4 days ago
ዩቱዩብ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) በሚሰሩ ቪዲዮዎች ላይ ዘመቻ ከፈተ!
የዓለም ትልቁ የቪዲዮ ማጋሪያ ፕላትፎርም የሆነው ዩቱዩብ (YouTube)፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት ወይም በArtificial Intelligence (AI) አማካኝነት በብዛት የሚመረቱ ቪዲዮዎችን የሚያሰራጩ በርካታ ቻናሎችን ሙሉ በሙሉ መሰረዝ መጀመሩ ተሰማ።
እንደ አዳዲስ መረጃዎች ዘገባ፣ ከመድረኩ የተሰረዙት እነዚህ ቻናሎች ከመዘጋታቸው በፊት በአጠቃላይ ከ4.7 ቢሊዮን በላይ እይታዎችን (Views) ማሰባሰብ ችለው ነበር።
🛑 ዋናው ምክንያት ምንድን ነው?
እነዚህ ቻናሎች ያለምንም የሰው ልጅ ተሳትፎ፣ በኮምፒውተር ፕሮግራሞች ብቻ በጅምላ የሚሰሩ ቪዲዮዎችን የሚያሰራጩ ነበሩ። ዩቱዩብ ይህንን ጠንከር ያለ እርምጃ የወሰደው ተጠቃሚዎችን የሚያሳስቱና ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል፣ ጥራታቸውን ያልጠበቁና ሰዎችን የሚያሰለቹ ይዘቶችን ለመቀነስ እንዲሁም የማህበራዊ ሚዲያውን ታማኝነት እና ትክክለኛነት ለመጠበቅ በማሰብ እንደሆነ ታውቋል።
በአሁኑ ጊዜ የAI መተግበሪያዎች እጅግ በጣም ፈጣን እና ቀላል በሆነ መንገድ በሺዎች የሚቆጠሩ ቪዲዮዎችን በደቂቃዎች ውስጥ ለመፍጠር ያስችላሉ። ይህ ሁኔታ ደግሞ እንደ ዩቱዩብ ላሉ ትልልቅ የቴክኖሎጂ ተቋማት አዲስ ፈጠራን ከመደገፍ እና የሰዎችን እምነት በአግባቡ ከማስጠበቅ አንፃር ትልቅ የባላንስ ፈተና ሆኖባቸዋል።
የእርስዎ አስተያየት ምንድን ነው? 🤔
በAI የሚመረቱ ይዘቶች በኢንተርኔት ላይ አዳዲስ ፈጠራዎችን እያገዙ ነው ወይስ ድሩን በጥራት አልባ ቪዲዮዎች እያጨናነቁት? ሃሳብዎን ያካፍሉን!
Seledadotio
Seledadotio
የዓለም ትልቁ የቪዲዮ ማጋሪያ ፕላትፎርም የሆነው ዩቱዩብ (YouTube)፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት ወይም በArtificial Intelligence (AI) አማካኝነት በብዛት የሚመረቱ ቪዲዮዎችን የሚያሰራጩ በርካታ ቻናሎችን ሙሉ በሙሉ መሰረዝ መጀመሩ ተሰማ።
እንደ አዳዲስ መረጃዎች ዘገባ፣ ከመድረኩ የተሰረዙት እነዚህ ቻናሎች ከመዘጋታቸው በፊት በአጠቃላይ ከ4.7 ቢሊዮን በላይ እይታዎችን (Views) ማሰባሰብ ችለው ነበር።
🛑 ዋናው ምክንያት ምንድን ነው?
እነዚህ ቻናሎች ያለምንም የሰው ልጅ ተሳትፎ፣ በኮምፒውተር ፕሮግራሞች ብቻ በጅምላ የሚሰሩ ቪዲዮዎችን የሚያሰራጩ ነበሩ። ዩቱዩብ ይህንን ጠንከር ያለ እርምጃ የወሰደው ተጠቃሚዎችን የሚያሳስቱና ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል፣ ጥራታቸውን ያልጠበቁና ሰዎችን የሚያሰለቹ ይዘቶችን ለመቀነስ እንዲሁም የማህበራዊ ሚዲያውን ታማኝነት እና ትክክለኛነት ለመጠበቅ በማሰብ እንደሆነ ታውቋል።
በአሁኑ ጊዜ የAI መተግበሪያዎች እጅግ በጣም ፈጣን እና ቀላል በሆነ መንገድ በሺዎች የሚቆጠሩ ቪዲዮዎችን በደቂቃዎች ውስጥ ለመፍጠር ያስችላሉ። ይህ ሁኔታ ደግሞ እንደ ዩቱዩብ ላሉ ትልልቅ የቴክኖሎጂ ተቋማት አዲስ ፈጠራን ከመደገፍ እና የሰዎችን እምነት በአግባቡ ከማስጠበቅ አንፃር ትልቅ የባላንስ ፈተና ሆኖባቸዋል።
የእርስዎ አስተያየት ምንድን ነው? 🤔
በAI የሚመረቱ ይዘቶች በኢንተርኔት ላይ አዳዲስ ፈጠራዎችን እያገዙ ነው ወይስ ድሩን በጥራት አልባ ቪዲዮዎች እያጨናነቁት? ሃሳብዎን ያካፍሉን!
Seledadotio
Seledadotio
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ መዝናኛ) ፒት ዴቪድሰን ከኪም ካርዳሺያን ጋር የነበረውን የፍቅር ግንኙነት ቢያቋርጥም፣ በቅርቡ ባደረገው የፖድካስት ዝግጅቱ ላይ የሪያሊቲ ቴሌቪዥን ኮከቧን "ልዕለ-ሰብ" እና ድንቅ ተዋናይት በማለት በከፍተኛ ሁኔታ አሞግሷታል።
አርብ ዕለት ፒት አብራው የኮሜዲ ስራ ከምትሰራው ኒኪ ግላዘር ጋር "ዘ ፒት ዴቪድሰን ሾው" በተሰኘው ዝግጅቱ ላይ ቀርቦ፣ ከ2021 እስከ 2022 ለዘጠኝ ወራት ያህል በፍቅር አብሯት ስለነበረችው ኪም በአድናቆት ተናግሯል።
ፒት ለኒኪ እንደገለጸው ኪም በዜናዎች ላይ የሚወራውን ማንኛውንም አሉታዊ ነገር ወደ ጎን ትታ መስራት ያለባትን ስራ ጠንክራ የመስራት ብቃት ስላላት "ልዕለ-ሰብ" ናት፤ ይህንንም ጠንካራ ጎን እሱ ከእሷ እንደተማረ ገልጿል።
አክሎም ኪም ለሰዎች አሉታዊ አስተያየት ምንም አይነት ደንታ የሌላት (የማትጨነቅ) መሆኗን በማድነቅ፣ የትወና ብቃቷንም አሞግሷል። በተጨማሪም በአንድ ወቅት ስለ ትወና ሙያዋ አውርተውት የነበረውን ትዝታ አካፍሏል። ፒት እንዳለው፣ ኪም ተዋናይት መሆን እንደምትፈልግ ስትነግረው እሱም ሙሉ ድጋፉን በመግለጽ "እሷ በዚህ ሙያ ላይ በጣም ጎበዝ ናት!" ብሏል።
ኪም "አሜሪካን ሆረር ስቶሪ፡ ዴሊኬት" እና "ኦልስ ፌር" በተሰኙ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች ላይ በዋና ገፀ-ባህሪነት ተውናለች። እንዲሁም ከኒኪ ጋር በመሆን በቅርቡ በሚወጣው "ዘ ፊፍት ዊል" በተሰኘ ፊልም ላይም እየሰራች ትገኛለች።
በፒት ፖድካስት ላይ ኒኪ ለኪም ያላትን አድናቆት ይበልጥ በመግለጽ፣ "አስገራሚ" እና "በጣም ብልህ" መሆኗን ተናግራለች፤ በተለይም ሰዎች 'አትችይም' የሚሏትን ማንኛውንም ነገር ማድረግ የምትችል ጠንካራ ሴት መሆኗን አድንቃለች።
እንደሚታወቀው በአሁኑ ወቅት ኪም ከፎርሙላ ዋን አሽከርካሪው ሉዊስ ሃሚልተን ጋር የፍቅር ግንኙነት ጀምራለች። ፒት ደግሞ ከአንድ አመት በላይ በፍቅር አብሯት ከቆየችው እና ልጅ ካፈሩት ሞዴል እና ተዋናይት ኤልሲ ሂዊት ጋር በቅርቡ መለያየቱ ይታወቃል።
አርብ ዕለት ፒት አብራው የኮሜዲ ስራ ከምትሰራው ኒኪ ግላዘር ጋር "ዘ ፒት ዴቪድሰን ሾው" በተሰኘው ዝግጅቱ ላይ ቀርቦ፣ ከ2021 እስከ 2022 ለዘጠኝ ወራት ያህል በፍቅር አብሯት ስለነበረችው ኪም በአድናቆት ተናግሯል።
ፒት ለኒኪ እንደገለጸው ኪም በዜናዎች ላይ የሚወራውን ማንኛውንም አሉታዊ ነገር ወደ ጎን ትታ መስራት ያለባትን ስራ ጠንክራ የመስራት ብቃት ስላላት "ልዕለ-ሰብ" ናት፤ ይህንንም ጠንካራ ጎን እሱ ከእሷ እንደተማረ ገልጿል።
አክሎም ኪም ለሰዎች አሉታዊ አስተያየት ምንም አይነት ደንታ የሌላት (የማትጨነቅ) መሆኗን በማድነቅ፣ የትወና ብቃቷንም አሞግሷል። በተጨማሪም በአንድ ወቅት ስለ ትወና ሙያዋ አውርተውት የነበረውን ትዝታ አካፍሏል። ፒት እንዳለው፣ ኪም ተዋናይት መሆን እንደምትፈልግ ስትነግረው እሱም ሙሉ ድጋፉን በመግለጽ "እሷ በዚህ ሙያ ላይ በጣም ጎበዝ ናት!" ብሏል።
ኪም "አሜሪካን ሆረር ስቶሪ፡ ዴሊኬት" እና "ኦልስ ፌር" በተሰኙ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች ላይ በዋና ገፀ-ባህሪነት ተውናለች። እንዲሁም ከኒኪ ጋር በመሆን በቅርቡ በሚወጣው "ዘ ፊፍት ዊል" በተሰኘ ፊልም ላይም እየሰራች ትገኛለች።
በፒት ፖድካስት ላይ ኒኪ ለኪም ያላትን አድናቆት ይበልጥ በመግለጽ፣ "አስገራሚ" እና "በጣም ብልህ" መሆኗን ተናግራለች፤ በተለይም ሰዎች 'አትችይም' የሚሏትን ማንኛውንም ነገር ማድረግ የምትችል ጠንካራ ሴት መሆኗን አድንቃለች።
እንደሚታወቀው በአሁኑ ወቅት ኪም ከፎርሙላ ዋን አሽከርካሪው ሉዊስ ሃሚልተን ጋር የፍቅር ግንኙነት ጀምራለች። ፒት ደግሞ ከአንድ አመት በላይ በፍቅር አብሯት ከቆየችው እና ልጅ ካፈሩት ሞዴል እና ተዋናይት ኤልሲ ሂዊት ጋር በቅርቡ መለያየቱ ይታወቃል።
8 days ago
አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
9 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!
ስለዒድ አል-አድሐ “ዐረፋ” በዓል ስናስብ ሦስት ነገሮች ቀድመው ይታወሱናል። መስዕዋትነት፣ መታዘዝ እና መተጋገዝ። አባት ልጁን ለመስዕዋት ያቀረበበት፤ ልጅ የአባቱን ትዕዛዝ የፈጸመበት፤ ሙስሊሞች የመተጋገዝን እሴት ለዓለም የገለጡበት በዓል ስለሆነ “ዐረፋ” በሕዝበ-ሙስሊሙ ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው።
እስማኤል ለነብዩ ኢብራሂም የመጀመሪያ እና ተወዳጅ ልጃቸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) ይሄን ተወዳጅና የመጀመሪያ ልጅ እንዲሠዉለት ሲጠይቃቸው ታዘዙ እንጂ ወደኋላ አላሉም። ለመታዘዝ የሞከሩት ነገሩ ቀላል ሆኖ አይደለም። ልጅን ያህል ነገር መስዕዋት ማድረግ ምኑ ይቀላል? የአባትነት ስሜት ይተናነቃል። የሰይጣን ሹክሹክታ ይፈታተናል። የቤተዘመድን ወቀሳ እና የጎረቤትን አስተያየት መቋቋምም ይከብዳል። ነብዩ ኢብራሒም፥ በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ አንድ ሐቅ ተገልጦላቸዋል። ከራስ ስሜት፣ ከሰው ሐሜት እና ከወዳጅ ፍላጎት የሚልቅ ታላቅ ዓላማ እንዳለ አምነዋል። ስለዚህም በፈተና ውስጥ ጸንተው ቆሙ፤ ቆራጥነታቸውም በተግባር ታየ።
ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው። የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች። እስማኤላቸውን ለመስጠት የማያመነቱ ዜጎች የሞሉባት ሀገር ጽኑ ናት።
የለመድናቸው፣ የምንወዳቸው፣ የራሳችን ገንዘብ ያደረግናቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ። ከእነዚህ የሚበልጥ ዓላማ ግን አለ፤ እሱም “ሀገርነት እና ሉአላዊነት” ይሰኛል። ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው። ሉአላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ። የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ። ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዕዋት ለመሆን አናመንታ።
የዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት ብቻ ሳይሆን የመደጋገፍና የመተጋገዝ በዓል ጭምር ነው። በዐረፋ ከሚከናወነው እርድ አንድ ሦስተኛው ለምስኪኖች እንዲሰጥ የእስልምና አስተምህሮ ያዛል። በዐረፋ ሕዝበ-ሙስሊሙ ደስታና ሐዘኑን እየተጋራ በዓሉን ያከብራል። የዐረፋ እለት አንድም ሰው ተከፍቶ አያሳልፍም፤ በዐረፋ ሰሞን ማንም ሰው ተርቦና ተጠምቶ አያድርም። በዓሉ ትርጉም የሚሰጠው ሕዝበ-ሙስሊሙ ያለውን ተካፍሎ ሲያከብረው ነው። ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታን የሚሻገሩበት መፍትሄው መተሳሰብና መተጋገዝ እንደሆነ ከዐረፋ እንማራለን። ሀገርም ከፈተናዎችዋ በላይ እንድትሆን እኒህ እሴቶች ወሳኝ ናቸው።
ዐረፋ ማኅበረሰባዊ በዓል የሚባለው ለዚህ ነው። ሰዎች በግላቸው የሚያከብሩት አይደለም። ቤተሰቡ፣ ጎረቤቱ፣ ሠፈሩ፣ ከተማው የሚያከብረው በዓል ነው። ያላቸውና የሌላቸው፤ የሚችሉና የማይችሉ፤ ታላላቆችና ታናናሾች፤ ባለ ሥልጣናትና ተራ ዜጎች፣ በአንድነት የሚያከብሩት በዓል ነው። ሰው የሚኖረው በቤቱ ውስጥ አይደለም። በማኅበረሰቡ ውስጥ ነው።
ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል። የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፎአችን መጠን ነው።
የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን እጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው። በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በድጋሚ መልካም የዐረፋ በዓል እንዲሆን እመኛለሁ!
ዒድ ሙባረክ!!
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ግንቦት 18፣ 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!
ስለዒድ አል-አድሐ “ዐረፋ” በዓል ስናስብ ሦስት ነገሮች ቀድመው ይታወሱናል። መስዕዋትነት፣ መታዘዝ እና መተጋገዝ። አባት ልጁን ለመስዕዋት ያቀረበበት፤ ልጅ የአባቱን ትዕዛዝ የፈጸመበት፤ ሙስሊሞች የመተጋገዝን እሴት ለዓለም የገለጡበት በዓል ስለሆነ “ዐረፋ” በሕዝበ-ሙስሊሙ ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው።
እስማኤል ለነብዩ ኢብራሂም የመጀመሪያ እና ተወዳጅ ልጃቸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) ይሄን ተወዳጅና የመጀመሪያ ልጅ እንዲሠዉለት ሲጠይቃቸው ታዘዙ እንጂ ወደኋላ አላሉም። ለመታዘዝ የሞከሩት ነገሩ ቀላል ሆኖ አይደለም። ልጅን ያህል ነገር መስዕዋት ማድረግ ምኑ ይቀላል? የአባትነት ስሜት ይተናነቃል። የሰይጣን ሹክሹክታ ይፈታተናል። የቤተዘመድን ወቀሳ እና የጎረቤትን አስተያየት መቋቋምም ይከብዳል። ነብዩ ኢብራሒም፥ በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ አንድ ሐቅ ተገልጦላቸዋል። ከራስ ስሜት፣ ከሰው ሐሜት እና ከወዳጅ ፍላጎት የሚልቅ ታላቅ ዓላማ እንዳለ አምነዋል። ስለዚህም በፈተና ውስጥ ጸንተው ቆሙ፤ ቆራጥነታቸውም በተግባር ታየ።
ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው። የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች። እስማኤላቸውን ለመስጠት የማያመነቱ ዜጎች የሞሉባት ሀገር ጽኑ ናት።
የለመድናቸው፣ የምንወዳቸው፣ የራሳችን ገንዘብ ያደረግናቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ። ከእነዚህ የሚበልጥ ዓላማ ግን አለ፤ እሱም “ሀገርነት እና ሉአላዊነት” ይሰኛል። ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው። ሉአላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ። የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ። ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዕዋት ለመሆን አናመንታ።
የዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት ብቻ ሳይሆን የመደጋገፍና የመተጋገዝ በዓል ጭምር ነው። በዐረፋ ከሚከናወነው እርድ አንድ ሦስተኛው ለምስኪኖች እንዲሰጥ የእስልምና አስተምህሮ ያዛል። በዐረፋ ሕዝበ-ሙስሊሙ ደስታና ሐዘኑን እየተጋራ በዓሉን ያከብራል። የዐረፋ እለት አንድም ሰው ተከፍቶ አያሳልፍም፤ በዐረፋ ሰሞን ማንም ሰው ተርቦና ተጠምቶ አያድርም። በዓሉ ትርጉም የሚሰጠው ሕዝበ-ሙስሊሙ ያለውን ተካፍሎ ሲያከብረው ነው። ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታን የሚሻገሩበት መፍትሄው መተሳሰብና መተጋገዝ እንደሆነ ከዐረፋ እንማራለን። ሀገርም ከፈተናዎችዋ በላይ እንድትሆን እኒህ እሴቶች ወሳኝ ናቸው።
ዐረፋ ማኅበረሰባዊ በዓል የሚባለው ለዚህ ነው። ሰዎች በግላቸው የሚያከብሩት አይደለም። ቤተሰቡ፣ ጎረቤቱ፣ ሠፈሩ፣ ከተማው የሚያከብረው በዓል ነው። ያላቸውና የሌላቸው፤ የሚችሉና የማይችሉ፤ ታላላቆችና ታናናሾች፤ ባለ ሥልጣናትና ተራ ዜጎች፣ በአንድነት የሚያከብሩት በዓል ነው። ሰው የሚኖረው በቤቱ ውስጥ አይደለም። በማኅበረሰቡ ውስጥ ነው።
ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል። የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፎአችን መጠን ነው።
የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን እጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው። በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በድጋሚ መልካም የዐረፋ በዓል እንዲሆን እመኛለሁ!
ዒድ ሙባረክ!!
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ግንቦት 18፣ 2018 ዓ.ም
Sponsored by
Surafel
10 days ago
ያለደመወዝ ኢትዮጵያውያንን በማገልገል ላይ የሚገኙት አሜሪካዊቷ የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት
#ethiopia | ሕፃኗ ከመወለጃ ጊዜዋ ቀድማ በመወለዷ፣ ኪሎዋ ከሚጠበቀው በታች ሆኗል። ይህም በሕይወት ለመቆየት አስጊ እንደሆነ ይገለጻል። በዚህ ምክንያት የሕፃኗ ቤተሰቦች በጭንቀት ተውጠዋል።
ከዚህ ቀደም መሰል ሕፃናትን ከሞት የታደጉት እነ ዶ/ር ሚሼል፣ የዚህችንም ሕፃን ሕይወት ለማትረፍ ብዙ ለፍተዋል። ደግነቱ የዶ/ር ሚሼልና ባልደረቦቻቸው ልፋት መና አልቀረም፣ ከሳምንታት የልዩ ክትትል ሕክምና በኋላ የሕፃኗ የመኖር ተስፋ ለምልሟል።
ዶ/ር ሚሼል ዬትስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሕፃናት ሕክምና ክፍል በበጎ ፈቃደኝነት በማገልገል ላይ ያሉ አሜሪካዊት የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት ናቸው። ላለፉት 12 ዓመታት በሆስፒታሉ ያገለገሉት ባለሙያዋ ተሞክሯቸውን አካፍለውናል።
ዶ/ር ሚሼል እንዳጫወቱን፣ 700 ግራም ብቻ ሆና የተወለደችው ሕፃን በሆስፒታሉ በተደረገላት ከፍተኛ ክትትልና እንክብካቤ በቅርቡ ከጨቅላ ሕፃናት ማቆያ (Incubator) ወደ እናቷ እቅፍ የተሸጋገረች ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ ትገኛለች።
ይህን መሰል የሕክምና ተዓምር ለእነ ዶ/ር ሚሼል የየዕለት ሥራ አካል ነው። የሚገርመው፣ እርሳቸውን ጨምሮ በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሚያገለግሉ ሁሉም ዓለም አቀፍ ሠራተኞች ለአገልግሎታቸው ከሆስፒታሉም ሆነ ከሀገር ምንም ዓይነት ክፍያ አይቀበሉም።
የዕለት ተዕለት ኑሯቸው የሚደገፈው በትውልድ ሀገራቸው ከሚገኙ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ከአብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም ከበጎ አድራጎት ድርጅቶች በሚደረግላቸው የገንዘብ ድጋፍ (donation) ነው።
ከሶስት ልጆቻቸው ሁለቱን በኢትዮጵያ የወለዱት አሜሪካዊቷ በጎ ፈቃደኛ ሐኪም፣ በሙያቸው ኢትዮጵያውያንን እያገለገሉ፣ የሕጻናትና እናቶችን ሕይወት ከሞት እየታደጉ ይገኛሉ።
በዶ/ር ሚሼል እና የሙያ አጋሮቻቸው ነፃ የሕክምና አገልግሎት አማካኝነት፣ የመክፈል አቅም የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ታክመው ድነዋል። ይህን ማየት ሁሉንም ድካም የሚያስረሳ ትልቅ በረከት መሆኑን ዶ/ር ሚሼል በእርካታ ይገልጻሉ።
ከትውልድ ሀገር ርቆ መኖር፣ የቤተሰብ አባል ሲታመም በቅርብ አለመገኘት እንዲሁም በሠርግና ልቅሶ አለመታደም ከባድ ቢሆንም፣ ፈጣሪ ለዚህ አገልግሎት እንደጠራቸውና ፍላጎታቸውን ሁሉ እርሱ እንደሚያሟላላቸው በጽኑ ያምናሉ።
ይህ ዓይነቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሆስፒታሉ ለኅብረተሰቡ የሚያቀርበውን የሕክምና አገልግሎት በተመጣጣኝ ክፍያ ለማቅረብና አቅመ ደካሞችን ለመርዳት ትልቅ ዕድል ፈጥሯል ያሉን የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤፍሬም ገብረሥላሴ ናቸው።
ሆስፒታሉ የላቀ የሕክምና አገልግሎት መስጠት፣ ብቁ የሕክምና ባለሙያዎችን ማፍራት እና ከፍሎ የመታከም አቅም የሌላቸውን ማገዝን ዋነኛ ዓላማዎቹ አድርጎ መነሳቱን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ ዶ/ር ሚሼልን የመሳሰሉ በጎ ሰዎችን በማሰባሰብ እና በየዓመቱ እስከ 40 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ ከመላው ኢትዮጵያ ለሚመጡ የመክፈል አቅም የሌላቸው ታካሚዎች ነጻ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #ethiopia #soddochristianhospital #communityservice #drmichelleyates
#ethiopia | ሕፃኗ ከመወለጃ ጊዜዋ ቀድማ በመወለዷ፣ ኪሎዋ ከሚጠበቀው በታች ሆኗል። ይህም በሕይወት ለመቆየት አስጊ እንደሆነ ይገለጻል። በዚህ ምክንያት የሕፃኗ ቤተሰቦች በጭንቀት ተውጠዋል።
ከዚህ ቀደም መሰል ሕፃናትን ከሞት የታደጉት እነ ዶ/ር ሚሼል፣ የዚህችንም ሕፃን ሕይወት ለማትረፍ ብዙ ለፍተዋል። ደግነቱ የዶ/ር ሚሼልና ባልደረቦቻቸው ልፋት መና አልቀረም፣ ከሳምንታት የልዩ ክትትል ሕክምና በኋላ የሕፃኗ የመኖር ተስፋ ለምልሟል።
ዶ/ር ሚሼል ዬትስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሕፃናት ሕክምና ክፍል በበጎ ፈቃደኝነት በማገልገል ላይ ያሉ አሜሪካዊት የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት ናቸው። ላለፉት 12 ዓመታት በሆስፒታሉ ያገለገሉት ባለሙያዋ ተሞክሯቸውን አካፍለውናል።
ዶ/ር ሚሼል እንዳጫወቱን፣ 700 ግራም ብቻ ሆና የተወለደችው ሕፃን በሆስፒታሉ በተደረገላት ከፍተኛ ክትትልና እንክብካቤ በቅርቡ ከጨቅላ ሕፃናት ማቆያ (Incubator) ወደ እናቷ እቅፍ የተሸጋገረች ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ ትገኛለች።
ይህን መሰል የሕክምና ተዓምር ለእነ ዶ/ር ሚሼል የየዕለት ሥራ አካል ነው። የሚገርመው፣ እርሳቸውን ጨምሮ በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሚያገለግሉ ሁሉም ዓለም አቀፍ ሠራተኞች ለአገልግሎታቸው ከሆስፒታሉም ሆነ ከሀገር ምንም ዓይነት ክፍያ አይቀበሉም።
የዕለት ተዕለት ኑሯቸው የሚደገፈው በትውልድ ሀገራቸው ከሚገኙ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ከአብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም ከበጎ አድራጎት ድርጅቶች በሚደረግላቸው የገንዘብ ድጋፍ (donation) ነው።
ከሶስት ልጆቻቸው ሁለቱን በኢትዮጵያ የወለዱት አሜሪካዊቷ በጎ ፈቃደኛ ሐኪም፣ በሙያቸው ኢትዮጵያውያንን እያገለገሉ፣ የሕጻናትና እናቶችን ሕይወት ከሞት እየታደጉ ይገኛሉ።
በዶ/ር ሚሼል እና የሙያ አጋሮቻቸው ነፃ የሕክምና አገልግሎት አማካኝነት፣ የመክፈል አቅም የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ታክመው ድነዋል። ይህን ማየት ሁሉንም ድካም የሚያስረሳ ትልቅ በረከት መሆኑን ዶ/ር ሚሼል በእርካታ ይገልጻሉ።
ከትውልድ ሀገር ርቆ መኖር፣ የቤተሰብ አባል ሲታመም በቅርብ አለመገኘት እንዲሁም በሠርግና ልቅሶ አለመታደም ከባድ ቢሆንም፣ ፈጣሪ ለዚህ አገልግሎት እንደጠራቸውና ፍላጎታቸውን ሁሉ እርሱ እንደሚያሟላላቸው በጽኑ ያምናሉ።
ይህ ዓይነቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሆስፒታሉ ለኅብረተሰቡ የሚያቀርበውን የሕክምና አገልግሎት በተመጣጣኝ ክፍያ ለማቅረብና አቅመ ደካሞችን ለመርዳት ትልቅ ዕድል ፈጥሯል ያሉን የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤፍሬም ገብረሥላሴ ናቸው።
ሆስፒታሉ የላቀ የሕክምና አገልግሎት መስጠት፣ ብቁ የሕክምና ባለሙያዎችን ማፍራት እና ከፍሎ የመታከም አቅም የሌላቸውን ማገዝን ዋነኛ ዓላማዎቹ አድርጎ መነሳቱን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ ዶ/ር ሚሼልን የመሳሰሉ በጎ ሰዎችን በማሰባሰብ እና በየዓመቱ እስከ 40 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ ከመላው ኢትዮጵያ ለሚመጡ የመክፈል አቅም የሌላቸው ታካሚዎች ነጻ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #ethiopia #soddochristianhospital #communityservice #drmichelleyates
10 days ago
💍 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ_ሾው ያደረጉት አስገራሚ ቆይታ እና ያልተሰሙ እውነታዎች! 💕
#ethiopia | ታዋቂው ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ውብ ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ ሾው ቀርበው ስለ ፍቅራቸው፣ ስለ ትዳራቸው እና ስለ ህይወታቸው ጣፋጭና አስቂኝ ገጠመኞችን አካፍለዋል። ከቆይታቸው የተወሰዱ ድንቅ ነጥቦች እነሆ፦
🎙 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ...
* ⚽️ "የሰርጌ ቀን አርሰናል ዋንጫ ካልበላ አላገባም ብዬ ነበር!"
* 📺 "ሚዲያ ላይ ስለማታውቀኝ ነው የጠቀመኝ፤ ለእኔ እሷን ለማጥናት 6 ወር በቂ ነበር። ከውበቷ ውጪ አስተሳሰቧ 'ውይ' የሚያስብል ነው፤ በትውውቅ 4 ዓመት ሆኖናል።"
* 🎬 "ማስታወቂያ እንድትሰራ እኔ ነኝ በግድ ያስገባኋት፤ ፈጣሪ የሰጣትን ቁንጅና እና አቋም መጠቀም አለባት።"
* 👩ያ "እናትዬ ብዬ ነው የምጠራት።"
* 💼 "በጋዜጠኝነት ደመወዝ ብቻ ልትኖር አትችልም። ስራ እወዳለሁ፤ የተለያዩ ኢቨንቶችን እሰራለሁ።"
* 🍲 "የማይሰለቸኝ ምግብ ሽሮ ነው።"
* 📺 "ቀጥታ ስርጭት ዜና እያነበብኩኝ ወንበሩ ሰምጦብኝ ያውቃል! ካሜራ ማናችንም ከነካሜራው ከአውሮፕላን ላይ ወድቆብናል።"
* 🎶 "የሀገር ካስማ ከተሰኘው ዘፈን ፕሮዲውሰሮች አንዱ ነበርኩኝ። የቴዲ ታደሰን 'በቸር ይደር' እና የጥላሁንን 'አምሳሉ' ዘፈኖችን እወዳለሁ።"
* ⛰ "ጊሸን ሄጄ እንደመጣሁ ነው ፀሎቴ የሰመረልኝ። መስከረም 21 እኔም እናቴም የተወለድንበት ቀን ነው።"
* 🎤 "የሰርጌ ቀን ድምፃዊ ጎሳዬ፣ አብነት እና ዳዊት ይኖራሉ።"
👸 ባለቤቱ ቢታንያ ...
* 🏪 "እኔ ሱቅ እቃ ሊገዛ መጥቶ ነው የተዋወቅነው። ሰዎች እስኪነግሩኝ ድረስ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።"
* 💍 "የ'ታገቢኛለሽ' ሰርፕራይዙ በጣም ደስ ይል ነበር።"
* 🐕 "አዳነ ውሻ አምጥቶልኝ ሰርፕራይዝ አድርጎኛል። 'አባትዬ' ብዬ ነው የምጠራው።"
* 👩❤️👨 "አዳነ ፍቅር መስጠት ይችላል፤ የተካነበት ነው። ልክ እንደ አባቴ አይነት ባል ነው ያገኘሁት።"
* 💭 "ሰዎች ተጋብተው ከሚጣሉ ይልቅ መጀመሪያ ተጣልተው ነው መጋባት ያለባቸው።"
* 🥩 "ጥሬ ስጋ እና ጭኮ እወዳለሁ፤ የንዋይ ደበበን 'አሜን' ዘፈን እመርጣለሁ።"
* 📱 "የእድል ቁጥሬ 6 ስለሆነ 6 ልጆች ቢኖሩኝ ደስ ይለኛል!
የአዴ እና የቢቱ ፍቅር ፍጻሜው ለሰርግ በቃ! አዴ አንተ ሰው አክባሪና ትሁት ጋዜጠኛ እንኳን ደስ አለህ። ለሁለታችሁም ዘላቂና ደስተኛ የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🥂🎉
Via Zerihun Teznanu
#ethiopia | ታዋቂው ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ውብ ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ ሾው ቀርበው ስለ ፍቅራቸው፣ ስለ ትዳራቸው እና ስለ ህይወታቸው ጣፋጭና አስቂኝ ገጠመኞችን አካፍለዋል። ከቆይታቸው የተወሰዱ ድንቅ ነጥቦች እነሆ፦
🎙 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ...
* ⚽️ "የሰርጌ ቀን አርሰናል ዋንጫ ካልበላ አላገባም ብዬ ነበር!"
* 📺 "ሚዲያ ላይ ስለማታውቀኝ ነው የጠቀመኝ፤ ለእኔ እሷን ለማጥናት 6 ወር በቂ ነበር። ከውበቷ ውጪ አስተሳሰቧ 'ውይ' የሚያስብል ነው፤ በትውውቅ 4 ዓመት ሆኖናል።"
* 🎬 "ማስታወቂያ እንድትሰራ እኔ ነኝ በግድ ያስገባኋት፤ ፈጣሪ የሰጣትን ቁንጅና እና አቋም መጠቀም አለባት።"
* 👩ያ "እናትዬ ብዬ ነው የምጠራት።"
* 💼 "በጋዜጠኝነት ደመወዝ ብቻ ልትኖር አትችልም። ስራ እወዳለሁ፤ የተለያዩ ኢቨንቶችን እሰራለሁ።"
* 🍲 "የማይሰለቸኝ ምግብ ሽሮ ነው።"
* 📺 "ቀጥታ ስርጭት ዜና እያነበብኩኝ ወንበሩ ሰምጦብኝ ያውቃል! ካሜራ ማናችንም ከነካሜራው ከአውሮፕላን ላይ ወድቆብናል።"
* 🎶 "የሀገር ካስማ ከተሰኘው ዘፈን ፕሮዲውሰሮች አንዱ ነበርኩኝ። የቴዲ ታደሰን 'በቸር ይደር' እና የጥላሁንን 'አምሳሉ' ዘፈኖችን እወዳለሁ።"
* ⛰ "ጊሸን ሄጄ እንደመጣሁ ነው ፀሎቴ የሰመረልኝ። መስከረም 21 እኔም እናቴም የተወለድንበት ቀን ነው።"
* 🎤 "የሰርጌ ቀን ድምፃዊ ጎሳዬ፣ አብነት እና ዳዊት ይኖራሉ።"
👸 ባለቤቱ ቢታንያ ...
* 🏪 "እኔ ሱቅ እቃ ሊገዛ መጥቶ ነው የተዋወቅነው። ሰዎች እስኪነግሩኝ ድረስ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።"
* 💍 "የ'ታገቢኛለሽ' ሰርፕራይዙ በጣም ደስ ይል ነበር።"
* 🐕 "አዳነ ውሻ አምጥቶልኝ ሰርፕራይዝ አድርጎኛል። 'አባትዬ' ብዬ ነው የምጠራው።"
* 👩❤️👨 "አዳነ ፍቅር መስጠት ይችላል፤ የተካነበት ነው። ልክ እንደ አባቴ አይነት ባል ነው ያገኘሁት።"
* 💭 "ሰዎች ተጋብተው ከሚጣሉ ይልቅ መጀመሪያ ተጣልተው ነው መጋባት ያለባቸው።"
* 🥩 "ጥሬ ስጋ እና ጭኮ እወዳለሁ፤ የንዋይ ደበበን 'አሜን' ዘፈን እመርጣለሁ።"
* 📱 "የእድል ቁጥሬ 6 ስለሆነ 6 ልጆች ቢኖሩኝ ደስ ይለኛል!
የአዴ እና የቢቱ ፍቅር ፍጻሜው ለሰርግ በቃ! አዴ አንተ ሰው አክባሪና ትሁት ጋዜጠኛ እንኳን ደስ አለህ። ለሁለታችሁም ዘላቂና ደስተኛ የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🥂🎉
Via Zerihun Teznanu
11 days ago
የመድፈኞቹ የ22 ዓመት ትጋትና ፅናት ያስገኘው የድል ደስታ በአዲስ አበባ
******
የለንደኑ መድፈኞች የ22 ዓመታት ረጅም የዋንጫ ጥበቃን በስኬት አጠናቀው የዘንድሮውን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮንነታቸውን ማረጋገጣቸውን ተከትሎ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ልዩ የደስታ ማዕበል ተፈጥሯል።
የዚህን ታሪካዊ የታሪክ ምዕራፍ ወሳኝ ጨዋታ በትልቅ ስክሪን ለመታደም በርካታ ቁጥር ያላቸው የአርሰናል ደጋፊዎች በጊዮን ሆቴል አዳራሽ በጋራ የተሰበሰቡ ሲሆን ምሽቱም ስታዲየምን በሚያስንቅ የደጋፊዎች ጩኸት፣ መዝሙርና በከፍተኛ ስፖርታዊ ስሜት የታጀበ ነበር።
ይህንን ልዩ ምሽት ይበልጥ ማራኪ ያደረገው ደግሞ የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦች፣ የስፖርት ባለሙያዎችና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ከደጋፊው ጋር አብረው በመገኘት ደስታውን መጋራታቸው ነው፡፡
በተለይም ሰሞኑን ወደ አዲስ አበባ የመጣው ታዋቂው ዓለም አቀፍ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ "ዴላን ፔጅ" በቦታው ተገኝቶ ይህንን አስደናቂ የኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ፍቅርና ስሜት አብሮ ተካፍሏል።
በጊዮን ሆቴል የነበረውን ደማቅ ትዕይንት የታደሙት ደጋፊዎች ማራኪ ምስሎችንና ተንቀሳቃሽ ቪዲዮዎችን ወደ ማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻቸው በቀጥታ በማጋራት የአዲስ አበባን የአርሰናል ደጋፊነት ስሜት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አስተላልፈዋል።
መድፈኞቹ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን በበላይነት አጠናቅቀው ዋንጫውን ከ22 ዓመታት በኋላ በክብር ተረክበዋል።
በብሌን ደምበሎ
#arsenalmustvisitethiopia #arsenal #premierleaguechampions #addisababa #dylanpage #ethiopianbroadcastingcorporation
******
የለንደኑ መድፈኞች የ22 ዓመታት ረጅም የዋንጫ ጥበቃን በስኬት አጠናቀው የዘንድሮውን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮንነታቸውን ማረጋገጣቸውን ተከትሎ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ልዩ የደስታ ማዕበል ተፈጥሯል።
የዚህን ታሪካዊ የታሪክ ምዕራፍ ወሳኝ ጨዋታ በትልቅ ስክሪን ለመታደም በርካታ ቁጥር ያላቸው የአርሰናል ደጋፊዎች በጊዮን ሆቴል አዳራሽ በጋራ የተሰበሰቡ ሲሆን ምሽቱም ስታዲየምን በሚያስንቅ የደጋፊዎች ጩኸት፣ መዝሙርና በከፍተኛ ስፖርታዊ ስሜት የታጀበ ነበር።
ይህንን ልዩ ምሽት ይበልጥ ማራኪ ያደረገው ደግሞ የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦች፣ የስፖርት ባለሙያዎችና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ከደጋፊው ጋር አብረው በመገኘት ደስታውን መጋራታቸው ነው፡፡
በተለይም ሰሞኑን ወደ አዲስ አበባ የመጣው ታዋቂው ዓለም አቀፍ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ "ዴላን ፔጅ" በቦታው ተገኝቶ ይህንን አስደናቂ የኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ፍቅርና ስሜት አብሮ ተካፍሏል።
በጊዮን ሆቴል የነበረውን ደማቅ ትዕይንት የታደሙት ደጋፊዎች ማራኪ ምስሎችንና ተንቀሳቃሽ ቪዲዮዎችን ወደ ማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻቸው በቀጥታ በማጋራት የአዲስ አበባን የአርሰናል ደጋፊነት ስሜት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አስተላልፈዋል።
መድፈኞቹ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን በበላይነት አጠናቅቀው ዋንጫውን ከ22 ዓመታት በኋላ በክብር ተረክበዋል።
በብሌን ደምበሎ
#arsenalmustvisitethiopia #arsenal #premierleaguechampions #addisababa #dylanpage #ethiopianbroadcastingcorporation
11 days ago
በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ በመገንባት አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋለን - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋታለን ብለን ስንነሳ በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ መገንባትን ቅድሚያ በመስጠት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በቦሌ ክፍለከተማ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በይፋ ተመርቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩት መሰረተ ልማቶች አምስት ስፖርት ማዘውተሪያዎችን፣ 95 የህጻናት መጫዎቻዎች፣ ስድስት የህጻናት ማቆያዎች፣ ካፍቴሪያዎች፣ አንፊ ትያትሮችን ያካተተ ነው፡፡
በተለይም ካፒቴን አበራ ለሚ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በ4ሺህ 900 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየምን ገንብተው ማስረከባቸውን ከንቲባዋ ገልጸዋል፡፡
ስታዲየሙ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ፣ የመሮጫ ትራክ፣ ጥላ ያለው የተመልካች መቀመጫ፣ ለወጣቶች የስራ እድል የሚውሉ ሱቆች፣ መታጠቢያና መጸዳጃ ቤቶች፣ ጂምናዚየምና የእቃ ማከማቻ መጋዘንንና ያካተተ ነው ብለዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች ስታዲየሙን ገንብተው ያስረከቡን ካፒቴን አበራ ለሚ አመስግነው የአካባቢው ነዋሪዎች ስታዲየሙን በእንክብካቤ እንዲጠቀሙበት አሳስበዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋታለን ብለን ስንነሳ በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ መገንባትን ቅድሚያ በመስጠት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በቦሌ ክፍለከተማ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በይፋ ተመርቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩት መሰረተ ልማቶች አምስት ስፖርት ማዘውተሪያዎችን፣ 95 የህጻናት መጫዎቻዎች፣ ስድስት የህጻናት ማቆያዎች፣ ካፍቴሪያዎች፣ አንፊ ትያትሮችን ያካተተ ነው፡፡
በተለይም ካፒቴን አበራ ለሚ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በ4ሺህ 900 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየምን ገንብተው ማስረከባቸውን ከንቲባዋ ገልጸዋል፡፡
ስታዲየሙ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ፣ የመሮጫ ትራክ፣ ጥላ ያለው የተመልካች መቀመጫ፣ ለወጣቶች የስራ እድል የሚውሉ ሱቆች፣ መታጠቢያና መጸዳጃ ቤቶች፣ ጂምናዚየምና የእቃ ማከማቻ መጋዘንንና ያካተተ ነው ብለዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች ስታዲየሙን ገንብተው ያስረከቡን ካፒቴን አበራ ለሚ አመስግነው የአካባቢው ነዋሪዎች ስታዲየሙን በእንክብካቤ እንዲጠቀሙበት አሳስበዋል።
Sponsored by
Surafel
14 days ago
ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት አይተን የተመኘናቸውን ነገሮች ከአሰብነው በላይ ማሳካት ችለናል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
*******************
በአዲስ አበባ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለበርካታ ዓመታት የቆሻሻ መጣያ የነበረና ያለ አግባብ ተይዞ የቆየ ስፍራ ወደ ዘመናዊ የጋራ መገልገያ ኢኮ ፓርክ በመቀየር ለሕዝብ አገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፕሮጀክቱ በአጭር ጊዜና በጥራት ተጠናቅቆ ለውጤት በመብቃቱ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፤ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመመልከት እኛም እንዲህ ባደረግን የሚል ምኞት እንደነበር አንስተዋል።
አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያ የራሷን ከተሞች በላቀ ደረጃ በማልማት ላይ መሆኗን አክለዋል።
ታታሪ ሕዝብ፣ ለም መሬትና ያልተጠቀምንበት ሰፊ ሀብት አለን ያሉት ከንቲባዋ፤ በልማት ሥራዎች ሀገራችን አሁን ላይ ከሌሎች ሀገራት የተሻሉ ውጤቶችን እያስመዘገበች መሆኗን ተናግረዋል።
ኢኮ ፓርኩ በውስጡ ፋውንቴይን፣ የእግር ኳስ ሜዳ፣ የህጻናት መጫወቻ፣ አምፊ ቲያትር፣ ዘመናዊ ካፍቴሪያ፣ ሱቆች፣ የጁስ ባር፣ ፓርኪንግ፣ ዘመናዊ ሻወር እና መጸዳጃ ቤት እንዲሁም የእግር ጉዞ የሚደረግበት ሰፊ መንገድ ተሟልተውለት በጥራት መገንባቱን ገልጸዋል።
ይህ ፕሮጀክት የትውልድ ግንባታ አካል መሆኑን ጠቅሰው፤ በተለይ የመክፈል አቅም የሌላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎችና ሕፃናት በእኩልነት ስሜት የሚዝናኑበት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።
ቀደም ሲል ቦታው የቆሻሻ መጣያና ለጎርፍ አደጋ የተጋለጠ እንደነበር አንስተው፤ አሁን ግን ለአእምሮ ምግብ የሚሆን ጤናማ አካባቢ መፈጠሩን ተናግረዋል።
ነዋሪዎች ይህን የጋራ ሀብት እንዲንከባከቡና እንዲጠብቁ አደራ ብለው፤ ለፕሮጀክቱ መሳካት ከፍተኛ ጥረት ላደረጉ የክፍለ ከተማው አመራሮችና ባለሙያዎች ምስጋና አቅርበዋል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#ethiopia #addisababa #addisecopark #ebc
*******************
በአዲስ አበባ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለበርካታ ዓመታት የቆሻሻ መጣያ የነበረና ያለ አግባብ ተይዞ የቆየ ስፍራ ወደ ዘመናዊ የጋራ መገልገያ ኢኮ ፓርክ በመቀየር ለሕዝብ አገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፕሮጀክቱ በአጭር ጊዜና በጥራት ተጠናቅቆ ለውጤት በመብቃቱ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፤ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመመልከት እኛም እንዲህ ባደረግን የሚል ምኞት እንደነበር አንስተዋል።
አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያ የራሷን ከተሞች በላቀ ደረጃ በማልማት ላይ መሆኗን አክለዋል።
ታታሪ ሕዝብ፣ ለም መሬትና ያልተጠቀምንበት ሰፊ ሀብት አለን ያሉት ከንቲባዋ፤ በልማት ሥራዎች ሀገራችን አሁን ላይ ከሌሎች ሀገራት የተሻሉ ውጤቶችን እያስመዘገበች መሆኗን ተናግረዋል።
ኢኮ ፓርኩ በውስጡ ፋውንቴይን፣ የእግር ኳስ ሜዳ፣ የህጻናት መጫወቻ፣ አምፊ ቲያትር፣ ዘመናዊ ካፍቴሪያ፣ ሱቆች፣ የጁስ ባር፣ ፓርኪንግ፣ ዘመናዊ ሻወር እና መጸዳጃ ቤት እንዲሁም የእግር ጉዞ የሚደረግበት ሰፊ መንገድ ተሟልተውለት በጥራት መገንባቱን ገልጸዋል።
ይህ ፕሮጀክት የትውልድ ግንባታ አካል መሆኑን ጠቅሰው፤ በተለይ የመክፈል አቅም የሌላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎችና ሕፃናት በእኩልነት ስሜት የሚዝናኑበት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።
ቀደም ሲል ቦታው የቆሻሻ መጣያና ለጎርፍ አደጋ የተጋለጠ እንደነበር አንስተው፤ አሁን ግን ለአእምሮ ምግብ የሚሆን ጤናማ አካባቢ መፈጠሩን ተናግረዋል።
ነዋሪዎች ይህን የጋራ ሀብት እንዲንከባከቡና እንዲጠብቁ አደራ ብለው፤ ለፕሮጀክቱ መሳካት ከፍተኛ ጥረት ላደረጉ የክፍለ ከተማው አመራሮችና ባለሙያዎች ምስጋና አቅርበዋል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#ethiopia #addisababa #addisecopark #ebc
25 days ago
ኑ ቡና ጠጡ
ጊዜ እያለፈብን እየመሰለኝ ነው!!!
ሀገሬ ከዳር እስከዳር ለምለም ናት የጎጃም ጤፍ መሸመት ፤የለቀምት ቡና፤የጉራጌው ክትፎ፤የአላባው በርበሬ፤የሆሳህናው ፍራፍሬ ፤የደቡቡ ውብ ስፍራ፤የአክሱም ፂዮን ፅላት፤የጎንደሩ ደብር፤የምስራቁ ፍቅር ከነ ሙሸበኩ ፤የኦሮሞው ገዳ ቂቤው ማሩ ኸረ ምኑ ቅጡ ሁሉም አልናፈቃችሁም???
ጎበዝ የተዘጋው መስመር ይከፈት እኔም አንተም አንቺም እንደ ሃገር ዋጋም ክብርም አለን። የሰላም የፍቅር እና የአብሮነት አፈሙዝ እናንሳ##
ሚዲያም የራሱ ስርዓት አለው በእውቀት ተደራጅተህ ሙሉ ፍቃድ እና አውንታዊ ምላሽ ከሚመለከተው አካል አግኝተህ የሃገሪቷ ህግ እና መመሪያ በሚፈቅደው መልኩ ብንጓዝ መስመር በሳቱ አጀንዳዎች የሰውን አምሮ እየገዙ የተሠሩትንም ሆነ ሊሠሩ የሚገቡትን እንደ ሃገር ሳናስተውል ከሆነ አካል ጋር ጊዜ እያለፈብን እየተራራቅን ነው።
እስቲ ሁላችንም በየእውቀታችን ሀገራችንን እናግዝ የሚሰሩ እጆችን እናመስግን የሚዘርፉ ልቦችን እናርም ሀገር በስልክ እንድትጠፋ አንፍቀድ የወጣቱ አቅም የምንጠቀምበት የኑሮ ውድነትን የምናረጋጋበት የተጀመሩትን ተጋግዘን የምንጨርስበት ሰላምን አንድነትን ተካፍሎ ተጋግዞ ማደግን እንስበክበት። እንደቀደመው በፍቅር ቡና ተጠራርተን ችግር እንፍታበት!! የተቸገረ እናግዝበት የወለደ እንጠይቅበት የተጣላ እናስታርቅበት ወደቀደመው ሶሻል ሚዲያ ቡና ጠጡ እንመለስ ባለን ትርፍ ግዜ እንማከር። ጎረቤት እንሞሽር የሞተ እንቅበር ከእሴቶቻችን አናፈንግጥ ለነገዋ ኢትዮጵያዊ ዛሬ እንስራ!!
ሁላችንም ወዳለን ፀጋችን እንመለስ የሚያፈርስ ሃሳብ ሁሌም ከራሳችን መፍረስ ይጀምራል። በስልኮቻችን ዘመድ እንጠይቅበት ቴክኖሎጂ እውቀት እንሸምትበት። የተሻሉ የሚበጁ የሚያፈርሱንን ሳይሆን የሚገነቡንን ሃሳብ እናካፍልበት!!!
ፍትህ የተረጋጋ ሰላም ያላት ኢትዮጵያን የምንናፍቅ የልጆቻችንን ኢትዮጵያ እንገንባ። በመመካከር በውይይት እና በፍቅር እንገዛ ሀገሬ ጀግና ገበሬ ታታሪ ወጣት የበቁ የነቁ ምሁሮች ነገን የሚናፍቁ የባለራዕይ ትውልዶች አሏት!! ስለምን ደነዘዝን ስለምንስ ላሉባልታ ተረታን እስቲ ከሰው ጓዳ ወጥተን ወደ ስለራስ መለወጥ እንትጋ በወሬ ወለደ ወሬ ሀገር አናደንቁር!!!
ግድ የለም እድል ስጡን ሁላችንም በየሞያችን ሀገር እናቅና ነጋዴው ይነግድ ገበሬውም ይረስ መምህሩም ትውልድ ያፍራ መበልፀግ ባለተራነት ሳይሆን የጋራ መደመር ከሆነ ሜዳው ለሁላችን ክፍት ከሆነ ይህ በስራ ማጣት በሶሻል ሚዲያ ርሃብ የተጎዳን ዜጋ ሰው ተኮር በሆኑ ስራዎችም እንካሰው!!!
አለምን ያስደመመ የክብር ኖቤል ለሃገር አያንስም በየቀጠናዎቹ እንደከዚህ ቀደሙ የነዋሪው ፎረም ስለነዋሪው ይሞግት የወጣት አደረጃጀቶች ለሰፊው ወጣት ዘብ ይቁም ከፎቶ የዘለለ ስራ መሬት የወረደ ተጨባጭ ለውጥ እንደኮሊደሮቻችን ያስመዝግብ የፍትህ እና የህግ አካሉ በመረጃ እና በማስረጃ በተጨበጠ መረጃ ፍትህ ያስፍንልን ዜጎቻችን በግለሰቦች አስተሳሰብ እና ጥላቻ ብቻ ደማቸው አይፍሰስ ሀገር በግለሰቦች አትለካም ሀገር መለኪያዋ እልፍ ነው።
በብዙ ቢሊዮን ዶላር የተገነቡ ኢንዱስቲሪዎቻችን ሁሉንም ዜጋ በእኩልነት ያስተናግዱ ያኔ በሰፈር አጀንዳ የማይጠመድ ትውልድ እናተርፋለን!!!
የፍትህ አካሉንም በጥበብ እናግዝ በየስልኩ እየወጣን ባልተረጋገጠ መረጃ ሰው አንዝለፍ ያለበለዚያ የሃገሬ የፍትህ እና የህግ አካል ላይ ትልቅ ጥያቄ ሊኖረኝ ነው ፍትህ እና ህግ በመንደር አሉባልታ ሳይሆን በመረጃ እና ማስረጃ እንደሚፈታ እናስተውል።
መልካም ሰንበት ኑ ቡና ጠጡ!!!
በይድነቃቸው አለኝታ
ጊዜ እያለፈብን እየመሰለኝ ነው!!!
ሀገሬ ከዳር እስከዳር ለምለም ናት የጎጃም ጤፍ መሸመት ፤የለቀምት ቡና፤የጉራጌው ክትፎ፤የአላባው በርበሬ፤የሆሳህናው ፍራፍሬ ፤የደቡቡ ውብ ስፍራ፤የአክሱም ፂዮን ፅላት፤የጎንደሩ ደብር፤የምስራቁ ፍቅር ከነ ሙሸበኩ ፤የኦሮሞው ገዳ ቂቤው ማሩ ኸረ ምኑ ቅጡ ሁሉም አልናፈቃችሁም???
ጎበዝ የተዘጋው መስመር ይከፈት እኔም አንተም አንቺም እንደ ሃገር ዋጋም ክብርም አለን። የሰላም የፍቅር እና የአብሮነት አፈሙዝ እናንሳ##
ሚዲያም የራሱ ስርዓት አለው በእውቀት ተደራጅተህ ሙሉ ፍቃድ እና አውንታዊ ምላሽ ከሚመለከተው አካል አግኝተህ የሃገሪቷ ህግ እና መመሪያ በሚፈቅደው መልኩ ብንጓዝ መስመር በሳቱ አጀንዳዎች የሰውን አምሮ እየገዙ የተሠሩትንም ሆነ ሊሠሩ የሚገቡትን እንደ ሃገር ሳናስተውል ከሆነ አካል ጋር ጊዜ እያለፈብን እየተራራቅን ነው።
እስቲ ሁላችንም በየእውቀታችን ሀገራችንን እናግዝ የሚሰሩ እጆችን እናመስግን የሚዘርፉ ልቦችን እናርም ሀገር በስልክ እንድትጠፋ አንፍቀድ የወጣቱ አቅም የምንጠቀምበት የኑሮ ውድነትን የምናረጋጋበት የተጀመሩትን ተጋግዘን የምንጨርስበት ሰላምን አንድነትን ተካፍሎ ተጋግዞ ማደግን እንስበክበት። እንደቀደመው በፍቅር ቡና ተጠራርተን ችግር እንፍታበት!! የተቸገረ እናግዝበት የወለደ እንጠይቅበት የተጣላ እናስታርቅበት ወደቀደመው ሶሻል ሚዲያ ቡና ጠጡ እንመለስ ባለን ትርፍ ግዜ እንማከር። ጎረቤት እንሞሽር የሞተ እንቅበር ከእሴቶቻችን አናፈንግጥ ለነገዋ ኢትዮጵያዊ ዛሬ እንስራ!!
ሁላችንም ወዳለን ፀጋችን እንመለስ የሚያፈርስ ሃሳብ ሁሌም ከራሳችን መፍረስ ይጀምራል። በስልኮቻችን ዘመድ እንጠይቅበት ቴክኖሎጂ እውቀት እንሸምትበት። የተሻሉ የሚበጁ የሚያፈርሱንን ሳይሆን የሚገነቡንን ሃሳብ እናካፍልበት!!!
ፍትህ የተረጋጋ ሰላም ያላት ኢትዮጵያን የምንናፍቅ የልጆቻችንን ኢትዮጵያ እንገንባ። በመመካከር በውይይት እና በፍቅር እንገዛ ሀገሬ ጀግና ገበሬ ታታሪ ወጣት የበቁ የነቁ ምሁሮች ነገን የሚናፍቁ የባለራዕይ ትውልዶች አሏት!! ስለምን ደነዘዝን ስለምንስ ላሉባልታ ተረታን እስቲ ከሰው ጓዳ ወጥተን ወደ ስለራስ መለወጥ እንትጋ በወሬ ወለደ ወሬ ሀገር አናደንቁር!!!
ግድ የለም እድል ስጡን ሁላችንም በየሞያችን ሀገር እናቅና ነጋዴው ይነግድ ገበሬውም ይረስ መምህሩም ትውልድ ያፍራ መበልፀግ ባለተራነት ሳይሆን የጋራ መደመር ከሆነ ሜዳው ለሁላችን ክፍት ከሆነ ይህ በስራ ማጣት በሶሻል ሚዲያ ርሃብ የተጎዳን ዜጋ ሰው ተኮር በሆኑ ስራዎችም እንካሰው!!!
አለምን ያስደመመ የክብር ኖቤል ለሃገር አያንስም በየቀጠናዎቹ እንደከዚህ ቀደሙ የነዋሪው ፎረም ስለነዋሪው ይሞግት የወጣት አደረጃጀቶች ለሰፊው ወጣት ዘብ ይቁም ከፎቶ የዘለለ ስራ መሬት የወረደ ተጨባጭ ለውጥ እንደኮሊደሮቻችን ያስመዝግብ የፍትህ እና የህግ አካሉ በመረጃ እና በማስረጃ በተጨበጠ መረጃ ፍትህ ያስፍንልን ዜጎቻችን በግለሰቦች አስተሳሰብ እና ጥላቻ ብቻ ደማቸው አይፍሰስ ሀገር በግለሰቦች አትለካም ሀገር መለኪያዋ እልፍ ነው።
በብዙ ቢሊዮን ዶላር የተገነቡ ኢንዱስቲሪዎቻችን ሁሉንም ዜጋ በእኩልነት ያስተናግዱ ያኔ በሰፈር አጀንዳ የማይጠመድ ትውልድ እናተርፋለን!!!
የፍትህ አካሉንም በጥበብ እናግዝ በየስልኩ እየወጣን ባልተረጋገጠ መረጃ ሰው አንዝለፍ ያለበለዚያ የሃገሬ የፍትህ እና የህግ አካል ላይ ትልቅ ጥያቄ ሊኖረኝ ነው ፍትህ እና ህግ በመንደር አሉባልታ ሳይሆን በመረጃ እና ማስረጃ እንደሚፈታ እናስተውል።
መልካም ሰንበት ኑ ቡና ጠጡ!!!
በይድነቃቸው አለኝታ
26 days ago
"የኔ ዜማ" ምሽት!
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
እባክዎ ሸር በማድረግ ተባበሩን!
55ኛው የባህል ማዕከል የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ ግንቦት 05፥2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በዕለቱም አንዱ ኮከብ፤ ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት ፅጌ የክብር እንግዳችን ሆኖ በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዱን ያካፍለናል።
እንዲሁም ግጥሞች ፣ ወግ ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለእናንተ ውድ ታዳሚዎቻችንን በባህል ማዕከል አዳራሽ ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል።
#ማስታወሻ :— ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም የምትፈልጉ በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው።
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
እባክዎ ሸር በማድረግ ተባበሩን!
55ኛው የባህል ማዕከል የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ ግንቦት 05፥2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በዕለቱም አንዱ ኮከብ፤ ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት ፅጌ የክብር እንግዳችን ሆኖ በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዱን ያካፍለናል።
እንዲሁም ግጥሞች ፣ ወግ ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለእናንተ ውድ ታዳሚዎቻችንን በባህል ማዕከል አዳራሽ ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል።
#ማስታወሻ :— ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም የምትፈልጉ በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው።
Sponsored by
Surafel
28 days ago
''ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን በሊሙዚንና በሰረገላ የታጀበ የክብር አቀባበል ሊደረግለት ነው''
#fastmereja በኦሮምኛ ሙዚቃ ስራዎቹ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን፣ ከአድናቂዎቹ ጋር በአካል የሚገናኝበት እና ልዩ የክብር እውቅና የሚሰጥበት መድረክ መዘጋጀቱ ተገለፀ።
"Ethiopian Celebrity's Meet & Greet" የተሰኘዉ ይህ መርሀ-ግብር አዘጋጁ Tawaki Event Crew በዛሬዉ እለት በአምባሳደር ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ዝግጅቱ ድምፃዊው ለኪነ-ጥበቡ እያበረከተ ላለው አዲስ መንፈስ እውቅና ለመስጠት የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዕለቱ ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን ወደ ዝግጅቱ ስፍራ የሚገባው በሊሙዚን እና በፈረስ ሰረገላ ታጅቦ በሚደረግ ደመቅ ያለ የክብር አቀባበል እንደሆነ የአዘጋጅ ድርጅቱ ተወካዮች አቶ መሀመድ እና አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የቀይ ምንጣፍ (Red Carpet) አቀባበል፣ የፎቶ ፕሮግራም፣ አድናቂዎች ለድምፃዊው ጥያቄ የሚያቀርቡበት የውይይት መድረክ፣ የእራት ግብዣ እና የክብር ካባ የማልበስ ስነ-ስርዓት እንደሚከናወን ተገልጿል።
አዘጋጆቹ በመግለጫቸው ላይ እንደተናገሩት፣ "የታዋቂዎችን ስራ ማክበር ባህላችን ሊሆን ይገባል" በሚል እምነት ድርጅቱ ከዚህ ቀደም ለተዋናይት ሰላም ተስፋዬ በሸራተን አዲስ፣ እንዲሁም ለዓለም አቀፉ የጃዝ ሙዚቃ ፈር ቀዳጅ ለዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ በጊዮን ሆቴል መሰል የክብር መድረኮችን ማዘጋጀቱ አንስተዋል።
ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን በተለይም "ቡሎ" እና "ባለጊዜ“ በተሰኙ ስራዎቹ በማህበራዊ ሚዲያ እና በአድናቂዎች ዘንድ ያለው ከፍተኛ ተቀባይነት ለዚህ የክብር መድረክ ተመራጭ እንዳደረገው ተጠቁሟል።
እንዲሁም ይህ መድረክ ከክብር እና ምስጋናው ባሻገር፣ አርቲስቱ የህይወት ልምዱን ለወጣቶች የሚያካፍልበት ሙያዊ መድረክ እንደሚሆንም ታውቋል።
ከ2016 ጀምሮ በ(Event Planning) ዘርፍ በንቃት እየሰራ የሚገኘው ታዋቂ ኢቨንት ፣ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሙዚቃ ፌስቲቫሎች፣ የፋሽን ትርኢቶች እና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ ከመንግስትና ከግል ተቋማት ጋር በጋራ ሰርቷል።
#fastmereja በኦሮምኛ ሙዚቃ ስራዎቹ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን፣ ከአድናቂዎቹ ጋር በአካል የሚገናኝበት እና ልዩ የክብር እውቅና የሚሰጥበት መድረክ መዘጋጀቱ ተገለፀ።
"Ethiopian Celebrity's Meet & Greet" የተሰኘዉ ይህ መርሀ-ግብር አዘጋጁ Tawaki Event Crew በዛሬዉ እለት በአምባሳደር ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ዝግጅቱ ድምፃዊው ለኪነ-ጥበቡ እያበረከተ ላለው አዲስ መንፈስ እውቅና ለመስጠት የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዕለቱ ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን ወደ ዝግጅቱ ስፍራ የሚገባው በሊሙዚን እና በፈረስ ሰረገላ ታጅቦ በሚደረግ ደመቅ ያለ የክብር አቀባበል እንደሆነ የአዘጋጅ ድርጅቱ ተወካዮች አቶ መሀመድ እና አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የቀይ ምንጣፍ (Red Carpet) አቀባበል፣ የፎቶ ፕሮግራም፣ አድናቂዎች ለድምፃዊው ጥያቄ የሚያቀርቡበት የውይይት መድረክ፣ የእራት ግብዣ እና የክብር ካባ የማልበስ ስነ-ስርዓት እንደሚከናወን ተገልጿል።
አዘጋጆቹ በመግለጫቸው ላይ እንደተናገሩት፣ "የታዋቂዎችን ስራ ማክበር ባህላችን ሊሆን ይገባል" በሚል እምነት ድርጅቱ ከዚህ ቀደም ለተዋናይት ሰላም ተስፋዬ በሸራተን አዲስ፣ እንዲሁም ለዓለም አቀፉ የጃዝ ሙዚቃ ፈር ቀዳጅ ለዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ በጊዮን ሆቴል መሰል የክብር መድረኮችን ማዘጋጀቱ አንስተዋል።
ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን በተለይም "ቡሎ" እና "ባለጊዜ“ በተሰኙ ስራዎቹ በማህበራዊ ሚዲያ እና በአድናቂዎች ዘንድ ያለው ከፍተኛ ተቀባይነት ለዚህ የክብር መድረክ ተመራጭ እንዳደረገው ተጠቁሟል።
እንዲሁም ይህ መድረክ ከክብር እና ምስጋናው ባሻገር፣ አርቲስቱ የህይወት ልምዱን ለወጣቶች የሚያካፍልበት ሙያዊ መድረክ እንደሚሆንም ታውቋል።
ከ2016 ጀምሮ በ(Event Planning) ዘርፍ በንቃት እየሰራ የሚገኘው ታዋቂ ኢቨንት ፣ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሙዚቃ ፌስቲቫሎች፣ የፋሽን ትርኢቶች እና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ ከመንግስትና ከግል ተቋማት ጋር በጋራ ሰርቷል።
28 days ago
#ጤናመረጃ
የደም ኮሌስትሮል መጠንን አመጋገባችንን በማስተካከል እንዴት መቀነስ እንችላለን!
1-በፋይበር የበለጸጉ ምግቦችን ማዘውተር፡- እነዚህም ፡- የተፈጨ አጃ፣ አደንጓሬ፣ ፖም፣ ሸክኒት፣ በቆልት..የመሳሰሉት ናቸው፡፡
2-በኦሜጋ 3 የበለጸጉ 'fatty acid' ያላቸውን ምግቦች መመገብ፡- እነዚህ ምግቦች ከላይ ከተጠቀሰው ጥቅም በተጨማሪ የደም ግፊት መጠን ይቀንስልናል፡፡እነዚህም፡- ሳልመን የአሳ ዘር፣ ተልባ፣ለውዝ..
3-Trans-fat በውስጣቸው የያዙ ምግቦች በደማችን ዉስጥ ያለውን ኮሌስትሮል መጠን ስለሚጨምሩ መጠቀም የለብንም ፡፡ ለምሳሌ፡-የዳቦቅቤ፣ብስኩት፣ ኬክ፣ችብስ፣ ዶናት፣ ቺዝ በርገር….እነዚህ ምግቦች ባለም የምግብ እና መድሃኒት ባለስልጣን የተከለከሉ ናቸው፡፡
4-በSaturated fat የበለጸጉ ምግቦችን መቀነስ ፡ ለምሳሌ፤-ስጋ፣ አይስ ክሬም፣ ቅቤ፣ቸኮሌት፣ ቺዝ፣… እነዚህ የምግብ አይነቶች ለብዙ የጤና እክሎች ያጋልጣሉ፡፡
5-አመጋገባችንን ከማስተካከል በተጨማሪ የአኗኗር ዘይቤ ለውጦች ያስፈልጉናል፡-ሲጃራ አለማጨስ፣ የሰውነት ክብደት መቀነስ
ከመጠን በላይ አልኮል አለመጠቀም፣ ቢያንስ በሳምንት 5 ጊዜ ለ30 ደቂቃ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ይጠቀሳሉ፡፡
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ!
seledadotio
seledadotio
የደም ኮሌስትሮል መጠንን አመጋገባችንን በማስተካከል እንዴት መቀነስ እንችላለን!
1-በፋይበር የበለጸጉ ምግቦችን ማዘውተር፡- እነዚህም ፡- የተፈጨ አጃ፣ አደንጓሬ፣ ፖም፣ ሸክኒት፣ በቆልት..የመሳሰሉት ናቸው፡፡
2-በኦሜጋ 3 የበለጸጉ 'fatty acid' ያላቸውን ምግቦች መመገብ፡- እነዚህ ምግቦች ከላይ ከተጠቀሰው ጥቅም በተጨማሪ የደም ግፊት መጠን ይቀንስልናል፡፡እነዚህም፡- ሳልመን የአሳ ዘር፣ ተልባ፣ለውዝ..
3-Trans-fat በውስጣቸው የያዙ ምግቦች በደማችን ዉስጥ ያለውን ኮሌስትሮል መጠን ስለሚጨምሩ መጠቀም የለብንም ፡፡ ለምሳሌ፡-የዳቦቅቤ፣ብስኩት፣ ኬክ፣ችብስ፣ ዶናት፣ ቺዝ በርገር….እነዚህ ምግቦች ባለም የምግብ እና መድሃኒት ባለስልጣን የተከለከሉ ናቸው፡፡
4-በSaturated fat የበለጸጉ ምግቦችን መቀነስ ፡ ለምሳሌ፤-ስጋ፣ አይስ ክሬም፣ ቅቤ፣ቸኮሌት፣ ቺዝ፣… እነዚህ የምግብ አይነቶች ለብዙ የጤና እክሎች ያጋልጣሉ፡፡
5-አመጋገባችንን ከማስተካከል በተጨማሪ የአኗኗር ዘይቤ ለውጦች ያስፈልጉናል፡-ሲጃራ አለማጨስ፣ የሰውነት ክብደት መቀነስ
ከመጠን በላይ አልኮል አለመጠቀም፣ ቢያንስ በሳምንት 5 ጊዜ ለ30 ደቂቃ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ይጠቀሳሉ፡፡
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ!
seledadotio
seledadotio
1 month ago
"CEO's" ምሽት!
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
እባክዎ ሸር በማድረግ ተባበሩን!
54ኛው የባህል ማዕከል የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ ሚያዚያ 28፥2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በዕለቱም የምንጊዜም የኢትዮጵያዊያን ሆነ የአፍሪካ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው የክብር እንግዳችን ሆነው በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዳቸውን ያካፍሉናል።
እንዲሁም ግጥሞች ፣ ወግ ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለእናንተ ውድ ታዳሚዎቻችንን በባህል ማዕከል አዳራሽ ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል።
#ማስታወሻ :—
ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም የምትፈልጉ በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው።
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
እባክዎ ሸር በማድረግ ተባበሩን!
54ኛው የባህል ማዕከል የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ ሚያዚያ 28፥2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በዕለቱም የምንጊዜም የኢትዮጵያዊያን ሆነ የአፍሪካ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው የክብር እንግዳችን ሆነው በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዳቸውን ያካፍሉናል።
እንዲሁም ግጥሞች ፣ ወግ ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለእናንተ ውድ ታዳሚዎቻችንን በባህል ማዕከል አዳራሽ ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል።
#ማስታወሻ :—
ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም የምትፈልጉ በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው።
1 month ago
#ጤናመረጃ
ብጉርን መከላከያ እና ማስለቀቂያ ዘዴዎች!
ብጉር የሚከሰተው በቆዳችን የሚመነጭ ቅባት ወይንም የሞቱ ሴሎች የጸጉር መውጫ ቀዳዳዎቻችን ሲደፍኑ ነው። በአብዛኛው በጉርምስና ጊዜ የሚመጣው ብጉር የሆርሞን መለወጥን ተከትሎ ነው።
ብጉርን የሚያስከትሉ ሁኔታዎች ምንድን ናቸው?
*የሆርሞኖች በሰውነታችን መለዋወጥ
*መድሃኒቶች በተለይም ሆርሞኖችን የያዙ ከሆኑ
*ቅባትነት ያላቸውን መዋቢያዎችን መጠቀም
*ጭንቀት እና የወር አበባ መምጣት ናቸው።
*በዘር የመተላለፍ እድሉ ከፍተኛ ነው።
ብጉር እንዳይባባስ ምን እናድርግ?
*ብጉር የወጣበትን ቦታ በስሱ ማጽዳት በውሃና በሳሙና መታጠብ (በቀን 2 ጊዜ)።
*ቅባታማ የሆኑ የመዋቢያ ውጤቶችን መጠቀምን ያስውግዱ።
*በብጉር የተጎዳ ቆዳዎን በእጅዎ አይነካኩ።
*ከባድ የጉልበት ስራ ከሰሩ በሗላ ገላዎንና ፊትዎን ይታጠቡ።
ቡጉርን በ1 ሳምንት ውስጥ የማስለቀቂያ ዘዴዎች!
1-የፈረንጅ እርሾ (baking soda)፦ የፈረንጅ እርሾ የቆዳዎን የሞቱ ሴሎች ያስወግዳል፡፡
ሁለት የሻይ ማንኪያ የፈረንጅ እርሾ ከትንሽ ውሀ ጋር አደባልቀው ይቀቡ። ከዚያም ከትንሽ ደቂቃ በኋላ ይታጠቡ፡፡
2- ገብስ፦ ወዝ የበዛበትን ቆዳ በማፅዳት የሞቱ ሴሎችን ያስወግዳል፡፡
በ1 የሻይ ስኒ ዱቄቱ የበሰለ ገብስ ላይ አንድ የሻይ ማንኪያ ማር ና ግማሽ የሎሚ ጭማዊ መደባለቅ፣ ድብልቆቹን በቆዳ ላይ ማሸት፣ ለ30 ደቂቃ በማቆየት ለብ ባለ ውሀ መታጠብ፣ ይሄንን በሳምንት አንዴ ወይም ሁለቴ ያድርጉት
3- የሎሚ ጭማቂ፦ በሎሚ ውስጥ ያለው አሲድነት ብጉርን ለማስወገድ ጥሩ ጠቀሜታ አለው።የተቆረጠ ሎሚ ቆዳዎትን ይቀቡ ከትንሽ ደቂቃም በኋላ ይታጠቡት።
በተጠቀሱት መከላከያ መንገዶች የማይሻሻል ከሆነ ወደ ሀኪም በመሄድ ያማክሩ።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ!
seledadotio
ብጉርን መከላከያ እና ማስለቀቂያ ዘዴዎች!
ብጉር የሚከሰተው በቆዳችን የሚመነጭ ቅባት ወይንም የሞቱ ሴሎች የጸጉር መውጫ ቀዳዳዎቻችን ሲደፍኑ ነው። በአብዛኛው በጉርምስና ጊዜ የሚመጣው ብጉር የሆርሞን መለወጥን ተከትሎ ነው።
ብጉርን የሚያስከትሉ ሁኔታዎች ምንድን ናቸው?
*የሆርሞኖች በሰውነታችን መለዋወጥ
*መድሃኒቶች በተለይም ሆርሞኖችን የያዙ ከሆኑ
*ቅባትነት ያላቸውን መዋቢያዎችን መጠቀም
*ጭንቀት እና የወር አበባ መምጣት ናቸው።
*በዘር የመተላለፍ እድሉ ከፍተኛ ነው።
ብጉር እንዳይባባስ ምን እናድርግ?
*ብጉር የወጣበትን ቦታ በስሱ ማጽዳት በውሃና በሳሙና መታጠብ (በቀን 2 ጊዜ)።
*ቅባታማ የሆኑ የመዋቢያ ውጤቶችን መጠቀምን ያስውግዱ።
*በብጉር የተጎዳ ቆዳዎን በእጅዎ አይነካኩ።
*ከባድ የጉልበት ስራ ከሰሩ በሗላ ገላዎንና ፊትዎን ይታጠቡ።
ቡጉርን በ1 ሳምንት ውስጥ የማስለቀቂያ ዘዴዎች!
1-የፈረንጅ እርሾ (baking soda)፦ የፈረንጅ እርሾ የቆዳዎን የሞቱ ሴሎች ያስወግዳል፡፡
ሁለት የሻይ ማንኪያ የፈረንጅ እርሾ ከትንሽ ውሀ ጋር አደባልቀው ይቀቡ። ከዚያም ከትንሽ ደቂቃ በኋላ ይታጠቡ፡፡
2- ገብስ፦ ወዝ የበዛበትን ቆዳ በማፅዳት የሞቱ ሴሎችን ያስወግዳል፡፡
በ1 የሻይ ስኒ ዱቄቱ የበሰለ ገብስ ላይ አንድ የሻይ ማንኪያ ማር ና ግማሽ የሎሚ ጭማዊ መደባለቅ፣ ድብልቆቹን በቆዳ ላይ ማሸት፣ ለ30 ደቂቃ በማቆየት ለብ ባለ ውሀ መታጠብ፣ ይሄንን በሳምንት አንዴ ወይም ሁለቴ ያድርጉት
3- የሎሚ ጭማቂ፦ በሎሚ ውስጥ ያለው አሲድነት ብጉርን ለማስወገድ ጥሩ ጠቀሜታ አለው።የተቆረጠ ሎሚ ቆዳዎትን ይቀቡ ከትንሽ ደቂቃም በኋላ ይታጠቡት።
በተጠቀሱት መከላከያ መንገዶች የማይሻሻል ከሆነ ወደ ሀኪም በመሄድ ያማክሩ።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ!
seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
#ጤናመረጃ
10 አስገራሚ የአቮካዶ የጤና ጥቅሞች!
አቮካዶን መመገብ ከሚያስገኛቸው ብዙ ጥቅሞች ዋነኞቹን እናያለን።
1) የደም ግፊትንና የደም ዝውውርን የሚያስተካክለውን ፖታሲየም የተሰኝውን ንጥረ ነገር በብዛት ይዟል፡፡በአቮካድ ውስጥ የሚገኝው ፖታሲየም ሙዝ ውስጥ ከሚገኝው በ10% ይበልጣል።
2) ፎሌት የተባለ ንጥረነገር ያለው ሲሆን ለእርጉዝ ሴቶች በጣም ጠቃሚና ለህፃኑ የአእምሮና አካላት እድገት ወሳኝ ሚና
ይጫወታል።በተጨማሪም በእርግዝና ወቅት የሚመጣውን ማቅለሽለሽ የሚከላከል ቫይታሚን ቢ6 ይዟል።
3) በአቮካዶ ውስጥ ያለው ሞኖሳቹሬትድ ፋት ለልብ ህመም የሚያጋልጠንን ኮሌስትሮል በመቀነስ ጤናን ያስተካክላል።በተጨማሪም ለስኳር በሸተኞች በደም ውስጥ ያለውን ትራይግላይሴራይድ በመቀነስ ይጠቅማል።
4) አቮካዶ ኦሊይክ አሲድ በውስጡ ይዟል።
ይህ አሲድ የጡት ካንሰርን ይከላከልልናል።
5) አቮካዶ ሊየቲን የተባለ ቫይታሚን ሲኖረው የካሮቲን ቫይታሚን ከሆነው ቫይታሚን ኤ ዝርያ የሚመደብ ሲሆን ለአይን ጤንነት በጣም ጠቃሚ ነው።
6) አቮካዶ ከፕሮስቴት ካንሰር የሚከላከሉና የተጐድ ሴሎችን የሚጠግኑ የተለያዩ ንጥረ ነገሮች በውስጡ ይዟል።
7) አቮካዶ የአፍ ካንሰርን ከመከላከሉ ባሻገር ለመጥፎ የአፍ ጠረን አይነተኛ መፍትሄ ነው።
8) በአቮካዶ ውስጥ ያሉት ኢንዛይምና የምግብ ንጥረ ነገሮች የተጐዳ የጨጓራና የትንሽ አንጀት ግድግዳዎችን በማለስለስ ወደር አይገኝላቸውም።
9) በአንቲ ኦክሲዳንት የበለፀገ ስለሆነ ከእርጅና ጋር ተያይዘው የሚመጡ ምልክቶችን ይከላከላል።ሰውነታችን በሽታን የመከላከል አቅምን ይጨምራል የነርቭ ስርዓት ጤናማ እንዲሆን ያደርል።
10) በቫይታሚን የበለፀገ ሲሆን ቆዳችንን ከፍሪራዲካልስ ይከላከላል።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
seledadotio
10 አስገራሚ የአቮካዶ የጤና ጥቅሞች!
አቮካዶን መመገብ ከሚያስገኛቸው ብዙ ጥቅሞች ዋነኞቹን እናያለን።
1) የደም ግፊትንና የደም ዝውውርን የሚያስተካክለውን ፖታሲየም የተሰኝውን ንጥረ ነገር በብዛት ይዟል፡፡በአቮካድ ውስጥ የሚገኝው ፖታሲየም ሙዝ ውስጥ ከሚገኝው በ10% ይበልጣል።
2) ፎሌት የተባለ ንጥረነገር ያለው ሲሆን ለእርጉዝ ሴቶች በጣም ጠቃሚና ለህፃኑ የአእምሮና አካላት እድገት ወሳኝ ሚና
ይጫወታል።በተጨማሪም በእርግዝና ወቅት የሚመጣውን ማቅለሽለሽ የሚከላከል ቫይታሚን ቢ6 ይዟል።
3) በአቮካዶ ውስጥ ያለው ሞኖሳቹሬትድ ፋት ለልብ ህመም የሚያጋልጠንን ኮሌስትሮል በመቀነስ ጤናን ያስተካክላል።በተጨማሪም ለስኳር በሸተኞች በደም ውስጥ ያለውን ትራይግላይሴራይድ በመቀነስ ይጠቅማል።
4) አቮካዶ ኦሊይክ አሲድ በውስጡ ይዟል።
ይህ አሲድ የጡት ካንሰርን ይከላከልልናል።
5) አቮካዶ ሊየቲን የተባለ ቫይታሚን ሲኖረው የካሮቲን ቫይታሚን ከሆነው ቫይታሚን ኤ ዝርያ የሚመደብ ሲሆን ለአይን ጤንነት በጣም ጠቃሚ ነው።
6) አቮካዶ ከፕሮስቴት ካንሰር የሚከላከሉና የተጐድ ሴሎችን የሚጠግኑ የተለያዩ ንጥረ ነገሮች በውስጡ ይዟል።
7) አቮካዶ የአፍ ካንሰርን ከመከላከሉ ባሻገር ለመጥፎ የአፍ ጠረን አይነተኛ መፍትሄ ነው።
8) በአቮካዶ ውስጥ ያሉት ኢንዛይምና የምግብ ንጥረ ነገሮች የተጐዳ የጨጓራና የትንሽ አንጀት ግድግዳዎችን በማለስለስ ወደር አይገኝላቸውም።
9) በአንቲ ኦክሲዳንት የበለፀገ ስለሆነ ከእርጅና ጋር ተያይዘው የሚመጡ ምልክቶችን ይከላከላል።ሰውነታችን በሽታን የመከላከል አቅምን ይጨምራል የነርቭ ስርዓት ጤናማ እንዲሆን ያደርል።
10) በቫይታሚን የበለፀገ ሲሆን ቆዳችንን ከፍሪራዲካልስ ይከላከላል።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
seledadotio
1 month ago
#ጤናመረጃ
ሙዝ ለጤናችን የሚሰጠን 12 አስደናቂ ጥቅሞች!
ሙዝ በንጥረ ነገር ይዘታቸው ከበለፀጉ ፍራፍሬዎች አንድ ሲሆን በውስጡ በርከት ያሉ እንደ ማግኒዚየም ፣ ፓታሲየም ፣አይረን፣ ዚንክ፣ አዮዲንና ቫይታሚን ኤ፣ቢ፣ኢ፣ኤፍን ይዛል።
1- የሀይል ምንጭ ነው:- ሙዝ በውስጡ ቫይታሚን፣ሚኒራል እና ካርቦሀይድሬት በመያዙ ሀይል ለማግኘት ይጠቅማል፡፡
2- ለምግብ መንሸራሸር ይጠቅማል:- ይህም የሚሆነው ሙዝ በውስጡ የቃጫ ባህሪ(ፋይበርነት) ስላለው ነው፡፡
3- የጨጓራ ህመምን ያስታግሳል:- ጨጓራ ጠንካራ ግድግዳ እንዲኖረው እና በጨጓራ ውስጥ ያለውን አሲድነት በመቀነስ ህመምን ያስታግሳል፡፡
4- የልብን ጤንነትን ይጠብቃል:- ሙዝ በፖታሲየም የበለፀገ ስለሆነ ይህም ለልብ ጤንነት አስፈላጊ ነው፡፡
5- ክብደትን ለመቀነስ ይረዳል:- ሙዝ በውስጡ አነስተኛ ቅባት እንደዚሁም ብዙ ፋይበር ሰለያዘ ክብደትን ለመቀነስ ይረዳል፡፡
6- አኔሚያን ለማከም ይረዳል:- ሙዝ በውስጡ በዛ ያለ የብረት ማእድን ስለያዘ ይህም የቀይ የደም ሴልን ማነስ ይከላከላል፡፡
7.ነብሰጡሮችን ከህመም ይታደጋል:- ነብሰጡር ሴቶችን የሚያጠቃ የጠዋት ህመም የሚባለውን ለማከም ይረዳል፡፡
8.የአይንን ጤና ያሻሽላል:- ሙዝ ቫይታሚን ኤን ስለያዘ የአይን በሽታን ይከላከላል፡፡
9.በወባ ትንኝ የተነደፈን ይፈውሳል:- የተነደፈበት ቦታ በሙዝ ልጣጭ በማሸት ከህመሙ ይፈውሳል፡፡
10.ጥርስን ያነጣል፦ በሙዝ ልጣጭ ጥርስዎን ሁልጊዜ ጥርስዎን ሲፍቁ ለአስደናቂ ፈገግታ ይኖርዎታል።
11.የተጎድ የሰውነት ቆዳን ያስተካክላል፣ የፊት መሸብሸብ እና የቆዳ መሰንጠቅን ይከላከላል።
12.ክንታሮትን ያድናል:- ሙዝ በፓታሲየም የበለጸገ ስለሆነ ክንታሮትን የማዳን አቅም አለው።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር
seledadotio
seledadotio
ሙዝ ለጤናችን የሚሰጠን 12 አስደናቂ ጥቅሞች!
ሙዝ በንጥረ ነገር ይዘታቸው ከበለፀጉ ፍራፍሬዎች አንድ ሲሆን በውስጡ በርከት ያሉ እንደ ማግኒዚየም ፣ ፓታሲየም ፣አይረን፣ ዚንክ፣ አዮዲንና ቫይታሚን ኤ፣ቢ፣ኢ፣ኤፍን ይዛል።
1- የሀይል ምንጭ ነው:- ሙዝ በውስጡ ቫይታሚን፣ሚኒራል እና ካርቦሀይድሬት በመያዙ ሀይል ለማግኘት ይጠቅማል፡፡
2- ለምግብ መንሸራሸር ይጠቅማል:- ይህም የሚሆነው ሙዝ በውስጡ የቃጫ ባህሪ(ፋይበርነት) ስላለው ነው፡፡
3- የጨጓራ ህመምን ያስታግሳል:- ጨጓራ ጠንካራ ግድግዳ እንዲኖረው እና በጨጓራ ውስጥ ያለውን አሲድነት በመቀነስ ህመምን ያስታግሳል፡፡
4- የልብን ጤንነትን ይጠብቃል:- ሙዝ በፖታሲየም የበለፀገ ስለሆነ ይህም ለልብ ጤንነት አስፈላጊ ነው፡፡
5- ክብደትን ለመቀነስ ይረዳል:- ሙዝ በውስጡ አነስተኛ ቅባት እንደዚሁም ብዙ ፋይበር ሰለያዘ ክብደትን ለመቀነስ ይረዳል፡፡
6- አኔሚያን ለማከም ይረዳል:- ሙዝ በውስጡ በዛ ያለ የብረት ማእድን ስለያዘ ይህም የቀይ የደም ሴልን ማነስ ይከላከላል፡፡
7.ነብሰጡሮችን ከህመም ይታደጋል:- ነብሰጡር ሴቶችን የሚያጠቃ የጠዋት ህመም የሚባለውን ለማከም ይረዳል፡፡
8.የአይንን ጤና ያሻሽላል:- ሙዝ ቫይታሚን ኤን ስለያዘ የአይን በሽታን ይከላከላል፡፡
9.በወባ ትንኝ የተነደፈን ይፈውሳል:- የተነደፈበት ቦታ በሙዝ ልጣጭ በማሸት ከህመሙ ይፈውሳል፡፡
10.ጥርስን ያነጣል፦ በሙዝ ልጣጭ ጥርስዎን ሁልጊዜ ጥርስዎን ሲፍቁ ለአስደናቂ ፈገግታ ይኖርዎታል።
11.የተጎድ የሰውነት ቆዳን ያስተካክላል፣ የፊት መሸብሸብ እና የቆዳ መሰንጠቅን ይከላከላል።
12.ክንታሮትን ያድናል:- ሙዝ በፓታሲየም የበለጸገ ስለሆነ ክንታሮትን የማዳን አቅም አለው።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር
seledadotio
seledadotio
1 month ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉ሰሚት ኮንዶሚኒየም፣አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
✅ከጠዋቱ 3:00-9:00
👉ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ አካባቢ
✅ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ኃይሌ ጋርንት ፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል ፣ናሆም አደባባይ፣ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር፣ለገፃፎ፣ ሲዲሲ ፣ ኮሰሮ፣ለጣፎ ከተማ ፣ ለገዳዲ፣ 44 ማዞሪያ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉ሰሚት ኮንዶሚኒየም፣አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
✅ከጠዋቱ 3:00-9:00
👉ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ አካባቢ
✅ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ኃይሌ ጋርንት ፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል ፣ናሆም አደባባይ፣ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር፣ለገፃፎ፣ ሲዲሲ ፣ ኮሰሮ፣ለጣፎ ከተማ ፣ ለገዳዲ፣ 44 ማዞሪያ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
1 month ago
"ታዲያስ ሰይፋ" ምሽት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ!
ሰይፉ ፋንታሁን የክብር እንግዳ ነው!
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ለ53ኛ ጊዜ የሚያዘጋጀው ታላቅ የኪነ-ጥበብ ምሽት ረቡዕ ሚያዚያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
የዘንድሮው ምሽት ልዩ የሚያደርገው፣ ተወዳጁ የሚዲያ ሰውና የ"ታዲያስ አዲስ" ፕሮግራም አዘጋጅ ሰይፉ ፋንታሁን የክብር እንግዳችን ሆኖ በመካከላችን መገኘቱ ነው።
ሰይፉ ፋንታሁን ሙያዊ ልምዱንና የስኬት ጉዞውን ለታዳሚው ያካፍላል።
ግጥሞች፣ ወግ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ በባህል ማዕከል አዳራሽ በደመቀ ሁኔታ ይቀርባሉ።
ዝግጅቱ ከቀኑ 11:30 ሰዓት ጀምሮ ይጀምራል።
ሰይፉ ፋንታሁን በኢትዮጵያ ሚዲያ ውስጥ ትልቅ አሻራ ያረፈ ሰው ነው። ከእሱ ልምድ መማርና በኪነ-ጥበብ ምሽት መታደም ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ብቻ ሳይሆን፣ ለአዲስ አበባ ስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን ትልቅ ዕድል ነው።
ሼር በማድረግ እንተባበር፤ ኪነ-ጥበብን በጋራ እናክብር!
#getu #seyfufantahun #tadiyasseyfa #aau #culturecenter #artnight #literatureethiopia #poetrymusicmonologue #አዲስአበባዩኒቨርሲቲ #ባህልማዕከል #ሰይፉፋንታሁን #ኪነጥበብ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ሰይፉ ፋንታሁን የክብር እንግዳ ነው!
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ለ53ኛ ጊዜ የሚያዘጋጀው ታላቅ የኪነ-ጥበብ ምሽት ረቡዕ ሚያዚያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
የዘንድሮው ምሽት ልዩ የሚያደርገው፣ ተወዳጁ የሚዲያ ሰውና የ"ታዲያስ አዲስ" ፕሮግራም አዘጋጅ ሰይፉ ፋንታሁን የክብር እንግዳችን ሆኖ በመካከላችን መገኘቱ ነው።
ሰይፉ ፋንታሁን ሙያዊ ልምዱንና የስኬት ጉዞውን ለታዳሚው ያካፍላል።
ግጥሞች፣ ወግ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ በባህል ማዕከል አዳራሽ በደመቀ ሁኔታ ይቀርባሉ።
ዝግጅቱ ከቀኑ 11:30 ሰዓት ጀምሮ ይጀምራል።
ሰይፉ ፋንታሁን በኢትዮጵያ ሚዲያ ውስጥ ትልቅ አሻራ ያረፈ ሰው ነው። ከእሱ ልምድ መማርና በኪነ-ጥበብ ምሽት መታደም ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ብቻ ሳይሆን፣ ለአዲስ አበባ ስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን ትልቅ ዕድል ነው።
ሼር በማድረግ እንተባበር፤ ኪነ-ጥበብን በጋራ እናክብር!
#getu #seyfufantahun #tadiyasseyfa #aau #culturecenter #artnight #literatureethiopia #poetrymusicmonologue #አዲስአበባዩኒቨርሲቲ #ባህልማዕከል #ሰይፉፋንታሁን #ኪነጥበብ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
1 month ago
#ጤናመረጃ
ኩላሊት የሚጎዱ ልማዶች
አሳሳቢ የሆነው የኩላሊት ህመም ቀድሞ መከላከያ መንገዶችን ያውቃሉ ? ብዙ ልማዶች ለኩላሊት ህመም ምክንያት ናቸው እነዚህም
1. ሽንትን መቋጠር
ሽንት በፊኛ ውስጥ ረጅም ሰአት ሲቆይ በውስጡ የሚያድጉት ባክቴሪያዎች ይበራከታሉ። እንዚህ ባክቴሪያዎች የሽንት ቧንቧ ወይም የኩላሊት ኢንፌክሽን ሊያመጡ ይችላሉ። ሽንትን መያዝ ኩላሊት ላይ በሚያደርሰው ጫናም ኩላሊት ተጎድቶ ሽንትን የመቆጣጠር ችሎታችንን ሊያጠፋ ይችላል።
2. በቂ ውሃ አለመጠጣት
አንድ ሰው በቀን ቢያንስ ከ10 እስከ 12 ብርጭቆ ውሃ መጠጣት አለበት።
3. ጨው ማብዛት
ብዙ ጨው መመገብ ኩላሊታችን ላይ ከፍተኛ ጉ በምንመገበው ጨው የሚገኘውን ሶዲየም 95% ያህሉ በኩላሊታችን ነው የሚቀየረው። ጨው ስናበዛ ኩላሊታችን ጨውን ለማጣራት ይበልጥ መስራት ይኖርበታል።
4. የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን ማዘውተር
የኩላሊት ህመም ካለብዎ ዶክተርዎን ሳያማክሩ የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን አይጠቀሙ።
5. ፕሮቲን ያላቸው ምግቦች ማብዛት
6. መጠጥ ማብዛት
መጠጥ ሲበዛ ኩላሊታችን አደጋ ላይ ይወድቃል። መጠጥ ኩላሊታችን እና ጉበታችን ላይ ከፍተኛ ጫና ያሳድራል።
7. ሲጋራ ማጨስ
8. ቀላል ኢንፌክሽኖችን በግዜው አለመታከም።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የኩላሊት ህመም ዋና ዋና ምክንያቶች ሆነው ይጠቀሳሉ። ከነዚህ ልምዶች ራሳችሁን በመቆጠብ የኩላሊት በሽታን መከላከል ይቻላል።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
seledadotio
ኩላሊት የሚጎዱ ልማዶች
አሳሳቢ የሆነው የኩላሊት ህመም ቀድሞ መከላከያ መንገዶችን ያውቃሉ ? ብዙ ልማዶች ለኩላሊት ህመም ምክንያት ናቸው እነዚህም
1. ሽንትን መቋጠር
ሽንት በፊኛ ውስጥ ረጅም ሰአት ሲቆይ በውስጡ የሚያድጉት ባክቴሪያዎች ይበራከታሉ። እንዚህ ባክቴሪያዎች የሽንት ቧንቧ ወይም የኩላሊት ኢንፌክሽን ሊያመጡ ይችላሉ። ሽንትን መያዝ ኩላሊት ላይ በሚያደርሰው ጫናም ኩላሊት ተጎድቶ ሽንትን የመቆጣጠር ችሎታችንን ሊያጠፋ ይችላል።
2. በቂ ውሃ አለመጠጣት
አንድ ሰው በቀን ቢያንስ ከ10 እስከ 12 ብርጭቆ ውሃ መጠጣት አለበት።
3. ጨው ማብዛት
ብዙ ጨው መመገብ ኩላሊታችን ላይ ከፍተኛ ጉ በምንመገበው ጨው የሚገኘውን ሶዲየም 95% ያህሉ በኩላሊታችን ነው የሚቀየረው። ጨው ስናበዛ ኩላሊታችን ጨውን ለማጣራት ይበልጥ መስራት ይኖርበታል።
4. የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን ማዘውተር
የኩላሊት ህመም ካለብዎ ዶክተርዎን ሳያማክሩ የህመም ማስታገሻ መድሃኒቶችን አይጠቀሙ።
5. ፕሮቲን ያላቸው ምግቦች ማብዛት
6. መጠጥ ማብዛት
መጠጥ ሲበዛ ኩላሊታችን አደጋ ላይ ይወድቃል። መጠጥ ኩላሊታችን እና ጉበታችን ላይ ከፍተኛ ጫና ያሳድራል።
7. ሲጋራ ማጨስ
8. ቀላል ኢንፌክሽኖችን በግዜው አለመታከም።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የኩላሊት ህመም ዋና ዋና ምክንያቶች ሆነው ይጠቀሳሉ። ከነዚህ ልምዶች ራሳችሁን በመቆጠብ የኩላሊት በሽታን መከላከል ይቻላል።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
seledadotio
2 months ago
"ከሰላምታ ጋር" ምሽት
እንኳን አደረሳችሁ።
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
እባክዎ ሸር በማድረግ ተባበሩን!
51ኛው የባህል ማዕከል የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ ሚያዚያ 7፥2018 ዓ.ም ይካሄዳል።በዕለቱም ተወዳጇና ዝነኛዋ ፀሀፊ ተውኔትና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ የክብር እንግዳችን ሆና በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዷን ታካፍለናለች።
መድረኩን ዳንኤል ወርቅነህ ያጋፍረዋል።
እንዲሁም ግጥሞች ፣ ወግ ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለእናንተ ውድ ታዳሚዎቻችንን በባህል ማዕከል አዳራሽ ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል።
#ማስታወሻ :— ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም የምትፈልጉ በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው።
እንኳን አደረሳችሁ።
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
እባክዎ ሸር በማድረግ ተባበሩን!
51ኛው የባህል ማዕከል የኪነጥበብ ምሽት ረቡዕ ሚያዚያ 7፥2018 ዓ.ም ይካሄዳል።በዕለቱም ተወዳጇና ዝነኛዋ ፀሀፊ ተውኔትና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ የክብር እንግዳችን ሆና በመካከላችን በመገኘት ሙያዊ ልምዷን ታካፍለናለች።
መድረኩን ዳንኤል ወርቅነህ ያጋፍረዋል።
እንዲሁም ግጥሞች ፣ ወግ ፣ ሙዚቃና ሞኖሎግ ለእናንተ ውድ ታዳሚዎቻችንን በባህል ማዕከል አዳራሽ ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድቶ ይጠብቃችኃል።
#ማስታወሻ :— ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም የምትፈልጉ በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው።
2 months ago
የእስራት ቅጣት ስለሚገደብበት የሕግ አግባብ
የጸሁፉ መንደርደሪያ #ethiopia | የዚህ ጹሁፍ ዋና መነሻው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ መሠረት አንድ ተከሳሽ ሲፈረድበት የእስራት ቅጣቱ ከህጻናት መብቶች አንጻር በኢፊድሪ ህገመንግስት፣በአለምአቀፍ እና የአፍሪካ ስምምነቶች ኢትዮጲያ ካጸደቀቻቸው፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ህጻናት ልጆችን የሚያስተዳድሩ ህጻናት በፍርድ ጥፋተኛ ሲባሉ የእስራት ቅጣት ሲተላለፍባቸው በገደብ ህጎች ፈቅደው ሳለ ከዚህ በተለየ ገደብ በመከልከል በሚተላለፉ የቅጣት ውሳኔዎች ላይ በተመለከተ ሙያዊ እወቀትና ልምዳቸውን
ሊያካፍሉ የቀረበ ጽሁፍ ነው።
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፣ አለምአቀፍ ፥አፍሪካ ቻርተር፣ ህግ ስምምነት ለፍርደኞች ቅጣትን ለመገደብ ከህጻናት መብት አንጻር.....
የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 36(2)፣ ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9፣ እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4 መሠረት ፍርድ ቤቶች ሕጻናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰድበት ጊዜ ሁሉ የህጻናትን ደህንነት በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መመልከት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ፍ/ቤቶች ሕፃናት ነክ ውሳኔዎችን ሲወሰኑ ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ በመስጠት የሕግ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በህጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36(1)(ሐ)፣ የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 19 መሠረት ሕፃናት የወላጅ እንክብካቤና ጥበቃ የማግኘት እንደዚሁም በተቻለ ጊዜ ሁሉ ከወላጆቻቸው ጋር የመኖር መብት አላቸው፡፡
2. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ምን ይላል?
ስለዚህ ፍ/ቤት ሕፃናቱ የተሻለ ጥቅም ሲል አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት ካልወሰነ በቀር ሕፃናት ልጆች ከፍላጐታቸው ውጪ ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መሠረታዊ መብት አላቸው፡፡ ይህም መብት በወ/ሕ/አ 194 መሠረት ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ካልተረጋገጠ በቀር ሊነፈግ አይገባውም። ይህንንም የተባበሩት መንግሰታት የዕጾችና ወንጀል ቢሮ ይፋዊ አቋም የሚያጠናክረው ሲሆን ህጻናት የወላጆቻቸውን እንክብካቤ የማግኘት መብት እና ህጻናትን ከወላጆቻቸው መለየት ለሕጻናቱ ደህንነት አስፈላጊ እንደሆነ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ካልተወሰነ በቀር ህጻናት ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መብት አላቸው፡፡
3. የህጻናት ልዩ ጥቅም/best interest of child
/በተጨማሪም፣ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 13(2) መሠረት በሕገ መንግስቱ የተዘረዘሩት መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም የሚገባቸው ስለሆነ የሕጻናት የቀደምትነት መብትን በዚሁ አግባብ በመተርጎም በሀገራችን ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል፡፡ በዚሁ አግባብ በዳኝነት አካል የሚከናወን ሕፃናትን የሚመለከት ሥራ ለሕፃናቱ ደኅንነትና ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 13(1) መሠረት በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የዳኝነት አካላት “የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት ቅድሚያ” (Best interest of the child) መሠረታዊ መብት ጋር በተገናኘ ኃላፊነቶች ተጥሎባቸዋል፡፡ ስለዚህ የዳኝነት አካላት በዕለት ተዕለት የዳኝነት ሥራቸው የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት የቀደምትነት መብት ተገዢ የመሆን፣ የማክበርና የማስከበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው፡፡
4. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ስለ ተከሳሽ መብት የቅጣት ገደብ እና ስለ ህጻናት መብት...
በዚሁ አግባብ የሰበር ችሎትም በሰ/መ/ቁ. 282248 ላይ አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ ሕጻናት ልጆች ያሉት ከሆነ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት ሲባል ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣቱ የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ገዥ የሆነ ውሳኔ ሰጥቷል። እንዲሁም የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216 ስር የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36/2/፤ የወ/ህ/አ 192ና 194፤ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ 7(1)፤ እና የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 18ን መሠረት በማድረግ በሰጠው ፍርድ አንድ ሰው በፈጸመው ወንጀል ምክንያት በማረሚያ ቤት በመሆኑ በህፃናት ልጆቹ ላይ የሚደርሰውን ቁሳዊም ሆነ ኅሊናዊ ጫና ለማስቀረት ሲባል እንዲሁም ሕጻናቱ የወላጆቻቸውን እንክብካቤ እና ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉ ለማድረግ ሲባል፤ ፍ/ቤቶችም የሕጻናት ደኅንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀለኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት በመገደብ ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በወንጀል ህጉ ቅጣት ለማገድ የተቀመጡትን ሁኔታዎች በማረጋገጥ የተወሰነውን ቅጣት እንዲይፈጸም ማገድ የሚገባ ስለመሆኑ ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል። በተጨማሪም፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403 ላይ ፍ/ቤቶች የህጻናትን ደህንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀል ሕጉ ቅጣት ለመገደብ የተቀመጡ ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ቅጣት እንዳይፈጸም ማገድ እንደሚገባቸው ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ከላይ በተመለከቱት ሦስት ገዢ የሕግ ትርጓሜዎች መሠረት ፍ/ቤቶች የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም የቀደምትነት መብትን በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ የተጣለባቸው በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሉት ጥፋተኛ የተባለ ተከሳሽ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት እና ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የእስራት ቅጣቱን የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ተወስኗል። በመሆኑም የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሏቸው ወላጆች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መታየትና መወሰን አለበት።
በሌላ በኩል፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26 ላይ የወ/ሕ/አ 192ና ተከታዮቹ መሠረት ተከሳሹ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዎች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፋተኛውን ያስተምራል ወይም ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገልጽ፣ በወ/ሕ/አ 194 ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
5. ሲጠቃለል የጸሀፊው ህጋዊ አስተያየት
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው ብዬ አምናለው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ ያለባቸው መሆኑን በመግለጽ ይህንን ለግብአት ይበጃል ብዬ ያቀረብኩትን ጽሁፌን እቋጫለው።
ዘረአይ ወ/ሰንበት
Zeray Abera Senbet
በማናቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና
የህግ አማካሪ
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት
2. ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9
3. የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4
4 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት. የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 282248
5.የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403
7. የየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26
https://t.me/Fantahunlawye...
የጹሁፉ አዘጋጅ ጠበቃና የህግ አማካሪ ዘረአይ ወልደ ሰንበት
የጸሁፉ መንደርደሪያ #ethiopia | የዚህ ጹሁፍ ዋና መነሻው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ መሠረት አንድ ተከሳሽ ሲፈረድበት የእስራት ቅጣቱ ከህጻናት መብቶች አንጻር በኢፊድሪ ህገመንግስት፣በአለምአቀፍ እና የአፍሪካ ስምምነቶች ኢትዮጲያ ካጸደቀቻቸው፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ህጻናት ልጆችን የሚያስተዳድሩ ህጻናት በፍርድ ጥፋተኛ ሲባሉ የእስራት ቅጣት ሲተላለፍባቸው በገደብ ህጎች ፈቅደው ሳለ ከዚህ በተለየ ገደብ በመከልከል በሚተላለፉ የቅጣት ውሳኔዎች ላይ በተመለከተ ሙያዊ እወቀትና ልምዳቸውን
ሊያካፍሉ የቀረበ ጽሁፍ ነው።
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፣ አለምአቀፍ ፥አፍሪካ ቻርተር፣ ህግ ስምምነት ለፍርደኞች ቅጣትን ለመገደብ ከህጻናት መብት አንጻር.....
የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 36(2)፣ ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9፣ እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4 መሠረት ፍርድ ቤቶች ሕጻናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰድበት ጊዜ ሁሉ የህጻናትን ደህንነት በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መመልከት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ፍ/ቤቶች ሕፃናት ነክ ውሳኔዎችን ሲወሰኑ ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ በመስጠት የሕግ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በህጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36(1)(ሐ)፣ የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 19 መሠረት ሕፃናት የወላጅ እንክብካቤና ጥበቃ የማግኘት እንደዚሁም በተቻለ ጊዜ ሁሉ ከወላጆቻቸው ጋር የመኖር መብት አላቸው፡፡
2. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ምን ይላል?
ስለዚህ ፍ/ቤት ሕፃናቱ የተሻለ ጥቅም ሲል አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት ካልወሰነ በቀር ሕፃናት ልጆች ከፍላጐታቸው ውጪ ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መሠረታዊ መብት አላቸው፡፡ ይህም መብት በወ/ሕ/አ 194 መሠረት ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ካልተረጋገጠ በቀር ሊነፈግ አይገባውም። ይህንንም የተባበሩት መንግሰታት የዕጾችና ወንጀል ቢሮ ይፋዊ አቋም የሚያጠናክረው ሲሆን ህጻናት የወላጆቻቸውን እንክብካቤ የማግኘት መብት እና ህጻናትን ከወላጆቻቸው መለየት ለሕጻናቱ ደህንነት አስፈላጊ እንደሆነ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ካልተወሰነ በቀር ህጻናት ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መብት አላቸው፡፡
3. የህጻናት ልዩ ጥቅም/best interest of child
/በተጨማሪም፣ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 13(2) መሠረት በሕገ መንግስቱ የተዘረዘሩት መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም የሚገባቸው ስለሆነ የሕጻናት የቀደምትነት መብትን በዚሁ አግባብ በመተርጎም በሀገራችን ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል፡፡ በዚሁ አግባብ በዳኝነት አካል የሚከናወን ሕፃናትን የሚመለከት ሥራ ለሕፃናቱ ደኅንነትና ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 13(1) መሠረት በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የዳኝነት አካላት “የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት ቅድሚያ” (Best interest of the child) መሠረታዊ መብት ጋር በተገናኘ ኃላፊነቶች ተጥሎባቸዋል፡፡ ስለዚህ የዳኝነት አካላት በዕለት ተዕለት የዳኝነት ሥራቸው የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት የቀደምትነት መብት ተገዢ የመሆን፣ የማክበርና የማስከበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው፡፡
4. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ስለ ተከሳሽ መብት የቅጣት ገደብ እና ስለ ህጻናት መብት...
በዚሁ አግባብ የሰበር ችሎትም በሰ/መ/ቁ. 282248 ላይ አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ ሕጻናት ልጆች ያሉት ከሆነ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት ሲባል ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣቱ የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ገዥ የሆነ ውሳኔ ሰጥቷል። እንዲሁም የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216 ስር የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36/2/፤ የወ/ህ/አ 192ና 194፤ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ 7(1)፤ እና የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 18ን መሠረት በማድረግ በሰጠው ፍርድ አንድ ሰው በፈጸመው ወንጀል ምክንያት በማረሚያ ቤት በመሆኑ በህፃናት ልጆቹ ላይ የሚደርሰውን ቁሳዊም ሆነ ኅሊናዊ ጫና ለማስቀረት ሲባል እንዲሁም ሕጻናቱ የወላጆቻቸውን እንክብካቤ እና ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉ ለማድረግ ሲባል፤ ፍ/ቤቶችም የሕጻናት ደኅንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀለኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት በመገደብ ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በወንጀል ህጉ ቅጣት ለማገድ የተቀመጡትን ሁኔታዎች በማረጋገጥ የተወሰነውን ቅጣት እንዲይፈጸም ማገድ የሚገባ ስለመሆኑ ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል። በተጨማሪም፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403 ላይ ፍ/ቤቶች የህጻናትን ደህንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀል ሕጉ ቅጣት ለመገደብ የተቀመጡ ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ቅጣት እንዳይፈጸም ማገድ እንደሚገባቸው ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ከላይ በተመለከቱት ሦስት ገዢ የሕግ ትርጓሜዎች መሠረት ፍ/ቤቶች የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም የቀደምትነት መብትን በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ የተጣለባቸው በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሉት ጥፋተኛ የተባለ ተከሳሽ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት እና ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የእስራት ቅጣቱን የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ተወስኗል። በመሆኑም የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሏቸው ወላጆች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መታየትና መወሰን አለበት።
በሌላ በኩል፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26 ላይ የወ/ሕ/አ 192ና ተከታዮቹ መሠረት ተከሳሹ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዎች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፋተኛውን ያስተምራል ወይም ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገልጽ፣ በወ/ሕ/አ 194 ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
5. ሲጠቃለል የጸሀፊው ህጋዊ አስተያየት
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው ብዬ አምናለው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ ያለባቸው መሆኑን በመግለጽ ይህንን ለግብአት ይበጃል ብዬ ያቀረብኩትን ጽሁፌን እቋጫለው።
ዘረአይ ወ/ሰንበት
Zeray Abera Senbet
በማናቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና
የህግ አማካሪ
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት
2. ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9
3. የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4
4 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት. የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 282248
5.የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403
7. የየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26
https://t.me/Fantahunlawye...
የጹሁፉ አዘጋጅ ጠበቃና የህግ አማካሪ ዘረአይ ወልደ ሰንበት
2 months ago
#ጤናመረጃ
የአብሽ 10 የጤና ጥቅሞች!! ሼር
አብሽ ለጤና ምን ያህል ጠቃሚ እንደሆነ ያውቃሉ?
ለልብ ድካም፣ ለደምግፊት፣ ኮሌስትሮል ለመቀነስ፣ ለጨጓራና በስካር በሽታ ለሚሰቃዩ ፍቱን መድሃኒት ነው::ገና ለወለዱ እናቶችም የጡታቸውን መጠን የተወሰነ ለመጨመር ይጠቅማል።
ጥቅሞቹ በዝርዝር ቀጥሎ ቀርበዋል፦
※የስኳር በሽታን ለመቆጣጠር ይረዳል፦ አብሽ ደም ውስጥ የሚገኘውን የስኳር መጠን በመቆጣጠር ኢንሱሊን መቋቋምን ይቀንሳል።
※የልብ በሽታን ያስወግዳል፦የልብ ጉዳትን ለመከላከልና ኦክሲዳቲቭ ውጥረት ለማስወገድ ይረዳል።
※የወር አበባ ቁርጥማትን ያስታግሳል፦አብሽ ከቁርጥማት በተጨማሪ ራስ ምታት፣ ማቅለሽለሽና ድካምን ለመቀነስ ይረዳል።
※የጡት ወተት ምርትን ያሻሽላል፦አብሽን መጠጣት የወተት ምርትን የሚጨምር ውህድ ስላለው፤ ለሚያጠቡ እናቶች ይረዳል።
※የምግብ መፍጨት ችግርን ይረዳል፦የሆድ ድርቀትንና ከጨጓራ መቆጣት የተነሳ ለሚከሰት የምግብ መፍጨት ችግርን ለመከላከል ይረዳል።
※የጸጉር መሳሳትን ለመከላከልና ለፀጉር እድገት ጠቃሚ ነው።የተፈጨ አብሽን ሳይወፍር በብርጭቆ ውሀ በማዋሀድ መቀባት።
※ አብሽ መጠጣት አቅም ማጣትን ለማከምና የወሲብ ችሎታን ለመጨመር ይረዳል።
※አብሽ መጠጣት ብጉርን ለመከላከል ይረዳል።
※ፀረ-እርጅና ጥቅም አለው፦ለቆዳችን አስደናቂ ጠቀሜታ ያለው ሲሆን እንደ የቆዳ መጨማደድና ቀጫጭን መስመርን ያስወግዳል።
※ቆዳን ለማርጠብ፦ የአብሽ የሚሙለጨለጨው በሀሪ የደረቁ ቆዳዎችን በማስወገድ ቆዳችን እንዲረጥብ ይረዳናል።
አጠቃቀሙ፣ በ1ብርጭቆ ውሃ ውስጥ 2 የሾርባ ማንኪያ የተፈጨ አብሽ በማዋሀድ መጠጣት።ተፈጥሯዊ ስለሆነ ምንም አይነት ጉዳት የለውም።ክብደት እንዳይጨምሩ በመጠኑ ይጠቀሙ።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
seledadotio
የአብሽ 10 የጤና ጥቅሞች!! ሼር
አብሽ ለጤና ምን ያህል ጠቃሚ እንደሆነ ያውቃሉ?
ለልብ ድካም፣ ለደምግፊት፣ ኮሌስትሮል ለመቀነስ፣ ለጨጓራና በስካር በሽታ ለሚሰቃዩ ፍቱን መድሃኒት ነው::ገና ለወለዱ እናቶችም የጡታቸውን መጠን የተወሰነ ለመጨመር ይጠቅማል።
ጥቅሞቹ በዝርዝር ቀጥሎ ቀርበዋል፦
※የስኳር በሽታን ለመቆጣጠር ይረዳል፦ አብሽ ደም ውስጥ የሚገኘውን የስኳር መጠን በመቆጣጠር ኢንሱሊን መቋቋምን ይቀንሳል።
※የልብ በሽታን ያስወግዳል፦የልብ ጉዳትን ለመከላከልና ኦክሲዳቲቭ ውጥረት ለማስወገድ ይረዳል።
※የወር አበባ ቁርጥማትን ያስታግሳል፦አብሽ ከቁርጥማት በተጨማሪ ራስ ምታት፣ ማቅለሽለሽና ድካምን ለመቀነስ ይረዳል።
※የጡት ወተት ምርትን ያሻሽላል፦አብሽን መጠጣት የወተት ምርትን የሚጨምር ውህድ ስላለው፤ ለሚያጠቡ እናቶች ይረዳል።
※የምግብ መፍጨት ችግርን ይረዳል፦የሆድ ድርቀትንና ከጨጓራ መቆጣት የተነሳ ለሚከሰት የምግብ መፍጨት ችግርን ለመከላከል ይረዳል።
※የጸጉር መሳሳትን ለመከላከልና ለፀጉር እድገት ጠቃሚ ነው።የተፈጨ አብሽን ሳይወፍር በብርጭቆ ውሀ በማዋሀድ መቀባት።
※ አብሽ መጠጣት አቅም ማጣትን ለማከምና የወሲብ ችሎታን ለመጨመር ይረዳል።
※አብሽ መጠጣት ብጉርን ለመከላከል ይረዳል።
※ፀረ-እርጅና ጥቅም አለው፦ለቆዳችን አስደናቂ ጠቀሜታ ያለው ሲሆን እንደ የቆዳ መጨማደድና ቀጫጭን መስመርን ያስወግዳል።
※ቆዳን ለማርጠብ፦ የአብሽ የሚሙለጨለጨው በሀሪ የደረቁ ቆዳዎችን በማስወገድ ቆዳችን እንዲረጥብ ይረዳናል።
አጠቃቀሙ፣ በ1ብርጭቆ ውሃ ውስጥ 2 የሾርባ ማንኪያ የተፈጨ አብሽ በማዋሀድ መጠጣት።ተፈጥሯዊ ስለሆነ ምንም አይነት ጉዳት የለውም።ክብደት እንዳይጨምሩ በመጠኑ ይጠቀሙ።
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
#ጤናመረጃ
ለፈጣን የፀጉር እድገት የሚረዱ ተፈጥሯዊ ዘዴዎች!
1- ሩዝ መጠቀም
2 የቡና ስኒ ሩዝ በ2 ኩባያ ዉኃ ለ5 ደቂቃ ያህል ማፍላት፣ዉኃዉን አጥልለን ለብ ሲል ፀጉራችንን አዳርሰን በመቀባት ለጥቂት ደቂቃዎች ቆዳችንን ማሳጅ ማድረግ፣ ከ30-45 ደቂቃ ያህል አቆይተን መታጠብ ለፀጉር እድገትና ልስላሴ ተመራጭ ነዉ፡፡
2- ቀይ ሽንኩርት
ሽንኩርት ዉኃ ዉስጥ በመቀቀል በዉኃዉ ፀጉሮን መታጠብ እና አቆይቶ በንጹህ ዉኃ ማለቅለቅ፣ ከዛም ውጤቱን መመልከት፡፡
3- የኮኮናት ዘይት
በየቀኑ የኮኮናት ዘይት በማሞቅ የፀጉርን ቆዳ አዳርሶ በመቀባት የፀጉርን ቆዳ ለ1 ደቂቃ በማሸት ወር ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ዉጤቱን ማየት ይችላሉ፡፡ የፀጉርን ቆዳ በሞቀ የኮኮናት ዘይት ማሸት ሴሎቹ እንዲነቃቁ ያደርጋል፡፡
4- እንቁላል መጠቀም
እንቁላል ነጩን ብቻ በመምታት ፀጉርን በመቀባት ፀጉርዎ ፈጣን እድገት እንዲኖረዉ ማድረግ ይቻላል፡፡ ፀጉርዎን እስከ ጫፉ ድረስ በመቀባት ጠንካራና ጤናማ ፀጉር እንዲኖሮዎት ያድርጉ፡፡
5- የኮክ ቅጠል
100 ግራም የኮክ ቅጠል በ1ሊትር ዉኃ ለ15 ደቂቃ ያህል መቀቀል፣ አዉርደን ለብ ሲል ፀጉራችንን በዉኃዉ መታጠብና ቆዳችንን በማሸት በላስቲክ ሸፍነን ከ1ሰዓት ቡኋላ በንጹህ ዉኃ ማለቅለቅ ለፀጉር እድገትን ያፋጥናል፣ የፀጉር መሳሳትን ይከላከላል፡፡
6- እሬት(ኦሊቬራ) ለፀጉር እድገት
1 የኦሊቬራ ቅጠል በመሰንጠቅ ዉስጡ ያለዉን ዝልግልግ ፈሳሽ በማዉጣት ፀጉራችንን እስከ ስሩ በማዳረስ መቀባት፣ ቆዳችንን ለጥቂት ደቂቃ ማሳጅ ማድረግ፣ ለ30-45 ደቂቃ ያህል በላስቲክ ሸፍኖ ማቆየት፣ ከዛ መታጠብ፡፡
ለፀጉር እድገት፣ ለፀጉር መነቃቀል እና መሳሳት እንዲሁም ለፎረፎር እሬት(ኦሊቬራ) መድኃኒት ነዉ፡፡
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
ለፈጣን የፀጉር እድገት የሚረዱ ተፈጥሯዊ ዘዴዎች!
1- ሩዝ መጠቀም
2 የቡና ስኒ ሩዝ በ2 ኩባያ ዉኃ ለ5 ደቂቃ ያህል ማፍላት፣ዉኃዉን አጥልለን ለብ ሲል ፀጉራችንን አዳርሰን በመቀባት ለጥቂት ደቂቃዎች ቆዳችንን ማሳጅ ማድረግ፣ ከ30-45 ደቂቃ ያህል አቆይተን መታጠብ ለፀጉር እድገትና ልስላሴ ተመራጭ ነዉ፡፡
2- ቀይ ሽንኩርት
ሽንኩርት ዉኃ ዉስጥ በመቀቀል በዉኃዉ ፀጉሮን መታጠብ እና አቆይቶ በንጹህ ዉኃ ማለቅለቅ፣ ከዛም ውጤቱን መመልከት፡፡
3- የኮኮናት ዘይት
በየቀኑ የኮኮናት ዘይት በማሞቅ የፀጉርን ቆዳ አዳርሶ በመቀባት የፀጉርን ቆዳ ለ1 ደቂቃ በማሸት ወር ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ዉጤቱን ማየት ይችላሉ፡፡ የፀጉርን ቆዳ በሞቀ የኮኮናት ዘይት ማሸት ሴሎቹ እንዲነቃቁ ያደርጋል፡፡
4- እንቁላል መጠቀም
እንቁላል ነጩን ብቻ በመምታት ፀጉርን በመቀባት ፀጉርዎ ፈጣን እድገት እንዲኖረዉ ማድረግ ይቻላል፡፡ ፀጉርዎን እስከ ጫፉ ድረስ በመቀባት ጠንካራና ጤናማ ፀጉር እንዲኖሮዎት ያድርጉ፡፡
5- የኮክ ቅጠል
100 ግራም የኮክ ቅጠል በ1ሊትር ዉኃ ለ15 ደቂቃ ያህል መቀቀል፣ አዉርደን ለብ ሲል ፀጉራችንን በዉኃዉ መታጠብና ቆዳችንን በማሸት በላስቲክ ሸፍነን ከ1ሰዓት ቡኋላ በንጹህ ዉኃ ማለቅለቅ ለፀጉር እድገትን ያፋጥናል፣ የፀጉር መሳሳትን ይከላከላል፡፡
6- እሬት(ኦሊቬራ) ለፀጉር እድገት
1 የኦሊቬራ ቅጠል በመሰንጠቅ ዉስጡ ያለዉን ዝልግልግ ፈሳሽ በማዉጣት ፀጉራችንን እስከ ስሩ በማዳረስ መቀባት፣ ቆዳችንን ለጥቂት ደቂቃ ማሳጅ ማድረግ፣ ለ30-45 ደቂቃ ያህል በላስቲክ ሸፍኖ ማቆየት፣ ከዛ መታጠብ፡፡
ለፀጉር እድገት፣ ለፀጉር መነቃቀል እና መሳሳት እንዲሁም ለፎረፎር እሬት(ኦሊቬራ) መድኃኒት ነዉ፡፡
ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር!
seledadotio
2 months ago
የፍትህ ተደራሽነት በንቃተ ሕግ
በፋንታሁን ደለለው Lawyer
መግቢያ #ethiopia | "ህግን አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም" የወንጀልና የፍተሀብሔር መርህ ተደርጎ በሀገራችን በአለም አቀፍ ሀገራት ልምዶች የሚታወቅ ነው። ታዲያ ይህ ሲሆን መንግስታት ሰወች ህግን አለማወቃቸው ከኃላፊነት የማያድናቸው ከሆነ ህግን እንዲያውቁ ምን ያህል ግዴታውን ተወጥቶ ነው የሚለው አጠያያቂ ነው።
ሌላውስ የፍትህ አካላት ጨምሮ ሲቭክ ማህበረሰብ፣መንግስታዊ እና መንግስታዋ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ማህበራዊ ሚዲያ፣ የመንግስትና የግል ሚዲያዎች ዜጎች ህግን እንዲያውቁ ከማድረግ አንጻር ምን ግዴታ እየተወጡ ነው ወይንስ ህግን አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም የሚለውን የወንጀልም ሆነ የፍትሀብሄር ኃላፊነትን ብቻ ማህበረሰቡ ተሸክሞ ይጓዛል የሚለው ጥያቂ ዘውትር የቤት ስራችን ሊሆን ይገባል?
ለዚህም ነው የዛሬ ጽሁፍ መነሻ በማህበረሰቡ ዘንድ የህግ ግንዛቤን በመፍጠር ረገድ አስፈላጊውን መንገድ በመጠቀም የፍትህ ስረአታችንን ለማዘመን አስፈላጊው ግዴታ ከመንግስት ጨምሮ ሌላው አካላት በመሳተፍ ህግን አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም የሚለውን መርህ ሚዛናዊ ለማድረግ የንቃተ ህግን ማዳረስ አንዱ መንገድ ነው ብለን በማሰብ ይህንን ጽሁፍ ለእናንተ አቅርበናል።
1. ህግን አማወቅ የፍተለብሔርና የወንጀል ሀላፊነት
በወንጀል ህጋችን አንቀጽ 81 ላይ ህግን አለማወቅ ከኃላፊነት እንደማያድን በግልጽ በህጉ ጠቅላላ ክፍል የተቀመጠ ሲሆን በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 2035 ደግሞ ከወንጀል ውጭ በሆኑ የፍተሀብሔር ኃላፊነት፣ተጠያቂነት ጉዳይ ከተጠያቂነት እንደማያደን የተቀመጠ እንደሆነ መጠን ይህን ሚዛናዊ ለማድረግ የህግ ግንዛቤ መስጠት የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ አስፈላጊ ነው ብሎ ያምናል።
2. የህግ ግንዛቤ አስፈላጊነት
"ህግን አለማወቅ" ይቅርታ አያሰጥም የሚለውን ሚዛናዊ ለማድረግ ህግን በማወቅ ከኃላፊነት ያድናል የሚል እሳቤን በመያዝ እንዴት እንደሚያድን እንመልከት።
ህጎች ጽንሰ ሀሳባቸው፣የህግ አይነቶቻቸው እጅግ ብዙ ናቸው። ምንም እንኳን እያንዳንዱን የህግ ክፍል በመዘርዘር ለማስረዳት እና ንቃተ ህግ ለመፍጠር ከባድ ቢሆንም ዋና ዋና ነጥቦችን በማስገንዘብ የነቃ ማህበረሰብ ለፍትህ ስረአቱ ታዛዥ፣ታማኝ የሆነ ፣የሚሰማ ለመፍጠር አመቺ ይሆናል።
አለበለዚያ ባለማወቁ የተነሳ ትክክል ነኝ ብሎ በሚሰራው ስራ ተጠያቂነት መሥመር ውስጥ በመግባቱ የሚተረማመሰው ነገር ብዙ ነው።ተጠያቂው ለምን እንዴት በማለት ትክክል ነኝ ብሎ የሚገምተው የነበረው ወንጀል ሲሆንበት ከራሱ ጋር ይጣላል፣ ከዚያም ለመንግስትም ሆነ ለማህበረሰቡ ጥላቻን በመያዝ ወደ አልተፈለገ አቅጣጫ ይጓዛል። በዚህ ጊዜ በማህበረሰቡ ውስጥ በየጎጥ በየጎጡ የተከፋፈለ ቡድንተኝነት ከላይ ወደ ታች እንደ አመለካከቱ በመያዝ ለሰላም ፍትህ ስረአት አስቸጋሪ ይሆናል።
ይህ እንዳይሆን የህግ ግንዛቤ አስቀድሞ መኖሩ እነዚህን የመሳሰሉ የማህበረሰቡ ውስጥ ችግሮች ለማዳን አንዱ መፍትሄ ይሆናል።
3. የህግ ግንዛቤ መስጠት የማን ግዴታ ነው?
ይህንን የህግ ግንዛቤ መስጠት የብዙ አካላት መሆን ያለበት ወይም መሆን የሚገባው ቢሆንም በዋናነት ዋና ዋናዎችን እናንሳ
3.1 በፍትህ ሚኒስትር የንቃተ ህግ ዳይረክተር ዳይረክቶሬት
ይህ ዳይረክቶሬት በፍትህ ሚኒስትር ስር ሆኖ ለማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤን በመስጠትና በማንቃት ረገድ አመታትን ያስቆጠረ የማይናቅና ለማህበረሰቡ ጉልህ አስተዋጽኦ ለፍትህ ስረአት እድገት የራሱን አስተዋጽኦ በማድረግ ዘንድ ሊመሰገን የሚገባውና ይበል የሚያሰኝ ነው።
ይህ እንዳለ ሆኖ በአካል ፥ በተለያየ ፕላትፎርም ፣ቴሌቨዥኖች ጋር በመተባበር የህግ ግንዛቤ የመስጠት አቅሙን ቢያሳድግ፣ ከማህበራዊ ሚዲያ፣ ከብሮድካስት ጋር፣እንዲሁም ሌሎች አጋር ቴክኖሎጂዎችን፣በዚህ ዘርፍ ተሳታፊ እና ፍላጎት ካላቸው ጠበቆች ፣የህግ ባለሙያዎች፣ማህበራት ጋር በመተባበር የበለጠ የህግ ግንዛቤ የመፍጠር ደረጃ ቢቀጥል ወንጀል የመቀነስና የፍትህ መጎልበት እድሉ ከፍ የሚል ነው።
3.2 የጠበቆች የህግ ባለሙያዎች ሚና
ጠበቆችና የህግ ባለሙያዎች ከፍተኛ የህግ ማስጨበጫ መነቃቃት የተፈጠረበት ጊዜ በመሆኑ በዚህ ረገድ ማህበረሰቡ ደስ ሊለው የሚገባ ሲሆን የበለጠ እነዚህ እወቀትን የማካፈል ልምድና ፍላጎት ያላቸው ጠበቆች የህግ ባለሙያዎች የበለጠ እውቀታቸውን እንዲያካፍሉ ትላልቅ ተከታይ ያላቸው ዩ ቲዩበር፣ቲክተኮሮች፣ቴሌቭዥኖች፣ሌሎች ማህበራዊ ሚዲያዎች እነዚህ ባለሙያዎች የግብዣ እድል በማመቻቸት ወይም በማጋራት በጎ ተጽእኖአቸውን በማሳረፍ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ሊያበረክቱ ያስፈልጋል። ጠበቆች ፣የህግ ባለሙያዎች ይህንን ሲያደርጉ የስነምግባር ደንቦችን በማይጻረር መልኩ ሆኖ በዚህ ዘርፍ የሚሰሩ ባለሙያዎች ማህበራት ሊበረታቱ ያስፈልጋል።
4. ከመንግስት ምን ይጠበቃል
አሁን በረቂቅ መረጃ ነጻነት አዋጅ ላይ ባለው ይህን የህግ ግንዛቤ መረጃ ከመስጠት አንጻር ማህበራዊ ሚዲያ፣ ትላልቅ ተከታይ ያላቸው ማህበራዊ ሚዲያ፣የሬዲዮ እና የቴሌቭዥን አገልግሎቶች ለህግ ግንዛቤ የተለየ ሽፋን እንዲሰጡ የሚያስገደድ ድንጋጌ ቢታቀፍ ለፍትህ ስረአቱ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው ነው።
5. መደምደሚያ
ህግን ማህበረሰቡ በተለያየ መንገድ እንዲያውቅ መደረጉ ለኢትዮጵያ ፍትህ ስረአት እድገት ከፍተኛ ሚና ያለው ነው።
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ 1996
2. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ህግ
3. የመረጃ ነጻነት ረቂቅ አዋጅ
4. የኢትዮጵያ ብዙኀን መገናኛ አዋጅ ቁጥር 1238/13 እና ማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 1374/17
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
በፋንታሁን ደለለው Lawyer
መግቢያ #ethiopia | "ህግን አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም" የወንጀልና የፍተሀብሔር መርህ ተደርጎ በሀገራችን በአለም አቀፍ ሀገራት ልምዶች የሚታወቅ ነው። ታዲያ ይህ ሲሆን መንግስታት ሰወች ህግን አለማወቃቸው ከኃላፊነት የማያድናቸው ከሆነ ህግን እንዲያውቁ ምን ያህል ግዴታውን ተወጥቶ ነው የሚለው አጠያያቂ ነው።
ሌላውስ የፍትህ አካላት ጨምሮ ሲቭክ ማህበረሰብ፣መንግስታዊ እና መንግስታዋ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ማህበራዊ ሚዲያ፣ የመንግስትና የግል ሚዲያዎች ዜጎች ህግን እንዲያውቁ ከማድረግ አንጻር ምን ግዴታ እየተወጡ ነው ወይንስ ህግን አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም የሚለውን የወንጀልም ሆነ የፍትሀብሄር ኃላፊነትን ብቻ ማህበረሰቡ ተሸክሞ ይጓዛል የሚለው ጥያቂ ዘውትር የቤት ስራችን ሊሆን ይገባል?
ለዚህም ነው የዛሬ ጽሁፍ መነሻ በማህበረሰቡ ዘንድ የህግ ግንዛቤን በመፍጠር ረገድ አስፈላጊውን መንገድ በመጠቀም የፍትህ ስረአታችንን ለማዘመን አስፈላጊው ግዴታ ከመንግስት ጨምሮ ሌላው አካላት በመሳተፍ ህግን አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም የሚለውን መርህ ሚዛናዊ ለማድረግ የንቃተ ህግን ማዳረስ አንዱ መንገድ ነው ብለን በማሰብ ይህንን ጽሁፍ ለእናንተ አቅርበናል።
1. ህግን አማወቅ የፍተለብሔርና የወንጀል ሀላፊነት
በወንጀል ህጋችን አንቀጽ 81 ላይ ህግን አለማወቅ ከኃላፊነት እንደማያድን በግልጽ በህጉ ጠቅላላ ክፍል የተቀመጠ ሲሆን በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 2035 ደግሞ ከወንጀል ውጭ በሆኑ የፍተሀብሔር ኃላፊነት፣ተጠያቂነት ጉዳይ ከተጠያቂነት እንደማያደን የተቀመጠ እንደሆነ መጠን ይህን ሚዛናዊ ለማድረግ የህግ ግንዛቤ መስጠት የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ አስፈላጊ ነው ብሎ ያምናል።
2. የህግ ግንዛቤ አስፈላጊነት
"ህግን አለማወቅ" ይቅርታ አያሰጥም የሚለውን ሚዛናዊ ለማድረግ ህግን በማወቅ ከኃላፊነት ያድናል የሚል እሳቤን በመያዝ እንዴት እንደሚያድን እንመልከት።
ህጎች ጽንሰ ሀሳባቸው፣የህግ አይነቶቻቸው እጅግ ብዙ ናቸው። ምንም እንኳን እያንዳንዱን የህግ ክፍል በመዘርዘር ለማስረዳት እና ንቃተ ህግ ለመፍጠር ከባድ ቢሆንም ዋና ዋና ነጥቦችን በማስገንዘብ የነቃ ማህበረሰብ ለፍትህ ስረአቱ ታዛዥ፣ታማኝ የሆነ ፣የሚሰማ ለመፍጠር አመቺ ይሆናል።
አለበለዚያ ባለማወቁ የተነሳ ትክክል ነኝ ብሎ በሚሰራው ስራ ተጠያቂነት መሥመር ውስጥ በመግባቱ የሚተረማመሰው ነገር ብዙ ነው።ተጠያቂው ለምን እንዴት በማለት ትክክል ነኝ ብሎ የሚገምተው የነበረው ወንጀል ሲሆንበት ከራሱ ጋር ይጣላል፣ ከዚያም ለመንግስትም ሆነ ለማህበረሰቡ ጥላቻን በመያዝ ወደ አልተፈለገ አቅጣጫ ይጓዛል። በዚህ ጊዜ በማህበረሰቡ ውስጥ በየጎጥ በየጎጡ የተከፋፈለ ቡድንተኝነት ከላይ ወደ ታች እንደ አመለካከቱ በመያዝ ለሰላም ፍትህ ስረአት አስቸጋሪ ይሆናል።
ይህ እንዳይሆን የህግ ግንዛቤ አስቀድሞ መኖሩ እነዚህን የመሳሰሉ የማህበረሰቡ ውስጥ ችግሮች ለማዳን አንዱ መፍትሄ ይሆናል።
3. የህግ ግንዛቤ መስጠት የማን ግዴታ ነው?
ይህንን የህግ ግንዛቤ መስጠት የብዙ አካላት መሆን ያለበት ወይም መሆን የሚገባው ቢሆንም በዋናነት ዋና ዋናዎችን እናንሳ
3.1 በፍትህ ሚኒስትር የንቃተ ህግ ዳይረክተር ዳይረክቶሬት
ይህ ዳይረክቶሬት በፍትህ ሚኒስትር ስር ሆኖ ለማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤን በመስጠትና በማንቃት ረገድ አመታትን ያስቆጠረ የማይናቅና ለማህበረሰቡ ጉልህ አስተዋጽኦ ለፍትህ ስረአት እድገት የራሱን አስተዋጽኦ በማድረግ ዘንድ ሊመሰገን የሚገባውና ይበል የሚያሰኝ ነው።
ይህ እንዳለ ሆኖ በአካል ፥ በተለያየ ፕላትፎርም ፣ቴሌቨዥኖች ጋር በመተባበር የህግ ግንዛቤ የመስጠት አቅሙን ቢያሳድግ፣ ከማህበራዊ ሚዲያ፣ ከብሮድካስት ጋር፣እንዲሁም ሌሎች አጋር ቴክኖሎጂዎችን፣በዚህ ዘርፍ ተሳታፊ እና ፍላጎት ካላቸው ጠበቆች ፣የህግ ባለሙያዎች፣ማህበራት ጋር በመተባበር የበለጠ የህግ ግንዛቤ የመፍጠር ደረጃ ቢቀጥል ወንጀል የመቀነስና የፍትህ መጎልበት እድሉ ከፍ የሚል ነው።
3.2 የጠበቆች የህግ ባለሙያዎች ሚና
ጠበቆችና የህግ ባለሙያዎች ከፍተኛ የህግ ማስጨበጫ መነቃቃት የተፈጠረበት ጊዜ በመሆኑ በዚህ ረገድ ማህበረሰቡ ደስ ሊለው የሚገባ ሲሆን የበለጠ እነዚህ እወቀትን የማካፈል ልምድና ፍላጎት ያላቸው ጠበቆች የህግ ባለሙያዎች የበለጠ እውቀታቸውን እንዲያካፍሉ ትላልቅ ተከታይ ያላቸው ዩ ቲዩበር፣ቲክተኮሮች፣ቴሌቭዥኖች፣ሌሎች ማህበራዊ ሚዲያዎች እነዚህ ባለሙያዎች የግብዣ እድል በማመቻቸት ወይም በማጋራት በጎ ተጽእኖአቸውን በማሳረፍ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ሊያበረክቱ ያስፈልጋል። ጠበቆች ፣የህግ ባለሙያዎች ይህንን ሲያደርጉ የስነምግባር ደንቦችን በማይጻረር መልኩ ሆኖ በዚህ ዘርፍ የሚሰሩ ባለሙያዎች ማህበራት ሊበረታቱ ያስፈልጋል።
4. ከመንግስት ምን ይጠበቃል
አሁን በረቂቅ መረጃ ነጻነት አዋጅ ላይ ባለው ይህን የህግ ግንዛቤ መረጃ ከመስጠት አንጻር ማህበራዊ ሚዲያ፣ ትላልቅ ተከታይ ያላቸው ማህበራዊ ሚዲያ፣የሬዲዮ እና የቴሌቭዥን አገልግሎቶች ለህግ ግንዛቤ የተለየ ሽፋን እንዲሰጡ የሚያስገደድ ድንጋጌ ቢታቀፍ ለፍትህ ስረአቱ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው ነው።
5. መደምደሚያ
ህግን ማህበረሰቡ በተለያየ መንገድ እንዲያውቅ መደረጉ ለኢትዮጵያ ፍትህ ስረአት እድገት ከፍተኛ ሚና ያለው ነው።
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ 1996
2. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ህግ
3. የመረጃ ነጻነት ረቂቅ አዋጅ
4. የኢትዮጵያ ብዙኀን መገናኛ አዋጅ ቁጥር 1238/13 እና ማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 1374/17
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
2 months ago
ሴኔጋል ከወዳጅነት ጨዋታዎች የ3.3 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ
#ethiopia | የሴኔጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን በመጋቢት ወር ካደረጋቸው ዓለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታዎች ከፍተኛ የገንዘብ ገቢ ማግኘቱን ይፋ አደረገ። ፌዴሬሽኑ ከፔሩ እና ጋምቢያ ብሄራዊ ቡድኖች ጋር ካደረጋቸው ጨዋታዎች በአጠቃላይ ከ3.3 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል።
የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አብዱላይ ፎል እንደገለጹት፣ ይህ ከፍተኛ ገቢ የተገኘው በዋናነት ከቲኬት ሽያጭ ሲሆን በአንድ ጨዋታ ብቻ እስከ 1.6 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገቢ መገኘቱ ተመዝግቧል። ይህም ለአገሪቱ እግር ኳስ እድገት ትልቅ አቅም እንደሚሆን ተገልጿል።
የሴኔጋል እና ሞሮኮ ጨዋታ አወዛጋቢ ሁኔታ
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በሴኔጋል እና ሞሮኮ መካከል ተካሂዶ ስለነበረው ጨዋታ የዕለቱ ዳኛ ያቀረቡት ሪፖርት ይፋ ሆኗል። በሪፖርቱ መሰረት፦
* ጨዋታው በ97ኛው ደቂቃ ላይ ለጊዜው ተቋርጦ ከ12 ደቂቃ በኋላ ተመልሶ ተጀምሯል።
* በሁለቱም ቡድኖች በኩል ጨዋታውን አቋርጦ የወጣ ብሄራዊ ቡድን አለመኖሩን የዳኛው ሪፖርት በግልጽ ያሳያል።
* ይህ የዳኛው ሪፖርት ቢወጣም፣ የካፍ (CAF) ውሳኔ አሁንም በስፖርቱ ቤተሰብ ዘንድ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል።
የፓትሪስ ሞትሴፔ የሴኔጋል ጉብኝት
የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ በቅርቡ ወደ ሴኔጋል በማምራት ከከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ተገልጿል። የጉብኝቱ ዋና ዓላማዎች፦
የካፍ ይግባኝ ኮሚቴ የ2025ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለሞሮኮ ለመስጠት መወሰኑን ተከትሎ የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ።
በካፍ እና በአባል አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት በማደስ፣ በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ አንድነትን እና ተቀባይነትን ወደነበረበት ለመመለስ።
ጉብኝቱ በአፍሪካ እግር ኳስ አስተዳደር ላይ የተፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመፍታት ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #senegal #caf #patricemotsepe #morocco #africanfootball #footballnews #senegalfootball
#ethiopia | የሴኔጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን በመጋቢት ወር ካደረጋቸው ዓለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታዎች ከፍተኛ የገንዘብ ገቢ ማግኘቱን ይፋ አደረገ። ፌዴሬሽኑ ከፔሩ እና ጋምቢያ ብሄራዊ ቡድኖች ጋር ካደረጋቸው ጨዋታዎች በአጠቃላይ ከ3.3 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል።
የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አብዱላይ ፎል እንደገለጹት፣ ይህ ከፍተኛ ገቢ የተገኘው በዋናነት ከቲኬት ሽያጭ ሲሆን በአንድ ጨዋታ ብቻ እስከ 1.6 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገቢ መገኘቱ ተመዝግቧል። ይህም ለአገሪቱ እግር ኳስ እድገት ትልቅ አቅም እንደሚሆን ተገልጿል።
የሴኔጋል እና ሞሮኮ ጨዋታ አወዛጋቢ ሁኔታ
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በሴኔጋል እና ሞሮኮ መካከል ተካሂዶ ስለነበረው ጨዋታ የዕለቱ ዳኛ ያቀረቡት ሪፖርት ይፋ ሆኗል። በሪፖርቱ መሰረት፦
* ጨዋታው በ97ኛው ደቂቃ ላይ ለጊዜው ተቋርጦ ከ12 ደቂቃ በኋላ ተመልሶ ተጀምሯል።
* በሁለቱም ቡድኖች በኩል ጨዋታውን አቋርጦ የወጣ ብሄራዊ ቡድን አለመኖሩን የዳኛው ሪፖርት በግልጽ ያሳያል።
* ይህ የዳኛው ሪፖርት ቢወጣም፣ የካፍ (CAF) ውሳኔ አሁንም በስፖርቱ ቤተሰብ ዘንድ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል።
የፓትሪስ ሞትሴፔ የሴኔጋል ጉብኝት
የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ በቅርቡ ወደ ሴኔጋል በማምራት ከከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ተገልጿል። የጉብኝቱ ዋና ዓላማዎች፦
የካፍ ይግባኝ ኮሚቴ የ2025ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለሞሮኮ ለመስጠት መወሰኑን ተከትሎ የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ።
በካፍ እና በአባል አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት በማደስ፣ በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ አንድነትን እና ተቀባይነትን ወደነበረበት ለመመለስ።
ጉብኝቱ በአፍሪካ እግር ኳስ አስተዳደር ላይ የተፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመፍታት ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #senegal #caf #patricemotsepe #morocco #africanfootball #footballnews #senegalfootball
2 months ago
ጥበብ ከጥራት ጋር! የሳንቾ ቲ አዲስ የቪዲዮ ክሊፕ ተለቀቀ 🌟
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሳንቾ ቲ አዲስ ነጠላ ዜማ በኦፕ ኢንተርቴይመንት እጅግ በሚያምር አቀራረብ ተዘጋጅቶ ቀርቧል። የወጣትነት ጉልበትና ጥበባዊ ለዛ የታየበትን ይህንን ቪዲዮ ክሊፕ ተመልክተው ሃሳብዎን ያካፍሉን።
ሊንኩን ይጫኑ
https://youtu.be/2ew_zLLQm...
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሳንቾ ቲ አዲስ ነጠላ ዜማ በኦፕ ኢንተርቴይመንት እጅግ በሚያምር አቀራረብ ተዘጋጅቶ ቀርቧል። የወጣትነት ጉልበትና ጥበባዊ ለዛ የታየበትን ይህንን ቪዲዮ ክሊፕ ተመልክተው ሃሳብዎን ያካፍሉን።
ሊንኩን ይጫኑ
https://youtu.be/2ew_zLLQm...
Sponsored by
Surafel
2 months ago
''የአፍሪካ ዋንጫ ባለቤት ሞሮኮ በመሆኗ ደስ ብሎኛል'' አሽራፍ ሀኪሚ
#ethiopia | ሴኔጋል በሜዳ ላይ አሸንፋ የነበረ ቢሆንም፣ የካፍ (CAF) ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በወሰነው ያልተጠበቀ ውሳኔ፣ ውጤቱን በመሻር ዋንጫውን በፎርፌ ለሞሮኮ መስጠቱ አይዘነጋም።
አሁን ደግሞ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን አምበል አሽራፍ ሀኪሚ ዝምታውን ሰብሯል። ሀኪሚ ይህን የካፍ ውሳኔ እና የዋንጫ ድል በታላቅ ደስታ እንደሚቀበለው በይፋ ገልጿል።
“የአፍሪካ ዋንጫውን በዚህ መንገድ (በፎርፌ) ማሸነፍ ቢኖርብንም፣ በታላቅ ደስታ እንቀበለዋለን፤” ሲል አምበሉ ሀኪሚ ተናግሯል። አክሎም “በድሉ እጅግ በጣም ደስተኞች ነን፤ ይህንን ጊዜም ለረጅም ጊዜ ስጠብቀው ነበር” በማለት አስተያየቱን ሰጥቷል።
እርግጥ ነው፣ ነገሮች ገና እልባት አላገኙም! የካፍ የመጨረሻ ውሳኔ አሁን በዓለም አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት (TAS) ውሳኔ እንዲሰጥበት ተላልፏል። የሴኔጋል ይግባኝ ውጤቱን ሊቀለብሰው ይችላል ወይስ ሞሮኮ ዋንጫዋን በይፋ ታስቀራለች? በቀጣይ አዳዲስ መረጃዎች ሲወጡ የምናቀርብላችሁ ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #afcon #hakimi #morocco #senegal #caf #tas #footballnews #abelbirhanu #ethiopiannews #sportupdates
#ethiopia | ሴኔጋል በሜዳ ላይ አሸንፋ የነበረ ቢሆንም፣ የካፍ (CAF) ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በወሰነው ያልተጠበቀ ውሳኔ፣ ውጤቱን በመሻር ዋንጫውን በፎርፌ ለሞሮኮ መስጠቱ አይዘነጋም።
አሁን ደግሞ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን አምበል አሽራፍ ሀኪሚ ዝምታውን ሰብሯል። ሀኪሚ ይህን የካፍ ውሳኔ እና የዋንጫ ድል በታላቅ ደስታ እንደሚቀበለው በይፋ ገልጿል።
“የአፍሪካ ዋንጫውን በዚህ መንገድ (በፎርፌ) ማሸነፍ ቢኖርብንም፣ በታላቅ ደስታ እንቀበለዋለን፤” ሲል አምበሉ ሀኪሚ ተናግሯል። አክሎም “በድሉ እጅግ በጣም ደስተኞች ነን፤ ይህንን ጊዜም ለረጅም ጊዜ ስጠብቀው ነበር” በማለት አስተያየቱን ሰጥቷል።
እርግጥ ነው፣ ነገሮች ገና እልባት አላገኙም! የካፍ የመጨረሻ ውሳኔ አሁን በዓለም አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት (TAS) ውሳኔ እንዲሰጥበት ተላልፏል። የሴኔጋል ይግባኝ ውጤቱን ሊቀለብሰው ይችላል ወይስ ሞሮኮ ዋንጫዋን በይፋ ታስቀራለች? በቀጣይ አዳዲስ መረጃዎች ሲወጡ የምናቀርብላችሁ ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #afcon #hakimi #morocco #senegal #caf #tas #footballnews #abelbirhanu #ethiopiannews #sportupdates