4 days ago
A thriving democracy requires absolute transparency. For this general election, more than 1,800 journalists have been licensed to report on the ground.
#ethiopiae #democracy #transparency #ebc
4 days ago
Ethiopia's 7th General Election, A Pivotal Moment for Democracy
#ethiopiavotes #democracy #ebc #ebcdotstream
2 months ago
ዲሞክራሲና የሕዝብ ውክልና
በኢትዮጵያና ዓለም አቀፍ የሕግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ
መግቢያ #ethiopia | ዲሞክራሲ የሚለው ቃል አመጣጡ ከግሪክ ሲሆን ዲሞ ማለት ህዝብ ሲሆን ግራፊክ ማለት ስልጣን እንደሆነ በታሪክ ያወቅነው ነው። በግሪክ የህዝብ ውክልና የተጀመረበት ዜጎች መብታቸውን የሚያስከብሩበት መንገድ ጭላንጭል በር የታየበት ሲሆን ቀስ በቀስ እያደገ እና የተስፋፋበት የመጣ በታሪክ እድገት እንቅሰቃሴ ቀስ በቀስ በአውሮፓ በአሜሪካ በሌሎችም ሀገራት እየተስፋፋ የዲሞክራሲ ስረአተ መንግስት እያደጉ መጥተው ዛሬ በሀገራችን የ1987 ዓ.ም መንግስት በዲሞክራሲያዊ ህገመንግስት ህዝብን ማስተዳደር መጀመሩ ስለ ዲሞክሪያሲ እንድናወራ መሠረታዊ እድል የሚፈጥርልን ነው።
1. የዲሞክራሲ መርሆችና እሴቶች
1.1 የዲሞክራሲ መርሆች ማለት በመርህ ደረጃ በተለይም በሀገሪቱ ህገመንግስት መሠረታዊ እውቅና ያላቸው/Pillars of Democracy/ ተብለው እውቅና የተሰጣቸው ናቸው። ከዚሄ በታች የተዘረዘሩት የዲሞክራሲ መርህ ሲሆኑ እሴቶችም አንድ ላይ ተዘርዝረው የተቀመጡበት ነው።
1.2 እሴቶች
በማህበረሰቡ ውስጥ ሊጎለብቱ ሊጠቅሙ የሚችሉ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው በዚህ ጹሁፍ ይዘት የዲሞክራሲ መርሆች መከበር ውጤት የሆኑ ማ ህዘብ የሚረካባቸው የህገመንግስቱ ግኝቶች ናቸው።
1.3 ዴሞክራሲ መርሆዎችና እሴቶች እነማን ናቸው?
ምንድን ናቸው የሚለውን ከላይ ባለው የገለጽን ሲሆን እነ ማን ናቸው የሚለውን ከታች ባለው ዘርዝረን አስቀምጠናል። በኢፊድሪ ህገመንግስት ምእራፍ ሁለት ላይ የህገመንግስት መርሆች የተቀመጡ ሲሆን በሶስትና በአራት ላይም እሴቶች ጭምር ተደንግገው የተቀመጡ ናቸው።
መርሆችና እሴቶች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።
✅ የሕዝብ ሉዓላዊነት
✅ የሕግ የበላይነት
✅ ነፃ እና ፍትሐዊ ምርጫ
✅ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ
✅ አሳታፊነት
✅ የሕዝብ ውክልና
✅ ነፃነት፣ ግልጽነት እና ተጠያቂነት
✅ እኩልነት እና ፍትሐዊነት
✅ የመናገር ነፃነት
✅ የማንነት እና የፖለቲካ ብዙኃነትን ማክበር፣ መቻቻል፣ አካታችነት ወዘተ... ናቸው።
2. የህዝብ ውክልና
የህዝብ ውክልና በኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 8 ላይ በግልጽ ተደንግጎ የተቀመጠ ሲሆን ይህም የህዝቦች ሉአላዊነት በመረጡአቸው ተወካዮች አማካኝነት እንደሚገለጽ የተቀመጠ ሲሆን ይህ ህገመንግስትም የሉአላዊነታቸው መገለጫ እንደሆነ እንዲሁም ሉአላዊነታቸው ማለትም የሀገር ባለቤተንታቸው የሚገለጸው በቀጥታም ሆነ በምክር ቤት በሚወክሏቸው ተወካዮች አማካኝነት በሚያደርጓቸው ዲሞክራሲያዊ ተሳትፎ እንደሆነ በዚህ ህገሠንግስት አንቀጽ 8 ላይ ተደንግጓል። ይህ ማለት የህዝብ ውክልና ቀጥተኛ ያልሆነ በተወካዮቻቸው አማካኝነት የሚደረግ የህዝብ ተሳትፎ ሲሆን ቀጥተኛ የሆነ የህዝብ ተሳትፎ ደግሞ ቀጥታ የሚያደርጉት ሀገር አቀፍ ምርጫ ቀጥተኛ ተሳትፍ ይባላል። ዲሞክራሲ ማለት እንግዲህ ህዝብ የፈለገውን መንግስት የሚመርጥበት ተሳትፎ ነው።
3. ዲሞክራሲና ውክልና
ህዝብ የፈለገውን መንግስት የሚመርጥበት ስረአት ቀጥተኛም ሆነ ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ማለትም በቀጥታ ተወካዩን የሚመርጥበት በተወካዩም ህዝብ ፍላጎቱን በህዝብ ውክልና የሚያስከብርበት ህገመንግስታዊ መገለጫ ዲሞክራሲ ይባላል።
4. ሲጠቃለል
ዲሞክራሲ ማለት ህዝቦች ወይም ዜጎች በቀጥታም ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መንገድ በህዝብ ውክልና በህግ በዲሞክራሲያዊ ህገመንግስት መርህ መሠረት መብቶቻቸውን የሚያስከብሩበት አለምአቀፍ መርህ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
ማጣቀሻዎች
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987
2.Georg Sorensen,Democracy And Democratization: Processes And Prospects In A Changing World (Dilemmas in World Politics)
በኢትዮጵያና ዓለም አቀፍ የሕግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ
መግቢያ #ethiopia | ዲሞክራሲ የሚለው ቃል አመጣጡ ከግሪክ ሲሆን ዲሞ ማለት ህዝብ ሲሆን ግራፊክ ማለት ስልጣን እንደሆነ በታሪክ ያወቅነው ነው። በግሪክ የህዝብ ውክልና የተጀመረበት ዜጎች መብታቸውን የሚያስከብሩበት መንገድ ጭላንጭል በር የታየበት ሲሆን ቀስ በቀስ እያደገ እና የተስፋፋበት የመጣ በታሪክ እድገት እንቅሰቃሴ ቀስ በቀስ በአውሮፓ በአሜሪካ በሌሎችም ሀገራት እየተስፋፋ የዲሞክራሲ ስረአተ መንግስት እያደጉ መጥተው ዛሬ በሀገራችን የ1987 ዓ.ም መንግስት በዲሞክራሲያዊ ህገመንግስት ህዝብን ማስተዳደር መጀመሩ ስለ ዲሞክሪያሲ እንድናወራ መሠረታዊ እድል የሚፈጥርልን ነው።
1. የዲሞክራሲ መርሆችና እሴቶች
1.1 የዲሞክራሲ መርሆች ማለት በመርህ ደረጃ በተለይም በሀገሪቱ ህገመንግስት መሠረታዊ እውቅና ያላቸው/Pillars of Democracy/ ተብለው እውቅና የተሰጣቸው ናቸው። ከዚሄ በታች የተዘረዘሩት የዲሞክራሲ መርህ ሲሆኑ እሴቶችም አንድ ላይ ተዘርዝረው የተቀመጡበት ነው።
1.2 እሴቶች
በማህበረሰቡ ውስጥ ሊጎለብቱ ሊጠቅሙ የሚችሉ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው በዚህ ጹሁፍ ይዘት የዲሞክራሲ መርሆች መከበር ውጤት የሆኑ ማ ህዘብ የሚረካባቸው የህገመንግስቱ ግኝቶች ናቸው።
1.3 ዴሞክራሲ መርሆዎችና እሴቶች እነማን ናቸው?
ምንድን ናቸው የሚለውን ከላይ ባለው የገለጽን ሲሆን እነ ማን ናቸው የሚለውን ከታች ባለው ዘርዝረን አስቀምጠናል። በኢፊድሪ ህገመንግስት ምእራፍ ሁለት ላይ የህገመንግስት መርሆች የተቀመጡ ሲሆን በሶስትና በአራት ላይም እሴቶች ጭምር ተደንግገው የተቀመጡ ናቸው።
መርሆችና እሴቶች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።
✅ የሕዝብ ሉዓላዊነት
✅ የሕግ የበላይነት
✅ ነፃ እና ፍትሐዊ ምርጫ
✅ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ
✅ አሳታፊነት
✅ የሕዝብ ውክልና
✅ ነፃነት፣ ግልጽነት እና ተጠያቂነት
✅ እኩልነት እና ፍትሐዊነት
✅ የመናገር ነፃነት
✅ የማንነት እና የፖለቲካ ብዙኃነትን ማክበር፣ መቻቻል፣ አካታችነት ወዘተ... ናቸው።
2. የህዝብ ውክልና
የህዝብ ውክልና በኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 8 ላይ በግልጽ ተደንግጎ የተቀመጠ ሲሆን ይህም የህዝቦች ሉአላዊነት በመረጡአቸው ተወካዮች አማካኝነት እንደሚገለጽ የተቀመጠ ሲሆን ይህ ህገመንግስትም የሉአላዊነታቸው መገለጫ እንደሆነ እንዲሁም ሉአላዊነታቸው ማለትም የሀገር ባለቤተንታቸው የሚገለጸው በቀጥታም ሆነ በምክር ቤት በሚወክሏቸው ተወካዮች አማካኝነት በሚያደርጓቸው ዲሞክራሲያዊ ተሳትፎ እንደሆነ በዚህ ህገሠንግስት አንቀጽ 8 ላይ ተደንግጓል። ይህ ማለት የህዝብ ውክልና ቀጥተኛ ያልሆነ በተወካዮቻቸው አማካኝነት የሚደረግ የህዝብ ተሳትፎ ሲሆን ቀጥተኛ የሆነ የህዝብ ተሳትፎ ደግሞ ቀጥታ የሚያደርጉት ሀገር አቀፍ ምርጫ ቀጥተኛ ተሳትፍ ይባላል። ዲሞክራሲ ማለት እንግዲህ ህዝብ የፈለገውን መንግስት የሚመርጥበት ተሳትፎ ነው።
3. ዲሞክራሲና ውክልና
ህዝብ የፈለገውን መንግስት የሚመርጥበት ስረአት ቀጥተኛም ሆነ ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ማለትም በቀጥታ ተወካዩን የሚመርጥበት በተወካዩም ህዝብ ፍላጎቱን በህዝብ ውክልና የሚያስከብርበት ህገመንግስታዊ መገለጫ ዲሞክራሲ ይባላል።
4. ሲጠቃለል
ዲሞክራሲ ማለት ህዝቦች ወይም ዜጎች በቀጥታም ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መንገድ በህዝብ ውክልና በህግ በዲሞክራሲያዊ ህገመንግስት መርህ መሠረት መብቶቻቸውን የሚያስከብሩበት አለምአቀፍ መርህ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
ማጣቀሻዎች
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987
2.Georg Sorensen,Democracy And Democratization: Processes And Prospects In A Changing World (Dilemmas in World Politics)
Sponsored by
Surafel