22 hours ago
ፊፋ የስፒድን ዜማ በአልበሙ አካተተ !
#ethiopia | እውቁ አሜሪካዊ ' ስትሪመር ' አይ ሾው ስፒድ ለ 2026 ዓለም ዋንጫ የራሱን ዜማ ይፋ አድርጎ ነበር።
ስፒድ ይፋ ያደረገው ዜማ ከፍተኛ ተቀባይነት ሲያገኝ ሲሆን በ ዩቲዩብ በርካታ ተመልካቾች ተመልክተውታል።
ፊፋ አሁን ላይ የስፒድን ዜማ በዓለም ዋንጫ አልበም ዝርዝር ውስጥ ማካተቱን አሳውቆታል።
ስፒድ ፊፋ በይፋ ማረጋገጫ እንደሰጠው በቀጥታ ስርጭት ለአድናቂዎቹ የፅሁፍ ማረጋገጫ መልዕክቱን አሳይቷል።
ዜማው ' Champions ' የሚል መጠርያ ያለው ሲሆን ዩቲዩብ ላይ 11 ሚልዮን እይታ አግኝቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #sport #ethiopia #getutemesgen #getu
#ethiopia | እውቁ አሜሪካዊ ' ስትሪመር ' አይ ሾው ስፒድ ለ 2026 ዓለም ዋንጫ የራሱን ዜማ ይፋ አድርጎ ነበር።
ስፒድ ይፋ ያደረገው ዜማ ከፍተኛ ተቀባይነት ሲያገኝ ሲሆን በ ዩቲዩብ በርካታ ተመልካቾች ተመልክተውታል።
ፊፋ አሁን ላይ የስፒድን ዜማ በዓለም ዋንጫ አልበም ዝርዝር ውስጥ ማካተቱን አሳውቆታል።
ስፒድ ፊፋ በይፋ ማረጋገጫ እንደሰጠው በቀጥታ ስርጭት ለአድናቂዎቹ የፅሁፍ ማረጋገጫ መልዕክቱን አሳይቷል።
ዜማው ' Champions ' የሚል መጠርያ ያለው ሲሆን ዩቲዩብ ላይ 11 ሚልዮን እይታ አግኝቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahethsport #sport #ethiopia #getutemesgen #getu
2 days ago
በአዲስ አበባ ስታዲየም :
የዊ ሻምፒዮንስ ( We Champions 2026 )
የስፖርት ፌስቲቫል እየተሰናዳ ነው
#ethiopia | የአርሰናል እግር ኳስ ክለብ ከ22 ዓመታት ረጅም የጥበቃ ጊዜ በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ማሸነፉን አስመልክቶ፣ ይህንን ታሪካዊ ድል ለማክበር የተሰናዳውና በሀገራችን የመጀመሪያው ግዙፍ የስፖርት መድረክ የሆነው የዊ ሻምፒዮንስ 2026 ( We Champions 2026 ) የእግር ኳስ ፌስቲቫል በመጪው ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ስታዲየም በታላቅ ድምቀት እንደሚከናወን ተጠቁሟል።
በጎርደን ኢንተርቴይመንት አዘጋጅነት ለሚቀርበው ለዚህ ትልቅ ሁነት አዋሽ ባንክ በአፕክስ ኖብል ፕሮግራሙ አማካኝነት ዋነኛ ስፖንሰር በመሆን ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
ይህ ልዩ መርሃ ግብር የስፖርቱን ፍቅር፣ ታማኝነትን፣ ባህልን፣ መዝናኛንና ስፖርታዊ እሴቶችን በአንድ ላይ በማስተሳሰር ከ30 ሺህ በላይ የእግር ኳስ አፍቃሪያንን፣ የዓለም አቀፍ ስፖርት ተዋናዮችንና እውቅ ባለሙያዎችን በአንድ መድረክ ላይ የሚሰበስብ ሀገራዊ ፋይዳ ያለው የደስታ መግለጫ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ዝግጅቱ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ በበለጠ ለማስተዋወቅ መልካም አጋጣሚን የሚፈጥር ሲሆን፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የስፖርት መገናኛ ብዙኃንንና የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችን ትኩረት በመሳብ የሀገሪቱን የቱሪዝም ፍሰት፣ የባህል ገጽታ እንዲሁም ትላልቅ ዓለም አቀፍ ኩነቶችን የማስተናገድ ብቃት በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳድግ ታምኖበታል።
በዕለቱ ከሚታደሙት የክብር እንግዶች መካከል የቀድሞው የአርሰናልና የቱኒዥያ ብሔራዊ ቡድን ተከላካይ ራዲ ጃይዲ የሚገኝበት ሲሆን፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተደራሽነትና ተፅዕኖ ካላቸው የእግር ኳስ ሚዲያ አንዱ የሆነው የኤኤፍቲቪ መስራቾችና ተወካዮችም በዝግጅቱ ላይ ለመሳተፍ ወደ አዲስ አበባ እንደሚመጡ መረጋገጡን በመግለጫው ላይ አስታውቀዋል።
ወደ ስታዲየም ለመግባት የሚያስችሉ የትኬት ሽያጮችን አስመልክቶ አዘጋጆቹ በሰጡት ማብራሪያ፣ መግቢያ ትኬቶችን ማግኘት የሚቻለው በአዋሽ ባንክ የአፕክስ ኖብል ፕሮግራም በኩል ብቻ መሆኑን ገልጸዋል።
የመዝናኛ ክፍሉን ይበልጥ ማራኪና ድምቅ ለማድረግ ከአስር በላይ ታዋቂና ወጣት የሙዚቃ አርቲስቶች የተጋበዙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ታደለ ሮባ፣ ልጅ ሚካኤል (ፋፍ)፣ ሳሚ ዳን፣ አስማማው እሸቱ፣ ራሄል ጌቱ፣ ሮማን ማይክ፣ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ ሚካ ያኖ፣ አማኑኤል የማነ፣ አዲስ ሙላት፣ እዩ ፀጋ እና ኩሉ ሱሌ ይገኙበታል።
የአዲስ አበባ ስታዲየም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ ለታዳሚዎች ክፍት የሚሆን በመሆኑ፣ ተመልካቾች በጊዜ በመገኘት ቦታቸውን እንዲይዙ አዘጋጆቹ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#wechampions2026 #arsenal #awashbank #apexnoble #gordonentertainment #aftv #radhijaidi #footballfestival #ethiopiantourism #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
የዊ ሻምፒዮንስ ( We Champions 2026 )
የስፖርት ፌስቲቫል እየተሰናዳ ነው
#ethiopia | የአርሰናል እግር ኳስ ክለብ ከ22 ዓመታት ረጅም የጥበቃ ጊዜ በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ማሸነፉን አስመልክቶ፣ ይህንን ታሪካዊ ድል ለማክበር የተሰናዳውና በሀገራችን የመጀመሪያው ግዙፍ የስፖርት መድረክ የሆነው የዊ ሻምፒዮንስ 2026 ( We Champions 2026 ) የእግር ኳስ ፌስቲቫል በመጪው ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ስታዲየም በታላቅ ድምቀት እንደሚከናወን ተጠቁሟል።
በጎርደን ኢንተርቴይመንት አዘጋጅነት ለሚቀርበው ለዚህ ትልቅ ሁነት አዋሽ ባንክ በአፕክስ ኖብል ፕሮግራሙ አማካኝነት ዋነኛ ስፖንሰር በመሆን ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
ይህ ልዩ መርሃ ግብር የስፖርቱን ፍቅር፣ ታማኝነትን፣ ባህልን፣ መዝናኛንና ስፖርታዊ እሴቶችን በአንድ ላይ በማስተሳሰር ከ30 ሺህ በላይ የእግር ኳስ አፍቃሪያንን፣ የዓለም አቀፍ ስፖርት ተዋናዮችንና እውቅ ባለሙያዎችን በአንድ መድረክ ላይ የሚሰበስብ ሀገራዊ ፋይዳ ያለው የደስታ መግለጫ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ዝግጅቱ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ በበለጠ ለማስተዋወቅ መልካም አጋጣሚን የሚፈጥር ሲሆን፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የስፖርት መገናኛ ብዙኃንንና የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችን ትኩረት በመሳብ የሀገሪቱን የቱሪዝም ፍሰት፣ የባህል ገጽታ እንዲሁም ትላልቅ ዓለም አቀፍ ኩነቶችን የማስተናገድ ብቃት በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሳድግ ታምኖበታል።
በዕለቱ ከሚታደሙት የክብር እንግዶች መካከል የቀድሞው የአርሰናልና የቱኒዥያ ብሔራዊ ቡድን ተከላካይ ራዲ ጃይዲ የሚገኝበት ሲሆን፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተደራሽነትና ተፅዕኖ ካላቸው የእግር ኳስ ሚዲያ አንዱ የሆነው የኤኤፍቲቪ መስራቾችና ተወካዮችም በዝግጅቱ ላይ ለመሳተፍ ወደ አዲስ አበባ እንደሚመጡ መረጋገጡን በመግለጫው ላይ አስታውቀዋል።
ወደ ስታዲየም ለመግባት የሚያስችሉ የትኬት ሽያጮችን አስመልክቶ አዘጋጆቹ በሰጡት ማብራሪያ፣ መግቢያ ትኬቶችን ማግኘት የሚቻለው በአዋሽ ባንክ የአፕክስ ኖብል ፕሮግራም በኩል ብቻ መሆኑን ገልጸዋል።
የመዝናኛ ክፍሉን ይበልጥ ማራኪና ድምቅ ለማድረግ ከአስር በላይ ታዋቂና ወጣት የሙዚቃ አርቲስቶች የተጋበዙ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ታደለ ሮባ፣ ልጅ ሚካኤል (ፋፍ)፣ ሳሚ ዳን፣ አስማማው እሸቱ፣ ራሄል ጌቱ፣ ሮማን ማይክ፣ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ ሚካ ያኖ፣ አማኑኤል የማነ፣ አዲስ ሙላት፣ እዩ ፀጋ እና ኩሉ ሱሌ ይገኙበታል።
የአዲስ አበባ ስታዲየም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ ለታዳሚዎች ክፍት የሚሆን በመሆኑ፣ ተመልካቾች በጊዜ በመገኘት ቦታቸውን እንዲይዙ አዘጋጆቹ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#wechampions2026 #arsenal #awashbank #apexnoble #gordonentertainment #aftv #radhijaidi #footballfestival #ethiopiantourism #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
የአርሰናል የፕሪሚየር ሊግ ድል በአዲስ አበባ "WE CHAMPIONS 2026" ታሪካዊ ፌስቲቫል ሊካሄድ ነው
#fastmereja | አርሰናል ከ22 ዓመታት በኋላ ያነሳውን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ለማክበር ግንቦት 29/2018 በአዲስ አበባ ስታዲየም ታሪካዊ የእግር ኳስና የመዝናኛ ፌስቲቫል ይካሄዳል። በቫርደስ ኢንተርቴይመንት የተዘጋጀውና በአዋሽ ባንክ (አዋሽብር ፕሮ) ዋና ስፖንሰርነት የሚከናወነው ይህ ዝግጅት፣ ከ30 ሺህ በላይ ታዳሚዎችን እና ዓለም አቀፍ እንግዶችን በአንድ ላይ ያሰባስባል።
ዝግጅቱ የክለቡን ድል ከመዘከር ባለፈ፣ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ዝግጅቶችን የማስተናገድ አቅሟን ለዓለም የምታሳይበት መድረክ እንደሚሆን ይጠበቃል። በስፍራውም ታዋቂ ድምፃውያን እና የስፖርት ቤተሰቦች ይታደማሉ።
በክስተቱ ላይ የቀድሞው የአርሰናል እና የኮትዲቯር ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ኢማኑኤል ኢቡዌ በልዩ እንግድነት ይገኛል። ከእርሱ በተጨማሪ በዓለም ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካላቸው የእግር ኳስ ሚዲያዎች አንዱ የሆነው AFTV ልዑካን ቡድን ወደ ኢትዮጵያ ይመጣል። በቡድኑ ውስጥ፡
ሊ ዳጅስ (Lee Judges) – አቅራቢ (ዩናይትድ ኪንግደም)
ሴሲል ጂ ቶማስ (Cecil Jee Thomas) – አቅራቢ (ዩናይትድ ኪንግደም)
ጀረሚ (Jeremy) – ዲጂታል ይዘት ፈጣሪ (ደቡብ አፍሪካ) ይገኙበታል።
በዚህ ዝግጀት ላይ ከ 10 በላይ የሆኑ እውቅ እና ወጣት ኢትዮጵያዊ ድምፃዊያን የሙዚቃ ስራቸው እንደሚያቀረቡ ተገልጾ ከነዚህም መካከል ታደለ ሮባ ፣ ልጅ ሚካኤል (ፋፍ) ፣ ሳሚ ዳን ፣ አስጌ ዴንዳሾ ፣ ራሄል ጌቱ ፣ ሮቤል ሚዲቅሳ ፣ ዮ ማሪዮስ ፣ ሚክ ዋን ፣ አማኑኤል የማነ ፣ አዲስ ሙላት እንዲሁም እውቁ የዳስሆል/የአፍሮቢትስ ሙዚቃ ተጫዋቹ ፍራንኪዬ ዲ እና ሌሎችም ድምፃዊያን የሙዚቃ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ::
የዝግጅቱ ብቸኛ የትኬት መሸጫ መድረክ "አዋሽብር ፕሮ" ነው። ደጋፊዎች ትኬታቸውን በሚከተሉት መንገዶች ማግኘት ይችላሉ፦
በአዋሽብር ፕሮ አፕሊኬሽን
በአዋሽ ባንክ ቅርንጫፎች (ከ1,000 በላይ ቅርንጫፎች)
በአዋሽ ብር ፕሮ ኤጀንቶች
በአዲስ አበባ ስታዲየም በተዘጋጁ ጊዜያዊ መሸጫ ጣቢያዎች (ከግንቦት 25 እስከ ግንቦት 29)
ከግዢው ጋር በተያያዘ፣ ትኬታቸውን በቅድሚያ ለሚገዙ ደጋፊዎች የ"WE CHAMPIONS 2026" ይፋዊ ማሊያ የማግኘት ዕድል ተመቻችቷል።
#fastmereja | አርሰናል ከ22 ዓመታት በኋላ ያነሳውን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ለማክበር ግንቦት 29/2018 በአዲስ አበባ ስታዲየም ታሪካዊ የእግር ኳስና የመዝናኛ ፌስቲቫል ይካሄዳል። በቫርደስ ኢንተርቴይመንት የተዘጋጀውና በአዋሽ ባንክ (አዋሽብር ፕሮ) ዋና ስፖንሰርነት የሚከናወነው ይህ ዝግጅት፣ ከ30 ሺህ በላይ ታዳሚዎችን እና ዓለም አቀፍ እንግዶችን በአንድ ላይ ያሰባስባል።
ዝግጅቱ የክለቡን ድል ከመዘከር ባለፈ፣ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ዝግጅቶችን የማስተናገድ አቅሟን ለዓለም የምታሳይበት መድረክ እንደሚሆን ይጠበቃል። በስፍራውም ታዋቂ ድምፃውያን እና የስፖርት ቤተሰቦች ይታደማሉ።
በክስተቱ ላይ የቀድሞው የአርሰናል እና የኮትዲቯር ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ኢማኑኤል ኢቡዌ በልዩ እንግድነት ይገኛል። ከእርሱ በተጨማሪ በዓለም ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካላቸው የእግር ኳስ ሚዲያዎች አንዱ የሆነው AFTV ልዑካን ቡድን ወደ ኢትዮጵያ ይመጣል። በቡድኑ ውስጥ፡
ሊ ዳጅስ (Lee Judges) – አቅራቢ (ዩናይትድ ኪንግደም)
ሴሲል ጂ ቶማስ (Cecil Jee Thomas) – አቅራቢ (ዩናይትድ ኪንግደም)
ጀረሚ (Jeremy) – ዲጂታል ይዘት ፈጣሪ (ደቡብ አፍሪካ) ይገኙበታል።
በዚህ ዝግጀት ላይ ከ 10 በላይ የሆኑ እውቅ እና ወጣት ኢትዮጵያዊ ድምፃዊያን የሙዚቃ ስራቸው እንደሚያቀረቡ ተገልጾ ከነዚህም መካከል ታደለ ሮባ ፣ ልጅ ሚካኤል (ፋፍ) ፣ ሳሚ ዳን ፣ አስጌ ዴንዳሾ ፣ ራሄል ጌቱ ፣ ሮቤል ሚዲቅሳ ፣ ዮ ማሪዮስ ፣ ሚክ ዋን ፣ አማኑኤል የማነ ፣ አዲስ ሙላት እንዲሁም እውቁ የዳስሆል/የአፍሮቢትስ ሙዚቃ ተጫዋቹ ፍራንኪዬ ዲ እና ሌሎችም ድምፃዊያን የሙዚቃ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ::
የዝግጅቱ ብቸኛ የትኬት መሸጫ መድረክ "አዋሽብር ፕሮ" ነው። ደጋፊዎች ትኬታቸውን በሚከተሉት መንገዶች ማግኘት ይችላሉ፦
በአዋሽብር ፕሮ አፕሊኬሽን
በአዋሽ ባንክ ቅርንጫፎች (ከ1,000 በላይ ቅርንጫፎች)
በአዋሽ ብር ፕሮ ኤጀንቶች
በአዲስ አበባ ስታዲየም በተዘጋጁ ጊዜያዊ መሸጫ ጣቢያዎች (ከግንቦት 25 እስከ ግንቦት 29)
ከግዢው ጋር በተያያዘ፣ ትኬታቸውን በቅድሚያ ለሚገዙ ደጋፊዎች የ"WE CHAMPIONS 2026" ይፋዊ ማሊያ የማግኘት ዕድል ተመቻችቷል።
4 days ago
ፔዤ ዳግም ሻምፒዮን
መድፉ በክብር ተሸንፏል ! OHO BIG GABI ...
እግር ኳስ ከቡዳፔስት በስሜት ሀዘንና ደስታ ቅፅበታዊ ልውውጦች መሃል ! Champions League Classic .
በኤፍሬም የማነ
#ethiopia | በእነዛ ሽርፍራፊ ሰከንዶች የፔናሊቲ ድራማ ራያ ኤዜን አዳነ ። ራያ አርሰናል አዳነ ። መድፉ ሞቶ ተነሳ ። የፔናሊቲው ድራማ ከቡዳፔስት ቀጠለ ። ከሜንዴዝ መሳት በኋላ ፔዤ ብልጫውን ወሰደ ። የመድፉ ለ120 ደቂቃ የዘለቀ የጀግንነት ተጋድሎ በBig Gabi አምስተኛዋ ወሳኝ ፔናሊቲ ላይ ተወሰነ ። መድፈኞቹ ተጨነቁ ። ዓለም በስሜት ከፍ ዝቅ አለ ። የመድፉ የድል አባት አርሴን ቬንገር ከማጋሊሽ ወሳኝ ፔናሊቲ ጋር በጭንቅ ታጥፈው ታዩ ። ንጉስ ኦነሪ በCBS ስቱዱዮ አርሰናል ከተባለ እናት ሀገሩ ጋር በስሜት ተንቆራጠጠ ። ማጋሊሽ በቀጥታ ፔናሊቲ ተመቶበት ካላዳነው የፔዤው በረኛ ሳፋኖቭ ተፈጠጠ ። ፀንቶ ለአርሰናል ድል ሲዋደቅ የዋለው ብራዚላዊ የመድፉ ግድግዳ ወሳኝ ፔናሊቲ በዛች አጋጣሚ ከቡዳፔስት ሰማይ ስር በረረች ። ፔዤ ሻምፒዮን ሆነ ። አርሰናል በጀግንነት ተዋድቆ ተሸነፈ ። እግር ኳስ ከቡዳፔስት በስሜት ሀዘንና ደስታ ቅፅበታዊ ልውውጦች ተሞላች ። የፀናው የመድፉ የድል ምኞት ትጋት በመጨረሻ ከብቃት ባሻገር እንደ ሎተሪም በሆነው ፔናሊቲ ታጠፈ ። አርሰናል ሁለት ወደ ፎሪና ሰማይ በለቀቃቸው ፔናሊቲዎች አማካኝነት የህይወት ዘመን ወደር አልባው የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ህልሙን ሳያሳካ ቀረ ። መድፉ በክብር ተሸነፈ ። መድፉ በክብር ተዋድቆ ተረታ ። ከፑሽካሽ አሬና እግር ኳስ በሁለቱ ኋያላን ፍጥጫ ለ120 ደቂቃ ዘልቆ ለፔናሊቲ በተዳረገ የህይወት ገፅ ተመሠለ ። ስሜት ከፍ አለ ። ተስፋ ነገሰ ። መውጣት መውረድ መውደቅ መነሳት ፀፀት ደስታ ቁጭት እንባ ከቡዳፔስት ተፈራረቁ ። ማግኘት ማጣት መሳት ማዳን በሚሊዮኖች ላይ በእነዛ የፔናሊቲ ቅፅበቶች ተፈራረቁ ። በመጨረሻም 120 ደቂቃዎች ተሻግሮ ለፔናሊቲ የደረሰው ድራማ ፓሬዚያኑን ዳግም አነገሰ ። አርሰናል በክብር እጅ የሰጠው አሳዛኙ ተሸናፊ ሆነ ። እግር ኳስ ኳስ ይዞ መሽከርከር ብቻ እንዳልሆነ መድፉ በፀና ተደናቂ የመከላከል ቅርፁ አረጋገጠ ።
በላቀ የጨዋታ ዝግጅነት የዳበረው በታክቲክ የታጠረው ትንቅንቅ የዘመናዊው እግር ኳስ ሁለት የእግር ኳስ ቀለሞችን አሳየ ። እግር ኳስ በመድፉ የመከላከል ከፍታ ውስጥ የፔዤ የማጥቃት አቅምን አፈዘዘ ። ፓሬዚያኑ ከመድፉ ካቴና ፊት ተቆልፈው ዋሉ ። ድራማ ከቡዳፔስት ክዋክብቶቹ ከሜዳው ለድል ተዋደቁ ። ከመድፉ ግድግዳ ፊት እንደወትሮው እንደልቡ መንፈላሰስ ለፓሬዚያኑ ብርቅም ሆነ ። የመድፉ ባስ ከፓሬዚያኑ ፊት ፀንቶ ቆመ ። አርቴታ ከመጀመሪያ ቋሚ አሰላለፉ አንስቶ የመረጠው የጨዋታ ስትራቴጂው በአግባቡ ሲያዋጣው ታየ ። የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን አውራ ጆዜን መሰለ ። አርሰናል የጣሊያንን አዙሪ ካቴናን አስናቀ ። ፔዤ እንደወትሮው መንቀሳቀስ ተሳነው ። ፓሬዚያኑ የአቻ ጎል ለማግኘት ያውም በፔናሊቲ 65 ደቂቃ ታተሩ ። የመድፉ የደረጀ የመከላከል ቅርፅ የፔዤ የማጥቃት ጥራትን ለአፋልጉኝ ማስታወቂያ አበቃ ። የመድፉ ካቴና ጀገነ ። የመጫወቺያ ቦታ የተነፈጉት የፔዤ ኮኮቦች እንደ ወትሮው ማንፀባረቅ ተሳናቸው ። ዘንድሮ ብቻ በቻምፒዮንስ ሊጉ 44 ጎል አዝንቦ ለቡዳፔስት ፍፃሜ የደረሰው ፔዤ ከመድፉ ግድግዳ ፊት ህይወት ከበደው ። ተጋጣሚዎቹ ላይ እንደ ልቡ በጎሎቹ የሚዘንጠው ፔዤ የአቻዋን ጎል በዴምቤሌ ፔናሊቲ አገኘ ። ፔዤ 75 በመቶ ኳስ ተቆጣጥሮ በዘለቀው ጨዋታ የመድፉ የዳበረ አጥርን መጣስም ተሳነው ። ለጨዋታው ቀልብ ገዢ ፉክክር የሚያዋጣውን የጨዋታ ቅኝት በቡድኑ ዓመቱን ሙሉ በነበረ ጥንካሬ ላይ ተመርኩዞ ተግባራዊ ያደረገው አርቴታ የፓሬዚያኑ የተለመደ ህበረ ትርዒትን አከሰመ ። ፔዤ 21 ወደ ጎል ሞክሮ 4 ብቻ ታርጌታቸውን የጠበቁ ሆኑ ። የመድፉ የፀና የLow Block ኮንክሪትን ጥሶ ማለፍ ለእነ ክቫራ ዴምቤሌ ዱዌ ብርቅ ሆነ ። ተቀይሮ የገባው ብራኮላ የተሻለ ራያን ቀረበ ። ያለ ኳስ ቁጥጥር ተጋጣሚው አርሰናል በጨዋታ መሃል ያለውን ጥንካሬ ከጨዋታው በፊትም የመሰከረው ሉዊስ ኤኔሪኬ ምርጡ ስብስቡ ከመድፉ ኮንክሪት ፊት ከመቼውም ግዜ በላይ የማጥቃት ሀሳቦች ተፋልሰው ታዩ ።
የተፈራው ክቫራ በማስኬራ ተቆለፈ ። ዱዌ ዴምቤሌ ፈዘዙ ። የፔዤ ፍሬ አልባ የኳስ ቁጥጥር ፉርሽ ሆነ ። መከላከል ጀገነ ። አርሰናል ፔዤን አሰረ ። ከሰሜን ለንደን ቡዳፔስት የደረሰው የመድፉ አውቶብስም በjose park the Bus ስታይል ሉዊስ ኤኔሪኬን አቁነጠነጠ ። የመድፉ እንደ አለት የጠነከሩ የፀኑ አጥሮች የሆኑት ማጋሊሽና ሳሊባ በራይስ እና ስኬሊ ሽፋን ለፓሬዚያኑ ፈተና ሆነ ። ጉዳት ያጋጠመው ሄንካፔ ቅያሪ ቀድሞ በጨረሰው አርቴታ እስከመጨረሻው በጀግንነት ተሰዋ ። እንደ ጨዋታ ዕቅዱ ጥሩ አጀማመሩ የመጨረሻዎቹ የጨዋታ ሂደቶች ላይ ጠንቃቃው አርቴታ በቁልፍ የጨዋታው ቅያሪ ውሳኔዎቹ ተፈተነ ። አርቴታ ከ120 ደቂቃ በኋላ ተጋድሎ በኋላ ከመጨረሻው የፔናሊቲ መቺ ምርጫ ውሳኔዎቹ የመዱፉ የክብር ሽንፈት አይረሴው ቁጭት ሆኑ ። ከፔናሊቲው ድራማ በፊት በተጨማሪው 30 ደቂቃ ዴክላን ራይስን ጨርቅ ያስጣለች ማይክ አርቴታን ያሳበደች የሜንዴዝ ማዱኬ ፋወል ከVAR የዳኛው ዕይታ መታለፍ ጋር ሌላው አነጋጋሪም ነበር ። ይህ የመድፉ አርሰናል ወርቃማው የውድድር ዓመት መልክ ነው ። ይህ የፓሬዚያኑ እንደ ልብ ከኳስ ጋር የሚፈነጩ ክዋክብቶችን ከጎሉ ፊት ቆልፎ የዋለው የመድፉ ካቴና ታላቁ ተጋድሎ ነው ። ይህ አርሰናል ወደ ፎሪ እና ወደ ሰማይ በላካቸው ሁለት ፔናሊቲዎች ፀፀት ታጅቦ በጀግንነት እስከ መጨረሻው ተዋድቆ እጅ የሰጠበት የመድፉ የህይወት ከፍታ ጉዞ አሳዛኙ ሌላኛው የቻምፒየንስ ሊግ ምሽት የክብር ገፁ ነው ። ፔዤ ሻምፒዮን ። ናስር አልከሊፋ የፔዤው ቢሊየነር አባት ሉዊስ ኤኔሪኬ ቀምሞ ባወቀረው ቡድናቸው እንደፎከሩት ሁለተኛውን የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ በተከታታይ ድል ነስተዋል ። የፈረንሳይ ሊግም ምስጋና ለፓሬዚያኑ እያለ በድጋሜ በትልቁ የክዋክብቶች መድረክ የቻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ላይ ዳግም ነግሷል ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
መድፉ በክብር ተሸንፏል ! OHO BIG GABI ...
እግር ኳስ ከቡዳፔስት በስሜት ሀዘንና ደስታ ቅፅበታዊ ልውውጦች መሃል ! Champions League Classic .
በኤፍሬም የማነ
#ethiopia | በእነዛ ሽርፍራፊ ሰከንዶች የፔናሊቲ ድራማ ራያ ኤዜን አዳነ ። ራያ አርሰናል አዳነ ። መድፉ ሞቶ ተነሳ ። የፔናሊቲው ድራማ ከቡዳፔስት ቀጠለ ። ከሜንዴዝ መሳት በኋላ ፔዤ ብልጫውን ወሰደ ። የመድፉ ለ120 ደቂቃ የዘለቀ የጀግንነት ተጋድሎ በBig Gabi አምስተኛዋ ወሳኝ ፔናሊቲ ላይ ተወሰነ ። መድፈኞቹ ተጨነቁ ። ዓለም በስሜት ከፍ ዝቅ አለ ። የመድፉ የድል አባት አርሴን ቬንገር ከማጋሊሽ ወሳኝ ፔናሊቲ ጋር በጭንቅ ታጥፈው ታዩ ። ንጉስ ኦነሪ በCBS ስቱዱዮ አርሰናል ከተባለ እናት ሀገሩ ጋር በስሜት ተንቆራጠጠ ። ማጋሊሽ በቀጥታ ፔናሊቲ ተመቶበት ካላዳነው የፔዤው በረኛ ሳፋኖቭ ተፈጠጠ ። ፀንቶ ለአርሰናል ድል ሲዋደቅ የዋለው ብራዚላዊ የመድፉ ግድግዳ ወሳኝ ፔናሊቲ በዛች አጋጣሚ ከቡዳፔስት ሰማይ ስር በረረች ። ፔዤ ሻምፒዮን ሆነ ። አርሰናል በጀግንነት ተዋድቆ ተሸነፈ ። እግር ኳስ ከቡዳፔስት በስሜት ሀዘንና ደስታ ቅፅበታዊ ልውውጦች ተሞላች ። የፀናው የመድፉ የድል ምኞት ትጋት በመጨረሻ ከብቃት ባሻገር እንደ ሎተሪም በሆነው ፔናሊቲ ታጠፈ ። አርሰናል ሁለት ወደ ፎሪና ሰማይ በለቀቃቸው ፔናሊቲዎች አማካኝነት የህይወት ዘመን ወደር አልባው የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ህልሙን ሳያሳካ ቀረ ። መድፉ በክብር ተሸነፈ ። መድፉ በክብር ተዋድቆ ተረታ ። ከፑሽካሽ አሬና እግር ኳስ በሁለቱ ኋያላን ፍጥጫ ለ120 ደቂቃ ዘልቆ ለፔናሊቲ በተዳረገ የህይወት ገፅ ተመሠለ ። ስሜት ከፍ አለ ። ተስፋ ነገሰ ። መውጣት መውረድ መውደቅ መነሳት ፀፀት ደስታ ቁጭት እንባ ከቡዳፔስት ተፈራረቁ ። ማግኘት ማጣት መሳት ማዳን በሚሊዮኖች ላይ በእነዛ የፔናሊቲ ቅፅበቶች ተፈራረቁ ። በመጨረሻም 120 ደቂቃዎች ተሻግሮ ለፔናሊቲ የደረሰው ድራማ ፓሬዚያኑን ዳግም አነገሰ ። አርሰናል በክብር እጅ የሰጠው አሳዛኙ ተሸናፊ ሆነ ። እግር ኳስ ኳስ ይዞ መሽከርከር ብቻ እንዳልሆነ መድፉ በፀና ተደናቂ የመከላከል ቅርፁ አረጋገጠ ።
በላቀ የጨዋታ ዝግጅነት የዳበረው በታክቲክ የታጠረው ትንቅንቅ የዘመናዊው እግር ኳስ ሁለት የእግር ኳስ ቀለሞችን አሳየ ። እግር ኳስ በመድፉ የመከላከል ከፍታ ውስጥ የፔዤ የማጥቃት አቅምን አፈዘዘ ። ፓሬዚያኑ ከመድፉ ካቴና ፊት ተቆልፈው ዋሉ ። ድራማ ከቡዳፔስት ክዋክብቶቹ ከሜዳው ለድል ተዋደቁ ። ከመድፉ ግድግዳ ፊት እንደወትሮው እንደልቡ መንፈላሰስ ለፓሬዚያኑ ብርቅም ሆነ ። የመድፉ ባስ ከፓሬዚያኑ ፊት ፀንቶ ቆመ ። አርቴታ ከመጀመሪያ ቋሚ አሰላለፉ አንስቶ የመረጠው የጨዋታ ስትራቴጂው በአግባቡ ሲያዋጣው ታየ ። የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን አውራ ጆዜን መሰለ ። አርሰናል የጣሊያንን አዙሪ ካቴናን አስናቀ ። ፔዤ እንደወትሮው መንቀሳቀስ ተሳነው ። ፓሬዚያኑ የአቻ ጎል ለማግኘት ያውም በፔናሊቲ 65 ደቂቃ ታተሩ ። የመድፉ የደረጀ የመከላከል ቅርፅ የፔዤ የማጥቃት ጥራትን ለአፋልጉኝ ማስታወቂያ አበቃ ። የመድፉ ካቴና ጀገነ ። የመጫወቺያ ቦታ የተነፈጉት የፔዤ ኮኮቦች እንደ ወትሮው ማንፀባረቅ ተሳናቸው ። ዘንድሮ ብቻ በቻምፒዮንስ ሊጉ 44 ጎል አዝንቦ ለቡዳፔስት ፍፃሜ የደረሰው ፔዤ ከመድፉ ግድግዳ ፊት ህይወት ከበደው ። ተጋጣሚዎቹ ላይ እንደ ልቡ በጎሎቹ የሚዘንጠው ፔዤ የአቻዋን ጎል በዴምቤሌ ፔናሊቲ አገኘ ። ፔዤ 75 በመቶ ኳስ ተቆጣጥሮ በዘለቀው ጨዋታ የመድፉ የዳበረ አጥርን መጣስም ተሳነው ። ለጨዋታው ቀልብ ገዢ ፉክክር የሚያዋጣውን የጨዋታ ቅኝት በቡድኑ ዓመቱን ሙሉ በነበረ ጥንካሬ ላይ ተመርኩዞ ተግባራዊ ያደረገው አርቴታ የፓሬዚያኑ የተለመደ ህበረ ትርዒትን አከሰመ ። ፔዤ 21 ወደ ጎል ሞክሮ 4 ብቻ ታርጌታቸውን የጠበቁ ሆኑ ። የመድፉ የፀና የLow Block ኮንክሪትን ጥሶ ማለፍ ለእነ ክቫራ ዴምቤሌ ዱዌ ብርቅ ሆነ ። ተቀይሮ የገባው ብራኮላ የተሻለ ራያን ቀረበ ። ያለ ኳስ ቁጥጥር ተጋጣሚው አርሰናል በጨዋታ መሃል ያለውን ጥንካሬ ከጨዋታው በፊትም የመሰከረው ሉዊስ ኤኔሪኬ ምርጡ ስብስቡ ከመድፉ ኮንክሪት ፊት ከመቼውም ግዜ በላይ የማጥቃት ሀሳቦች ተፋልሰው ታዩ ።
የተፈራው ክቫራ በማስኬራ ተቆለፈ ። ዱዌ ዴምቤሌ ፈዘዙ ። የፔዤ ፍሬ አልባ የኳስ ቁጥጥር ፉርሽ ሆነ ። መከላከል ጀገነ ። አርሰናል ፔዤን አሰረ ። ከሰሜን ለንደን ቡዳፔስት የደረሰው የመድፉ አውቶብስም በjose park the Bus ስታይል ሉዊስ ኤኔሪኬን አቁነጠነጠ ። የመድፉ እንደ አለት የጠነከሩ የፀኑ አጥሮች የሆኑት ማጋሊሽና ሳሊባ በራይስ እና ስኬሊ ሽፋን ለፓሬዚያኑ ፈተና ሆነ ። ጉዳት ያጋጠመው ሄንካፔ ቅያሪ ቀድሞ በጨረሰው አርቴታ እስከመጨረሻው በጀግንነት ተሰዋ ። እንደ ጨዋታ ዕቅዱ ጥሩ አጀማመሩ የመጨረሻዎቹ የጨዋታ ሂደቶች ላይ ጠንቃቃው አርቴታ በቁልፍ የጨዋታው ቅያሪ ውሳኔዎቹ ተፈተነ ። አርቴታ ከ120 ደቂቃ በኋላ ተጋድሎ በኋላ ከመጨረሻው የፔናሊቲ መቺ ምርጫ ውሳኔዎቹ የመዱፉ የክብር ሽንፈት አይረሴው ቁጭት ሆኑ ። ከፔናሊቲው ድራማ በፊት በተጨማሪው 30 ደቂቃ ዴክላን ራይስን ጨርቅ ያስጣለች ማይክ አርቴታን ያሳበደች የሜንዴዝ ማዱኬ ፋወል ከVAR የዳኛው ዕይታ መታለፍ ጋር ሌላው አነጋጋሪም ነበር ። ይህ የመድፉ አርሰናል ወርቃማው የውድድር ዓመት መልክ ነው ። ይህ የፓሬዚያኑ እንደ ልብ ከኳስ ጋር የሚፈነጩ ክዋክብቶችን ከጎሉ ፊት ቆልፎ የዋለው የመድፉ ካቴና ታላቁ ተጋድሎ ነው ። ይህ አርሰናል ወደ ፎሪ እና ወደ ሰማይ በላካቸው ሁለት ፔናሊቲዎች ፀፀት ታጅቦ በጀግንነት እስከ መጨረሻው ተዋድቆ እጅ የሰጠበት የመድፉ የህይወት ከፍታ ጉዞ አሳዛኙ ሌላኛው የቻምፒየንስ ሊግ ምሽት የክብር ገፁ ነው ። ፔዤ ሻምፒዮን ። ናስር አልከሊፋ የፔዤው ቢሊየነር አባት ሉዊስ ኤኔሪኬ ቀምሞ ባወቀረው ቡድናቸው እንደፎከሩት ሁለተኛውን የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ በተከታታይ ድል ነስተዋል ። የፈረንሳይ ሊግም ምስጋና ለፓሬዚያኑ እያለ በድጋሜ በትልቁ የክዋክብቶች መድረክ የቻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ላይ ዳግም ነግሷል ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
11 days ago
በሚኒያፖሊስ፣ ሚኒሶታ ኢትዮጵያውያን የአርሰናል ደጋፊዎች ዳውንታውንን እየቀወጡት ነው #arsenalfans #arsenal #arsenalfansmn #champions #minnesota
Sponsored by
Surafel
11 days ago
በላስቬጋስ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎች እየቀወጡት ነው #arsenalfansinlasvegas #arsenalfans #champions #arsenal #champions
11 days ago
መድፈኞቹ የክብር ዋንጫቸውን ዛሬ ያነሳሉ፤ ሻምፒዮኑ አርሰናል ወደ ክሪስታል ፓላስ ሜዳ ያቀናል
***********************
መድፈኞቹ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን በበላይነት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ፣ የድል ምልክት የሆነውን የሊጉን ባለወርቅ ዋንጫ ዛሬ በደመቀ ሁኔታ ይረከባሉ።
አርሰናል የሊጉን ዋንጫ አስቀድሞ ማረጋገጥ ቢችልም፣ የስኬቱ መሀንዲስ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ትኩረት ግን አሁንም ጨዋታው ላይ ብቻ በመሆኑ ቡድኑ ዛሬ ወደ ሴልኸርስት ፓርክ አቅንቶ ከክሪስታል ፓላስ ጋር ምሽት 12:00 ሰዓት ላይ ፍልሚያውን ያደርጋል።
ተጫዋቾቹን በስታዲየም በአካል ለማየት በጉጉት ለሚጠብቁ ደጋፊዎች ዛሬ ሜዳው በደስታ ማዕበል እንደሚሞላ ይጠበቃል።
የቡድኑ የልብ ትርታ የሆነው ጠንካራው ተከላካይ ዊሊያም ሳሊባ ስለ አስደናቂው ስኬት ሲናገር፣ ከመጋቢት ወር ጀምሮ እንደሚያሸንፉ ይሰማው እንደነበርና በተለይም ከኤቨርተን ጨዋታ በኋላ ነገሩ ፍንትው ብሎ እንደታየው ገልጿል።
ሳሊባ አክሎም “አሁን እኛ ሻምፒዮኖች ነን፤ ቀጣዩ ኢላማችን ደግሞ ፒኤስጂን አሸንፈን ታሪክ መስራት ነው” በማለት ቡድኑ ለአውሮፓ መድረክ ያለውን ከፍተኛ መነሳሳትና መተማመን ለደጋፊዎቹ አብስሯል።
የመድፈኞቹ ስኬት ከተቀናቃኞቻቸው ዘንድም ትልቅ አድናቆትን እያስገኘ ይገኛል። የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ለአርሰናል ያላቸውን ክብር ሲገልጹ፣ በእንግሊዝ ሊግ ማሸነፍ እጅግ ከባድ መሆኑን ጠቅሰው አርሰናል ድንቅ ስራ መሥራቱን መስክረዋል።
#arsenal #champions #premierleague #arteta #saliba #coyg
***********************
መድፈኞቹ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን በበላይነት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ፣ የድል ምልክት የሆነውን የሊጉን ባለወርቅ ዋንጫ ዛሬ በደመቀ ሁኔታ ይረከባሉ።
አርሰናል የሊጉን ዋንጫ አስቀድሞ ማረጋገጥ ቢችልም፣ የስኬቱ መሀንዲስ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ትኩረት ግን አሁንም ጨዋታው ላይ ብቻ በመሆኑ ቡድኑ ዛሬ ወደ ሴልኸርስት ፓርክ አቅንቶ ከክሪስታል ፓላስ ጋር ምሽት 12:00 ሰዓት ላይ ፍልሚያውን ያደርጋል።
ተጫዋቾቹን በስታዲየም በአካል ለማየት በጉጉት ለሚጠብቁ ደጋፊዎች ዛሬ ሜዳው በደስታ ማዕበል እንደሚሞላ ይጠበቃል።
የቡድኑ የልብ ትርታ የሆነው ጠንካራው ተከላካይ ዊሊያም ሳሊባ ስለ አስደናቂው ስኬት ሲናገር፣ ከመጋቢት ወር ጀምሮ እንደሚያሸንፉ ይሰማው እንደነበርና በተለይም ከኤቨርተን ጨዋታ በኋላ ነገሩ ፍንትው ብሎ እንደታየው ገልጿል።
ሳሊባ አክሎም “አሁን እኛ ሻምፒዮኖች ነን፤ ቀጣዩ ኢላማችን ደግሞ ፒኤስጂን አሸንፈን ታሪክ መስራት ነው” በማለት ቡድኑ ለአውሮፓ መድረክ ያለውን ከፍተኛ መነሳሳትና መተማመን ለደጋፊዎቹ አብስሯል።
የመድፈኞቹ ስኬት ከተቀናቃኞቻቸው ዘንድም ትልቅ አድናቆትን እያስገኘ ይገኛል። የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ለአርሰናል ያላቸውን ክብር ሲገልጹ፣ በእንግሊዝ ሊግ ማሸነፍ እጅግ ከባድ መሆኑን ጠቅሰው አርሰናል ድንቅ ስራ መሥራቱን መስክረዋል።
#arsenal #champions #premierleague #arteta #saliba #coyg
11 days ago
u12e8u12a0u122du1230u1293u120d u12e8u12f5u120d u1240u1295 u12a5u1293 u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263 u1308u122du1302 u12a0u12abu1263u1262 u12ebu1208u12cd u126bu12edu1265 #arsenal #champions #addisababa #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የአርሰናል የድል ቀን እና አዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ ያለው ቫይብ #arsenal #champions #addisababa #ethiopia
15 days ago
ሳሚ ዳን ለአርሰናል የድል ዜማ እያዘጋጀ ነው
#ethiopia | የቀድሞው የለንደኑ ክለብ አርሰናል ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫን ማንሳቱን ተከትሎ፣ ታዋቂው ድምፃዊ ሳሚ ዳን ለክለቡ አዲስ የደስታ መግለጫ ሙዚቃ እያዘጋጀ መሆኑን አስታውቋል።
ቀንደኛ የባለ መድፎቹ ደጋፊ በመሆን የሚታወቀው ድምፃዊው፣ ይህንን ታሪካዊ ድል ለመዘከር የሰራው አዲስ ስራ ዛሬ ምሽት 12፡00 ሰዓት ላይ ለህዝብ ይፋ እንደሚሆን ድማፃዊው ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#samidan #arsenal #englishpremierleague #champions #newmusic #gooners #ethiopia
#ethiopia | የቀድሞው የለንደኑ ክለብ አርሰናል ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫን ማንሳቱን ተከትሎ፣ ታዋቂው ድምፃዊ ሳሚ ዳን ለክለቡ አዲስ የደስታ መግለጫ ሙዚቃ እያዘጋጀ መሆኑን አስታውቋል።
ቀንደኛ የባለ መድፎቹ ደጋፊ በመሆን የሚታወቀው ድምፃዊው፣ ይህንን ታሪካዊ ድል ለመዘከር የሰራው አዲስ ስራ ዛሬ ምሽት 12፡00 ሰዓት ላይ ለህዝብ ይፋ እንደሚሆን ድማፃዊው ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#samidan #arsenal #englishpremierleague #champions #newmusic #gooners #ethiopia
Sponsored by
Surafel
15 days ago
u12e8u12a0u122du1234u1293u120d 22 u12d3u1218u1275 u1325u1228u1275 u12a5u1293 u1275u12d5u130du1225u1275 u1260u123bu121du1352u12eeu1295u1290u1275 u1270u133bu1348
#arsenalfc #champions ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የአርሴናል 22 ዓመት ጥረት እና ትዕግሥት በሻምፒዮንነት ተጻፈ
#arsenalfc #champions
15 days ago
u12e8u12a0u1238u1293u134au12ceu1279 u12e8u12f0u1235u1273 u1235u121cu1275 #arsenal #champions #arsenalfans #football #gunners ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የአሸናፊዎቹ የደስታ ስሜት #arsenal #champions #arsenalfans #football #gunners
16 days ago
u12f5u121du133bu12ca u120du1305 u121au12abu12a4u120d u12e822 u12d3u1218u1275 u1241u132du1271u1295 u1260u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263 u130eu12f3u1293 u120bu12ed u1260u1218u12cdu1323u1275 u1308u1208u1338 #arsenal #ethiopia #arsenalfans #champions #addisababa ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ድምጻዊ ልጅ ሚካኤል የ22 ዓመት ቁጭቱን በአዲስ አበባ ጎዳና ላይ በመውጣት ገለጸ #arsenal #ethiopia #arsenalfans #champions #addisababa
29 days ago
ፓሪስ ሴንት ዠርመ ለቻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ አለፈ።
So that's Arsenal v Paris St-Germain in Budapest on Saturday, 30 May in the Champions League final.
So that's Arsenal v Paris St-Germain in Budapest on Saturday, 30 May in the Champions League final.
2 months ago
🎾 የቴኒስ አፍቃሪዎች የምሥራች!
የCGA ክፍት የቴኒስ ውድድር ሊጀመር ነው! ✨🏆
#ethiopia | ሻምፒዮን ለመሆን ዝግጁ ኖት? የCGA ክፍት የቴኒስ ውድድር ተሳታፊዎችን ለመመዝገብ ዝግጅቱን አጠናቋል። ብቃታችሁን የምታሳዩበትና የውድድሩ ኮከብ የምትሆኑበት አጋጣሚ አሁን ደርሷል!
ቁልፍ መረጃዎች፦
የምዝገባ ማብቂያ
ሚያዝያ 12 ቀን 2018 (April 20, 2026)
የውድድር ቀናት፦
ከሚያዝያ 17 እስከ ግንቦት 22 ቀን 2018 (April 25 to May 30, 2026)
ቦታ፦
በCGA የቴኒስ ሜዳ (CGA Court)
በጥሩ ሁኔታ ተለማመዱ፣ በጠንካራ መንፈስ ተወዳደሩ፣ ቀጣዩ ሻምፒዮንም እናንተ ሁኑ!
አሁኑኑ ይመዝገቡ፦
🔗 እዚህ ይጫኑና ይመዝገቡ
#cgatennis #tennistournament #sportsethiopia #registernow #tennischampion #addisababasports #athletelife #የቴኒስውድድር #ስፖርት #ኢትዮጵያ
Dear All,
Please save the date and register to be part of the CGA Open Tennis Tournament. Secure your spot and prove your championship on the CGA court before April 20, 2026.
The tournament will run from April 25 to May 30, 2026.
We encourage all participants to train well, compete strongly, and aim to become the next champion.
Register now: https://forms.gle/B39nefZ7...
የCGA ክፍት የቴኒስ ውድድር ሊጀመር ነው! ✨🏆
#ethiopia | ሻምፒዮን ለመሆን ዝግጁ ኖት? የCGA ክፍት የቴኒስ ውድድር ተሳታፊዎችን ለመመዝገብ ዝግጅቱን አጠናቋል። ብቃታችሁን የምታሳዩበትና የውድድሩ ኮከብ የምትሆኑበት አጋጣሚ አሁን ደርሷል!
ቁልፍ መረጃዎች፦
የምዝገባ ማብቂያ
ሚያዝያ 12 ቀን 2018 (April 20, 2026)
የውድድር ቀናት፦
ከሚያዝያ 17 እስከ ግንቦት 22 ቀን 2018 (April 25 to May 30, 2026)
ቦታ፦
በCGA የቴኒስ ሜዳ (CGA Court)
በጥሩ ሁኔታ ተለማመዱ፣ በጠንካራ መንፈስ ተወዳደሩ፣ ቀጣዩ ሻምፒዮንም እናንተ ሁኑ!
አሁኑኑ ይመዝገቡ፦
🔗 እዚህ ይጫኑና ይመዝገቡ
#cgatennis #tennistournament #sportsethiopia #registernow #tennischampion #addisababasports #athletelife #የቴኒስውድድር #ስፖርት #ኢትዮጵያ
Dear All,
Please save the date and register to be part of the CGA Open Tennis Tournament. Secure your spot and prove your championship on the CGA court before April 20, 2026.
The tournament will run from April 25 to May 30, 2026.
We encourage all participants to train well, compete strongly, and aim to become the next champion.
Register now: https://forms.gle/B39nefZ7...
Sponsored by
Surafel
2 months ago
እኔ ችግር ፈቺ ነኝ ♥
I am a Problem Solver
PAN-AFRICAN Robotics Championship
FROM ELEMENTRY TO UNIVERSITY
Apr 01-03, 2026
At Science museum
ENGINEERING
Al
ROBOTICS
GETTING DIGITAL
CODING
DESIGNING INNOVATION
STEM EDUCATION
AFRICAN
MAT
1. CMC Addis international convention center
2. Bisrate Gebreal, Int Tennis club, 3rd Floor
3. Bole Reality Plaza 12th Floor
+251 911675401/+251 909790386
www.africanroboticschampio...
ethiorobogmail
ethiorobotics
I am a Problem Solver
PAN-AFRICAN Robotics Championship
FROM ELEMENTRY TO UNIVERSITY
Apr 01-03, 2026
At Science museum
ENGINEERING
Al
ROBOTICS
GETTING DIGITAL
CODING
DESIGNING INNOVATION
STEM EDUCATION
AFRICAN
MAT
1. CMC Addis international convention center
2. Bisrate Gebreal, Int Tennis club, 3rd Floor
3. Bole Reality Plaza 12th Floor
+251 911675401/+251 909790386
www.africanroboticschampio...
ethiorobogmail
ethiorobotics
2 months ago
የሰማያዊዎቹ ንግስና ቀጥሏል፤ ማንችስተር ሲቲ የካራባኦ ካፕ ሻምፒዮን! 🏆
#ethiopia | በእንግሊዝ ሊግ ካፕ (ካራባኦ ካፕ) የፍፃሜ መርሃ ግብር ማንችስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በመርታት የዋንጫው ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል። በጨዋታው ላይ ድንቅ ብቃቱን ያሳየው ኦሬሊ ሁለት ግቦችን ከመረብ በማሳረፍ ሲቲን ለድል አብቅቷል።
ይህ ድል ለማንችስተር ሲቲ በታሪኩ 9ኛው የካራባኦ ካፕ ዋንጫው ሲሆን፣ ቡድኑ ካደረጋቸው 10 የፍፃሜ ጨዋታዎች ውስጥ ዘጠኙን በማሸነፍ አስገራሚ የበላይነቱን አስመስክሯል። በሌላ በኩል መድፈኞቹ ከ1993 በኋላ ያለባቸውን የዚህ ውድድር የዋንጫ ድርቅ ለማክሰም ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ውጤት፦ ማንችስተር ሲቲ 2-0 አርሰናል
* ጎል አስቆጣሪ፦ ኦሬሊ (2x)
* ክብረ ወሰን፦ ማንችስተር ሲቲ 9ኛውን የሊግ ካፕ ዋንጫ አንስቷል።
* ታሪክ፦ አርሰናል ከ1993 ጀምሮ ዋንጫውን ማንሳት አልቻለም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #manchestercity #arsenal #carabaocupfinal #footballnews #eflcup #champions #oreli
#ethiopia | በእንግሊዝ ሊግ ካፕ (ካራባኦ ካፕ) የፍፃሜ መርሃ ግብር ማንችስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በመርታት የዋንጫው ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል። በጨዋታው ላይ ድንቅ ብቃቱን ያሳየው ኦሬሊ ሁለት ግቦችን ከመረብ በማሳረፍ ሲቲን ለድል አብቅቷል።
ይህ ድል ለማንችስተር ሲቲ በታሪኩ 9ኛው የካራባኦ ካፕ ዋንጫው ሲሆን፣ ቡድኑ ካደረጋቸው 10 የፍፃሜ ጨዋታዎች ውስጥ ዘጠኙን በማሸነፍ አስገራሚ የበላይነቱን አስመስክሯል። በሌላ በኩል መድፈኞቹ ከ1993 በኋላ ያለባቸውን የዚህ ውድድር የዋንጫ ድርቅ ለማክሰም ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ውጤት፦ ማንችስተር ሲቲ 2-0 አርሰናል
* ጎል አስቆጣሪ፦ ኦሬሊ (2x)
* ክብረ ወሰን፦ ማንችስተር ሲቲ 9ኛውን የሊግ ካፕ ዋንጫ አንስቷል።
* ታሪክ፦ አርሰናል ከ1993 ጀምሮ ዋንጫውን ማንሳት አልቻለም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #manchestercity #arsenal #carabaocupfinal #footballnews #eflcup #champions #oreli
3 months ago
"የእንግሊዝ ክለቦች በአውሮፓ የገጠማቸው ሁኔታ አስደንጋጭ ነው!'' ኡናይ ኤምሬ
#ethiopia | የአስቶን ቪላው ስልጣኝ ኡናይ ኤምሬ፣ በዚህ ሳምንት በእንግሊዝ ክለቦች ላይ በአውሮፓ መድረክ የታየው ደካማ ውጤት በእጅጉ እንዳስገረማቸው ገለጹ። በዚህ ሳምንት በአውሮፓ መድረክ ግጥሚያቸውን ካደረጉ ዘጠኝ የእንግሊዝ ክለቦች መካከል ድል ቀንቶት የተመለሰው ብቸኛው ክለብ አስቶን ቪላ ብቻ ሆኖ ተመዝግቧል።
ኤምሬ ስለ ውጤቱ የሰጡት ትንታኔ፦
* ያልተጠበቀ ውጤት፦ "በአውሮፓ መድረክ በእንግሊዝ ክለቦች ላይ የተፈጠረው ነገር የእውነት አስደንጋጭ ነው" ሲሉ ስሜታቸውን ገልጸዋል።
* የሊጉ ፈተና፦ እንደ አሰልጣኙ ገለጻ፣ ምንም እንኳን የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ "ምርጡ ሊግ" ተብሎ ቢታሰብም፣ በአውሮፓ መድረክ ላይ መወዳደር ግን እጅግ ከባድ እና የተለየ ዝግጅት የሚጠይቅ መሆኑን ተናግረዋል።
* የሻምፒየንስ ሊጉ ማረጋገጫ፦ የፕሪሚየር ሊጉን ጥንካሬ እና የአውሮፓን ፈተና በሚገባ ለማሳየት በሻምፒየንስ ሊጉ በእንግሊዝ ክለቦች ላይ የታየው ውጤት ትልቅ ማሳያ መሆኑን ኤምሬ አክለው ገልጸዋል።
አስቶን ቪላ ብቸኛውን ድል በማስመዝገብ የሊጉን ስም ቢታደግም፣ የአሰልጣኙ አስተያየት ግን ለቀሪዎቹ የሊጉ ተወካዮች እንደ ማስጠንቀቂያ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #unaiemery #astonvilla #premierleague #champions League #europaleague #footballnews #englishclubs #socceranalysis
#ethiopia | የአስቶን ቪላው ስልጣኝ ኡናይ ኤምሬ፣ በዚህ ሳምንት በእንግሊዝ ክለቦች ላይ በአውሮፓ መድረክ የታየው ደካማ ውጤት በእጅጉ እንዳስገረማቸው ገለጹ። በዚህ ሳምንት በአውሮፓ መድረክ ግጥሚያቸውን ካደረጉ ዘጠኝ የእንግሊዝ ክለቦች መካከል ድል ቀንቶት የተመለሰው ብቸኛው ክለብ አስቶን ቪላ ብቻ ሆኖ ተመዝግቧል።
ኤምሬ ስለ ውጤቱ የሰጡት ትንታኔ፦
* ያልተጠበቀ ውጤት፦ "በአውሮፓ መድረክ በእንግሊዝ ክለቦች ላይ የተፈጠረው ነገር የእውነት አስደንጋጭ ነው" ሲሉ ስሜታቸውን ገልጸዋል።
* የሊጉ ፈተና፦ እንደ አሰልጣኙ ገለጻ፣ ምንም እንኳን የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ "ምርጡ ሊግ" ተብሎ ቢታሰብም፣ በአውሮፓ መድረክ ላይ መወዳደር ግን እጅግ ከባድ እና የተለየ ዝግጅት የሚጠይቅ መሆኑን ተናግረዋል።
* የሻምፒየንስ ሊጉ ማረጋገጫ፦ የፕሪሚየር ሊጉን ጥንካሬ እና የአውሮፓን ፈተና በሚገባ ለማሳየት በሻምፒየንስ ሊጉ በእንግሊዝ ክለቦች ላይ የታየው ውጤት ትልቅ ማሳያ መሆኑን ኤምሬ አክለው ገልጸዋል።
አስቶን ቪላ ብቸኛውን ድል በማስመዝገብ የሊጉን ስም ቢታደግም፣ የአሰልጣኙ አስተያየት ግን ለቀሪዎቹ የሊጉ ተወካዮች እንደ ማስጠንቀቂያ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #unaiemery #astonvilla #premierleague #champions League #europaleague #footballnews #englishclubs #socceranalysis
3 months ago
⚽️ "ከአሸዋ ሜዳ እስከ አርጀንቲና"
የፈረሰኛውና የቡናው ኮከብ አሸናፊ ግርማ ታሪክ በድጋሚ ታተመ! 📚
#ethiopia | በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ተወዳዳሪ የማይገኝለት የአማካይ ስፍራ ዝነኛው ተጫዋች አሸናፊ ግርማ፣ የሕይወት ታሪኩን የያዘውና በጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) የተጻፈው መጽሐፍ ማሻሻያዎች ተደርገውበት ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ ለንባብ በቅቷል።
በ350 ገፆች ተቀንብቦ በአማርኛና በእንግሊዝኛ (በአንድ ጥራዝ) የታተመ ሲሆን፣ በካናዳም ለንባብ በቅቷል።
ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ ሙሉ በሙሉ ለበጎ አድራጎት ሥራ እንደሚውል አሸናፊ ገልጿል።
በቀጣይ ታሪኩ በድምፅ ተተርኮ በዩቲዩብ እንደሚጫን ተነግሯል።
📅 የምርቃት ጥሪ፦
ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21/2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፦ ሆቴል ደ ሊኦፖል (Hotel De Leopol)
🏆 አሸናፊ ግርማ ማን ነው? (ለማስታወስ ያህል)
የሴካፋ ጀግና፦
ሦስት ጊዜ የሴካፋ ዋንጫን ያነሳ ብቸኛው ኢትዮጵያዊ ተጫዋች ነው።
የዓለም መድረክ፦
በ1993 ዓ.ም በአርጀንቲና በተካሄደው የዓለም ወጣቶች ዋንጫ (World Youth Championship) ሀገራችንን ወክሎ ተጫውቷል።
የቡናው ፈርጥ፦
በኢትዮጵያ ቡና ማሊያ ሁለት ጊዜ የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል።
በምርቃቱ ዕለት ከወጣቶች አካዳሚና ከአዲስ አበባ ለተውጣጡ 105 ወጣቶች መጽሐፉ በነፃ የሚበረከትላቸው ሲሆን፣ ይህም ለታዳጊዎች ትልቅ መነሳሳትን ይፈጥራል።
መጽሐፉን በ500 ብር ከጃዕፋር መፅሐፍት ቤት ማግኘት ይቻላል።
#አሸናፊግርማ #ከአሸዋሜዳእስከአርጀንቲና #ኢትዮጵያቡና #የኢትዮጵያእግርኳስ #መጽሐፍምርቃት #ethiopianfootball #ashanafigirma #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የፈረሰኛውና የቡናው ኮከብ አሸናፊ ግርማ ታሪክ በድጋሚ ታተመ! 📚
#ethiopia | በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ተወዳዳሪ የማይገኝለት የአማካይ ስፍራ ዝነኛው ተጫዋች አሸናፊ ግርማ፣ የሕይወት ታሪኩን የያዘውና በጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) የተጻፈው መጽሐፍ ማሻሻያዎች ተደርገውበት ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ ለንባብ በቅቷል።
በ350 ገፆች ተቀንብቦ በአማርኛና በእንግሊዝኛ (በአንድ ጥራዝ) የታተመ ሲሆን፣ በካናዳም ለንባብ በቅቷል።
ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ ሙሉ በሙሉ ለበጎ አድራጎት ሥራ እንደሚውል አሸናፊ ገልጿል።
በቀጣይ ታሪኩ በድምፅ ተተርኮ በዩቲዩብ እንደሚጫን ተነግሯል።
📅 የምርቃት ጥሪ፦
ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21/2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፦ ሆቴል ደ ሊኦፖል (Hotel De Leopol)
🏆 አሸናፊ ግርማ ማን ነው? (ለማስታወስ ያህል)
የሴካፋ ጀግና፦
ሦስት ጊዜ የሴካፋ ዋንጫን ያነሳ ብቸኛው ኢትዮጵያዊ ተጫዋች ነው።
የዓለም መድረክ፦
በ1993 ዓ.ም በአርጀንቲና በተካሄደው የዓለም ወጣቶች ዋንጫ (World Youth Championship) ሀገራችንን ወክሎ ተጫውቷል።
የቡናው ፈርጥ፦
በኢትዮጵያ ቡና ማሊያ ሁለት ጊዜ የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል።
በምርቃቱ ዕለት ከወጣቶች አካዳሚና ከአዲስ አበባ ለተውጣጡ 105 ወጣቶች መጽሐፉ በነፃ የሚበረከትላቸው ሲሆን፣ ይህም ለታዳጊዎች ትልቅ መነሳሳትን ይፈጥራል።
መጽሐፉን በ500 ብር ከጃዕፋር መፅሐፍት ቤት ማግኘት ይቻላል።
#አሸናፊግርማ #ከአሸዋሜዳእስከአርጀንቲና #ኢትዮጵያቡና #የኢትዮጵያእግርኳስ #መጽሐፍምርቃት #ethiopianfootball #ashanafigirma #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
4 months ago
🏟️ "በ2028 ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር ወደ ኢትዮጵያ እናመጣለን!" - ፒርስ ኦክላጋን 🇪🇹🏃🏽♂️
#ethiopia | "አደይ አበባ ስታዲየም ከተጠናቀቀ የዓለም አትሌቲክስ ፕሬዚዳንት ሰባስቲያን ኮም ይመጣሉ"
የዓለም አትሌቲክስ የውድድር ዋና ዳይሬክተር ፒርስ ኦክላጋን እና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በጋራ በሰጡት መግለጫ ታላቅ የምስራች አብስረዋል።
የዳይሬክተሩ ዋና ዋና ነጥቦች:
ዓለም አቀፍ ውድድር በኢትዮጵያ:
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ለማዘጋጀት በቂ አቅም እንዳላት የገለጹት ዳይሬክተሩ፤ "የ2028 የሶስት ቀን ውድድርን (Ultimate Championship) ጨምሮ ሌሎች ውድድሮችን ወደ ኢትዮጵያ እናመጣለን" ብለዋል።
የቤት ስራው:
ይህ እውን እንዲሆን ግን በመገባደድ ላይ የሚገኘው አደይ አበባ ዓለም አቀፍ ስቴዲየም እና ሌሎች የአዲስ አበባና አቃቂ ቃሊቲ ፕሮጀክቶች በፍጥነት ተጠናቀው ለውድድር ዝግጁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
ትልቅ ጉብኝት:
የዓለም አትሌቲክስ ፕሬዚዳንት ሎርድ ሰባስቲያን ኮ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡም ተናግረዋል።
የፌዴሬሽኑ ዝግጁነት:
ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በበኩላቸው፤ የተጀመረው የስፖርት ዲፕሎማሲ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እና ኢትዮጵያ በዓለም አትሌቲክስ ተወካይ እንዲኖራት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
መንግስትም የስታዲየም ግንባታዎቹን እንዲያፋጥን ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም ለዳይሬክተሩ የባህል ልብስ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ጋዜጠኛ ብሩክ ተስፋዬ
#worldathletics #ethiopia #adeyabebastadium #sileshisihine #pierceocallaghan #sportsdiplomacy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "አደይ አበባ ስታዲየም ከተጠናቀቀ የዓለም አትሌቲክስ ፕሬዚዳንት ሰባስቲያን ኮም ይመጣሉ"
የዓለም አትሌቲክስ የውድድር ዋና ዳይሬክተር ፒርስ ኦክላጋን እና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በጋራ በሰጡት መግለጫ ታላቅ የምስራች አብስረዋል።
የዳይሬክተሩ ዋና ዋና ነጥቦች:
ዓለም አቀፍ ውድድር በኢትዮጵያ:
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ለማዘጋጀት በቂ አቅም እንዳላት የገለጹት ዳይሬክተሩ፤ "የ2028 የሶስት ቀን ውድድርን (Ultimate Championship) ጨምሮ ሌሎች ውድድሮችን ወደ ኢትዮጵያ እናመጣለን" ብለዋል።
የቤት ስራው:
ይህ እውን እንዲሆን ግን በመገባደድ ላይ የሚገኘው አደይ አበባ ዓለም አቀፍ ስቴዲየም እና ሌሎች የአዲስ አበባና አቃቂ ቃሊቲ ፕሮጀክቶች በፍጥነት ተጠናቀው ለውድድር ዝግጁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
ትልቅ ጉብኝት:
የዓለም አትሌቲክስ ፕሬዚዳንት ሎርድ ሰባስቲያን ኮ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡም ተናግረዋል።
የፌዴሬሽኑ ዝግጁነት:
ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በበኩላቸው፤ የተጀመረው የስፖርት ዲፕሎማሲ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እና ኢትዮጵያ በዓለም አትሌቲክስ ተወካይ እንዲኖራት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
መንግስትም የስታዲየም ግንባታዎቹን እንዲያፋጥን ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም ለዳይሬክተሩ የባህል ልብስ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ጋዜጠኛ ብሩክ ተስፋዬ
#worldathletics #ethiopia #adeyabebastadium #sileshisihine #pierceocallaghan #sportsdiplomacy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
🏆 ባርሴሎና የኤል ክላሲኮ ንጉሥነቱን አስረገጠ!
የስፔን ሱፐር ካፕ ቻምፒዮን - ባርሴሎና! 🔵🔴
#ethiopia | በሳዑዲ አረቢያ ለ42ኛ ጊዜ በተደረገው የስፔን ሱፐር ካፕ ፍጻሜ፤ የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና የምንጊዜም ተቀናቃኙን ሪያል ማድሪድን 3 ለ 2 በማሸነፍ ለ16ኛ ጊዜ ዋንጫውን ወደ ካታሎኒያ ወስዷል።
የጨዋታው ኮከቦች እና ክስተቶች:
⚽️ ራፊንሃ: ሁለት ድንቅ ግቦችን በማስቆጠር የድሉ መሀንዲስ ሆኗል።
⚽️ ሌቫንዶቭስኪ: ቀሪዋን አንድ ግብ አስቆጥሯል።
🟥 ፍራንኪ ዲዮንግ: በ90ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
ለሪያል ማድሪድ ቪኒሺየስ ጁኒየር እና ጎንዛሎ ጋርሺያ ግቦችን ቢያስቆጥሩም የዣቢ አሎንሶን ቡድን ከሽንፈት መታደግ አልቻሉም።
የአሰልጣኞች ታሪክ:
ጀርመናዊው የባርሴሎና አሰልጣኝ ሃንሲ ፍሊክ በአሰልጣኝነት ዘመናቸው ለፍጻሜ የደረሱባቸውን 8ቱንም ጨዋታዎች በማሸነፍ "የፍጻሜ ንጉሥ" መሆናቸውን አስመስክረዋል። በሌላ በኩል የሪያል ማድሪዱ ዣቢ አሎንሶ ዋንጫ በማጣት ጫና ውስጥ ገብቷል።
ባርሴሎናዎች እንኳን ደስ አላችሁ! ማድሪዶች ቀጣዩን ጊዜ ጠብቁ!
የጨዋታው ኮከብ ማን ነበር?
ራፊንሃ
ቪኒሺየስ
ያማል (የሜዳ ላይ እንቅስቃሴው)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#fcbarcelona #realmadrid #elclasico #supercup #champions #hansiflick #raphinha
የስፔን ሱፐር ካፕ ቻምፒዮን - ባርሴሎና! 🔵🔴
#ethiopia | በሳዑዲ አረቢያ ለ42ኛ ጊዜ በተደረገው የስፔን ሱፐር ካፕ ፍጻሜ፤ የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና የምንጊዜም ተቀናቃኙን ሪያል ማድሪድን 3 ለ 2 በማሸነፍ ለ16ኛ ጊዜ ዋንጫውን ወደ ካታሎኒያ ወስዷል።
የጨዋታው ኮከቦች እና ክስተቶች:
⚽️ ራፊንሃ: ሁለት ድንቅ ግቦችን በማስቆጠር የድሉ መሀንዲስ ሆኗል።
⚽️ ሌቫንዶቭስኪ: ቀሪዋን አንድ ግብ አስቆጥሯል።
🟥 ፍራንኪ ዲዮንግ: በ90ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
ለሪያል ማድሪድ ቪኒሺየስ ጁኒየር እና ጎንዛሎ ጋርሺያ ግቦችን ቢያስቆጥሩም የዣቢ አሎንሶን ቡድን ከሽንፈት መታደግ አልቻሉም።
የአሰልጣኞች ታሪክ:
ጀርመናዊው የባርሴሎና አሰልጣኝ ሃንሲ ፍሊክ በአሰልጣኝነት ዘመናቸው ለፍጻሜ የደረሱባቸውን 8ቱንም ጨዋታዎች በማሸነፍ "የፍጻሜ ንጉሥ" መሆናቸውን አስመስክረዋል። በሌላ በኩል የሪያል ማድሪዱ ዣቢ አሎንሶ ዋንጫ በማጣት ጫና ውስጥ ገብቷል።
ባርሴሎናዎች እንኳን ደስ አላችሁ! ማድሪዶች ቀጣዩን ጊዜ ጠብቁ!
የጨዋታው ኮከብ ማን ነበር?
ራፊንሃ
ቪኒሺየስ
ያማል (የሜዳ ላይ እንቅስቃሴው)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#fcbarcelona #realmadrid #elclasico #supercup #champions #hansiflick #raphinha
6 months ago
7 months ago
🇪🇹 ታሪካዊ ስኬት!
የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ለዓለም ሻምፒዮና አለፈ!
የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ ለ ITTF World Team Championships Finals, London 2026 ማለፉን ስናበስር ታላቅ ደስታ ይሰማናል! የእኛ ጀግና ሴት አትሌቶች ላሳዩት ጠንካራ ትግል እና ጽናት እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን!
🌟 የዓለም ሻምፒዮና ውድድር ዝርዝሮች:
ከተማ: ለንደን፣ ኢንግልዝ🇬🇧
ቀን (ጎርጎሮሳውያን): April 28 – May 10, 2026
ቀን (ኢትዮጵያ አቆጣጠር): ሚያዝያ 20 – ግንቦት 2, 2018 ዓ.ም
ይህ ውድድር ልዩ ትርጉም ያለው ሲሆን ለየት የሚያደረገው። የ ITTF World Team Championships ለመጀመሪያ ጊዜ የተጀመረው በ1926 ዓ.ም. (1918 ዓ.ም.) በለንደን ነበር። አሁን ደግሞ ከ100 ዓመታት በኋላ ታሪካዊ ክብረ በዓሉን ለማክበር ወደ መጀመሪያ መገኛ ስፍራው ለንደን ይመለሳል። የእኛ ቡድን በዚህ ልዩ እና ታሪካዊ ክስተት ላይ መሳተፉ ትልቅ ስኬት ነው።
🎉 በአለም አቀፍ መድረክ አገራችንን በመወከል ኩራት ይሰማናል! ወደ ለንደን!
🇪🇹 HISTORIC ACHIEVEMENT!
TABLE TENNIS NEWS!
Ethiopian Table Tennis Women's National Team Qualifies for World Championships for the Second Time Ever!
Following the November 2025 World Team Rankings, we are thrilled to announce that the Ethiopian Women's Team has secured its qualification for the ITTF World Team Championships Finals, London 2026! This marks the FIRST TIME IN HISTORY our women's team has qualified for this prestigious global event. Congratulations to our incredible athletes on their hard work, dedication, and historic achievement!
🌟 World Championships Event Details:
Host City: London, Great Britain 🇬🇧
Dates (Gregorian): April 28 – May 10, 2026
Special Historical Significance: The event returns to London 100 years after the very first World Team Championships began there in 1926!
🎉 We are immensely proud to represent our nation on the global stage! Road to London!
#tabletennis #roadtolondon2026 #ethiopia #ittfworlds2026 #100yearsoftabletennis
የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ለዓለም ሻምፒዮና አለፈ!
የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ ለ ITTF World Team Championships Finals, London 2026 ማለፉን ስናበስር ታላቅ ደስታ ይሰማናል! የእኛ ጀግና ሴት አትሌቶች ላሳዩት ጠንካራ ትግል እና ጽናት እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን!
🌟 የዓለም ሻምፒዮና ውድድር ዝርዝሮች:
ከተማ: ለንደን፣ ኢንግልዝ🇬🇧
ቀን (ጎርጎሮሳውያን): April 28 – May 10, 2026
ቀን (ኢትዮጵያ አቆጣጠር): ሚያዝያ 20 – ግንቦት 2, 2018 ዓ.ም
ይህ ውድድር ልዩ ትርጉም ያለው ሲሆን ለየት የሚያደረገው። የ ITTF World Team Championships ለመጀመሪያ ጊዜ የተጀመረው በ1926 ዓ.ም. (1918 ዓ.ም.) በለንደን ነበር። አሁን ደግሞ ከ100 ዓመታት በኋላ ታሪካዊ ክብረ በዓሉን ለማክበር ወደ መጀመሪያ መገኛ ስፍራው ለንደን ይመለሳል። የእኛ ቡድን በዚህ ልዩ እና ታሪካዊ ክስተት ላይ መሳተፉ ትልቅ ስኬት ነው።
🎉 በአለም አቀፍ መድረክ አገራችንን በመወከል ኩራት ይሰማናል! ወደ ለንደን!
🇪🇹 HISTORIC ACHIEVEMENT!
TABLE TENNIS NEWS!
Ethiopian Table Tennis Women's National Team Qualifies for World Championships for the Second Time Ever!
Following the November 2025 World Team Rankings, we are thrilled to announce that the Ethiopian Women's Team has secured its qualification for the ITTF World Team Championships Finals, London 2026! This marks the FIRST TIME IN HISTORY our women's team has qualified for this prestigious global event. Congratulations to our incredible athletes on their hard work, dedication, and historic achievement!
🌟 World Championships Event Details:
Host City: London, Great Britain 🇬🇧
Dates (Gregorian): April 28 – May 10, 2026
Special Historical Significance: The event returns to London 100 years after the very first World Team Championships began there in 1926!
🎉 We are immensely proud to represent our nation on the global stage! Road to London!
#tabletennis #roadtolondon2026 #ethiopia #ittfworlds2026 #100yearsoftabletennis
Sponsored by
Surafel
8 months ago
🔥⚽️Evening of Epic Battles
Champions League returns with a fiery clash at Santiago Bernabéu, where Real is ready to decisively take down a Juventus that has lost their form. Meanwhile, in Munich, Bayern will once again turn Allianz Arena into a fortress against Club Brugge.
Feel the excitement and win with Melbet!
⬇️
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
Champions League returns with a fiery clash at Santiago Bernabéu, where Real is ready to decisively take down a Juventus that has lost their form. Meanwhile, in Munich, Bayern will once again turn Allianz Arena into a fortress against Club Brugge.
Feel the excitement and win with Melbet!
⬇️
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
9 months ago
🇯🇵 በቶኪዮ ሰማይ
ኢትዮጵያዊ ያለወርቅ 🇪🇹🏅
🇰🇪 ኬንያ 7 ወርቅ 2 ብር እና 2 ነሃስ በድምሩ 11 ሜዳልያዎችን በመሰብሰብ ከዓለም 2ኛ እንዲሁም ከአፍሪካ በቀዳሚነት ውድድሩን ጨርሳለች፡፡
🇪🇹 አትሌት ትዕግስት አሰፋ በሴቶች ማራቶን እና አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ በ10 ሺህ ሜትር ወንዶች የብር ሜዳሊያ ማግኘታቸው ይታወሳል፡፡
🇪🇹 አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች እና ሲምቦ አለማየሁ በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የነሃስ ሜዳሊያ ለሀገራቸው አስገኝተዋል፡፡
#ethilpia | ኬንያ በ800 ሜትር ሴቶች የወርቅ ሜዳሊያ ማግኘቷን ተከትሎ በ7 የወርቅ ሜዳሊያ በአለም ሻምፒዮናው ታሪክ ትልቁን ውጤቷን አስመዝግባለች።
ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው ሁለት የብር እና ሁለት ነሐስ በድምሩ አራት ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሩን አጠናቅቃለች።
ኢትዮጵያ ባገኘቸው የሜዳልያ ብዛት መሰረት አጠቃላይ ከተሳታፊ ሀገራት 21ኛ ደረጃ በመያዝ የቶኪዮ ቆይታዋን ቋጭታለች፡፡
አሜሪካ 13 ወርቅ 5 ብር እና 4 ነሃስ በድምሩ 22 ሜዳሊያዎች በማግኘት ከዓለም 1ኛ በመሆን ሻምፒዮናውን በበላይነት ማጠናቀቅ ችላለች፡፡
በጃፓን ቶኪዮ ሲካሄድ የቆየው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል።
Medal Table 🏅 🥈 🥉
World Athletics Championship Tokyo 2025.
ኢትዮጵያዊ ያለወርቅ 🇪🇹🏅
🇰🇪 ኬንያ 7 ወርቅ 2 ብር እና 2 ነሃስ በድምሩ 11 ሜዳልያዎችን በመሰብሰብ ከዓለም 2ኛ እንዲሁም ከአፍሪካ በቀዳሚነት ውድድሩን ጨርሳለች፡፡
🇪🇹 አትሌት ትዕግስት አሰፋ በሴቶች ማራቶን እና አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ በ10 ሺህ ሜትር ወንዶች የብር ሜዳሊያ ማግኘታቸው ይታወሳል፡፡
🇪🇹 አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች እና ሲምቦ አለማየሁ በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የነሃስ ሜዳሊያ ለሀገራቸው አስገኝተዋል፡፡
#ethilpia | ኬንያ በ800 ሜትር ሴቶች የወርቅ ሜዳሊያ ማግኘቷን ተከትሎ በ7 የወርቅ ሜዳሊያ በአለም ሻምፒዮናው ታሪክ ትልቁን ውጤቷን አስመዝግባለች።
ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው ሁለት የብር እና ሁለት ነሐስ በድምሩ አራት ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሩን አጠናቅቃለች።
ኢትዮጵያ ባገኘቸው የሜዳልያ ብዛት መሰረት አጠቃላይ ከተሳታፊ ሀገራት 21ኛ ደረጃ በመያዝ የቶኪዮ ቆይታዋን ቋጭታለች፡፡
አሜሪካ 13 ወርቅ 5 ብር እና 4 ነሃስ በድምሩ 22 ሜዳሊያዎች በማግኘት ከዓለም 1ኛ በመሆን ሻምፒዮናውን በበላይነት ማጠናቀቅ ችላለች፡፡
በጃፓን ቶኪዮ ሲካሄድ የቆየው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል።
Medal Table 🏅 🥈 🥉
World Athletics Championship Tokyo 2025.
10 months ago
ሻምፒየንስ አካዳሚ አካቶ ትምህርት ቤት
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
10 months ago
ሻምፒየንስ አካዳሚ አካቶ ትምህርት ቤት
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ሻምፒየንስ አካዳሚ አካቶ ትምህርት ቤት
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
10 months ago
ሻምፒየንስ አካዳሚ አካቶ ትምህርት ቤት
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
10 months ago
ሻምፒየንስ አካዳሚ አካቶ ትምህርት ቤት
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል
Champions Academy #inclusive School
0930303235 / 0946417368/ 0965188787
መካኒሳ ሚካኤል