Logo
EBC
ለኢትዮጵያችን የዴሞክራሲ ጉዞ አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ሊከፈት... 5 ቀናት ብቻ ቀሩት

ዛሬ ግንቦት 19 ነው

ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ በይፋ ይካሄዳል።

የእርስዎ አንድ ድምፅ የአገርን አቅጣጫ የመወሰን ትልቅ አቅም አለው።

በዚህ ታሪካዊ ቀን ድምፅዎን ሰጥተው ኃላፊነትዎን ለመወጣት እና አሻራዎን ለማሳረፍ ዝግጁ ነዎት?

Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ebc #democracy #በምርጫብቻ

9 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.