ወልዋሎ ዓ/ዩ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ
#eghiopia | አዲስ አበባ – ወልዋሎ ዓ/ዩ በ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ላይ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ የውድድሩ ቻምፒዮን ሆኗል።
ዛሬ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ በኮንኮኒ ሀፊዝ እና በየነ ባንጃ ያስቆጠሯቸው ግቦች ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫን አንስቷል።
ሲዳማ ቡና የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን በመሆኑ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ መድረሱን ተከትሎ ኢትዮጵያን በቀጣዩ የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ውድድር እንደሚወክል አስቀድሞ ተረጋግጦ ነበር።
የዋንጫ ድሉም ለቡድኑ ታሪካዊ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#ethiopia #ethiopiancup #wolwalo #sidamabunna #cafconfederationcup #getu
#eghiopia | አዲስ አበባ – ወልዋሎ ዓ/ዩ በ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ላይ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ የውድድሩ ቻምፒዮን ሆኗል።
ዛሬ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ በኮንኮኒ ሀፊዝ እና በየነ ባንጃ ያስቆጠሯቸው ግቦች ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫን አንስቷል።
ሲዳማ ቡና የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን በመሆኑ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ መድረሱን ተከትሎ ኢትዮጵያን በቀጣዩ የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ውድድር እንደሚወክል አስቀድሞ ተረጋግጦ ነበር።
የዋንጫ ድሉም ለቡድኑ ታሪካዊ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#ethiopia #ethiopiancup #wolwalo #sidamabunna #cafconfederationcup #getu
27 days ago