የመደመር አንቀጽ
የመደመር ዕሳቤ ደግሞ መፈራረስና መጠፋፋትን ሳይሆን መገንባትንና አብሮነትን፤ ሥርዓት አልበኝነትንና ዝብርቅርቅነትን ሳይሆን ሥርዓታዊ መያያዝን፤ ብሎም ወደ ጋራ ግብ አብሮ መፍሰስንና መገሥገሥን የሚያስተምር ነው።
በቀውስ መሐል ፈውስ፣ በመፈራረስ ውስጥ መታደስ፣ ተበታትኖ በመጥፋት መካከል ተሰባስቦና ተጣምሮ በአዲስ ጉልበት መነሣት የመደመር መንገድ ነው። ሀገራችንም በዚህ የመደመር መንገድ እንድትጓዝና ከገባንበት አፍራሽና በታታኝ አካሄድ ነጻ እንድትወጣ ያስፈልጋል።
ከዚህ ተላቅቃ ወዳለምንላት የብልጽግና ማማ እንድትወጣ ወደ አዎንታዊ ተጓዳኝነትና ብዝኃነትን ወደማይጨፈልቅ አንድነት መሻገር ይገባናል።
የመደመር መንግስት
ገፅ 66
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #መደመር #ebc #ethiopia #መንግስት
የመደመር ዕሳቤ ደግሞ መፈራረስና መጠፋፋትን ሳይሆን መገንባትንና አብሮነትን፤ ሥርዓት አልበኝነትንና ዝብርቅርቅነትን ሳይሆን ሥርዓታዊ መያያዝን፤ ብሎም ወደ ጋራ ግብ አብሮ መፍሰስንና መገሥገሥን የሚያስተምር ነው።
በቀውስ መሐል ፈውስ፣ በመፈራረስ ውስጥ መታደስ፣ ተበታትኖ በመጥፋት መካከል ተሰባስቦና ተጣምሮ በአዲስ ጉልበት መነሣት የመደመር መንገድ ነው። ሀገራችንም በዚህ የመደመር መንገድ እንድትጓዝና ከገባንበት አፍራሽና በታታኝ አካሄድ ነጻ እንድትወጣ ያስፈልጋል።
ከዚህ ተላቅቃ ወዳለምንላት የብልጽግና ማማ እንድትወጣ ወደ አዎንታዊ ተጓዳኝነትና ብዝኃነትን ወደማይጨፈልቅ አንድነት መሻገር ይገባናል።
የመደመር መንግስት
ገፅ 66
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #መደመር #ebc #ethiopia #መንግስት
10 days ago