2 days ago
ለሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የባህልና ጥበባት አምባሳደር ሞዴል ሩት ይርጋለም ሸኝት ተደረገላት።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ለምትወክለው ሞዴል ሩት ይርጋለም የእንኳን ደስ አለሽና የሽኝት መርሃ ግብር አደረገ።
ክብርት ሸዊት ሻንካ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ለሞዴሏ መልካም ምኞታቸውን በመግለፅ ሀገሯን በዓለም አቀፍ መድረክ በማስተዋወቅ በድል እንድትመለስ ተመኝተዋል።
ክብርት ሸዊት በንግግራቸው ሞዴሏ የባህል አምባሳደር ሆና ከተሾመች በኋላ የሀገሪቱን ብዝሃ ባህላዊ ዕሴቶች በቅርበት ለመረዳት በተለያዩ ቦታዎች ጉብኝት ማድረጓን አንስተዋል።
በዚሁ መሠረት በደቡብ ኢትዮጵያ በመገኘት የህዝቡን ባህል፣ በአማራ ክልል ጎንደር በመሄድ የክልሉን ባህላዊ እሴቶች እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ባሌ በመገኘት የገዳ ስርዓትንና ድቅ ተፈጥሮአዊ ሀብቶችን በበቂ ሁኔታ ጎብኝታለች ብለዋል።
ይህ በክልሎች ያደረገችው ቆይታ የሀገሪቱን ባህልና ጥበብ ጠልቃ እንድታውቅ የረዳት ሲሆን፣ ከ130 በላይ የዓለም ሀገራት ሞዴሎች በሚሳተፉበት መድረክ ኢትዮጵያን በብቃት ለማስተዋወቅና ገጽታዋን ከፍ ለማድረግ እንደሚያግዛት ገልፀዋል።
የገጠማትን ማንኛውንም ፈተና ተቋቁማ የሀገሯን ባህልና ጥበብ በዓለም አቀፍ አደባባይ ለማሳየት ቆርጣ የተነሳች ጠንካራ ወጣት በመሆኗ ትልቅ አድናቆትና ምስጋና እንደሚገባትም ክብርት ሸዊት ሻንካ አክለዋል።
ክብርት ሸዊት ለመላው ኢትዮጵያውያን ባስተላለፈው መልዕክት በመጪው ውድድር ላይ በሚፈጠረው የማህበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ (Link) አማካኝነት ሁሉም ድጋፉን እንዲሰጥና ለሞዴሏ ስኬት ከጎኗ እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል።
ሞዴል ሩት ይርጋለም በበኩሏ ለተደረገላት የሸኝትና መልካም ምኞት መርሀ ግብር ምስጋና አቅርባለች።
ሞዴሏ ሀገሯን በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅና ለማስጠራት ቆርጣ እንደተነሳች በመግለፅ የገጠማት ችግር ወደሗላ እንደማይመልሳት አንስታለች።
ከዓለም አቀፉ ውድድር በሗላም በሀገሯ ያሉ ባህላዊና ጥበባዊ እሴቶችን ለማስተዋወቅ እደምሰራ ገልፃለች።
በመርሃ ግብሩ ላይ የክልልና የከተማ አስተዳደር የባህልና ስፖርት ሴክተር አመራሮች፣ የኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች፣ የሙያ ማህበራት አመራሮችና የሞዴሏ ቤተሰቦች ተገኝተው ለሞዴሏ የሀገር አደራ ተሰጥቷል።
Via የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ለምትወክለው ሞዴል ሩት ይርጋለም የእንኳን ደስ አለሽና የሽኝት መርሃ ግብር አደረገ።
ክብርት ሸዊት ሻንካ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ለሞዴሏ መልካም ምኞታቸውን በመግለፅ ሀገሯን በዓለም አቀፍ መድረክ በማስተዋወቅ በድል እንድትመለስ ተመኝተዋል።
ክብርት ሸዊት በንግግራቸው ሞዴሏ የባህል አምባሳደር ሆና ከተሾመች በኋላ የሀገሪቱን ብዝሃ ባህላዊ ዕሴቶች በቅርበት ለመረዳት በተለያዩ ቦታዎች ጉብኝት ማድረጓን አንስተዋል።
በዚሁ መሠረት በደቡብ ኢትዮጵያ በመገኘት የህዝቡን ባህል፣ በአማራ ክልል ጎንደር በመሄድ የክልሉን ባህላዊ እሴቶች እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ባሌ በመገኘት የገዳ ስርዓትንና ድቅ ተፈጥሮአዊ ሀብቶችን በበቂ ሁኔታ ጎብኝታለች ብለዋል።
ይህ በክልሎች ያደረገችው ቆይታ የሀገሪቱን ባህልና ጥበብ ጠልቃ እንድታውቅ የረዳት ሲሆን፣ ከ130 በላይ የዓለም ሀገራት ሞዴሎች በሚሳተፉበት መድረክ ኢትዮጵያን በብቃት ለማስተዋወቅና ገጽታዋን ከፍ ለማድረግ እንደሚያግዛት ገልፀዋል።
የገጠማትን ማንኛውንም ፈተና ተቋቁማ የሀገሯን ባህልና ጥበብ በዓለም አቀፍ አደባባይ ለማሳየት ቆርጣ የተነሳች ጠንካራ ወጣት በመሆኗ ትልቅ አድናቆትና ምስጋና እንደሚገባትም ክብርት ሸዊት ሻንካ አክለዋል።
ክብርት ሸዊት ለመላው ኢትዮጵያውያን ባስተላለፈው መልዕክት በመጪው ውድድር ላይ በሚፈጠረው የማህበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ (Link) አማካኝነት ሁሉም ድጋፉን እንዲሰጥና ለሞዴሏ ስኬት ከጎኗ እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል።
ሞዴል ሩት ይርጋለም በበኩሏ ለተደረገላት የሸኝትና መልካም ምኞት መርሀ ግብር ምስጋና አቅርባለች።
ሞዴሏ ሀገሯን በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅና ለማስጠራት ቆርጣ እንደተነሳች በመግለፅ የገጠማት ችግር ወደሗላ እንደማይመልሳት አንስታለች።
ከዓለም አቀፉ ውድድር በሗላም በሀገሯ ያሉ ባህላዊና ጥበባዊ እሴቶችን ለማስተዋወቅ እደምሰራ ገልፃለች።
በመርሃ ግብሩ ላይ የክልልና የከተማ አስተዳደር የባህልና ስፖርት ሴክተር አመራሮች፣ የኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች፣ የሙያ ማህበራት አመራሮችና የሞዴሏ ቤተሰቦች ተገኝተው ለሞዴሏ የሀገር አደራ ተሰጥቷል።
Via የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) — በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል በተካሄደ ልዩ የዕውቅና እና የሽኝት ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደተገለጸው፣ ጸደይ ባንክ አዲሱን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ዮሐንስ አያሌውን ከተቀበለ በኋላ የፋይናንስ እና የአሰራር ለውጦችን ማስመዝገብ መቻሉን ገለጸ። ባንኩ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ይገጥመው የነበረውን የኪሳራ ታሪክ በመቀልበስ፣ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 4.3 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘት መቻሉ ተገልጿል።
በባንክ ኢንዱስትሪው ትልቅ ማነቆ የሆነውን የተበላሸ ብድር (Non-Performing Loans - NPL) መጠን በመቀነስ ረገድ ጸደይ ባንክ የተሻለ ውጤት እንዳስመዘገብም ተነግሯል። ባለፈው በጀት ዓመት ከፍተኛ አደጋ በሚያመለክተው የ21 በመቶ ደረጃ ላይ የነበረው የተበላሸ ብድር ምጣኔ፣ በስድስት ወራት ውስጥ ወደ 6 በመቶ ዝቅ ብሎ የነበረ ሲሆን፤ አሁን በጀት ዓመቱ ሲጠናቀቅ ደግሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው አስገዳጅ የ5 በመቶ ጣሪያ በታች ማውረድ መቻሉ ተብራርቷል። ይህ ስኬት አዲሱ አመራር የብድር አመላለስ ሥርዓቱን ውጤታማ እና ጥብቅ በሆነ መንገድ በማሻሻሉ ነው ተብሏል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የባንኩን አጠቃላይ ግብ እና የሥራ ዕቅድ በማሳካት የላቀ ውጤት ላመጡ የሥራ ኃላፊዎች የሽልማት አሰጣጥ ፕሮግራም ተካሂዷል። ከእነዚህም መካከል የፍኖተሰላም ዲስትሪክት ማናጀር የሆኑት አቶ ደሳለኝ ወንዳለ ተጠቃሽ ናቸው። አቶ ደሳለኝ በሁሉም ቁልፍ የአፈጻጸም መለኪያዎች (KPIs) ባስመዘገቡት አመርቂ ውጤት ልዩ ተሸላሚ መሆን ችለዋል።
በዕለቱ የቀድሞው ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መኮንን የለውወሰንም የሽኝት ፕሮግራም ተዘጋጅቶላቸዋል። ለባንኩ ባለፉት 30 ዓመታት አበረከቱት ለተባለው አገልግሎት "ዕውቅና ለመስጠት" ቶዮታ RAV4 Hybrid 2026 ሞዴል መኪና ሽልማት የተበረከተላቸው ሲሆን፣ ሌሎች ጥቅማጥቅሞችም ሙሉ በሙሉ እንዲከበሩላቸው መደረጉን ለዘ-ሐበሻ የደረሱ የውስጥ መረጃዎች ጠቁመዋል።
ባንኩ በዚሁ መድረክ ላይ የረዥም ጊዜ የስትራቴጂክ ዕቅዱን እና ራዕዩንም ይፋ አድርጓል። በዚህም መሠረት የባንኩ ቀጣይ ትልልቅ ግቦቼ የሚከተሉት ናቸው ብሏል፦
በአውሮፓውያኑ 2030 በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ግዙፍ 4 የንግድ ባንኮች አንዱ መሆን።
በአውሮፓውያኑ 2040 ደግሞ የሀገር ውስጥ ገበያን አልፎ በመላው አፍሪካ ከሚገኙ 40 ምርጥ የንግድ ባንኮች ተርታ መሰለፍ።
በባንክ ኢንዱስትሪው ትልቅ ማነቆ የሆነውን የተበላሸ ብድር (Non-Performing Loans - NPL) መጠን በመቀነስ ረገድ ጸደይ ባንክ የተሻለ ውጤት እንዳስመዘገብም ተነግሯል። ባለፈው በጀት ዓመት ከፍተኛ አደጋ በሚያመለክተው የ21 በመቶ ደረጃ ላይ የነበረው የተበላሸ ብድር ምጣኔ፣ በስድስት ወራት ውስጥ ወደ 6 በመቶ ዝቅ ብሎ የነበረ ሲሆን፤ አሁን በጀት ዓመቱ ሲጠናቀቅ ደግሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው አስገዳጅ የ5 በመቶ ጣሪያ በታች ማውረድ መቻሉ ተብራርቷል። ይህ ስኬት አዲሱ አመራር የብድር አመላለስ ሥርዓቱን ውጤታማ እና ጥብቅ በሆነ መንገድ በማሻሻሉ ነው ተብሏል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የባንኩን አጠቃላይ ግብ እና የሥራ ዕቅድ በማሳካት የላቀ ውጤት ላመጡ የሥራ ኃላፊዎች የሽልማት አሰጣጥ ፕሮግራም ተካሂዷል። ከእነዚህም መካከል የፍኖተሰላም ዲስትሪክት ማናጀር የሆኑት አቶ ደሳለኝ ወንዳለ ተጠቃሽ ናቸው። አቶ ደሳለኝ በሁሉም ቁልፍ የአፈጻጸም መለኪያዎች (KPIs) ባስመዘገቡት አመርቂ ውጤት ልዩ ተሸላሚ መሆን ችለዋል።
በዕለቱ የቀድሞው ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መኮንን የለውወሰንም የሽኝት ፕሮግራም ተዘጋጅቶላቸዋል። ለባንኩ ባለፉት 30 ዓመታት አበረከቱት ለተባለው አገልግሎት "ዕውቅና ለመስጠት" ቶዮታ RAV4 Hybrid 2026 ሞዴል መኪና ሽልማት የተበረከተላቸው ሲሆን፣ ሌሎች ጥቅማጥቅሞችም ሙሉ በሙሉ እንዲከበሩላቸው መደረጉን ለዘ-ሐበሻ የደረሱ የውስጥ መረጃዎች ጠቁመዋል።
ባንኩ በዚሁ መድረክ ላይ የረዥም ጊዜ የስትራቴጂክ ዕቅዱን እና ራዕዩንም ይፋ አድርጓል። በዚህም መሠረት የባንኩ ቀጣይ ትልልቅ ግቦቼ የሚከተሉት ናቸው ብሏል፦
በአውሮፓውያኑ 2030 በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ግዙፍ 4 የንግድ ባንኮች አንዱ መሆን።
በአውሮፓውያኑ 2040 ደግሞ የሀገር ውስጥ ገበያን አልፎ በመላው አፍሪካ ከሚገኙ 40 ምርጥ የንግድ ባንኮች ተርታ መሰለፍ።
2 days ago
የታላቁ ዓሊም ሸይኽ አህመድ ኡስማን ሥርዓተ ቀብር በአዳማ ተፈጸመ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የእስልምና ትምህርት እና የተውሒድ ጥሪ አስተምህሮ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ታላቁ ዓሊም ሸይኽ አህመድ ኡስማን የቀብር ሥነ ሥርዓት በአዳማ ከተማ የሙስሊሞች መካነ መቃብር ተፈጸመ።
ለረጅም ዓመታት የእስልምናን ዕውቀት በማስተማርና በርካታ ዓሊሞችን በማፍራት ለአገሪቱ የእስልምና ትምህርት ዕድገት ትልቅ ሚና የተጫወቱት የሸይኽ አህመድ ኡስማን ህልፈት በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን ፈጥሯል።
እንደ ሃሩን ሚዲያ ዘገባ በአዳማ ከተማ በተፈጸመው በዚህ ሥርዓተ ቀብር ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ በርካታ ዓሊሞች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ምዕመናን በመገኘት የመጨረሻ ሽኝት አድርገውላቸዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በኢትዮጵያ የእስልምና ትምህርት እና የተውሒድ ጥሪ አስተምህሮ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ታላቁ ዓሊም ሸይኽ አህመድ ኡስማን የቀብር ሥነ ሥርዓት በአዳማ ከተማ የሙስሊሞች መካነ መቃብር ተፈጸመ።
ለረጅም ዓመታት የእስልምናን ዕውቀት በማስተማርና በርካታ ዓሊሞችን በማፍራት ለአገሪቱ የእስልምና ትምህርት ዕድገት ትልቅ ሚና የተጫወቱት የሸይኽ አህመድ ኡስማን ህልፈት በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን ፈጥሯል።
እንደ ሃሩን ሚዲያ ዘገባ በአዳማ ከተማ በተፈጸመው በዚህ ሥርዓተ ቀብር ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ በርካታ ዓሊሞች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ምዕመናን በመገኘት የመጨረሻ ሽኝት አድርገውላቸዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
6 days ago
የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና፤ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በደማቅ ሥነ-ስርዓት ተሸኘ
#ethiopia | በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት በሚገኘው ታሪካዊው Hayward Field ከነሐሴ 5 እስከ 9 ቀን 2026 (ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም.) የሚካሄደውን 21ኛውን የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመሳተፍ የሚያቀናው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ልዑክ ቡድን በአዲስ አበባ ደማቅ የሽኝት ሥነ-ስርዓት ተካሂዶለታል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች፣ አሠልጣኞች፣ ቤተሰቦች እና የስፖርት ደጋፊዎች በመገኘት ለወጣት አትሌቶቹ የስኬት ምኞታቸውን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ቡድን በመካከለኛና ረጅም ርቀት ሩጫዎች፣ በእንቅፋት ሩጫ እና በተወሰኑ የሜዳ ውድድሮች ጠንካራ ተስፋ ተጥሎበታል።
የሻምፒዮናው መድረክ የዓለም የወደፊት የኦሎምፒክና የዓለም ሻምፒዮኖች የሚፈጠሩበት እንደሆነ ይታወቃል፤ በቀደሙት ውድድሮችም በርካታ ታዋቂ አትሌቶች ከዚህ መድረክ ተነስተው ዓለም አቀፍ ስኬት አስመዝግበዋል።
ዘንድሮ በኦሪገን የሚካሄደው ሻምፒዮና ከ135 በላይ አገራትና ከ1,700 በላይ ወጣት አትሌቶችን በአንድ ስፍራ ያሰባስባል። ይህም የዓለም ወጣት አትሌቶች ከፍተኛ የውድድር መድረክ በመሆኑ ለተሳታፊዎች ትልቅ የልምድና የስኬት ዕድል ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ በወጣቶች አትሌቲክስ መድረክ የበርካታ የዓለም ሻምፒዮኖችን በማፍራት የታወቀች ሲሆን፣ የዘንድሮውም ቡድን ያንን ታሪክ ለመቀጠል በከፍተኛ ዝግጅት ወደ ውድድሩ እያቀና ነው።
የስፖርት ቤተሰቡም ወጣት አትሌቶቹ የኢትዮጵያን ስም በክብር እንዲያስጠሩ ምኞቱን ገልጿል።
መልካም ዕድል!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት በሚገኘው ታሪካዊው Hayward Field ከነሐሴ 5 እስከ 9 ቀን 2026 (ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም.) የሚካሄደውን 21ኛውን የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመሳተፍ የሚያቀናው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ልዑክ ቡድን በአዲስ አበባ ደማቅ የሽኝት ሥነ-ስርዓት ተካሂዶለታል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች፣ አሠልጣኞች፣ ቤተሰቦች እና የስፖርት ደጋፊዎች በመገኘት ለወጣት አትሌቶቹ የስኬት ምኞታቸውን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ቡድን በመካከለኛና ረጅም ርቀት ሩጫዎች፣ በእንቅፋት ሩጫ እና በተወሰኑ የሜዳ ውድድሮች ጠንካራ ተስፋ ተጥሎበታል።
የሻምፒዮናው መድረክ የዓለም የወደፊት የኦሎምፒክና የዓለም ሻምፒዮኖች የሚፈጠሩበት እንደሆነ ይታወቃል፤ በቀደሙት ውድድሮችም በርካታ ታዋቂ አትሌቶች ከዚህ መድረክ ተነስተው ዓለም አቀፍ ስኬት አስመዝግበዋል።
ዘንድሮ በኦሪገን የሚካሄደው ሻምፒዮና ከ135 በላይ አገራትና ከ1,700 በላይ ወጣት አትሌቶችን በአንድ ስፍራ ያሰባስባል። ይህም የዓለም ወጣት አትሌቶች ከፍተኛ የውድድር መድረክ በመሆኑ ለተሳታፊዎች ትልቅ የልምድና የስኬት ዕድል ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ በወጣቶች አትሌቲክስ መድረክ የበርካታ የዓለም ሻምፒዮኖችን በማፍራት የታወቀች ሲሆን፣ የዘንድሮውም ቡድን ያንን ታሪክ ለመቀጠል በከፍተኛ ዝግጅት ወደ ውድድሩ እያቀና ነው።
የስፖርት ቤተሰቡም ወጣት አትሌቶቹ የኢትዮጵያን ስም በክብር እንዲያስጠሩ ምኞቱን ገልጿል።
መልካም ዕድል!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
Sponsored by
Surafel
16 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በመካከለኛው ምሥራቅ ከኢራን ጋር እየተካሄደ ባለው ከባድ ጦርነት በቅርብ ቀናት ውስጥ ሕይወታቸውን ያጡ አራት የአሜሪካ ጦር አባላትን አስክሬን ለመቀበል ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የመከላከያ ሚኒስትራቸው ፒት ሄግሴዝ በዴላዌር በሚገኘው የዶቨር የአየር ኃይል ጣቢያ ተገኝተው የክብር ሽኝት ሥነ-ሥርዓት ፈጽመዋል።
በዚሁ አሰቃቂ ውጊያ ሕይወታቸውን ያጡት የአሜሪካ ወታደሮች፦
* የ25 ዓመቱ ሌተናንት ታይለር ጄምስ ፊሃን (ከሃዋይ)
* የ19 ዓመቷ ወታደር ኢዛቤላ ጎንዛሌዝ (ከቴክሳስ)
* የ28 ዓመቱ ሳርጀንት አንጄል ራምፐርሳድ (ከኒው ዮርክ)
* የ30 ዓመቱ ሳርጀንት ማይክል አማኑኤል ስዊንተን (ከሰሜን ካሮላይና) መሆናቸው ታውቋል።
የአሜሪካና የኢራን ግጭት እየተባባሰ በመጣበት እና የቀጠናው ደኅንነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ በወደቀበት በዚህ ወቅት፣ የዜጎቿ ሕይወት በጦርነቱ መስዋዕት መሆን መጀመሩ በአሜሪካ የፖለቲካ ምህዳር እና በሕዝቡ ዘንድ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲውና በጦርነቱ ቀጣይነት ላይ አዲስ የውይይትና የስጋት ማዕበል ቀስቅሷል።
በዚሁ አሰቃቂ ውጊያ ሕይወታቸውን ያጡት የአሜሪካ ወታደሮች፦
* የ25 ዓመቱ ሌተናንት ታይለር ጄምስ ፊሃን (ከሃዋይ)
* የ19 ዓመቷ ወታደር ኢዛቤላ ጎንዛሌዝ (ከቴክሳስ)
* የ28 ዓመቱ ሳርጀንት አንጄል ራምፐርሳድ (ከኒው ዮርክ)
* የ30 ዓመቱ ሳርጀንት ማይክል አማኑኤል ስዊንተን (ከሰሜን ካሮላይና) መሆናቸው ታውቋል።
የአሜሪካና የኢራን ግጭት እየተባባሰ በመጣበት እና የቀጠናው ደኅንነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ በወደቀበት በዚህ ወቅት፣ የዜጎቿ ሕይወት በጦርነቱ መስዋዕት መሆን መጀመሩ በአሜሪካ የፖለቲካ ምህዳር እና በሕዝቡ ዘንድ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲውና በጦርነቱ ቀጣይነት ላይ አዲስ የውይይትና የስጋት ማዕበል ቀስቅሷል።
27 days ago
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገብተዋል❗️
የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
👉ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል። ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
👉አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል።
በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ተገልጿል። ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
👉ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል። ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
👉አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል።
በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ተገልጿል። ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
27 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በቴህራን የሚገኘው የተግባራዊ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ሞስታፋ ኾሽቼሽም ለአልጀዚራ እንደተናገሩት በቀድሞው ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሜኒ ላይ የተፈጸመውን ግድያ ተከትሎ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የበቀል እርምጃ እንዲወሰድ አጥብቀው እየጠየቁ ይገኛሉ። ፕሮፌሰሩ ይህን ያሉት የቀድሞው መሪ የሽኝት ስነ-ስርዓት ከመካሄዱ በፊትም ህዝቡ ቁጣውን ሲገልጽ እንደነበር በማስታወስ ነው።
አዲሱ ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል የገቡትን ቃል በተመለከተ ፕሮፌሰሩ ሲያብራሩ፣ ኢራናውያን በየምሽቱ አደባባይ በመውጣት እያሰሙ ያሉት ድምጽ እያደገ ለመጣው የህዝብ የበቀል ጥያቄ ትክክለኛ ምላሽ መሆኑን ገልጸዋል።
"አሜሪካውያን የኢራንን መሪ እና ከፍተኛ ጄኔራሎች መግደላቸው ትክክል ነው፣ ኢራናውያንም ይህን አምነው ዝም ብለው መቀመጥ አለባቸው የሚል ማንም ሰው በዓለም ላይ ይኖራል ብዬ አላምንም" ያሉት ኾሽቼሽም፣ አሜሪካውያን ለፈጸሙት ጥቃት ተገቢውን ዋጋ ካልከፈሉ፣ በአደባባይ እያስጠነቀቁ እንዳሉት አዲሱንም ጠቅላይ መሪ ከመግደል ወደኋላ እንደማይሉ ስጋታቸውን አስቀምጠዋል።
አሜሪካውያን ከኢራን ጋር ለሚደረግ ለማንኛውም ዓይነት ስምምነት ታማኝ ሆነው ስለማያውቁ፣ በቀጣይ ቀናት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግጭት እና ወታደራዊ ውጥረት መባባሱ ፈጽሞ የማይቀር ጉዳይ መሆኑን ምሁሩ አክለው አስጠንቅቀዋል።
አዲሱ ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል የገቡትን ቃል በተመለከተ ፕሮፌሰሩ ሲያብራሩ፣ ኢራናውያን በየምሽቱ አደባባይ በመውጣት እያሰሙ ያሉት ድምጽ እያደገ ለመጣው የህዝብ የበቀል ጥያቄ ትክክለኛ ምላሽ መሆኑን ገልጸዋል።
"አሜሪካውያን የኢራንን መሪ እና ከፍተኛ ጄኔራሎች መግደላቸው ትክክል ነው፣ ኢራናውያንም ይህን አምነው ዝም ብለው መቀመጥ አለባቸው የሚል ማንም ሰው በዓለም ላይ ይኖራል ብዬ አላምንም" ያሉት ኾሽቼሽም፣ አሜሪካውያን ለፈጸሙት ጥቃት ተገቢውን ዋጋ ካልከፈሉ፣ በአደባባይ እያስጠነቀቁ እንዳሉት አዲሱንም ጠቅላይ መሪ ከመግደል ወደኋላ እንደማይሉ ስጋታቸውን አስቀምጠዋል።
አሜሪካውያን ከኢራን ጋር ለሚደረግ ለማንኛውም ዓይነት ስምምነት ታማኝ ሆነው ስለማያውቁ፣ በቀጣይ ቀናት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግጭት እና ወታደራዊ ውጥረት መባባሱ ፈጽሞ የማይቀር ጉዳይ መሆኑን ምሁሩ አክለው አስጠንቅቀዋል።
28 days ago
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል።
ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል።
በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ዘገባዎች አመላክተዋል።
ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው።
ቴህራን እና ዋሽንግተን በሁሉም ግንባሮች ላይ የሚደረጉ ውጊያዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ፣ አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችው የባህር ኃይል እገዳ እንዲነሳ እና የሆርሙዝ ሰርጥ በድጋሚ እንዲከፈት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመው ነበር።
ይሁን እንጂ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል በሚያልፉ የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት በመሰንዘሩ ምክንያት በሁለቱ ወገኖች መካከል ተቀዛቅዞ የነበረው ውጊያ በድጋሜ እየተባባሰ መምጣቱ ይታወቃል።
በቱርክ በተካሄደው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ስብሰባ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ማብቃቱን መግለጻቸው ይታወሳል።
በዮናስ ጌትነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል።
ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል።
በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ዘገባዎች አመላክተዋል።
ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው።
ቴህራን እና ዋሽንግተን በሁሉም ግንባሮች ላይ የሚደረጉ ውጊያዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ፣ አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችው የባህር ኃይል እገዳ እንዲነሳ እና የሆርሙዝ ሰርጥ በድጋሚ እንዲከፈት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመው ነበር።
ይሁን እንጂ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል በሚያልፉ የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት በመሰንዘሩ ምክንያት በሁለቱ ወገኖች መካከል ተቀዛቅዞ የነበረው ውጊያ በድጋሜ እየተባባሰ መምጣቱ ይታወቃል።
በቱርክ በተካሄደው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ስብሰባ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ማብቃቱን መግለጻቸው ይታወሳል።
በዮናስ ጌትነት
29 days ago
የአያቶላሕ ዓሊ ኻሜኒ ስርዓተ ቀብር ተፈፀመ
አሜሪካ እና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን የፖለቲካና የኃይማኖት መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ ስርዓተ ቀብር ተፈፅሟል።
እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጦርነት በከፈቱበት ዕለት የካቲት 28 ቀን 2026 ከኻሜኒ ሌላ ሴት ልጃቸዉን፣ የልጅ ልጃቸውን ፣ አማቻቸውንና 11 ባለሥልጣኖቻቸውን ገድለዋል።
ባለቤታቸውም ክፉኛ ቆስለዉ ቆይተው ሞተዋል።
የኻሜኒ ሥልጣን የያዙት ያሁኑ የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒም የዚያን ቀን ቆስለዋል።
ሞጅታባሕ ጠቅላይ መሪነቱን ሥልጣን ቢይዙም እስከ ዛሬ ድረስ ለሕዝብ እይታ አልቀረቡም።
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለአባታቸው በተደረገው የሽኝት ሥርዓትም ሆነ በዛሬው የቀብር ሥርዓት ላይ አልተገኙም።
ኢራንን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ የተቀበሩት፤ በሐገሪቱ ሰሜን-ምሥራቅ ቅዱስ የቀብር ሥፍራ ማሻሐድ ዉስጥ ነዉ።
ማሽሐድ የኻሚኔይ የትዉልድ ሥፍራም ናት።
በቀብር ሥርዓቱ ላይ ለመገኘት በመቶ ሺሕ የሚቆጠር የኢራን ሕዝብ የማሻሐድ ከተማን አጥለቅልቋት ውለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
አሜሪካ እና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን የፖለቲካና የኃይማኖት መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ ስርዓተ ቀብር ተፈፅሟል።
እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጦርነት በከፈቱበት ዕለት የካቲት 28 ቀን 2026 ከኻሜኒ ሌላ ሴት ልጃቸዉን፣ የልጅ ልጃቸውን ፣ አማቻቸውንና 11 ባለሥልጣኖቻቸውን ገድለዋል።
ባለቤታቸውም ክፉኛ ቆስለዉ ቆይተው ሞተዋል።
የኻሜኒ ሥልጣን የያዙት ያሁኑ የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒም የዚያን ቀን ቆስለዋል።
ሞጅታባሕ ጠቅላይ መሪነቱን ሥልጣን ቢይዙም እስከ ዛሬ ድረስ ለሕዝብ እይታ አልቀረቡም።
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለአባታቸው በተደረገው የሽኝት ሥርዓትም ሆነ በዛሬው የቀብር ሥርዓት ላይ አልተገኙም።
ኢራንን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ የተቀበሩት፤ በሐገሪቱ ሰሜን-ምሥራቅ ቅዱስ የቀብር ሥፍራ ማሻሐድ ዉስጥ ነዉ።
ማሽሐድ የኻሚኔይ የትዉልድ ሥፍራም ናት።
በቀብር ሥርዓቱ ላይ ለመገኘት በመቶ ሺሕ የሚቆጠር የኢራን ሕዝብ የማሻሐድ ከተማን አጥለቅልቋት ውለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
29 days ago
የቀድሞዉ የኢራን መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻምኔይ ተቀበሩ
ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን የፖለቲካና የኃይማኖት መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻምኔይ ዛሬ ተቀበሩ።እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ ጦርነት በከፈቱበት ዕለት የካቲት 28 ቀን 2026 ከኻምኔይ ሌላ ሴት ልጃቸዉን፣ የልጅ ልጃቸዉን፣ አማቻቸዉንና 11 ባለሥልጣኖቻቸዉን ገድለዋል።ባለቤታቸዉም ክፉኛ ቆስለዉ ኋላ ሞተዋል።የኻምኔይን ሥልጣን የያዙት ያሁኑ የኢራን ላዕላይ መሪ ሞጅታባ ኻምኔይም የዚያን ቀን ቆስለዋል።ሞጅታባሕ የላዕላይ መሪነቱን ሥልጣን ቢይዙም እስከ ዛሬ ድረስ ለሕዝብ እይታ አልቀረቡም።
ካለፈዉ ሳምንት ጀምሮ ለአባታቸዉ በተደረገዉ የሽኝት ሥርዓትም ሆነ በዛሬዉ የቀብር ሥርዓት ላይ አልተገኙም።ኢራንን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ዓሊ ኻምኔይ ዛሬ የተቀበሩት በሐገሪቱ ሰሜን-ምሥራቅ ቅዱስ የቀብር ሥፍራ ማሻሐ,ድ ዉስጥ ነዉ።ማሽሐድ የኻሚኔይ የትዉልድ ሥፍራም ናት።የኻምኔይ አስከሬን ወደ ቀብሩ ስፍራ ከመወሰዱ ከሰዓታት በፊት የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ርዕሠ-ከተማ ቴሕራንን ከማሻሐድ ከተማ ጋር የሚያገኛኘዉን የባቡር መስመር ጨምሮ የተለያዩ የኢራን ሰላማዊ የመሠረተ-ልማት አዉታሮችን አዉድሟል።
ይሁንና በቀብር ሥርዓቱ ላይ ለመገኘት በመቶ ሺሕ የሚቆጠር የኢራን ሕዝብ የማሻሐድ ከተማን አጥለቅልቋት ነዉ የዋለዉ።ሕዝቡ በሺዓ እስልምና እምነት የብቀላ ጥሪ ምልክት የሆነዉን ቀይ አርማ እያዉለበለበ እስከ ቀብሩ ሥፍራ ድረስ ተጉዟል።
DW Amharic
ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን የፖለቲካና የኃይማኖት መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻምኔይ ዛሬ ተቀበሩ።እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ ጦርነት በከፈቱበት ዕለት የካቲት 28 ቀን 2026 ከኻምኔይ ሌላ ሴት ልጃቸዉን፣ የልጅ ልጃቸዉን፣ አማቻቸዉንና 11 ባለሥልጣኖቻቸዉን ገድለዋል።ባለቤታቸዉም ክፉኛ ቆስለዉ ኋላ ሞተዋል።የኻምኔይን ሥልጣን የያዙት ያሁኑ የኢራን ላዕላይ መሪ ሞጅታባ ኻምኔይም የዚያን ቀን ቆስለዋል።ሞጅታባሕ የላዕላይ መሪነቱን ሥልጣን ቢይዙም እስከ ዛሬ ድረስ ለሕዝብ እይታ አልቀረቡም።
ካለፈዉ ሳምንት ጀምሮ ለአባታቸዉ በተደረገዉ የሽኝት ሥርዓትም ሆነ በዛሬዉ የቀብር ሥርዓት ላይ አልተገኙም።ኢራንን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ዓሊ ኻምኔይ ዛሬ የተቀበሩት በሐገሪቱ ሰሜን-ምሥራቅ ቅዱስ የቀብር ሥፍራ ማሻሐ,ድ ዉስጥ ነዉ።ማሽሐድ የኻሚኔይ የትዉልድ ሥፍራም ናት።የኻምኔይ አስከሬን ወደ ቀብሩ ስፍራ ከመወሰዱ ከሰዓታት በፊት የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ርዕሠ-ከተማ ቴሕራንን ከማሻሐድ ከተማ ጋር የሚያገኛኘዉን የባቡር መስመር ጨምሮ የተለያዩ የኢራን ሰላማዊ የመሠረተ-ልማት አዉታሮችን አዉድሟል።
ይሁንና በቀብር ሥርዓቱ ላይ ለመገኘት በመቶ ሺሕ የሚቆጠር የኢራን ሕዝብ የማሻሐድ ከተማን አጥለቅልቋት ነዉ የዋለዉ።ሕዝቡ በሺዓ እስልምና እምነት የብቀላ ጥሪ ምልክት የሆነዉን ቀይ አርማ እያዉለበለበ እስከ ቀብሩ ሥፍራ ድረስ ተጉዟል።
DW Amharic
1 month ago
"የክርስቶስን ሥጋና ደም በተቀበለ አፌ አልዘፍንም!"
#ethiopia | ድምጻዊት ራሔል ዮሐንስ የቀብር ሥነ ሥርዓቷ ዛሬ በክብር የተፈጸመ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር ኃይልና የመከላከያ ሠራዊት አባላት በሥነ ሥርዓቱ በመሳተፍ የመጨረሻ ሽኝት አድርገውላታል።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙ በርካታ አድናቂዎችና ወዳጆቿ፣ ለሀገርና ለሙዚቃ ያበረከተችውን አስተዋጽኦ በማስታወስ ክብራቸውን ገልጸዋል።
ራሔል ዮሐንስ በአንድ ወቅት በቴሌቪዥን ቃለ መጠይቅ ላይ እንድትዘፍን በተጠየቀችበት ጊዜ፣ "የክርስቶስን ሥጋና ደም በተቀበለ አፌ አልዘፍንም" በማለት የሰጠችው ምላሽ በብዙዎች ዘንድ ሲታወስ ቆይቷል።
ቤተሰቦቿ፣ ወዳጆቿና አድናቂዎቿ ለሟቿ የመጨረሻ ስንብት ሲያደርጉ፣ በእምነቷ ጸንታ የኖረች እና በሕይወቷ ያስቀመጠችው መንፈሳዊ አቋም የሚታወስ መሆኑን ገልጸዋል።
ድምጻዊቷ በአከበረችው የቃል ኪዳን ቤተ ክርስቲያን አጸድ ውስጥ በክብር ተቀብራለች።
ነፍሷን ይማር።
እስክንድር መርኀጽድቅ
#ethiopia | ድምጻዊት ራሔል ዮሐንስ የቀብር ሥነ ሥርዓቷ ዛሬ በክብር የተፈጸመ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር ኃይልና የመከላከያ ሠራዊት አባላት በሥነ ሥርዓቱ በመሳተፍ የመጨረሻ ሽኝት አድርገውላታል።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙ በርካታ አድናቂዎችና ወዳጆቿ፣ ለሀገርና ለሙዚቃ ያበረከተችውን አስተዋጽኦ በማስታወስ ክብራቸውን ገልጸዋል።
ራሔል ዮሐንስ በአንድ ወቅት በቴሌቪዥን ቃለ መጠይቅ ላይ እንድትዘፍን በተጠየቀችበት ጊዜ፣ "የክርስቶስን ሥጋና ደም በተቀበለ አፌ አልዘፍንም" በማለት የሰጠችው ምላሽ በብዙዎች ዘንድ ሲታወስ ቆይቷል።
ቤተሰቦቿ፣ ወዳጆቿና አድናቂዎቿ ለሟቿ የመጨረሻ ስንብት ሲያደርጉ፣ በእምነቷ ጸንታ የኖረች እና በሕይወቷ ያስቀመጠችው መንፈሳዊ አቋም የሚታወስ መሆኑን ገልጸዋል።
ድምጻዊቷ በአከበረችው የቃል ኪዳን ቤተ ክርስቲያን አጸድ ውስጥ በክብር ተቀብራለች።
ነፍሷን ይማር።
እስክንድር መርኀጽድቅ
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአያቶላ ሆሚኒ የቀብር ስነስርአት 3 ልጆቻቸው ቢገኙም ሞጅታባ ሆሚኒ ግን እስካሁን አልታዩም፡፡ የቀድሞው የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላ ሆሚኒ የቀብር ስነስርአት ሁለተኛ ቀን ዛሬ የተከናወነ ሲሆን በርካታ ህዝብ ተገኝቶ አሸኛኘት አድርጎላቸዋል፡፡
በቴሄራን በሚገኘው ግራንድ ሞሳይላ ኮምፕሌክስ ውስጥ በተከናወነው ይህ ስነስርአት ዋነኛ ፕሮግራሙ ፀሎት ማድረግ ብቻ ነበር፡፡ በዚህ ፀሎት ላይ የአያቶላው ልጆች ከሆኑት ውስጥ መሱድ፣ ሙስጠፋና መይሳም መገኘታቸውን የኢራን ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡ ይሁንና የአባታቸውን ስልጣን የተኩት የ56 አመቱ ሞጅታባ ሆሚኒ አልታዩም፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የኢራን ፕሬዝደንት የሆኑት መሱድ ፔስኪሺያን፣ የፓርላማ አፈጉባኤና ዋና ተደራዳሪው መሀመድ ባከር ጋሊባፍ፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ የቁድስ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ጄኔራል ኢስማኤሊ ቃኒ እና ሌሎችም ከፍተኛ የአገሪቱ ባለስልጣናት ተገኝተው ነበር፡፡ የአያቶላው አስከሬን ወደዚህ ቦታ የመጣው አርብ እለት ሲሆን ዛሬ ከፀሎት በኋላ ዋናው የሽኝት ፕሮግራም ወደሚደረግበት የቴሄራን አብዮት አደባባይ ይወሰዳል፡፡ ለቀብሩ ስነስርአት በሚል ዛሬና ነገ የመንግስትም ሆኑ የግል መስሪያ ቤቶች እንዲዘጉ ተደርገዋል፡፡
በነገው የየሽኝት ፕሮግራም ከ15 እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆን ህዝብ ይገኛል የሚል ግምት እንዳላቸው የኢራን ባለስልጣናት በመናገር ላይ ናቸው፡፡ ለዝግጅቲ ሲባልም የኢራን ቀይ ጨረቃ ማህበር በቴሄራን ዋና ዋና አደባባዮችና ፓርኮች ላይ ከ400 በላይ ድንኳን ጥሏል፡፡
በቴሄራን በሚገኘው ግራንድ ሞሳይላ ኮምፕሌክስ ውስጥ በተከናወነው ይህ ስነስርአት ዋነኛ ፕሮግራሙ ፀሎት ማድረግ ብቻ ነበር፡፡ በዚህ ፀሎት ላይ የአያቶላው ልጆች ከሆኑት ውስጥ መሱድ፣ ሙስጠፋና መይሳም መገኘታቸውን የኢራን ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡ ይሁንና የአባታቸውን ስልጣን የተኩት የ56 አመቱ ሞጅታባ ሆሚኒ አልታዩም፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የኢራን ፕሬዝደንት የሆኑት መሱድ ፔስኪሺያን፣ የፓርላማ አፈጉባኤና ዋና ተደራዳሪው መሀመድ ባከር ጋሊባፍ፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ የቁድስ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ጄኔራል ኢስማኤሊ ቃኒ እና ሌሎችም ከፍተኛ የአገሪቱ ባለስልጣናት ተገኝተው ነበር፡፡ የአያቶላው አስከሬን ወደዚህ ቦታ የመጣው አርብ እለት ሲሆን ዛሬ ከፀሎት በኋላ ዋናው የሽኝት ፕሮግራም ወደሚደረግበት የቴሄራን አብዮት አደባባይ ይወሰዳል፡፡ ለቀብሩ ስነስርአት በሚል ዛሬና ነገ የመንግስትም ሆኑ የግል መስሪያ ቤቶች እንዲዘጉ ተደርገዋል፡፡
በነገው የየሽኝት ፕሮግራም ከ15 እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆን ህዝብ ይገኛል የሚል ግምት እንዳላቸው የኢራን ባለስልጣናት በመናገር ላይ ናቸው፡፡ ለዝግጅቲ ሲባልም የኢራን ቀይ ጨረቃ ማህበር በቴሄራን ዋና ዋና አደባባዮችና ፓርኮች ላይ ከ400 በላይ ድንኳን ጥሏል፡፡
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ዛሬ ሁለተኛ ቀኑን በያዘው የአያቶላህ አሊ ካማኔይ የሀዘን ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የኢራን ባለስልጣናት መገኘታቸው ተገለፀ
እንደ ሮይተርስ ዘገባ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን እና የፓርላማ አፈ ጉባኤ መሐመድ ባገር ቃሊባፍ ጨምሮ በርካታ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ለአንድ ሳምንት በሚዘልቀው የቀድሞው የኢራን ላዕላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካማኔይ የሽኝት ሥነ ስርዓት ተገኝተዋል።
ትናንት በይፋ በተጀመረው የካማኔይ የሽኝት ሥነ ስርዓት ዛሬ ሦስቱ ልጆቻቸው መገኘታቸውን ዘገባው አመልክቷል። እንደ ዘገባው ጦርነቱ ከተነሳ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ልጆቻቸው በህዝብ ፊት የታዩት።ነገር ግን እሳቸውን ይተካል የተባሉት ሙትጃባ ካማኔይ አለመገኘታቸውን ታውቋል።
ከጎርጎሪያኑ 1989 ዓ ም ጀምሮ የኢራን መንፈሳዊ መሪ ሆነው የቆዩት ካማኔይ በጎርጎሪያኑ የካቲት 28 ቀን በእስራኤል እና በአሜሪካ የአየር ድብደባ ነበር በ86 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ለአንድ ሳምንት የሚቆየው የሽኝት ሥርዓት ጦርነቱን በቋሚነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ውይይት ማስተጓጎሉን ዘገባው አመልክቷል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አክሲዮስ ለተባለ አንድ የአሜሪካ የዜና ድረ-ገጽ እንደተናገሩት ድርድሩን ለማስቀጠል በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ወቅት በኢራን ላይ ጥቃት አይሰነዝሩም።
ተንታኞች እንደሚሉት መቶ ሺዎች የታደሙበት የካማኔይ ከፍተኛ የቀብር ሥነ ሥርዓት ኢራን በሚቀጥሉት ድርድሮች ላይ ያላትን አቋም እንድታጠናክር ሊረዳት ይችላል።
DW Amharic
እንደ ሮይተርስ ዘገባ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን እና የፓርላማ አፈ ጉባኤ መሐመድ ባገር ቃሊባፍ ጨምሮ በርካታ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ለአንድ ሳምንት በሚዘልቀው የቀድሞው የኢራን ላዕላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካማኔይ የሽኝት ሥነ ስርዓት ተገኝተዋል።
ትናንት በይፋ በተጀመረው የካማኔይ የሽኝት ሥነ ስርዓት ዛሬ ሦስቱ ልጆቻቸው መገኘታቸውን ዘገባው አመልክቷል። እንደ ዘገባው ጦርነቱ ከተነሳ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ልጆቻቸው በህዝብ ፊት የታዩት።ነገር ግን እሳቸውን ይተካል የተባሉት ሙትጃባ ካማኔይ አለመገኘታቸውን ታውቋል።
ከጎርጎሪያኑ 1989 ዓ ም ጀምሮ የኢራን መንፈሳዊ መሪ ሆነው የቆዩት ካማኔይ በጎርጎሪያኑ የካቲት 28 ቀን በእስራኤል እና በአሜሪካ የአየር ድብደባ ነበር በ86 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ለአንድ ሳምንት የሚቆየው የሽኝት ሥርዓት ጦርነቱን በቋሚነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ውይይት ማስተጓጎሉን ዘገባው አመልክቷል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አክሲዮስ ለተባለ አንድ የአሜሪካ የዜና ድረ-ገጽ እንደተናገሩት ድርድሩን ለማስቀጠል በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ወቅት በኢራን ላይ ጥቃት አይሰነዝሩም።
ተንታኞች እንደሚሉት መቶ ሺዎች የታደሙበት የካማኔይ ከፍተኛ የቀብር ሥነ ሥርዓት ኢራን በሚቀጥሉት ድርድሮች ላይ ያላትን አቋም እንድታጠናክር ሊረዳት ይችላል።
DW Amharic
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በመካከለኛው ምስራቅ ያለው የጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረት ባልበረደበት በዚህ ወቅት፣ የኢራኑ ፕሬዚዳንት ማስኡድ ፔዜሽኪያን እስራኤል በቀጠናው ሀገራት ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በዝምታ ማለፉን በጽኑ አውግዘዋል።
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ጠንካራ ትችት ያሰሙት፣ የቀድሞው የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒን የሽኝት እና የቀብር ስነ-ስርዓት ለማሰብ በተዘጋጀው ታሪካዊ መድረክ ላይ ነው። በንግግራቸውም፣ እስራኤል በመላው የመካከለኛው ምስራቅ እያባባሰች ላለው አለመረጋጋት እና በበርካታ ሀገራት ላይ ለምትከፍተው ጥቃት፣ የዓለም ማህበረሰብ ዝምታን መምረጡን እና እርምጃ አለመውሰዱን በብርቱ ነቅፈዋል።
ፔዜሽኪያን አክለውም አዲሱ የኢራን አመራር በዚህ ወሳኝ የፈተና ወቅት ላይ ትልቅ ታሪካዊ ኃላፊነት እንደተሸከመ አብራርተዋል። ከዚህ በኋላ ዋነኛ ትኩረታቸው የእስልምናን አንድነት ይበልጥ ማጠናከር እና በሙስሊም ሀገራት መካከል ያለውን የትብብር እና የአጋርነት መንፈስ ማስፋት መሆኑን በማሳሰብ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ጠንካራ ትችት ያሰሙት፣ የቀድሞው የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒን የሽኝት እና የቀብር ስነ-ስርዓት ለማሰብ በተዘጋጀው ታሪካዊ መድረክ ላይ ነው። በንግግራቸውም፣ እስራኤል በመላው የመካከለኛው ምስራቅ እያባባሰች ላለው አለመረጋጋት እና በበርካታ ሀገራት ላይ ለምትከፍተው ጥቃት፣ የዓለም ማህበረሰብ ዝምታን መምረጡን እና እርምጃ አለመውሰዱን በብርቱ ነቅፈዋል።
ፔዜሽኪያን አክለውም አዲሱ የኢራን አመራር በዚህ ወሳኝ የፈተና ወቅት ላይ ትልቅ ታሪካዊ ኃላፊነት እንደተሸከመ አብራርተዋል። ከዚህ በኋላ ዋነኛ ትኩረታቸው የእስልምናን አንድነት ይበልጥ ማጠናከር እና በሙስሊም ሀገራት መካከል ያለውን የትብብር እና የአጋርነት መንፈስ ማስፋት መሆኑን በማሳሰብ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
1 month ago
ኢራን ለሟቹ አያቶላህ አሊ ካሜኒ የስድስት ቀናት የሽኝት ሥነ ስርዓት ዛሬ በይፋ ጀመረች
ኢራን ለሟቹ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ ከዛሬ ጀምሮ ለስድስት ቀናት የሚዘልቅ ህዝባዊ የሀዘን ሥነ ሥርዓት በይፋ መጀመሯን የሀገሪቱ የመንግስት ቴሌቪዥን ዘግቧል።ካሜኒ በጎርጎሪያኑ የካቲት 28 ቀን 2026 ዓ ም ቴህራን በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ላይ በተደረገ የጋራ የአየር ጥቃት ነበር የተገደሉት።
የበቀል ምልክት የሆነውን ቀይ ባነር የያዙ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሐዘንተኞች የቴህራንን ሰፊ የግራንድ ሞሳላ ሃይማኖታዊ ሕንፃ ግቢ ሞልተው የካሜኒ አስከሬን እስኪመጣ ድረስ ሲጠባበቁ እንደነበር የፈረንሳዩ የዜና ወኮል የአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ጋዜጠኛ ተመልክቷል። ሐዘንተኞች የካሜኔይ እና በአየር ድብደባው የተገደሉት ቤተሰቦቻቸው አስከሬን በቦታው ሲደርስ ከምሬት ለቅሶ ባሻገር “ቃላችን አንድ ነው! ይህም በቀል! በቀል!” ነው የሚል መፈክር በተደጋጋሚ ማስተጋባታቸውን ዘገባው አመልክቷል።እንደ ዘገባው በሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኑት የኢራን ከፍተኛ ተደራዳሪ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ በሚገኘው የባህር ወሽመጥላይ የጋራ ቅኝት ሊጀመር እንደሚችል አስተያየት ለሰጡት ለፈረንሳይ እና ለብሪታኒያ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
የካሜኔይ አስከሬን እስከ መጭው ሰኞ ቴህራን የሚቆይ ሲሆን፤ ሐሙስ ዕለት በሰሜን ምስራቅ ኢራን በምትገኘው ማሽሃድ ከተማ ግብዓተመረታቸው ከመፈፀሙ በፊት፤ ለሺዓ ሙስሊሞች ቅዱስ ወደሆነችው ከተማ ወደ ኩም እንዲሁም ወደ ጎረቤት ኢራቅ እንደሚወሰድ ዘገባው አመልክቷል።በሀዘን ሥነ ሥርዓቱ ወቅት የኢራን የአየር ክልል እና ከተማ ውስጥ ያሉ በርካታ መንገዶች ለደህንነት ሲባል ዝግ ሆነው ይቆያሉ ተብሏል።
ለካሜኔይ ሽኝት የፓኪስታን፣የሩሲያ፣የቻይና፣ የህንድ እና የአፍጋኒስታን ተወካዮች እና በእስራኤል ጥቃት የተገደለው የሂዝቦላህ መሪ የሃሰን ናስራላህ የቤተሰብ አባላት ተገኝተዋል።በካሚኒ እግር የተተኩት ሞጅታባ ካሜኔይ በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ እንደሚገኙ አላረጋገጡም። ለወራትም በይፋ አልታዩም።
በ86 ዓመታቸው በእስራኤል እና በአሜሪካ የአየር ድብደባ የተገደሉት ካሜኒ ኢራንን ከጎርጎሪያኑ 1989 ዓ ም ጀምሮ እስከ ዕለተሞታቸው ድረስ መርተዋል።
BBC
ኢራን ለሟቹ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ ከዛሬ ጀምሮ ለስድስት ቀናት የሚዘልቅ ህዝባዊ የሀዘን ሥነ ሥርዓት በይፋ መጀመሯን የሀገሪቱ የመንግስት ቴሌቪዥን ዘግቧል።ካሜኒ በጎርጎሪያኑ የካቲት 28 ቀን 2026 ዓ ም ቴህራን በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ላይ በተደረገ የጋራ የአየር ጥቃት ነበር የተገደሉት።
የበቀል ምልክት የሆነውን ቀይ ባነር የያዙ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሐዘንተኞች የቴህራንን ሰፊ የግራንድ ሞሳላ ሃይማኖታዊ ሕንፃ ግቢ ሞልተው የካሜኒ አስከሬን እስኪመጣ ድረስ ሲጠባበቁ እንደነበር የፈረንሳዩ የዜና ወኮል የአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ጋዜጠኛ ተመልክቷል። ሐዘንተኞች የካሜኔይ እና በአየር ድብደባው የተገደሉት ቤተሰቦቻቸው አስከሬን በቦታው ሲደርስ ከምሬት ለቅሶ ባሻገር “ቃላችን አንድ ነው! ይህም በቀል! በቀል!” ነው የሚል መፈክር በተደጋጋሚ ማስተጋባታቸውን ዘገባው አመልክቷል።እንደ ዘገባው በሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኑት የኢራን ከፍተኛ ተደራዳሪ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ በሚገኘው የባህር ወሽመጥላይ የጋራ ቅኝት ሊጀመር እንደሚችል አስተያየት ለሰጡት ለፈረንሳይ እና ለብሪታኒያ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
የካሜኔይ አስከሬን እስከ መጭው ሰኞ ቴህራን የሚቆይ ሲሆን፤ ሐሙስ ዕለት በሰሜን ምስራቅ ኢራን በምትገኘው ማሽሃድ ከተማ ግብዓተመረታቸው ከመፈፀሙ በፊት፤ ለሺዓ ሙስሊሞች ቅዱስ ወደሆነችው ከተማ ወደ ኩም እንዲሁም ወደ ጎረቤት ኢራቅ እንደሚወሰድ ዘገባው አመልክቷል።በሀዘን ሥነ ሥርዓቱ ወቅት የኢራን የአየር ክልል እና ከተማ ውስጥ ያሉ በርካታ መንገዶች ለደህንነት ሲባል ዝግ ሆነው ይቆያሉ ተብሏል።
ለካሜኔይ ሽኝት የፓኪስታን፣የሩሲያ፣የቻይና፣ የህንድ እና የአፍጋኒስታን ተወካዮች እና በእስራኤል ጥቃት የተገደለው የሂዝቦላህ መሪ የሃሰን ናስራላህ የቤተሰብ አባላት ተገኝተዋል።በካሚኒ እግር የተተኩት ሞጅታባ ካሜኔይ በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ እንደሚገኙ አላረጋገጡም። ለወራትም በይፋ አልታዩም።
በ86 ዓመታቸው በእስራኤል እና በአሜሪካ የአየር ድብደባ የተገደሉት ካሜኒ ኢራንን ከጎርጎሪያኑ 1989 ዓ ም ጀምሮ እስከ ዕለተሞታቸው ድረስ መርተዋል።
BBC
1 month ago
የጋዜጠኛ ሳህለገብርኤል ይትባረክ አስከሬን በፌደራል ማረሚያ ቤት ሽኝት ተደረገለት
#ethiopia | ሳህለገብርኤል ይትባረክ አስከሬን ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና የሥራ ባልደረቦቹ በተገኙበት በFederal Prison Commission የሽኝት ሥነ ሥርዓት ተካሂዶለታል።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የAddis Media Network እና የፌደራል ማረሚያ ቤት አመራሮች የአበባ ጉንጉን በማኖር ክብራቸውን ገልጸዋል።
ሳህለገብርኤል በጎጃም ቢቸና ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በ18 ዓመቱ የፌደራል ማረሚያ ፖሊስን በመቀላቀል ከፖሊስ አባልነት እስከ ምክትል ኢንስፔክተርነት በታማኝነት አገልግሏል።
ከሙያው ጎን ለጎን የልጅነት ህልሙ የነበረውን የጋዜጠኝነት ሙያ በBahir Dar University በመማር የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቶ በሙያው በትጋት ሲያገለግል ቆይቷል።
የሙያ ባልደረቦቹና አመራሮቹ ሳህለገብርኤል በትሕትናው፣ በሥራ ወዳድነቱ፣ በታማኝነቱና በመልካም ሥነ ምግባሩ የሚታወቅ እና ለብዙዎች አርአያ የነበረ ጋዜጠኛ እንደነበር አስታውሰዋል።
ሳህለገብርኤል ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በድንገት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን፣ ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት ነበር።
ሥርዓተ ቀብሩም በትውልድ አካባቢው እንደሚፈጸም ተገልጿል።
#ethiopia | ሳህለገብርኤል ይትባረክ አስከሬን ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና የሥራ ባልደረቦቹ በተገኙበት በFederal Prison Commission የሽኝት ሥነ ሥርዓት ተካሂዶለታል።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የAddis Media Network እና የፌደራል ማረሚያ ቤት አመራሮች የአበባ ጉንጉን በማኖር ክብራቸውን ገልጸዋል።
ሳህለገብርኤል በጎጃም ቢቸና ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በ18 ዓመቱ የፌደራል ማረሚያ ፖሊስን በመቀላቀል ከፖሊስ አባልነት እስከ ምክትል ኢንስፔክተርነት በታማኝነት አገልግሏል።
ከሙያው ጎን ለጎን የልጅነት ህልሙ የነበረውን የጋዜጠኝነት ሙያ በBahir Dar University በመማር የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቶ በሙያው በትጋት ሲያገለግል ቆይቷል።
የሙያ ባልደረቦቹና አመራሮቹ ሳህለገብርኤል በትሕትናው፣ በሥራ ወዳድነቱ፣ በታማኝነቱና በመልካም ሥነ ምግባሩ የሚታወቅ እና ለብዙዎች አርአያ የነበረ ጋዜጠኛ እንደነበር አስታውሰዋል።
ሳህለገብርኤል ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በድንገት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን፣ ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት ነበር።
ሥርዓተ ቀብሩም በትውልድ አካባቢው እንደሚፈጸም ተገልጿል።
2 months ago
የሀዘን መግለጫ
#ethiopia | ዓለም አቀፍ እውቅናን የነበረቻው እውቁ የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ባደረባቸው ህመም በአሜሪካ ሀገር በህክምና ሲረዱ ቆይተው በ73 ዓመታቸው ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
በሙዚቃ ኢንዱስትሪው "የነፍስ አባት" (Godfather) በመባል የሚታወቁት አቶ አዲሱ ገሰሰ የህይወት ፔንዱለም ወደ ሙዚቃ ማናጀርነት ከማዞሯ በፊት በዲሲፕሊን አንፆኛል በሚሉት ዝነኛው የኢትዮጵያ አየር ኃይል በግራንድ ቴክኒሳንነት ለአንድ አመት እንዳገለገሉ የትምህርት እድል በማግኘታቸው ወደ አሜሪካ ሺካጎ በማቅናት ራንቱል ኤርፎርስ ቤዝ እና ቴክሳስ ላክላንድ ኤርፎርስ ቤዝ ትምህርታቸውን ተከታትለው ተመርቀዋል፡፡
በመቀጠልም ሃሮልድ ዋሺንግተን ዩኒቨርሲቲ በዛን ስያሜው ሉፕ ኮሌጅ በሚባለው ሜካኒካል ኢንጅነሪንግ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል፡፡ ኖርዝ ኢስተርን ኢሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ በማኔጅመንት ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ ይማሩበት በነበረው ኖርዝ ኢስተርን ኢሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ የጥቁር ታሪክ ወር /Black History Month/ ተብሎ በየዓመቱ የካቲት ወር ላይ በተለያየ መዘክር ወንሞቻቸው ዘለቀ ገሰሰ፤ ሙሉጌታ ገሰሰ፤ እና ጓደኞቻቸውን እነ መላኩ ረታ በዳሎል ባንድ ሙዚቃ እንዲያቀርቡ በማስቻል የማናጅመንቱን ስራ በመስራት የሙዚቃ ህይወት ጉዟቸውን ሀ ብለው ጀመሩ፡፡
በዋሺንግተን፤ በሎስ አንጀለስ በአሜሪካ መድር በኢትዮጵያን ለኢትዪጵያን የመጀመሪያውን የሙዚቃ መድረክ በዳሎል ባንድ ውጤታማ ስራ መስራት ችለዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ የማርሌን ቤተሰብ ከነሃብት ንብረቱ በሚያስተዳድሩበት ጊዜ ዘመን አይሽሬውን ኤክሶደስ ሌጀንድ አልበም ከአይስ ላንድ ሪከርዲንግ ጋር እነዲሰራ ማድረግ የቻሉ ሲሆን አቶ አዲሱ ገሰሰ በማርሌ ቤተሰቦች በሚዘጋጀው አለም አቀፍ የሬጌ ሙዚቃ መድረክ ከምድር ዳር እስከ ምድር ዳር ድረስ ለተደረጉት የሙዚቃ መድረኮች የሙዚቃ ጉዞ ሃሳቡን ከመጠንሰስ ጀምሮ ከሁለት አስር ዐመታት በላይ ስራውን በማኔጅመንትነት በመምራት እና በማስተዳደር የዘረጉት መንገድ እስካሁን ድረስ በየዓመቱ የሚደረግን ዓለም አቀፍ የሬጌ ሙዚቃ ፌስቲቫል የማይናወፅ የማእዘን ድንጋይ ተክለዋል፡፡
በየሀገሩ እና ሙዚቃ በተደረገበት መድረክ ሁሉ አቶ አዲስ ፕሮግራሙን የሚያስጀምሩት አባታችን ሆይ በሚለው ቡራኬና ፀሎት በመሆኑ ፌስቲቫሉን የተለየ ድባብ መፍጠራቸውም የሚዘነጋ አይደለም፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ ዚጊን ከጃማይካ የነዘለቀን ዳሎል ባንድ ከሺካጎ ወደኒዮርክ በማምጣት ካጣመሩ በኋላ ከሲግማ ስቱዲዮ ጋር፤ እና ከቨርጂኒያ ሪከርድስ ጋር ውል በማድረግ በአሜሪካ ምድር ቁጥር አንድ አልበም የሆነውን ኮንሺየስ ፓርቲ ማኔጅ በማድረግ ዚጊ ማርሌ የሜሪካንን ትልቁን ግራሚ አዋርድ ሽልማት ሲያገኝ፤ የኢትዮጵያ ዳሎል ባንድ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ባንድ የግራሚ ሽልማቱን እንዲወስዱ በማስቻል ታሪክ የማይረሳው ስራ ሰርተው አልፈዋል፡፡
ለሀገራቸው ኢትዮጵያ የተለየ ፍቅር የነበራቸው አቶ አዲሱ ገሰሰ ከወንድማቸው አርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ጋር በመሆን የቦብ ማርሊ 60 ዓመት የልደት በዓሉን ምክንያት በማድረግ የሚዘጋጀውን ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዝግጅት ኢትዮጵያን መዳረሻ በማድረግ አንድ አመት የፈጀ የዘመቻ /ካምፔይን/ በመስራት በ1997 ዓ.ም. መስቀል አደባባይ የተካሄደውን የሙዚቃ ፌስቲቫል ስኬታማ እንዲሆን በማስቻል መልካም አጋጣሚ በመፍጠር፤ ሀገራችንን በዓለም ዙሪያ ለማስተዋወቅ፤ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ፤ እና ኢንቨስመንት ለመሳብ በማለም ዓለም አቀፍ የሆኑ ከ50 በላይ ሚዲያዎችን በመጋብዝ ድርሻቸውን ተወጥተዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ በሙዚቃ ማኔጅመንት የሕይወት ጉዟቸው ያካበቱትን እውቀትና ልምድ በመላ ተጠቅመው ተሰጥዎ ያላቸውን ልጆች በመቃኘት ሀገራቸውን በሙዚቃው ኢንደስትሪ ዓለም አቀፍ ተወዳዳዳሪ ለማድረግ ትልቅ ህልም ነበራቸው፡፡ በዚህም እጅጋየው ሽባባውን /ጂጂ/ ከአጋራቸው ፓልም ሪከርዲንግ ጋር በመሆን ተወዳጅ የሆነ አልበሟን እንድተሰራ ያደረጉ ሲሆን፤ ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ በሚሰራው ሙዚቃም ማኔጅምቱን በመያዝ ያበረከቱት አስተዋፅኦ የሚጠቀስ ነው፡፡
ይሄም ብቻ ሳይሆን ጃኖ ባንድን በመመስረት እና ለፍሬ እንዲበቁ የአቶ አዲስ ገሰሰ ድጋፍ የአንበሳውን ድርሻ የሚይዝ ተግባር ነበር፡፡ አቶ አዲስ ጃናናይት የተባለ ተሰጥዎ ያላቸውን ሴቶች የያዘም ባንድ መስርተው ለመጓዝ ያደረጉትንም ጥረት የሚወሳ ነው፡፡ በሙዚቃ ኢንዱስትሪው "የነፍስ አባት" (Godfather) በመባል የሚታወቁ አቶ አዲሱ ገሰሰ ከሀገራችን ውጪ እንደ ዚጊ ማርሌ፤ ስቴፈን ማርሌ፤ ሎሪን ሂል፣ ፊል ኮሊንስ፣ አርዝ ዊንድ ኤንድ ፋየር (Earth, Wind, & Fire) እና ሌሎችንም በርካታ የሙዚቃ ከዋክብትን በማግኘትና በማስተዳደር በዓለም አቀፍ ደረጃ የብዙዎችን የሙዚቃ ስራ መስመር አሲዘዋል።
አቶ አዲሱ ገሰሰ በሙዚቃ ማኔጅመንት ስራቸው ብቻ ሳይሆን በበጎ ስራ ተግባራቸው የተወደደ አርአያነት ያለው ተግባር ፈፅመዋል፡፡ ከነዚህም መሃከል በግል ከደገፏቸው ግለሰቦች በተጨማሪ በሀገራችን በተለያያ ጊዜ የተፈጠሩ ሰብአዊ ችግሮችን ለመድረስ ያደረጉት አስተዋፅኦ የሚጠቀስ ሲሆን በዋናነት ከወንድማቸው ዘለቀ ገሰሰ ጋር በመሆን በተለያዩ ገጠረማ አካባቢዎች 30 ትምህርት ቤቶችን በማሰራት ያደረጉት በጎ ተግባር በታሪክ የሚወሳ አርአያነት ያለው ተግባር ሆኖ ተመዝግቧል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ መደበኛ መኖሪያቸውን ወደ ኢትዮጵያ ካዞሩ በኋላ በሆቴሊንግ ዘርፍ በመሰማራት ላየንስ ዴን ሆቴልን፤ በማእድን ዘርፍ ዩኒቨርሳል ማይኒንግን፤ በግብርና መስክ አድሶጌት ኩባንያን በማቋቋም የራሳቸውን ጡብ ለማስቀመጥ ቀን ከሌት ያለእረፍት ጥረዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ በማህበራዊ ህይወታቸው ቀልድ አዋቂ፤ ተጫዋች እና በቀላሉ ከሰዎች ጋር ተግባብተው የመኖር ፀጋ የነበራቸው ሲሆን ከሁሉም ግን ሰው አካባሪ እና ስነ ምግባር ያለው ቀረቤታቸው ተወዳጅ እና በሰው ልብ አይረሴ አድርጓቸዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ ከወ/ሮ ሶስና ሽፈራው ጋር በነበረው የፀና ትዳር አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ለማፍራት ችለዋል፡፡
የአቶ አዲሱ ገሰሰ የአስክሪን ሽኝትና ስርዓተ ቀብር አፈጻጸም ስንነስርዓት በቅርቡ እናሳውቃለን ፡፡
#ethiopia | ዓለም አቀፍ እውቅናን የነበረቻው እውቁ የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ባደረባቸው ህመም በአሜሪካ ሀገር በህክምና ሲረዱ ቆይተው በ73 ዓመታቸው ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
በሙዚቃ ኢንዱስትሪው "የነፍስ አባት" (Godfather) በመባል የሚታወቁት አቶ አዲሱ ገሰሰ የህይወት ፔንዱለም ወደ ሙዚቃ ማናጀርነት ከማዞሯ በፊት በዲሲፕሊን አንፆኛል በሚሉት ዝነኛው የኢትዮጵያ አየር ኃይል በግራንድ ቴክኒሳንነት ለአንድ አመት እንዳገለገሉ የትምህርት እድል በማግኘታቸው ወደ አሜሪካ ሺካጎ በማቅናት ራንቱል ኤርፎርስ ቤዝ እና ቴክሳስ ላክላንድ ኤርፎርስ ቤዝ ትምህርታቸውን ተከታትለው ተመርቀዋል፡፡
በመቀጠልም ሃሮልድ ዋሺንግተን ዩኒቨርሲቲ በዛን ስያሜው ሉፕ ኮሌጅ በሚባለው ሜካኒካል ኢንጅነሪንግ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል፡፡ ኖርዝ ኢስተርን ኢሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ በማኔጅመንት ትምህርታቸውን አጠናቀዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ ይማሩበት በነበረው ኖርዝ ኢስተርን ኢሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ የጥቁር ታሪክ ወር /Black History Month/ ተብሎ በየዓመቱ የካቲት ወር ላይ በተለያየ መዘክር ወንሞቻቸው ዘለቀ ገሰሰ፤ ሙሉጌታ ገሰሰ፤ እና ጓደኞቻቸውን እነ መላኩ ረታ በዳሎል ባንድ ሙዚቃ እንዲያቀርቡ በማስቻል የማናጅመንቱን ስራ በመስራት የሙዚቃ ህይወት ጉዟቸውን ሀ ብለው ጀመሩ፡፡
በዋሺንግተን፤ በሎስ አንጀለስ በአሜሪካ መድር በኢትዮጵያን ለኢትዪጵያን የመጀመሪያውን የሙዚቃ መድረክ በዳሎል ባንድ ውጤታማ ስራ መስራት ችለዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ የማርሌን ቤተሰብ ከነሃብት ንብረቱ በሚያስተዳድሩበት ጊዜ ዘመን አይሽሬውን ኤክሶደስ ሌጀንድ አልበም ከአይስ ላንድ ሪከርዲንግ ጋር እነዲሰራ ማድረግ የቻሉ ሲሆን አቶ አዲሱ ገሰሰ በማርሌ ቤተሰቦች በሚዘጋጀው አለም አቀፍ የሬጌ ሙዚቃ መድረክ ከምድር ዳር እስከ ምድር ዳር ድረስ ለተደረጉት የሙዚቃ መድረኮች የሙዚቃ ጉዞ ሃሳቡን ከመጠንሰስ ጀምሮ ከሁለት አስር ዐመታት በላይ ስራውን በማኔጅመንትነት በመምራት እና በማስተዳደር የዘረጉት መንገድ እስካሁን ድረስ በየዓመቱ የሚደረግን ዓለም አቀፍ የሬጌ ሙዚቃ ፌስቲቫል የማይናወፅ የማእዘን ድንጋይ ተክለዋል፡፡
በየሀገሩ እና ሙዚቃ በተደረገበት መድረክ ሁሉ አቶ አዲስ ፕሮግራሙን የሚያስጀምሩት አባታችን ሆይ በሚለው ቡራኬና ፀሎት በመሆኑ ፌስቲቫሉን የተለየ ድባብ መፍጠራቸውም የሚዘነጋ አይደለም፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ ዚጊን ከጃማይካ የነዘለቀን ዳሎል ባንድ ከሺካጎ ወደኒዮርክ በማምጣት ካጣመሩ በኋላ ከሲግማ ስቱዲዮ ጋር፤ እና ከቨርጂኒያ ሪከርድስ ጋር ውል በማድረግ በአሜሪካ ምድር ቁጥር አንድ አልበም የሆነውን ኮንሺየስ ፓርቲ ማኔጅ በማድረግ ዚጊ ማርሌ የሜሪካንን ትልቁን ግራሚ አዋርድ ሽልማት ሲያገኝ፤ የኢትዮጵያ ዳሎል ባንድ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ባንድ የግራሚ ሽልማቱን እንዲወስዱ በማስቻል ታሪክ የማይረሳው ስራ ሰርተው አልፈዋል፡፡
ለሀገራቸው ኢትዮጵያ የተለየ ፍቅር የነበራቸው አቶ አዲሱ ገሰሰ ከወንድማቸው አርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ጋር በመሆን የቦብ ማርሊ 60 ዓመት የልደት በዓሉን ምክንያት በማድረግ የሚዘጋጀውን ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዝግጅት ኢትዮጵያን መዳረሻ በማድረግ አንድ አመት የፈጀ የዘመቻ /ካምፔይን/ በመስራት በ1997 ዓ.ም. መስቀል አደባባይ የተካሄደውን የሙዚቃ ፌስቲቫል ስኬታማ እንዲሆን በማስቻል መልካም አጋጣሚ በመፍጠር፤ ሀገራችንን በዓለም ዙሪያ ለማስተዋወቅ፤ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ፤ እና ኢንቨስመንት ለመሳብ በማለም ዓለም አቀፍ የሆኑ ከ50 በላይ ሚዲያዎችን በመጋብዝ ድርሻቸውን ተወጥተዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ በሙዚቃ ማኔጅመንት የሕይወት ጉዟቸው ያካበቱትን እውቀትና ልምድ በመላ ተጠቅመው ተሰጥዎ ያላቸውን ልጆች በመቃኘት ሀገራቸውን በሙዚቃው ኢንደስትሪ ዓለም አቀፍ ተወዳዳዳሪ ለማድረግ ትልቅ ህልም ነበራቸው፡፡ በዚህም እጅጋየው ሽባባውን /ጂጂ/ ከአጋራቸው ፓልም ሪከርዲንግ ጋር በመሆን ተወዳጅ የሆነ አልበሟን እንድተሰራ ያደረጉ ሲሆን፤ ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ በሚሰራው ሙዚቃም ማኔጅምቱን በመያዝ ያበረከቱት አስተዋፅኦ የሚጠቀስ ነው፡፡
ይሄም ብቻ ሳይሆን ጃኖ ባንድን በመመስረት እና ለፍሬ እንዲበቁ የአቶ አዲስ ገሰሰ ድጋፍ የአንበሳውን ድርሻ የሚይዝ ተግባር ነበር፡፡ አቶ አዲስ ጃናናይት የተባለ ተሰጥዎ ያላቸውን ሴቶች የያዘም ባንድ መስርተው ለመጓዝ ያደረጉትንም ጥረት የሚወሳ ነው፡፡ በሙዚቃ ኢንዱስትሪው "የነፍስ አባት" (Godfather) በመባል የሚታወቁ አቶ አዲሱ ገሰሰ ከሀገራችን ውጪ እንደ ዚጊ ማርሌ፤ ስቴፈን ማርሌ፤ ሎሪን ሂል፣ ፊል ኮሊንስ፣ አርዝ ዊንድ ኤንድ ፋየር (Earth, Wind, & Fire) እና ሌሎችንም በርካታ የሙዚቃ ከዋክብትን በማግኘትና በማስተዳደር በዓለም አቀፍ ደረጃ የብዙዎችን የሙዚቃ ስራ መስመር አሲዘዋል።
አቶ አዲሱ ገሰሰ በሙዚቃ ማኔጅመንት ስራቸው ብቻ ሳይሆን በበጎ ስራ ተግባራቸው የተወደደ አርአያነት ያለው ተግባር ፈፅመዋል፡፡ ከነዚህም መሃከል በግል ከደገፏቸው ግለሰቦች በተጨማሪ በሀገራችን በተለያያ ጊዜ የተፈጠሩ ሰብአዊ ችግሮችን ለመድረስ ያደረጉት አስተዋፅኦ የሚጠቀስ ሲሆን በዋናነት ከወንድማቸው ዘለቀ ገሰሰ ጋር በመሆን በተለያዩ ገጠረማ አካባቢዎች 30 ትምህርት ቤቶችን በማሰራት ያደረጉት በጎ ተግባር በታሪክ የሚወሳ አርአያነት ያለው ተግባር ሆኖ ተመዝግቧል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ መደበኛ መኖሪያቸውን ወደ ኢትዮጵያ ካዞሩ በኋላ በሆቴሊንግ ዘርፍ በመሰማራት ላየንስ ዴን ሆቴልን፤ በማእድን ዘርፍ ዩኒቨርሳል ማይኒንግን፤ በግብርና መስክ አድሶጌት ኩባንያን በማቋቋም የራሳቸውን ጡብ ለማስቀመጥ ቀን ከሌት ያለእረፍት ጥረዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ በማህበራዊ ህይወታቸው ቀልድ አዋቂ፤ ተጫዋች እና በቀላሉ ከሰዎች ጋር ተግባብተው የመኖር ፀጋ የነበራቸው ሲሆን ከሁሉም ግን ሰው አካባሪ እና ስነ ምግባር ያለው ቀረቤታቸው ተወዳጅ እና በሰው ልብ አይረሴ አድርጓቸዋል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ ከወ/ሮ ሶስና ሽፈራው ጋር በነበረው የፀና ትዳር አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ለማፍራት ችለዋል፡፡
የአቶ አዲሱ ገሰሰ የአስክሪን ሽኝትና ስርዓተ ቀብር አፈጻጸም ስንነስርዓት በቅርቡ እናሳውቃለን ፡፡
2 months ago
ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቀድሞ የቦርድ ሰብሳቢ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሽኝት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ የቀድሞ ሰብሳቢ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሽኝት ተደረገላቸው።
በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ኃላፊነቱን የተረከቡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰን ጨምሮ የቦርዱ አባላትና የተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የቀድሞዎቹ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ዋልታ ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ተዋህደው ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ከመሰረቱበት ጊዜ አንስቶ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው አገልግለዋል።
በዚህም ውህደቱን ስኬታማ ከማድረግ ጀምሮ አዲሱ ተቋም ጠንካራ ሚዲያ እንዲሆን የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ሚኒስትሯ በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ላከናወኗቸው ስራዎች ምስጋና አቅርበዋል።
ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው መመደባቸው ይታወቃል።
በሔብሮን ዋልታው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ የቀድሞ ሰብሳቢ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሽኝት ተደረገላቸው።
በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ኃላፊነቱን የተረከቡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰን ጨምሮ የቦርዱ አባላትና የተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የቀድሞዎቹ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ዋልታ ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ተዋህደው ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ከመሰረቱበት ጊዜ አንስቶ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው አገልግለዋል።
በዚህም ውህደቱን ስኬታማ ከማድረግ ጀምሮ አዲሱ ተቋም ጠንካራ ሚዲያ እንዲሆን የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ሚኒስትሯ በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ላከናወኗቸው ስራዎች ምስጋና አቅርበዋል።
ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው መመደባቸው ይታወቃል።
በሔብሮን ዋልታው
2 months ago
የአያቶላ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ከ4 ወራት በኋላ በሰኔ ወር ሊፈጸም ነው!
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና እጅግ ግዙፍ የተባለለት የሽኝት ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (የካቲት 28, 2026) በቴህራን በሚገኘው መኖሪያና ቢሯቸው ላይ በተሰነዘረ የጋራ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገደሉት የ86 ዓመቱ የኢራን የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ፣ ከናፈቁት የመጨረሻ ምኞታቸው ጋር በተያያዘ በማሽሃድ በሚገኘው ታዋቂው የኢማም ረዛ መቅደስ አጠገብ ሊቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው ታላቁ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሰኔ 14 ቀን (June 21) አካባቢ የሚጀምር ሲሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የሚሳተፉበት አገር አቀፍ የሽኝት ሰልፍ በቴህራን፣ በቆም እና በማሽሃድ ከተሞች ላይ ይካሄዳል ተብሏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንደገለጹት በዚህ ታሪካዊ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ሊታደም ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም በሰው ልጅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ህዝባዊ ስብስብ ያደርገዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ ይህ አስገራሚ የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ1989 የተከናወነውን እና 10 ሚሊዮን ህዝብ የተገኘበትን የቀድሞውን መሪ የአያቶላ ሩሆላ ኾሜኒን የቀብር ሥነ-ሥርዓት በእጅጉ የሚበልጥ እንደሚሆን ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና እጅግ ግዙፍ የተባለለት የሽኝት ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (የካቲት 28, 2026) በቴህራን በሚገኘው መኖሪያና ቢሯቸው ላይ በተሰነዘረ የጋራ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገደሉት የ86 ዓመቱ የኢራን የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ፣ ከናፈቁት የመጨረሻ ምኞታቸው ጋር በተያያዘ በማሽሃድ በሚገኘው ታዋቂው የኢማም ረዛ መቅደስ አጠገብ ሊቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው ታላቁ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሰኔ 14 ቀን (June 21) አካባቢ የሚጀምር ሲሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የሚሳተፉበት አገር አቀፍ የሽኝት ሰልፍ በቴህራን፣ በቆም እና በማሽሃድ ከተሞች ላይ ይካሄዳል ተብሏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንደገለጹት በዚህ ታሪካዊ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ሊታደም ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም በሰው ልጅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ህዝባዊ ስብስብ ያደርገዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ ይህ አስገራሚ የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ1989 የተከናወነውን እና 10 ሚሊዮን ህዝብ የተገኘበትን የቀድሞውን መሪ የአያቶላ ሩሆላ ኾሜኒን የቀብር ሥነ-ሥርዓት በእጅጉ የሚበልጥ እንደሚሆን ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
2 months ago
🚨 የአያቶላ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ከ4 ወራት በኋላ በሰኔ ወር ሊፈጸም ነው!
በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና እጅግ ግዙፍ የተባለለት የሽኝት ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (የካቲት 28, 2026) በቴህራን በሚገኘው መኖሪያና ቢሯቸው ላይ በተሰነዘረ የጋራ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገደሉት የ86 ዓመቱ የኢራን የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ፣ ከናፈቁት የመጨረሻ ምኞታቸው ጋር በተያያዘ በማሽሃድ በሚገኘው ታዋቂው የኢማም ረዛ መቅደስ አጠገብ ሊቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው ታላቁ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሰኔ 14 ቀን (June 21) አካባቢ የሚጀምር ሲሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የሚሳተፉበት አገር አቀፍ የሽኝት ሰልፍ በቴህራን፣ በቆም እና በማሽሃድ ከተሞች ላይ ይካሄዳል ተብሏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንደገለጹት በዚህ ታሪካዊ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ሊታደም ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም በሰው ልጅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ህዝባዊ ስብስብ ያደርገዋል። ይህ አስገራሚ የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ1989 የተከናወነውን እና 10 ሚሊዮን ህዝብ የተገኘበትን የቀድሞውን መሪ የአያቶላ ሩሆላ ኾሜኒን የቀብር ሥነ-ሥርዓት በእጅጉ የሚበልጥ እንደሚሆን ተነግሯል።
Seledadotio
Seledadotio
በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና እጅግ ግዙፍ የተባለለት የሽኝት ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (የካቲት 28, 2026) በቴህራን በሚገኘው መኖሪያና ቢሯቸው ላይ በተሰነዘረ የጋራ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገደሉት የ86 ዓመቱ የኢራን የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ፣ ከናፈቁት የመጨረሻ ምኞታቸው ጋር በተያያዘ በማሽሃድ በሚገኘው ታዋቂው የኢማም ረዛ መቅደስ አጠገብ ሊቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው ታላቁ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሰኔ 14 ቀን (June 21) አካባቢ የሚጀምር ሲሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የሚሳተፉበት አገር አቀፍ የሽኝት ሰልፍ በቴህራን፣ በቆም እና በማሽሃድ ከተሞች ላይ ይካሄዳል ተብሏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንደገለጹት በዚህ ታሪካዊ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ሊታደም ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም በሰው ልጅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ህዝባዊ ስብስብ ያደርገዋል። ይህ አስገራሚ የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ1989 የተከናወነውን እና 10 ሚሊዮን ህዝብ የተገኘበትን የቀድሞውን መሪ የአያቶላ ሩሆላ ኾሜኒን የቀብር ሥነ-ሥርዓት በእጅጉ የሚበልጥ እንደሚሆን ተነግሯል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
♦️በተተኮሠበት ጥይት ተመቶ ህይወቱ ባለፈው የቀድሞ አትሌት ይሄይስ ታደለው ዙሪያ የተጠናከረ ልዩ ዘገባ
♦️በአትሌቶች መካከል ያለውን የአጉል ባህልና ዕምነት፣የመጠራጠርና የመጠፋፋት ባህል እንደወረርሽኝ ተዛምቶ ለተጨማሪ አደጋ ከመጋለጣችን በፊት ይታሰብበት
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
♦️የሟችና በገዳይነት የተጠረጠረው አትሌት ማንነት
በሚያሳዝን ሁኔታ ሁለቱም የነገ ውጤታማ አትሌቶች ይሆናሉ ተብሎ ተስፋ የተጣለባቸው ወጣቶች ነበሩ፤ጉዳዩ በህግ የተያዘ በመሆኑና በማስረጃ የተረጋገጠ ነገር ባይኖርም ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች በተለይ ለሀትሪክ እንደገለፁት በገዳይነት ተጠርጥሮ በህግ ቁጥጥር ስር የሚገኘው አትሌት ደረሠ ረታ ከደብረብርሃን የተገኘ በመቀጠል በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አሁን በመጨረሻ ደግሞ ለፌዴራል ፖሊስ የሚሮጥ አትሌት ሲሆን በጣም ትልቅ ተስፋ የተጣለበት አትሌት እንደነበረም ነው ለአትሌቱ ቅርበት ያላቸው ወገኖች የሚናገሩት።እንደ እነዚሁ ምንጮቻችን አገላለፅ አትሌቱ ከአንድ ዓመት በፊት በጉያንግ በተካሄደው ውድድር 2:12:00 በሆነ ሠዓት በመግባት የተሻለ ሠዓትና ደረጃ ይዞ ያጠናቀቀ ሲሆን የቅርብ ምርጥ ሠዓቱም 2:13:00 እንደሆነ ነው የሚሠማው።
በተተኮሠበት ጥይት ህይወቱ ያለፈው አትሌት ይሄይስ ታደለው በበኩሉ ከአማራ ክልል (ሠሜን ሸዋ)የተገኘ አትሌት ሲሆን በጉዳት ምክንያት ከውድድር ርቆ ባለቤቱን አትሌት ወርቅነሽ ዓለሙን እንደ አሠልጣኝ ሆኖ ከማሠራት ውጪ በአሁን ሠዓት በአትሌትነት እየሮጠ አይደለም።
♦️እስከመገዳደል ያደረሳቸው ምን ይሆን?
ሁለቱን ከአንድ ክልል የመጡ አትሌቶችን እስከመገዳደል ያበቃቸውን ትክክለኛውን ከእነሱና ከፈጣሪ ውጪ የሚያውቅ ሠው ፈልጎ ማግኘት አይቻልም፤ነገር በመካከላቸው ለገላጋይ ያስቸገረ አለመግባባት እኔዳላቸው ቀአሠልጣኝቻቸውና በቤተሠብቻቸው እኔዲሁም አትሌት በሆኑት ሚስቶቻቸው ጭምር ይታወቃል።የፀባቸውን መነሻ በትክክል መግለፅ ባይቻልም ከአጉልጰባህል ወይም አምልኮ ጋር ተያይዞ ባለቤቴና እኔ ላይ ይሄን አስደርገሃል የሚለው ዋነኛው የግጭታቸውና እስከመገዳደል ያደረሠ ችግር እንደሆነ በዙሪያ ያሉ ሠዎች ይናገራሉ፤ይህ ከድሮም ጀምሮ በአትሌቶች ዙሪያ የሚሠማው አጉል ባህል ወይም የአምልኮ ነገር ዛሬ ወደ አዲሶቹ ትውልዶችም ተሸጋግሮ አብሮ ልምምድ ያለመስራት፣አብሮ በህቴል እኔደጓደኛ አትሌት ክፍል ያለመጋራት፣አብሮ ያለመብላትና አብሮ በአንድ አውሮፕላን አልሄድም እስከማለት አስፈሪ ውሳኔ ላይ ተደርሶ የቡድን ስሜት ከአትሌቲክሱ እንዲጠፋ ምክንያት ሆኗል።
♦️ለሽማግሌና ለአስታራቂዎች ያስቸገሩት ሟችና ገዳይ
በሁለቱ አትሌትች መካከል ያለውን አለመግባባት ለመፍታት ያልመጣ አስታራቂ ሽማግሌ፣የሁለቱም አሠልጣኞች ፍቅሩና ኢማና መርጊያን ጨምሮ፣የቅርብ ጓደኛ በመጨረሻም ቤተሠብች የሁለቱንም አለመግባባት ለመፍታት ዳገት ቢወጡ ቁልቁል ቢወርዱ ሊሳካ አልቻለም፤አሠልጣኞችም ነገሩ ከብዷቸው ሁለቱም ሴት አትሌቶች በተለያየ አሠልጣኝ የተለያየ ቦታ እንዲሠሩ እሰከማድረግ ደርሠዋል፤በውስጥ የተቋጠረው ቂም በሽማግሌም፣በገላጋይ አልፈታም ብሎ በመጨረሻም ድምዳሜው የአንደኛው ህይወት በአንደኛው እጅ መጥፋት ሆኗል።
♦️የአትሌቱ ህይወት ስላለፈበት አጋጣሚ
ገዳይ እንዴትና የት፣በምን ሁኔታ የሟችን ህይወት ነጠቀ የሚለው ብዙዎች ለማወቅና እርግጠኛ መሆን የሚፈልጉበት ጥያቄ ነው፤በገዳይነት የተጠረጠረው አትሌት ደረሠ ረታ በውስጡ በተፈጠረ አንዳች ስሜት ተነሳስቶ ወደ ሠንዳፋ የልምምድ ቦታ ድንገት አመራ፤በዛች ቀን የተደገሠለትን ድግስና ከሞት ጋር ቀጠሮ እንዳለው ለሠከንድም ቢሆን ያላሠበው የቀድሞ አትሌት ይሄይስ ታደለው ባለቤቱን አትሌት ወርቅነሽ ዓለሙን ከፊት ሆኖ እያሠራ እያለ በድንገት በተተኮሠበት ጥይት ይህቺን ዓለም ዳግም ላይመለስባት ለዘለዓለሙ አሸልቧል።በገዳይነት የተጠረጠረው ከፊቱ በርካታ የአትሌቲክስ የስኬት ዓመታት እንዳሉት የሚነገርለት በግድያ የተጠረጠረው አትሌት ደረሠ ረታ ከግድያው በኋላ ራሱን ለማሸሽ ጥረት ቢያደርግም በአካባቢው በነበሩ አርሶ አደሮች ጥረት ተይዞ አሁን ሠንዳፋ በሚገኘው ማረሚያ ቤት በህግ ጥላ ስር ውሎ ጉዳዩን እየተከታተለ ይገኛል።
♦️"በጣም ተፈታተነኝ፣በጣም ታገለኝ"የሚል አጭር ቃል የተነፈሠው ገዳይ
በግድያ ተጠርጥሮ በህግ ጥላ ስር የሚገኘው አትሌት ደረሠ ረታ ከግድያው በኋላ በተለይ ዛሬ ከሟች አትሌት ይሄይስ ታደለው የቀብር ስነ-ስርዓቱ ከተፈፀመ በኋላ የቅርብ ወዳጆቹ ለምን እንደዚህ አይነት ውሳኔ እንደወሠነ ጠይቀውት ከገጠመው ያልታሠበ ፈተና ውስጥ የወደቀው አትሌቱ በፀፀት ውስጥ ሆኖ "በጣም ተፈታተነኝ፣በጣም ታገለኝ"የሚል አጭር ቃል ከመናገር የዘለለ መተንፈስ እንዳልቻለ ለሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል ገልፀዋል።
♦️የአትሌት ይሄይስ ታደለው የመጨረሻ ስንብት
የአትሌት ይሄይስ ታደለው የቀብር ስነ-ስርዓቱና የአስከሬን ሽኝት ዛሬ ከቀኑ በ6:00 በሚኖሩበት ሠንዳፋ በኬ ማርያም ቤተክርስቲያን የአትሌቱ ቤተሠቦች፣ጓደኞች፣አሠልጣኞች፣አትሌቶችና የስፖርት ቤተሠቦች በተገኙበት በክብር አርፏል።በጉዳት ምክንያት ከአትሌቲክስ ርቆ ባለቤቱን በማሠራት የሚያሳልፈው አትሌት ይሄይስ ታደለው እንደዋዛ ይህቺን ዓለምና አትሌቲክሱንም ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተሠናብቷል።
♦️ለኢት.አ.ፌዴሬሽንና ለአትዮጵያ አትሌቶች ማህበር መልዕክት
የኢት.አ.ፌዴሬሽንና የአትዮጵያ አትሌቶች ማህበር እስከአሁን በአሳዛኙ ክስተት ዙሪያ የተነፈሱት ነገር አለመኖሩ ትዝብትን ፈጥሯል፤እንደ ሀገርም እንደ አትሌቲክሱ ዓለምም ትልቅ ስብራትና ልብ ሠባሪ አጋጣሚ ነው፤ሁለቱም አካላት በአትሌቶቹ መካከል የተፈጠረውን ግድያ ወደ ሌሎች እንዳይዛመትና በዚሁ እንዲያበቃ በይፋ በመግለጫ ጭምር ማውገዝና ማስተማር ይጠበቅባቸዋል።ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ምክንያቶች የጠፋውን ውዱን የሠው ልጅ ህይወት መለስ ብሎ ላስታወሠ በጎረቤት ኬንያ በጥይት አረር ህይወታቸው የተነጠቁ አትሌቶች፣አሠልጣኞችና የአትሌቶች ህይወት እንደዋዛ መነጠቁን በትዝታ ፈረስ ወደኋላ ሄዶ ላስታወሠ ጉዳዩ ቢያሳስበው አይፈረድበትም፤ይሄ በአትሌቶች መካከል ያለውን የአጉል ባህልና ዕምነት፣የመጠራጠርና የመጠፋፋት ባህል እንደወረርሽኝ ተዛምቶ ለተጨማሪ አደጋ ከመጋለጣችን በአሠልጣኞችና በአትሌቶች አእምሮ ላይ ስራ ይሠራ።
♦️በአትሌቶች መካከል ያለውን የአጉል ባህልና ዕምነት፣የመጠራጠርና የመጠፋፋት ባህል እንደወረርሽኝ ተዛምቶ ለተጨማሪ አደጋ ከመጋለጣችን በፊት ይታሰብበት
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
♦️የሟችና በገዳይነት የተጠረጠረው አትሌት ማንነት
በሚያሳዝን ሁኔታ ሁለቱም የነገ ውጤታማ አትሌቶች ይሆናሉ ተብሎ ተስፋ የተጣለባቸው ወጣቶች ነበሩ፤ጉዳዩ በህግ የተያዘ በመሆኑና በማስረጃ የተረጋገጠ ነገር ባይኖርም ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች በተለይ ለሀትሪክ እንደገለፁት በገዳይነት ተጠርጥሮ በህግ ቁጥጥር ስር የሚገኘው አትሌት ደረሠ ረታ ከደብረብርሃን የተገኘ በመቀጠል በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አሁን በመጨረሻ ደግሞ ለፌዴራል ፖሊስ የሚሮጥ አትሌት ሲሆን በጣም ትልቅ ተስፋ የተጣለበት አትሌት እንደነበረም ነው ለአትሌቱ ቅርበት ያላቸው ወገኖች የሚናገሩት።እንደ እነዚሁ ምንጮቻችን አገላለፅ አትሌቱ ከአንድ ዓመት በፊት በጉያንግ በተካሄደው ውድድር 2:12:00 በሆነ ሠዓት በመግባት የተሻለ ሠዓትና ደረጃ ይዞ ያጠናቀቀ ሲሆን የቅርብ ምርጥ ሠዓቱም 2:13:00 እንደሆነ ነው የሚሠማው።
በተተኮሠበት ጥይት ህይወቱ ያለፈው አትሌት ይሄይስ ታደለው በበኩሉ ከአማራ ክልል (ሠሜን ሸዋ)የተገኘ አትሌት ሲሆን በጉዳት ምክንያት ከውድድር ርቆ ባለቤቱን አትሌት ወርቅነሽ ዓለሙን እንደ አሠልጣኝ ሆኖ ከማሠራት ውጪ በአሁን ሠዓት በአትሌትነት እየሮጠ አይደለም።
♦️እስከመገዳደል ያደረሳቸው ምን ይሆን?
ሁለቱን ከአንድ ክልል የመጡ አትሌቶችን እስከመገዳደል ያበቃቸውን ትክክለኛውን ከእነሱና ከፈጣሪ ውጪ የሚያውቅ ሠው ፈልጎ ማግኘት አይቻልም፤ነገር በመካከላቸው ለገላጋይ ያስቸገረ አለመግባባት እኔዳላቸው ቀአሠልጣኝቻቸውና በቤተሠብቻቸው እኔዲሁም አትሌት በሆኑት ሚስቶቻቸው ጭምር ይታወቃል።የፀባቸውን መነሻ በትክክል መግለፅ ባይቻልም ከአጉልጰባህል ወይም አምልኮ ጋር ተያይዞ ባለቤቴና እኔ ላይ ይሄን አስደርገሃል የሚለው ዋነኛው የግጭታቸውና እስከመገዳደል ያደረሠ ችግር እንደሆነ በዙሪያ ያሉ ሠዎች ይናገራሉ፤ይህ ከድሮም ጀምሮ በአትሌቶች ዙሪያ የሚሠማው አጉል ባህል ወይም የአምልኮ ነገር ዛሬ ወደ አዲሶቹ ትውልዶችም ተሸጋግሮ አብሮ ልምምድ ያለመስራት፣አብሮ በህቴል እኔደጓደኛ አትሌት ክፍል ያለመጋራት፣አብሮ ያለመብላትና አብሮ በአንድ አውሮፕላን አልሄድም እስከማለት አስፈሪ ውሳኔ ላይ ተደርሶ የቡድን ስሜት ከአትሌቲክሱ እንዲጠፋ ምክንያት ሆኗል።
♦️ለሽማግሌና ለአስታራቂዎች ያስቸገሩት ሟችና ገዳይ
በሁለቱ አትሌትች መካከል ያለውን አለመግባባት ለመፍታት ያልመጣ አስታራቂ ሽማግሌ፣የሁለቱም አሠልጣኞች ፍቅሩና ኢማና መርጊያን ጨምሮ፣የቅርብ ጓደኛ በመጨረሻም ቤተሠብች የሁለቱንም አለመግባባት ለመፍታት ዳገት ቢወጡ ቁልቁል ቢወርዱ ሊሳካ አልቻለም፤አሠልጣኞችም ነገሩ ከብዷቸው ሁለቱም ሴት አትሌቶች በተለያየ አሠልጣኝ የተለያየ ቦታ እንዲሠሩ እሰከማድረግ ደርሠዋል፤በውስጥ የተቋጠረው ቂም በሽማግሌም፣በገላጋይ አልፈታም ብሎ በመጨረሻም ድምዳሜው የአንደኛው ህይወት በአንደኛው እጅ መጥፋት ሆኗል።
♦️የአትሌቱ ህይወት ስላለፈበት አጋጣሚ
ገዳይ እንዴትና የት፣በምን ሁኔታ የሟችን ህይወት ነጠቀ የሚለው ብዙዎች ለማወቅና እርግጠኛ መሆን የሚፈልጉበት ጥያቄ ነው፤በገዳይነት የተጠረጠረው አትሌት ደረሠ ረታ በውስጡ በተፈጠረ አንዳች ስሜት ተነሳስቶ ወደ ሠንዳፋ የልምምድ ቦታ ድንገት አመራ፤በዛች ቀን የተደገሠለትን ድግስና ከሞት ጋር ቀጠሮ እንዳለው ለሠከንድም ቢሆን ያላሠበው የቀድሞ አትሌት ይሄይስ ታደለው ባለቤቱን አትሌት ወርቅነሽ ዓለሙን ከፊት ሆኖ እያሠራ እያለ በድንገት በተተኮሠበት ጥይት ይህቺን ዓለም ዳግም ላይመለስባት ለዘለዓለሙ አሸልቧል።በገዳይነት የተጠረጠረው ከፊቱ በርካታ የአትሌቲክስ የስኬት ዓመታት እንዳሉት የሚነገርለት በግድያ የተጠረጠረው አትሌት ደረሠ ረታ ከግድያው በኋላ ራሱን ለማሸሽ ጥረት ቢያደርግም በአካባቢው በነበሩ አርሶ አደሮች ጥረት ተይዞ አሁን ሠንዳፋ በሚገኘው ማረሚያ ቤት በህግ ጥላ ስር ውሎ ጉዳዩን እየተከታተለ ይገኛል።
♦️"በጣም ተፈታተነኝ፣በጣም ታገለኝ"የሚል አጭር ቃል የተነፈሠው ገዳይ
በግድያ ተጠርጥሮ በህግ ጥላ ስር የሚገኘው አትሌት ደረሠ ረታ ከግድያው በኋላ በተለይ ዛሬ ከሟች አትሌት ይሄይስ ታደለው የቀብር ስነ-ስርዓቱ ከተፈፀመ በኋላ የቅርብ ወዳጆቹ ለምን እንደዚህ አይነት ውሳኔ እንደወሠነ ጠይቀውት ከገጠመው ያልታሠበ ፈተና ውስጥ የወደቀው አትሌቱ በፀፀት ውስጥ ሆኖ "በጣም ተፈታተነኝ፣በጣም ታገለኝ"የሚል አጭር ቃል ከመናገር የዘለለ መተንፈስ እንዳልቻለ ለሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል ገልፀዋል።
♦️የአትሌት ይሄይስ ታደለው የመጨረሻ ስንብት
የአትሌት ይሄይስ ታደለው የቀብር ስነ-ስርዓቱና የአስከሬን ሽኝት ዛሬ ከቀኑ በ6:00 በሚኖሩበት ሠንዳፋ በኬ ማርያም ቤተክርስቲያን የአትሌቱ ቤተሠቦች፣ጓደኞች፣አሠልጣኞች፣አትሌቶችና የስፖርት ቤተሠቦች በተገኙበት በክብር አርፏል።በጉዳት ምክንያት ከአትሌቲክስ ርቆ ባለቤቱን በማሠራት የሚያሳልፈው አትሌት ይሄይስ ታደለው እንደዋዛ ይህቺን ዓለምና አትሌቲክሱንም ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተሠናብቷል።
♦️ለኢት.አ.ፌዴሬሽንና ለአትዮጵያ አትሌቶች ማህበር መልዕክት
የኢት.አ.ፌዴሬሽንና የአትዮጵያ አትሌቶች ማህበር እስከአሁን በአሳዛኙ ክስተት ዙሪያ የተነፈሱት ነገር አለመኖሩ ትዝብትን ፈጥሯል፤እንደ ሀገርም እንደ አትሌቲክሱ ዓለምም ትልቅ ስብራትና ልብ ሠባሪ አጋጣሚ ነው፤ሁለቱም አካላት በአትሌቶቹ መካከል የተፈጠረውን ግድያ ወደ ሌሎች እንዳይዛመትና በዚሁ እንዲያበቃ በይፋ በመግለጫ ጭምር ማውገዝና ማስተማር ይጠበቅባቸዋል።ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ምክንያቶች የጠፋውን ውዱን የሠው ልጅ ህይወት መለስ ብሎ ላስታወሠ በጎረቤት ኬንያ በጥይት አረር ህይወታቸው የተነጠቁ አትሌቶች፣አሠልጣኞችና የአትሌቶች ህይወት እንደዋዛ መነጠቁን በትዝታ ፈረስ ወደኋላ ሄዶ ላስታወሠ ጉዳዩ ቢያሳስበው አይፈረድበትም፤ይሄ በአትሌቶች መካከል ያለውን የአጉል ባህልና ዕምነት፣የመጠራጠርና የመጠፋፋት ባህል እንደወረርሽኝ ተዛምቶ ለተጨማሪ አደጋ ከመጋለጣችን በአሠልጣኞችና በአትሌቶች አእምሮ ላይ ስራ ይሠራ።
2 months ago
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለገብ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።
አርቲስት ኪዳኔ ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን÷ ሥርዓተ ቀብሩ ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ነው የተፈጸመው።
አርቲስቱ በሙያው ባገለገለበት ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ የሽኝትና ሻማ የማብራት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።
ለተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ድምቀት የነበረው አርቲስት ኪዳኔ÷ በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ፋና 80 የውዝዋዜ እና የዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋጽዖ አበርክቷል።
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ቀን ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዘዋውሮ በሙያው ሀገሩን እና ወገኑን በታማኝነትና በትጋት አገልግሏል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለገብ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።
አርቲስት ኪዳኔ ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን÷ ሥርዓተ ቀብሩ ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ነው የተፈጸመው።
አርቲስቱ በሙያው ባገለገለበት ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ የሽኝትና ሻማ የማብራት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።
ለተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ድምቀት የነበረው አርቲስት ኪዳኔ÷ በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ፋና 80 የውዝዋዜ እና የዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋጽዖ አበርክቷል።
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ቀን ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዘዋውሮ በሙያው ሀገሩን እና ወገኑን በታማኝነትና በትጋት አገልግሏል።
2 months ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የዘማሪ ቃልኪዳን ጥላሁን (ሊሊ) እናት ወይዘሮ ቅድስት ጳውሎስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ውስጥ በበጀትና ሂሳብ ባለሙያነት ለረጅም ጊዜ ሲያገለግሉ የቆዩት ወይዘሮ ቅድስት ጳውሎስ ተድላ በ74 ዓመታቸው አርፈዋል።
የሽኝት እና የቀብር ሥነ ሥርዓታቸውም በግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም በአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት ውስጥ እንደሚፈጸም ታውቋል።
ባለፈው ወር በዩናይትድ ስቴትስ 74ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ያከበሩት ወይዘሮ ቅድስት አምስት ልጆቻቸውን በጥሩ ሥነ ምግባርና በትጋት ያሳደጉ ጠንካራ እናት ነበሩ።
የታዋቂዋ ዘማሪ ቃልኪዳን ጥላሁን (ሊሊ) እንዲሁም የዶክተር ለዓለም ጥላሁን፣ የጂጂ ጥላሁን፣ የኪኪ ጥላሁን እና የዳግማዊ ጥላሁን እናት የሆኑት ወይዘሮ ቅድስት ጳውሎስ ላለፉት 13 ዓመታት መኖሪያቸውን በአሜሪካ አድርገው ቆይተዋል።
ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው በሙሉ በውጭ ሀገር የሚኖሩ በመሆኑ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ እሮብ ዕለት በሜሪላንድ እንደሚፈጸም ከቅርብ ቤተሰቦቻቸው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
የሟች ሙሉ የሕይወት ታሪክ በቅርቡ በተወዳጅ ሚዲያ ዲጂታል አማራጮች የሚቀርብ ሲሆን ለተባረከው ቤተሰብ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።
#ሊሊ_ጥላሁን #ቃልኪዳን_ጥላሁን #የቀብር_ሥነ_ሥርዓት #ሀዘን #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ውስጥ በበጀትና ሂሳብ ባለሙያነት ለረጅም ጊዜ ሲያገለግሉ የቆዩት ወይዘሮ ቅድስት ጳውሎስ ተድላ በ74 ዓመታቸው አርፈዋል።
የሽኝት እና የቀብር ሥነ ሥርዓታቸውም በግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም በአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት ውስጥ እንደሚፈጸም ታውቋል።
ባለፈው ወር በዩናይትድ ስቴትስ 74ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ያከበሩት ወይዘሮ ቅድስት አምስት ልጆቻቸውን በጥሩ ሥነ ምግባርና በትጋት ያሳደጉ ጠንካራ እናት ነበሩ።
የታዋቂዋ ዘማሪ ቃልኪዳን ጥላሁን (ሊሊ) እንዲሁም የዶክተር ለዓለም ጥላሁን፣ የጂጂ ጥላሁን፣ የኪኪ ጥላሁን እና የዳግማዊ ጥላሁን እናት የሆኑት ወይዘሮ ቅድስት ጳውሎስ ላለፉት 13 ዓመታት መኖሪያቸውን በአሜሪካ አድርገው ቆይተዋል።
ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው በሙሉ በውጭ ሀገር የሚኖሩ በመሆኑ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ እሮብ ዕለት በሜሪላንድ እንደሚፈጸም ከቅርብ ቤተሰቦቻቸው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
የሟች ሙሉ የሕይወት ታሪክ በቅርቡ በተወዳጅ ሚዲያ ዲጂታል አማራጮች የሚቀርብ ሲሆን ለተባረከው ቤተሰብ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።
#ሊሊ_ጥላሁን #ቃልኪዳን_ጥላሁን #የቀብር_ሥነ_ሥርዓት #ሀዘን #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
"በጎዳና ላይ ካገኛችሁኝ መጥታችሁ እቀፉኝ" - ፔፕ ጋርድዮላ
* ጠዋት ተነስቶ ስፖርት መሥራት ቀረ !
#ethiopia | ለማንቸስተር ሲቲ ስኬታማ የአስር አመታት ጉዞ የጀርባ አጥንት የነበረው ስፓኝያዊው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ፣ ቡድኑ በኢትሃድ ስታዲየም ከአስቶንቪላ ጋር ካደረገው የውድድር አመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በኋላ ደማቅ የሽኝት መርሃ ግብር ተዘካሂዷል።
ጋርድዮላ በስሜት ተውጦ እና እንባ እየተናነቀው "ይህን ያህል ፍቅር ለምን ሰጣችሁኝ?" በማለት ንግግሩን በጀመረበት ወቅት፣ በስታዲየሙ የታደሙት ደጋፊዎች በከፍተኛ ድምፅ ስሙን በመጥራትና የምስጋና መዝሙራትን በመዘመር ንግግሩን በተደጋጋሚ ያቋርጡት ነበር።
በስንብት ፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይም አሰልጣኙ ለክለቡ ደጋፊዎች ባስተላለፈው መልእክት "ወደየቤታችሁ ከመሄዳችሁ በፊት አንድ ነገር እንድናገር ፍቀዱልኝ፤ በቀጣዮቹ አመታት እዚህ ማንቸስተር ውስጥም ሆነ በማንኛውም የአውሮፓ ከተማ መንገድ ላይ ስታገኙኝ መጥታችሁ ሳታቅፉኝ እንዳታልፉ" ሲል የተማጸነ ሲሆን፣ ይህ ልብ የሚነካ መልእክቱ በአለም ዙሪያ በሚገኙ የክለቡ ደጋፊዎች ዘንድ በሰፊው እየተጋራ ይገኛል።
ፔፕ ጋርድዮላ በማንቸስተር ሲቲ ቆይታው ቡድኑን በ593 ጨዋታዎች ላይ መምራት የቻለ ሲሆን፣ የቀድሞውን አሰልጣኝ የሌዊስ ማክዶውልን የ592 ጨዋታዎች ክብረ ወሰን በመስበር በክለቡ ታሪክ ረጅም ጨዋታዎችን በመምራት ቀዳሚው መሆን ችሏል።
በእነዚህ ጨዋታዎች ውስጥም 416 ድሎችን ሲያስመዘግብ፣ 86 ጊዜ አቻ ወጥቶ በ91ዱ ደግሞ ሽንፈትን አስተናግዷል። በአጠቃላይ በአሰልጣኝነት ዘመኑ 20 ዋና ዋና ዋንጫዎችን ለክለቡ ያስገኘ ሲሆን፣ 5 ጊዜም የኢንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ አሰልጣኝ በመሆን መመረጡ ይታወሳል።
via ዮናታን አየለ
#manchestercity #pepguardiola #football #pep #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
* ጠዋት ተነስቶ ስፖርት መሥራት ቀረ !
#ethiopia | ለማንቸስተር ሲቲ ስኬታማ የአስር አመታት ጉዞ የጀርባ አጥንት የነበረው ስፓኝያዊው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ፣ ቡድኑ በኢትሃድ ስታዲየም ከአስቶንቪላ ጋር ካደረገው የውድድር አመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በኋላ ደማቅ የሽኝት መርሃ ግብር ተዘካሂዷል።
ጋርድዮላ በስሜት ተውጦ እና እንባ እየተናነቀው "ይህን ያህል ፍቅር ለምን ሰጣችሁኝ?" በማለት ንግግሩን በጀመረበት ወቅት፣ በስታዲየሙ የታደሙት ደጋፊዎች በከፍተኛ ድምፅ ስሙን በመጥራትና የምስጋና መዝሙራትን በመዘመር ንግግሩን በተደጋጋሚ ያቋርጡት ነበር።
በስንብት ፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይም አሰልጣኙ ለክለቡ ደጋፊዎች ባስተላለፈው መልእክት "ወደየቤታችሁ ከመሄዳችሁ በፊት አንድ ነገር እንድናገር ፍቀዱልኝ፤ በቀጣዮቹ አመታት እዚህ ማንቸስተር ውስጥም ሆነ በማንኛውም የአውሮፓ ከተማ መንገድ ላይ ስታገኙኝ መጥታችሁ ሳታቅፉኝ እንዳታልፉ" ሲል የተማጸነ ሲሆን፣ ይህ ልብ የሚነካ መልእክቱ በአለም ዙሪያ በሚገኙ የክለቡ ደጋፊዎች ዘንድ በሰፊው እየተጋራ ይገኛል።
ፔፕ ጋርድዮላ በማንቸስተር ሲቲ ቆይታው ቡድኑን በ593 ጨዋታዎች ላይ መምራት የቻለ ሲሆን፣ የቀድሞውን አሰልጣኝ የሌዊስ ማክዶውልን የ592 ጨዋታዎች ክብረ ወሰን በመስበር በክለቡ ታሪክ ረጅም ጨዋታዎችን በመምራት ቀዳሚው መሆን ችሏል።
በእነዚህ ጨዋታዎች ውስጥም 416 ድሎችን ሲያስመዘግብ፣ 86 ጊዜ አቻ ወጥቶ በ91ዱ ደግሞ ሽንፈትን አስተናግዷል። በአጠቃላይ በአሰልጣኝነት ዘመኑ 20 ዋና ዋና ዋንጫዎችን ለክለቡ ያስገኘ ሲሆን፣ 5 ጊዜም የኢንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ አሰልጣኝ በመሆን መመረጡ ይታወሳል።
via ዮናታን አየለ
#manchestercity #pepguardiola #football #pep #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
3 months ago
#addisababa
ምክር ቤቱ ለቀብር የሚከፈልን ገንዘብ በ2,000 ብር ጭማሪ ማድረጉ ቅሬታ አስነሳ።
ም/ቤቱ በበኩሉ፣ የክፍያ ጭማሪው "የማህበረሰቡን ጫና የሚያቃልል ነው" ሲል ተደምጧል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት "ለህፃናት ቀብር ይከፈል የነበረው 1000 ብር ወደ 2000 ብር" ከፍ ማድረጉን አስታውቋል።
"ለአዋቂ ቀብር ደግሞ ይከፈል የነበረው 2000 ብር ወደ 4000 ብር" ከፍ መደረጉን ያሳወቀ ሲሆን፣ በርካቶች ደግሞ ጭማሪው የኑሮ ውድነትን ያላገናዘበ በሚል ቅሬታ እያቀረቡ ናቸው።
ም/ቤቱ ግን፣ የተደረገው የዋጋ ጭማሪ "የማህበረሰቡን ጫና የሚያቃልል ነው" ብሏል። ይህን የተረዱ አስተያየት ሰጭዎች ደግሞ፣ እንዴት ነው የክፍያ ጭማሪ "ጫና የሚያቃልለው?" የሚል ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው።
የክፍያ ጭሚሪው "ከዚህ በፊት በአገልግሎት ክፍያ ውስጥ የማይካተተውን የብሎኬት አቅርቦት የሚጨምር" መሆኑን ገልጾ፣ "ይህም ማህበሰቡ ለብሎኬት ግዢ ያወጣ የነበረውን ከ1200 ብር እስከ 1800 ብር ወጪን የሚያስቀር" ነው ብሏል።
በአዲሱ ጭማሪ "አንድ ተገልጋይ የሚከፍለው 4,000 የብሎኬት አቅርቦቱን ጨምሮ ሁሉንም የቀብር አገልግሎት የሚጨምር" መሆኑን ገልጿል። "አንድ የቀብር ስነ ስርዓት ለማከናውን በትንሹ እስከ 28 ብሎኬት እንደሚያስፈልግ" የጠቀሰው ም/ቤቱ፣ "ከአዲሱ ማሻሻያ በኋላ ይህንን አቅርቦት መጅሊስ የሚፈጽመው ይሆናል" ብሏል።
"በዋጋ ማሻሻያ ላይ በበጎ ፍቃደኛነት የጀናዛ እጥበትና ሽኝት በማድረግ ለቀብር አገልግሎት በሚመጡ ተቋማት ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ" አለመደረጉንም ባጋራው መረጃ አሳውቋል።
seledadotio
seledadotio
ምክር ቤቱ ለቀብር የሚከፈልን ገንዘብ በ2,000 ብር ጭማሪ ማድረጉ ቅሬታ አስነሳ።
ም/ቤቱ በበኩሉ፣ የክፍያ ጭማሪው "የማህበረሰቡን ጫና የሚያቃልል ነው" ሲል ተደምጧል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት "ለህፃናት ቀብር ይከፈል የነበረው 1000 ብር ወደ 2000 ብር" ከፍ ማድረጉን አስታውቋል።
"ለአዋቂ ቀብር ደግሞ ይከፈል የነበረው 2000 ብር ወደ 4000 ብር" ከፍ መደረጉን ያሳወቀ ሲሆን፣ በርካቶች ደግሞ ጭማሪው የኑሮ ውድነትን ያላገናዘበ በሚል ቅሬታ እያቀረቡ ናቸው።
ም/ቤቱ ግን፣ የተደረገው የዋጋ ጭማሪ "የማህበረሰቡን ጫና የሚያቃልል ነው" ብሏል። ይህን የተረዱ አስተያየት ሰጭዎች ደግሞ፣ እንዴት ነው የክፍያ ጭማሪ "ጫና የሚያቃልለው?" የሚል ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው።
የክፍያ ጭሚሪው "ከዚህ በፊት በአገልግሎት ክፍያ ውስጥ የማይካተተውን የብሎኬት አቅርቦት የሚጨምር" መሆኑን ገልጾ፣ "ይህም ማህበሰቡ ለብሎኬት ግዢ ያወጣ የነበረውን ከ1200 ብር እስከ 1800 ብር ወጪን የሚያስቀር" ነው ብሏል።
በአዲሱ ጭማሪ "አንድ ተገልጋይ የሚከፍለው 4,000 የብሎኬት አቅርቦቱን ጨምሮ ሁሉንም የቀብር አገልግሎት የሚጨምር" መሆኑን ገልጿል። "አንድ የቀብር ስነ ስርዓት ለማከናውን በትንሹ እስከ 28 ብሎኬት እንደሚያስፈልግ" የጠቀሰው ም/ቤቱ፣ "ከአዲሱ ማሻሻያ በኋላ ይህንን አቅርቦት መጅሊስ የሚፈጽመው ይሆናል" ብሏል።
"በዋጋ ማሻሻያ ላይ በበጎ ፍቃደኛነት የጀናዛ እጥበትና ሽኝት በማድረግ ለቀብር አገልግሎት በሚመጡ ተቋማት ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ" አለመደረጉንም ባጋራው መረጃ አሳውቋል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
ምክር ቤቱ ለቀብር የሚከፈልን ገንዘብ በ2,000 ብር ጭማሪ ማድረጉን አሳወቀ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት "ለህፃናት ቀብር ይከፈል የነበረው 1000 ብር ወደ 2000 ብር" ከፍ ማድረጉን አስታውቋል።
"ለአዋቂ ቀብር ደግሞ ይከፈል የነበረው 2000 ብር ወደ 4000 ብር" ከፍ መደረጉን ያሳወቀ ሲሆን፣ በርካቶች ደግሞ ጭማሪው የኑሮ ውድነትን ያላገናዘበ በሚል ቅሬታ እያቀረቡ ናቸው።
ም/ቤቱ ግን፣ የተደረገው የዋጋ ጭማሪ "የማህበረሰቡን ጫና የሚያቃልል ነው" ብሏል። ይህን የተረዱ አስተያየት ሰጭዎች ደግሞ፣ እንዴት ነው የክፍያ ጭማሪ "ጫና የሚያቃልለው?" የሚል ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው።
የክፍያ ጭሚሪው "ከዚህ በፊት በአገልግሎት ክፍያ ውስጥ የማይካተተውን የብሎኬት አቅርቦት የሚጨምር" መሆኑን ገልጾ፣ "ይህም ማህበሰቡ ለብሎኬት ግዢ ያወጣ የነበረውን ከ1200 ብር እስከ 1800 ብር ወጪን የሚያስቀር" ነው ብሏል።
በአዲሱ ጭማሪ "አንድ ተገልጋይ የሚከፍለው 4,000 የብሎኬት አቅርቦቱን ጨምሮ ሁሉንም የቀብር አገልግሎት የሚጨምር" መሆኑን ገልጿል። "አንድ የቀብር ስነ ስርዓት ለማከናውን በትንሹ እስከ 28 ብሎኬት እንደሚያስፈልግ" የጠቀሰው ም/ቤቱ፣ "ከአዲሱ ማሻሻያ በኋላ ይህንን አቅርቦት መጅሊስ የሚፈጽመው ይሆናል" ብሏል።
"በዋጋ ማሻሻያ ላይ በበጎ ፍቃደኛነት የጀናዛ እጥበትና ሽኝት በማድረግ ለቀብር አገልግሎት በሚመጡ ተቋማት ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ" አለመደረጉንም ባጋራው መረጃ አሳውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #thiqah #addisababa
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት "ለህፃናት ቀብር ይከፈል የነበረው 1000 ብር ወደ 2000 ብር" ከፍ ማድረጉን አስታውቋል።
"ለአዋቂ ቀብር ደግሞ ይከፈል የነበረው 2000 ብር ወደ 4000 ብር" ከፍ መደረጉን ያሳወቀ ሲሆን፣ በርካቶች ደግሞ ጭማሪው የኑሮ ውድነትን ያላገናዘበ በሚል ቅሬታ እያቀረቡ ናቸው።
ም/ቤቱ ግን፣ የተደረገው የዋጋ ጭማሪ "የማህበረሰቡን ጫና የሚያቃልል ነው" ብሏል። ይህን የተረዱ አስተያየት ሰጭዎች ደግሞ፣ እንዴት ነው የክፍያ ጭማሪ "ጫና የሚያቃልለው?" የሚል ጥያቄ እያቀረቡ ናቸው።
የክፍያ ጭሚሪው "ከዚህ በፊት በአገልግሎት ክፍያ ውስጥ የማይካተተውን የብሎኬት አቅርቦት የሚጨምር" መሆኑን ገልጾ፣ "ይህም ማህበሰቡ ለብሎኬት ግዢ ያወጣ የነበረውን ከ1200 ብር እስከ 1800 ብር ወጪን የሚያስቀር" ነው ብሏል።
በአዲሱ ጭማሪ "አንድ ተገልጋይ የሚከፍለው 4,000 የብሎኬት አቅርቦቱን ጨምሮ ሁሉንም የቀብር አገልግሎት የሚጨምር" መሆኑን ገልጿል። "አንድ የቀብር ስነ ስርዓት ለማከናውን በትንሹ እስከ 28 ብሎኬት እንደሚያስፈልግ" የጠቀሰው ም/ቤቱ፣ "ከአዲሱ ማሻሻያ በኋላ ይህንን አቅርቦት መጅሊስ የሚፈጽመው ይሆናል" ብሏል።
"በዋጋ ማሻሻያ ላይ በበጎ ፍቃደኛነት የጀናዛ እጥበትና ሽኝት በማድረግ ለቀብር አገልግሎት በሚመጡ ተቋማት ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ" አለመደረጉንም ባጋራው መረጃ አሳውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #thiqah #addisababa
3 months ago
የጀግናዋ አትሌት ሻምበል ባሻ የብርጓል መለሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈጸመ
#ethiopia | በበርካታ ዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ስታደርግ የቆየችው ዝነኛዋ አትሌት ሻምበል ባሻ የብርጓል መለሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በክብር ተፈጽሟል።
በመጋቢት ወር 1982 ዓ.ም በሰሜን ወሎ መቄት ወረዳ የተወለደችው አትሌቷ ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሩጫው ዓለም በመግባት ስኬታማ ጉዞ ስታደርግ ቆይታለች።
በ2003 ዓ.ም የመከላከያ መቻል ስፖርት ክለብን በመቀላቀል በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ በ10 ኪሎ ሜትር፣ በሀገር አቋራጭ እንዲሁም በማራቶን ውድድሮች በርካታ ድሎችን ለሀገሯና ለክለቧ አስመዝግባለች።
አትሌት የብርጓል መለሰ እ.ኤ.አ በ2015 በመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የነሐስ ሜዳሊያ፣ በ2013 በዓለም ሀገር አቋራጭ ውድድር የብር ሜዳሊያ እንዲሁም በሂውስተን፣ በሻንጋይ፣ በፕራግ እና በሊዝበን ማራቶኖች አንደኛ በመውጣት ታላቅ ውጤት ያስመዘገበች ጀግና ነበረች።
አትሌቷ በካናዳ ለሚካሄደው የኦታዋ ማራቶን ዝግጅት እያደረገች በነበረበት ወቅት በደረሰባት ድንገተኛ የጤና እክል ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።
በዛሬው የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች፣ የጦር ኃይሎች መኮንኖች፣ አትሌቶችና ቤተሰቦቿ በተገኙበት በመከላከያ የክብር ዘብ የታጀበ ሽኝት ተደርጎላታል።
አትሌት የብርጓል በትዳር አጋሯ አትሌት ወሰን ዘለቀና በሁለት ሕፃናት ልጆቿ እንዲሁም በሥራ ባልደረቦቿ ዘንድ በትሕትናዋና በአርአያነቷ የምትታወስ ታላቅ ስፖርተኛ ነበረች።
Getu Temesgen ( ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ በጀግናዋ አትሌት ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን ለቤተሰቦ፤ ለአድናቂዎቿ መጽናናትን እንመኛለን።
#athletics #ethiopianathletes #yebrgualmelese #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በበርካታ ዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ስታደርግ የቆየችው ዝነኛዋ አትሌት ሻምበል ባሻ የብርጓል መለሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በክብር ተፈጽሟል።
በመጋቢት ወር 1982 ዓ.ም በሰሜን ወሎ መቄት ወረዳ የተወለደችው አትሌቷ ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሩጫው ዓለም በመግባት ስኬታማ ጉዞ ስታደርግ ቆይታለች።
በ2003 ዓ.ም የመከላከያ መቻል ስፖርት ክለብን በመቀላቀል በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ በ10 ኪሎ ሜትር፣ በሀገር አቋራጭ እንዲሁም በማራቶን ውድድሮች በርካታ ድሎችን ለሀገሯና ለክለቧ አስመዝግባለች።
አትሌት የብርጓል መለሰ እ.ኤ.አ በ2015 በመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የነሐስ ሜዳሊያ፣ በ2013 በዓለም ሀገር አቋራጭ ውድድር የብር ሜዳሊያ እንዲሁም በሂውስተን፣ በሻንጋይ፣ በፕራግ እና በሊዝበን ማራቶኖች አንደኛ በመውጣት ታላቅ ውጤት ያስመዘገበች ጀግና ነበረች።
አትሌቷ በካናዳ ለሚካሄደው የኦታዋ ማራቶን ዝግጅት እያደረገች በነበረበት ወቅት በደረሰባት ድንገተኛ የጤና እክል ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።
በዛሬው የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች፣ የጦር ኃይሎች መኮንኖች፣ አትሌቶችና ቤተሰቦቿ በተገኙበት በመከላከያ የክብር ዘብ የታጀበ ሽኝት ተደርጎላታል።
አትሌት የብርጓል በትዳር አጋሯ አትሌት ወሰን ዘለቀና በሁለት ሕፃናት ልጆቿ እንዲሁም በሥራ ባልደረቦቿ ዘንድ በትሕትናዋና በአርአያነቷ የምትታወስ ታላቅ ስፖርተኛ ነበረች።
Getu Temesgen ( ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ በጀግናዋ አትሌት ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን ለቤተሰቦ፤ ለአድናቂዎቿ መጽናናትን እንመኛለን።
#athletics #ethiopianathletes #yebrgualmelese #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የኮሚሽነር ዘገየ አስፋው የቀብር ሥነ ሥርዓት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከናወነ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት የዘገየ አስፋው የሽኝት እና የቀብር ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
በዚሁ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች፣ የሟች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች በተገኙበት በክብር አርፈዋል።
ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በኢትዮጵያ የታሪክ ሂደት ውስጥ መሬት ለአራሹ እንዲሆን ከታገሉና አዋጁ እንዲጸድቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ካበረከቱ ቀዳሚ ግለሰቦች መካከል አንዱ ነበሩ።
ረጅም ዘመናቸውን በተለያዩ የመንግሥት የኃላፊነት እርከኖች ላይ በመመደብ ሀገራቸውን በታማኝነት ማገልገላቸው በሕይወት ታሪካቸው ላይ ተገልጿል።
ጋዜጠኛ እና ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በሕመም ምክንያት ሕክምና ሲከታተሉ ቆይተው በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም ማለፋቸው ይታወሳል።
#ሀገራዊምክክር #መሬትለአራሹ #ዘገየአስፋው #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት የዘገየ አስፋው የሽኝት እና የቀብር ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
በዚሁ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች፣ የሟች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች በተገኙበት በክብር አርፈዋል።
ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በኢትዮጵያ የታሪክ ሂደት ውስጥ መሬት ለአራሹ እንዲሆን ከታገሉና አዋጁ እንዲጸድቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ካበረከቱ ቀዳሚ ግለሰቦች መካከል አንዱ ነበሩ።
ረጅም ዘመናቸውን በተለያዩ የመንግሥት የኃላፊነት እርከኖች ላይ በመመደብ ሀገራቸውን በታማኝነት ማገልገላቸው በሕይወት ታሪካቸው ላይ ተገልጿል።
ጋዜጠኛ እና ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በሕመም ምክንያት ሕክምና ሲከታተሉ ቆይተው በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም ማለፋቸው ይታወሳል።
#ሀገራዊምክክር #መሬትለአራሹ #ዘገየአስፋው #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Comments