3 months ago
የአራት ልጆች አባት የሆነውን የሞቱማ ተርፋሳን ሕይወት እንታደግ
"ከፈጣሪ በታች የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው ያለኝ፤ ላደረጋችሁልኝና ለምታደርጉልኝም ድጋፍ አመሰግናለሁ" — ሞቱማ ተርፋሳ
#ethiopia | ወንድማችን ሞቱማ ተርፋሳ በአሁኑ ወቅት በፅኑ ሕመም ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ሕይወቱን ለማዳንና ወደ ልጆቹ ለመመለስ የሁላችንንም አስቸኳይ እርዳታ ይሻል።
እስካሁን ላደረጋችሁለት ድጋፍና ጸሎት ቤተሰቦቹ ታላቅ ምስጋና እያቀረቡ፣ የቀረውን የሕክምና ወጪ ለመሸፈን አሁንም የወገን ደራሽነትዎን ይጠብቃሉ።
ኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል።
አጠቃላይ የተጠየቀው ገንዘብ፦ 2,800,000 (ሁለት ሚሊዮን ስምንት መቶ ሺህ) ብር።
አሁን ላይ የሚጎድለው መጠን፦ 1,500,000 (አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ) ብር።
ሞቱማ የ4 ልጆች አባት ነው። ልጆቹ አባታቸውን ይፈልጉታል። ቃል የገባችሁ ወገኖች፣ ወዳጆችና የሥራ ባልደረቦች፣ ሕክምናው በቶሎ መጀመር ስላለበት ቃላችሁን እንድትፈጽሙና ለወንድማችን ደራሽ እንድትሆኑ በትህትና እንጠይቃለን።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
ድጋፍ ማድረግ ባትችሉ እንኳ፣ ይህ መረጃ ድጋፍ ለሚያደርጉ ወገኖች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን። እያንዳንዷ የምናደርጋት ጥረት ለሞቱማ ሕይወት መትረፍ ትልቅ ተስፋ ናት።
#getu #ethiopia #healthcare #supportmotuma #helpsavemotuma #የሞቱማተርፋሳንሕይወትእንታደግ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
"ከፈጣሪ በታች የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው ያለኝ፤ ላደረጋችሁልኝና ለምታደርጉልኝም ድጋፍ አመሰግናለሁ" — ሞቱማ ተርፋሳ
#ethiopia | ወንድማችን ሞቱማ ተርፋሳ በአሁኑ ወቅት በፅኑ ሕመም ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ሕይወቱን ለማዳንና ወደ ልጆቹ ለመመለስ የሁላችንንም አስቸኳይ እርዳታ ይሻል።
እስካሁን ላደረጋችሁለት ድጋፍና ጸሎት ቤተሰቦቹ ታላቅ ምስጋና እያቀረቡ፣ የቀረውን የሕክምና ወጪ ለመሸፈን አሁንም የወገን ደራሽነትዎን ይጠብቃሉ።
ኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል።
አጠቃላይ የተጠየቀው ገንዘብ፦ 2,800,000 (ሁለት ሚሊዮን ስምንት መቶ ሺህ) ብር።
አሁን ላይ የሚጎድለው መጠን፦ 1,500,000 (አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ) ብር።
ሞቱማ የ4 ልጆች አባት ነው። ልጆቹ አባታቸውን ይፈልጉታል። ቃል የገባችሁ ወገኖች፣ ወዳጆችና የሥራ ባልደረቦች፣ ሕክምናው በቶሎ መጀመር ስላለበት ቃላችሁን እንድትፈጽሙና ለወንድማችን ደራሽ እንድትሆኑ በትህትና እንጠይቃለን።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
ድጋፍ ማድረግ ባትችሉ እንኳ፣ ይህ መረጃ ድጋፍ ለሚያደርጉ ወገኖች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን። እያንዳንዷ የምናደርጋት ጥረት ለሞቱማ ሕይወት መትረፍ ትልቅ ተስፋ ናት።
#getu #ethiopia #healthcare #supportmotuma #helpsavemotuma #የሞቱማተርፋሳንሕይወትእንታደግ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
ለአባታችን አቶ ሲሳይ አማረ አስቸኳይ የህይወት አድን እርዳታ ጥሪ
#ethiopia | አባታችን አቶ ሲሳይ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ኩላሊቶቻቸው ሥራ በማቆማቸው፣ ባለፉት 8 ወራት በየረር ሆስፒታል በሳምንት ሁለት ቀን የኩላሊት እጥበት ሲያደርጉ ቆይተዋል።
ለአንድ እጥበት ብቻ ከመድኃኒት ውጭ 5,200 ብር እየከፈሉ ህክምናቸውን ሲከታተሉ ቢቆዩም፣ አሁን ግን በሀገር ውስጥ ያለው ህክምና በቂ ባለመሆኑ በአስቸኳይ ውጭ ሀገር ሄደው መታከም እንዳለባቸው በሐኪሞች ተነግሯቸዋል።
ለአቶ ሲሳይ የውጭ ሀገር ህክምና ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ተጠይቋል። ይህ የገንዘብ መጠን በአቶ ሲሳይና በቤተሰባቸው አቅም የሚሸፈን ባለመሆኑ፣ የሁላችሁንም ደግ ኢትዮጵያውያን እገዛ ይሻሉ።
ሁላችሁም በምትችሉት መጠን በገንዘብም ሆነ በጸሎት ከጎናቸው እንድትቆሙ ቤተሰቦቻቸው በትህትና ይጠይቃሉ።
እርዳታ ለማድረግ የሚከተለውን የባንክ አካውንት መጠቀም ትችላላችሁ፦
የባንክ ስም፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የአካውንት ቁጥር፦ 1000043600738
የአካውንቱ ስም፦ ሲሳይ አማረ አራጋው
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር 0910563850 ደውላችሁ ቤተሰቦቻቸውን ማነጋገር ትችላላችሁ።
ዛሬ ለአቶ ሲሳይ የምናደርገው እገዛ ለአንድ አባት ህይወት መትረፍ ትልቅ ተስፋ ነው። ለወገን ደራሽ ወገን ነውና አቅማችን የፈቀደውን እናድርግ።
#አቶሲሳይአማረ #ለወገንደራሽ #የህይወትአድንጥሪ #ኢትዮጵያ #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | አባታችን አቶ ሲሳይ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ኩላሊቶቻቸው ሥራ በማቆማቸው፣ ባለፉት 8 ወራት በየረር ሆስፒታል በሳምንት ሁለት ቀን የኩላሊት እጥበት ሲያደርጉ ቆይተዋል።
ለአንድ እጥበት ብቻ ከመድኃኒት ውጭ 5,200 ብር እየከፈሉ ህክምናቸውን ሲከታተሉ ቢቆዩም፣ አሁን ግን በሀገር ውስጥ ያለው ህክምና በቂ ባለመሆኑ በአስቸኳይ ውጭ ሀገር ሄደው መታከም እንዳለባቸው በሐኪሞች ተነግሯቸዋል።
ለአቶ ሲሳይ የውጭ ሀገር ህክምና ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ተጠይቋል። ይህ የገንዘብ መጠን በአቶ ሲሳይና በቤተሰባቸው አቅም የሚሸፈን ባለመሆኑ፣ የሁላችሁንም ደግ ኢትዮጵያውያን እገዛ ይሻሉ።
ሁላችሁም በምትችሉት መጠን በገንዘብም ሆነ በጸሎት ከጎናቸው እንድትቆሙ ቤተሰቦቻቸው በትህትና ይጠይቃሉ።
እርዳታ ለማድረግ የሚከተለውን የባንክ አካውንት መጠቀም ትችላላችሁ፦
የባንክ ስም፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የአካውንት ቁጥር፦ 1000043600738
የአካውንቱ ስም፦ ሲሳይ አማረ አራጋው
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር 0910563850 ደውላችሁ ቤተሰቦቻቸውን ማነጋገር ትችላላችሁ።
ዛሬ ለአቶ ሲሳይ የምናደርገው እገዛ ለአንድ አባት ህይወት መትረፍ ትልቅ ተስፋ ነው። ለወገን ደራሽ ወገን ነውና አቅማችን የፈቀደውን እናድርግ።
#አቶሲሳይአማረ #ለወገንደራሽ #የህይወትአድንጥሪ #ኢትዮጵያ #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የእርዳታ ተማጽኖ
#ethiopia | ለወጣቷ ሰብለ አሰፋ የህይወት አድን ጥሪ
ከካንሰር ጋር የምታደርገውን ትግል እንድታሸንፍ እንርዳት
#ethiopia | የደቡብ ጎንደር የወረታ ከተማ ተወላጅ የሆነችው የ21 ዓመቷ ወጣት ሰብለ አሰፋ፣ የትዳር ህይወቷን በደስታ ጀምራ ነበር።
ነገር ግን ይህ የደስታ ጊዜዋ ብዙም ሳይቆይ በአስደንጋጭ የጤና እክል ተተካ። መጀመሪያ ላይ የእርግዝና ምልክት መስሏት የነበረው ድካምና የትንፋሽ መቆራረጥ፣ ምርመራ ሲደረግላት ግን "አኪውት ማይሎብላስቲክ ሌውኬሚያ" (Acute Myeloblastic Leukemia) የተሰኘ ፈጣንና አስከፊ የደም ካንሰር መሆኑ ታወቀ።
ሰብለ ካንሰሩ ሲታወቅባት የ24 ሳምንት ነፍሰ ጡር ነበረች።
ዶክተሮች ካንሰሩን እያከሙ ፅንሱን ለማዳን ጥረት ቢያደርጉም፣ በህመሙ መፅናት ምክንያት ልጇ በማህፀን ውስጥ ሊሞት ችሏል።
በጥቂት ወራት ውስጥ የትዳር ደስታዋን፣ ልጇን እና ጤናዋን ያጣችው ሰብለ፣ አሁን ከሞት ጋር ብርቱ ትግል እያደረገች ትገኛለች።
በደጋፊዎች እርዳታ ወደ ህንድ ሀገር ለህክምና ያመራችው ሰብለ፣ ባለፉት ሦስት ወራት ሁለት ዙር የኬሞቴራፒ ህክምና ብታደርግም ካንሰሩ ሊጠፋላት አልቻለም።
አሁን ዶክተሮች ብቸኛው የህይወት ማዳኛ አማራጭ "የአጥንት መቅኒ ንቅለ ተከላ" (Bone Marrow Transplant) መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን የህይወት አድን ህክምና ለማድረግ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎችን ለመሸፈን 20,000 የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ ያስፈልጋታል።
ሰብለ ገና 21 ዓመቷ ነው፤ መኖር ትፈልጋለች። ይህንን የገንዘብ አቅም ብቻዋን መቋቋም ስለማትችል ሁላችንም ከጎኗ እንቁም።
(የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ : https://gofund.me/905858c8...
CBE: 1000220940121
Abay Bank: 2081011096364019
Telebirr: 0918094300
Tewodros Wondimu
ሰብለና ቤተሰቦቿ ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ እንዲያልፉ በጸሎታችሁ አስቧቸው።
ለሰብለ የምናደርገው እያንዳንዷ በጎነት ለህይወቷ ትልቅ ተስፋ ናት። ዛሬ ለወገን ደራሽ እንሁን።
#ሰብለአሰፋ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #የደምካንሰር #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ለወጣቷ ሰብለ አሰፋ የህይወት አድን ጥሪ
ከካንሰር ጋር የምታደርገውን ትግል እንድታሸንፍ እንርዳት
#ethiopia | የደቡብ ጎንደር የወረታ ከተማ ተወላጅ የሆነችው የ21 ዓመቷ ወጣት ሰብለ አሰፋ፣ የትዳር ህይወቷን በደስታ ጀምራ ነበር።
ነገር ግን ይህ የደስታ ጊዜዋ ብዙም ሳይቆይ በአስደንጋጭ የጤና እክል ተተካ። መጀመሪያ ላይ የእርግዝና ምልክት መስሏት የነበረው ድካምና የትንፋሽ መቆራረጥ፣ ምርመራ ሲደረግላት ግን "አኪውት ማይሎብላስቲክ ሌውኬሚያ" (Acute Myeloblastic Leukemia) የተሰኘ ፈጣንና አስከፊ የደም ካንሰር መሆኑ ታወቀ።
ሰብለ ካንሰሩ ሲታወቅባት የ24 ሳምንት ነፍሰ ጡር ነበረች።
ዶክተሮች ካንሰሩን እያከሙ ፅንሱን ለማዳን ጥረት ቢያደርጉም፣ በህመሙ መፅናት ምክንያት ልጇ በማህፀን ውስጥ ሊሞት ችሏል።
በጥቂት ወራት ውስጥ የትዳር ደስታዋን፣ ልጇን እና ጤናዋን ያጣችው ሰብለ፣ አሁን ከሞት ጋር ብርቱ ትግል እያደረገች ትገኛለች።
በደጋፊዎች እርዳታ ወደ ህንድ ሀገር ለህክምና ያመራችው ሰብለ፣ ባለፉት ሦስት ወራት ሁለት ዙር የኬሞቴራፒ ህክምና ብታደርግም ካንሰሩ ሊጠፋላት አልቻለም።
አሁን ዶክተሮች ብቸኛው የህይወት ማዳኛ አማራጭ "የአጥንት መቅኒ ንቅለ ተከላ" (Bone Marrow Transplant) መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን የህይወት አድን ህክምና ለማድረግ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎችን ለመሸፈን 20,000 የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ ያስፈልጋታል።
ሰብለ ገና 21 ዓመቷ ነው፤ መኖር ትፈልጋለች። ይህንን የገንዘብ አቅም ብቻዋን መቋቋም ስለማትችል ሁላችንም ከጎኗ እንቁም።
(የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ : https://gofund.me/905858c8...
CBE: 1000220940121
Abay Bank: 2081011096364019
Telebirr: 0918094300
Tewodros Wondimu
ሰብለና ቤተሰቦቿ ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ እንዲያልፉ በጸሎታችሁ አስቧቸው።
ለሰብለ የምናደርገው እያንዳንዷ በጎነት ለህይወቷ ትልቅ ተስፋ ናት። ዛሬ ለወገን ደራሽ እንሁን።
#ሰብለአሰፋ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #የደምካንሰር #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
ለሹፌር አየለ እውነቱ የአጋርነት ጥሪ
የቻልነውን በማገዝ ከጎኑ እንቁም
#ethiopa | ከአንድ ዓመት በፊት በሥራ ላይ እያለ በሽፍቶች ጥቃት ደርሶበት ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው ሹፌር አየለ እውነቱ፣ በአሁኑ ወቅት በከባድ የሕክምና ወጪ ውስጥ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ይሰራበት የነበረው ግዮን ባስ (ጉምሳ ትሬዲንግ) እስካሁን ምንም ዓይነት እገዛ ያላደረገለት ሲሆን፣ ሕክምናውን እየተከታተለ ያለው በራሱ፣ በቤተሰቦቹና በወዳጆቹ ድጋፍ ብቻ ነው።
ብዙዎቻችሁ አየለን ማገዝ እንደምትፈልጉ በገለጻችሁት መሠረት፣ ይሄው አሁን የአጋርነት ቻሌንጅ ተጀምሯል።
ሁላችንም አቅማችን የፈቀደውን በማድረግ ለዚህ ወንድማችን ደራሽ እንሁን።
የመርጃ የባንክ አካውንት መረጃ፦
* ስም፦ አየለ እውነቱ (Ayele Ewnetu)
* ባንክ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
* የአካውንት ቁጥር፦ 1000272830178
ለተጨማሪ መረጃ፦
በቀጥታ በስልክ ቁጥር 0911 57 44 27 ደውላችሁ ልታነጋግሩት ትችላላችሁ።
የሹፌሮች ስቃይ ይቁም! ዛሬ ለእሱ ስንደርስ ነገ ለሌላው ተስፋ እንሆናለን።
#አየለእውነቱ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #ሹፌሮች #አጋርነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የቻልነውን በማገዝ ከጎኑ እንቁም
#ethiopa | ከአንድ ዓመት በፊት በሥራ ላይ እያለ በሽፍቶች ጥቃት ደርሶበት ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው ሹፌር አየለ እውነቱ፣ በአሁኑ ወቅት በከባድ የሕክምና ወጪ ውስጥ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ይሰራበት የነበረው ግዮን ባስ (ጉምሳ ትሬዲንግ) እስካሁን ምንም ዓይነት እገዛ ያላደረገለት ሲሆን፣ ሕክምናውን እየተከታተለ ያለው በራሱ፣ በቤተሰቦቹና በወዳጆቹ ድጋፍ ብቻ ነው።
ብዙዎቻችሁ አየለን ማገዝ እንደምትፈልጉ በገለጻችሁት መሠረት፣ ይሄው አሁን የአጋርነት ቻሌንጅ ተጀምሯል።
ሁላችንም አቅማችን የፈቀደውን በማድረግ ለዚህ ወንድማችን ደራሽ እንሁን።
የመርጃ የባንክ አካውንት መረጃ፦
* ስም፦ አየለ እውነቱ (Ayele Ewnetu)
* ባንክ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
* የአካውንት ቁጥር፦ 1000272830178
ለተጨማሪ መረጃ፦
በቀጥታ በስልክ ቁጥር 0911 57 44 27 ደውላችሁ ልታነጋግሩት ትችላላችሁ።
የሹፌሮች ስቃይ ይቁም! ዛሬ ለእሱ ስንደርስ ነገ ለሌላው ተስፋ እንሆናለን።
#አየለእውነቱ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #ሹፌሮች #አጋርነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በጋሞ ዞን ለተጎዱ ወገኖች የ1.5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገች
#ethiopia | የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሶዶ ሀገረ ስብከት በጋሞ ዞን በደረሰው አሰቃቂ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል፣ ግምቱ 1.5 ሚሊዮን ብር የሆነ የምግብና የዓይነት ድጋፍ አበርክታለች።
የድጋፉ ዝርዝር መረጃ፦
ትብብር፦
ድጋፉ የተደረገው በሶዶ ሀገረ ስብከት እና በአርባ ምንጭ መንፈስ ቅዱስ ማህበረሰብ አገልግሎት (SCORE) ትብብር ነው።
ይዘት፦
ድጋፉ የመጀመሪያ ዙር ሲሆን፣ በአደጋው ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውሉ የምግብና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ያካተተ ነው።
መልዕክት፦
የሀገረ ስብከቱ ተወካይ ቆሞስ አባ አለማየሁ የአደጋውን አሰቃቂነት ገልጸው፣ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስ ያስተላለፉትን የመጽናኛ መልዕክት ለተጎጂ ቤተሰቦች አድርሰዋል።
ምስጋና፦
ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ ዞን ዋና የመንግሥት ተጠሪ አቶ ገዛኸኝ ጋሞ፣ ቤተክርስቲያኗና አጋር ድርጅቶች በችግር ወቅት በአካል ተገኝተው ላሳዩት ወንድማዊ አጋርነት በሕዝቡና በመንግሥት ስም ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የቤተክርስቲያኗ ድጋፍ፣ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ካደረገው የ3.2 ሚሊዮን ብር የመድኃኒት ድጋፍ ጋር ተዳምሮ በአሁኑ ወቅት በጋሞ ዞን ለሚገኙ ተጎጂዎች ትልቅ እፎይታን እንደሚፈጥር ተገልጿል።
#ጋሞ #ካቶሊካዊትቤተክርስቲያን #ደቡብኢትዮጵያ #ለወገንደራሽወገንነው #ኢትዮጵያ #gamo #ethiopia #catholicchurchethiopia #getutemesgen #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሶዶ ሀገረ ስብከት በጋሞ ዞን በደረሰው አሰቃቂ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል፣ ግምቱ 1.5 ሚሊዮን ብር የሆነ የምግብና የዓይነት ድጋፍ አበርክታለች።
የድጋፉ ዝርዝር መረጃ፦
ትብብር፦
ድጋፉ የተደረገው በሶዶ ሀገረ ስብከት እና በአርባ ምንጭ መንፈስ ቅዱስ ማህበረሰብ አገልግሎት (SCORE) ትብብር ነው።
ይዘት፦
ድጋፉ የመጀመሪያ ዙር ሲሆን፣ በአደጋው ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውሉ የምግብና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ያካተተ ነው።
መልዕክት፦
የሀገረ ስብከቱ ተወካይ ቆሞስ አባ አለማየሁ የአደጋውን አሰቃቂነት ገልጸው፣ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስ ያስተላለፉትን የመጽናኛ መልዕክት ለተጎጂ ቤተሰቦች አድርሰዋል።
ምስጋና፦
ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ ዞን ዋና የመንግሥት ተጠሪ አቶ ገዛኸኝ ጋሞ፣ ቤተክርስቲያኗና አጋር ድርጅቶች በችግር ወቅት በአካል ተገኝተው ላሳዩት ወንድማዊ አጋርነት በሕዝቡና በመንግሥት ስም ምስጋና አቅርበዋል።
ይህ የቤተክርስቲያኗ ድጋፍ፣ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ካደረገው የ3.2 ሚሊዮን ብር የመድኃኒት ድጋፍ ጋር ተዳምሮ በአሁኑ ወቅት በጋሞ ዞን ለሚገኙ ተጎጂዎች ትልቅ እፎይታን እንደሚፈጥር ተገልጿል።
#ጋሞ #ካቶሊካዊትቤተክርስቲያን #ደቡብኢትዮጵያ #ለወገንደራሽወገንነው #ኢትዮጵያ #gamo #ethiopia #catholicchurchethiopia #getutemesgen #ጌጡተመስገን
3 months ago
የዓለም ጤና ድርጅት በጋሞ ዞን ለተከሰተው አደጋ የመድኃኒት ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በጋሞ ዞን በደረሰው አሰቃቂ የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል፣ ግምቱ 3.2 ሚሊዮን ብር የሆነ የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አበረከተ።
የተደረገውን ድጋፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩን ጨምሮ ሌሎች የክልል እና የዞን ከፍተኛ አመራሮች በአርባ ምንጭ ከተማ ተረክበዋል።
የድጋፉ ፋይዳ፦
* በአደጋው ምክንያት ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ወገኖች አስቸኳይ የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት ያግዛል።
* በአካባቢው ሊከሰቱ የሚችሉ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል።
* በመድኃኒት አቅርቦት ረገድ የነበረውን ክፍተት በከፊል እንደሚቀርፍ ተገልጿል።
ይህ የዓለም ጤና ድርጅት ድጋፍ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ካስተላለፈችው የሐዘን መግለጫና አጋርነት በመቀጠል፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት ለጋሞ ወገኖቻችን እያሳዩት ያለው አጋርነት አንዱ አካል ነው።
#ጋሞ #who #የዓለምጤናድርጅት #ደቡብኢትዮጵያ #ለወገንደራሽወገንነው #ኢትዮጵያ #gamo #ethiopia #healthsupport #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በጋሞ ዞን በደረሰው አሰቃቂ የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል፣ ግምቱ 3.2 ሚሊዮን ብር የሆነ የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አበረከተ።
የተደረገውን ድጋፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩን ጨምሮ ሌሎች የክልል እና የዞን ከፍተኛ አመራሮች በአርባ ምንጭ ከተማ ተረክበዋል።
የድጋፉ ፋይዳ፦
* በአደጋው ምክንያት ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ወገኖች አስቸኳይ የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት ያግዛል።
* በአካባቢው ሊከሰቱ የሚችሉ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል።
* በመድኃኒት አቅርቦት ረገድ የነበረውን ክፍተት በከፊል እንደሚቀርፍ ተገልጿል።
ይህ የዓለም ጤና ድርጅት ድጋፍ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ካስተላለፈችው የሐዘን መግለጫና አጋርነት በመቀጠል፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት ለጋሞ ወገኖቻችን እያሳዩት ያለው አጋርነት አንዱ አካል ነው።
#ጋሞ #who #የዓለምጤናድርጅት #ደቡብኢትዮጵያ #ለወገንደራሽወገንነው #ኢትዮጵያ #gamo #ethiopia #healthsupport #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
📢 #ታሳ_ታሳ_ታሳ
— የሟቾች ቁጥር 99 ደርሷል (አጣዳፊ የድጋፍ ጥሪ)
#ethiopia | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው አስከፊ የመሬት ናዳ እና የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አስታውቋል።
ይህ ወቅታዊና ልብ ሰባሪ መረጃ የሁላችንንም ርብርብ ይሻል።
የሟቾች ቁጥር፦
እስካሁን በተደረገው ፍለጋ በሦስቱ ወረዳዎች የ99 ወገኖች አስክሬን ተገኝቷል።
አስከፊነቱ፦
አደጋው ድንገተኛና መጠነ ሰፊ በመሆኑ አሁንም ተጨማሪ የጉዳት መረጃዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ተሰግቷል።
አሁናዊ ሁኔታ፦
በሕይወት የተረፉ ወገኖች መጠለያ፣ የምግብና የሕክምና እርዳታ በአስቸኳይ ይፈልጋሉ።
#ለወገን_ደራሽ_ወገን_ነው — እንዴት መርዳት ይቻላል?
በአደጋው የተጎዱ ወገኖቻችንን ለመደገፍና የተደቀነውን ስጋት በጋራ ለመወጣት የሚከተሉት የባንክ አካውንቶች በይፋ ተከፍተዋል፦
የጋሞ ልማት ማህበር
(Gamo Development Association)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000021467174
የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት
(Gamo Zone Disaster Risk Management)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000321312865
📢 የሁላችንም ግዴታ
የወገኖቻችን እንባ እንዲታበስና የተረፉትም ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ፦
በአቅማችን ያለውን የገንዘብ ድጋፍ እናድርግ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ 10,000 ( አሥር ሺህ ብር ) ድጋፍ አድርጓል።
ይህንን መረጃ #ሼር በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ እናግዝ።
ፈጣሪ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን ይስጥልን!
#ጋሞ #ደቡብኢትዮጵያ #መሬትናዳ #የጎርፍአደጋ #ለወገንደራሽወገንነው #ኢትዮጵያ #gamo #ethiopia #emergencysupport #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
— የሟቾች ቁጥር 99 ደርሷል (አጣዳፊ የድጋፍ ጥሪ)
#ethiopia | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው አስከፊ የመሬት ናዳ እና የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አስታውቋል።
ይህ ወቅታዊና ልብ ሰባሪ መረጃ የሁላችንንም ርብርብ ይሻል።
የሟቾች ቁጥር፦
እስካሁን በተደረገው ፍለጋ በሦስቱ ወረዳዎች የ99 ወገኖች አስክሬን ተገኝቷል።
አስከፊነቱ፦
አደጋው ድንገተኛና መጠነ ሰፊ በመሆኑ አሁንም ተጨማሪ የጉዳት መረጃዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ተሰግቷል።
አሁናዊ ሁኔታ፦
በሕይወት የተረፉ ወገኖች መጠለያ፣ የምግብና የሕክምና እርዳታ በአስቸኳይ ይፈልጋሉ።
#ለወገን_ደራሽ_ወገን_ነው — እንዴት መርዳት ይቻላል?
በአደጋው የተጎዱ ወገኖቻችንን ለመደገፍና የተደቀነውን ስጋት በጋራ ለመወጣት የሚከተሉት የባንክ አካውንቶች በይፋ ተከፍተዋል፦
የጋሞ ልማት ማህበር
(Gamo Development Association)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000021467174
የጋሞ ዞን አደጋ ስጋት
(Gamo Zone Disaster Risk Management)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000321312865
📢 የሁላችንም ግዴታ
የወገኖቻችን እንባ እንዲታበስና የተረፉትም ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ፦
በአቅማችን ያለውን የገንዘብ ድጋፍ እናድርግ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ 10,000 ( አሥር ሺህ ብር ) ድጋፍ አድርጓል።
ይህንን መረጃ #ሼር በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ እናግዝ።
ፈጣሪ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን ይስጥልን!
#ጋሞ #ደቡብኢትዮጵያ #መሬትናዳ #የጎርፍአደጋ #ለወገንደራሽወገንነው #ኢትዮጵያ #gamo #ethiopia #emergencysupport #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel