ለአባታችን አቶ ሲሳይ አማረ አስቸኳይ የህይወት አድን እርዳታ ጥሪ
#ethiopia | አባታችን አቶ ሲሳይ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ኩላሊቶቻቸው ሥራ በማቆማቸው፣ ባለፉት 8 ወራት በየረር ሆስፒታል በሳምንት ሁለት ቀን የኩላሊት እጥበት ሲያደርጉ ቆይተዋል።
ለአንድ እጥበት ብቻ ከመድኃኒት ውጭ 5,200 ብር እየከፈሉ ህክምናቸውን ሲከታተሉ ቢቆዩም፣ አሁን ግን በሀገር ውስጥ ያለው ህክምና በቂ ባለመሆኑ በአስቸኳይ ውጭ ሀገር ሄደው መታከም እንዳለባቸው በሐኪሞች ተነግሯቸዋል።
ለአቶ ሲሳይ የውጭ ሀገር ህክምና ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ተጠይቋል። ይህ የገንዘብ መጠን በአቶ ሲሳይና በቤተሰባቸው አቅም የሚሸፈን ባለመሆኑ፣ የሁላችሁንም ደግ ኢትዮጵያውያን እገዛ ይሻሉ።
ሁላችሁም በምትችሉት መጠን በገንዘብም ሆነ በጸሎት ከጎናቸው እንድትቆሙ ቤተሰቦቻቸው በትህትና ይጠይቃሉ።
እርዳታ ለማድረግ የሚከተለውን የባንክ አካውንት መጠቀም ትችላላችሁ፦
የባንክ ስም፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የአካውንት ቁጥር፦ 1000043600738
የአካውንቱ ስም፦ ሲሳይ አማረ አራጋው
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር 0910563850 ደውላችሁ ቤተሰቦቻቸውን ማነጋገር ትችላላችሁ።
ዛሬ ለአቶ ሲሳይ የምናደርገው እገዛ ለአንድ አባት ህይወት መትረፍ ትልቅ ተስፋ ነው። ለወገን ደራሽ ወገን ነውና አቅማችን የፈቀደውን እናድርግ።
#አቶሲሳይአማረ #ለወገንደራሽ #የህይወትአድንጥሪ #ኢትዮጵያ #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | አባታችን አቶ ሲሳይ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ኩላሊቶቻቸው ሥራ በማቆማቸው፣ ባለፉት 8 ወራት በየረር ሆስፒታል በሳምንት ሁለት ቀን የኩላሊት እጥበት ሲያደርጉ ቆይተዋል።
ለአንድ እጥበት ብቻ ከመድኃኒት ውጭ 5,200 ብር እየከፈሉ ህክምናቸውን ሲከታተሉ ቢቆዩም፣ አሁን ግን በሀገር ውስጥ ያለው ህክምና በቂ ባለመሆኑ በአስቸኳይ ውጭ ሀገር ሄደው መታከም እንዳለባቸው በሐኪሞች ተነግሯቸዋል።
ለአቶ ሲሳይ የውጭ ሀገር ህክምና ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ተጠይቋል። ይህ የገንዘብ መጠን በአቶ ሲሳይና በቤተሰባቸው አቅም የሚሸፈን ባለመሆኑ፣ የሁላችሁንም ደግ ኢትዮጵያውያን እገዛ ይሻሉ።
ሁላችሁም በምትችሉት መጠን በገንዘብም ሆነ በጸሎት ከጎናቸው እንድትቆሙ ቤተሰቦቻቸው በትህትና ይጠይቃሉ።
እርዳታ ለማድረግ የሚከተለውን የባንክ አካውንት መጠቀም ትችላላችሁ፦
የባንክ ስም፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የአካውንት ቁጥር፦ 1000043600738
የአካውንቱ ስም፦ ሲሳይ አማረ አራጋው
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር 0910563850 ደውላችሁ ቤተሰቦቻቸውን ማነጋገር ትችላላችሁ።
ዛሬ ለአቶ ሲሳይ የምናደርገው እገዛ ለአንድ አባት ህይወት መትረፍ ትልቅ ተስፋ ነው። ለወገን ደራሽ ወገን ነውና አቅማችን የፈቀደውን እናድርግ።
#አቶሲሳይአማረ #ለወገንደራሽ #የህይወትአድንጥሪ #ኢትዮጵያ #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago