23 hours ago
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ቡድን በሰላም ኦሪገን ደርሷል
#ethiopia | በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት ዩጂን ከተማ ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3፣ 2018 ዓ.ም በሚካሄደው 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች (World Athletics U20 Championships) የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመሳተፍ የተጓዘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን በሰላም ኦሪገን ደርሷል።
ሻምፒዮናው በዓለም አትሌቲክስ ታሪክ ልዩ ስፍራ ባለው የሄይዋርድ ፊልድ (Hayward Field) ስታዲየም የሚካሄድ ሲሆን፣ ይህ ስታዲየም በርካታ ዓለም አቀፍ ውድድሮችንና ታሪካዊ የአትሌቲክስ ፉክክሮችን በማስተናገድ የታወቀ ነው።
በዘንድሮው ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ5000 ሜትር፣ 3000 ሜትር፣ 1500 ሜትር፣ 800 ሜትር (በሁለቱም ፆታዎች)፣ 3000 ሜትር መሰናክል (በሴቶች)፣ 400 ሜትር (በሴቶች) እና በርምጃ ውድድር (በሁለቱም ፆታዎች) በመሳተፍ ጠንካራ ውጤት ለማስመዝገብ በተጠናከረ ዝግጅት ቀርባለች።
ይህ ውድድር ለወጣት አትሌቶች ዓለም አቀፍ ልምድ የሚያስገኝ እና የወደፊት የኦሎምፒክና የዓለም ሻምፒዮኖች የሚፈጠሩበት አንዱ ትልቅ መድረክ በመሆኑ፣ የኢትዮጵያ ቡድንም የሀገሪቱን የረጅም ርቀት አትሌቲክስ ስኬት ለማስቀጠል ተስፋ ተጥሎበታል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለመላው ልዑክ ቡድን የተሳካ ውድድርና የድል ጉዞ በመመኘት መልካም ዕድል ብሏል።
መልካም ዕድል ለኢትዮጵያ ቡድን! 🇪🇹
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት ዩጂን ከተማ ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3፣ 2018 ዓ.ም በሚካሄደው 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች (World Athletics U20 Championships) የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመሳተፍ የተጓዘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን በሰላም ኦሪገን ደርሷል።
ሻምፒዮናው በዓለም አትሌቲክስ ታሪክ ልዩ ስፍራ ባለው የሄይዋርድ ፊልድ (Hayward Field) ስታዲየም የሚካሄድ ሲሆን፣ ይህ ስታዲየም በርካታ ዓለም አቀፍ ውድድሮችንና ታሪካዊ የአትሌቲክስ ፉክክሮችን በማስተናገድ የታወቀ ነው።
በዘንድሮው ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ5000 ሜትር፣ 3000 ሜትር፣ 1500 ሜትር፣ 800 ሜትር (በሁለቱም ፆታዎች)፣ 3000 ሜትር መሰናክል (በሴቶች)፣ 400 ሜትር (በሴቶች) እና በርምጃ ውድድር (በሁለቱም ፆታዎች) በመሳተፍ ጠንካራ ውጤት ለማስመዝገብ በተጠናከረ ዝግጅት ቀርባለች።
ይህ ውድድር ለወጣት አትሌቶች ዓለም አቀፍ ልምድ የሚያስገኝ እና የወደፊት የኦሎምፒክና የዓለም ሻምፒዮኖች የሚፈጠሩበት አንዱ ትልቅ መድረክ በመሆኑ፣ የኢትዮጵያ ቡድንም የሀገሪቱን የረጅም ርቀት አትሌቲክስ ስኬት ለማስቀጠል ተስፋ ተጥሎበታል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለመላው ልዑክ ቡድን የተሳካ ውድድርና የድል ጉዞ በመመኘት መልካም ዕድል ብሏል።
መልካም ዕድል ለኢትዮጵያ ቡድን! 🇪🇹
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት፣ ዩጂን ከተማ በሚካሄደው 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ሀገራቸውን በኩራት እንዲወክሉ የተመረጡ 23 ወጣት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ባጋጠማቸው የቪዛ መዘግየት ምክንያት ከፍተኛ የሆነ ስጋት ውስጥ ወድቀዋል። ውድድሩ ሊጀመር የሳምንት ዕድሜ ብቻ በቀረው በዚህ ወሳኝ ሰዓት፣ የልዑካን ቡድኑ ወደ አሜሪካ ለመጓዝ ያቀረበው የቪዛ ጥያቄ እስካሁን ድረስ ምንም ዓይነት ምላሽ አለማግኘቱን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በይፋ አስታውቋል።
ምንም እንኳን የፌዴሬሽኑ የውስጥ ምንጮች የቪዛ ጥያቄው በቅርቡ ምላሽ ያገኛል የሚል ተስፋ እንዳላቸው ቢገልጹም፣ መሬት ላይ ያለው የጊዜ እጥረት ግን ጉዳዩን እጅግ አሳሳቢ ያደርገዋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ190 ሀገራት የተውጣጡ 1,700 አትሌቶች በሚሳተፉበት በዚህ ግዙፍ መድረክ ላይ፣ የኢትዮጵያ ተወዳዳሪዎች በመጨረሻው ሰዓት በቪዛ መጓተት ምክንያት ወደ ኋላ መጎተታቸው በአትሌቶቹ የስነ-ልቦና እና የአካል ዝግጅት ላይ ትልቅ ጫና ፈጥሯል።
ይህ ዓይነቱ አስተዳደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መጓተት የሀገሪቱን ስፖርታዊ ውክልና ወደ አደገኛ ደረጃ ያሸጋገረ ክስተት ነው። ወጣት አትሌቶች ለዓመታት ያፈሰሱት ላብ እና ያደረጉት ከፍተኛ ልምምድ በሩጫ ሜዳ ላይ ሳይሆን በኤምባሲ ደጃፍ ላይ በከንቱ እንዳይቀር ፈጣን ርብርብ ማድረግ ወሳኝ መሆኑን የጉዳዩ አሳሳቢነት በግልጽ ያሳያል። የልዑካን ቡድኑ እና አትሌቶቹ ከውድድሩ ውጥረት በዘለለ የጉዞ እርግጠኛ አለመሆን ፈተና ውስጥ መውደቃቸው የስፖርቱን ማህበረሰብ ክፉኛ እያሳሰበ ይገኛል።
ምንም እንኳን የፌዴሬሽኑ የውስጥ ምንጮች የቪዛ ጥያቄው በቅርቡ ምላሽ ያገኛል የሚል ተስፋ እንዳላቸው ቢገልጹም፣ መሬት ላይ ያለው የጊዜ እጥረት ግን ጉዳዩን እጅግ አሳሳቢ ያደርገዋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ190 ሀገራት የተውጣጡ 1,700 አትሌቶች በሚሳተፉበት በዚህ ግዙፍ መድረክ ላይ፣ የኢትዮጵያ ተወዳዳሪዎች በመጨረሻው ሰዓት በቪዛ መጓተት ምክንያት ወደ ኋላ መጎተታቸው በአትሌቶቹ የስነ-ልቦና እና የአካል ዝግጅት ላይ ትልቅ ጫና ፈጥሯል።
ይህ ዓይነቱ አስተዳደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መጓተት የሀገሪቱን ስፖርታዊ ውክልና ወደ አደገኛ ደረጃ ያሸጋገረ ክስተት ነው። ወጣት አትሌቶች ለዓመታት ያፈሰሱት ላብ እና ያደረጉት ከፍተኛ ልምምድ በሩጫ ሜዳ ላይ ሳይሆን በኤምባሲ ደጃፍ ላይ በከንቱ እንዳይቀር ፈጣን ርብርብ ማድረግ ወሳኝ መሆኑን የጉዳዩ አሳሳቢነት በግልጽ ያሳያል። የልዑካን ቡድኑ እና አትሌቶቹ ከውድድሩ ውጥረት በዘለለ የጉዞ እርግጠኛ አለመሆን ፈተና ውስጥ መውደቃቸው የስፖርቱን ማህበረሰብ ክፉኛ እያሳሰበ ይገኛል።
2 days ago
መልካም ጉዞ...
ተፃፈ በመሐሪ ነጋሽ
(የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ኮሚኒኬሽን )
#ethiopia | ዛሬ ማምሻውን የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ልዑክ ቡድናችንን በከፍተኛ ኩራትና በመልካም ምኞት ወደ አሜሪካ ኦሪገን ሸኝተናል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌቶቻችን በተሟላ ዝግጅት ወደ ሻምፒዮናው እንዲያቀኑ ሱሉልታ በሚገኘው የጀግናው ኦሊምፒያን አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ሆቴል በማሳረፍ አስፈላጊውን ድጋፍ፣ ክትትልና ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል።
የቀነኒሳ በቀለ ሆቴልም አትሌቶቻችንን እንደቤተሰቦቹ በመቀበል፣ በፍቅር፣ በአክብሮትና በልዩ እንክብካቤ እስከ ሽኝታቸው ድረስ አግዟቸዋል።
ለዚህ ውድ አስተዋፅኦ ከልብ የመነጨ ምስጋና ተቀበሉ
ዓለም የሚጠብቀው ሻምፒዮና 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች (World Athletics U20 Championships) ሻምፒዮና ....
በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት ዩጂን ከተማ በሚገኘው ታሪካዊው ሄይዋርድ ፊልድ ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3 ይካሄዳል።
ከ1,700 በላይ ወጣት አትሌቶች ከ190 የሚጠጉ አገራት በ44 የውድድር ዓይነቶች ላይ ይፎካከራሉ።
ዩጂን ከተማ በግምት 180,000 የሚጠጋ ህዝብ ያላት ብትሆንም፣ በዓለም ላይ "Track Town USA" በሚል ስም የምትታወቅ የአትሌቲክስ ዋና መዲና ናት።
የሻምፒዮናው ትኬቶች በፍጥነት እየተሸጡ እንደሆነ አዘጋጆቹ ገልጸዋል፣ ውድድሩም በብዙ የዓለም አቀፍ የቴሌቪዥን ኔትወርኮች፣ ዲጂታል መድረኮች እና በመቶዎች የሚቆጠሩ የስፖርት ጋዜጠኞች ይሸፈናል። የዚህ ውድድር ቀደምት እትሞች በ140 በላይ አገራት በቴሌቪዥን ተሰራጭተው 16 ሚሊዮን በላይ የተጠራቀመ የቲቪ ተመልካች ደርሰው ነበር።
በ2024 በፔሩ ሊማ በተካሄደው 20ኛው ሻምፒዮና ኢትዮጵያ 6 የወርቅ፣ 1 የብር እና 2 የነሐስ ሜዳሊያዎችን በማሸነፍ በአጠቃላይ 9 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ በዓለም 2ኛ ደረጃን ማስመዝገቧ ይታወሳል።
ዘንድሮም አትሌቶቻችን በ5000 ሜትር፣ 3000 ሜትር፣ 1500 ሜትር፣ 800 ሜትር፣ 3000 ሜትር መሰናክል፣ 400 ሜትር እና በርምጃ ውድድሮች ላይ የኢትዮጵያን ስም በክብር ለማስጠራት ዝግጁ ናቸው።
ለጀግኖቻችን...
ውድ አትሌቶቻችን!
ከእናንተ ጋር የሚጓዘው የኢትዮጵያ 60 ዓመታትን ያስቆጠረ የድል ታሪክ ነው፤ የአበበ ቢቂላ ጨምሮ
የብዙ ጀግኖች የድል አሻራ ነው።
ኢትዮጵያውያን ልብ ከእናንተ ጋር ነው። በእግራችሁ የምትሮጡት ለራሳችሁ ብቻ ሳይሆን ለሀገራችሁ፣ ለሕዝባችሁ እና ለመጪው ትውልድ ነው።
መልካም ጉዞ!
መልካም ውድድር!
መልካም ዕድል! 🇪🇹❤️
ተፃፈ በመሐሪ ነጋሽ
(የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ኮሚኒኬሽን )
#ethiopia | ዛሬ ማምሻውን የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ልዑክ ቡድናችንን በከፍተኛ ኩራትና በመልካም ምኞት ወደ አሜሪካ ኦሪገን ሸኝተናል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌቶቻችን በተሟላ ዝግጅት ወደ ሻምፒዮናው እንዲያቀኑ ሱሉልታ በሚገኘው የጀግናው ኦሊምፒያን አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ሆቴል በማሳረፍ አስፈላጊውን ድጋፍ፣ ክትትልና ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል።
የቀነኒሳ በቀለ ሆቴልም አትሌቶቻችንን እንደቤተሰቦቹ በመቀበል፣ በፍቅር፣ በአክብሮትና በልዩ እንክብካቤ እስከ ሽኝታቸው ድረስ አግዟቸዋል።
ለዚህ ውድ አስተዋፅኦ ከልብ የመነጨ ምስጋና ተቀበሉ
ዓለም የሚጠብቀው ሻምፒዮና 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች (World Athletics U20 Championships) ሻምፒዮና ....
በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት ዩጂን ከተማ በሚገኘው ታሪካዊው ሄይዋርድ ፊልድ ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3 ይካሄዳል።
ከ1,700 በላይ ወጣት አትሌቶች ከ190 የሚጠጉ አገራት በ44 የውድድር ዓይነቶች ላይ ይፎካከራሉ።
ዩጂን ከተማ በግምት 180,000 የሚጠጋ ህዝብ ያላት ብትሆንም፣ በዓለም ላይ "Track Town USA" በሚል ስም የምትታወቅ የአትሌቲክስ ዋና መዲና ናት።
የሻምፒዮናው ትኬቶች በፍጥነት እየተሸጡ እንደሆነ አዘጋጆቹ ገልጸዋል፣ ውድድሩም በብዙ የዓለም አቀፍ የቴሌቪዥን ኔትወርኮች፣ ዲጂታል መድረኮች እና በመቶዎች የሚቆጠሩ የስፖርት ጋዜጠኞች ይሸፈናል። የዚህ ውድድር ቀደምት እትሞች በ140 በላይ አገራት በቴሌቪዥን ተሰራጭተው 16 ሚሊዮን በላይ የተጠራቀመ የቲቪ ተመልካች ደርሰው ነበር።
በ2024 በፔሩ ሊማ በተካሄደው 20ኛው ሻምፒዮና ኢትዮጵያ 6 የወርቅ፣ 1 የብር እና 2 የነሐስ ሜዳሊያዎችን በማሸነፍ በአጠቃላይ 9 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ በዓለም 2ኛ ደረጃን ማስመዝገቧ ይታወሳል።
ዘንድሮም አትሌቶቻችን በ5000 ሜትር፣ 3000 ሜትር፣ 1500 ሜትር፣ 800 ሜትር፣ 3000 ሜትር መሰናክል፣ 400 ሜትር እና በርምጃ ውድድሮች ላይ የኢትዮጵያን ስም በክብር ለማስጠራት ዝግጁ ናቸው።
ለጀግኖቻችን...
ውድ አትሌቶቻችን!
ከእናንተ ጋር የሚጓዘው የኢትዮጵያ 60 ዓመታትን ያስቆጠረ የድል ታሪክ ነው፤ የአበበ ቢቂላ ጨምሮ
የብዙ ጀግኖች የድል አሻራ ነው።
ኢትዮጵያውያን ልብ ከእናንተ ጋር ነው። በእግራችሁ የምትሮጡት ለራሳችሁ ብቻ ሳይሆን ለሀገራችሁ፣ ለሕዝባችሁ እና ለመጪው ትውልድ ነው።
መልካም ጉዞ!
መልካም ውድድር!
መልካም ዕድል! 🇪🇹❤️
3 days ago
የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና፤ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በደማቅ ሥነ-ስርዓት ተሸኘ
#ethiopia | በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት በሚገኘው ታሪካዊው Hayward Field ከነሐሴ 5 እስከ 9 ቀን 2026 (ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም.) የሚካሄደውን 21ኛውን የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመሳተፍ የሚያቀናው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ልዑክ ቡድን በአዲስ አበባ ደማቅ የሽኝት ሥነ-ስርዓት ተካሂዶለታል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች፣ አሠልጣኞች፣ ቤተሰቦች እና የስፖርት ደጋፊዎች በመገኘት ለወጣት አትሌቶቹ የስኬት ምኞታቸውን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ቡድን በመካከለኛና ረጅም ርቀት ሩጫዎች፣ በእንቅፋት ሩጫ እና በተወሰኑ የሜዳ ውድድሮች ጠንካራ ተስፋ ተጥሎበታል።
የሻምፒዮናው መድረክ የዓለም የወደፊት የኦሎምፒክና የዓለም ሻምፒዮኖች የሚፈጠሩበት እንደሆነ ይታወቃል፤ በቀደሙት ውድድሮችም በርካታ ታዋቂ አትሌቶች ከዚህ መድረክ ተነስተው ዓለም አቀፍ ስኬት አስመዝግበዋል።
ዘንድሮ በኦሪገን የሚካሄደው ሻምፒዮና ከ135 በላይ አገራትና ከ1,700 በላይ ወጣት አትሌቶችን በአንድ ስፍራ ያሰባስባል። ይህም የዓለም ወጣት አትሌቶች ከፍተኛ የውድድር መድረክ በመሆኑ ለተሳታፊዎች ትልቅ የልምድና የስኬት ዕድል ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ በወጣቶች አትሌቲክስ መድረክ የበርካታ የዓለም ሻምፒዮኖችን በማፍራት የታወቀች ሲሆን፣ የዘንድሮውም ቡድን ያንን ታሪክ ለመቀጠል በከፍተኛ ዝግጅት ወደ ውድድሩ እያቀና ነው።
የስፖርት ቤተሰቡም ወጣት አትሌቶቹ የኢትዮጵያን ስም በክብር እንዲያስጠሩ ምኞቱን ገልጿል።
መልካም ዕድል!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት በሚገኘው ታሪካዊው Hayward Field ከነሐሴ 5 እስከ 9 ቀን 2026 (ከሐምሌ 29 እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም.) የሚካሄደውን 21ኛውን የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመሳተፍ የሚያቀናው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ልዑክ ቡድን በአዲስ አበባ ደማቅ የሽኝት ሥነ-ስርዓት ተካሂዶለታል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች፣ አሠልጣኞች፣ ቤተሰቦች እና የስፖርት ደጋፊዎች በመገኘት ለወጣት አትሌቶቹ የስኬት ምኞታቸውን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ቡድን በመካከለኛና ረጅም ርቀት ሩጫዎች፣ በእንቅፋት ሩጫ እና በተወሰኑ የሜዳ ውድድሮች ጠንካራ ተስፋ ተጥሎበታል።
የሻምፒዮናው መድረክ የዓለም የወደፊት የኦሎምፒክና የዓለም ሻምፒዮኖች የሚፈጠሩበት እንደሆነ ይታወቃል፤ በቀደሙት ውድድሮችም በርካታ ታዋቂ አትሌቶች ከዚህ መድረክ ተነስተው ዓለም አቀፍ ስኬት አስመዝግበዋል።
ዘንድሮ በኦሪገን የሚካሄደው ሻምፒዮና ከ135 በላይ አገራትና ከ1,700 በላይ ወጣት አትሌቶችን በአንድ ስፍራ ያሰባስባል። ይህም የዓለም ወጣት አትሌቶች ከፍተኛ የውድድር መድረክ በመሆኑ ለተሳታፊዎች ትልቅ የልምድና የስኬት ዕድል ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ በወጣቶች አትሌቲክስ መድረክ የበርካታ የዓለም ሻምፒዮኖችን በማፍራት የታወቀች ሲሆን፣ የዘንድሮውም ቡድን ያንን ታሪክ ለመቀጠል በከፍተኛ ዝግጅት ወደ ውድድሩ እያቀና ነው።
የስፖርት ቤተሰቡም ወጣት አትሌቶቹ የኢትዮጵያን ስም በክብር እንዲያስጠሩ ምኞቱን ገልጿል።
መልካም ዕድል!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
Sponsored by
Surafel
4 days ago
የስዊድን ፖሊስ በሀገሩ ስለጠፉት ኢትዮጵያውያን ምን አለ?
#ethiopia | በስዊድን ጎተንበርግ በተካሄደው የ2026 የጎቲያ ካፕ የዓለም አቀፍ የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር ላይ ከተሳተፉ በኋላ ደብዛቸው የጠፋው ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች በገዛ ፈቃዳቸው መሄዳቸውንና በጉዳዩ ላይ ምንም ዓይነት የወንጀል ወይም የሰው ህገወጥ ዝውውር ምልክት እንዳልተገኘ የስዊድን ፖሊስ አስታወቀ።
ከሀምሌ 12 እስከ 18 በተካሄደው በዚህ ውድድር ላይ ሲሳተፉ የቆዩትና ዕድሜያቸው ከ14 እስከ 17 ዓመት የሚሆኗቸው አብዛኞቹ ታዳጊዎች ከአንድ አዋቂ የቡድን መሪያቸው ጋር በድምሩ ወደ 20 የሚጠጉ የቡድኑ አባላት ያረፉበትን ትምህርት ቤት ለቀው የተሰወሩት በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ነበር።
የውድድሩ አዘጋጆች ቡድኑ ማደሪያውን ያለ ምንም ቅድመ ማሳወቂያ ለቆ መሄዱን ከተረዱ በኋላ ወዲያውኑ ለፖሊስ ጥቆማ ማድረሳቸው ታውቋል።
የስዊድን ፖሊስ ከአስፈላጊ አካላት ጋር በመተባበር የቡድኑ አባላት ያሉበትን አድራሻ ለማወቅ ጥረቱን የቀጠለ ሲሆን እስካሁን ግን ምንም ዓይነት ሕገ-ወጥ ድርጊት ስለመፈጸሙ የሚያሳይ ማስረጃ እንደሌለ ገልጿል።
የኢትዮጵያው ክለብ ተወካይ ተጫዋቾቹ በደህና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘታቸውን ለስዊድን መገናኛ ብዙኃን የገለጹ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ ወይም ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ግን ከማረጋገጥ ተቆጥበዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በክስተቱ ማዘኑን ገልጾ ቡድኑ በራሱ መንገድ ባመቻቸው ጉዞ የተሳተፈ እንጂ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ወክሎ እንዳልተጓዘ አብራርቷል።
አክሎም ህዝቡ ታዳጊዎቹ የብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ አድርገው የሚያቀርቡ የተሳሳቱ ዘገባዎችን እንዳይቀበል አሳስቧል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በስዊድን ጎተንበርግ በተካሄደው የ2026 የጎቲያ ካፕ የዓለም አቀፍ የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር ላይ ከተሳተፉ በኋላ ደብዛቸው የጠፋው ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች በገዛ ፈቃዳቸው መሄዳቸውንና በጉዳዩ ላይ ምንም ዓይነት የወንጀል ወይም የሰው ህገወጥ ዝውውር ምልክት እንዳልተገኘ የስዊድን ፖሊስ አስታወቀ።
ከሀምሌ 12 እስከ 18 በተካሄደው በዚህ ውድድር ላይ ሲሳተፉ የቆዩትና ዕድሜያቸው ከ14 እስከ 17 ዓመት የሚሆኗቸው አብዛኞቹ ታዳጊዎች ከአንድ አዋቂ የቡድን መሪያቸው ጋር በድምሩ ወደ 20 የሚጠጉ የቡድኑ አባላት ያረፉበትን ትምህርት ቤት ለቀው የተሰወሩት በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ነበር።
የውድድሩ አዘጋጆች ቡድኑ ማደሪያውን ያለ ምንም ቅድመ ማሳወቂያ ለቆ መሄዱን ከተረዱ በኋላ ወዲያውኑ ለፖሊስ ጥቆማ ማድረሳቸው ታውቋል።
የስዊድን ፖሊስ ከአስፈላጊ አካላት ጋር በመተባበር የቡድኑ አባላት ያሉበትን አድራሻ ለማወቅ ጥረቱን የቀጠለ ሲሆን እስካሁን ግን ምንም ዓይነት ሕገ-ወጥ ድርጊት ስለመፈጸሙ የሚያሳይ ማስረጃ እንደሌለ ገልጿል።
የኢትዮጵያው ክለብ ተወካይ ተጫዋቾቹ በደህና ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘታቸውን ለስዊድን መገናኛ ብዙኃን የገለጹ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ ወይም ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ግን ከማረጋገጥ ተቆጥበዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በክስተቱ ማዘኑን ገልጾ ቡድኑ በራሱ መንገድ ባመቻቸው ጉዞ የተሳተፈ እንጂ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ወክሎ እንዳልተጓዘ አብራርቷል።
አክሎም ህዝቡ ታዳጊዎቹ የብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ አድርገው የሚያቀርቡ የተሳሳቱ ዘገባዎችን እንዳይቀበል አሳስቧል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአለም ቦክስ ፌዴሬሽን በሩሲያ ቦክሰኞች ላይ የጣለውን ገደብ አነሳ፡፡ የአለም ቦክስ ፌዴሬሽን ወይንም ወርልድ ቦክሲንግ የሩሲያ አትሌቶች በአገራቸው ባንዲራ እንዲወዳደሩና ብሄራዊ ህዝብ መዝሙራቸውን እንዲዘምሩ መፍቀዱን ገለፀ፡፡
ይህ ውሳኔ በዩክሬይን ጦርነት የተነሳ ከአለም አቀፍ የስፖርት ውድድሮች ተገልለው የቆዩት የሩሲያና የቤላሩስ አትሌቶች ቀስ በቀስ ወደውድድሮች እየተመለሱ መሆኑን ያሳያል፡፡ ባለፈው ወር የአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ በሩሲያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ላይ የተጣለው እግድ መነሳቱን ያስታወቀ ሲሆን ብቁ የሆኑ የሩሲያ አትሌቶች በ2028 በሎስ አንጀለስ በሚከናወነው የኦሎምፒክ ጨዋታዎች ላይ መሳተፍ እንደሚችሉ መግለፁ ይታወሳል፡፡
ወርልድ ቦክሲንግ ባወጣው መግለጫ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የሩሲያ ቦክሰኞች አገራቸውን ወክለው እንዲወዳደሩ መፍቀዱን ገልፆ በውድድሮች ላይ የፀረ አበረታች መድሀኒት ፕሮቶኮሎችን እንዲጠብቁ አሳስቧል፡፡ ወርልድ ቦክሲንግ በአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ እውቅና የተሰጠው ህጋዊ የስፖርቱ አወዳዳሪ አካል መሆኑ ይታወቃል፡፡ በተያያዘ የሩሲያ ስፖርት ሚኒትር ሚካሄል ዴግትያሬቭ ዛሬ በቴሌግራም ገፃቸው ላይ ‹‹ሩሲያዊያን ቦክሰኞች ወደአለም አቀፍ ውድድሮች ተመልሰዋል፡፡›› በማለት ፅፈዋል፡፡
ይህ ውሳኔ በዩክሬይን ጦርነት የተነሳ ከአለም አቀፍ የስፖርት ውድድሮች ተገልለው የቆዩት የሩሲያና የቤላሩስ አትሌቶች ቀስ በቀስ ወደውድድሮች እየተመለሱ መሆኑን ያሳያል፡፡ ባለፈው ወር የአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ በሩሲያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ላይ የተጣለው እግድ መነሳቱን ያስታወቀ ሲሆን ብቁ የሆኑ የሩሲያ አትሌቶች በ2028 በሎስ አንጀለስ በሚከናወነው የኦሎምፒክ ጨዋታዎች ላይ መሳተፍ እንደሚችሉ መግለፁ ይታወሳል፡፡
ወርልድ ቦክሲንግ ባወጣው መግለጫ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የሩሲያ ቦክሰኞች አገራቸውን ወክለው እንዲወዳደሩ መፍቀዱን ገልፆ በውድድሮች ላይ የፀረ አበረታች መድሀኒት ፕሮቶኮሎችን እንዲጠብቁ አሳስቧል፡፡ ወርልድ ቦክሲንግ በአለም ኦሎምፒክ ኮሚቴ እውቅና የተሰጠው ህጋዊ የስፖርቱ አወዳዳሪ አካል መሆኑ ይታወቃል፡፡ በተያያዘ የሩሲያ ስፖርት ሚኒትር ሚካሄል ዴግትያሬቭ ዛሬ በቴሌግራም ገፃቸው ላይ ‹‹ሩሲያዊያን ቦክሰኞች ወደአለም አቀፍ ውድድሮች ተመልሰዋል፡፡›› በማለት ፅፈዋል፡፡
6 days ago
"18 ሰው ቀርቶብናል፥ እናትና ልጅም ይገኙበታል፥ ለአዘጋጆቹ ወዲያው አሳውቀናል" - የፕሮጀክቱ መስራች
ለጎቲያ ካፕ ወደ ስዊዲን ከሄዱ የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል ደብል ፓስ የእግር ኳስ ፕሮጀክት አንዱ ነው፤ ከቀሩት ተጫዋቾች አብዛኞቹ ከዚህ ስብስብስ የተገኙ በመሆናቸው ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጠን የፕሮጀክቱ መስራች ታዲዮስ ተክሉ ጋር ደውለን ተከታዩን ቆይታ አድርገናል፥ እነሆ፦
ታዲዮስ ስለ ትብብርህ በቅድሚያ እናመሰግናለን፤ ስለራስህና ስለ ፕሮጀክታችሁ በማስተዋወቅ እንጀምር እስኪ?
"ጉዳዩን ለማጥራት ስለደወልክልኝ ታምሩ እኔም አመሰግናለሁ፤ ታዲዮስ ተክሉ እባለሁ፤ የቀድሞ ተጫዋች የአሁን አሰልጣኝ ነኝ፤ ከጫካ ሜዳ ፕሮጀክት ጀምሮ የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክና ኤሌክትሪክ ታዳጊ ቡድኖችን አሰልጥኛለሁ፤ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኜም በሴካፋ ተሳትፌያለሁ፤ አሁን ደግሞ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሴቶች ቡድንን አሰለጥናለሁ፤ በተጨማሪ የደብል ፓስ ፕሮጀክት መስራችና ዋና አሰልጣኝ ነኝ፤ ይህ ፕሮጀክት ከተቋቋመ ዘጠኝ አመት ሆኖታል፤ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበን በከተማው ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ እንሳተፋለን"
የስዊዲን ጎቲያ ካፕ እድልን እንዴት አገኛችሁ?
"በራሳችን ጥረት ተፃፅፈን ነው እድሉን ያገኘነው፤ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተሳተፍነው፤ ከዚህ ቀደም ዴንማርክ ላይም ውድድር አድርገናል"
እስኪ ስለ ስዊዲን ጉዟችሁ አጫውተን
"18 ተጫዋቾችንና 4 የአሰልጣኝ አባላትን በጥቅሉ 22 ልዑካንን ይዘን ነው የሄድነው፤ በውድድሩም ጥሩ ተሳትፎ ነበረን"
22 ሆናችሁ ሄዳችሁ ስንት ሆናችሁ ተመለሳችሁ?
"1 ተጫዋች( የዘማሪ አሸናፊ ገብረ ማርያም ልጅ ፣ ሚካኤል አሸናፊ ) ና 3 የአሰልጣኝ አባላት በአጠቃላይ 4 ሰዎች ብቻ ነው ወደ አዲስ አበባ የተመለሰው፤ 18ቱ አልመጡም"
ይህ እንዴት ሊፈጠር ቻለ?
"የሁላችንም መመለሻ ቀን ውድድሩ ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር፤ ሆኖም የአንዱ ታዳጊ ተጫዋች የቅርብ ቤተሰብ ሰርግ ሀምሌ 12 ስለነበር ወላጆቹ ቶሎ ቢመጣልን አሉን፤ በእድሜው ምክንያት ብቻውን መላክ ስለማንችል እኔና ሁለት የአሰልጣኝ አባላት እንዲሁም ተጫዋቹን ጨምሮ አራት ሆነን ትኬታችንን አስተካክለን በፍፃሜው ቀን ቅዳሜ ሀምሌ 11/2018(ጁላይ 18/2026) ወደ አዲስ አበባ ተመለስን፤ ቀሪዎቹ 18ቱ ሰኞ ሀምሌ 13 ነበር የመመለሻ ቀናቸው፤ እኛ አዲስ አበባ ሳንደርስ ለትራንዚት በቆየንበት ኳታር ሆነን ግን ተጫዋቾቹ ቡድናችን ካረፈበት ትምህርት ቤት ሳያሳውቁ እንደወጡ ተነገረን"
ከዛ ምን አደረጋችሁ?
"ወዲያው ለአዘጋጆቹ አሳወቅናቸው፤ እነሱም ለመረጃው አመስግነውን ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንሳውቃለን አሉን፤ አዲስ አበባ ከደረስን በኋላ ድጋሚ አንዷ የቡድን መሪ ጋር ስደውል እንደማይመለሱ፥ ተጫዋቾቹንም ስዊዲን የሚኖሩ ቤተሰብና ዘመዶቻቸው እንደወሰዷቸው ነገረችን፤ ኢትዮጵያ ያሉ ወላጆችንም ጠየቅን፤ ልጆቹ ያሉበትን ቦታ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆኑም፤ ይህንንም ለአዘጋጆቹ በድጋሚ አሳውቀናል፤ ከ10 ቀን በኋላ ዜናውን አወጡት"
ይህ እንዳይከሰት ቅድሚያ ዝግጅት አላደረጋችሁም?
"በደንብ አድርገናል፤ ውል አዘጋጅተን የሁሉንም ተጫዋቾች ወላጆች አስፈርመናል፤ ስዊዲን ከደረስን በኋላም የሁሉም ተጫዋቾች ፓስፖርት እኔ ጋር ነበር፤ ሆኖም እኔ ቀድሜ መመለስ ስለነበረብኝ ፓስፖርቱን ለቡድን መሪ ሰጠሁ፤ ተያይዘው ቀሩ፤ ውስጥ ውስጡን በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር"
ለመሆኑ ወጪያችሁን የሸፈነው ማነው?
"የተጫዋቾቹን የጉዞ ወጪ የቻሉት ወላጆቻቸው ናቸው"
ምን ያህል ከፈሉ?
" ለስልጠና፣ ለጉዞና ለተለያዩ አቅርቦቶች እያንዳንዳቸው 300ሺህ ብር ከፍለዋል፤ የተሻለ አቅም ያላቸው ደግሞ 400ሺህ ብር ከፍለው አግዘውናል"
ለምን 400ሺህ ብር?
"የመክፈል አቅም የሌላቸውን ሶስት ያህል ተጫዋቾችን ይዘን ሄደናል፤ የእነሱን ወጪ ደግሞ እኛና አቅም ያላቸው ወላጆች ሸፍነናል፤ ወላጆቹ ከ300ሺህ ብር በተጨማሪ 100ሺህ ብር እየጨመሩ 400ሺህ ብር እየከፈሉ አቅም የሌላቸው ተጫዋቾች እንዲሄዱ አግዘውናል"
ከተጫዋቾች በተጨማሪ ወላጆችስ ሄደዋል?
"አዎ ሁለት ተጫዋቾች ከእናቶቻቸው ጋር አብረው ወደ ስዊዲን ሄደዋል"
እና ተመለሱ?
"ሁለቱም ተጫዋቾችም ሆኑ እናቶቻቸው አልተመለሱም"
ተጓዥ ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጋር ያላቸው ግንኙነትና ችሎታ ደካማ የሆኑ፥ የባለሀብትና የባለስልጣን ልጆች ናቸው ይባላል እውነት ነው?
"ፕሮጀክታችን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ ኮኔክት የተመዘገበ ነው፤ ሆኖም እድሜያቸው ከ16 አመት በታች ስለሆኑ ችሎታ ላይ ብቻ የተመሰረተ ምልመላ አናደርግም፤ ይህን መሰል አለም አቀፍ ውድድር ላይ ስንሳተፍ ደግሞ ቪዛ ለማግኘት አንዱ መስፈርት የወላጆቹ ኢኮኖሚያዊ አቅም ይታያል፤ ስለዚህ የባለሀብትም የባለስልጣንም ልጆች ይኖሩናል፤ ከቀሩት ውስጥ ግን የባለስልጣን ልጅ የለም"
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በተጫዋቾቹ መጥፋት አዝኛለሁ ሆኖም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት አይደሉም ብሎ መግለጫ አውጥቷል፤ ምን ትላለህ?
"እንዳልኩህ በራሳችን ጥረት ነው ተሳትፎውን ያገኘነው፤ ከብሄራዊ ቡድን ጋርም አይገናኝም፤ በተፈጠረው ነገር ዋነኛ ተጎጂዎችም እኛ ነን፤ ስማችን ላይ ትልቅ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፤ በጣም አዝነናል"
በድጋሚ ለትብብርህ ላመስግንህና የመጨረሻ ጥያቄ ላንሳ፥ የቡድኑ ፎቶ ላይ አንድ ህፃን ልጅ ይታያል፤ ተጫዋች ነው?
"ኸረ አይደለም፤ የእኔ ልጅ ነው፤ ገና ስድስት አመቱ ነው፤ አብረን ሄደን አብረን ተመልሰናል"
★ ማስታወሻ፦ ከደብል ፓስ ፕሮጀክት በተጨማሪ በአሰልጣኝ እድሉ ደረጄ የሚመራው ኢዲዋይ እና ዳን አቢሲኒያ የተባሉ ቡድኖች በስዊዲን ጎቲያ ካፕ ተሳትፈዋል፤ እነሱም ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀን ምላሻቸውን እየጠበቅን ነው
(ታምሩ ዓለሙ)
ለጎቲያ ካፕ ወደ ስዊዲን ከሄዱ የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል ደብል ፓስ የእግር ኳስ ፕሮጀክት አንዱ ነው፤ ከቀሩት ተጫዋቾች አብዛኞቹ ከዚህ ስብስብስ የተገኙ በመሆናቸው ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጠን የፕሮጀክቱ መስራች ታዲዮስ ተክሉ ጋር ደውለን ተከታዩን ቆይታ አድርገናል፥ እነሆ፦
ታዲዮስ ስለ ትብብርህ በቅድሚያ እናመሰግናለን፤ ስለራስህና ስለ ፕሮጀክታችሁ በማስተዋወቅ እንጀምር እስኪ?
"ጉዳዩን ለማጥራት ስለደወልክልኝ ታምሩ እኔም አመሰግናለሁ፤ ታዲዮስ ተክሉ እባለሁ፤ የቀድሞ ተጫዋች የአሁን አሰልጣኝ ነኝ፤ ከጫካ ሜዳ ፕሮጀክት ጀምሮ የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክና ኤሌክትሪክ ታዳጊ ቡድኖችን አሰልጥኛለሁ፤ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኜም በሴካፋ ተሳትፌያለሁ፤ አሁን ደግሞ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሴቶች ቡድንን አሰለጥናለሁ፤ በተጨማሪ የደብል ፓስ ፕሮጀክት መስራችና ዋና አሰልጣኝ ነኝ፤ ይህ ፕሮጀክት ከተቋቋመ ዘጠኝ አመት ሆኖታል፤ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበን በከተማው ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ እንሳተፋለን"
የስዊዲን ጎቲያ ካፕ እድልን እንዴት አገኛችሁ?
"በራሳችን ጥረት ተፃፅፈን ነው እድሉን ያገኘነው፤ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተሳተፍነው፤ ከዚህ ቀደም ዴንማርክ ላይም ውድድር አድርገናል"
እስኪ ስለ ስዊዲን ጉዟችሁ አጫውተን
"18 ተጫዋቾችንና 4 የአሰልጣኝ አባላትን በጥቅሉ 22 ልዑካንን ይዘን ነው የሄድነው፤ በውድድሩም ጥሩ ተሳትፎ ነበረን"
22 ሆናችሁ ሄዳችሁ ስንት ሆናችሁ ተመለሳችሁ?
"1 ተጫዋች( የዘማሪ አሸናፊ ገብረ ማርያም ልጅ ፣ ሚካኤል አሸናፊ ) ና 3 የአሰልጣኝ አባላት በአጠቃላይ 4 ሰዎች ብቻ ነው ወደ አዲስ አበባ የተመለሰው፤ 18ቱ አልመጡም"
ይህ እንዴት ሊፈጠር ቻለ?
"የሁላችንም መመለሻ ቀን ውድድሩ ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር፤ ሆኖም የአንዱ ታዳጊ ተጫዋች የቅርብ ቤተሰብ ሰርግ ሀምሌ 12 ስለነበር ወላጆቹ ቶሎ ቢመጣልን አሉን፤ በእድሜው ምክንያት ብቻውን መላክ ስለማንችል እኔና ሁለት የአሰልጣኝ አባላት እንዲሁም ተጫዋቹን ጨምሮ አራት ሆነን ትኬታችንን አስተካክለን በፍፃሜው ቀን ቅዳሜ ሀምሌ 11/2018(ጁላይ 18/2026) ወደ አዲስ አበባ ተመለስን፤ ቀሪዎቹ 18ቱ ሰኞ ሀምሌ 13 ነበር የመመለሻ ቀናቸው፤ እኛ አዲስ አበባ ሳንደርስ ለትራንዚት በቆየንበት ኳታር ሆነን ግን ተጫዋቾቹ ቡድናችን ካረፈበት ትምህርት ቤት ሳያሳውቁ እንደወጡ ተነገረን"
ከዛ ምን አደረጋችሁ?
"ወዲያው ለአዘጋጆቹ አሳወቅናቸው፤ እነሱም ለመረጃው አመስግነውን ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንሳውቃለን አሉን፤ አዲስ አበባ ከደረስን በኋላ ድጋሚ አንዷ የቡድን መሪ ጋር ስደውል እንደማይመለሱ፥ ተጫዋቾቹንም ስዊዲን የሚኖሩ ቤተሰብና ዘመዶቻቸው እንደወሰዷቸው ነገረችን፤ ኢትዮጵያ ያሉ ወላጆችንም ጠየቅን፤ ልጆቹ ያሉበትን ቦታ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆኑም፤ ይህንንም ለአዘጋጆቹ በድጋሚ አሳውቀናል፤ ከ10 ቀን በኋላ ዜናውን አወጡት"
ይህ እንዳይከሰት ቅድሚያ ዝግጅት አላደረጋችሁም?
"በደንብ አድርገናል፤ ውል አዘጋጅተን የሁሉንም ተጫዋቾች ወላጆች አስፈርመናል፤ ስዊዲን ከደረስን በኋላም የሁሉም ተጫዋቾች ፓስፖርት እኔ ጋር ነበር፤ ሆኖም እኔ ቀድሜ መመለስ ስለነበረብኝ ፓስፖርቱን ለቡድን መሪ ሰጠሁ፤ ተያይዘው ቀሩ፤ ውስጥ ውስጡን በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር"
ለመሆኑ ወጪያችሁን የሸፈነው ማነው?
"የተጫዋቾቹን የጉዞ ወጪ የቻሉት ወላጆቻቸው ናቸው"
ምን ያህል ከፈሉ?
" ለስልጠና፣ ለጉዞና ለተለያዩ አቅርቦቶች እያንዳንዳቸው 300ሺህ ብር ከፍለዋል፤ የተሻለ አቅም ያላቸው ደግሞ 400ሺህ ብር ከፍለው አግዘውናል"
ለምን 400ሺህ ብር?
"የመክፈል አቅም የሌላቸውን ሶስት ያህል ተጫዋቾችን ይዘን ሄደናል፤ የእነሱን ወጪ ደግሞ እኛና አቅም ያላቸው ወላጆች ሸፍነናል፤ ወላጆቹ ከ300ሺህ ብር በተጨማሪ 100ሺህ ብር እየጨመሩ 400ሺህ ብር እየከፈሉ አቅም የሌላቸው ተጫዋቾች እንዲሄዱ አግዘውናል"
ከተጫዋቾች በተጨማሪ ወላጆችስ ሄደዋል?
"አዎ ሁለት ተጫዋቾች ከእናቶቻቸው ጋር አብረው ወደ ስዊዲን ሄደዋል"
እና ተመለሱ?
"ሁለቱም ተጫዋቾችም ሆኑ እናቶቻቸው አልተመለሱም"
ተጓዥ ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጋር ያላቸው ግንኙነትና ችሎታ ደካማ የሆኑ፥ የባለሀብትና የባለስልጣን ልጆች ናቸው ይባላል እውነት ነው?
"ፕሮጀክታችን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ ኮኔክት የተመዘገበ ነው፤ ሆኖም እድሜያቸው ከ16 አመት በታች ስለሆኑ ችሎታ ላይ ብቻ የተመሰረተ ምልመላ አናደርግም፤ ይህን መሰል አለም አቀፍ ውድድር ላይ ስንሳተፍ ደግሞ ቪዛ ለማግኘት አንዱ መስፈርት የወላጆቹ ኢኮኖሚያዊ አቅም ይታያል፤ ስለዚህ የባለሀብትም የባለስልጣንም ልጆች ይኖሩናል፤ ከቀሩት ውስጥ ግን የባለስልጣን ልጅ የለም"
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በተጫዋቾቹ መጥፋት አዝኛለሁ ሆኖም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት አይደሉም ብሎ መግለጫ አውጥቷል፤ ምን ትላለህ?
"እንዳልኩህ በራሳችን ጥረት ነው ተሳትፎውን ያገኘነው፤ ከብሄራዊ ቡድን ጋርም አይገናኝም፤ በተፈጠረው ነገር ዋነኛ ተጎጂዎችም እኛ ነን፤ ስማችን ላይ ትልቅ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፤ በጣም አዝነናል"
በድጋሚ ለትብብርህ ላመስግንህና የመጨረሻ ጥያቄ ላንሳ፥ የቡድኑ ፎቶ ላይ አንድ ህፃን ልጅ ይታያል፤ ተጫዋች ነው?
"ኸረ አይደለም፤ የእኔ ልጅ ነው፤ ገና ስድስት አመቱ ነው፤ አብረን ሄደን አብረን ተመልሰናል"
★ ማስታወሻ፦ ከደብል ፓስ ፕሮጀክት በተጨማሪ በአሰልጣኝ እድሉ ደረጄ የሚመራው ኢዲዋይ እና ዳን አቢሲኒያ የተባሉ ቡድኖች በስዊዲን ጎቲያ ካፕ ተሳትፈዋል፤ እነሱም ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀን ምላሻቸውን እየጠበቅን ነው
(ታምሩ ዓለሙ)
6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በስዊድን ጎተንበርግ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የ'ጎቲያ ካፕ' የዓለም የወጣቶች እግር ኳስ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ካቀኑት የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል፣ 20 የሚሆኑ የአንድ ቡድን ተጫዋቾች እና አጃቢ አዋቂዎች የውድድሩ ማጠቃለያ ዕለት ባልታሰበ ሁኔታ መሰወራቸው ተገልጿል። ይህ ክስተት በስፖርቱ ሽፋን በራሳቸው ፍቃድ የተፈጸመ ህገ-ወጥ ስደት (illegal migration) ሊሆን እንደሚችል የስዊድን ፖሊስ አስታውቋል።
ከ77 ሀገራት የተውጣጡ ቡድኖች በተሳተፉበት በዚህ ውድድር ኢትዮጵያ በአራት ቡድኖች ተወክላ ነበር። ሆኖም የፍጻሜው ውድድር በሚካሄድበት ዕለት የተጫዋቾቹ ማረፊያ የነበረው ትምህርት ቤት አስተናጋጆች፣ አባላቱ እቃቸውን ጠቅልለው መጥፋታቸውን ደርሰውበታል። የጎቲያ ካፕ የፕሬስ ቃል አቀባይ ፍሬድሪክ ቤክማን፣ አዘጋጁ ኮሚቴ ከቡድኑ ጋር ጥሩ ግንኙነት ስለነበረው ድርጊቱ እንዳስገረማቸው ገልጸው፣ ለጥንቃቄ ሲባል ለፖሊስ ሪፖርት ማድረጋቸውን ተናግረዋል። ውድድሩ ከተጠናቀቀ አስር ቀናት ቢያልፉም፣ የቡድኑ አባላት እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ አልተመለሱም።
አዘጋጆቹ ከቡድኑ አስተባባሪ በደረሳቸው የኢሜል መልእክት "የተፈጠረው የመግባባት ችግር ነው" የሚል ማስተባበያ ቢሰጥም፣ ተጫዋቾቹ የት እንዳሉ ግን ምንም ዓይነት ፍንጭ አልተሰጠም። የስዊድን ፖሊስ የጠፉ ሰዎችን የመፈለግ ክፍል ኃላፊ ኤሊኖር ሃልዲን እንደገለጹት፣ ከዚህ በፊት በውድድሩ ታሪክ ጥቂት ሰዎች የመጥፋት አጋጣሚ ቢኖርም፣ በአንድ ጊዜ 20 ሰዎች ሲሰወሩ ግን ይህ የመጀመሪያው ነው።
ፖሊስ ከስደተኞች ኤጀንሲ እና ከድንበር ተቆጣጣሪዎች ጋር በመተባበር ፍለጋውን የቀጠለ ሲሆን፣ ድርጊቱ በሰው አዘዋዋሪዎች የተፈጸመ ሳይሆን አባላቱ አስቀድመው ያቀዱት ስደት መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።
ይህ ክስተት ዓለም አቀፍ ስፖርታዊ መድረኮች ላልተገባ የስደት ዓላማ መጠቀሚያ እየሆኑ መምጣታቸውን የሚያሳይ አሳሳቢ አጋጣሚ ሆኗል። ታዳጊ አትሌቶች እና አጃቢዎቻቸው ሀገራቸውን ወክለው በሄዱበት የውድድር መድረክ ላይ መሰወራቸው፣ በሀገራት መካከል ያለውን እምነት ከመፈተኑም በላይ፤ በቀጣይ ሌሎች ወጣት ኢትዮጵያውያን ስፖርተኞች ዓለም አቀፍ የውድድር ዕድሎችን እንዳያገኙ እና የቪዛ ክልከላ እንዲያጋጥማቸው ሊያደርግ የሚችል አደገኛ አዝማሚያ መሆኑ የጉዳዩን አሳሳቢነት ያጎላዋል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ፤ "ዓመታዊው የጎቲያ ካፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ስዊድን ያመሩ ታዳጊዎች እና የቡድን አባላት በስዊድን መጥፋታቸውን አስመልክቶ የተለያዩ መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ። በጉዳዩ ዙርያ ምላሽ ወይም ማብራርያ እንድንሰጥ ወደ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጥያቄዎች እየቀረቡ ሲሆን ፌዴሬሽናችን የቡድኑ አባላት መጥፋት ያሳዘነው መሆኑን እየገለጸ ታዳጊ ቡድኖች በመሰል ውድድሮች ላይ በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል ወደ ውድድሩ የሚያመሩ እንጂ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የወከሉ አለመሆኑን እየገለፅን በአንዳድ አካላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ እየተገለጸበት ያለው መንገድ ትክክል አለመሆኑን እናሳውቃለን። " ብሏል።
ከ77 ሀገራት የተውጣጡ ቡድኖች በተሳተፉበት በዚህ ውድድር ኢትዮጵያ በአራት ቡድኖች ተወክላ ነበር። ሆኖም የፍጻሜው ውድድር በሚካሄድበት ዕለት የተጫዋቾቹ ማረፊያ የነበረው ትምህርት ቤት አስተናጋጆች፣ አባላቱ እቃቸውን ጠቅልለው መጥፋታቸውን ደርሰውበታል። የጎቲያ ካፕ የፕሬስ ቃል አቀባይ ፍሬድሪክ ቤክማን፣ አዘጋጁ ኮሚቴ ከቡድኑ ጋር ጥሩ ግንኙነት ስለነበረው ድርጊቱ እንዳስገረማቸው ገልጸው፣ ለጥንቃቄ ሲባል ለፖሊስ ሪፖርት ማድረጋቸውን ተናግረዋል። ውድድሩ ከተጠናቀቀ አስር ቀናት ቢያልፉም፣ የቡድኑ አባላት እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ አልተመለሱም።
አዘጋጆቹ ከቡድኑ አስተባባሪ በደረሳቸው የኢሜል መልእክት "የተፈጠረው የመግባባት ችግር ነው" የሚል ማስተባበያ ቢሰጥም፣ ተጫዋቾቹ የት እንዳሉ ግን ምንም ዓይነት ፍንጭ አልተሰጠም። የስዊድን ፖሊስ የጠፉ ሰዎችን የመፈለግ ክፍል ኃላፊ ኤሊኖር ሃልዲን እንደገለጹት፣ ከዚህ በፊት በውድድሩ ታሪክ ጥቂት ሰዎች የመጥፋት አጋጣሚ ቢኖርም፣ በአንድ ጊዜ 20 ሰዎች ሲሰወሩ ግን ይህ የመጀመሪያው ነው።
ፖሊስ ከስደተኞች ኤጀንሲ እና ከድንበር ተቆጣጣሪዎች ጋር በመተባበር ፍለጋውን የቀጠለ ሲሆን፣ ድርጊቱ በሰው አዘዋዋሪዎች የተፈጸመ ሳይሆን አባላቱ አስቀድመው ያቀዱት ስደት መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።
ይህ ክስተት ዓለም አቀፍ ስፖርታዊ መድረኮች ላልተገባ የስደት ዓላማ መጠቀሚያ እየሆኑ መምጣታቸውን የሚያሳይ አሳሳቢ አጋጣሚ ሆኗል። ታዳጊ አትሌቶች እና አጃቢዎቻቸው ሀገራቸውን ወክለው በሄዱበት የውድድር መድረክ ላይ መሰወራቸው፣ በሀገራት መካከል ያለውን እምነት ከመፈተኑም በላይ፤ በቀጣይ ሌሎች ወጣት ኢትዮጵያውያን ስፖርተኞች ዓለም አቀፍ የውድድር ዕድሎችን እንዳያገኙ እና የቪዛ ክልከላ እንዲያጋጥማቸው ሊያደርግ የሚችል አደገኛ አዝማሚያ መሆኑ የጉዳዩን አሳሳቢነት ያጎላዋል።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ፤ "ዓመታዊው የጎቲያ ካፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ስዊድን ያመሩ ታዳጊዎች እና የቡድን አባላት በስዊድን መጥፋታቸውን አስመልክቶ የተለያዩ መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ። በጉዳዩ ዙርያ ምላሽ ወይም ማብራርያ እንድንሰጥ ወደ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጥያቄዎች እየቀረቡ ሲሆን ፌዴሬሽናችን የቡድኑ አባላት መጥፋት ያሳዘነው መሆኑን እየገለጸ ታዳጊ ቡድኖች በመሰል ውድድሮች ላይ በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል ወደ ውድድሩ የሚያመሩ እንጂ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የወከሉ አለመሆኑን እየገለፅን በአንዳድ አካላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት እንደሆኑ እየተገለጸበት ያለው መንገድ ትክክል አለመሆኑን እናሳውቃለን። " ብሏል።
7 days ago
“በስዊድን የጠፉት ታዳጊዎች ብሔራዊ ቡድንን አይወክሉም”
— የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
#ethiopia | በዓመታዊው የጎቲያ ካፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ስዊድን ያመሩ ታዳጊዎች እና የቡድን አባላት በዚያው መጥፋታቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎች መውጣታቸውን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማብራሪያ ሰጥቷል።
ፌዴሬሽኑ በቡድኑ አባላት መጥፋት እንደሰማ የገለጸ ሲሆን በተለያዩ አካላት ታዳጊዎቹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተወካዮች እንደሆኑ ተደርጎ የሚሰራጨው ዘገባም ሙሉ በሙሉ ትክክል እንዳልሆነ አስታውቋል።
አክሎም መሰል ታዳጊ ቡድኖች ወደ እንዲህ ባሉ ዓለም አቀፍ ውድድሮች የሚያመሩት በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል እንጂ አገራቸውን ወክለው በፌዴሬሽኑ አደራጅነት እንዳልሆነ በመግለጽ ጉዳዩን አብራርቷል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
— የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
#ethiopia | በዓመታዊው የጎቲያ ካፕ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ስዊድን ያመሩ ታዳጊዎች እና የቡድን አባላት በዚያው መጥፋታቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎች መውጣታቸውን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማብራሪያ ሰጥቷል።
ፌዴሬሽኑ በቡድኑ አባላት መጥፋት እንደሰማ የገለጸ ሲሆን በተለያዩ አካላት ታዳጊዎቹ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተወካዮች እንደሆኑ ተደርጎ የሚሰራጨው ዘገባም ሙሉ በሙሉ ትክክል እንዳልሆነ አስታውቋል።
አክሎም መሰል ታዳጊ ቡድኖች ወደ እንዲህ ባሉ ዓለም አቀፍ ውድድሮች የሚያመሩት በራሳቸው ጥረት በሚያገኙት እድል እንጂ አገራቸውን ወክለው በፌዴሬሽኑ አደራጅነት እንዳልሆነ በመግለጽ ጉዳዩን አብራርቷል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
7 days ago
''አምታታው በከተማ''
ግብፅ ፌዴሬሽን
#ethiopia | የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በመሳተፍ ላይ የሚገኘው የግብፅ የሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ተጨዋቾቹ በማልያቸው ላይ ያሳረፉት የሰባት ከዋክብት ነገር የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
ቡድኑ በታሪኩ አህጉራዊውን ዋንጫ አንስቶ የማያውቅ በመሆኑ የከዋክብቱ መኖር በርካታ ሰዎችን "ሴቶቹ የተደበቀ የዋንጫ ታሪክ ይኖራቸው ይሆን?" በሚል ጥያቄና ግራ መጋባት ውስጥ ጥሏቸው ነበር።
ሆኖም የግብፅ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዚህ ምስጢር መልስ የሚያያዘው ከግብፅ የወንዶች ብሔራዊ ቡድን ታሪክ ጋር ነው የሚል አስቂኝ ምላሽ ሰጥቷል።
ፌዴሬሽኑ በእውኑ ሴቶች ወንዶች ናቸውን የሚለው ጥያቄ ግን ወደ ጎን የተወው ይመስላል።
ማልያው ላይ ያረፉት ሰባት ከዋክብት የሴቶቹ ቡድን ያሸነፋቸውን ዋንጫዎች ሳይሆን ከግብፅ የወንዶች ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ጋር የሚያያዝ ነው።
የግብፅ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እነዚህን ከዋክብት የጠቅላላ ሀገሪቷ የእግር ኳስ ስኬት መግለጫ አድርጎ በመውሰዱ በሁሉም ብሔራዊ ቡድኖቹ ማልያ ላይ የሰባቱን ከዋክብት ምልክት እንዲያርፍ ወስኗል ነው የተባለው።
የግብፅ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን እስካሁን በመድረኩ የመጨረሻዎቹ የዋንጫ ደረጃዎች ላይ ደርሶ የማያውቅ ቢሆንም ሴቶቹ ተጫዋቾች ደረት ላይ ከዋክብቱ እንዲሰቅሉ ግድ ሆኖባቸዋል።
በዚህ ወር ፍጻሜውን ባገኘው 2026ቱ የዓለም ዋንጫ ላይ በሞሃመድ ሳላህ የሚመራው የወንዶቹ ብሔራዊ ቡድንም ተመሳሳይ ከዋክብት በደረታቸው ላይ አድርገው የነበረ ሲሆን ፊፋ ይሄን ኮከብ ቀዳችሁ ጣሉት ሲል ቀጭን ትዕዛዝ እንደሰጣቸው ይታወሳል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
ግብፅ ፌዴሬሽን
#ethiopia | የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በመሳተፍ ላይ የሚገኘው የግብፅ የሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ተጨዋቾቹ በማልያቸው ላይ ያሳረፉት የሰባት ከዋክብት ነገር የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
ቡድኑ በታሪኩ አህጉራዊውን ዋንጫ አንስቶ የማያውቅ በመሆኑ የከዋክብቱ መኖር በርካታ ሰዎችን "ሴቶቹ የተደበቀ የዋንጫ ታሪክ ይኖራቸው ይሆን?" በሚል ጥያቄና ግራ መጋባት ውስጥ ጥሏቸው ነበር።
ሆኖም የግብፅ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዚህ ምስጢር መልስ የሚያያዘው ከግብፅ የወንዶች ብሔራዊ ቡድን ታሪክ ጋር ነው የሚል አስቂኝ ምላሽ ሰጥቷል።
ፌዴሬሽኑ በእውኑ ሴቶች ወንዶች ናቸውን የሚለው ጥያቄ ግን ወደ ጎን የተወው ይመስላል።
ማልያው ላይ ያረፉት ሰባት ከዋክብት የሴቶቹ ቡድን ያሸነፋቸውን ዋንጫዎች ሳይሆን ከግብፅ የወንዶች ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ጋር የሚያያዝ ነው።
የግብፅ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እነዚህን ከዋክብት የጠቅላላ ሀገሪቷ የእግር ኳስ ስኬት መግለጫ አድርጎ በመውሰዱ በሁሉም ብሔራዊ ቡድኖቹ ማልያ ላይ የሰባቱን ከዋክብት ምልክት እንዲያርፍ ወስኗል ነው የተባለው።
የግብፅ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን እስካሁን በመድረኩ የመጨረሻዎቹ የዋንጫ ደረጃዎች ላይ ደርሶ የማያውቅ ቢሆንም ሴቶቹ ተጫዋቾች ደረት ላይ ከዋክብቱ እንዲሰቅሉ ግድ ሆኖባቸዋል።
በዚህ ወር ፍጻሜውን ባገኘው 2026ቱ የዓለም ዋንጫ ላይ በሞሃመድ ሳላህ የሚመራው የወንዶቹ ብሔራዊ ቡድንም ተመሳሳይ ከዋክብት በደረታቸው ላይ አድርገው የነበረ ሲሆን ፊፋ ይሄን ኮከብ ቀዳችሁ ጣሉት ሲል ቀጭን ትዕዛዝ እንደሰጣቸው ይታወሳል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
9 days ago
አቶ ቢንያም ነገሱ
የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኑ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን በግራንድ ፕላስ ሆቴል ባካሄደው የምርጫ መርሃ ግብር አቶ ቢንያም ነገሱን በፕሬዝዳንትነት መርጧል ሲል ኤ ኤም ኤን ዘግቧል።
አቶ ቢንያም በዕለቱ ከተሰጡት 24 ድምፆች መካከል 14 ድምፅ በማግኘት ነው በከፍተኛ ድምፅ አሸናፊ መሆን የቻሉት።
በዚህም የምርጫ ውጤት መሠረት፣ አዲሱ ፕሬዝዳንት አቶ ቢንያም ነገሱ የሀገሪቱን የብስክሌት ስፖርት ፌዴሬሽን ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት በበላይነት የሚመሩ ይሆናል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኑ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን በግራንድ ፕላስ ሆቴል ባካሄደው የምርጫ መርሃ ግብር አቶ ቢንያም ነገሱን በፕሬዝዳንትነት መርጧል ሲል ኤ ኤም ኤን ዘግቧል።
አቶ ቢንያም በዕለቱ ከተሰጡት 24 ድምፆች መካከል 14 ድምፅ በማግኘት ነው በከፍተኛ ድምፅ አሸናፊ መሆን የቻሉት።
በዚህም የምርጫ ውጤት መሠረት፣ አዲሱ ፕሬዝዳንት አቶ ቢንያም ነገሱ የሀገሪቱን የብስክሌት ስፖርት ፌዴሬሽን ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት በበላይነት የሚመሩ ይሆናል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
11 days ago
የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ ከቀረጥ ነጻ ወይም በአነስተኛ ታክስ እንዲገባ እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቀ
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) የዋጋ ንረት ለማቃለል ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ዋጋ ከቀረጥ ነጻ እንዲገባ፤ እንዲሁም በሐገር ውስጥ ለማምረት የሚያስፈልገው ጥሬ ዕቃ ቀረጥ እንዳይከፈልበት፣ ወይም አነስተኛ ታክስ እንዲጣልበት እንዲሁም በገጠር ለሚኖሩ ሴቶች እና ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች ተደራሽ እንዲሆን፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቋል።
ፌዴሬሽኑ ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጾ፤ ባለሙያዎችን ያካተተ አደረጃጀት በመፍጠር ተሳትፎ እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ገነት ሥዩም እንዳገለጹት፤ ተቋማቸው በዋጋው ውድነት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራርመዋል። በተጨማሪም ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል።
በሚካሄዱ አገራዊ መድረኮች ላይም ችግሩን በማንሳት ሰፊ ውይይት እንዲካሄድበት ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረዋል።
በቀጣይ የምርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እና የዋጋ ውድነቱን ለመቀነስ ሴቶች ሀገር ውስጥ በሚመረቱ ምርቶች በቀላሉ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚሰሩ ተገልጿል።
ከውጪ የሚገቡ ምርቶችም በዝቅተኛ ታክስ የሚገቡበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሰራበት ተመላክቷል።
ፌዴሬሽኑ በተለይም ሴት ተማሪዎች እና ወጣቶች በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ከትምህርት ገበታ እንዳይስተጓጎሉ ለማድረግ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ዋና ዳይሬክተሯ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ከውጪ የሚገባ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያን ከታክስ ነጻ በማድረግ በዝቅተኛ ዋጋ ተደራሽ እንዲሆን የሚያስችለው እንቅስቃሴ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀዳሚ አስተባባሪነት ቢጀመርም እስከ አሁን አልተተገበረም።
በስፍራሽ ደመላሽ
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) የዋጋ ንረት ለማቃለል ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ዋጋ ከቀረጥ ነጻ እንዲገባ፤ እንዲሁም በሐገር ውስጥ ለማምረት የሚያስፈልገው ጥሬ ዕቃ ቀረጥ እንዳይከፈልበት፣ ወይም አነስተኛ ታክስ እንዲጣልበት እንዲሁም በገጠር ለሚኖሩ ሴቶች እና ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች ተደራሽ እንዲሆን፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቋል።
ፌዴሬሽኑ ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጾ፤ ባለሙያዎችን ያካተተ አደረጃጀት በመፍጠር ተሳትፎ እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ገነት ሥዩም እንዳገለጹት፤ ተቋማቸው በዋጋው ውድነት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራርመዋል። በተጨማሪም ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል።
በሚካሄዱ አገራዊ መድረኮች ላይም ችግሩን በማንሳት ሰፊ ውይይት እንዲካሄድበት ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረዋል።
በቀጣይ የምርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እና የዋጋ ውድነቱን ለመቀነስ ሴቶች ሀገር ውስጥ በሚመረቱ ምርቶች በቀላሉ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚሰሩ ተገልጿል።
ከውጪ የሚገቡ ምርቶችም በዝቅተኛ ታክስ የሚገቡበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሰራበት ተመላክቷል።
ፌዴሬሽኑ በተለይም ሴት ተማሪዎች እና ወጣቶች በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ከትምህርት ገበታ እንዳይስተጓጎሉ ለማድረግ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ዋና ዳይሬክተሯ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ከውጪ የሚገባ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያን ከታክስ ነጻ በማድረግ በዝቅተኛ ዋጋ ተደራሽ እንዲሆን የሚያስችለው እንቅስቃሴ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀዳሚ አስተባባሪነት ቢጀመርም እስከ አሁን አልተተገበረም።
በስፍራሽ ደመላሽ
Sponsored by
Surafel
12 days ago
ትውልደ ኢትዮጵያዊው የካናዳ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አሊ አህመድ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጽ/ቤት
****************
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ባሕሩ ጥላሁን ለትውልደ ኢትዮጵያዊው የካናዳ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አሊ አህመድ ወሎ ሰፈር የሚኘውን የፌዴሬሽኑን ጽ/ቤት አስጎብኝተዋል።
ዋና ሥራ አስፈፃሚው ከአሊ አህመድ ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ እና ካፍን ከመመስረት አንስቶ ውድድሩን በማስተናገድ እና ዋንጫ በማንሳት በአፍሪካ እግር ኳስ ታሪክ ስለተጫወተችው ጉልህ ሚና አብራርተዋል።
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዋና ፀሐፊነት እንዲሁም በካፍ ኘሬዝዳንትነት ለረጅም ጊዜ የመሩት የአፍሪካ እግር ኳስ አባት አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ካፍ አሁን ለያዘው ቅርፅ የነበራቸውን ወሳኝ ሚና አስረድተዋል።
አሊ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጫወት ዕድል ባይኖረውም ጥሩ ደጋፊ በመሆን የዳያስፖራ ኢንተግሬሽን ኘሮግራምን መዘርጋት እንዲቻል ከኢትዮጵያ ውጪ የሚጫወቱ ሌሎች ተጫዋቾችን የማነሳሳት ሚና እንዲጫወት ጠይቀዋል።
አሊ አህመድ በበኩሉ፣ በርካታ ባለተሰጥኦ ኢትዮጵያን ተጫዋቾች በውጪ ሀገራት እንደሚገኙ ገልጾ፤ በትውልደ ኢትዮጵያውያን ኢንተግሬሽን ኘሮግራም ላይ አብሮ ለመሥራት እና የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አሳውቋል።
አሊ አህመድ በኢትዮጵያ ቆይታው የደራርቱ ቱሉ ስፖርት አካዳሚን የጎበኘ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የነበረውን ቆይታ አጠናቆ ለሊት ወደ እንግሊዝ ኖርዊች ሊገዝ መሆኑን የፌዴሬሽኑ መረጃ ያመለክታል።
Ethiopia #eff #ebc
****************
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ባሕሩ ጥላሁን ለትውልደ ኢትዮጵያዊው የካናዳ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አሊ አህመድ ወሎ ሰፈር የሚኘውን የፌዴሬሽኑን ጽ/ቤት አስጎብኝተዋል።
ዋና ሥራ አስፈፃሚው ከአሊ አህመድ ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ እና ካፍን ከመመስረት አንስቶ ውድድሩን በማስተናገድ እና ዋንጫ በማንሳት በአፍሪካ እግር ኳስ ታሪክ ስለተጫወተችው ጉልህ ሚና አብራርተዋል።
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዋና ፀሐፊነት እንዲሁም በካፍ ኘሬዝዳንትነት ለረጅም ጊዜ የመሩት የአፍሪካ እግር ኳስ አባት አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ካፍ አሁን ለያዘው ቅርፅ የነበራቸውን ወሳኝ ሚና አስረድተዋል።
አሊ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጫወት ዕድል ባይኖረውም ጥሩ ደጋፊ በመሆን የዳያስፖራ ኢንተግሬሽን ኘሮግራምን መዘርጋት እንዲቻል ከኢትዮጵያ ውጪ የሚጫወቱ ሌሎች ተጫዋቾችን የማነሳሳት ሚና እንዲጫወት ጠይቀዋል።
አሊ አህመድ በበኩሉ፣ በርካታ ባለተሰጥኦ ኢትዮጵያን ተጫዋቾች በውጪ ሀገራት እንደሚገኙ ገልጾ፤ በትውልደ ኢትዮጵያውያን ኢንተግሬሽን ኘሮግራም ላይ አብሮ ለመሥራት እና የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አሳውቋል።
አሊ አህመድ በኢትዮጵያ ቆይታው የደራርቱ ቱሉ ስፖርት አካዳሚን የጎበኘ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የነበረውን ቆይታ አጠናቆ ለሊት ወደ እንግሊዝ ኖርዊች ሊገዝ መሆኑን የፌዴሬሽኑ መረጃ ያመለክታል።
Ethiopia #eff #ebc
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ካፍ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ አገራትን ወደ 28 ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ወይንም ካፍ በውድድሩ ይዘት ላይ ትልቅ ለውጥ ማድረጉን ገለፀ፡፡ ከዚህ ቀደም የውድድሩ ተሳታፊዎች 24 የነበሩ ሲሆን ከሚቀጥለው ማለትም ከ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ጀምሮ ግን 28 እንደሚሆኑ አስታውቋል፡፡
የካፍ ፕሬዝደንት ፓትሪስ ሞትሪስ በደቡብ አፍሪካ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት ይህንን እርምጃ መውሰድ ያስፈለገው የአፍሪካ አገራት በአህጉሪቱ ዋና ውድድር ላይ የበለጠ የመሳተፍ እድል እንዲያገኙ ነው፡፡ በመሆኑም በሚቀጥለው አፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊዎቹ 28 እንደሚሆኑ ገልፀው ቡድኖቹ በሰባት ምድቦች እንደሚከፋፈሉ አስረድተዋል፡፡
ከእያንዳንዱ ምድብ ከፍተኛ ነጥብ ያላቸው ሁለት ቡድኖችና ሌሎች 2 ምርጥ ሶስተኛዎች ወደ16ቱ የጥሎ ማለፍ ውድድር እንደሚያልፉም ገልፀዋል፡፡ በመሆኑም በ2027 በኬንያ፣ ኢጋንዳና ታንዛኒያ አዘጋጅነት በሚካሄደው ውድድር ተሳታፊዎቹ 28 ይሆናሉ፡፡ በአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊዎች 24 እንዲሆኑ የተደረገው እ.ኤ.አ በ2019 በግብፅ በተካሄደው ውድድር ወቅት እንደነበር ይታወሳል፡፡ ከዚያ ቀደም ሲል ተሳታፊዎቹ 16 ብቻ ነበሩ፡፡
የካፍ ፕሬዝደንት ፓትሪስ ሞትሪስ በደቡብ አፍሪካ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት ይህንን እርምጃ መውሰድ ያስፈለገው የአፍሪካ አገራት በአህጉሪቱ ዋና ውድድር ላይ የበለጠ የመሳተፍ እድል እንዲያገኙ ነው፡፡ በመሆኑም በሚቀጥለው አፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊዎቹ 28 እንደሚሆኑ ገልፀው ቡድኖቹ በሰባት ምድቦች እንደሚከፋፈሉ አስረድተዋል፡፡
ከእያንዳንዱ ምድብ ከፍተኛ ነጥብ ያላቸው ሁለት ቡድኖችና ሌሎች 2 ምርጥ ሶስተኛዎች ወደ16ቱ የጥሎ ማለፍ ውድድር እንደሚያልፉም ገልፀዋል፡፡ በመሆኑም በ2027 በኬንያ፣ ኢጋንዳና ታንዛኒያ አዘጋጅነት በሚካሄደው ውድድር ተሳታፊዎቹ 28 ይሆናሉ፡፡ በአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊዎች 24 እንዲሆኑ የተደረገው እ.ኤ.አ በ2019 በግብፅ በተካሄደው ውድድር ወቅት እንደነበር ይታወሳል፡፡ ከዚያ ቀደም ሲል ተሳታፊዎቹ 16 ብቻ ነበሩ፡፡
13 days ago
ፊፋ በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ የግጥሚያ ማስተካከል አልተፈጸመም ሲል አስታወቀ
#ethiopia | የዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽን (FIFA) በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር ወቅት የግጥሚያ ማስተካከል (Match-fixing) ተፈጽሟል የሚሉ ወሬዎችን በድጋሚ በማስተባበል፣ በውድድሩ ሙሉ ጊዜ ከውርርድ ወይም ከግጥሚያ ማጭበርበር ጋር የተያያዘ ማንኛውም አጠራጣሪ እንቅስቃሴ አልተገኘም ብሏል።
ፊፋ እንደገለጸው፣ በውድድሩ 104 ጨዋታዎች በሙሉ የስፖርት ታማኝነትን የሚከታተል ልዩ ቡድን ከዓለም አቀፍ የውርርድ ቁጥጥር ተቋማት ጋር በመተባበር ቁጥጥር ማድረጉን ገልጿል።
በክትትሉም የግጥሚያ ውጤት መቀየር ወይም ሕገ-ወጥ የውርርድ እንቅስቃሴ የሚያመለክት ማስረጃ አልተገኘም ብሏል።
ይህ መግለጫ የወጣው በአንዳንድ ጨዋታዎች ላይ በተፈጠሩ የዳኝነት ውሳኔዎችና የVAR አጠቃቀም ዙሪያ የተነሱ ክርክሮች ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ የተስፋፉ የ“ውድድሩ ተስተካክሏል” የሚሉ ውንጀላዎችን ተከትሎ ነው።
ቀደም ሲልም የፊፋ የዳኝነት ኃላፊ ፒየርሉጂ ኮሊና የዳኞችን ታማኝነት የሚጠራጠሩ ያልተደገፉ ክሶች በስፖርቱ ውስጥ ቦታ የላቸውም ሲሉ ገልጸው ነበር።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽን (FIFA) በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር ወቅት የግጥሚያ ማስተካከል (Match-fixing) ተፈጽሟል የሚሉ ወሬዎችን በድጋሚ በማስተባበል፣ በውድድሩ ሙሉ ጊዜ ከውርርድ ወይም ከግጥሚያ ማጭበርበር ጋር የተያያዘ ማንኛውም አጠራጣሪ እንቅስቃሴ አልተገኘም ብሏል።
ፊፋ እንደገለጸው፣ በውድድሩ 104 ጨዋታዎች በሙሉ የስፖርት ታማኝነትን የሚከታተል ልዩ ቡድን ከዓለም አቀፍ የውርርድ ቁጥጥር ተቋማት ጋር በመተባበር ቁጥጥር ማድረጉን ገልጿል።
በክትትሉም የግጥሚያ ውጤት መቀየር ወይም ሕገ-ወጥ የውርርድ እንቅስቃሴ የሚያመለክት ማስረጃ አልተገኘም ብሏል።
ይህ መግለጫ የወጣው በአንዳንድ ጨዋታዎች ላይ በተፈጠሩ የዳኝነት ውሳኔዎችና የVAR አጠቃቀም ዙሪያ የተነሱ ክርክሮች ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ የተስፋፉ የ“ውድድሩ ተስተካክሏል” የሚሉ ውንጀላዎችን ተከትሎ ነው።
ቀደም ሲልም የፊፋ የዳኝነት ኃላፊ ፒየርሉጂ ኮሊና የዳኞችን ታማኝነት የሚጠራጠሩ ያልተደገፉ ክሶች በስፖርቱ ውስጥ ቦታ የላቸውም ሲሉ ገልጸው ነበር።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
16 days ago
መንግስት አዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት ታክስ ሊጥል ነው
መንግስት በ2020 በጀት ዓመት ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት ታክስ ለመጣል እየተዘጋጀ ነው። የሚኒስትሮች ምክር ቤት የህግ ረቂቁን በታህሳስ ወር መጨረሻ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደሚያቀርብ ካፒታል ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል ።ታክሱ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት እስከ 0.2 በመቶ ገቢ ያስገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
መንግስት በ2020 በጀት ዓመት ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት ታክስ ለመጣል እየተዘጋጀ ነው። የሚኒስትሮች ምክር ቤት የህግ ረቂቁን በታህሳስ ወር መጨረሻ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደሚያቀርብ ካፒታል ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል ።ታክሱ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት እስከ 0.2 በመቶ ገቢ ያስገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
Seledadotio
Seledadotio
21 days ago
የማህበረሰቡ ዋነኛ ፍላጎት "ዘላቂ ሰላም" ብቻ ነው
#ethiopia | ይህ የተባለው በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮጵያ ሴት መሪዎች የሰላም ፎረም ላይ ነዉ።
በሴቶች ዓለም አቀፍ የሰላም ቡድን እና በኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ትብብር የተዘጋጀው ይህ ፎረም የሰላም ትምህርት ማሳደግ የሴቶች አመራር እና ዓለም አቀፍ አጋርነት በሚል መሪ ቃል በይፋ ተከፍቷል።
በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እኩልነት እና ልማት ለማምጣት የሴቶች ተሳትፎ አመራርእና የሰላም ትምህርት ወሳኝ መሆናቸው ተገለጸ።
አለም አቀፉ የልዑካን ቡድን በቅርቡ በቡሩንዲ፣ በታንዛኒያ እና አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ያደረገውን ጉዞ አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥቷል።
በጉበኝታቸው ያነጋገሯቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ዋነኛ ፍላጎት "ዘላቂ ሰላም" መሆኑን ገልጸዋል።
የሴቶች ፌዴሬሽን አመራር የሴቶች ማህበር ከፌደራል እስከ ቀበሌ ድረስ የተዘረጋ ጠንካራ መዋቅር ያለው ከ54 በላይ አባል ማህበራትን ያቀፈና ከ8.6 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን የሚወክል ግዙፍ ተቋም መሆኑን ተገልጿል።
ይህንን መዋቅር በመጠቀምም ሴቶች በሀገሪቱ የሰላም ግንባታ እና ልማት ውስጥ ያላቸውን ቁልፍ ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ሰላም በድንገት የሚመጣ ሳይሆን በእያንዳንዱ ሰው ጥቃቅን ጥረቶች የሚገነባ መሆኑን ተጠቅሰው ሴቶች የሰላም ተጠቃሚዎች ብቻ ሳይሆኑ ሰላምን የሚፈጥሩ መሪዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በአንድ ሴት ላይ የሚመጣ በጎ ለውጥ ቤተሰብን ማህበረሰብን አልፎም ቀጣዩን ትውልድ እንደሚቀይር አስረድተዋል።
በፎረሙ ላይ የቀረበው ሌላው ቁልፍ መልዕክት ዘላቂ ሰላም በአንድ ተቋም ወይም ግለሰብ ጥረት ብቻ ሊረጋገጥ እንደማይችል ነው።
ይልቁንም ከመንግስት ከትምህርት ተቋማት ከሲቪል ማህበረሰብ ከወጣቶች እና ከሚዲያ አካላት ጋር በጋራ በመተባበር እንደሆነ ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ዓለምአቀፍየሰላምቡድን #የሴቶችፌዴሬሽን
#ethiopia | ይህ የተባለው በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮጵያ ሴት መሪዎች የሰላም ፎረም ላይ ነዉ።
በሴቶች ዓለም አቀፍ የሰላም ቡድን እና በኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ትብብር የተዘጋጀው ይህ ፎረም የሰላም ትምህርት ማሳደግ የሴቶች አመራር እና ዓለም አቀፍ አጋርነት በሚል መሪ ቃል በይፋ ተከፍቷል።
በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እኩልነት እና ልማት ለማምጣት የሴቶች ተሳትፎ አመራርእና የሰላም ትምህርት ወሳኝ መሆናቸው ተገለጸ።
አለም አቀፉ የልዑካን ቡድን በቅርቡ በቡሩንዲ፣ በታንዛኒያ እና አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ያደረገውን ጉዞ አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥቷል።
በጉበኝታቸው ያነጋገሯቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ዋነኛ ፍላጎት "ዘላቂ ሰላም" መሆኑን ገልጸዋል።
የሴቶች ፌዴሬሽን አመራር የሴቶች ማህበር ከፌደራል እስከ ቀበሌ ድረስ የተዘረጋ ጠንካራ መዋቅር ያለው ከ54 በላይ አባል ማህበራትን ያቀፈና ከ8.6 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን የሚወክል ግዙፍ ተቋም መሆኑን ተገልጿል።
ይህንን መዋቅር በመጠቀምም ሴቶች በሀገሪቱ የሰላም ግንባታ እና ልማት ውስጥ ያላቸውን ቁልፍ ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ሰላም በድንገት የሚመጣ ሳይሆን በእያንዳንዱ ሰው ጥቃቅን ጥረቶች የሚገነባ መሆኑን ተጠቅሰው ሴቶች የሰላም ተጠቃሚዎች ብቻ ሳይሆኑ ሰላምን የሚፈጥሩ መሪዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
በአንድ ሴት ላይ የሚመጣ በጎ ለውጥ ቤተሰብን ማህበረሰብን አልፎም ቀጣዩን ትውልድ እንደሚቀይር አስረድተዋል።
በፎረሙ ላይ የቀረበው ሌላው ቁልፍ መልዕክት ዘላቂ ሰላም በአንድ ተቋም ወይም ግለሰብ ጥረት ብቻ ሊረጋገጥ እንደማይችል ነው።
ይልቁንም ከመንግስት ከትምህርት ተቋማት ከሲቪል ማህበረሰብ ከወጣቶች እና ከሚዲያ አካላት ጋር በጋራ በመተባበር እንደሆነ ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ዓለምአቀፍየሰላምቡድን #የሴቶችፌዴሬሽን
21 days ago
በአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ የሴቶች የሰላም ፎረም ተካሄደ!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ እኩልነት እና ልማትን ለማምጣት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ፣ አመራርእና የሰላም ትምህርት ወሳኝ መሆናቸው ተገለጸ።
ይህ የተባለው በአዲስ አበባ ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል በተካሄደውና በርካታ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈው “የኢትዮጵያ ሴት መሪዎች የሰላም ፎረም” (Ethiopian Women's Leaders Peace Forum) ላይ ነዉ።
በሴቶች ዓለም አቀፍ የሰላም ቡድን (IWPG) እና በኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ትብብር የተዘጋጀው ይህ ፎረም፣ “የሰላም ትምህርትን ማሳደግ፣ የሴቶች አመራር እና ዓለም አቀፍ አጋርነት” በሚል መሪ ቃል በይፋ ተከፍቷል።
የIWPG የልዑካን ቡድን በቅርቡ በቡሩንዲ፣ በታንዛኒያ እና አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ያደረገውን ጉዞ አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጠ ሲሆን፣ በጉዟቸው ያገኟቸው ማህበረሰቦች ሁሉ ዋነኛ ፍላጎት "ዘላቂ ሰላም" መሆኑን ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ የተገኙት የHWPL የኢትዮጵያ ቀጠና ስራ አስኪያጅ ፖል በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው ከIWPG እና ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN ECOSOC) ጋር በመሆን በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ውስጥ በሰላም ዙሪያ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የሴቶች ፌዴሬሽን አመራር፣ የሴቶች ማህበር ከፌደራል እስከ ቀበሌ ድረስ የተዘረጋ ጠንካራ መዋቅር ያለው፣ ከ54 በላይ አባል ማህበራትን ያቀፈና ከ8.6 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን የሚወክል ግዙፍ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን መዋቅር በመጠቀምም ሴቶች በሀገሪቱ የሰላም ግንባታ እና ልማት ውስጥ ያላቸውን ቁልፍ ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ሰላም በድንገት የሚመጣ ሳይሆን በእያንዳንዱ ሰው ጥቃቅን ጥረቶች የሚገነባ መሆኑን ተጠቅሶ፤ ሴቶች የሰላም ተጠቃሚዎች ብቻ ሳይሆኑ ሰላምን የሚፈጥሩ መሪዎች መሆናቸውን እና በአንድ ሴት ላይ የሚመጣ በጎ ለውጥ ቤተሰብን፣ ማህበረሰብን አልፎም ቀጣዩን ትውልድ እንደሚቀይር አስረድተዋል።
በፎረሙ ላይ የቀረበው ሌላው ቁልፍ መልዕክት ዘላቂ ሰላም በአንድ ተቋም ወይም ግለሰብ ጥረት ብቻ ሊረጋገጥ እንደማይችል ነው። ይልቁንም ከመንግስት፣ ከትምህርት ተቋማት (አካዳሚ)፣ ከሲቪል ማህበረሰብ፣ ከሴቶች፣ ከወጣቶች እና ከሚዲያ ጋር በጋራ በመተባበር እንዲሁም በ"ሰላም ትምህርት" አማካኝነት እንደሚገነባ አጽንኦት ተሰጥቶበታል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተወካይ ለዓለም አቀፍ የሴቶች የሰላም ቡድን (IWPG) ስላደረገው ድጋፍና አጋርነት ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፣ ከቡድኑ ጋር የተጀመረው ትብብር ልምድ ለመለዋወጥ እና በቀጣይ በጋራ ለመስራት (በመግባቢያ ሰነድ ወይም Moሀ ጭምር በመደገፍ) ትልቅ በር የሚከፍት መሆኑን ጠቁመዋል።
#fastmereja :-በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ እኩልነት እና ልማትን ለማምጣት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ፣ አመራርእና የሰላም ትምህርት ወሳኝ መሆናቸው ተገለጸ።
ይህ የተባለው በአዲስ አበባ ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል በተካሄደውና በርካታ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈው “የኢትዮጵያ ሴት መሪዎች የሰላም ፎረም” (Ethiopian Women's Leaders Peace Forum) ላይ ነዉ።
በሴቶች ዓለም አቀፍ የሰላም ቡድን (IWPG) እና በኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ትብብር የተዘጋጀው ይህ ፎረም፣ “የሰላም ትምህርትን ማሳደግ፣ የሴቶች አመራር እና ዓለም አቀፍ አጋርነት” በሚል መሪ ቃል በይፋ ተከፍቷል።
የIWPG የልዑካን ቡድን በቅርቡ በቡሩንዲ፣ በታንዛኒያ እና አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ያደረገውን ጉዞ አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጠ ሲሆን፣ በጉዟቸው ያገኟቸው ማህበረሰቦች ሁሉ ዋነኛ ፍላጎት "ዘላቂ ሰላም" መሆኑን ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ የተገኙት የHWPL የኢትዮጵያ ቀጠና ስራ አስኪያጅ ፖል በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው ከIWPG እና ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN ECOSOC) ጋር በመሆን በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ውስጥ በሰላም ዙሪያ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።
የሴቶች ፌዴሬሽን አመራር፣ የሴቶች ማህበር ከፌደራል እስከ ቀበሌ ድረስ የተዘረጋ ጠንካራ መዋቅር ያለው፣ ከ54 በላይ አባል ማህበራትን ያቀፈና ከ8.6 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን የሚወክል ግዙፍ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን መዋቅር በመጠቀምም ሴቶች በሀገሪቱ የሰላም ግንባታ እና ልማት ውስጥ ያላቸውን ቁልፍ ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ሰላም በድንገት የሚመጣ ሳይሆን በእያንዳንዱ ሰው ጥቃቅን ጥረቶች የሚገነባ መሆኑን ተጠቅሶ፤ ሴቶች የሰላም ተጠቃሚዎች ብቻ ሳይሆኑ ሰላምን የሚፈጥሩ መሪዎች መሆናቸውን እና በአንድ ሴት ላይ የሚመጣ በጎ ለውጥ ቤተሰብን፣ ማህበረሰብን አልፎም ቀጣዩን ትውልድ እንደሚቀይር አስረድተዋል።
በፎረሙ ላይ የቀረበው ሌላው ቁልፍ መልዕክት ዘላቂ ሰላም በአንድ ተቋም ወይም ግለሰብ ጥረት ብቻ ሊረጋገጥ እንደማይችል ነው። ይልቁንም ከመንግስት፣ ከትምህርት ተቋማት (አካዳሚ)፣ ከሲቪል ማህበረሰብ፣ ከሴቶች፣ ከወጣቶች እና ከሚዲያ ጋር በጋራ በመተባበር እንዲሁም በ"ሰላም ትምህርት" አማካኝነት እንደሚገነባ አጽንኦት ተሰጥቶበታል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተወካይ ለዓለም አቀፍ የሴቶች የሰላም ቡድን (IWPG) ስላደረገው ድጋፍና አጋርነት ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፣ ከቡድኑ ጋር የተጀመረው ትብብር ልምድ ለመለዋወጥ እና በቀጣይ በጋራ ለመስራት (በመግባቢያ ሰነድ ወይም Moሀ ጭምር በመደገፍ) ትልቅ በር የሚከፍት መሆኑን ጠቁመዋል።
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኮሎምቢያው ተጨዋች በአገሩ በደረሰበት የግድያ ዛቻ ለመደበቅ ተገደደ፡፡ ጉዳዩ የሚጀምረው ባለፈው ሳምንት ጁላይ 8 በቫንኮቨር ስታዲየም ኮሎምቢያና ስዊዘርላንድ ካደረጉት የጥሎ ማለፍ ግጥሚያ ነው፡፡ መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ በመጠናቀቁ ወደተጨማሪ ሰአት ይሸጋገራሉ፡፡ ተጨማሪው ሰአትም ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት የኮሎምቢያው ጃሚንተን ካምፓዝ ከስዊዘርላንድ ግብ ጠባቂ ጋር ብቻ የተገናኘበት አጋጣሚ ተፈጥሮ የነበረ ቢሆንም ጎል ማስቆጠር ሳይችል መቅረቱ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም ወደፍፁም ቅጣት ምት ተሸጋግረው ኮሎምቢያ 4 ለ 3 በሆነ ውጤት ተሸንፋ ወደሩብ ፍፃሜው ማለፍ ተስኗታል፡፡ ፍፁም ቅጣት ምቱን ከሳቱት የኮሎምቢያ ሶስት ተጨዋቾች መካከል ደግሞ ካምፓዝ አንዱ ነው፡፡ ለአርጀንቲናው ሮዛሪዮ ሴንትራል ክለብ የሚጫወተው ይህ የ26 አመቱ ተጨዋች ከዚህ ሽንፈት በኋላ ወደአገሩ አልተመለሰም፡፡ ምክንያቱም የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቹ አሉታዊ አስተያየቶችና በግድያ ዛቻዎች ተጥለቅልቀዋል፡፡
የማህበራዊ ሚዲያዎቹን አስተያየት መስጫ የዘጋው ይህ ተጨዋች ከቡድን አጋሮቹ ጋር ወደኮሎምቢያ ከመሄድ በመቆጠብ መደበቅን መርጧል፡፡ ካምፓዝ በኢንስታግራም ገፁ ላይ ለአገሩ ደጋፊዎች ባስተላለፈው የይቅርታ መልእክት ‹‹ሁላችንም ተስፋ ያደረግነውን ልሰጣችሁ ባለመቻሌ አዝናለሁ፡፡ ነገር ግን ለዚህ ማሊያ ፍቅር፣ ቁርጠኝነትና ተነሳሽነት አሳንሼበት እንደማላውቅ እንድታውቁልኝ እፈልጋለሁ፡፡ በሜዳ ላይ ያለኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ፡፡ ይህንን ደግሞ ለአገሬ ሺህ ጊዜ አደርገዋለሁ፡፡›› ያለ ሲሆን አያይዞም ፍፁም ቅጣት ምት በሳተበት ወቅት ፊቱን በእጁ ሸፍኖ ሲቆጭ የሚያሳየውን ፎቶግራፍ ለጥፏል፡፡ እግር ኳስ አስቸጋሪ በመሆኑ ብስጭትና ሀዘን እንደሚያስከትል ገልፆም ይህንን ወደጥላቻ መቀየር እንደማያስፈልግ አሳስቧል፡፡
የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በዚህ አማካኝ ተጨዋች ላይ የተደረገው የግድያ ዛቻ እንዲመረመር አሳስቧል፡፡ ፌዴሬሽኑ ጨምሮም አቃቤ ህግ በአስቸኳይ ይህንን ዛቻ ያደረሱትን ግለሰቦች መርምሮ ለፍርድ እንዲያቀርብም ጠይቋል፡፡ እንዲሁም ‹‹የካምፓዝን ህይወትና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ ዛቻዎችን ፈፅሞ እናወግዛለን›› ያለው መግለጫው ኮሎምቢያን ወክለው በአለም ዋንጫው ላይ የተሰለፉ ተጨዋቾች በሙሉ ለአገራቸው ያላቸውን ፍቅር፣ ቁርጠኝነትና ታማኝነት ማሳየታቸውን ገልጿል፡፡
ይህ ክስተት በኮሎምቢያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ የተፈጠረውን ጥቁር ምእራፍ የሚያስታውስ ነው፡፡ እ.ኤ.አ በ1994 በአሜሪካ በተደረገው የአለም ዋንጫ ወቅት ኮሎምቢያ በአዘጋጇ አገር 2 ለ 1 በተሸነፈችበት ወቅት የኮሎምቢያው ተከላካይ አንድሬስ ስኮባር በራሱ ጎል ላይ ማስቆጠሩ ይታወሳል፡፡ ይሁንና ብሄራዊ ቡድኑ ወደአገሩ ከተመለሰ በኋላ ኢስኮባር በጠራራ ፀሀይ መገደሉ አይዘነጋም፡፡ የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዚህ መግለጫው ‹‹እግር ኳስ ለአንድነት፣ ለአክብሮትና ለተስፋ ክፍተት መስጠት ይኖርበታል እንጂ የጥላቻ፣ የማስፈራራትና የአመፅ መድረክ መሆን የለበትም›› ሲል የገለፀውም ለዚህ ነው፡፡
በመሆኑም ወደፍፁም ቅጣት ምት ተሸጋግረው ኮሎምቢያ 4 ለ 3 በሆነ ውጤት ተሸንፋ ወደሩብ ፍፃሜው ማለፍ ተስኗታል፡፡ ፍፁም ቅጣት ምቱን ከሳቱት የኮሎምቢያ ሶስት ተጨዋቾች መካከል ደግሞ ካምፓዝ አንዱ ነው፡፡ ለአርጀንቲናው ሮዛሪዮ ሴንትራል ክለብ የሚጫወተው ይህ የ26 አመቱ ተጨዋች ከዚህ ሽንፈት በኋላ ወደአገሩ አልተመለሰም፡፡ ምክንያቱም የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቹ አሉታዊ አስተያየቶችና በግድያ ዛቻዎች ተጥለቅልቀዋል፡፡
የማህበራዊ ሚዲያዎቹን አስተያየት መስጫ የዘጋው ይህ ተጨዋች ከቡድን አጋሮቹ ጋር ወደኮሎምቢያ ከመሄድ በመቆጠብ መደበቅን መርጧል፡፡ ካምፓዝ በኢንስታግራም ገፁ ላይ ለአገሩ ደጋፊዎች ባስተላለፈው የይቅርታ መልእክት ‹‹ሁላችንም ተስፋ ያደረግነውን ልሰጣችሁ ባለመቻሌ አዝናለሁ፡፡ ነገር ግን ለዚህ ማሊያ ፍቅር፣ ቁርጠኝነትና ተነሳሽነት አሳንሼበት እንደማላውቅ እንድታውቁልኝ እፈልጋለሁ፡፡ በሜዳ ላይ ያለኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ፡፡ ይህንን ደግሞ ለአገሬ ሺህ ጊዜ አደርገዋለሁ፡፡›› ያለ ሲሆን አያይዞም ፍፁም ቅጣት ምት በሳተበት ወቅት ፊቱን በእጁ ሸፍኖ ሲቆጭ የሚያሳየውን ፎቶግራፍ ለጥፏል፡፡ እግር ኳስ አስቸጋሪ በመሆኑ ብስጭትና ሀዘን እንደሚያስከትል ገልፆም ይህንን ወደጥላቻ መቀየር እንደማያስፈልግ አሳስቧል፡፡
የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ በዚህ አማካኝ ተጨዋች ላይ የተደረገው የግድያ ዛቻ እንዲመረመር አሳስቧል፡፡ ፌዴሬሽኑ ጨምሮም አቃቤ ህግ በአስቸኳይ ይህንን ዛቻ ያደረሱትን ግለሰቦች መርምሮ ለፍርድ እንዲያቀርብም ጠይቋል፡፡ እንዲሁም ‹‹የካምፓዝን ህይወትና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ ዛቻዎችን ፈፅሞ እናወግዛለን›› ያለው መግለጫው ኮሎምቢያን ወክለው በአለም ዋንጫው ላይ የተሰለፉ ተጨዋቾች በሙሉ ለአገራቸው ያላቸውን ፍቅር፣ ቁርጠኝነትና ታማኝነት ማሳየታቸውን ገልጿል፡፡
ይህ ክስተት በኮሎምቢያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ የተፈጠረውን ጥቁር ምእራፍ የሚያስታውስ ነው፡፡ እ.ኤ.አ በ1994 በአሜሪካ በተደረገው የአለም ዋንጫ ወቅት ኮሎምቢያ በአዘጋጇ አገር 2 ለ 1 በተሸነፈችበት ወቅት የኮሎምቢያው ተከላካይ አንድሬስ ስኮባር በራሱ ጎል ላይ ማስቆጠሩ ይታወሳል፡፡ ይሁንና ብሄራዊ ቡድኑ ወደአገሩ ከተመለሰ በኋላ ኢስኮባር በጠራራ ፀሀይ መገደሉ አይዘነጋም፡፡ የኮሎምቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዚህ መግለጫው ‹‹እግር ኳስ ለአንድነት፣ ለአክብሮትና ለተስፋ ክፍተት መስጠት ይኖርበታል እንጂ የጥላቻ፣ የማስፈራራትና የአመፅ መድረክ መሆን የለበትም›› ሲል የገለፀውም ለዚህ ነው፡፡
Sponsored by
Surafel
23 days ago
ኮኮቡ ወደ ሀላፊነት ቦታ መጥቷል
#ethiopia | የቀድሞ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን ኮኮብ ተጨረዋች ፓውሎ ማልዲኒ የጣሊያን እግር ኳስ ፌደሬሽን ቴክኒካል ዳረሰክተር ሆኖ ተሹሟል።
የጣሊያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የሆኑት ጆቫኒ ማላጎ ፓኦሎ ማልዲኒ ከፌዴሬሽኑ የቀረበለትን ጥያቄ መቀበሉን ተናግረዋል።
በዚህም መሰረት ማልዲኒ የእግር ኳሱ ቴክኒካል ዳይሬክተር የሚያገለግል ሲሆን ሊዮናርዶ ደግሞ በፌዴሬሽኑ አማካሪነት የሚሸጥል ይሆናል ተብሏል።
ማላጎ በሰጡት አስተያየት ማልዲኒ ሁልጊዜም የመጀመሪያ ምርጫችን ነበር ብለዋል።
አክለውም "የ ጣሊያንን የቴክኒክ ቦታ እንዲመሩ ትክክለኛው ሰው ማልዲኒ እንደሆነ በግሌ አምናለሁ ብለዋል።
ይህ ቦታ ዋናውን ብሔራዊ ቡድን ብቻ ሳይሆን የእግር ኳሱ አጠቃላይ ልማት የሚወሰንበት ነው ሲሉ ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #italianfootballfederation #paulomaldinitechnicaldirector
#ethiopia | የቀድሞ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድን ኮኮብ ተጨረዋች ፓውሎ ማልዲኒ የጣሊያን እግር ኳስ ፌደሬሽን ቴክኒካል ዳረሰክተር ሆኖ ተሹሟል።
የጣሊያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የሆኑት ጆቫኒ ማላጎ ፓኦሎ ማልዲኒ ከፌዴሬሽኑ የቀረበለትን ጥያቄ መቀበሉን ተናግረዋል።
በዚህም መሰረት ማልዲኒ የእግር ኳሱ ቴክኒካል ዳይሬክተር የሚያገለግል ሲሆን ሊዮናርዶ ደግሞ በፌዴሬሽኑ አማካሪነት የሚሸጥል ይሆናል ተብሏል።
ማላጎ በሰጡት አስተያየት ማልዲኒ ሁልጊዜም የመጀመሪያ ምርጫችን ነበር ብለዋል።
አክለውም "የ ጣሊያንን የቴክኒክ ቦታ እንዲመሩ ትክክለኛው ሰው ማልዲኒ እንደሆነ በግሌ አምናለሁ ብለዋል።
ይህ ቦታ ዋናውን ብሔራዊ ቡድን ብቻ ሳይሆን የእግር ኳሱ አጠቃላይ ልማት የሚወሰንበት ነው ሲሉ ገልጸዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #italianfootballfederation #paulomaldinitechnicaldirector
24 days ago
“ለሻዕቢያ ከምገረድ፣ ለብልጽግና ብንበረከክ እመርጣለሁ”‼️
የቀድሞዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም መጠይቅ፣ ከህወሓት ጋር ተድርጎ ለሻዕቢያ ከመገረድ በብልጽግና አንገት መድፋት ይሻለኛል ብለዋል፡፡ ኬሪያ ከፋና ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ ትግራይን በበላይ የተቆጣጠሩትን እነ ደብረጽዮን ገ/ሚካኤልን የትግራይን ሕዝብ ለሻዕቢያ አሳልፈው በመስጠት ወንጅለዋል፡፡
ኬሪያ የቀድሞ ድርጅታቸው ህወሓት ትግራይን ለማጥፋት ይመኛል ላሉት ሻዕቢያ “ተላላኪ ሆኖ እየተገረደ” ነው ብለዋል፡፡ ህወሓት “የብልጽግና ተንበርካኪ መሆን የለብንም ነው የሚለን” ያሉት ኬሪያ፣ “ለሻዕቢያ ከምገረድ እዚህ ብንበረከክ ነው የምመርጠው” ብለዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
የቀድሞዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም መጠይቅ፣ ከህወሓት ጋር ተድርጎ ለሻዕቢያ ከመገረድ በብልጽግና አንገት መድፋት ይሻለኛል ብለዋል፡፡ ኬሪያ ከፋና ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ ትግራይን በበላይ የተቆጣጠሩትን እነ ደብረጽዮን ገ/ሚካኤልን የትግራይን ሕዝብ ለሻዕቢያ አሳልፈው በመስጠት ወንጅለዋል፡፡
ኬሪያ የቀድሞ ድርጅታቸው ህወሓት ትግራይን ለማጥፋት ይመኛል ላሉት ሻዕቢያ “ተላላኪ ሆኖ እየተገረደ” ነው ብለዋል፡፡ ህወሓት “የብልጽግና ተንበርካኪ መሆን የለብንም ነው የሚለን” ያሉት ኬሪያ፣ “ለሻዕቢያ ከምገረድ እዚህ ብንበረከክ ነው የምመርጠው” ብለዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
25 days ago
27 days ago
ወልዋሎ ዓ/ዩ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ
#eghiopia | አዲስ አበባ – ወልዋሎ ዓ/ዩ በ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ላይ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ የውድድሩ ቻምፒዮን ሆኗል።
ዛሬ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ በኮንኮኒ ሀፊዝ እና በየነ ባንጃ ያስቆጠሯቸው ግቦች ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫን አንስቷል።
ሲዳማ ቡና የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን በመሆኑ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ መድረሱን ተከትሎ ኢትዮጵያን በቀጣዩ የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ውድድር እንደሚወክል አስቀድሞ ተረጋግጦ ነበር።
የዋንጫ ድሉም ለቡድኑ ታሪካዊ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#ethiopia #ethiopiancup #wolwalo #sidamabunna #cafconfederationcup #getu
#eghiopia | አዲስ አበባ – ወልዋሎ ዓ/ዩ በ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ላይ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ የውድድሩ ቻምፒዮን ሆኗል።
ዛሬ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ በኮንኮኒ ሀፊዝ እና በየነ ባንጃ ያስቆጠሯቸው ግቦች ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫን አንስቷል።
ሲዳማ ቡና የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን በመሆኑ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ መድረሱን ተከትሎ ኢትዮጵያን በቀጣዩ የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ውድድር እንደሚወክል አስቀድሞ ተረጋግጦ ነበር።
የዋንጫ ድሉም ለቡድኑ ታሪካዊ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#ethiopia #ethiopiancup #wolwalo #sidamabunna #cafconfederationcup #getu
Sponsored by
Surafel
28 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ግብፅ ለፊፋ ማመልከቻ ስታስገባ ጆሴ ሞሪንሆ ‹‹የጠራራ ፀሀይ ዝርፊያ ነው›› አሉ፡፡ የግብፅ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት ሀኒ አቦሪዳ ከአርጀንቲና ጋር በተደረገው ግጥሚያ ሙሉ ምርመራ እንዲደረግበት ለፊፋ ማመልከቻ ማስገባታቸውን አስታወቁ፡፡ ፌዴሬሽኑ በማመልከቻቸው በጨዋታው ላይ የተፈጠረው የዳኝነት ስህተቶች ግብፅ ከውድድሩ እንድትወጣ ቀጥተኛ አስተዋፅኦ ማድረጋቸውን ገልጿል፡፡
ዘለግ ያሉ ሀሳቦችን በያዘው በዚህ ማመልከቻው ከጠቀሳቸው ሀሳቦች ውስጥ ግብፅ ያገባችው ሁለተኛ ጎል በቫር ውሳኔ መሻሩ፣ በጨዋታው መጨረሻ ላይ ለግብፅ ፍፁም ቅጣት ምት አለመሰጠቱ፣ አርጀንቲና የማሸነፊያውን ጎል ከማግባቷ በፊት በመሀመድ ሳላህና ሀምዲ ፋቲ ላይ የተሰራው ጥፋት በቫር አለመታየቱና በአጠቃላይ በጨዋታው የቫር አሰራር ወጥነት የሌለው መሆኑ ይገኙበታል፡፡ በመሆኑም በዋና ዳኛው ፍራንሲስ ሌቲክሲየር፣ በረዳቶቻቸውና በቫር ተቆጣጣሪ አባላት ላይ ፊፋ ጥብቅ ምርመራ እንዲያደርግ የጠየቀው ፌዴሬሽኑ የምርመራው ውጤት እስከሚጠናቀቅ ድረስ የአለም ዋንጫ ጨዋታዎች እንዲቋረጡም አሳስቧል፡፡
የግብፅ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች ባለፈው የአለም ዋንጫ ሻምፒዮን በነበሩት አርጀንቲናዎች ላይ ላሳዩት የጨዋታ የበላይነትና ብቃት ‹‹ጀግኖች›› በሚል ያወደሳቸው ፌዴሬሽኑ በተፈጠረው የዳኝነት ስህተት ቡድኑ የበላይነቱን ማስቀጠል ባለመቻሉ ደጋፊዎችን ይቅርታ ጠይቋል፡፡ ፊፋ በዚህ ጉዳይ ላይ እስካሁን የሰጠው መልስ የለም፡፡ ይሁንና የግብፅ ብሄራዊ ቡድን እንዲህ አይነት ማመልከቻዎችን ለፊፋ ሲያስገባ ይህ የመጀመሪያው አይደለም፡፡ ከዚህ ቀደም በዳኞች ላይ ምርመራ እንዲደረግና ውድድሩ ምርመራው እስኪጠናቀቅ እንዲቋረጥ ጥያቄ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም ፊፋ ግን የወሰደው እርምጃ የለም፡፡
በ2018 የአለም ዋንጫ ወቅት በምድብ ጨዋታ ግብፅ ከአዘጋጇ ሩሲያ ጋር ባደረገችው ግጥሚያ ከተሸነፈች በኋላ የዳኛው ውሳኔ እንዲመረመር ጠይቃ የነበረ ሲሆን ፊፋ ግን ጥያቄው ቸል ማለቱ ይታወሳል፡፡ እንዲሁም በ2002 አለም ዋንጫ ጣሊያን በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ በደቡብ ኮሪያ መሸነፏን ተከትሎ የዳኝነት ምርመራ ጠይቃ ምንም እርምጃ ሳይወሰድ ቀርቷል፡፡ የግብፅ አሰልጣኝ የሆኑት ሆሳም ሀሰን በሰጡት መግለጫ ቡድናቸው በሜዳ ውስጥና ከሜዳ ውጭ ድል ወደአርጀንቲና እንዲሆን በተደረገው ሴራ ሰለባ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ ሲናሩም ‹‹እኛ የተሻልን የነበርን ከመሆናችንም በላይ ተጋጣሚያችን ላይ ጫና ፈጥረን ነበር፡፡ ዳኝነቱ ግን ፍትሀዊ አልነበረም፡፡ ግባችንን ለምን እንደተከለከልን አላውቅም›› ብለዋል፡፡
ጨምረውም ‹‹የአለም ዋንጫ የማርኬቲንግ ጉዳይ ሆኗል፡፡ እነሱ በቻሉት መጠን ሜሲ በውድድሩ ላይ እንዲቆይ ፈልገዋል፡፡›› በማለት ገልፀዋል፡፡ የሪያል ማድሪዱ አሰልጣኝ ጆሴ ሞሪንሆ በበኩላቸው ዳኛው የሰጡትን ውሳኔ ‹‹በጠራራ ፀሀይ የተፈፀመ ዝርፊያ ነው›› በማለት ገልፀውታል፡፡ ሲናገሩም ‹‹ግብፆች ሁለት ለዜሮ እየመሩ በነበረበት ወቅት ሲጋጠሙ የነበሩት በሜዳ ላይ የነበሩትን 11 ተጨዋቾች ብቻ አልነበረም፡፡ በስታዲየሙ የነበረውን ፉጨትና የቫር ክፍሉን ጭምር እየተጋጠሙ ነበር፡፡ በአጠቃላይ የውድድሩን ስክሪፕት ለማሸነፍ ታግለዋል›› በማለት አስታውቀዋል፡፡
ዘለግ ያሉ ሀሳቦችን በያዘው በዚህ ማመልከቻው ከጠቀሳቸው ሀሳቦች ውስጥ ግብፅ ያገባችው ሁለተኛ ጎል በቫር ውሳኔ መሻሩ፣ በጨዋታው መጨረሻ ላይ ለግብፅ ፍፁም ቅጣት ምት አለመሰጠቱ፣ አርጀንቲና የማሸነፊያውን ጎል ከማግባቷ በፊት በመሀመድ ሳላህና ሀምዲ ፋቲ ላይ የተሰራው ጥፋት በቫር አለመታየቱና በአጠቃላይ በጨዋታው የቫር አሰራር ወጥነት የሌለው መሆኑ ይገኙበታል፡፡ በመሆኑም በዋና ዳኛው ፍራንሲስ ሌቲክሲየር፣ በረዳቶቻቸውና በቫር ተቆጣጣሪ አባላት ላይ ፊፋ ጥብቅ ምርመራ እንዲያደርግ የጠየቀው ፌዴሬሽኑ የምርመራው ውጤት እስከሚጠናቀቅ ድረስ የአለም ዋንጫ ጨዋታዎች እንዲቋረጡም አሳስቧል፡፡
የግብፅ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች ባለፈው የአለም ዋንጫ ሻምፒዮን በነበሩት አርጀንቲናዎች ላይ ላሳዩት የጨዋታ የበላይነትና ብቃት ‹‹ጀግኖች›› በሚል ያወደሳቸው ፌዴሬሽኑ በተፈጠረው የዳኝነት ስህተት ቡድኑ የበላይነቱን ማስቀጠል ባለመቻሉ ደጋፊዎችን ይቅርታ ጠይቋል፡፡ ፊፋ በዚህ ጉዳይ ላይ እስካሁን የሰጠው መልስ የለም፡፡ ይሁንና የግብፅ ብሄራዊ ቡድን እንዲህ አይነት ማመልከቻዎችን ለፊፋ ሲያስገባ ይህ የመጀመሪያው አይደለም፡፡ ከዚህ ቀደም በዳኞች ላይ ምርመራ እንዲደረግና ውድድሩ ምርመራው እስኪጠናቀቅ እንዲቋረጥ ጥያቄ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም ፊፋ ግን የወሰደው እርምጃ የለም፡፡
በ2018 የአለም ዋንጫ ወቅት በምድብ ጨዋታ ግብፅ ከአዘጋጇ ሩሲያ ጋር ባደረገችው ግጥሚያ ከተሸነፈች በኋላ የዳኛው ውሳኔ እንዲመረመር ጠይቃ የነበረ ሲሆን ፊፋ ግን ጥያቄው ቸል ማለቱ ይታወሳል፡፡ እንዲሁም በ2002 አለም ዋንጫ ጣሊያን በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ በደቡብ ኮሪያ መሸነፏን ተከትሎ የዳኝነት ምርመራ ጠይቃ ምንም እርምጃ ሳይወሰድ ቀርቷል፡፡ የግብፅ አሰልጣኝ የሆኑት ሆሳም ሀሰን በሰጡት መግለጫ ቡድናቸው በሜዳ ውስጥና ከሜዳ ውጭ ድል ወደአርጀንቲና እንዲሆን በተደረገው ሴራ ሰለባ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ ሲናሩም ‹‹እኛ የተሻልን የነበርን ከመሆናችንም በላይ ተጋጣሚያችን ላይ ጫና ፈጥረን ነበር፡፡ ዳኝነቱ ግን ፍትሀዊ አልነበረም፡፡ ግባችንን ለምን እንደተከለከልን አላውቅም›› ብለዋል፡፡
ጨምረውም ‹‹የአለም ዋንጫ የማርኬቲንግ ጉዳይ ሆኗል፡፡ እነሱ በቻሉት መጠን ሜሲ በውድድሩ ላይ እንዲቆይ ፈልገዋል፡፡›› በማለት ገልፀዋል፡፡ የሪያል ማድሪዱ አሰልጣኝ ጆሴ ሞሪንሆ በበኩላቸው ዳኛው የሰጡትን ውሳኔ ‹‹በጠራራ ፀሀይ የተፈፀመ ዝርፊያ ነው›› በማለት ገልፀውታል፡፡ ሲናገሩም ‹‹ግብፆች ሁለት ለዜሮ እየመሩ በነበረበት ወቅት ሲጋጠሙ የነበሩት በሜዳ ላይ የነበሩትን 11 ተጨዋቾች ብቻ አልነበረም፡፡ በስታዲየሙ የነበረውን ፉጨትና የቫር ክፍሉን ጭምር እየተጋጠሙ ነበር፡፡ በአጠቃላይ የውድድሩን ስክሪፕት ለማሸነፍ ታግለዋል›› በማለት አስታውቀዋል፡፡
29 days ago
የአውሮፓ እግር ኳስ ማኅበር በፎላሪን ባሎገን ጉዳይ የፊፋን ውሳኔ ተቃወመ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (ፊፋ) በአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን አጥቂ ፎላሪን ባሎገን ላይ ተጥሎ የነበረውን የአንድ ጨዋታ እገዳ በማንሳቱ፣ የአውሮፓ እግር ኳስ ማኅበር ውሳኔውን በመተቸት “ፊፋ ቀይ መስመር አልፏል” ሲል አስታውቋል።
ማኅበሩ ባወጣው መግለጫ፣ እግር ኳስ በግልፅ፣ ፍትሃዊና ተመሳሳይ ለሁሉም በሚሆኑ ህጎች የሚመራ ስፖርት መሆኑን በማስታወስ፣ የባሎገን እገዳ እንዲነሳ መወሰኑ ከነባሩ የስነ-ሥርዓት መርሆች የሚያፈነግጥ መሆኑን ገልጿል።
በመግለጫው እንደተጠቀሰው፣ የጨዋታ ህጎች በእኩልነት ሳይተገበሩ ሲቀሩ የውድድሩ ታማኝነትና የአወዳዳሪው አካል ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ ይገባል። በተለይም እንደዚህ ያለ ውሳኔ በዓለም ዋንጫ መድረክ ላይ መወሰኑ የስፖርቱን ታማኝነት ሊጎዳ እንደሚችል ስጋቱን ገልጿል።
በፊፋ ደንብ መሠረት ቀጥታ ቀይ ካርድ በአብዛኛው የአንድ ጨዋታ እገዳ የሚያስከትል ቢሆንም፣ የባሎገን ጉዳይ በፊፋ የሥነ-ምግባር ኮሚቴ እንደገና ታይቶ እገዳው እንዲነሳ ተወስኗል። ይህም ተጫዋቹ በአሜሪካ እና ቤልጂየም መካከል በሚደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንዲሰለፍ አስችሎታል።
የቤልጂየም እግር ኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ በውሳኔው መደንገጡን በመግለጽ ይግባኝ እንደሚጠይቅ አስታውቋል። የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሩዲ ጋርሲያም ውሳኔውን በቀልድ በመተቸት፣ “ዛሬ ጁላይ 6 እንጂ ኤፕሪል 1 መሆኑን አላወቅሁም ነበር” ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በሌላ በኩል፣ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ የስልክ ጥሪ ማድረጋቸውን አረጋግጠው፣ ውሳኔው እንደገና እንዲታይ ጥያቄ ማቅረባቸውን ገልጸዋል። ሆኖም በፊፋ ውሳኔ ላይ ቀጥተኛ ተፅዕኖ አላሳደሩም ሲሉ አስተባብለዋል።
ፕሬዚዳንቱ እንደገለጹት፣ እገዳው ቢጸና ኖሮ በአሜሪካና ቤልጂየም መካከል በሚደረገው ወሳኝ ጨዋታ ላይ የፍትሃዊነት ጥያቄ ያስነሳ ነበር፤ የእገዳው መነሳት ግን ለሁለቱም ቡድኖች እኩል የውድድር ዕድል እንዲኖር አስችሏል ብለዋል።
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (ፊፋ) በአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን አጥቂ ፎላሪን ባሎገን ላይ ተጥሎ የነበረውን የአንድ ጨዋታ እገዳ በማንሳቱ፣ የአውሮፓ እግር ኳስ ማኅበር ውሳኔውን በመተቸት “ፊፋ ቀይ መስመር አልፏል” ሲል አስታውቋል።
ማኅበሩ ባወጣው መግለጫ፣ እግር ኳስ በግልፅ፣ ፍትሃዊና ተመሳሳይ ለሁሉም በሚሆኑ ህጎች የሚመራ ስፖርት መሆኑን በማስታወስ፣ የባሎገን እገዳ እንዲነሳ መወሰኑ ከነባሩ የስነ-ሥርዓት መርሆች የሚያፈነግጥ መሆኑን ገልጿል።
በመግለጫው እንደተጠቀሰው፣ የጨዋታ ህጎች በእኩልነት ሳይተገበሩ ሲቀሩ የውድድሩ ታማኝነትና የአወዳዳሪው አካል ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ ይገባል። በተለይም እንደዚህ ያለ ውሳኔ በዓለም ዋንጫ መድረክ ላይ መወሰኑ የስፖርቱን ታማኝነት ሊጎዳ እንደሚችል ስጋቱን ገልጿል።
በፊፋ ደንብ መሠረት ቀጥታ ቀይ ካርድ በአብዛኛው የአንድ ጨዋታ እገዳ የሚያስከትል ቢሆንም፣ የባሎገን ጉዳይ በፊፋ የሥነ-ምግባር ኮሚቴ እንደገና ታይቶ እገዳው እንዲነሳ ተወስኗል። ይህም ተጫዋቹ በአሜሪካ እና ቤልጂየም መካከል በሚደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንዲሰለፍ አስችሎታል።
የቤልጂየም እግር ኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ በውሳኔው መደንገጡን በመግለጽ ይግባኝ እንደሚጠይቅ አስታውቋል። የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሩዲ ጋርሲያም ውሳኔውን በቀልድ በመተቸት፣ “ዛሬ ጁላይ 6 እንጂ ኤፕሪል 1 መሆኑን አላወቅሁም ነበር” ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በሌላ በኩል፣ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ የስልክ ጥሪ ማድረጋቸውን አረጋግጠው፣ ውሳኔው እንደገና እንዲታይ ጥያቄ ማቅረባቸውን ገልጸዋል። ሆኖም በፊፋ ውሳኔ ላይ ቀጥተኛ ተፅዕኖ አላሳደሩም ሲሉ አስተባብለዋል።
ፕሬዚዳንቱ እንደገለጹት፣ እገዳው ቢጸና ኖሮ በአሜሪካና ቤልጂየም መካከል በሚደረገው ወሳኝ ጨዋታ ላይ የፍትሃዊነት ጥያቄ ያስነሳ ነበር፤ የእገዳው መነሳት ግን ለሁለቱም ቡድኖች እኩል የውድድር ዕድል እንዲኖር አስችሏል ብለዋል።
30 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) "ፊፋ ቀይ መስመር አልፏል" ሲል የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር አሳሰበ፡፡ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ዛሬ ባወጣው መግለጫ ‹‹እግር ኳስ እንደሌሎች ስፖርቶች ሁሉ የሚተዳደረው ግልፅ፣ ፍትሀዊና ሚዛናዊ በሆነው መንገድ በተቀመጠው ህግ መሰረት ነው፡፡›› በማለት ጀምሯል፡፡ ሲቀጥልም ይሁንና በአሜሪካው ተጨዋች ፎርሊን ባሎን ጉዳይ ፊፋ የሰጠው ውሳኔ አግባብ እንዳልሆነ የጠቀሰው መግለጫው ይህንንም ‹‹ፊፋ ቀይ መስመር አልፏል›› በማለት ገልፆታል፡፡
በመሆኑም ተጨዋቹ በዛሬ በሚደረገው የቤልጂየምና አሜሪካ ግጥሚያ ላይ እንዲሰለፍ የተላለፈውን ውሳኔ እንዲቀለብስ የጠየቀው ማህበሩ ጨምሮም ‹‹ደንቦች በማይከበሩበት ወቅት የጨዋታዎች ታማኝነት አደጋ ላይ ይወድቃል፡፡ የአወዳዳሪውን አካል ስልጣንም ጥርጣሬ ላይ ይጥላል፡፡ እንዲህ አይነት ታይቶ የማይታወቅ፣ ለመረዳት የሚያስቸግርና ፍትሀዊ ያልሆነ ውሳኔ በመተላለፉም እጅግ መገረማችንን እንገልፃለን›› ብሏል፡፡ የቤልጂየም እግር ኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ በውሳኔው እጅግ መደንገጡን ገልፆ ይግባኝ እንደሚጠይቅ አስታውቋል፡፡
የቤልጂየም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማክሲም ፕሬቮት ለፖለቲኮ በሰጡት መግለጫ ‹‹እንደቀድሞ የእግር ኳስ ዳኛ ሁሉጊዜም ህጎችን እከተላለሁ፣ ውሳኔዎችንም እቀበላለሁ፡፡ ነገር ግን ይህ ውሳኔ ብዙ ጥያቄዎችን እንደሚያስነሳ ጥርጥር የለኝም›› ብለዋል፡፡ የቤልጂየም አሰልጣኝ ሩዲ ጋርሲያ በበኩላቸው ለዚህ የፊፋ ውሳኔ መልስ የሰጡት በፌዝ መልክ ነው፡፡ ሲናገሩም ‹‹እኔ የማውቀው ከአሜሪካ ጋር የምናደርገው ጨዋታ ጁላይ 6 እንደሚደረግ፣ እንጂ ኤፕሪል ዘፉል(ማለትም ኤፕሪል 1 ቀን) እንደሆነ አላወኩም ነበር፡፡›› ብለዋል፡፡
በመሆኑም ተጨዋቹ በዛሬ በሚደረገው የቤልጂየምና አሜሪካ ግጥሚያ ላይ እንዲሰለፍ የተላለፈውን ውሳኔ እንዲቀለብስ የጠየቀው ማህበሩ ጨምሮም ‹‹ደንቦች በማይከበሩበት ወቅት የጨዋታዎች ታማኝነት አደጋ ላይ ይወድቃል፡፡ የአወዳዳሪውን አካል ስልጣንም ጥርጣሬ ላይ ይጥላል፡፡ እንዲህ አይነት ታይቶ የማይታወቅ፣ ለመረዳት የሚያስቸግርና ፍትሀዊ ያልሆነ ውሳኔ በመተላለፉም እጅግ መገረማችንን እንገልፃለን›› ብሏል፡፡ የቤልጂየም እግር ኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ በውሳኔው እጅግ መደንገጡን ገልፆ ይግባኝ እንደሚጠይቅ አስታውቋል፡፡
የቤልጂየም ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማክሲም ፕሬቮት ለፖለቲኮ በሰጡት መግለጫ ‹‹እንደቀድሞ የእግር ኳስ ዳኛ ሁሉጊዜም ህጎችን እከተላለሁ፣ ውሳኔዎችንም እቀበላለሁ፡፡ ነገር ግን ይህ ውሳኔ ብዙ ጥያቄዎችን እንደሚያስነሳ ጥርጥር የለኝም›› ብለዋል፡፡ የቤልጂየም አሰልጣኝ ሩዲ ጋርሲያ በበኩላቸው ለዚህ የፊፋ ውሳኔ መልስ የሰጡት በፌዝ መልክ ነው፡፡ ሲናገሩም ‹‹እኔ የማውቀው ከአሜሪካ ጋር የምናደርገው ጨዋታ ጁላይ 6 እንደሚደረግ፣ እንጂ ኤፕሪል ዘፉል(ማለትም ኤፕሪል 1 ቀን) እንደሆነ አላወኩም ነበር፡፡›› ብለዋል፡፡
30 days ago
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሁለት ቋሚ ኮሚቴዎችን የእቅድ አፈጻጸም መርምሮ አጸደቀ
****************
የኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት በ6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ በ5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜው 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ባካሄደው የጠዋት መርሃ ግብሩ፣ የሁለት ቋሚ ኮሚቴዎችን የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም መርምሮ አጽድቋል።
ምክር ቤቱ የድጎማ በጀትና የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ እና የሕገመንግሥት ትርጉምና ውሳኔ አፈጻጸም ክትትል ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡትን የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በመመርመርና በመወያየት አጽድቋል።
የምክር ቤቱ አባላት በሁለቱ ቋሚ ኮሚቴዎች በቀረቡት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቶች ላይ በመመሥረት የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን ያቀረቡ ሲሆን፣ የየቋሚ ኮሚቴዎቹ አመራሮችም ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በመጨረሻም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የቀረቡት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቶች እንዲጸድቁ ለድምፅ ያቀረቡ ሲሆን፣ ምክር ቤቱም በሙሉ ድምፅ ደግፎ አጽድቋቸዋል።
****************
የኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት በ6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ በ5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜው 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ባካሄደው የጠዋት መርሃ ግብሩ፣ የሁለት ቋሚ ኮሚቴዎችን የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም መርምሮ አጽድቋል።
ምክር ቤቱ የድጎማ በጀትና የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ እና የሕገመንግሥት ትርጉምና ውሳኔ አፈጻጸም ክትትል ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡትን የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በመመርመርና በመወያየት አጽድቋል።
የምክር ቤቱ አባላት በሁለቱ ቋሚ ኮሚቴዎች በቀረቡት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቶች ላይ በመመሥረት የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን ያቀረቡ ሲሆን፣ የየቋሚ ኮሚቴዎቹ አመራሮችም ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በመጨረሻም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የቀረቡት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቶች እንዲጸድቁ ለድምፅ ያቀረቡ ሲሆን፣ ምክር ቤቱም በሙሉ ድምፅ ደግፎ አጽድቋቸዋል።
1 month ago
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን አነሳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲዳማ ቡና የ2018 ዓ.ም የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በዛሬው ዕለት ተረክቧል።
ሲዳማ ቡና ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ባደረጉት ጨዋታ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ያገኘው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሲዳማ ቡና ሻምፒዮንነት ተጠናቅቋል።
በፕሪሚየር ሊግ ተሳትፎ ታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ሻምፒዮን መሆኑን በ36ኛው ሳምንት ላይ ያረጋገጠው ሲዳማ ቡና፤ ዛሬ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በደጋፊዎቹ ፊት ዋንጫውን ከፍ አድርጓል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጂራን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት እና የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎች በሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት እና የመጨረሻ ጨዋታ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሊጉ ሻምፒዮን ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ምድረ ገነት ሽረ፣ ድሬዳዋ ከተማ፣ መቐለ 70 እንደርታ እና አርባ ምንጭ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊጉ የወረዱ ቡድኖች መሆናቸው ይታወቃል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲዳማ ቡና የ2018 ዓ.ም የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በዛሬው ዕለት ተረክቧል።
ሲዳማ ቡና ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ባደረጉት ጨዋታ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ያገኘው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሲዳማ ቡና ሻምፒዮንነት ተጠናቅቋል።
በፕሪሚየር ሊግ ተሳትፎ ታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ሻምፒዮን መሆኑን በ36ኛው ሳምንት ላይ ያረጋገጠው ሲዳማ ቡና፤ ዛሬ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በደጋፊዎቹ ፊት ዋንጫውን ከፍ አድርጓል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጂራን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት እና የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎች በሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት እና የመጨረሻ ጨዋታ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሊጉ ሻምፒዮን ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ምድረ ገነት ሽረ፣ ድሬዳዋ ከተማ፣ መቐለ 70 እንደርታ እና አርባ ምንጭ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊጉ የወረዱ ቡድኖች መሆናቸው ይታወቃል፡፡
1 month ago
ሞሮኮ ካናዳን አሸንፋ ወደ ሩብ ፍጻሜ አለፈች
#ethiopia | የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን "የአትላንቲክ አንበሶች" ካናዳን በማሸነፍ ወደ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በማለፍ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል።
ድሉ በአፍሪካና በዓረቡ ዓለም ትልቅ ኩራት በመሆን ከዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃንና ከስፖርት ተንታኞች ሰፊ አድናቆት አግኝቷል።
በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የሞሮኮ ቡድን ያሳየው የተደራጀ መከላከል፣ ጠንካራ የቡድን መንፈስ እና የታክቲክ ብልሃት በስፋት ተወድሷል።
በተጨማሪም በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት የተወለዱና ያደጉ ተጫዋቾችን በአንድ ዓላማ በማሰባሰብ የተፈጠረው ጠንካራ ቡድን ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ተምሳሌት መሆኑ ተጠቅሷል።
ታዋቂው የስፖርት ኮመንታተር ፒተር ድሩሪ የሞሮኮን የጨዋታ ስልት በማድነቅ፣ ቡድኑ በመጀመሪያው አጋማሽ ካናዳን ከባድ ጫና ውስጥ እንዳስገባ እና በሁለተኛው አጋማሽ ጨዋታውን በከፍተኛ ብልሃት እንደተቆጣጠረ ገልጿል።
ጋሪ ሌንከር በበኩሉ የሞሮኮ ወደ ሩብ ፍጻሜ መድረስ የአጋጣሚ ውጤት ሳይሆን የጥራትና የዝግጅት ውጤት መሆኑን ሲገልጽ፣ ይህ የአፍሪካ እግር ኳስ አዲስ ምዕራፍ መከፈቱን ያሳያል ብሏል።
አላን ሺረርም የሞሮኮን የመከላከል አደረጃጀትና የተጫዋቾቹን መረጋጋት በማድነቅ፣ ቡድኑ የታክቲክ እግር ኳስ ምሳሌ መሆኑን ገልጿል።
ተንታኞች እንደሚሉት፣ የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባለፉት ዓመታት በስልጠና ማዕከላት፣ በዘመናዊ መሠረተ ልማት እና በተሰጥኦ ልማት ላይ ያደረገው ሥራ ዛሬ ፍሬውን በማሳየት ለአፍሪካ እግር ኳስ ትልቅ ኩራት ሆኗል።
አለባቸው ደሳለኝ ( ከለንደን )
#ethiopia | የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን "የአትላንቲክ አንበሶች" ካናዳን በማሸነፍ ወደ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በማለፍ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል።
ድሉ በአፍሪካና በዓረቡ ዓለም ትልቅ ኩራት በመሆን ከዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃንና ከስፖርት ተንታኞች ሰፊ አድናቆት አግኝቷል።
በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የሞሮኮ ቡድን ያሳየው የተደራጀ መከላከል፣ ጠንካራ የቡድን መንፈስ እና የታክቲክ ብልሃት በስፋት ተወድሷል።
በተጨማሪም በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት የተወለዱና ያደጉ ተጫዋቾችን በአንድ ዓላማ በማሰባሰብ የተፈጠረው ጠንካራ ቡድን ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ተምሳሌት መሆኑ ተጠቅሷል።
ታዋቂው የስፖርት ኮመንታተር ፒተር ድሩሪ የሞሮኮን የጨዋታ ስልት በማድነቅ፣ ቡድኑ በመጀመሪያው አጋማሽ ካናዳን ከባድ ጫና ውስጥ እንዳስገባ እና በሁለተኛው አጋማሽ ጨዋታውን በከፍተኛ ብልሃት እንደተቆጣጠረ ገልጿል።
ጋሪ ሌንከር በበኩሉ የሞሮኮ ወደ ሩብ ፍጻሜ መድረስ የአጋጣሚ ውጤት ሳይሆን የጥራትና የዝግጅት ውጤት መሆኑን ሲገልጽ፣ ይህ የአፍሪካ እግር ኳስ አዲስ ምዕራፍ መከፈቱን ያሳያል ብሏል።
አላን ሺረርም የሞሮኮን የመከላከል አደረጃጀትና የተጫዋቾቹን መረጋጋት በማድነቅ፣ ቡድኑ የታክቲክ እግር ኳስ ምሳሌ መሆኑን ገልጿል።
ተንታኞች እንደሚሉት፣ የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባለፉት ዓመታት በስልጠና ማዕከላት፣ በዘመናዊ መሠረተ ልማት እና በተሰጥኦ ልማት ላይ ያደረገው ሥራ ዛሬ ፍሬውን በማሳየት ለአፍሪካ እግር ኳስ ትልቅ ኩራት ሆኗል።
አለባቸው ደሳለኝ ( ከለንደን )
Comments