ለውድ ደንበኞቹ ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ የተሰኘ ልዩ የማበረታቻ መርሃ-ግብር ይፋ ማድረጉን አስታወቀ
ዳሸን ባንክ መጪዎቹን አበይት በዓላት ምክንያት በማድረግ ከውጭ አገራት የተላከላቸውን ገንዘብ ለሚቀበሉና የውጭ አገራት ገንዘቦችን በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ለሚመነዝሩ ደንበኞች “ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የተሰኘ ልዩ የማበረታቻ መርሃ-ግብር ይፋ አድርጌያለው ብሏል።
ይህ “ይቀበሉ፤ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የተሰኘው ልዩ የማበረታቻ ንቅናቄ መጪዎቹን የአዲስ ዓመት እና የመስቀል በዓላትን በማስመልከት ባንኩ ለደንበኞቹ ያቀረበው ልዩ ስጦታ አካል ነው ሲል ባንኩ ገልፇል።
ከ ጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ቀርበው በዓለም አቀፍ የገንዘብ ማስተላለፊያ ኦፕሬተሮች የተላከላቸውን ገንዘብ የሚቀበሉና የሚመነዝሩ ደንበኞች በእያንዳንዱ ዶላር በዕለቱ ካለው የምንዛሬ ተመን 12 ብር ተጨማሪ ማበረታቻ የሚያገኙ ይሆናል፡፡
ይህ ልዩ የማበረታቻ መርሃግብር ከዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊዎች የተላከላቸውን የውጭ አገራት ገንዘብ በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች በአካል ቀርበው ለሚወስዱና ለሚመነዝሩ ደንበኞች የቀረበ የዳሸን ባንክ የበዓል ስጦታ ነውም ብሏል።
9 months ago
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የ2024 ቢዋይዲ ሴጉል መኪና እና የባጃጅ እጣ አወጣጥ ስነስርዓት አካሄደ
👉አስማረ ቱፋ ከዓለምገና የ2024 ቢዋይዲ ሴጉል መኪና አሸናፊ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከነሐሴ 15 እስከ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የእንቁጣጣሽ ሎተሪን በዲጂታል ለገዙ ደንበኞች የተዘጋጀውን የBYD seagull 2024 ዘመናዊ መኪና እና የኤሌክትሪክ ባጃጅ የቦነስ ሽልማት ዕጣ ማውጣት ስነስርዓት አካሂዷል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የእጣ አወጣጥ ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት ወ/ሮ ያለም ተስፋንጋት፥ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከዘመኑ ቴክኖሎጂ ጋር እኩል በመራመድ ደንበኞቹን በየትኛውም ስፍራና በማናቸውም ጊዜ ሆነው የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በethiolottery.et እና በቴሌብር፣ በCBE BIRR እና በሌሎች አማራጮች ሎተሪን በዲጂታል መንገድ የሚገዙበት ልዩ አሰራር አመቻችተናል ብለዋል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር የ2024 ቢዋይዲ ሴጉል መኪና እና የባጃጅ ሽልማት መስጠቱን የተቋሙ ም/ል ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሉጌታ ታደሰ ተናግረዋል። ዕድል ከዲጂታል ዘመን ሲተዋወቅ፣ እድል ከቴክኖሎጂ ጋር ሲጣጣም ስጦታው እጅግ ዘመናዊና ዘመኑን የዋጀ ይሆናል ሲሉ አክለው ገልፀዋል።
የ1ኛ እጣ አሸናፊ የሎተሪ ቁጥር 3006063 ሲሆን የ2024 ቢዋይዲ ሴጉል መኪና አሸናፊ ሆኗል። አስማረ ቱፋ ከዓለምገና የቢዋይዲ ሴጉል መኪና አሸናፊ ሆኗል። የ2ኛ እጣ ዘመናዊ የኤሌክትሪ ባጃጅ መኪና አሸናፊ የሎተሪ ቁጥር 2482333 መሆኑን የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ይፋ አድርጓል። በተጨማሪም ኦሊያድ ደኑ ከሰበታ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ባጃጅ ተሽከርካሪ አሸናፊ ሆኗል።
Seledadotio
Seledadotio
👉አስማረ ቱፋ ከዓለምገና የ2024 ቢዋይዲ ሴጉል መኪና አሸናፊ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከነሐሴ 15 እስከ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የእንቁጣጣሽ ሎተሪን በዲጂታል ለገዙ ደንበኞች የተዘጋጀውን የBYD seagull 2024 ዘመናዊ መኪና እና የኤሌክትሪክ ባጃጅ የቦነስ ሽልማት ዕጣ ማውጣት ስነስርዓት አካሂዷል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የእጣ አወጣጥ ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት ወ/ሮ ያለም ተስፋንጋት፥ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከዘመኑ ቴክኖሎጂ ጋር እኩል በመራመድ ደንበኞቹን በየትኛውም ስፍራና በማናቸውም ጊዜ ሆነው የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በethiolottery.et እና በቴሌብር፣ በCBE BIRR እና በሌሎች አማራጮች ሎተሪን በዲጂታል መንገድ የሚገዙበት ልዩ አሰራር አመቻችተናል ብለዋል።
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር የ2024 ቢዋይዲ ሴጉል መኪና እና የባጃጅ ሽልማት መስጠቱን የተቋሙ ም/ል ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሉጌታ ታደሰ ተናግረዋል። ዕድል ከዲጂታል ዘመን ሲተዋወቅ፣ እድል ከቴክኖሎጂ ጋር ሲጣጣም ስጦታው እጅግ ዘመናዊና ዘመኑን የዋጀ ይሆናል ሲሉ አክለው ገልፀዋል።
የ1ኛ እጣ አሸናፊ የሎተሪ ቁጥር 3006063 ሲሆን የ2024 ቢዋይዲ ሴጉል መኪና አሸናፊ ሆኗል። አስማረ ቱፋ ከዓለምገና የቢዋይዲ ሴጉል መኪና አሸናፊ ሆኗል። የ2ኛ እጣ ዘመናዊ የኤሌክትሪ ባጃጅ መኪና አሸናፊ የሎተሪ ቁጥር 2482333 መሆኑን የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ይፋ አድርጓል። በተጨማሪም ኦሊያድ ደኑ ከሰበታ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ባጃጅ ተሽከርካሪ አሸናፊ ሆኗል።
Seledadotio
Seledadotio
10 months ago
አዲስ አበባ በመንገድ ደህንነት መልካም ስራ ከሰሩ የአለም ከተሞች መሀል አንደኛዋ የብሉምበርግ ፊላንትሮፒ ወርቅ ተሸላሚ ሆነች
በውድድሩ የወርቅ አሸናፊዎች ከሆኑት መካከል፣ በመላው ከተማ የፍጥነት መከላከያዎችን በመትከል እና የህግ ማስከበር ስራዎችን በማስቀጠል 37 ሰዎችን ህይወት ታድጋለች የተባለላት አዲስ አበባ እንዲሁም በመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ምንም አይነት ሞት አለመከሰቱንና ለአደጋ ተጋላጭ በሆኑ የመንገድ ተጠቃሚዎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት በ82 በመቶ መቀነሱን ያስመዘገበችው የኮሎምቢያዋ ዋና ከተማ ቦጎታ ናቸው።
የወርቅ ተሸላሚዎቹ መቶ ሺ ዶላር ይበረክታላቸዋል ተብሏል።
የብር ተሸላሚዎች ቤንጋሉሩ (ህንድ)፣ ቦነስ አይረስ (አርጀንቲና) እና ጓዳላጃራ (ሜክሲኮ) ሲሆኑ፣ የነሐስ ሽልማት ያገኙት ደግሞ ካምፓላ (ኡጋንዳ)፣ ሞምባሳ (ኬንያ) እና ኪቶ (ኢኳዶር) ናቸው።
የብሉምበርግ ፊላንትሮፒ ዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት ተነሳሽነት ከየመንግሥታት እና ከአካባቢው ተቋማት ጋር በመተባበር የህግ ማዕቀፎችን በማጠናከር፣ የመንገድ መሠረተ ልማቶችን በማሻሻል፣ የመንገድ ተጠቃሚዎችን ባህሪ በመቀየር፣ የተሽከርካሪዎችን ደህንነት በማሳደግ እና የመረጃ አሰባሰብን በማሻሻል ላይ ይሰራል።
በፈረንጆቹ 2007 ዓ.ም. ጀምሮ፣ ይህ ተነሳሽነት ከ50 በሚበልጡ ከተሞች እና ግዛቶች የመንገድ ደህንነትን ለማሻሻል የሚያስችሉ ተግባራትን ደግፏል፤ በ21 አገሮች ውስጥ የብሔራዊ የመንገድ ደህንነት ፖሊሲዎች እንዲጠናከሩ አስተዋፅዖ አድርጓል እንዲሁም በመላው ዓለም 900,000 የሚገመቱ ሰዎችን ህይወት እንዳተረፈ ይነገርለታል።
በውድድሩ የወርቅ አሸናፊዎች ከሆኑት መካከል፣ በመላው ከተማ የፍጥነት መከላከያዎችን በመትከል እና የህግ ማስከበር ስራዎችን በማስቀጠል 37 ሰዎችን ህይወት ታድጋለች የተባለላት አዲስ አበባ እንዲሁም በመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ምንም አይነት ሞት አለመከሰቱንና ለአደጋ ተጋላጭ በሆኑ የመንገድ ተጠቃሚዎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት በ82 በመቶ መቀነሱን ያስመዘገበችው የኮሎምቢያዋ ዋና ከተማ ቦጎታ ናቸው።
የወርቅ ተሸላሚዎቹ መቶ ሺ ዶላር ይበረክታላቸዋል ተብሏል።
የብር ተሸላሚዎች ቤንጋሉሩ (ህንድ)፣ ቦነስ አይረስ (አርጀንቲና) እና ጓዳላጃራ (ሜክሲኮ) ሲሆኑ፣ የነሐስ ሽልማት ያገኙት ደግሞ ካምፓላ (ኡጋንዳ)፣ ሞምባሳ (ኬንያ) እና ኪቶ (ኢኳዶር) ናቸው።
የብሉምበርግ ፊላንትሮፒ ዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት ተነሳሽነት ከየመንግሥታት እና ከአካባቢው ተቋማት ጋር በመተባበር የህግ ማዕቀፎችን በማጠናከር፣ የመንገድ መሠረተ ልማቶችን በማሻሻል፣ የመንገድ ተጠቃሚዎችን ባህሪ በመቀየር፣ የተሽከርካሪዎችን ደህንነት በማሳደግ እና የመረጃ አሰባሰብን በማሻሻል ላይ ይሰራል።
በፈረንጆቹ 2007 ዓ.ም. ጀምሮ፣ ይህ ተነሳሽነት ከ50 በሚበልጡ ከተሞች እና ግዛቶች የመንገድ ደህንነትን ለማሻሻል የሚያስችሉ ተግባራትን ደግፏል፤ በ21 አገሮች ውስጥ የብሔራዊ የመንገድ ደህንነት ፖሊሲዎች እንዲጠናከሩ አስተዋፅዖ አድርጓል እንዲሁም በመላው ዓለም 900,000 የሚገመቱ ሰዎችን ህይወት እንዳተረፈ ይነገርለታል።
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ወጣት ናሆም ተስፋለም እድለኛ የሆነውን መኪና ተረከበ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሎተሪ አስተዳደር ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር የዲጂታል ሎተሪ ሽያጭን ለማበረታታት ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ሎተሪ በዲጅታል ከገዙ ደንበኞች መካከል ወጣት ናሆም ተስፋለም የመኪና ተሸላሚ ሆኗል።
የዲጂታል ሎተሪ ሽያጭን ለማበረታታት ካለፈው ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ለገዙ ደንበኞች የቦነስ የመኪና ሽልማት ቀርቦ ነበር አሸናፊው ናሆም ተስፋለም ሽልማቱን ተቀብሏል።
የአዲስ አመት የእንቁጣጣሽ ሎተሪም በአንደኛ እጣ ሃያ ሚሊዮን ብር ጨምሮ ሌሎች በርካታ ሽልማቶችን ይዞ በወረቀትም በዲጂታልም ገበያ ላይ መዋሉ ተገልጿል።
20 ሚሊየን ብር የሚያስገኘው የእንቁጣጣሽ ሎተሪ በገበያ ላይ ውሏል። የ10 እና የ5 ሚሊየን ብር እንዲሁም ሌሎች ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል። የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ዕጣ ጳጉሜ 5 ላይ የሚወጣ ሲሆን፣ በወረቀትም ሆነ በዲጂታል መንገድ ትኬት መግዛት እንደሚቻል ተነግሯል።
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሎተሪ አስተዳደር ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር የዲጂታል ሎተሪ ሽያጭን ለማበረታታት ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ሎተሪ በዲጅታል ከገዙ ደንበኞች መካከል ወጣት ናሆም ተስፋለም የመኪና ተሸላሚ ሆኗል።
የዲጂታል ሎተሪ ሽያጭን ለማበረታታት ካለፈው ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ለገዙ ደንበኞች የቦነስ የመኪና ሽልማት ቀርቦ ነበር አሸናፊው ናሆም ተስፋለም ሽልማቱን ተቀብሏል።
የአዲስ አመት የእንቁጣጣሽ ሎተሪም በአንደኛ እጣ ሃያ ሚሊዮን ብር ጨምሮ ሌሎች በርካታ ሽልማቶችን ይዞ በወረቀትም በዲጂታልም ገበያ ላይ መዋሉ ተገልጿል።
20 ሚሊየን ብር የሚያስገኘው የእንቁጣጣሽ ሎተሪ በገበያ ላይ ውሏል። የ10 እና የ5 ሚሊየን ብር እንዲሁም ሌሎች ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል። የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ዕጣ ጳጉሜ 5 ላይ የሚወጣ ሲሆን፣ በወረቀትም ሆነ በዲጂታል መንገድ ትኬት መግዛት እንደሚቻል ተነግሯል።
10 months ago
ወጣት ናሆም ተስፋለም መኪናውን ተረከበ
💸 እስከ ጳጉሜ 1 ቀን ለሚቆርጡ ባጃጅ እና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ተዘጋጅቷል
💸 20 ሚሊየን ብር የሚያስገኘው የእንቁጣጣሽ ሎተሪ በገበያ ላይ ውሏል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሎተሪ አስተዳደር ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር የዲጂታል ሎተሪ ሽያጭን ለማበረታታት ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017ዓ.ም ድረስ ሎተሪ በዲጅታል ከገዙ ደንበኞች መካከል ወጣት ናሆም ተስፋለም የመኪና ተሸላሚ ሆኗል።
የታምኮን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰለሞን ከበረ እንዳሉት፣ የዲጂታል ሎተሪ ሽያጭን ለማበረታታት ካለፈው ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ለገዙ ደንበኞች የቦነስ የመኪና ሽልማት ቀርቦ ነበር። አሸናፊውም ናሆም ተስፋለም የተባለ ወጣት መሆኑን እና ሽልማቱን ተቀብሏል።
አቶ ሰለሞን አክለውም፣ ሎተሪው ከዚህ በፊት እንደተለመደው ብዙ ሰዎችን ሚሊየነሮች እንዳደረገ እና አሁን ደግሞ በዲጂታል ሽግግር ሂደት ተጨማሪ እድሎች መፈጠራቸውን ጠቁመዋል። የአዲስ አመት የእንቁጣጣሽ ሎተሪም በአንደኛ እጣ ሃያ ሚሊዮን ብር ጨምሮ ሌሎች በርካታ ሽልማቶችን ይዞ በወረቀትም በዲጂታልም ገበያ ላይ መዋሉን ገልጸዋል።
የብሔራዊ ሎተሪ አገልግሎት በዲጂታል መድረኩ የሚሸጠው ሎተሪ፣ ነባሮቹን የሎተሪ አዟሪዎች ከገበያ ማውጣት ሳይሆን እነሱንም አካቶ በሁሉም መንገድ የሚሸጥበትን ፕላትፎርም መፍጠሩን አቶ ሰለሞን ገልጸዋል። አዟሪዎች ትናንሽ ማሽኖችን ይዘው በወረቀትም ሆነ በስልካቸው ለደንበኞች መሸጥ ይችላሉ ብለዋል።
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ቴዎድሮስ ንዋይ በበኩላቸው፣ የዲጂታል ሎተሪው ከዘመኑ ጋር አብሮ ለመሄድ የተደረገ መሆኑን ገልጸው፣ ይህም ለደንበኞች ምቹ አማራጭን የሚሰጥ እና ተደራሽነትን የሚያሰፋ ነው ብለዋል።
20 ሚሊየን ብር የሚያስገኘው የእንቁጣጣሽ ሎተሪ በገበያ ላይ ውሏል። የ10 እና የ5 ሚሊየን ብር እንዲሁም ሌሎች ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል። የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ዕጣ ጳጉሜ 5 ላይ የሚወጣ ሲሆን፣ በወረቀትም ሆነ በዲጂታል መንገድ ትኬት መግዛት እንደሚቻል አቶ ቴዎድሮስ አስረድተዋል።
💸 እስከ ጳጉሜ 1 ቀን ለሚቆርጡ ባጃጅ እና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ተዘጋጅቷል
💸 20 ሚሊየን ብር የሚያስገኘው የእንቁጣጣሽ ሎተሪ በገበያ ላይ ውሏል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሎተሪ አስተዳደር ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን ጋር በመተባበር የዲጂታል ሎተሪ ሽያጭን ለማበረታታት ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017ዓ.ም ድረስ ሎተሪ በዲጅታል ከገዙ ደንበኞች መካከል ወጣት ናሆም ተስፋለም የመኪና ተሸላሚ ሆኗል።
የታምኮን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰለሞን ከበረ እንዳሉት፣ የዲጂታል ሎተሪ ሽያጭን ለማበረታታት ካለፈው ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ለገዙ ደንበኞች የቦነስ የመኪና ሽልማት ቀርቦ ነበር። አሸናፊውም ናሆም ተስፋለም የተባለ ወጣት መሆኑን እና ሽልማቱን ተቀብሏል።
አቶ ሰለሞን አክለውም፣ ሎተሪው ከዚህ በፊት እንደተለመደው ብዙ ሰዎችን ሚሊየነሮች እንዳደረገ እና አሁን ደግሞ በዲጂታል ሽግግር ሂደት ተጨማሪ እድሎች መፈጠራቸውን ጠቁመዋል። የአዲስ አመት የእንቁጣጣሽ ሎተሪም በአንደኛ እጣ ሃያ ሚሊዮን ብር ጨምሮ ሌሎች በርካታ ሽልማቶችን ይዞ በወረቀትም በዲጂታልም ገበያ ላይ መዋሉን ገልጸዋል።
የብሔራዊ ሎተሪ አገልግሎት በዲጂታል መድረኩ የሚሸጠው ሎተሪ፣ ነባሮቹን የሎተሪ አዟሪዎች ከገበያ ማውጣት ሳይሆን እነሱንም አካቶ በሁሉም መንገድ የሚሸጥበትን ፕላትፎርም መፍጠሩን አቶ ሰለሞን ገልጸዋል። አዟሪዎች ትናንሽ ማሽኖችን ይዘው በወረቀትም ሆነ በስልካቸው ለደንበኞች መሸጥ ይችላሉ ብለዋል።
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ቴዎድሮስ ንዋይ በበኩላቸው፣ የዲጂታል ሎተሪው ከዘመኑ ጋር አብሮ ለመሄድ የተደረገ መሆኑን ገልጸው፣ ይህም ለደንበኞች ምቹ አማራጭን የሚሰጥ እና ተደራሽነትን የሚያሰፋ ነው ብለዋል።
20 ሚሊየን ብር የሚያስገኘው የእንቁጣጣሽ ሎተሪ በገበያ ላይ ውሏል። የ10 እና የ5 ሚሊየን ብር እንዲሁም ሌሎች ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል። የእንቁጣጣሽ ሎተሪ ዕጣ ጳጉሜ 5 ላይ የሚወጣ ሲሆን፣ በወረቀትም ሆነ በዲጂታል መንገድ ትኬት መግዛት እንደሚቻል አቶ ቴዎድሮስ አስረድተዋል።
11 months ago
💰 በመጋበዝ እስከ 10,000 ብር ማግኘት ይችላል💰
የሁሉጌምስ የሪፈራል ፕሮግራም! ጓደኛዎን ወደ ሁሉጌምስ ሲጋብዙ እርስዎ 100 ብር ወዲያውኑ ያገኛሉ! በተጨማሪም፣ ጓደኛዎ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያስገባው ገንዘብ ላይ 50% ቦነስ ይቀበላል!
ግን ገና አልጨረስንም! አንድ ጓደኛን ብቻ ከጋበዙ፣ በየቀኑ ነጻ ሻሞ ያገኛሉ! ልክ ነው፣ በየቀኑ የማሸነፍ እድልዎ ይጨምራል!
ሁለታችሁም አሸናፊዎች ናችሁ! 💸 እንዳያመልጥዎ!
🔗https://t.me/HulugameBot/s...
የሁሉጌምስ የሪፈራል ፕሮግራም! ጓደኛዎን ወደ ሁሉጌምስ ሲጋብዙ እርስዎ 100 ብር ወዲያውኑ ያገኛሉ! በተጨማሪም፣ ጓደኛዎ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያስገባው ገንዘብ ላይ 50% ቦነስ ይቀበላል!
ግን ገና አልጨረስንም! አንድ ጓደኛን ብቻ ከጋበዙ፣ በየቀኑ ነጻ ሻሞ ያገኛሉ! ልክ ነው፣ በየቀኑ የማሸነፍ እድልዎ ይጨምራል!
ሁለታችሁም አሸናፊዎች ናችሁ! 💸 እንዳያመልጥዎ!
🔗https://t.me/HulugameBot/s...
11 months ago
🎉 200,000 ብር በአንድ ጨዋታ! 🎉
የHuluGames ተጫዋቻችን (+2519*15) በ Aviator ጨዋታ ይህን አስደናቂ ሽልማት አሸንፏል!
ሌሎችም እያሸነፉ ነው!
💸 ተጫዋች (+2519*75) 117,693 ብር አሸንፏል!
💸 ተጫዋች (+2519*62) 88,184 ብር አሸንፏል!
እርስዎስ ቀጣይ አሸናፊ ለመሆን ዝግጁ ኖት?
🎁 ለመጀመሪያ ጊዜ ደግሞ 50% ቦነስ አለ!
ለመጀመሪያ ጊዜ ገንዘብ ሲያስገቡ ካስገቡት ላይ 50% ተጨማሪ እንሰጥዎታለን! ጨዋታውን በበለጠ ካፒታል እንዲጀምሩ ይረዳዎታል!
💸 12% ዕለታዊ ካሽባክ፡ ከዚህ ሁሉ በተጨማሪ፣ በየቀኑ ሲጫወቱ እስከ 12% የሚደርስ ገንዘብ ተመላሽ ያግኙ። ሁሌም ደጋፊዎ ነን!
👇ይህንን ሊንክ በመጫን ዕድልዎን ይሞክሩ👇
https://t.me/HulugameBot/s...
የHuluGames ተጫዋቻችን (+2519*15) በ Aviator ጨዋታ ይህን አስደናቂ ሽልማት አሸንፏል!
ሌሎችም እያሸነፉ ነው!
💸 ተጫዋች (+2519*75) 117,693 ብር አሸንፏል!
💸 ተጫዋች (+2519*62) 88,184 ብር አሸንፏል!
እርስዎስ ቀጣይ አሸናፊ ለመሆን ዝግጁ ኖት?
🎁 ለመጀመሪያ ጊዜ ደግሞ 50% ቦነስ አለ!
ለመጀመሪያ ጊዜ ገንዘብ ሲያስገቡ ካስገቡት ላይ 50% ተጨማሪ እንሰጥዎታለን! ጨዋታውን በበለጠ ካፒታል እንዲጀምሩ ይረዳዎታል!
💸 12% ዕለታዊ ካሽባክ፡ ከዚህ ሁሉ በተጨማሪ፣ በየቀኑ ሲጫወቱ እስከ 12% የሚደርስ ገንዘብ ተመላሽ ያግኙ። ሁሌም ደጋፊዎ ነን!
👇ይህንን ሊንክ በመጫን ዕድልዎን ይሞክሩ👇
https://t.me/HulugameBot/s...
Comments