በጣልያን ለ30 አመት ህፃን ያልተወለደባት መንደር በቅርቡ አንዲት ህፃን ተወለደችባት
👉ህፃኗ በመወለዷ የመንደሩ ህዝብ ብዛት ወደ 20 ከፍ ብሏል።
ዘ ጋርዲያን አንደዘገበው በፓሊያራ ዴይ ማርሲ መንደር ላለፉት 30 ዓመታት ገደማ አንድም ልጅ ያልተወለደ ሲሆን ላራ ቡሲ ትራቡኮ የተባለቸው ህፃን በመንደሩ ከ 30 አመት በኋላ የተወለደች የመጀመሪያዋ ህፃን ሆናለች፤ ይህም የመንደሯን የህዝብ ቁጥር ወደ 20 አድርሶታል።
የህፃኗ ወላጆች ልጅ በዚህች መንደር በመውለዳቸው አንድ ሺ ዮሮ በቦነስ መልኩ የተሰጣቸው ሲሆን 370 ዩሮ በየወሩ ይከፈላቸዋል ተብሏል።
ይህ ክፍያ የተደረገው ሌሎችም ተመሳሳይ ነገር አድርገው የመንደሯን ህዝብ እንዲጨምሩት በማሰብ ነው።
👉ህፃኗ በመወለዷ የመንደሩ ህዝብ ብዛት ወደ 20 ከፍ ብሏል።
ዘ ጋርዲያን አንደዘገበው በፓሊያራ ዴይ ማርሲ መንደር ላለፉት 30 ዓመታት ገደማ አንድም ልጅ ያልተወለደ ሲሆን ላራ ቡሲ ትራቡኮ የተባለቸው ህፃን በመንደሩ ከ 30 አመት በኋላ የተወለደች የመጀመሪያዋ ህፃን ሆናለች፤ ይህም የመንደሯን የህዝብ ቁጥር ወደ 20 አድርሶታል።
የህፃኗ ወላጆች ልጅ በዚህች መንደር በመውለዳቸው አንድ ሺ ዮሮ በቦነስ መልኩ የተሰጣቸው ሲሆን 370 ዩሮ በየወሩ ይከፈላቸዋል ተብሏል።
ይህ ክፍያ የተደረገው ሌሎችም ተመሳሳይ ነገር አድርገው የመንደሯን ህዝብ እንዲጨምሩት በማሰብ ነው።
5 months ago