2 days ago
የሴዶ እና የጆኒ ታላቅ የMMA ፍልሚያ ነሐሴ 21 ይካሄዳል!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የማርሻል አርትስ እና የቦክስ ስፖርት ታሪክ ያልተነካውን እምቅ አቅም ለዓለም ለማሳየትና ስፖርቱን ለወጣቶች የቋሚ ገቢ ምንጭ ለማድረግ ያለመው ''አድዋ ፋይት ናይት 2" (ETFC 002) ታላቅ የውድድር ምሽት ነሀሴ 21 እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት ተገለፀ።
ነሀሴ 21 በሚካሄደው በዚህ ውድድር ላይ በስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበው እና በጉጉት የሚጠበቀው ዋና ፍልሚያ (Main Event) በጆኒ (Johnny) እና በሴዶ (Sedo) መካከል የሚደረገው ድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ግጥሚያ እንደሆነ ተገልጿል።
ዛሬ በተሰጠው የጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ተወዳዳሪዎች በፊት ለፊት ፍጥጫ (Face-to face) የተገናኙ ሲሆን እርስ በእርስ ያቀረቧቸው የተፎካካሪነት እና የስነ-ልቦና የበላይነት የመውሰጃ አስተያየቶች በስፍራው የነበረውን ስሜት ያጋገሉት ሲሆን፣ ሁለቱም ስፖርተኞች ለነሐሴ 21ዱ ታላቅ ፍልሚያ ያላቸውን ከፍተኛ ዝግጁነትና የማሸነፍ በራስ መተማመን አሳይተዋል።
የውድድሩ አዘጋጅና የስዊት ቦክስ መስራች እና ስራ አ አቶ ጌታቸው መለሰ በበኩላቸው፣ ETFC 002 የቀደመው ETFC 001 ከተካሄደበት ፍጥነትና ሁኔታ በተሻለ መልኩ በከፍተኛ ደረጃ ተዘጋጅቶ የቀረበ መሆኑን ገልጸዋል።
አዘጋጆቹ ለፕሮግራሙ መዘገየት ይቅርታ በመጠየቅ፣በተወዳዳሪዎቹ የስነ-ምግባር ጥንካሬ ላይ ሙሉ እምነት እንዳላቸውና ስፖርተኞቹ ሀገራቸውን በዓለም አቀፍ መድረክ ማስጠራት የሚችሉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
በምሽቱ 11 የተመረጡ ፍልሚያዎች የሚካሄዱ ሲሆን፣ 4 የቦክስ (Boxing) 4 የኤምኤምኤ (MMA) 3 የሙአይ ታይ (Muay Thai) ፍልሚያዎች ናቸው።
በዝግጅቱ ላይ የሴቶች ተሳትፎ ልዩ ቦታ የተሰጠው ሲሆን፣ አትሌት አብስላት እና ዛራ በተወዳዳሪነት የሚሳተፉ ሲሆን በቀጣዩ «አድዋ ፋይት ናይት 003» ውድድር ላይ ደግሞ የሴት ተወዳዳሪዎች ቁጥር እንዲጨምርና ሰፊ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ተጠቅሷል።
በሌላ በኩል፣ በቀደሙት ዝግጅቶች የነበረውን የመቀመጫ መደራረብ ችግር ሙሉ በሙሉ ለመቅረፍ የተሰራ ሲሆን በዚህም ተመልካቾች ትኬት በሚቆርጡበት ወቅት ቀጥታ የመቀመጫ ቦታቸውን (Seat) መርጠው እንዲይዙ እንደሚደረግም ነዉ የተገለፀዉ።
አዘጋጆቹ እንዳብራሩት፣ በቅርቡ በሚካሄዱት ETFC-003 እና ETFC-004 የውድድር መድረኮች ላይ የሀገር ውስጥ ስፖርተኞች ከውጭ ሀገር ተወዳዳሪዎች ጋር እንዲጋጠሙ እንደሚደረግ የተገለፀ ሲሆን ይህም በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ እንደ ኡሲክ (Usyk) ያሉ ታዋቂ የዓለም አቀፍ ቦክስ ውድድሮችን በኢትዮጵያ ውስጥ ለማዘጋጀት ለተያዘው ታላቅ ዕቅድ መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል።
ይህ ዝግጅት በአድዋ ድል መታሰቢያ፣ በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፣ የስፖርት አመራሮች እንዲሁም አጋር ድርጅቶች አስተዋጽኦ የሚካሄድ ሲሆን፣ የስፖርት አፍቃሪያን የነሐሴ 21ዱን የሴዶ እና ጆኒ ፍልሚያ በከፍተኛ ጉጉት በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ።
📷 ከበደ መክብብ
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የማርሻል አርትስ እና የቦክስ ስፖርት ታሪክ ያልተነካውን እምቅ አቅም ለዓለም ለማሳየትና ስፖርቱን ለወጣቶች የቋሚ ገቢ ምንጭ ለማድረግ ያለመው ''አድዋ ፋይት ናይት 2" (ETFC 002) ታላቅ የውድድር ምሽት ነሀሴ 21 እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት ተገለፀ።
ነሀሴ 21 በሚካሄደው በዚህ ውድድር ላይ በስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበው እና በጉጉት የሚጠበቀው ዋና ፍልሚያ (Main Event) በጆኒ (Johnny) እና በሴዶ (Sedo) መካከል የሚደረገው ድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ግጥሚያ እንደሆነ ተገልጿል።
ዛሬ በተሰጠው የጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ተወዳዳሪዎች በፊት ለፊት ፍጥጫ (Face-to face) የተገናኙ ሲሆን እርስ በእርስ ያቀረቧቸው የተፎካካሪነት እና የስነ-ልቦና የበላይነት የመውሰጃ አስተያየቶች በስፍራው የነበረውን ስሜት ያጋገሉት ሲሆን፣ ሁለቱም ስፖርተኞች ለነሐሴ 21ዱ ታላቅ ፍልሚያ ያላቸውን ከፍተኛ ዝግጁነትና የማሸነፍ በራስ መተማመን አሳይተዋል።
የውድድሩ አዘጋጅና የስዊት ቦክስ መስራች እና ስራ አ አቶ ጌታቸው መለሰ በበኩላቸው፣ ETFC 002 የቀደመው ETFC 001 ከተካሄደበት ፍጥነትና ሁኔታ በተሻለ መልኩ በከፍተኛ ደረጃ ተዘጋጅቶ የቀረበ መሆኑን ገልጸዋል።
አዘጋጆቹ ለፕሮግራሙ መዘገየት ይቅርታ በመጠየቅ፣በተወዳዳሪዎቹ የስነ-ምግባር ጥንካሬ ላይ ሙሉ እምነት እንዳላቸውና ስፖርተኞቹ ሀገራቸውን በዓለም አቀፍ መድረክ ማስጠራት የሚችሉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
በምሽቱ 11 የተመረጡ ፍልሚያዎች የሚካሄዱ ሲሆን፣ 4 የቦክስ (Boxing) 4 የኤምኤምኤ (MMA) 3 የሙአይ ታይ (Muay Thai) ፍልሚያዎች ናቸው።
በዝግጅቱ ላይ የሴቶች ተሳትፎ ልዩ ቦታ የተሰጠው ሲሆን፣ አትሌት አብስላት እና ዛራ በተወዳዳሪነት የሚሳተፉ ሲሆን በቀጣዩ «አድዋ ፋይት ናይት 003» ውድድር ላይ ደግሞ የሴት ተወዳዳሪዎች ቁጥር እንዲጨምርና ሰፊ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ተጠቅሷል።
በሌላ በኩል፣ በቀደሙት ዝግጅቶች የነበረውን የመቀመጫ መደራረብ ችግር ሙሉ በሙሉ ለመቅረፍ የተሰራ ሲሆን በዚህም ተመልካቾች ትኬት በሚቆርጡበት ወቅት ቀጥታ የመቀመጫ ቦታቸውን (Seat) መርጠው እንዲይዙ እንደሚደረግም ነዉ የተገለፀዉ።
አዘጋጆቹ እንዳብራሩት፣ በቅርቡ በሚካሄዱት ETFC-003 እና ETFC-004 የውድድር መድረኮች ላይ የሀገር ውስጥ ስፖርተኞች ከውጭ ሀገር ተወዳዳሪዎች ጋር እንዲጋጠሙ እንደሚደረግ የተገለፀ ሲሆን ይህም በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ እንደ ኡሲክ (Usyk) ያሉ ታዋቂ የዓለም አቀፍ ቦክስ ውድድሮችን በኢትዮጵያ ውስጥ ለማዘጋጀት ለተያዘው ታላቅ ዕቅድ መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል።
ይህ ዝግጅት በአድዋ ድል መታሰቢያ፣ በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፣ የስፖርት አመራሮች እንዲሁም አጋር ድርጅቶች አስተዋጽኦ የሚካሄድ ሲሆን፣ የስፖርት አፍቃሪያን የነሐሴ 21ዱን የሴዶ እና ጆኒ ፍልሚያ በከፍተኛ ጉጉት በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ።
📷 ከበደ መክብብ
5 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
5 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
8 days ago
📌 ታላቅ የመጽሐፍ ምረቃ እና የውይይት መድረክ ጥሪ!
የአገራችንን ሰሜናዊ ክፍል ውስብስብ የጂኦ-ፖለቲካዊ ተለዋዋጭነት፣ የማንነት ጥያቄዎችን እና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ደህንነት በምሁራዊ መንገድ የሚተነትነው አዲሱ መጽሐፍ ይመረቃል።
በደራሲ ዶ/ር ቹቹ አለባቸዉ አበበ የተጻፈው "የተከዜ ፖለቲካ፡ ኃይል፣ ማንነትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ደህንነት" የተሰኘው መጽሐፍ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በክብር ተጋብዘዋል።
መጽሐፉ ወቅታዊ የሆኑ የድንበር፣ የዜግነት እና የብሔር ፖለቲካ መገለጫዎችን በማንሳት፣ ለሀገር ሉዓላዊነት እና ለሰላም ግንባታ ሂደት የሚረዱ ወሳኝ የፖለቲካ እና የስትራቴጂካዊ ደህንነት ትንታኔዎችን ያቀርባል።
📅 የምረቃ ፕሮግራሙ ዝርዝር፦
ቀን፦ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም.
ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ (ዋሊያ መጽሐፍት)
ሰዓት፦ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ
በዕለቱ በታዋቂ ምሁራን የሚደረግ የመጽሐፍ ዳሰሳና ጥልቅ የፓናል ውይይት ይኖራል!
🚨 በአዳራሹ ያለው ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ!
ለምረቃው ስነ-ስርዓት ቦታዎን ቀድመው ለመያዝ እና ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
👉 https://readersget.com/eve...
ዕውቀት ለለውጥ!
ዶ/ር ቹቹ አለባቸዉ አበበ
#የተከዜ_ፖለቲካ #የመጽሐፍ_ምረቃ #ዶር_ቹቹ_አለባቸዉ #ኢትዮጵያ #ብሔራዊ_ደህንነት #ዋሊያ_መጽሐፍት #readersget
የአገራችንን ሰሜናዊ ክፍል ውስብስብ የጂኦ-ፖለቲካዊ ተለዋዋጭነት፣ የማንነት ጥያቄዎችን እና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ደህንነት በምሁራዊ መንገድ የሚተነትነው አዲሱ መጽሐፍ ይመረቃል።
በደራሲ ዶ/ር ቹቹ አለባቸዉ አበበ የተጻፈው "የተከዜ ፖለቲካ፡ ኃይል፣ ማንነትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ደህንነት" የተሰኘው መጽሐፍ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በክብር ተጋብዘዋል።
መጽሐፉ ወቅታዊ የሆኑ የድንበር፣ የዜግነት እና የብሔር ፖለቲካ መገለጫዎችን በማንሳት፣ ለሀገር ሉዓላዊነት እና ለሰላም ግንባታ ሂደት የሚረዱ ወሳኝ የፖለቲካ እና የስትራቴጂካዊ ደህንነት ትንታኔዎችን ያቀርባል።
📅 የምረቃ ፕሮግራሙ ዝርዝር፦
ቀን፦ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም.
ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ (ዋሊያ መጽሐፍት)
ሰዓት፦ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ
በዕለቱ በታዋቂ ምሁራን የሚደረግ የመጽሐፍ ዳሰሳና ጥልቅ የፓናል ውይይት ይኖራል!
🚨 በአዳራሹ ያለው ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ!
ለምረቃው ስነ-ስርዓት ቦታዎን ቀድመው ለመያዝ እና ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
👉 https://readersget.com/eve...
ዕውቀት ለለውጥ!
ዶ/ር ቹቹ አለባቸዉ አበበ
#የተከዜ_ፖለቲካ #የመጽሐፍ_ምረቃ #ዶር_ቹቹ_አለባቸዉ #ኢትዮጵያ #ብሔራዊ_ደህንነት #ዋሊያ_መጽሐፍት #readersget
Sponsored by
Surafel
24 days ago
ታላቁ ዓለም አቀፍ የMMA ፍልሚያ ወደ አዲስ አበባ ሊመጣ ነው!
#ethiopia | ለኢትዮጵያ ስፖርት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት፣ መላውን የስፖርት አፍቃሪ በጉጉት የሚያስነቅፍ እጅግ አስደሳች መረጃ አሁን ደርሶናል! ለመጀመሪያ ጊዜ ታላቁ ዓለም አቀፉ የMMA (Mixed Martial Arts) ፍልሚያ በይፋ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ ተረጋግጧል።
ኢትዮ ፉይት ናይት (Ethio Fight Night)
ከዩናይትድ ኤምኤምኤ (United MMA) እና ከዮኒ ቬጋስ ጋር በመተባበር፣ በሚመጣው ነሐሴ 23 ቀን በአዲስ አበባ በሚካሄደው ታሪካዊ ፍልሚያ ላይ የሚሳተፉ የመጀመሪያዎቹን አራት ዓለም አቀፍ ድንቅ ተፋላሚዎች በይፋ አስታውቋል!
የመጡበትን ሀገር የሚወክሉ የመጀመሪያዎቹ አትሌቶች፡
ስፔንና ፖርቱጋልን ወክለው ወደ መድረኩ የሚገቡት የመጀመሪያዎቹ የተረጋገጡ ዝነኛ አትሌቶች የሚከተሉት ናቸው፡
ሚሞታሩ
ኪንግ ቢ
ሱፐር ቾክ
አኑስ
እነዚህ ብርቱ ተፋላሚዎች ለኢትዮጵያውያን ደጋፊዎቻቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ "ጠብቁን፣ እውነተኛና ማራኪ ፍልሚያ እናሳያችኋለን!" በማለት የስሜት ሙቀቱን አሁን ወዲሁ ጨምረውታል።
ከላስ ቬጋስ እስከ አዲስ አበባ፡ ቢኒያም ሺብሬ ሊሰለፍ ነው!
የዚህ ታሪካዊ ምሽት ሌላኛው ትልቅ ድምቀት ደግሞ በላስ ቬጋስ ኔቫዳ የሚኖረውና በጉጉት የሚጠበቀው ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ፋይተር ቢኒያም ሺብሬ በዚህ ፍልሚያ ላይ ለመሳተፍ በይፋ መፈራረሙ ነው። ቢኒያም በትውልድ ሀገሩ መድረክ ላይ ምን ዓይነት ድንቅ ብቃት እንደሚያሳይ ለማየት ሁሉም በከፍተኛ ጉጉት ላይ ይገኛል።
የዝግጅቱ ሁኔታና ቀጣይ እርምጃዎች
በገራሚ ኤቬንትስ (Gerami Events) አዘጋጅነት እጅግ ደማቅ ሆኖ የሚቀርበው የዚህ ታሪካዊ ዝግጅት ተወዳዳሪዎች፣ በነሐሴ ወር ልዩ በሆነ የቻርተር በረራ ወደ አዲስ አበባ የሚገቡ ይሆናል። በሚቀጥሉት ሳምንታትም የሌሎች ተጨማሪ ዓለም አቀፍ አትሌቶች ስም ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
የእናንተ ግምት ምንድን ነው?
ታዲያ እነዚህን ዓለም አቀፍ ከዋክብት የሚገጥሟቸው **ኢትዮጵያውያን ተጋጣሚዎቻቸው እነማን የሚሆኑ ይመስላችኋል? የትኞቹ የሀገራችን ጀግኖች መድረኩን ይቆጣጠሩታል? የእናንተን ግምት አሁኑኑ በኮሜንት ላይ ጻፉልን!
ይህንን እውነተኛና ታሪካዊ የMMA ፍልሚያ በአዲስ አበባ በአካል ለመመልከት ምን ያህል ተዘጋጅታችኋል?
#ethiopia | ለኢትዮጵያ ስፖርት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት፣ መላውን የስፖርት አፍቃሪ በጉጉት የሚያስነቅፍ እጅግ አስደሳች መረጃ አሁን ደርሶናል! ለመጀመሪያ ጊዜ ታላቁ ዓለም አቀፉ የMMA (Mixed Martial Arts) ፍልሚያ በይፋ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ ተረጋግጧል።
ኢትዮ ፉይት ናይት (Ethio Fight Night)
ከዩናይትድ ኤምኤምኤ (United MMA) እና ከዮኒ ቬጋስ ጋር በመተባበር፣ በሚመጣው ነሐሴ 23 ቀን በአዲስ አበባ በሚካሄደው ታሪካዊ ፍልሚያ ላይ የሚሳተፉ የመጀመሪያዎቹን አራት ዓለም አቀፍ ድንቅ ተፋላሚዎች በይፋ አስታውቋል!
የመጡበትን ሀገር የሚወክሉ የመጀመሪያዎቹ አትሌቶች፡
ስፔንና ፖርቱጋልን ወክለው ወደ መድረኩ የሚገቡት የመጀመሪያዎቹ የተረጋገጡ ዝነኛ አትሌቶች የሚከተሉት ናቸው፡
ሚሞታሩ
ኪንግ ቢ
ሱፐር ቾክ
አኑስ
እነዚህ ብርቱ ተፋላሚዎች ለኢትዮጵያውያን ደጋፊዎቻቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ "ጠብቁን፣ እውነተኛና ማራኪ ፍልሚያ እናሳያችኋለን!" በማለት የስሜት ሙቀቱን አሁን ወዲሁ ጨምረውታል።
ከላስ ቬጋስ እስከ አዲስ አበባ፡ ቢኒያም ሺብሬ ሊሰለፍ ነው!
የዚህ ታሪካዊ ምሽት ሌላኛው ትልቅ ድምቀት ደግሞ በላስ ቬጋስ ኔቫዳ የሚኖረውና በጉጉት የሚጠበቀው ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ፋይተር ቢኒያም ሺብሬ በዚህ ፍልሚያ ላይ ለመሳተፍ በይፋ መፈራረሙ ነው። ቢኒያም በትውልድ ሀገሩ መድረክ ላይ ምን ዓይነት ድንቅ ብቃት እንደሚያሳይ ለማየት ሁሉም በከፍተኛ ጉጉት ላይ ይገኛል።
የዝግጅቱ ሁኔታና ቀጣይ እርምጃዎች
በገራሚ ኤቬንትስ (Gerami Events) አዘጋጅነት እጅግ ደማቅ ሆኖ የሚቀርበው የዚህ ታሪካዊ ዝግጅት ተወዳዳሪዎች፣ በነሐሴ ወር ልዩ በሆነ የቻርተር በረራ ወደ አዲስ አበባ የሚገቡ ይሆናል። በሚቀጥሉት ሳምንታትም የሌሎች ተጨማሪ ዓለም አቀፍ አትሌቶች ስም ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
የእናንተ ግምት ምንድን ነው?
ታዲያ እነዚህን ዓለም አቀፍ ከዋክብት የሚገጥሟቸው **ኢትዮጵያውያን ተጋጣሚዎቻቸው እነማን የሚሆኑ ይመስላችኋል? የትኞቹ የሀገራችን ጀግኖች መድረኩን ይቆጣጠሩታል? የእናንተን ግምት አሁኑኑ በኮሜንት ላይ ጻፉልን!
ይህንን እውነተኛና ታሪካዊ የMMA ፍልሚያ በአዲስ አበባ በአካል ለመመልከት ምን ያህል ተዘጋጅታችኋል?
25 days ago
"እናቴን በ8 አመቴ፣ አባቴን በ10 አመቴ በሞት ተነጠቅኩ"
ገና በ8 አመቴ ክፉ ደጉን ሳላውቅ ጠንካራ እናቴን አጣሁ፣ 10 አመት ሲሞላኝ ደግሞ እናትም አባትም ሆኖኝ የነበረውን አባቴን በሞት ተነጠኩ።
በነዚህ የተረገሙ ቀናት እኔም ወንድም እህቶቼም ወላጅ አልባ ሆንን። ሙሉ ቤተሰቤን ህይወት ክፉኛ ፈተነችን። በብዙ ስቃይ ውስጥ ቢሆንም ባለኝ ትንሽ ተስፉ አድጌ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገባው። በፈተና ውስጥም ቢሆን ከፍተኛውን ውጤት ይዤ በመካኒካል ኢንጅነሪንግ ከ 15 ኮርሶች በላይ A+ አምጥቼ ተመረኩ።
በ 2010 ዓም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሆኜ ተቀጠርኩ። በ 2013 ደግሞ በተርማል ኢንጅነሪንግ ከፍተኛውን ውጤት ይዤ ከአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመርቄ አሁንም ድረስ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እያስተማርኩ እገኛለው። ከ 200 በላይ ተማሪዎችንም አስተምሬ አስመርቅያለው።
ከአካዳሚክ ህይወቴ ጎን ለጎን ለ 5 አመት ለተለያዩ የዲጂታል ሚዲያዎች የስክሪፕት መፃፍ እና Audio Narrator ስራን ሰርቼ ከ 3ሺ በላይ ዜና ስክሪፕት ፅፌያለው። ይሄን ልምድም ተጠቅሜ በቲክቶክ 2.5 ሚሊዮን ተከታይ ማፍራት ችያለው። ተመልካቾቼም ሳጠፋ ኮርኩመው ሳለማ አመስግነው አብረውኝ አሉ።
ከቲክቶኩ ባሻገር በብስራት ቲቪ የ"ባዮ አለም" ፕሮግራም አዘጋጅ ሆኜ እንዲሁም በትርታ ኤፍኤም ላይ ፕሮግራም ይዤ ሰርችያለው። ከሁለት አመት በፊት ደግሞ BN Advertising and Events የተሰኝ ድርጅት መስርተን ብዙ ስራዎችን ሰርተናል። እኔም ወንድም እና እህቶቸም በብዙ ተፈትነናል፣ ወደፊትም እንፈተናለን። ግን እናልፈዋለን።
አሁን የልጅ አባትም ሆኛለው መድሐኒያለም ክበሩን ይውሰድ።
ብሩክ ጫላ (ብሩክ ኒውስ)
ገና በ8 አመቴ ክፉ ደጉን ሳላውቅ ጠንካራ እናቴን አጣሁ፣ 10 አመት ሲሞላኝ ደግሞ እናትም አባትም ሆኖኝ የነበረውን አባቴን በሞት ተነጠኩ።
በነዚህ የተረገሙ ቀናት እኔም ወንድም እህቶቼም ወላጅ አልባ ሆንን። ሙሉ ቤተሰቤን ህይወት ክፉኛ ፈተነችን። በብዙ ስቃይ ውስጥ ቢሆንም ባለኝ ትንሽ ተስፉ አድጌ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገባው። በፈተና ውስጥም ቢሆን ከፍተኛውን ውጤት ይዤ በመካኒካል ኢንጅነሪንግ ከ 15 ኮርሶች በላይ A+ አምጥቼ ተመረኩ።
በ 2010 ዓም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሆኜ ተቀጠርኩ። በ 2013 ደግሞ በተርማል ኢንጅነሪንግ ከፍተኛውን ውጤት ይዤ ከአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመርቄ አሁንም ድረስ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እያስተማርኩ እገኛለው። ከ 200 በላይ ተማሪዎችንም አስተምሬ አስመርቅያለው።
ከአካዳሚክ ህይወቴ ጎን ለጎን ለ 5 አመት ለተለያዩ የዲጂታል ሚዲያዎች የስክሪፕት መፃፍ እና Audio Narrator ስራን ሰርቼ ከ 3ሺ በላይ ዜና ስክሪፕት ፅፌያለው። ይሄን ልምድም ተጠቅሜ በቲክቶክ 2.5 ሚሊዮን ተከታይ ማፍራት ችያለው። ተመልካቾቼም ሳጠፋ ኮርኩመው ሳለማ አመስግነው አብረውኝ አሉ።
ከቲክቶኩ ባሻገር በብስራት ቲቪ የ"ባዮ አለም" ፕሮግራም አዘጋጅ ሆኜ እንዲሁም በትርታ ኤፍኤም ላይ ፕሮግራም ይዤ ሰርችያለው። ከሁለት አመት በፊት ደግሞ BN Advertising and Events የተሰኝ ድርጅት መስርተን ብዙ ስራዎችን ሰርተናል። እኔም ወንድም እና እህቶቸም በብዙ ተፈትነናል፣ ወደፊትም እንፈተናለን። ግን እናልፈዋለን።
አሁን የልጅ አባትም ሆኛለው መድሐኒያለም ክበሩን ይውሰድ።
ብሩክ ጫላ (ብሩክ ኒውስ)
26 days ago
አስደሳች ዜና ለቤት ገዥዎች!
#bahrain 🇧🇭
#ethiopia | እናት ኢቬንትስ እና ፐብሊሲቲ (ባህሬን) ከበቃሉ መሠረት በሰዓቱ የቤት አስረካቢ እና ታማኙ ጃምቦ ሪል ስቴት ጋር የትብብር ስምምነት መፈራረሙን በደስታ አስታውቋል።
በዚህ ትብብር መሠረት በባህሬን፣ በጂሲሲ (GCC) አገራት እንዲሁም በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን የራሳችሁን ቤት የማግኘት ህልማችሁን እውን ለማድረግ ልዩ እድል ተዘጋጅቷል።
በእናት ኢቬንትስ እና ፐብሊሲቲ በኩል በግሩፕም ሆነ በተናጠል የሚመጡ ደንበኞች ልዩ ቅናሽ (Special Discount) እንደሚያገኙ ተገልጿል።
የቤት ባለቤት ለመሆን ያላችሁን ህልም አሁኑኑ ወደ እውነት ይቀይሩ!
ለበለጠ መረጃ፦
+973 3975 3763
enateventsgmail.com
#enateventsandpublicity #jamborealestate #homeownership #bahrain #gcc #realestate #specialoffer #ethiopiansabroad #getu
#bahrain 🇧🇭
#ethiopia | እናት ኢቬንትስ እና ፐብሊሲቲ (ባህሬን) ከበቃሉ መሠረት በሰዓቱ የቤት አስረካቢ እና ታማኙ ጃምቦ ሪል ስቴት ጋር የትብብር ስምምነት መፈራረሙን በደስታ አስታውቋል።
በዚህ ትብብር መሠረት በባህሬን፣ በጂሲሲ (GCC) አገራት እንዲሁም በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን የራሳችሁን ቤት የማግኘት ህልማችሁን እውን ለማድረግ ልዩ እድል ተዘጋጅቷል።
በእናት ኢቬንትስ እና ፐብሊሲቲ በኩል በግሩፕም ሆነ በተናጠል የሚመጡ ደንበኞች ልዩ ቅናሽ (Special Discount) እንደሚያገኙ ተገልጿል።
የቤት ባለቤት ለመሆን ያላችሁን ህልም አሁኑኑ ወደ እውነት ይቀይሩ!
ለበለጠ መረጃ፦
+973 3975 3763
enateventsgmail.com
#enateventsandpublicity #jamborealestate #homeownership #bahrain #gcc #realestate #specialoffer #ethiopiansabroad #getu
1 month ago
🇨🇦 በቫንኩቨር፣ ካናዳ ልዩ የመዝናኛ ዝግጅት
Live in Vancouver, Canada!
📅 Date: July 25
📍 Venue: Taj Park
📍 Address: 8580 – 132 Street, Vancouver, BC
✨ Join 3 Arada Entertainment for an unforgettable evening filled with great entertainment, music, and an amazing atmosphere.
Don't miss this special event—bring your family and friends for a memorable night!
For tickets and more information:
+1 (780) 876‑7343
See you on July 25 at Taj Park! 🇨🇦
Arada Entertainment Presents
🎉 3 አራዳ ኢንተርቴይንመንት ያቀርባል!
🇨🇦 በቫንኩቨር፣ ካናዳ ልዩ የመዝናኛ ዝግጅት
📅 ቀን: ጁላይ 25
📍 ቦታ: ታጅ ፓርክ (Taj Park)
📍 አድራሻ: 8580 – 132 Street, Vancouver, BC
✨ በ3 አራዳ ኢንተርቴይንመንት የተዘጋጀውን ይህን ልዩ የመዝናኛ ምሽት አያምልጥዎ!
በሙዚቃ፣ በመዝናኛ እና በደስታ የተሞላ ድንቅ ምሽት ይጠብቅዎታል። ከቤተሰብዎና ከወዳጆችዎ ጋር በመገኘት የማይረሳ ጊዜ ያሳልፉ።
ለተጨማሪ መረጃና ትኬት:
+1 (780) 876‑7343)
በጁላይ 25 በታጅ ፓርክ እንገናኝ! 🇨🇦🎤
1 month ago
እንዴት ዋላችሁ ቤተሰብ!
ለእሁዱ 10ኛው ዙር ብስክሌት በአዲስ ወርሀዊ ፌስቲቫል! እየተዘጋጃችሁ ነው?
እሁድ ሰኔ 28 ከጠዋቱ 1:00 - 6:0 ከሲኤምሲ እስከ ፍየል ቤት ያለው ዋና ጎዳና ከትራፊክ ፍሰት ነፃ ሆኖ ለናንተው ክፍት ይሆናል!
ቤተሰቦቻችሁን ይዣችሁ መጥታችሁ ፀዴ ጊዜ እናሳልፍ!
Neff Communication & Event
ለእሁዱ 10ኛው ዙር ብስክሌት በአዲስ ወርሀዊ ፌስቲቫል! እየተዘጋጃችሁ ነው?
እሁድ ሰኔ 28 ከጠዋቱ 1:00 - 6:0 ከሲኤምሲ እስከ ፍየል ቤት ያለው ዋና ጎዳና ከትራፊክ ፍሰት ነፃ ሆኖ ለናንተው ክፍት ይሆናል!
ቤተሰቦቻችሁን ይዣችሁ መጥታችሁ ፀዴ ጊዜ እናሳልፍ!
Neff Communication & Event
1 month ago
🔥የምስጋና መልእክት🔥
በ“ሳላያት” ፊልም ምርቃት ፕሮግራማችን ስኬት ላይ ከፍተኛ ሚና ለተጫወታችሁ ተቋማት፣ ድርጅቶች እና አጋሮቻችን ሁሉ ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
ለፕሮግራሙ ስኬታማ አፈጻጸም ያደረጋችሁት የገንዘብ፣ የቁሳቁስ፣ የሙያ እና የሞራል ድጋፍ ለእኛ ትልቅ አቅምና ብርታት ሆኖናል። በእናንተ ትብብር ይህን የጥበብ ድግስ በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ ችለናል።
ለኢትዮጵያ የፊልም እና የጥበብ ዘርፍ እድገት ያላችሁ ቁርጠኝነት እና ድጋፍ በእጅጉ የሚደነቅ ነው። ለወደፊትም ይህ ውድ አጋርነት እንዲቀጥል እንመኛለን።
ፕሮግራሙን ስፓንሰር በማድረግ
*ለሁሉም ሪልእስቴት
* ቤተልሔም ወርቁ ጀነራል ኮንትራክተር
* ናታኖል ዴንታል ክሊኒክ
* ግራንድ ኩዳ ሬስቶራንት
*ለኩሪፍቱ ሪዞርት
* ለማያዬ አድቨርት
ከፍተኛ ድጋፍ ላደረጉልን
* ለቦናንዛ ሆቴል
* ለአዲካ ኤቨንትስ
* ለዱዱ ፍላወር
* ሳውዝጌት ሆቴል
* ለፎከስ ስቱዲዮ
* ለዋዜማ ባንድ
* ለዲጄ ሳሚዜማ
* ለዞላ ሞዴሊንግ ማሰልጠኛ
* ለEML ሴኩሪቲ
*ለጎልድ ሲቲ ክለብ
* ለሰቨን ላውንጅ
* ለመራዊ ፕሮዳክሽን
* ለክላሲክ ፈርኒቸር
* Nola Event and Catering
*ለፕሮሞተር ደረጄ ስጦታው
* ለፕሮሞተር ሚኪያስ አቢ
እና በግልም ስማችንሁ ያልተዘረዘረ ሁላችሁም ለዚህ ፕሮግራም ማማር የጀርባ አጥንት ናችሁ። ከልብ እናመሰግናለን።
“ሳላያት “ከሰኔ 25 ቀን ጀምሮ በሁሉም የመንግስትና የግል ሲኒማ ቤቶች ለእይታ ይበቃል። ብዙዎች አይተው የወደዱትን ፊልም እናንተም እንድታዩት እንጋብዛለን።
በእውነት ሚልቲሚዲያ ፕሮዳክሽን
ሞሪያድ ኢንተርቴመንት
በ“ሳላያት” ፊልም ምርቃት ፕሮግራማችን ስኬት ላይ ከፍተኛ ሚና ለተጫወታችሁ ተቋማት፣ ድርጅቶች እና አጋሮቻችን ሁሉ ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
ለፕሮግራሙ ስኬታማ አፈጻጸም ያደረጋችሁት የገንዘብ፣ የቁሳቁስ፣ የሙያ እና የሞራል ድጋፍ ለእኛ ትልቅ አቅምና ብርታት ሆኖናል። በእናንተ ትብብር ይህን የጥበብ ድግስ በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ ችለናል።
ለኢትዮጵያ የፊልም እና የጥበብ ዘርፍ እድገት ያላችሁ ቁርጠኝነት እና ድጋፍ በእጅጉ የሚደነቅ ነው። ለወደፊትም ይህ ውድ አጋርነት እንዲቀጥል እንመኛለን።
ፕሮግራሙን ስፓንሰር በማድረግ
*ለሁሉም ሪልእስቴት
* ቤተልሔም ወርቁ ጀነራል ኮንትራክተር
* ናታኖል ዴንታል ክሊኒክ
* ግራንድ ኩዳ ሬስቶራንት
*ለኩሪፍቱ ሪዞርት
* ለማያዬ አድቨርት
ከፍተኛ ድጋፍ ላደረጉልን
* ለቦናንዛ ሆቴል
* ለአዲካ ኤቨንትስ
* ለዱዱ ፍላወር
* ሳውዝጌት ሆቴል
* ለፎከስ ስቱዲዮ
* ለዋዜማ ባንድ
* ለዲጄ ሳሚዜማ
* ለዞላ ሞዴሊንግ ማሰልጠኛ
* ለEML ሴኩሪቲ
*ለጎልድ ሲቲ ክለብ
* ለሰቨን ላውንጅ
* ለመራዊ ፕሮዳክሽን
* ለክላሲክ ፈርኒቸር
* Nola Event and Catering
*ለፕሮሞተር ደረጄ ስጦታው
* ለፕሮሞተር ሚኪያስ አቢ
እና በግልም ስማችንሁ ያልተዘረዘረ ሁላችሁም ለዚህ ፕሮግራም ማማር የጀርባ አጥንት ናችሁ። ከልብ እናመሰግናለን።
“ሳላያት “ከሰኔ 25 ቀን ጀምሮ በሁሉም የመንግስትና የግል ሲኒማ ቤቶች ለእይታ ይበቃል። ብዙዎች አይተው የወደዱትን ፊልም እናንተም እንድታዩት እንጋብዛለን።
በእውነት ሚልቲሚዲያ ፕሮዳክሽን
ሞሪያድ ኢንተርቴመንት
1 month ago
መምህር ተስፋዬ እሸቱ (ረ/ፕ)፤
የ "የዓመቱ ምርጥ የሁነት አስተዳዳሪ"
(Best Event Manager of the Year)
#ethiopia | በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል በተከናወኑ የተሳኩ መርሃ ግብሮች መሠረት፣ የዩኒቨርሲቲው መምህርና የባህል ማዕከል ዋና ዳይሬክተር መምህር ተስፋዬ እሸቱ (ረ/ፕ) የ"የዓመቱ ምርጥ የሁነት አስተዳዳሪ (Best Event Manager of the Year)" እውቅና ሊሰጣቸው ይገባል የሚል ግምገማ እየተሰጠ ነው።
በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ 60 ያህል ሳምንታዊ ታላላቅ ሁነቶችን በማዘጋጀትና ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች ታዋቂ እንግዶችን በመጋበዝ ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጠቃሚ የዕውቀት ልውውጥ እንዲኖር በማድረጋቸው በርካቶች አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
እንዲሁም ሳምንታዊው Hello Ethiopia በFM Addis 97.1 ፕሮግራም እነዚህን ሁነቶች በተከታታይ በመዘገብ ለሕዝብ አድርሷል።
መምህር ተስፋዬ እሸቱ ለዚህ እውቅና የሚያበቁባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች
የሁነት ማቀድና ማስተዳደር ላይ ያላቸው ከፍተኛ ብቃት።
በመድረኮች ላይ ፈጠራ የተሞሉ ሀሳቦችን በማስተዋወቅ ከተለያዩ ዘርፎች ስኬታማ ባለሙያዎች ልምዳቸውን እንዲያካፍሉ ማድረግ።
ሙያዊ ግንኙነቶቻቸውን ለተቋሙ ጥቅም በብቃት መጠቀም።
የዩኒቨርሲቲውን ማኅበረሰብ ከውጭ ካሉ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር በቅርብ ግንኙነት ማስተሳሰር።
የአጋር ድርጅቶችን ተሳትፎ በማሳደግ ሁነቶቹ በቀጣይነት እንዲከናወኑ ማድረግ።
ተማሪዎች ከመደበኛው ትምህርት ባሻገር ሰፊ የሕይወት እይታ እንዲያገኙ አስተዋጽኦ ማድረግ።
ባለሙያዎችን በማስተባበር ሁነቶችን በብቃት መምራት።
የበጀት ውስንነት ቢኖርም በፈጠራና በጥሩ አመራር ሁነቶቹን በስኬት ማስቀጠል።
ሙያውን በክብር መያዝና ለሌሎችም ክብር እንዲኖረው መስራት።
በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች መምህር ተስፋዬ እሸቱ "የዓመቱ ምርጥ የሁነት አስተዳዳሪ" ተብለው እንዲጠሩ የሚያስችል አፈጻጸም አሳይተዋል።
እንዲህ ያለ መሪ በአጠገባቸው ያላቸው ተማሪዎችም በእርግጥ እድለኞች ናቸው።
ማናዬ እውነቱ
የ "የዓመቱ ምርጥ የሁነት አስተዳዳሪ"
(Best Event Manager of the Year)
#ethiopia | በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል በተከናወኑ የተሳኩ መርሃ ግብሮች መሠረት፣ የዩኒቨርሲቲው መምህርና የባህል ማዕከል ዋና ዳይሬክተር መምህር ተስፋዬ እሸቱ (ረ/ፕ) የ"የዓመቱ ምርጥ የሁነት አስተዳዳሪ (Best Event Manager of the Year)" እውቅና ሊሰጣቸው ይገባል የሚል ግምገማ እየተሰጠ ነው።
በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ 60 ያህል ሳምንታዊ ታላላቅ ሁነቶችን በማዘጋጀትና ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች ታዋቂ እንግዶችን በመጋበዝ ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጠቃሚ የዕውቀት ልውውጥ እንዲኖር በማድረጋቸው በርካቶች አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
እንዲሁም ሳምንታዊው Hello Ethiopia በFM Addis 97.1 ፕሮግራም እነዚህን ሁነቶች በተከታታይ በመዘገብ ለሕዝብ አድርሷል።
መምህር ተስፋዬ እሸቱ ለዚህ እውቅና የሚያበቁባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች
የሁነት ማቀድና ማስተዳደር ላይ ያላቸው ከፍተኛ ብቃት።
በመድረኮች ላይ ፈጠራ የተሞሉ ሀሳቦችን በማስተዋወቅ ከተለያዩ ዘርፎች ስኬታማ ባለሙያዎች ልምዳቸውን እንዲያካፍሉ ማድረግ።
ሙያዊ ግንኙነቶቻቸውን ለተቋሙ ጥቅም በብቃት መጠቀም።
የዩኒቨርሲቲውን ማኅበረሰብ ከውጭ ካሉ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር በቅርብ ግንኙነት ማስተሳሰር።
የአጋር ድርጅቶችን ተሳትፎ በማሳደግ ሁነቶቹ በቀጣይነት እንዲከናወኑ ማድረግ።
ተማሪዎች ከመደበኛው ትምህርት ባሻገር ሰፊ የሕይወት እይታ እንዲያገኙ አስተዋጽኦ ማድረግ።
ባለሙያዎችን በማስተባበር ሁነቶችን በብቃት መምራት።
የበጀት ውስንነት ቢኖርም በፈጠራና በጥሩ አመራር ሁነቶቹን በስኬት ማስቀጠል።
ሙያውን በክብር መያዝና ለሌሎችም ክብር እንዲኖረው መስራት።
በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች መምህር ተስፋዬ እሸቱ "የዓመቱ ምርጥ የሁነት አስተዳዳሪ" ተብለው እንዲጠሩ የሚያስችል አፈጻጸም አሳይተዋል።
እንዲህ ያለ መሪ በአጠገባቸው ያላቸው ተማሪዎችም በእርግጥ እድለኞች ናቸው።
ማናዬ እውነቱ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
በኢትዮጵያ የስፖርት ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ ሊከፍት የሚችል የመጀመሪያው አገር አቀፍ የስፖርት ኤግዚቢሽን ሊካሄድ ነው
በኢትዮጵያ የስፖርት ዘርፍ ታሪክ አዲስ የኢንዱስትሪ ዕንቅስቃሴ ለመጀመር እና ስፖርትን ከመዝናኛነት ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ምንጭነት ለማሸጋገር ያለመ ታላቅ አገር አቀፍ የስፖርት ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ።
ይህንን በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን ታላቅ ኹነት ያዘጋጁት አዱሊያን ማስታወቂያ እና ዳይመንድ ማርኬቲንግ ኤንድ ኮሚኒኬሽን ሲሆኑ፣ ዝግጅቱ የኢትዮጵያን ስፖርት ከባሕላዊ የሩጫ እና የእግር ኳስ ማዕቀፍ አውጥቶ ወደ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም፣ የንግድ ትስስር እና የኢንዱስትሪ ምርታማነት የሚያሸጋግር የለውጥ ምዕራፍ እንደሚሆን አዘጋጆቹ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
ይህ አውደ ርዕይ እና አገራዊ መድረክ በርካታ ዘርፈ ብዙ ፋይዳዎችን ይዞ የሚቀርብ ሲሆን፣ የስፖርት ዕቃ አምራቾችን፣ አከፋፋዮችን፣ ስፖርተኞችን እና የስፖርት ማሕበራትን በአንድ መድረክ በማገናኘት የአገር ውስጥ ምርትን ማበረታታት እና የገበያ ትስስር መፍጠር፤ በዓለም ላይ ያሉ ዘመናዊ የስፖርት ስልጠና ቴክኖሎጂዎችን (Digital Sports Solutions)፣ የስፖርት ሕክምና፣ አመጋገብ እና ሳይንስ ላይ ያተኮሩ የውይይት መድረኮችን ለኢትዮጵያ ስፖርተኞችና አሰልጣኞች ማስተዋወቅ፤ ወጣቶች እና ቤተሰቦች በአካል ተገኝተው የተለያዩ የስፖርት አይነቶችን እንዲሞክሩ በማድረግ፣ በአካላዊ ብቃት፣ በእንቅስቃሴ እና በጤናማ የአኗኗር ዘይቤ ላይ ሰፊ ግንዛቤ መፍጠር እንዲሁም የስፖርት ዝግጅቶችን በንግድ መልክ በማደራጀት ለሀገር ውስጥ አምራቾች ሰፊ እድል መስጠት፤ ይህም የውጭ ምንዛሪ ወጪን በመቀነስ የአገር ውስጥ አቅምን ለመገንባት እና ለዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽዖ ይኖረዋል።
### ለሀገር የሚሰጠው ስልታዊ ጠቀሜታ
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በስፖርቱ መስክ የጎላ ዝና ያላት ቢሆንም፣ ይህንን እውቅና ወደ ስፖርት ኢንዱስትሪ ለመቀየር የሚያስችል የተቀናጀ የንግድ እና የልውውጥ መድረክ ክፍተት እንደነበረበት ይነገራል። ዳይመንድ ማርኬቲንግ እና አዱሊያን ማስታወቂያ ይህንን ክፍተት በመሙላት የኢትዮጵያን ስፖርት ከ"ሞያ" ወደ "ኢንዱስትሪ" ለማሸጋገር አቅኚ የለውጥ ስራ መጀመራቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም ዝግጅቱ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን (MDF-based) የኤግዚቢሽን ስታንዳርዶችን የሚጠቀም በመሆኑ፣ ለወደፊት በሀገሪቱ ለሚካሄዱ ስፖርታዊ ኹነቶች አዲስ የጥራት ደረጃ (Benchmark) ያስቀምጣል። ይህም ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ በስፖርት አስተናጋጅነት (Sports Event Hub) እንድትታወቅ በማድረግ ረገድ ለስፖርት ዲፕሎማሲው ትልቅ አጋዥ እንደሚሆን ታምኖበታል።
ኩባንያዎቹ ከዚህ ቀደም መሰል ዝግጅቶችን የማካሄድ ልምድ እንዳላቸው የገለጹ ሲሆን፣ ከአዲስ አበባ ወጣቶች ማሕበር ጋር በመተባበር "የአመለካከት እና አስተሳሰብ ለውጥ ኤግዚቢሽን" እንዲሁም ከአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር በጃን ሜዳ "የባሕል እና ስፖርት ፌስቲቫል" በተሳካ ሁኔታ ማከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ለተሳታፊዎች እና ለጎብኚዎች ደህንነት ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን፣ እያንዳንዱ የኤግዚቢሽን ቦታ (Zone) በዓለም አቀፍ የደሕንነት መመዘኛዎች መሰረት እንደሚዋቀር ተገልጿል። ለዚህም ይረዳ ዘንድ ከፌዴሬሽኖች፣ ከጤና ባለሞያዎች እና ከሚመለከታቸው የደህንነት አካላት ጋር በቅርበት በመስራት ላይ መሆናቸውንና የህክምና እና የድንገተኛ አደጋ ዝግጅቶች በተሟላ ሁኔታ እንደሚቀርቡ አዘጋጆቹ አረጋግጠዋል።
ይህ አገር አቀፍ የስፖርት ኤግዚቢሽን የአንድ ጊዜ ክስተት ብቻ ሆኖ እንደማይቀረና ዋና ዓላማው በየዓመቱ የሚካሄድ ብሔራዊ የስፖርት ክብረ በዓል (Annual Sports Exhibition) ማድረግ መሆኑ ተገልጿል። የዘንድሮውን የመጀመሪያ ዝግጅት ስኬት እንደ ግብዓት በመጠቀም፣ በቀጣይ ዓመታት የክልል እና የዓለም አቀፍ ተሳታፊዎችን በማካተት ዝግጅቱን ይበልጥ ለማስፋት ታቅዷል።
በኢትዮጵያ የስፖርት ዘርፍ ታሪክ አዲስ የኢንዱስትሪ ዕንቅስቃሴ ለመጀመር እና ስፖርትን ከመዝናኛነት ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ምንጭነት ለማሸጋገር ያለመ ታላቅ አገር አቀፍ የስፖርት ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ።
ይህንን በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን ታላቅ ኹነት ያዘጋጁት አዱሊያን ማስታወቂያ እና ዳይመንድ ማርኬቲንግ ኤንድ ኮሚኒኬሽን ሲሆኑ፣ ዝግጅቱ የኢትዮጵያን ስፖርት ከባሕላዊ የሩጫ እና የእግር ኳስ ማዕቀፍ አውጥቶ ወደ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም፣ የንግድ ትስስር እና የኢንዱስትሪ ምርታማነት የሚያሸጋግር የለውጥ ምዕራፍ እንደሚሆን አዘጋጆቹ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
ይህ አውደ ርዕይ እና አገራዊ መድረክ በርካታ ዘርፈ ብዙ ፋይዳዎችን ይዞ የሚቀርብ ሲሆን፣ የስፖርት ዕቃ አምራቾችን፣ አከፋፋዮችን፣ ስፖርተኞችን እና የስፖርት ማሕበራትን በአንድ መድረክ በማገናኘት የአገር ውስጥ ምርትን ማበረታታት እና የገበያ ትስስር መፍጠር፤ በዓለም ላይ ያሉ ዘመናዊ የስፖርት ስልጠና ቴክኖሎጂዎችን (Digital Sports Solutions)፣ የስፖርት ሕክምና፣ አመጋገብ እና ሳይንስ ላይ ያተኮሩ የውይይት መድረኮችን ለኢትዮጵያ ስፖርተኞችና አሰልጣኞች ማስተዋወቅ፤ ወጣቶች እና ቤተሰቦች በአካል ተገኝተው የተለያዩ የስፖርት አይነቶችን እንዲሞክሩ በማድረግ፣ በአካላዊ ብቃት፣ በእንቅስቃሴ እና በጤናማ የአኗኗር ዘይቤ ላይ ሰፊ ግንዛቤ መፍጠር እንዲሁም የስፖርት ዝግጅቶችን በንግድ መልክ በማደራጀት ለሀገር ውስጥ አምራቾች ሰፊ እድል መስጠት፤ ይህም የውጭ ምንዛሪ ወጪን በመቀነስ የአገር ውስጥ አቅምን ለመገንባት እና ለዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽዖ ይኖረዋል።
### ለሀገር የሚሰጠው ስልታዊ ጠቀሜታ
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በስፖርቱ መስክ የጎላ ዝና ያላት ቢሆንም፣ ይህንን እውቅና ወደ ስፖርት ኢንዱስትሪ ለመቀየር የሚያስችል የተቀናጀ የንግድ እና የልውውጥ መድረክ ክፍተት እንደነበረበት ይነገራል። ዳይመንድ ማርኬቲንግ እና አዱሊያን ማስታወቂያ ይህንን ክፍተት በመሙላት የኢትዮጵያን ስፖርት ከ"ሞያ" ወደ "ኢንዱስትሪ" ለማሸጋገር አቅኚ የለውጥ ስራ መጀመራቸውን ገልጸዋል።
በተጨማሪም ዝግጅቱ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን (MDF-based) የኤግዚቢሽን ስታንዳርዶችን የሚጠቀም በመሆኑ፣ ለወደፊት በሀገሪቱ ለሚካሄዱ ስፖርታዊ ኹነቶች አዲስ የጥራት ደረጃ (Benchmark) ያስቀምጣል። ይህም ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ በስፖርት አስተናጋጅነት (Sports Event Hub) እንድትታወቅ በማድረግ ረገድ ለስፖርት ዲፕሎማሲው ትልቅ አጋዥ እንደሚሆን ታምኖበታል።
ኩባንያዎቹ ከዚህ ቀደም መሰል ዝግጅቶችን የማካሄድ ልምድ እንዳላቸው የገለጹ ሲሆን፣ ከአዲስ አበባ ወጣቶች ማሕበር ጋር በመተባበር "የአመለካከት እና አስተሳሰብ ለውጥ ኤግዚቢሽን" እንዲሁም ከአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር በጃን ሜዳ "የባሕል እና ስፖርት ፌስቲቫል" በተሳካ ሁኔታ ማከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ለተሳታፊዎች እና ለጎብኚዎች ደህንነት ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን፣ እያንዳንዱ የኤግዚቢሽን ቦታ (Zone) በዓለም አቀፍ የደሕንነት መመዘኛዎች መሰረት እንደሚዋቀር ተገልጿል። ለዚህም ይረዳ ዘንድ ከፌዴሬሽኖች፣ ከጤና ባለሞያዎች እና ከሚመለከታቸው የደህንነት አካላት ጋር በቅርበት በመስራት ላይ መሆናቸውንና የህክምና እና የድንገተኛ አደጋ ዝግጅቶች በተሟላ ሁኔታ እንደሚቀርቡ አዘጋጆቹ አረጋግጠዋል።
ይህ አገር አቀፍ የስፖርት ኤግዚቢሽን የአንድ ጊዜ ክስተት ብቻ ሆኖ እንደማይቀረና ዋና ዓላማው በየዓመቱ የሚካሄድ ብሔራዊ የስፖርት ክብረ በዓል (Annual Sports Exhibition) ማድረግ መሆኑ ተገልጿል። የዘንድሮውን የመጀመሪያ ዝግጅት ስኬት እንደ ግብዓት በመጠቀም፣ በቀጣይ ዓመታት የክልል እና የዓለም አቀፍ ተሳታፊዎችን በማካተት ዝግጅቱን ይበልጥ ለማስፋት ታቅዷል።
2 months ago
"ለ60 አመታት የታማኝነት ጉዞ በጋራ እንሩጥ"
የቤተሰብ፣ የአንድነት ሩጫ!
የኮሜርሺያል ኖሚኒስ ቤተሰቦች፣ ክቡራን ደንበኞቻችን እና ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት "ለ60 አመታት የታማኝነት ጉዞ በጋራ እንሩጥ" የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 አ.ም ይካሄዳል።
60 አመታትን በታማኝነት ያገለገለው ኮሜርሺያል ኖሚኒስ፣ በደንበኞቹ፣ በእህት ተቋማቱ ፣ በሰራተኞቹ እና በመላው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ማህበረሰብ መካካል ይበልጥ መቀራረብን ለመፍጠር እና ቤተሰባዊ አንድነትን ለማጠናከር በሚረዳው የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ እንድትሳተፉ በአክብሮት ጋብዘነዎታል።
ቲ-ሸርቶቹን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መስሪያ ቤት እና አዲስ አበባ በሚገኙ የኮሜርሺያል ቅርንጫፎች ያገኛሉ፡፡
ዋናው መ/ቤት ----------------ስ.ቁ 09 32 15 13 85
መገናኛ ቅርንጫፍ-------------ስ.ቁ 09 13 59 78 11
ቦሌ ቅርንጫፍ-----------------ስ.ቁ 09 13 07 67 12
አራዳ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 21 85 39 30
ሳሪስ ቅርንጫፍ----------------ስ.ቁ 09 12 08 22 57
የካ ቅርንጫፍ------------------ስ.ቁ 09 10 16 36 06
መርካቶ ቅርንጫፍ------------ስ.ቁ 09 51 10 46 12
ልደታ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 13 61 23 95
ኮልፌ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 11 91 76 47
ቂርቆስ ቅርንጫፍ--------------ስ.ቁ 09 11 82 75 69
ቃሊቲ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 31 27 27 27
የአንድ ቲ-ሸርት ዋጋ 500 ብር ሲሆን ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) እና በሲቢኢ ብር መክፈል ይቻላል፡፡
የሩጫው መስመር፡- መነሻውን ከአትላስ መኪና መኪና ማቆሚያ አድርጎ ወደ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን አደባባይ ሳይደርስ ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል በመመለስ በቦሌ መድሃኔዓለም ቤተክርስቲያን፣ በሸገር ህንጻ አልፎ መድረሻውን አትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል፡፡
የሩጫው መርሀግብር የሚጀምረው ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በ6630 ነጻ የስልክ ጥሪ
ወይም በ 0932151385 እና በ0904032498 ደውለው ማግኘት ይችላሉ
የቤተሰብ፣ የአንድነት ሩጫ!
የኮሜርሺያል ኖሚኒስ ቤተሰቦች፣ ክቡራን ደንበኞቻችን እና ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት "ለ60 አመታት የታማኝነት ጉዞ በጋራ እንሩጥ" የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 አ.ም ይካሄዳል።
60 አመታትን በታማኝነት ያገለገለው ኮሜርሺያል ኖሚኒስ፣ በደንበኞቹ፣ በእህት ተቋማቱ ፣ በሰራተኞቹ እና በመላው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ማህበረሰብ መካካል ይበልጥ መቀራረብን ለመፍጠር እና ቤተሰባዊ አንድነትን ለማጠናከር በሚረዳው የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ እንድትሳተፉ በአክብሮት ጋብዘነዎታል።
ቲ-ሸርቶቹን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መስሪያ ቤት እና አዲስ አበባ በሚገኙ የኮሜርሺያል ቅርንጫፎች ያገኛሉ፡፡
ዋናው መ/ቤት ----------------ስ.ቁ 09 32 15 13 85
መገናኛ ቅርንጫፍ-------------ስ.ቁ 09 13 59 78 11
ቦሌ ቅርንጫፍ-----------------ስ.ቁ 09 13 07 67 12
አራዳ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 21 85 39 30
ሳሪስ ቅርንጫፍ----------------ስ.ቁ 09 12 08 22 57
የካ ቅርንጫፍ------------------ስ.ቁ 09 10 16 36 06
መርካቶ ቅርንጫፍ------------ስ.ቁ 09 51 10 46 12
ልደታ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 13 61 23 95
ኮልፌ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 11 91 76 47
ቂርቆስ ቅርንጫፍ--------------ስ.ቁ 09 11 82 75 69
ቃሊቲ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 31 27 27 27
የአንድ ቲ-ሸርት ዋጋ 500 ብር ሲሆን ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) እና በሲቢኢ ብር መክፈል ይቻላል፡፡
የሩጫው መስመር፡- መነሻውን ከአትላስ መኪና መኪና ማቆሚያ አድርጎ ወደ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን አደባባይ ሳይደርስ ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል በመመለስ በቦሌ መድሃኔዓለም ቤተክርስቲያን፣ በሸገር ህንጻ አልፎ መድረሻውን አትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል፡፡
የሩጫው መርሀግብር የሚጀምረው ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በ6630 ነጻ የስልክ ጥሪ
ወይም በ 0932151385 እና በ0904032498 ደውለው ማግኘት ይችላሉ
2 months ago
Watch an Ethiopian movie in London.
Ewir Amora Kelabi will be screened on Sunday 14 June, 2026, at Rich Mix Cinema, London.
In Amharic with English subtitles.
Zekarias's true story as a refugge trying to make it to Canada reflects the sacrifices millions of people around the world pay to lead a better life.
The event will start at 3:00 pm, and you can book your seats here 👇
https://richmix.org.uk/?s=...
Cinema Address
https://share.google/qpElA...
2 months ago
የስልሳ ዓመታት የታማኝነት ጉዞን የሚዘክር የቤተሰብ እና የአንድነት የጎዳና ላይ ሩጫ ሊካሄድ ነው
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
Celebrating 20 remarkable years in Belgium! Ethiopian Airlines' Belgium service 20th anniversary has been warmly commemorated with H.E. Ambassador Eshete Tilahun, Ethiopian Ambassador to the BENELUX countries and European Union Institutions, and Mr. Lemma Yadecha, Group Chief Commercial Officer gracing the event in Brussels. #flyethiopian
Sponsored by
Surafel
2 months ago
Celebrating 20 remarkable years in Belgium! Ethiopian Airlines' Belgium service 20th anniversary has been warmly commemorated with H.E. Ambassador Eshete Tilahun, Ethiopian Ambassador to the BENELUX countries and European Union Institutions, and Mr. Lemma Yadecha, Group Chief Commercial Officer gracing the event in Brussels. #flyethiopian
2 months ago
የንግድ ድንበሮችን በመሻገር የአፍሪካን ገበያ ይቆጣጠሩ!
የኢትዮጵያን የቢዝነስ መሪዎች፣ ሥራ አስኪያጆች እና ባለሀብቶች ከሩዋንዳ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ጋር የሚያገናኘው ታላቁ የኢትዮጵያ - ሩዋንዳ ቢዝነስ ፎረም 2026 ምዝገባ ጀምሯል። ይህ የ4 ቀናት የቢዝነስ ጉዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እና አዲስ የኢንቨስትመንት አድማስ ለመክፈት ታስቦ የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነው።
በፎረሙ ላይ በመሳተፍዎ ምን ያተርፋሉ?
• 🤝 አስቀድመው የተመቻቹ እና ያተኮሩ የB2B (የንግድ ለንግድ) ስብሰባዎች
• 🎯 ከታዋቂ ባለሀብቶች እና ዋና የንግድ ውሳኔ ሰጪዎች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት
• 📈 ወደ ሩዋንዳ ገበያ በምቾት ለመግባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ድጋፍ እና የተግባር የመስክ ምልከታ (Site Visits)
•በዛውም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሩዋንዳ ኤግዚቢሽን ላይ ይሳተፋሉ
ዋና ዋና የትኩረት ዘርፎች፦
ግብርና ማቀነባበሪያ (Agro-Processing) | ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን | ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ | አይሲቲ እና ኢኖቬሽን | ማኑፋክቸሪንግ (ማምረቻ ዘርፍ)
📅 ቀን፦ hamele 21-24፣ 2018 ዓ.ም (july 28–31, 2026)
📍 ቦታ፦ ኪጋሊ ፣ ሩዋንዳ (Kigali, Rwanda)
⏱️ ቆይታ፦ 4 ቀናት የንግድ ተልዕኮ
የመቀመጫዎች ብዛት በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ ቁጥር፦ +251 911874859/0913174052
📧 ኢሜይል፦ infoalohavistaevents.com
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.alohavistaevents.com
በኢትዮጵያ የፌዴራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ (ኪጋሊ) እና በሩዋንዳ ልማት ቦርድ (RDB) ትብብር የተዘጋጀ።
የኢትዮጵያን የቢዝነስ መሪዎች፣ ሥራ አስኪያጆች እና ባለሀብቶች ከሩዋንዳ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ጋር የሚያገናኘው ታላቁ የኢትዮጵያ - ሩዋንዳ ቢዝነስ ፎረም 2026 ምዝገባ ጀምሯል። ይህ የ4 ቀናት የቢዝነስ ጉዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እና አዲስ የኢንቨስትመንት አድማስ ለመክፈት ታስቦ የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነው።
በፎረሙ ላይ በመሳተፍዎ ምን ያተርፋሉ?
• 🤝 አስቀድመው የተመቻቹ እና ያተኮሩ የB2B (የንግድ ለንግድ) ስብሰባዎች
• 🎯 ከታዋቂ ባለሀብቶች እና ዋና የንግድ ውሳኔ ሰጪዎች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት
• 📈 ወደ ሩዋንዳ ገበያ በምቾት ለመግባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ድጋፍ እና የተግባር የመስክ ምልከታ (Site Visits)
•በዛውም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሩዋንዳ ኤግዚቢሽን ላይ ይሳተፋሉ
ዋና ዋና የትኩረት ዘርፎች፦
ግብርና ማቀነባበሪያ (Agro-Processing) | ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን | ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ | አይሲቲ እና ኢኖቬሽን | ማኑፋክቸሪንግ (ማምረቻ ዘርፍ)
📅 ቀን፦ hamele 21-24፣ 2018 ዓ.ም (july 28–31, 2026)
📍 ቦታ፦ ኪጋሊ ፣ ሩዋንዳ (Kigali, Rwanda)
⏱️ ቆይታ፦ 4 ቀናት የንግድ ተልዕኮ
የመቀመጫዎች ብዛት በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ ቁጥር፦ +251 911874859/0913174052
📧 ኢሜይል፦ infoalohavistaevents.com
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.alohavistaevents.com
በኢትዮጵያ የፌዴራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ (ኪጋሊ) እና በሩዋንዳ ልማት ቦርድ (RDB) ትብብር የተዘጋጀ።
2 months ago
ከኢትዮጵያ እስከ አውሮፓዊቷ ማድሪድ ከተማ፦ ለሪል እስቴትና ለግንባታ ዘርፍ አዲስ የትብብር ምዕራፍ
በኢትዮጵያ የሪል እስቴት፣ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን በተለያዩ ኢቨንቶች፣ ኤግዚቢሽኖች እና አዋርድ ፕሮግራሞች በማገልገል የሚታወቀው አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር፣ ከስፔን ማድሪድ የሚገኘውና የታዋቂውን SIMA Home Expo ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የሪል እስቴት ኢቨንቶችን ከሚያዘጋጀው Planner Exhibitions ጋር ለትብብር ውይይት ወደ ስፔን ሊያቀና ነው።
ግብዣው የቀረበው በኢትዮጵያ በሚካሄደው ኢትዮ ሪል እስቴት አዋርድ እንዲሁም በቀጣይ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን፣ ኮንፈረንሶችን፣ ኤግዚቢሽኖችን እና የእውቀት ልውውጥ መድረኮችን በጋራ ለማስፋፋት በሚያስችሉ ሀሳቦች ላይ ለመመካከር ነው።
አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘርም ይህንን ግብዣ ከተቋማዊ ትብብር በላይ፣ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ የሪል እስቴትና የግንባታ ዘርፍ አዳዲስ ዕድሎችን የሚከፍት አጋጣሚ በመሆኑ በበጎ መንፈስ ተቀብሎታል።
በተጨማሪም መንግስት የከፈተውን የሪል እስቴት የኢንቨስትመንት እድል በመጠቀም አውሮፓውያን የሪል እስቴት ኢንቨስተሮችን ወደ ኢትዮጵያ ለመሳብ እና ከአገር ውስጥ ተዋናዮች ጋር የሚያገናኙ የትብብር መድረኮችን ለመፍጠርም ውይይቶች ይደረጋሉ።
ይህ ውይይት በቀጣይ የአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ትስስሮችን ለማጠናከር፣ የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ገበያ ለዓለም አቀፍ ተዋናዮች ለማስተዋወቅ እና በአፍሪካ የቤት ልማት ዘርፍ ዘላቂ እድገትን ለማበረታታት ጠቃሚ መሠረት ይጥላል ተብሎ ይጠበቃል።
planner exhibitionsArkievent organizers
በኢትዮጵያ የሪል እስቴት፣ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን በተለያዩ ኢቨንቶች፣ ኤግዚቢሽኖች እና አዋርድ ፕሮግራሞች በማገልገል የሚታወቀው አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር፣ ከስፔን ማድሪድ የሚገኘውና የታዋቂውን SIMA Home Expo ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የሪል እስቴት ኢቨንቶችን ከሚያዘጋጀው Planner Exhibitions ጋር ለትብብር ውይይት ወደ ስፔን ሊያቀና ነው።
ግብዣው የቀረበው በኢትዮጵያ በሚካሄደው ኢትዮ ሪል እስቴት አዋርድ እንዲሁም በቀጣይ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን፣ ኮንፈረንሶችን፣ ኤግዚቢሽኖችን እና የእውቀት ልውውጥ መድረኮችን በጋራ ለማስፋፋት በሚያስችሉ ሀሳቦች ላይ ለመመካከር ነው።
አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘርም ይህንን ግብዣ ከተቋማዊ ትብብር በላይ፣ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ የሪል እስቴትና የግንባታ ዘርፍ አዳዲስ ዕድሎችን የሚከፍት አጋጣሚ በመሆኑ በበጎ መንፈስ ተቀብሎታል።
በተጨማሪም መንግስት የከፈተውን የሪል እስቴት የኢንቨስትመንት እድል በመጠቀም አውሮፓውያን የሪል እስቴት ኢንቨስተሮችን ወደ ኢትዮጵያ ለመሳብ እና ከአገር ውስጥ ተዋናዮች ጋር የሚያገናኙ የትብብር መድረኮችን ለመፍጠርም ውይይቶች ይደረጋሉ።
ይህ ውይይት በቀጣይ የአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ትስስሮችን ለማጠናከር፣ የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ገበያ ለዓለም አቀፍ ተዋናዮች ለማስተዋወቅ እና በአፍሪካ የቤት ልማት ዘርፍ ዘላቂ እድገትን ለማበረታታት ጠቃሚ መሠረት ይጥላል ተብሎ ይጠበቃል።
planner exhibitionsArkievent organizers
2 months ago
✨ Makeup by TIYO ✨
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
2 months ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
Comments