8 days ago
የሰዓሊ መሐሪ ተሾመ አዲስ የሥዕል አውደ ርዕይ በስውር መልክ በሚል ርዕስ መቅረብ ጀመረ
#ethiopia | በኪነ ጥበብ አፍቃሪዎች ዘንድ ከፍተኛ አክብሮትና እውቅና ያገኘው ሰዓሊ መሐሪ ተሾመ አዳዲስ የፈጠራ ሥራዎቹን ለአንባቢና ለተመልካች ያቀረበበትን ልዩ የሥዕል አውደ ርዕይ ለሕዝብ ክፍት አድርጓል።
ሥነ ጥበብ ለሀገር ዕድገትና ለኅብረተሰብ ንቃተ ሕሊና ያለው ጠቀሜታ በቀላሉ የሚገመት አይደለም። የሰዎች የዕለት ተዕለት ሕይወት እንቅስቃሴ፣ የምንገለገልባቸው ቁሳቁሶች ቅርፅ፣ የሕንጻዎች ውበት፣ አልባሳት፣ የአካባቢ ጥበቃ ገጽታና የገንዘብ ኖቶች ሳይቀሩ ከዲዛይን ጥበብ ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት አላቸው።
ዲዛይን ደግሞ የሥዕል ጥበብ ዋና አካል በመሆኑ ጥበብ በሰዎች ሕይወት ላይ የላቀ ተፅዕኖ የማሳደርና የሀገር መገለጫ የመሆን አቅም አለው።
ይህ አውደ ርዕይ እየተስተናገደበት የሚገኘው አርታዊ ጋለሪ ከተመሠረተ ሦስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ በርካታ የሥዕልና የፎቶግራፍ ሥራዎችን ለዕይታ በማብቃት ረገድ ስኬታማ ሆኗል።
ጋለሪው ባለሙያዎችን ከማኅበረሰቡ ጋር በማገናኘትና የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት በኩልም ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
ስውር መልክ ወይም ዘ ሂድን ፎርም በተሰኘ መሪ ቃል የተዘጋጀው የዚህ ልዩ አውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ግንቦት 15 ቀን የተከናወነ ሲሆን ኤግዚቢሽኑ እስከ ሰኔ 7 ቀን ድረስ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
የሥዕል ማሳያ ቦታው በቦሌ ብራስ ኬኬር ሆቴል ሕንጻ ሁለተኛ ፎቅ ላይ ይገኛል። የጥበብ ወዳጆችና የሥዕል አፍቃሪዎች በቦታው በመገኘት በቅርፅና በቀለም የተቃኙትን የሰዓሊውን ድንቅ የፈጠራ ሥራዎች እንዲመለከቱና የኪነ ጥበቡ ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ ተላልፏል።
#art #painting #exhibition #artgallery #culture #fineart #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኪነ ጥበብ አፍቃሪዎች ዘንድ ከፍተኛ አክብሮትና እውቅና ያገኘው ሰዓሊ መሐሪ ተሾመ አዳዲስ የፈጠራ ሥራዎቹን ለአንባቢና ለተመልካች ያቀረበበትን ልዩ የሥዕል አውደ ርዕይ ለሕዝብ ክፍት አድርጓል።
ሥነ ጥበብ ለሀገር ዕድገትና ለኅብረተሰብ ንቃተ ሕሊና ያለው ጠቀሜታ በቀላሉ የሚገመት አይደለም። የሰዎች የዕለት ተዕለት ሕይወት እንቅስቃሴ፣ የምንገለገልባቸው ቁሳቁሶች ቅርፅ፣ የሕንጻዎች ውበት፣ አልባሳት፣ የአካባቢ ጥበቃ ገጽታና የገንዘብ ኖቶች ሳይቀሩ ከዲዛይን ጥበብ ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት አላቸው።
ዲዛይን ደግሞ የሥዕል ጥበብ ዋና አካል በመሆኑ ጥበብ በሰዎች ሕይወት ላይ የላቀ ተፅዕኖ የማሳደርና የሀገር መገለጫ የመሆን አቅም አለው።
ይህ አውደ ርዕይ እየተስተናገደበት የሚገኘው አርታዊ ጋለሪ ከተመሠረተ ሦስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ በርካታ የሥዕልና የፎቶግራፍ ሥራዎችን ለዕይታ በማብቃት ረገድ ስኬታማ ሆኗል።
ጋለሪው ባለሙያዎችን ከማኅበረሰቡ ጋር በማገናኘትና የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት በኩልም ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
ስውር መልክ ወይም ዘ ሂድን ፎርም በተሰኘ መሪ ቃል የተዘጋጀው የዚህ ልዩ አውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ግንቦት 15 ቀን የተከናወነ ሲሆን ኤግዚቢሽኑ እስከ ሰኔ 7 ቀን ድረስ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
የሥዕል ማሳያ ቦታው በቦሌ ብራስ ኬኬር ሆቴል ሕንጻ ሁለተኛ ፎቅ ላይ ይገኛል። የጥበብ ወዳጆችና የሥዕል አፍቃሪዎች በቦታው በመገኘት በቅርፅና በቀለም የተቃኙትን የሰዓሊውን ድንቅ የፈጠራ ሥራዎች እንዲመለከቱና የኪነ ጥበቡ ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ ተላልፏል።
#art #painting #exhibition #artgallery #culture #fineart #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
8 days ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
9 days ago
ግንቦት 21 ከቃጥላ አይቀርም!
ለቃል መውረድ ለሥጋ ማረግ ምክንያት የሆነችው የእመቤታችን በአለ ንግስ በቃጥላ!
እንኳን ለደብረ ምጥማቅ በዓል አደረሳችሁ!
በደብረ ምጥማቅ ከግንቦት 21-25 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ብርሃን ተጎናጽፋና በሠራዊተ መላእክት ታጅባ ተገልጣለች፤ በዚያን ጊዜም ሱራፌል ማዕጠንታቸውን ይዘው ሰገዱላት፤ እንዲህ እያሉም አመሰገኗት፤ ‹‹አብ በሰማይ አይቶ እንዳንቺ ያለ አላገኘም፤ ባንቺም ሰው ሆነ፡፡››(መጽሐፈ ስንክሳር ግንቦት ፳፩ ገጽ. ፫፻፲፰)
የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን ግንቦት 21 የደብረ ምጥማቅን በዓል በቃጥላ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም በማሳለፍ ከበረከቷ ተካፋይ እንድትሆኑ በልዑል እግዚአብሔር ስም ተጋብዛችኋል፡፡
እመቤታችን የህይዎታቸውን ቋጠሮ የፈታችላቸው በእንባ ሲመሰክሩ ያያሉ። ይምጡ ፣ ጌታም ሸክማችሁ የከበዳችሁ ወደ እኔ ኑ እኔም አሳርፋችኋለሁ እንዳለ።
የቤተክርሲያኒቱን የልማት ሥራዎች ለመደገፍ፡-
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000249446975
አባይ ባንክ አካውንት አካውንት ቁጥር 1641119233527011
ለቃል መውረድ ለሥጋ ማረግ ምክንያት የሆነችው የእመቤታችን በአለ ንግስ በቃጥላ!
እንኳን ለደብረ ምጥማቅ በዓል አደረሳችሁ!
በደብረ ምጥማቅ ከግንቦት 21-25 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ብርሃን ተጎናጽፋና በሠራዊተ መላእክት ታጅባ ተገልጣለች፤ በዚያን ጊዜም ሱራፌል ማዕጠንታቸውን ይዘው ሰገዱላት፤ እንዲህ እያሉም አመሰገኗት፤ ‹‹አብ በሰማይ አይቶ እንዳንቺ ያለ አላገኘም፤ ባንቺም ሰው ሆነ፡፡››(መጽሐፈ ስንክሳር ግንቦት ፳፩ ገጽ. ፫፻፲፰)
የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን ግንቦት 21 የደብረ ምጥማቅን በዓል በቃጥላ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም በማሳለፍ ከበረከቷ ተካፋይ እንድትሆኑ በልዑል እግዚአብሔር ስም ተጋብዛችኋል፡፡
እመቤታችን የህይዎታቸውን ቋጠሮ የፈታችላቸው በእንባ ሲመሰክሩ ያያሉ። ይምጡ ፣ ጌታም ሸክማችሁ የከበዳችሁ ወደ እኔ ኑ እኔም አሳርፋችኋለሁ እንዳለ።
የቤተክርሲያኒቱን የልማት ሥራዎች ለመደገፍ፡-
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000249446975
አባይ ባንክ አካውንት አካውንት ቁጥር 1641119233527011
10 days ago
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
Sponsored by
Surafel
13 days ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
13 days ago
የወራቤ የሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
********************
በ132/33 ኪሎ ቮልት አቅም የተገነባው የወራቤ የሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል በተገኙበት በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
የዚህ የሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ መገንባት በስልጤ ዞንና በአጎራባች አካባቢዎች ለዓመታት የነበረውን የሃይል እጥረትና የመቆራረጥ ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ተብሏል።
የማከፋፈያ ጣቢያውወደ ሥራ መግባቱ በአካባቢው አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እንዲኖር ከማድረጉም በላይ፣ የተቀላጠፈ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲፈጠር እና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ከፍ ያለ እገዛ እንደሚያበረክት ተገልጿል።
በተለይም አነስተኛና ከፍተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎችን ወደ ሥራ ለማስገባት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ምሰሶ እንደሚሆን ታምኖበታል።
በሀይል መካፋፈያ ምረቃ ሥነ-ሥርዓትላይ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
********************
በ132/33 ኪሎ ቮልት አቅም የተገነባው የወራቤ የሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል በተገኙበት በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
የዚህ የሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ መገንባት በስልጤ ዞንና በአጎራባች አካባቢዎች ለዓመታት የነበረውን የሃይል እጥረትና የመቆራረጥ ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ተብሏል።
የማከፋፈያ ጣቢያውወደ ሥራ መግባቱ በአካባቢው አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እንዲኖር ከማድረጉም በላይ፣ የተቀላጠፈ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲፈጠር እና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ከፍ ያለ እገዛ እንደሚያበረክት ተገልጿል።
በተለይም አነስተኛና ከፍተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎችን ወደ ሥራ ለማስገባት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ምሰሶ እንደሚሆን ታምኖበታል።
በሀይል መካፋፈያ ምረቃ ሥነ-ሥርዓትላይ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
14 days ago
በሙስና የወንጀል ድርጊት የተከሰሱ በእስራት ተቀጡ
በፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች የቀድሞ ዳይሬክተርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች በተከሰሱበት የማይገባ ጥቅምን በማግኘት የወንጀል ድርጊት በእስራት ተቀጡ።
ግለሰቦቹ በዜግነት ኤርትራዊት የሆነች ግለሰብ ኢትዮጵያዊት ናት በማለት 400 ሚሊየን ብር የሚገመት ቤት እንድታገኝ ለማድረግ በመደራደራቸው ከ2 እስከ 7 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እስራት እና በገንዘብ ቅጣት ተቀጥተዋል፡፡
ተከሳሾች 1ኛ አቶ ሙልዬ ወለላው የፌዴሬሽን ም/ቤት የህገ መንግሥት ትርጉምና የሕጎች ሕገ መንግሥታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተር የነበረ፣ 2ኛ አቶ ኃ/ሚካኤል ልኬ የህግ አማካሪ እና ጠበቃ፣ 3ኛ አቶ ቃላት ባህታ በግል ስራ የሚተዳደርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች ናቸው፡፡
በመጀመሪያ ክስ በ1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ላይ የቀረበ ሲሆን በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1) (ሀ)፣ 33 እና የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 9 (1) (ሀ) እና (2) ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ነው፡፡
1ኛ ተከሳሽ ከ2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ጋር በመመሳጠር የማይገባቸውን ጥቅም ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎችም ለማስገኘት በማሰብ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተከስቶ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የሀገር ደህንነትን እና ህልውናን ለማስጠበቅ ሲባል ከሀገር የተሸኙ ኤርትራዊያን ንብረቶችን በጨረታ እንዲሸጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ከሀገር እንዲወጡ በተደረጉት ኤርትራዊ ቦሌ ክ/ከ ወረዳ 3 ስር የሚገኝ መኖርያ ቤት እና ይዞታ ለጨረታ እንዲቀርብ ተደርጎ 1ኛ የዐቃቤ ህግ ምስክር ወ/ሮ አልጋነሽ ኃይሉ የጨረታው አሸናፊ በመሆን በ1992 ዓ.ም የሽያጭ ውል በመፈፀም ቤቱን ከተረከቡ በኋላ ተከሳሾች በሀሰተኛ ደብዳቤው መነሻነት በዜግነት ኤርትራዊት የሆነችው 4ኛ ተከሳሽ ኢትዮጵያዊ ናት በሚል መደምደሚያ ላይ በመድረስ ውሉ ፈርሶ ቤቱን ወ/ሮ አልጋነሽ ኃይሉ ኤርትራዊት ለሆነችው 4ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ ኤልሳቤት ተስፋጽዮን እንድታስረክብ በማለት የፌዴሬሽን ም/ቤት የወሰነውን ውሳኔ ድጋሚ ለምክር ቤቱ እንዳይቀርብ ለማድረግ በአካልና በስልክ በመገናኘትና በመደራደር፣ የዐቃቤ ህግ 1ኛ ምስክር ብር 400 ሚሊየን የሚገመት ቤትን እንዲያጡ አድርገዋል፡፡
በዚህም በዋና ወንጀል አድራጊነት በፈፀሙት ስልጣንን ያለአግባብ መገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል መፈጸማቸውን ዐቃቤ ሕግ በክሱ ላይ ዘርዝሯል።
በሁተለኛ ክስ በተመሳሳይ1ኛ፣ 2ኛ፣ 5ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች ከላይ በዝርዝር በተገለጸው የወንጀል ድርጊታቸው በህገ መንግሥት አጣሪ ጉባኤ በአብላጫው ድምጽ ትርጉም አያስፈልገውም በማለት በመወሰኑ በውሳኔው ቅር በመሰኘት የህገ መንግሥት ትርጉም ይሰጥልኝ ሲሉ ሕገ መንግሥት ትርጉም እንዲሰጣቸው ለፌዴሬሽን ም/ቤት የዕግድ እና የይግባኝ አቤቱታ በም/ቤቱ ተቀባይነት አግኝቶ ውሳኔው እንዳይቀየር በማድረግ ከፍተኛ ጥቅም ለማግኘት እና የግል ተበዳዮችን ይዞታ በማሳጣት ከፍተኛ የገንዘብ ጉዳት በማድረሳቸው 1ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በመንግሥት ወይም ህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ በሚፈጸም የሙስና ወንጀል ውስጥ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ ከሆኑት 2ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች ጋር በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት የከባድ የስልጣን ያለአግባብ መገልገል ወንጀል ተከሰዋል፡፡
በሶስተኛ ክስ በ1ኛ እና 7ኛተከሳሾች 1ኛ ተከሳሽ በተጨማሪነት ለራሱም የማይገባውን 200 ሺህ ብር በማግኘቱ 1ኛ ተከሳሽ በመንግሥት ወይም ህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ በሚፈጸም የሙስና ወንጀል ውስጥ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ ከሆነው 7ኛ ተከሳሽ ጋር በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት በከባድ ስልጣንን አላግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል፡፡
ተከሳሾች ዛሬ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በዋለዉ ችሎት 1ኛ ተከሳሽ በ6 ዓመት ከ4 ወር ጽኑ እስራት እና 3 ሺህ ብር፣ 2ኛ ተከሳሽ 2 ዓመት ከ8 ወር እና 5 ሺህ ብር፣ 3ኛ ተከሳሽ በቂ ማስረጃ ስላልተገኘበት በነጻ፣ 4ኛ ተከሳሽ 4 ዓመት ከ6 ወር፣ 5ኛ እና 6ኛ ተከሳሽ 2 ዓመት ከ8 ወር እና 1 ሺህ ብር እንዲሁም 7ኛ ተከሳሽ 7 ዓመት ከ6 ወር እና 10 ሺህ ብር እንዲቀጡ ወስኗል።
FBC
በፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች የቀድሞ ዳይሬክተርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች በተከሰሱበት የማይገባ ጥቅምን በማግኘት የወንጀል ድርጊት በእስራት ተቀጡ።
ግለሰቦቹ በዜግነት ኤርትራዊት የሆነች ግለሰብ ኢትዮጵያዊት ናት በማለት 400 ሚሊየን ብር የሚገመት ቤት እንድታገኝ ለማድረግ በመደራደራቸው ከ2 እስከ 7 ዓመት በሚደረስ ጽኑ እስራት እና በገንዘብ ቅጣት ተቀጥተዋል፡፡
ተከሳሾች 1ኛ አቶ ሙልዬ ወለላው የፌዴሬሽን ም/ቤት የህገ መንግሥት ትርጉምና የሕጎች ሕገ መንግሥታዊነት ክትትል ጉዳዮች ዳይሬክተር የነበረ፣ 2ኛ አቶ ኃ/ሚካኤል ልኬ የህግ አማካሪ እና ጠበቃ፣ 3ኛ አቶ ቃላት ባህታ በግል ስራ የሚተዳደርን ጨምሮ 7 ግለሰቦች ናቸው፡፡
በመጀመሪያ ክስ በ1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ላይ የቀረበ ሲሆን በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1) (ሀ)፣ 33 እና የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 9 (1) (ሀ) እና (2) ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ነው፡፡
1ኛ ተከሳሽ ከ2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ጋር በመመሳጠር የማይገባቸውን ጥቅም ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎችም ለማስገኘት በማሰብ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተከስቶ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የሀገር ደህንነትን እና ህልውናን ለማስጠበቅ ሲባል ከሀገር የተሸኙ ኤርትራዊያን ንብረቶችን በጨረታ እንዲሸጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ከሀገር እንዲወጡ በተደረጉት ኤርትራዊ ቦሌ ክ/ከ ወረዳ 3 ስር የሚገኝ መኖርያ ቤት እና ይዞታ ለጨረታ እንዲቀርብ ተደርጎ 1ኛ የዐቃቤ ህግ ምስክር ወ/ሮ አልጋነሽ ኃይሉ የጨረታው አሸናፊ በመሆን በ1992 ዓ.ም የሽያጭ ውል በመፈፀም ቤቱን ከተረከቡ በኋላ ተከሳሾች በሀሰተኛ ደብዳቤው መነሻነት በዜግነት ኤርትራዊት የሆነችው 4ኛ ተከሳሽ ኢትዮጵያዊ ናት በሚል መደምደሚያ ላይ በመድረስ ውሉ ፈርሶ ቤቱን ወ/ሮ አልጋነሽ ኃይሉ ኤርትራዊት ለሆነችው 4ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ ኤልሳቤት ተስፋጽዮን እንድታስረክብ በማለት የፌዴሬሽን ም/ቤት የወሰነውን ውሳኔ ድጋሚ ለምክር ቤቱ እንዳይቀርብ ለማድረግ በአካልና በስልክ በመገናኘትና በመደራደር፣ የዐቃቤ ህግ 1ኛ ምስክር ብር 400 ሚሊየን የሚገመት ቤትን እንዲያጡ አድርገዋል፡፡
በዚህም በዋና ወንጀል አድራጊነት በፈፀሙት ስልጣንን ያለአግባብ መገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል መፈጸማቸውን ዐቃቤ ሕግ በክሱ ላይ ዘርዝሯል።
በሁተለኛ ክስ በተመሳሳይ1ኛ፣ 2ኛ፣ 5ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች ከላይ በዝርዝር በተገለጸው የወንጀል ድርጊታቸው በህገ መንግሥት አጣሪ ጉባኤ በአብላጫው ድምጽ ትርጉም አያስፈልገውም በማለት በመወሰኑ በውሳኔው ቅር በመሰኘት የህገ መንግሥት ትርጉም ይሰጥልኝ ሲሉ ሕገ መንግሥት ትርጉም እንዲሰጣቸው ለፌዴሬሽን ም/ቤት የዕግድ እና የይግባኝ አቤቱታ በም/ቤቱ ተቀባይነት አግኝቶ ውሳኔው እንዳይቀየር በማድረግ ከፍተኛ ጥቅም ለማግኘት እና የግል ተበዳዮችን ይዞታ በማሳጣት ከፍተኛ የገንዘብ ጉዳት በማድረሳቸው 1ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በመንግሥት ወይም ህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ በሚፈጸም የሙስና ወንጀል ውስጥ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ ከሆኑት 2ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች ጋር በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት የከባድ የስልጣን ያለአግባብ መገልገል ወንጀል ተከሰዋል፡፡
በሶስተኛ ክስ በ1ኛ እና 7ኛተከሳሾች 1ኛ ተከሳሽ በተጨማሪነት ለራሱም የማይገባውን 200 ሺህ ብር በማግኘቱ 1ኛ ተከሳሽ በመንግሥት ወይም ህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ በሚፈጸም የሙስና ወንጀል ውስጥ በልዩ ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ ከሆነው 7ኛ ተከሳሽ ጋር በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በፈጸሙት በከባድ ስልጣንን አላግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል፡፡
ተከሳሾች ዛሬ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በዋለዉ ችሎት 1ኛ ተከሳሽ በ6 ዓመት ከ4 ወር ጽኑ እስራት እና 3 ሺህ ብር፣ 2ኛ ተከሳሽ 2 ዓመት ከ8 ወር እና 5 ሺህ ብር፣ 3ኛ ተከሳሽ በቂ ማስረጃ ስላልተገኘበት በነጻ፣ 4ኛ ተከሳሽ 4 ዓመት ከ6 ወር፣ 5ኛ እና 6ኛ ተከሳሽ 2 ዓመት ከ8 ወር እና 1 ሺህ ብር እንዲሁም 7ኛ ተከሳሽ 7 ዓመት ከ6 ወር እና 10 ሺህ ብር እንዲቀጡ ወስኗል።
FBC
15 days ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
15 days ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
ከጥቂት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያችን የክተት አዋጅ አወጀች፡፡
እንኳንስ እናት ሀገር ጠርታ፤ ለሩዋንዳ የደረሱት፣ ሞቃዲሾን የታደጉት፣ የኮሪያ ጀብደኞች፣ የቡሩንዲ ሰላምተኛ፣ የዳርፉር የፀጥታ ዘቦች የሆኑት የቁርጥ ቀን ልጆቿ ሆ… ብለው ተነሱ፡፡
ለሳልሳዊት ዓድዋ ልጆቿ በፍፁም አንድነትና የመንፈስ ከፍታ በአራቱም ማዕዘን ተመሙ፡፡
ስንቃቸው ፅናት፣ ትጥቃቸው አካፋና ዶማ፣ ርዕያቸው ደግሞ የልጅ ልጆቻቸውን ሀገር መስራት ነበር፡፡
እናማ ወርሀ ሐምሌ በ22ኛው ዕለት 2011 ዓ.ም ኢትዮጵያዊያን ሜዳውን አቋርጠው፣ ጋራውን እየቧጠጡ፣ ሸንተረሩን ይኩሉት፥ ሸለቆውን ሸማ ያለብሱት ያዙ፡፡
በ12 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ድል በድል ሆኑ፡፡
ዜጎች በመሪያቸው ሐሳብ አፍላቂነት እና ጥሪ እልፍ ሆነው አንደ አንድ፤ አንድ ሆነው እንደ ሺህ ታላቁን ታሪክ ሰሩ፡፡
በአንድ ጀምበር ከ350 ሚሊየን በላይ ችግኞችን በመትከል የዓለምን ማህበረሰብ አስደመሙ።
ከአያት ቅድመ አያታቸው የወረሱትን የጦር ሜዳ ጀግንነት፣ ጥበብ እና የድል አድራጊነት መንፈስ ተፈጥሮን በመታደግ ደገሙ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የገዘፈ ሐሳብ እስካሁን 48 ቢሊየን ችግኞችን ተክሎ፤ ዘንድሮ ለ8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ተከላ ተዘጋጅቷል፡፡
ይህ ከሊቅ እስከ ደቂቅ የዓለምን ትኩረት የሳበው መርሐ ግብር በታላላቅ የሀገር እና የተቋማት መሪዎች ተዓምራዊ የተባለለት ነበር፡፡
ከእነዚህ መካከል፡-
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣
"ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የሚከሰተውን ድርቅና የአፈር መሸርሸር ለመቋቋም የያዘችው ስትራቴጂ ፍጹም ውጤታማ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚን ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ማበረታቻ ነው፡፡"
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
"ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በሚያደርገው ትግል ውስጥ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት እያሳየች ያለው ቁርጠኝነት በተግባር የተደገፈ መሪነት (Practical Leadership) ምን ማለት እንደሆነ ያሳያል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዛፎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መትከል ትልቅ የተስፋ መልዕክት ነው።"
የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ እጅግ አስደናቂ እና መላው ዓለም ሊከተለው የሚገባ ትልቅ አርአያ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ቃል ከመግባት ባለፈ በተግባር ማሳየት እንደሚቻል ኢትዮጵያ ለዓለም እያሳየች ነው። ይህ ለወደፊቱ ትውልድ የሚተርፍ ትልቅ ኢንቨስትመንት ነው።"
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ በአህጉራችን አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ለምናደርገው ጥረት ትልቅ ማስተማሪያና ማበረታቻ ነው።
ኢትዮጵያ በተግባር ያሳየችው ቁርጠኝነት እኛም በኬንያ ተመሳሳይ ታላቅ ግብ እንድንሰንቅ አድርጎናል" በማለት ተናግረዋል።
ሌሎች መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከክስተት በላይ ስለመሆኑ በአድናቆት ተናግረዋል፤ ጽፈዋል፡፡
ጉዳዩ ወዲህ ነው ይህን ከእሳቤ መሬት የነካ፡ ብሎም እንደ ዐውድ ዓመት የሚናፈቅ እንደ ባሕል የሚደመቅበትን የአረንጓዴ ልማት ተግባር ዘንድሮ ለመድገም ምን ያህል ተዘጋጅተናል የሚለው ነው?
ጉዞ ወደ የልጅ ልጆቻችን ሀገር ኢትዮጵያ! ዳግም ድል 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል በመዘጋጀት፣ በመትከል እና በመንከባከብ፡፡
ከጥቂት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያችን የክተት አዋጅ አወጀች፡፡
እንኳንስ እናት ሀገር ጠርታ፤ ለሩዋንዳ የደረሱት፣ ሞቃዲሾን የታደጉት፣ የኮሪያ ጀብደኞች፣ የቡሩንዲ ሰላምተኛ፣ የዳርፉር የፀጥታ ዘቦች የሆኑት የቁርጥ ቀን ልጆቿ ሆ… ብለው ተነሱ፡፡
ለሳልሳዊት ዓድዋ ልጆቿ በፍፁም አንድነትና የመንፈስ ከፍታ በአራቱም ማዕዘን ተመሙ፡፡
ስንቃቸው ፅናት፣ ትጥቃቸው አካፋና ዶማ፣ ርዕያቸው ደግሞ የልጅ ልጆቻቸውን ሀገር መስራት ነበር፡፡
እናማ ወርሀ ሐምሌ በ22ኛው ዕለት 2011 ዓ.ም ኢትዮጵያዊያን ሜዳውን አቋርጠው፣ ጋራውን እየቧጠጡ፣ ሸንተረሩን ይኩሉት፥ ሸለቆውን ሸማ ያለብሱት ያዙ፡፡
በ12 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ድል በድል ሆኑ፡፡
ዜጎች በመሪያቸው ሐሳብ አፍላቂነት እና ጥሪ እልፍ ሆነው አንደ አንድ፤ አንድ ሆነው እንደ ሺህ ታላቁን ታሪክ ሰሩ፡፡
በአንድ ጀምበር ከ350 ሚሊየን በላይ ችግኞችን በመትከል የዓለምን ማህበረሰብ አስደመሙ።
ከአያት ቅድመ አያታቸው የወረሱትን የጦር ሜዳ ጀግንነት፣ ጥበብ እና የድል አድራጊነት መንፈስ ተፈጥሮን በመታደግ ደገሙ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የገዘፈ ሐሳብ እስካሁን 48 ቢሊየን ችግኞችን ተክሎ፤ ዘንድሮ ለ8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ተከላ ተዘጋጅቷል፡፡
ይህ ከሊቅ እስከ ደቂቅ የዓለምን ትኩረት የሳበው መርሐ ግብር በታላላቅ የሀገር እና የተቋማት መሪዎች ተዓምራዊ የተባለለት ነበር፡፡
ከእነዚህ መካከል፡-
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣
"ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የሚከሰተውን ድርቅና የአፈር መሸርሸር ለመቋቋም የያዘችው ስትራቴጂ ፍጹም ውጤታማ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚን ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ማበረታቻ ነው፡፡"
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
"ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በሚያደርገው ትግል ውስጥ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት እያሳየች ያለው ቁርጠኝነት በተግባር የተደገፈ መሪነት (Practical Leadership) ምን ማለት እንደሆነ ያሳያል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዛፎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መትከል ትልቅ የተስፋ መልዕክት ነው።"
የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ እጅግ አስደናቂ እና መላው ዓለም ሊከተለው የሚገባ ትልቅ አርአያ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ቃል ከመግባት ባለፈ በተግባር ማሳየት እንደሚቻል ኢትዮጵያ ለዓለም እያሳየች ነው። ይህ ለወደፊቱ ትውልድ የሚተርፍ ትልቅ ኢንቨስትመንት ነው።"
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ በአህጉራችን አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ለምናደርገው ጥረት ትልቅ ማስተማሪያና ማበረታቻ ነው።
ኢትዮጵያ በተግባር ያሳየችው ቁርጠኝነት እኛም በኬንያ ተመሳሳይ ታላቅ ግብ እንድንሰንቅ አድርጎናል" በማለት ተናግረዋል።
ሌሎች መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከክስተት በላይ ስለመሆኑ በአድናቆት ተናግረዋል፤ ጽፈዋል፡፡
ጉዳዩ ወዲህ ነው ይህን ከእሳቤ መሬት የነካ፡ ብሎም እንደ ዐውድ ዓመት የሚናፈቅ እንደ ባሕል የሚደመቅበትን የአረንጓዴ ልማት ተግባር ዘንድሮ ለመድገም ምን ያህል ተዘጋጅተናል የሚለው ነው?
ጉዞ ወደ የልጅ ልጆቻችን ሀገር ኢትዮጵያ! ዳግም ድል 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል በመዘጋጀት፣ በመትከል እና በመንከባከብ፡፡
16 days ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
17 days ago
“የአዶ ትዝታዎች” የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ በፕሮፌሰር ታሪክ ወልደሚካኤል እና በአቶ ሙሉጌታ ወልደሚካኤል መጪው ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ይመረቃል።
መጽሐፉ፤ የአንድ ቤተሰብን ታሪክ ዋቢ በማድረግ ከጉራጌ ማህበረሰብ ምድር ተነስተው ወደ አዲስ አበባ የተደረጉ ታሪካዊና ትውልድ ተሻጋሪ የህይወት ጉዞዎችን በስፋት የሚዳስስ ነው። በተለይም ውድ አያት ኑሮን ለማሸነፍ የከፈሉትን ከፍተኛ ተጋድሎ፣ ያጋጠሟቸውን አስገራሚ ክስተቶች በሳቅና በትዝታ ታጅቦ በሚያስነብብ መልኩ እንደተከተበ ተገልጿል።
ከዚህም በተጨማሪ የክቡር አባታችን የአቶ ወልደሚካኤል አንዳግቤ እና የውድ እናታችን የወ/ሮ አስካለ ኃብተማርያም ከጉራጌ ዞን እስከ አዲስ አበባ የዘለቀውን አስደናቂ የህይወት ጉዞ፤ ህይወትን ለመለወጥና ቤተሰብን ለመገንባት ያደረጉትን ተጋድሎ፣ ያፈሩትን ሀብትና ያጋጠሟቸውን ውጣ ውረዶች በግልጽ የሚያሳይ መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ መጽሐፍ ፈጣሪ የሰጠንን ችሎታና ማስተዋል ለበጎ ነገር ማዋል እንደምንችል የምንማርበት፣ ከየትኛውም ከባድ ውድቀት መነሳት እንደሚቻል የሚያሳይና የትውልድ ቅብብሎሽን የሚያጸና የታሪክ መዝገብ መሆኑን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
የመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ስርዓት ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ከሜክስኮ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ፣ ከሳር ቤት አደባባይ አለፍ ብሎ በስተቀኝ በኩል በሚገኘው የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቲዎሎጂካል ሴሚናሪ (EGST) አዳራሽ በድምቀት እንደሚካሄድ ታውቋል።
በዚህ ታላቅና ታሪካዊ የምረቃ በዓል ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ወዳጅ ዘመዶችና የመጽሐፍ አፍቃሪያን ተገኝተው የደስታው ተካፋይ እንዲሆኑ አዘጋጆቹ በአክብሮት ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
መጽሐፉ፤ የአንድ ቤተሰብን ታሪክ ዋቢ በማድረግ ከጉራጌ ማህበረሰብ ምድር ተነስተው ወደ አዲስ አበባ የተደረጉ ታሪካዊና ትውልድ ተሻጋሪ የህይወት ጉዞዎችን በስፋት የሚዳስስ ነው። በተለይም ውድ አያት ኑሮን ለማሸነፍ የከፈሉትን ከፍተኛ ተጋድሎ፣ ያጋጠሟቸውን አስገራሚ ክስተቶች በሳቅና በትዝታ ታጅቦ በሚያስነብብ መልኩ እንደተከተበ ተገልጿል።
ከዚህም በተጨማሪ የክቡር አባታችን የአቶ ወልደሚካኤል አንዳግቤ እና የውድ እናታችን የወ/ሮ አስካለ ኃብተማርያም ከጉራጌ ዞን እስከ አዲስ አበባ የዘለቀውን አስደናቂ የህይወት ጉዞ፤ ህይወትን ለመለወጥና ቤተሰብን ለመገንባት ያደረጉትን ተጋድሎ፣ ያፈሩትን ሀብትና ያጋጠሟቸውን ውጣ ውረዶች በግልጽ የሚያሳይ መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ መጽሐፍ ፈጣሪ የሰጠንን ችሎታና ማስተዋል ለበጎ ነገር ማዋል እንደምንችል የምንማርበት፣ ከየትኛውም ከባድ ውድቀት መነሳት እንደሚቻል የሚያሳይና የትውልድ ቅብብሎሽን የሚያጸና የታሪክ መዝገብ መሆኑን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
የመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ስርዓት ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ከሜክስኮ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ፣ ከሳር ቤት አደባባይ አለፍ ብሎ በስተቀኝ በኩል በሚገኘው የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቲዎሎጂካል ሴሚናሪ (EGST) አዳራሽ በድምቀት እንደሚካሄድ ታውቋል።
በዚህ ታላቅና ታሪካዊ የምረቃ በዓል ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ወዳጅ ዘመዶችና የመጽሐፍ አፍቃሪያን ተገኝተው የደስታው ተካፋይ እንዲሆኑ አዘጋጆቹ በአክብሮት ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
Sponsored by
Surafel
22 days ago
የቤተ መቅደስ ግንባታን ለማጠናቀቅ
የቀረበ የክብር እና የባህር ጥሪ
#ethiopia | በመሪ እያዩ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን እየተከናወነ የሚገኘውን የሕንጻ ቤተ መቅደስ ግንባታ ዳር ለማድረስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል።
ግንባታውን ለማስቀጠል የታቀደው ይህ የባህር እና የክብር ጥሪ ግንቦት 8 እና 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
በዕለቱ በተዘጋጀው ባህር ላይ በመገኘት ማዕድ እየተቆረሰ ለቤተ ክርስቲያኑ ግንባታ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል።
ምዕመናን በዚህ የበረከት ተካፋይ እንዲሆኑ የቤተ ክርስቲያኑ የሕንጻ አሰሪ ኮሚቴ ጥሪውን ያስተላልፋል።
ለበለጠ መረጃ
ስልክ
+251947980166
+251912 609 000
+251911241074
ድጋፍ ለማድረግ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
1000321686854
በአባይ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
0505
አድራሻ ፡-
በመሪ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ከ 40 በ 60 ኮንዶሚኒየም በታች እና በዞን 2 አያት መኖሪያ ቤቶች
#ethiopianorthodox #churchbuilding #spiritualcall #ethiopianews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
የቀረበ የክብር እና የባህር ጥሪ
#ethiopia | በመሪ እያዩ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን እየተከናወነ የሚገኘውን የሕንጻ ቤተ መቅደስ ግንባታ ዳር ለማድረስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል።
ግንባታውን ለማስቀጠል የታቀደው ይህ የባህር እና የክብር ጥሪ ግንቦት 8 እና 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
በዕለቱ በተዘጋጀው ባህር ላይ በመገኘት ማዕድ እየተቆረሰ ለቤተ ክርስቲያኑ ግንባታ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል።
ምዕመናን በዚህ የበረከት ተካፋይ እንዲሆኑ የቤተ ክርስቲያኑ የሕንጻ አሰሪ ኮሚቴ ጥሪውን ያስተላልፋል።
ለበለጠ መረጃ
ስልክ
+251947980166
+251912 609 000
+251911241074
ድጋፍ ለማድረግ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
1000321686854
በአባይ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
0505
አድራሻ ፡-
በመሪ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ከ 40 በ 60 ኮንዶሚኒየም በታች እና በዞን 2 አያት መኖሪያ ቤቶች
#ethiopianorthodox #churchbuilding #spiritualcall #ethiopianews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
22 days ago
“ ግብፅን ለማሸነፍ ብዙ ዝግጅት አድርገናል ” ዳዊት ካሳው
“ ከፈጣሪ ጋር ጨዋታውን እናሸንፋለን ” ቢኒያም አብረሀ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አምበል ቢኒያም አብረሀ ቡድኑ ካለፈው ውድድር በተሻለ ቁመና ላይ መሆኑን ተናግሯል።
ከሴካፋ ውድድር በኋላ ብዙ ተጨዋቾች ወደ ሊጉ ማደጋቸውን የገለፀው ቢኒያም “ ከዚህም ብዙ ተምረናል “ ብሏል።
ብሔራዊ ቡድኑ በአሁኑ ሰዓት “ በጥሩ ሁኔታ ላይ ነው ጥሩ ዝግጅት አድርጓል “ ሲል ተናግሯል።
ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ግብፅን ማሸነፏ ተነሳሽነት ይፈጥራለቸው እንደሆነ የተጠየቀው ቢኒያም “ የእነሱን ታሪክ እንድግማለን ብለን እናስባለን “ ብሏል።
ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከጎናችን ይቁም ሲል ጥሪ ያቀረበው የቡድኑ አምበል ቢኒያም “ ፀሎት ያድርግልን ከፈጣሪ ጋር እናሸንፋለን "ብሏል።
እንደ ቲክቫህ ስፖርት ዘገባ የቡድኑ አጥቂ ዳዊት ካሳው በበኩሉ “ ዝግጅታችን ጥሩ ነው ፤ ግብፅን ለማሸነፍ ብዙ ዝግጅት አድርገናል ውጤቱን እናያለን “ ሲል ተናግሯል።
“ እንደ ሴካፋ በዚህም ውድድር የተሻለ ነገር እናደርጋለን ብዬ አስባለሁ እናልፋለን ብዬ አስባለሁ “ ዳዊት ካሳው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
“ ከፈጣሪ ጋር ጨዋታውን እናሸንፋለን ” ቢኒያም አብረሀ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አምበል ቢኒያም አብረሀ ቡድኑ ካለፈው ውድድር በተሻለ ቁመና ላይ መሆኑን ተናግሯል።
ከሴካፋ ውድድር በኋላ ብዙ ተጨዋቾች ወደ ሊጉ ማደጋቸውን የገለፀው ቢኒያም “ ከዚህም ብዙ ተምረናል “ ብሏል።
ብሔራዊ ቡድኑ በአሁኑ ሰዓት “ በጥሩ ሁኔታ ላይ ነው ጥሩ ዝግጅት አድርጓል “ ሲል ተናግሯል።
ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ግብፅን ማሸነፏ ተነሳሽነት ይፈጥራለቸው እንደሆነ የተጠየቀው ቢኒያም “ የእነሱን ታሪክ እንድግማለን ብለን እናስባለን “ ብሏል።
ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከጎናችን ይቁም ሲል ጥሪ ያቀረበው የቡድኑ አምበል ቢኒያም “ ፀሎት ያድርግልን ከፈጣሪ ጋር እናሸንፋለን "ብሏል።
እንደ ቲክቫህ ስፖርት ዘገባ የቡድኑ አጥቂ ዳዊት ካሳው በበኩሉ “ ዝግጅታችን ጥሩ ነው ፤ ግብፅን ለማሸነፍ ብዙ ዝግጅት አድርገናል ውጤቱን እናያለን “ ሲል ተናግሯል።
“ እንደ ሴካፋ በዚህም ውድድር የተሻለ ነገር እናደርጋለን ብዬ አስባለሁ እናልፋለን ብዬ አስባለሁ “ ዳዊት ካሳው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
23 days ago
ደንበኛዬን ቀማከኝ በማለት አጎቱን የገደለው ወጣት በ14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ
#fastmereja I የአሸዋ ደንበኞቼን ቀማህኝ በሚል በተፈጠረ አለመግባባት አጎቱን በአካፋ መትቶ የገደለው ወጣት ጌታሁን ረታ፣ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ።
በአዳማ ከተማ ዳቤ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆነውና በ20ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኘው ተከሳሽ ጌታሁን ረታ፣ ከአጎቱ ከአቶ ቱሉ በዳዳ ጋር በአሸዋ ጫኝና አውራጅነት ሥራ ላይ ተሰማርተው ይሠሩ እንደነበር ፖሊስ አስታውቋል። ይሁን እንጂ የተከሳሹ ደንበኞች ወደ አጎቱ በመሄዳቸውና የሥራ መቀዛቀዝ በመፈጠሩ በሁለቱ መካከል ቂም መቋጠሩ ተገልጿል።
መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ በሥራ ቦታ በተፈጠረ የቃላት ልውውጥ፣ ተከሳሹ "ደንበኞቼን ለምን ትወስዳለህ?" በሚል ንዴት ለአሸዋ መጫኛ የሚጠቀምበትን አካፋ በአጎቱ አንገት ላይ በማሳረፍ ከፍተኛ ጉዳት አድርሶባቸዋል። ጉዳት የደረሰባቸው አቶ ቱሉ በአዳማ ሆስፒታል ለ20 ቀናት በሕክምና ቢረዱም፣ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. ሕይወታቸው አልፏል።
የአዳማ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ታምራት ጌታሁን እንደገለጹት፣ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን አጣርቶ ለአቃቤ ሕግ ካስረከበ በኋላ በከባድ ሰው መግደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል። ፍርድ ቤቱ ሚያዝያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋለው ችሎት፣ ድርጊቱ ጭካኔ የተሞላበት መሆኑን በማረጋገጥና የቅጣት ማቅለያዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት ተከሳሹን በ14 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
#fastmereja I የአሸዋ ደንበኞቼን ቀማህኝ በሚል በተፈጠረ አለመግባባት አጎቱን በአካፋ መትቶ የገደለው ወጣት ጌታሁን ረታ፣ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ።
በአዳማ ከተማ ዳቤ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆነውና በ20ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኘው ተከሳሽ ጌታሁን ረታ፣ ከአጎቱ ከአቶ ቱሉ በዳዳ ጋር በአሸዋ ጫኝና አውራጅነት ሥራ ላይ ተሰማርተው ይሠሩ እንደነበር ፖሊስ አስታውቋል። ይሁን እንጂ የተከሳሹ ደንበኞች ወደ አጎቱ በመሄዳቸውና የሥራ መቀዛቀዝ በመፈጠሩ በሁለቱ መካከል ቂም መቋጠሩ ተገልጿል።
መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ በሥራ ቦታ በተፈጠረ የቃላት ልውውጥ፣ ተከሳሹ "ደንበኞቼን ለምን ትወስዳለህ?" በሚል ንዴት ለአሸዋ መጫኛ የሚጠቀምበትን አካፋ በአጎቱ አንገት ላይ በማሳረፍ ከፍተኛ ጉዳት አድርሶባቸዋል። ጉዳት የደረሰባቸው አቶ ቱሉ በአዳማ ሆስፒታል ለ20 ቀናት በሕክምና ቢረዱም፣ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. ሕይወታቸው አልፏል።
የአዳማ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ታምራት ጌታሁን እንደገለጹት፣ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን አጣርቶ ለአቃቤ ሕግ ካስረከበ በኋላ በከባድ ሰው መግደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል። ፍርድ ቤቱ ሚያዝያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋለው ችሎት፣ ድርጊቱ ጭካኔ የተሞላበት መሆኑን በማረጋገጥና የቅጣት ማቅለያዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት ተከሳሹን በ14 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
24 days ago
ሊቀ መልእክት ቅዱስ ሚካኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የዘንድሮው ኤል ክላሲኮ የሁለት ተቃራኒ ዓለማት መገናኛ ሆኖ አልፏል። በአንድ በኩል በአሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ ስር እንደ አንድ ልብ የሚመታው፣ የተደራጀው እና የማይበገረው ባርሴሎና፤ በሌላ በኩል ደግሞ በውስጥ ቀውስ እና በውጤት ማጣት የሚታመሰው የክፉ ጊዜው ሪያል ማድሪድ። ኑካምፕ ላይ በተደረገው በዚህ ታሪካዊ ፍልሚያ፣ ካታላኖቹ ተቀናቃኛቸውን 2-0 በሆነ ውጤት በማንበርከክ የውድድር ዓመቱ ሊጠናቀቅ 3 ጨዋታዎች እየቀሩት የ29ኛው ላሊጋ ሻምፒዮንነታቸውን በይፋ አረጋግጠዋል።
ጨዋታው በጀመረ በ9ኛው ደቂቃ ብቻ ኑካምፕ በደስታ ጩኸት ተናወጠች። ከማንችስተር ዩናይትድ በውሰት የመጣው እንግሊዛዊው አጥቂ ማርከስ ራሽፎርድ፣ ያገኘውን የቅጣት ምት ልክ እንደ ዴክላን ራይስ ስታይል በድንቅ ሁኔታ አስቆጥሮ ባርሴሎናን መሪ አደረገ። የሪያል ማድሪዱ ግብ ጠባቂ ቲቦ ኮርቱዋ ኳሷን በጣቶቹ ጫፍ ቢነካትም ወደ መረብ ከመግባት ሊያግታት አልቻለም።
ባርሴሎናዎች የጀመሩትን ማዕበላዊ ጥቃት አላቆሙም። በ18ኛው ደቂቃ ላይ ፈርሚን ሎፔዝ ያቀበለውን ኳስ ዳኒ ኦልሞ በአስማታዊ የተረከዝ ንክኪ ሲያመቻቸው፣ ፌራን ቶሬስ ያለምንም ስህተት ከመረብ አዋህዶ መሪነቱን ወደ 2-0 ከፍ አደረገው። ገና በ20 ደቂቃ ውስጥ ጨዋታው የተጠናቀቀ ይመስል ነበር!
የባርሴሎና ተጫዋቾች ግቦቹን ካስቆጠሩ በኋላ ያሳዩት ስሜት የቡድኑን አንድነት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነበር። ሁለቱም ግብ አስቆጣሪዎች (ራሽፎርድ እና ፌራን) በቀጥታ የሮጡት ወደ አሰልጣኛቸው ሀንሲ ፍሊክ ነበር። አሰልጣኙ ከቀናት በፊት አባታቸውን በሞት ያጡ ሲሆን፣ ተጫዋቾቹም ሀዘናቸውን ለመጋራት እና አብሮነታቸውን ለማሳየት በሞቀ እቅፍ አጽናንተዋቸዋል።
ለሪያል ማድሪድ ይህ ጨዋታ የከፋ ሳምንት፣ መጥፎ ወር እና አስፈሪ የውድድር ዓመት ማሳያ ነበር። አሰልጣኝ አልቫሮ አርቤሎዋ በከፍተኛ ጫና ውስጥ ሆነው ወደ ሜዳ የገቡ ሲሆን፣ ከጨዋታው ቀናት በፊት በልምምድ ሜዳ ላይ ከፌዴሪኮ ቫልቬርዴ ጋር ተጣልቶ ጉዳት ያደረሰበት ኦሪሊየን ቹዋሜኒ በቋሚነት መግባቱ የክለቡን የውስጥ ቀውስ ያጋለጠ ክስተት ነበር። ቪኒሲየስ ጁኒየር በአምበልነት ቡድኑን ቢመራም፣ ጎንዛሎ ጋርሺያ ያገኘውን ወርቃማ እድል ቢያመክንም ማድሪዶች ባርሴሎናን መፈተን አልቻሉም።
የባርሴሎና አስፈሪ ጉዞ በቁጥሮች ሲገለጽ፡
▪ ባርሴሎና በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሜዳው ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች በሙሉ 18 ድሎችን አስመዝግቧል!
▪በላሊጋው 11 ተከታታይ ጨዋታዎችን በማሸነፍ አስገራሚ ሪከርድ ሰርተዋል።
▪ ሻምፒዮናነታቸውን ሲያረጋግጡ ከሪያል ማድሪድ በ14 ነጥቦች ርቀዋል።
▪ካታላኖቹ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የላሊጋውን ዋንጫ በማንሳት ታሪክ ደግመዋል (በአጠቃላይ 29 ጊዜ - ከሪያል ማድሪድ ክብረወሰን በ7 ዋንጫዎች ብቻ ዝቅ ብለው)።
በዛሬው ጨዋታ ሮበርት ሌዋንዶውስኪ፣ ራፊንሃ እና ፍሬንኪ ዴ ጆንግ ተቀይረው በመግባት የክብረ በዓሉ ተካፋይ ሲሆኑ፣ የኑካምፕ ስታዲየም ደጋፊዎች "ካምፒዮኔስ! ካምፒዮኔስ!" (Championes!) በሚል ዝማሬ ስታዲየሙን አድምቀውታል። የሀንሲ ፍሊኩ ባርሴሎና በእርግጥም የተሟላ እና አስፈሪ ቡድን መሆኑን ለዓለም አሳይቷል!
ጨዋታው በጀመረ በ9ኛው ደቂቃ ብቻ ኑካምፕ በደስታ ጩኸት ተናወጠች። ከማንችስተር ዩናይትድ በውሰት የመጣው እንግሊዛዊው አጥቂ ማርከስ ራሽፎርድ፣ ያገኘውን የቅጣት ምት ልክ እንደ ዴክላን ራይስ ስታይል በድንቅ ሁኔታ አስቆጥሮ ባርሴሎናን መሪ አደረገ። የሪያል ማድሪዱ ግብ ጠባቂ ቲቦ ኮርቱዋ ኳሷን በጣቶቹ ጫፍ ቢነካትም ወደ መረብ ከመግባት ሊያግታት አልቻለም።
ባርሴሎናዎች የጀመሩትን ማዕበላዊ ጥቃት አላቆሙም። በ18ኛው ደቂቃ ላይ ፈርሚን ሎፔዝ ያቀበለውን ኳስ ዳኒ ኦልሞ በአስማታዊ የተረከዝ ንክኪ ሲያመቻቸው፣ ፌራን ቶሬስ ያለምንም ስህተት ከመረብ አዋህዶ መሪነቱን ወደ 2-0 ከፍ አደረገው። ገና በ20 ደቂቃ ውስጥ ጨዋታው የተጠናቀቀ ይመስል ነበር!
የባርሴሎና ተጫዋቾች ግቦቹን ካስቆጠሩ በኋላ ያሳዩት ስሜት የቡድኑን አንድነት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነበር። ሁለቱም ግብ አስቆጣሪዎች (ራሽፎርድ እና ፌራን) በቀጥታ የሮጡት ወደ አሰልጣኛቸው ሀንሲ ፍሊክ ነበር። አሰልጣኙ ከቀናት በፊት አባታቸውን በሞት ያጡ ሲሆን፣ ተጫዋቾቹም ሀዘናቸውን ለመጋራት እና አብሮነታቸውን ለማሳየት በሞቀ እቅፍ አጽናንተዋቸዋል።
ለሪያል ማድሪድ ይህ ጨዋታ የከፋ ሳምንት፣ መጥፎ ወር እና አስፈሪ የውድድር ዓመት ማሳያ ነበር። አሰልጣኝ አልቫሮ አርቤሎዋ በከፍተኛ ጫና ውስጥ ሆነው ወደ ሜዳ የገቡ ሲሆን፣ ከጨዋታው ቀናት በፊት በልምምድ ሜዳ ላይ ከፌዴሪኮ ቫልቬርዴ ጋር ተጣልቶ ጉዳት ያደረሰበት ኦሪሊየን ቹዋሜኒ በቋሚነት መግባቱ የክለቡን የውስጥ ቀውስ ያጋለጠ ክስተት ነበር። ቪኒሲየስ ጁኒየር በአምበልነት ቡድኑን ቢመራም፣ ጎንዛሎ ጋርሺያ ያገኘውን ወርቃማ እድል ቢያመክንም ማድሪዶች ባርሴሎናን መፈተን አልቻሉም።
የባርሴሎና አስፈሪ ጉዞ በቁጥሮች ሲገለጽ፡
▪ ባርሴሎና በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሜዳው ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች በሙሉ 18 ድሎችን አስመዝግቧል!
▪በላሊጋው 11 ተከታታይ ጨዋታዎችን በማሸነፍ አስገራሚ ሪከርድ ሰርተዋል።
▪ ሻምፒዮናነታቸውን ሲያረጋግጡ ከሪያል ማድሪድ በ14 ነጥቦች ርቀዋል።
▪ካታላኖቹ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የላሊጋውን ዋንጫ በማንሳት ታሪክ ደግመዋል (በአጠቃላይ 29 ጊዜ - ከሪያል ማድሪድ ክብረወሰን በ7 ዋንጫዎች ብቻ ዝቅ ብለው)።
በዛሬው ጨዋታ ሮበርት ሌዋንዶውስኪ፣ ራፊንሃ እና ፍሬንኪ ዴ ጆንግ ተቀይረው በመግባት የክብረ በዓሉ ተካፋይ ሲሆኑ፣ የኑካምፕ ስታዲየም ደጋፊዎች "ካምፒዮኔስ! ካምፒዮኔስ!" (Championes!) በሚል ዝማሬ ስታዲየሙን አድምቀውታል። የሀንሲ ፍሊኩ ባርሴሎና በእርግጥም የተሟላ እና አስፈሪ ቡድን መሆኑን ለዓለም አሳይቷል!
26 days ago
የመጽሐፍ ምረቃ የክብር ጥሪ
"በረከትና 'ርግማን በአንድ ብዕር ሲፈተሹ . . .”
በሃይማኖት፣ በባህል፣ በፖለቲካ፣ በስነ-ልቦና፣ በማህበራዊ ሕይወት እና በሳይንስ እይታዎች መካከል ያለውን ጥልቅ ምስጢር የሚመረምር ድንቅ ስራ!
ደራሲ ማቴዎስ ጌና (ዶክተር) በብዙ ጥረት ያዘጋጁትንና በአይነቱ ልዩ የሆነውን "ነገረ ርግማን ወበረከት" የተሰኘ መጽሐፍ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ ተገኝተው የደስታችን ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ተጋብዘዋል።
የምረቃው መርሃ-ግብር፡-
• ቀን፦ ግንቦተት 15 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከጧቱ 2:30 - 6:00
• ቦታ፦ ብሔራዊ ቲያትር (ለገሃር አከባቢ/ብሔራዊ ባንክ አጠገብ)
"ጥበብንና እውቀትን በአንድነት እንቋደስ!"
የእርስዎ መገኘት ለጥበብ ጉዟችን ትልቅ ብርታት ነው!
እናመሰግናለን‼
"በረከትና 'ርግማን በአንድ ብዕር ሲፈተሹ . . .”
በሃይማኖት፣ በባህል፣ በፖለቲካ፣ በስነ-ልቦና፣ በማህበራዊ ሕይወት እና በሳይንስ እይታዎች መካከል ያለውን ጥልቅ ምስጢር የሚመረምር ድንቅ ስራ!
ደራሲ ማቴዎስ ጌና (ዶክተር) በብዙ ጥረት ያዘጋጁትንና በአይነቱ ልዩ የሆነውን "ነገረ ርግማን ወበረከት" የተሰኘ መጽሐፍ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ ተገኝተው የደስታችን ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ተጋብዘዋል።
የምረቃው መርሃ-ግብር፡-
• ቀን፦ ግንቦተት 15 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከጧቱ 2:30 - 6:00
• ቦታ፦ ብሔራዊ ቲያትር (ለገሃር አከባቢ/ብሔራዊ ባንክ አጠገብ)
"ጥበብንና እውቀትን በአንድነት እንቋደስ!"
የእርስዎ መገኘት ለጥበብ ጉዟችን ትልቅ ብርታት ነው!
እናመሰግናለን‼
Sponsored by
Surafel
26 days ago
ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ በመወለዷ ደስ የተሰኛችሁ ስሟን ጥሩት ልደትሽ ልደታችን ነው በሏት
" በእርሷ መወለድ ሁላችን ደስ ተሰኘን
"'የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም እጅግ ድንቅ ነው ነው """"
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
#ሃይማኖት #ኪዳነምሕረት #ልገሳ #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
" በእርሷ መወለድ ሁላችን ደስ ተሰኘን
"'የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም እጅግ ድንቅ ነው ነው """"
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
#ሃይማኖት #ኪዳነምሕረት #ልገሳ #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
30 days ago
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
1 month ago
ትኩረት ለገጠር ቤተክርስቲያን
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት የሚገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የህንፃ ግንባታ አሁን ላይ በከፍተኛ የግብዓትና የገንዘብ እጥረት ምክንያት ፈተና ገጥሞታል።
የአካባቢው ምእመናን ግንባታው እንዳይቆም ድንጋዩን በአህያና በኮርቻ እየተሸከሙ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፦
የድንጋይ እጥረት
የግንባታው መሠረት እየተሠራ ቢሆንም፣ ድንጋዩን ለማውጣትና ለማጓጓዝ የገንዘብ እጥረት ገጥሟል።
የትራንስፖርት ችግር
የመንገድ ብልሽትና የነዳጅ እጥረት ድንጋዩን በመኪና ለማቅረብ አዳጋች አድርጎታል።
የባለሙያ ክፍያ
ለግንባታ ባለሙያዎች የሚከፈል የገንዘብ እጥረት ስራው እንዳይቋረጥ ስጋት ሆኗል።
የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ፦
0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ከጎናቸው መሆንዎን ይግለጹ።
ወገኖቼ ዛሬ በከተማው ዘመናዊ ህንፃዎች መሀል ሆነን ድል ስናከብር፣ በገጠር ያሉ ወገኖቻችን በአህያ ድንጋይ እየጫኑ ቤተ መቅደስ ለመሥራት የሚደክሙትን መዘንጋት የለብንም። የሰጡት ጥቂት ብር ለዚህች ቤተክርስቲያን ትልቅ ተስፋ ነው። በእመቤታችን ስም የቀረበውን ይህን ጥሪ ሰምተን ሁላችንም የበረከቱ ተካፋይ እንድንሆን እማጸናለሁ።
የሰጡት ጥቂት ብር፣ ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው!
#getu #goforebaatamariam #orthodoxethiopia #churchconstruction #charityappeal #ethiopia #helpruralchurch #ትኩረትለገጠርቤተክርስቲያን #የጎፎሬበአታለማርያም #ተዋህዶ #የድጋፍጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት የሚገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የህንፃ ግንባታ አሁን ላይ በከፍተኛ የግብዓትና የገንዘብ እጥረት ምክንያት ፈተና ገጥሞታል።
የአካባቢው ምእመናን ግንባታው እንዳይቆም ድንጋዩን በአህያና በኮርቻ እየተሸከሙ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፦
የድንጋይ እጥረት
የግንባታው መሠረት እየተሠራ ቢሆንም፣ ድንጋዩን ለማውጣትና ለማጓጓዝ የገንዘብ እጥረት ገጥሟል።
የትራንስፖርት ችግር
የመንገድ ብልሽትና የነዳጅ እጥረት ድንጋዩን በመኪና ለማቅረብ አዳጋች አድርጎታል።
የባለሙያ ክፍያ
ለግንባታ ባለሙያዎች የሚከፈል የገንዘብ እጥረት ስራው እንዳይቋረጥ ስጋት ሆኗል።
የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ፦
0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ከጎናቸው መሆንዎን ይግለጹ።
ወገኖቼ ዛሬ በከተማው ዘመናዊ ህንፃዎች መሀል ሆነን ድል ስናከብር፣ በገጠር ያሉ ወገኖቻችን በአህያ ድንጋይ እየጫኑ ቤተ መቅደስ ለመሥራት የሚደክሙትን መዘንጋት የለብንም። የሰጡት ጥቂት ብር ለዚህች ቤተክርስቲያን ትልቅ ተስፋ ነው። በእመቤታችን ስም የቀረበውን ይህን ጥሪ ሰምተን ሁላችንም የበረከቱ ተካፋይ እንድንሆን እማጸናለሁ።
የሰጡት ጥቂት ብር፣ ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው!
#getu #goforebaatamariam #orthodoxethiopia #churchconstruction #charityappeal #ethiopia #helpruralchurch #ትኩረትለገጠርቤተክርስቲያን #የጎፎሬበአታለማርያም #ተዋህዶ #የድጋፍጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
1 month ago
'ንቃተ ህሊና' ዳግም መነጋገሪያ ሆነ
#ethiopia | ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ተነስቶ ቲክቶክ ላይ ከወጣባት ቀን ጀምሮ ብዙሃኑን አነጋግሯል። አዲስአበባ ከከተመ በኋላ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ቲክቶክ ተጠቃሚን ትኩረት አግኝቷል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ድብልቅ ማርሻል አርት ውድድር እንዲካሄድ፣ በፈር ቀዳጅነት ለመወዳደር ራሱን ካጨበት ቀን ጀምሮም በራስ መተማመኑና በጂም የሚታየው ያልተቋረጠ ትግልና የላብ ጠብታ ብዙሃኑን አስገርሞም ያውቃል።
ሁልጊዜም 'ታሸፋለህ?' አልያም 'የምታሸንፍ ይመስልሃል?' ተብሎ ሲጠየቅ በልበ ሙሉነት የማሸንፍ አይመስለኝም ግን እንደማሸንፍ አውቃለሁ ይላል። በልቡ አንዳች ጥርጣሬ እንደሌለው ለማሳየት።
ተጋጣሚው ዮሐንስ ሲለሺ (ጆኒ)፣ ከውድድሩ አስቀድሞ በውድድሩ ምን እንደሚገጥመው ያውቃል ነገርግን ለስፖርቱ ጅማሮ ራሱን ሊሰዋ መጥቷል ያለው ከዚያም ከውድድሩ በኋላ ውጤቱ ምንም ይሁን ታሪክ ሥምህን በመዝገቡ ላይ አስፍሯል ሲል ያሞካሸው ወጣት፣ በሚታየው ፍልሚያ ቢሸነፍም ብዙ የማይታዩ የህይወት ትግሎችን ማሸነፉን ትናንት ማታ ለሚሊዮኖች አሳይቷል።
አባቱን በቀኙ፣ እናቱን ከግራው አስቀምጦ እንዲህ አለ፣ ወዳጆቼ፤ እስከዚህም አብራችሁን ስለሆናችሁ አመሰግናለሁ፤ ውድድሩን በደንብ ተወዳድሬ እንደማንኛውም ሰው ባሸንፍ ደስ ይለኝ ነበር። ይህንን ሲናገር ፍጹም ኩራት ከፊቱ ይታያል።
'አባቴን መሆን አልፈልግም። አባቴ ድሃ ነው። በብዙ ችግር አድጌያለሁ። ትልቁ ህልሜ ለእነሱ መድረስና ልጆቼ እኔ የኖርኩትን እንዳይኖሩ ማድረግ ነው' ሲል ከውድድሩ ቀደም ብሎ በአንድ ፖድካስት የተናገረው ዮሐንስ ምስክር አበበ (ንቃተ) አቶ ምስክር አበበ በስስት እያዩት ነበር የማታውን ንግግር ያደረገው።
በዚሁ ንግግሩ ቀጠለና፣ በመድረክ ላይ ወጥቼ ደረቴን ነፍቼ ስናገር፣ መንገድ ላይ ደረቴን ነፍቼ ስራመድና የምደርስበት አለ ስላችሁ የተነሳሱበትን ስለማውቅና የምደርስበትን አእምሮዬ ስለሚያሳየኝ ነው ሲል ተናግሯል።
በዚህ መካከል የአባቱን የለቅሶ ድምፅ ሰምቶ 'አታልቅስ አባቴ' ሲል የተናገራት ቃል በአሁኑ ሰዓት በማህበራዊ ሚዲያ በእጅጉ ከተወደዱና ብዙሃን ከተጋሯቸው ቃላት አንዷ ሆናለች።
እናቱ እቴነሽ ባዩ ከጎኑ ተቀምጣ ውድድሩ ብዙሃንን አስተዋውቆኛል፤ ሳንቲም ሰብስቤያለሁ ለእናቴም ቤት እገነባለሁ ያለው ንቃተ ህሊና ለእናቴ ስልም ምንም ነገር አደርጋለሁ ብሏል። ይህንን ከመናገሩ በፊት ከጭቃ የተሰራች ደሳሳ የቆርቆሮ ክዳን ቤታቸውን፤ ከውስጥ በሸራ የተለጠፈችን ደሳሳ ጎጆ እያሳየ ነበር።
ይህ ቪዲዮ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ከሰፈረባት ሰዓት ጀምሮ እጅግ በጣም ብዙ ታዋቂ ሰዎች በዚያ ሥር ያላቸውን ክብርና ፍቅር ገልጽውለታል። ለተናገሩትም ቃል ይቅርታ ጠይቀውታል።
በተጨማሪም የህይወት መንገዱ ለብዙ ወጣቶች አበረታች እና አነቃቂ እንደሆነ ጠቅሰው 'አሸንፌያለሁ የምለው ለዚህ ነው' ያለውን ንቃተ ህሊና 'እውነትም አሸንፈሃል' ብለውታል። እሱም ኮሜንት ሳነብ አለቀስኩ ሲል መልሷል።
የዚህ ወጣት ህይወት የጀመረው ቲክቶክ ላይ አይደለም። ሰፈር ከማስቸገር፣ ከመደብደብ፣ ከመንጠቅና ወደ አዲስአበባ ጎዳናዎች ከመሰደድና ከመኖር እንጂ።
በአዲስአበባ በጎዳና የኖረው፣ በልጅነት ጉልበቱ ሳይፀና የቀን ሥራ ሰርቶ፣ ባሬላ ተሸክሞ የህይወት መንገዱን ለማቅናት በቆጠባት ሳንቲም ወደ ወላጆቹ ተመልሶ ጠንክሮም ተምሮ፣ ጎበዝ ተማሪ ሆኖ፣ ጅማ ዩኒቨርስቲ ገብቶ ከዚያም ወጥቶ ህይወትን ተጋፍጦ አሸናፊነቱን ያወጀ ወጣት ነው።
ህይወት ስለማሸነፍ አይደለችም። "ምን ያህል ትቀጠቅጣለህ ሳይሆን ተቀጥቅጠህ ምን ያህል ወደ ፊት መራመድ ትችላለህ' ነው ሲል የሚናገረው ንቃተ ህሊና በህይወትም በተፋላሚውም ተቀጥቅጦ፤ ራሱን ለስፖርቱ፣ ራሱን ለእናት አባቱ ሲል ሰውቶ ሳይቆም፣ የብዙሃኑን ልብ ዳግም አሸንፎ የቀጠለ የዚህ ዘመን ትውልድ ተምሳሌታዊ የአይበገሬነት ተምሳሌት ወጣት ሆኗል።
በበነገራችን ላይ የተለቀቀውን ቪዲዮ ብዙሃን ከ10 ጊዜ በላይ ደጋግመው አያዩት እንደሆነ እየተናገሩ ይገኛሉ። አኛም ለዚህች ፅሁፍ ስንሰናዳ፤ ከዚያም በኋላ ሳይጋነን ከ30 ጊዜ በላይ ተመልክተናል። በዝርዝር እናወራበታለን።
ዘገባው የ'ዶች ኤችዲ ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ተነስቶ ቲክቶክ ላይ ከወጣባት ቀን ጀምሮ ብዙሃኑን አነጋግሯል። አዲስአበባ ከከተመ በኋላ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ቲክቶክ ተጠቃሚን ትኩረት አግኝቷል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ድብልቅ ማርሻል አርት ውድድር እንዲካሄድ፣ በፈር ቀዳጅነት ለመወዳደር ራሱን ካጨበት ቀን ጀምሮም በራስ መተማመኑና በጂም የሚታየው ያልተቋረጠ ትግልና የላብ ጠብታ ብዙሃኑን አስገርሞም ያውቃል።
ሁልጊዜም 'ታሸፋለህ?' አልያም 'የምታሸንፍ ይመስልሃል?' ተብሎ ሲጠየቅ በልበ ሙሉነት የማሸንፍ አይመስለኝም ግን እንደማሸንፍ አውቃለሁ ይላል። በልቡ አንዳች ጥርጣሬ እንደሌለው ለማሳየት።
ተጋጣሚው ዮሐንስ ሲለሺ (ጆኒ)፣ ከውድድሩ አስቀድሞ በውድድሩ ምን እንደሚገጥመው ያውቃል ነገርግን ለስፖርቱ ጅማሮ ራሱን ሊሰዋ መጥቷል ያለው ከዚያም ከውድድሩ በኋላ ውጤቱ ምንም ይሁን ታሪክ ሥምህን በመዝገቡ ላይ አስፍሯል ሲል ያሞካሸው ወጣት፣ በሚታየው ፍልሚያ ቢሸነፍም ብዙ የማይታዩ የህይወት ትግሎችን ማሸነፉን ትናንት ማታ ለሚሊዮኖች አሳይቷል።
አባቱን በቀኙ፣ እናቱን ከግራው አስቀምጦ እንዲህ አለ፣ ወዳጆቼ፤ እስከዚህም አብራችሁን ስለሆናችሁ አመሰግናለሁ፤ ውድድሩን በደንብ ተወዳድሬ እንደማንኛውም ሰው ባሸንፍ ደስ ይለኝ ነበር። ይህንን ሲናገር ፍጹም ኩራት ከፊቱ ይታያል።
'አባቴን መሆን አልፈልግም። አባቴ ድሃ ነው። በብዙ ችግር አድጌያለሁ። ትልቁ ህልሜ ለእነሱ መድረስና ልጆቼ እኔ የኖርኩትን እንዳይኖሩ ማድረግ ነው' ሲል ከውድድሩ ቀደም ብሎ በአንድ ፖድካስት የተናገረው ዮሐንስ ምስክር አበበ (ንቃተ) አቶ ምስክር አበበ በስስት እያዩት ነበር የማታውን ንግግር ያደረገው።
በዚሁ ንግግሩ ቀጠለና፣ በመድረክ ላይ ወጥቼ ደረቴን ነፍቼ ስናገር፣ መንገድ ላይ ደረቴን ነፍቼ ስራመድና የምደርስበት አለ ስላችሁ የተነሳሱበትን ስለማውቅና የምደርስበትን አእምሮዬ ስለሚያሳየኝ ነው ሲል ተናግሯል።
በዚህ መካከል የአባቱን የለቅሶ ድምፅ ሰምቶ 'አታልቅስ አባቴ' ሲል የተናገራት ቃል በአሁኑ ሰዓት በማህበራዊ ሚዲያ በእጅጉ ከተወደዱና ብዙሃን ከተጋሯቸው ቃላት አንዷ ሆናለች።
እናቱ እቴነሽ ባዩ ከጎኑ ተቀምጣ ውድድሩ ብዙሃንን አስተዋውቆኛል፤ ሳንቲም ሰብስቤያለሁ ለእናቴም ቤት እገነባለሁ ያለው ንቃተ ህሊና ለእናቴ ስልም ምንም ነገር አደርጋለሁ ብሏል። ይህንን ከመናገሩ በፊት ከጭቃ የተሰራች ደሳሳ የቆርቆሮ ክዳን ቤታቸውን፤ ከውስጥ በሸራ የተለጠፈችን ደሳሳ ጎጆ እያሳየ ነበር።
ይህ ቪዲዮ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ከሰፈረባት ሰዓት ጀምሮ እጅግ በጣም ብዙ ታዋቂ ሰዎች በዚያ ሥር ያላቸውን ክብርና ፍቅር ገልጽውለታል። ለተናገሩትም ቃል ይቅርታ ጠይቀውታል።
በተጨማሪም የህይወት መንገዱ ለብዙ ወጣቶች አበረታች እና አነቃቂ እንደሆነ ጠቅሰው 'አሸንፌያለሁ የምለው ለዚህ ነው' ያለውን ንቃተ ህሊና 'እውነትም አሸንፈሃል' ብለውታል። እሱም ኮሜንት ሳነብ አለቀስኩ ሲል መልሷል።
የዚህ ወጣት ህይወት የጀመረው ቲክቶክ ላይ አይደለም። ሰፈር ከማስቸገር፣ ከመደብደብ፣ ከመንጠቅና ወደ አዲስአበባ ጎዳናዎች ከመሰደድና ከመኖር እንጂ።
በአዲስአበባ በጎዳና የኖረው፣ በልጅነት ጉልበቱ ሳይፀና የቀን ሥራ ሰርቶ፣ ባሬላ ተሸክሞ የህይወት መንገዱን ለማቅናት በቆጠባት ሳንቲም ወደ ወላጆቹ ተመልሶ ጠንክሮም ተምሮ፣ ጎበዝ ተማሪ ሆኖ፣ ጅማ ዩኒቨርስቲ ገብቶ ከዚያም ወጥቶ ህይወትን ተጋፍጦ አሸናፊነቱን ያወጀ ወጣት ነው።
ህይወት ስለማሸነፍ አይደለችም። "ምን ያህል ትቀጠቅጣለህ ሳይሆን ተቀጥቅጠህ ምን ያህል ወደ ፊት መራመድ ትችላለህ' ነው ሲል የሚናገረው ንቃተ ህሊና በህይወትም በተፋላሚውም ተቀጥቅጦ፤ ራሱን ለስፖርቱ፣ ራሱን ለእናት አባቱ ሲል ሰውቶ ሳይቆም፣ የብዙሃኑን ልብ ዳግም አሸንፎ የቀጠለ የዚህ ዘመን ትውልድ ተምሳሌታዊ የአይበገሬነት ተምሳሌት ወጣት ሆኗል።
በበነገራችን ላይ የተለቀቀውን ቪዲዮ ብዙሃን ከ10 ጊዜ በላይ ደጋግመው አያዩት እንደሆነ እየተናገሩ ይገኛሉ። አኛም ለዚህች ፅሁፍ ስንሰናዳ፤ ከዚያም በኋላ ሳይጋነን ከ30 ጊዜ በላይ ተመልክተናል። በዝርዝር እናወራበታለን።
ዘገባው የ'ዶች ኤችዲ ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
1 month ago
'ንቃተ ህሊና' ዳግም መነጋገሪያ ሆነ፤ በመጨረሻው ቪዲዮ ብዙሃኑን አስለቅሷል፤ ራሱም አልቅሷል
ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ተነስቶ ቲክቶክ ላይ ከወጣባት ቀን ጀምሮ ብዙሃኑን አነጋግሯል። አዲስአበባ ከከተመ በኋላ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ቲክቶክ ተጠቃሚን ትኩረት አግኝቷል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ድብልቅ ማርሻል አርት ውድድር እንዲካሄድ፣ በፈር ቀዳጅነት ለመወዳደር ራሱን ካጨበት ቀን ጀምሮም በራስ መተማመኑና በጂም የሚታየው ያልተቋረጠ ትግልና የላብ ጠብታ ብዙሃኑን አስገርሞም ያውቃል።
ሁልጊዜም 'ታሸፋለህ?' አልያም 'የምታሸንፍ ይመስልሃል?' ተብሎ ሲጠየቅ በልበ ሙሉነት የማሸንፍ አይመስለኝም ግን እንደማሸንፍ አውቃለሁ ይላል። በልቡ አንዳች ጥርጣሬ እንደሌለው ለማሳየት።
ተጋጣሚው ዮሐንስ ሲለሺ (ጆኒ)፣ ከውድድሩ አስቀድሞ በውድድሩ ምን እንደሚገጥመው ያውቃል ነገርግን ለስፖርቱ ጅማሮ ራሱን ሊሰዋ መጥቷል ያለው ከዚያም ከውድድሩ በኋላ ውጤቱ ምንም ይሁን ታሪክ ሥምህን በመዝገቡ ላይ አስፍሯል ሲል ያሞካሸው ወጣት፣ በሚታየው ፍልሚያ ቢሸነፍም ብዙ የማይታዩ የህይወት ትግሎችን ማሸነፉን ትናንት ማታ ለሚሊዮኖች አሳይቷል።
አባቱን በቀኙ፣ እናቱን ከግራው አስቀምጦ እንዲህ አለ፣ ወዳጆቼ፤ እስከዚህም አብራችሁን ስለሆናችሁ አመሰግናለሁ፤ ውድድሩን በደንብ ተወዳድሬ እንደማንኛውም ሰው ባሸንፍ ደስ ይለኝ ነበር። ይህንን ሲናገር ፍጹም ኩራት ከፊቱ ይታያል።
'አባቴን መሆን አልፈልግም። አባቴ ድሃ ነው። በብዙ ችግር አድጌያለሁ። ትልቁ ህልሜ ለእነሱ መድረስና ልጆቼ እኔ የኖርኩትን እንዳይኖሩ ማድረግ ነው' ሲል ከውድድሩ ቀደም ብሎ በአንድ ፖድካስት የተናገረው ዮሐንስ ምስክር አበበ (ንቃተ) አቶ ምስክር አበበ በስስት እያዩት ነበር የማታውን ንግግር ያደረገው።
በዚሁ ንግግሩ ቀጠለና፣ በመድረክ ላይ ወጥቼ ደረቴን ነፍቼ ስናገር፣ መንገድ ላይ ደረቴን ነፍቼ ስራመድና የምደርስበት አለ ስላችሁ የተነሳሱበትን ስለማውቅና የምደርስበትን አእምሮዬ ስለሚያሳየኝ ነው ሲል ተናግሯል።
በዚህ መካከል የአባቱን የለቅሶ ድምፅ ሰምቶ 'አታልቅስ አባቴ' ሲል የተናገራት ቃል በአሁኑ ሰዓት በማህበራዊ ሚዲያ በእጅጉ ከተወደዱና ብዙሃን ከተጋሯቸው ቃላት አንዷ ሆናለች።
እናቱ እቴነሽ ባዩ ከጎኑ ተቀምጣ ውድድሩ ብዙሃንን አስተዋውቆኛል፤ ሳንቲም ሰብስቤያለሁ ለእናቴም ቤት እገነባለሁ ያለው ንቃተ ህሊና ለእናቴ ስልም ምንም ነገር አደርጋለሁ ብሏል። ይህንን ከመናገሩ በፊት ከጭቃ የተሰራች ደሳሳ የቆርቆሮ ክዳን ቤታቸውን፤ ከውስጥ በሸራ የተለጠፈችን ደሳሳ ጎጆ እያሳየ ነበር።
ይህ ቪዲዮ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ከሰፈረባት ሰዓት ጀምሮ እጅግ በጣም ብዙ ታዋቂ ሰዎች በዚያ ሥር ያላቸውን ክብርና ፍቅር ገልጽውለታል። ለተናገሩትም ቃል ይቅርታ ጠይቀውታል።
በተጨማሪም የህይወት መንገዱ ለብዙ ወጣቶች አበረታች እና አነቃቂ እንደሆነ ጠቅሰው 'አሸንፌያለሁ የምለው ለዚህ ነው' ያለውን ንቃተ ህሊና 'እውነትም አሸንፈሃል' ብለውታል። እሱም ኮሜንት ሳነብ አለቀስኩ ሲል መልሷል።
የዚህ ወጣት ህይወት የጀመረው ቲክቶክ ላይ አይደለም። ሰፈር ከማስቸገር፣ ከመደብደብ፣ ከመንጠቅና ወደ አዲስአበባ ጎዳናዎች ከመሰደድና ከመኖር እንጂ።
በአዲስአበባ በጎዳና የኖረው፣ በልጅነት ጉልበቱ ሳይፀና የቀን ሥራ ሰርቶ፣ ባሬላ ተሸክሞ የህይወት መንገዱን ለማቅናት በቆጠባት ሳንቲም ወደ ወላጆቹ ተመልሶ ጠንክሮም ተምሮ፣ ጎበዝ ተማሪ ሆኖ፣ ጅማ ዩኒቨርስቲ ገብቶ ከዚያም ወጥቶ ህይወትን ተጋፍጦ አሸናፊነቱን ያወጀ ወጣት ነው።
ህይወት ስለማሸነፍ አይደለችም። "ምን ያህል ትቀጠቅጣለህ ሳይሆን ተቀጥቅጠህ ምን ያህል ወደ ፊት መራመድ ትችላለህ' ነው ሲል የሚናገረው ንቃተ ህሊና በህይወትም በተፋላሚውም ተቀጥቅጦ፤ ራሱን ለስፖርቱ፣ ራሱን ለእናት አባቱ ሲል ሰውቶ ሳይቆም፣ የብዙሃኑን ልብ ዳግም አሸንፎ የቀጠለ የዚህ ዘመን ትውልድ ተምሳሌታዊ የአይበገሬነት ተምሳሌት ወጣት ሆኗል።
Via: ዶች ኤችዲ
ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ተነስቶ ቲክቶክ ላይ ከወጣባት ቀን ጀምሮ ብዙሃኑን አነጋግሯል። አዲስአበባ ከከተመ በኋላ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ቲክቶክ ተጠቃሚን ትኩረት አግኝቷል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ድብልቅ ማርሻል አርት ውድድር እንዲካሄድ፣ በፈር ቀዳጅነት ለመወዳደር ራሱን ካጨበት ቀን ጀምሮም በራስ መተማመኑና በጂም የሚታየው ያልተቋረጠ ትግልና የላብ ጠብታ ብዙሃኑን አስገርሞም ያውቃል።
ሁልጊዜም 'ታሸፋለህ?' አልያም 'የምታሸንፍ ይመስልሃል?' ተብሎ ሲጠየቅ በልበ ሙሉነት የማሸንፍ አይመስለኝም ግን እንደማሸንፍ አውቃለሁ ይላል። በልቡ አንዳች ጥርጣሬ እንደሌለው ለማሳየት።
ተጋጣሚው ዮሐንስ ሲለሺ (ጆኒ)፣ ከውድድሩ አስቀድሞ በውድድሩ ምን እንደሚገጥመው ያውቃል ነገርግን ለስፖርቱ ጅማሮ ራሱን ሊሰዋ መጥቷል ያለው ከዚያም ከውድድሩ በኋላ ውጤቱ ምንም ይሁን ታሪክ ሥምህን በመዝገቡ ላይ አስፍሯል ሲል ያሞካሸው ወጣት፣ በሚታየው ፍልሚያ ቢሸነፍም ብዙ የማይታዩ የህይወት ትግሎችን ማሸነፉን ትናንት ማታ ለሚሊዮኖች አሳይቷል።
አባቱን በቀኙ፣ እናቱን ከግራው አስቀምጦ እንዲህ አለ፣ ወዳጆቼ፤ እስከዚህም አብራችሁን ስለሆናችሁ አመሰግናለሁ፤ ውድድሩን በደንብ ተወዳድሬ እንደማንኛውም ሰው ባሸንፍ ደስ ይለኝ ነበር። ይህንን ሲናገር ፍጹም ኩራት ከፊቱ ይታያል።
'አባቴን መሆን አልፈልግም። አባቴ ድሃ ነው። በብዙ ችግር አድጌያለሁ። ትልቁ ህልሜ ለእነሱ መድረስና ልጆቼ እኔ የኖርኩትን እንዳይኖሩ ማድረግ ነው' ሲል ከውድድሩ ቀደም ብሎ በአንድ ፖድካስት የተናገረው ዮሐንስ ምስክር አበበ (ንቃተ) አቶ ምስክር አበበ በስስት እያዩት ነበር የማታውን ንግግር ያደረገው።
በዚሁ ንግግሩ ቀጠለና፣ በመድረክ ላይ ወጥቼ ደረቴን ነፍቼ ስናገር፣ መንገድ ላይ ደረቴን ነፍቼ ስራመድና የምደርስበት አለ ስላችሁ የተነሳሱበትን ስለማውቅና የምደርስበትን አእምሮዬ ስለሚያሳየኝ ነው ሲል ተናግሯል።
በዚህ መካከል የአባቱን የለቅሶ ድምፅ ሰምቶ 'አታልቅስ አባቴ' ሲል የተናገራት ቃል በአሁኑ ሰዓት በማህበራዊ ሚዲያ በእጅጉ ከተወደዱና ብዙሃን ከተጋሯቸው ቃላት አንዷ ሆናለች።
እናቱ እቴነሽ ባዩ ከጎኑ ተቀምጣ ውድድሩ ብዙሃንን አስተዋውቆኛል፤ ሳንቲም ሰብስቤያለሁ ለእናቴም ቤት እገነባለሁ ያለው ንቃተ ህሊና ለእናቴ ስልም ምንም ነገር አደርጋለሁ ብሏል። ይህንን ከመናገሩ በፊት ከጭቃ የተሰራች ደሳሳ የቆርቆሮ ክዳን ቤታቸውን፤ ከውስጥ በሸራ የተለጠፈችን ደሳሳ ጎጆ እያሳየ ነበር።
ይህ ቪዲዮ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ከሰፈረባት ሰዓት ጀምሮ እጅግ በጣም ብዙ ታዋቂ ሰዎች በዚያ ሥር ያላቸውን ክብርና ፍቅር ገልጽውለታል። ለተናገሩትም ቃል ይቅርታ ጠይቀውታል።
በተጨማሪም የህይወት መንገዱ ለብዙ ወጣቶች አበረታች እና አነቃቂ እንደሆነ ጠቅሰው 'አሸንፌያለሁ የምለው ለዚህ ነው' ያለውን ንቃተ ህሊና 'እውነትም አሸንፈሃል' ብለውታል። እሱም ኮሜንት ሳነብ አለቀስኩ ሲል መልሷል።
የዚህ ወጣት ህይወት የጀመረው ቲክቶክ ላይ አይደለም። ሰፈር ከማስቸገር፣ ከመደብደብ፣ ከመንጠቅና ወደ አዲስአበባ ጎዳናዎች ከመሰደድና ከመኖር እንጂ።
በአዲስአበባ በጎዳና የኖረው፣ በልጅነት ጉልበቱ ሳይፀና የቀን ሥራ ሰርቶ፣ ባሬላ ተሸክሞ የህይወት መንገዱን ለማቅናት በቆጠባት ሳንቲም ወደ ወላጆቹ ተመልሶ ጠንክሮም ተምሮ፣ ጎበዝ ተማሪ ሆኖ፣ ጅማ ዩኒቨርስቲ ገብቶ ከዚያም ወጥቶ ህይወትን ተጋፍጦ አሸናፊነቱን ያወጀ ወጣት ነው።
ህይወት ስለማሸነፍ አይደለችም። "ምን ያህል ትቀጠቅጣለህ ሳይሆን ተቀጥቅጠህ ምን ያህል ወደ ፊት መራመድ ትችላለህ' ነው ሲል የሚናገረው ንቃተ ህሊና በህይወትም በተፋላሚውም ተቀጥቅጦ፤ ራሱን ለስፖርቱ፣ ራሱን ለእናት አባቱ ሲል ሰውቶ ሳይቆም፣ የብዙሃኑን ልብ ዳግም አሸንፎ የቀጠለ የዚህ ዘመን ትውልድ ተምሳሌታዊ የአይበገሬነት ተምሳሌት ወጣት ሆኗል።
Via: ዶች ኤችዲ
1 month ago
በቦንጋ ከተማ ለወጣት ስፖርተኛ ንቃተ ህሊና የመሬትና የገንዘብ ስጦታ ተበረከተ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ድብልቅ ማርሻል አርት ወይም MMA ውድድር በማስተዋወቅ ስሙን ላስጠራው ወጣት ስፖርተኛ ንቃተ ህሊና ዮሐንስ ምስክር በቦንጋ ከተማ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል::
ስፖርተኛው ወደ ከተማዋ ሲገባ የካፋ ዞንና የቦንጋ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በመገኘት ደማቅ አቀባበል አድርገውለታል::
በእለቱ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ስፖርተኛው ዞኑንና ሀገሩን በስፖርቱ ዘርፍ በማስጠራቱ ምስጋና አቅርበው የዞኑ አስተዳደር ለንቃተ ህሊና 300 ሺህ ብር እንዲሁም ለአዘጋጁና ለአሰልጣኙ እያንዳንዳቸው 100 ሺህ ብር በድምሩ የ500 ሺህ ብር ስጦታ ማበርከታቸውን ገልጸዋል::
በተመሳሳይ የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዶክተር ተክለዓብ ቡሎ ስፖርተኛው በሀገራችን አዲስ የውድድር ምዕራፍ በመክፈቱ ያላቸውን አድናቆት ገልጸው ከተማ አስተዳደሩ 500 ካሬ ሜትር የከተማ መሬት ለስፖርተኛው ንቃተ ህሊና በስጦታ መስጠቱን አብስረዋል::
ከንቲባው አክለውም የከተማው ህዝብ ሁልጊዜም ከስፖርተኛው ጎን እንደሚቆም አረጋግጠዋል::
አሰልጣኝ ማስተር ጌታቸው መለሰ በበኩላቸው ለስፖርተኛው ያላቸውን አድናቆት ገልጸው በቀጣይ ንቃተ ህሊናን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስና ሌሎች የአካባቢውን ወጣቶች በዘርፉ ለማሰልጠን ቃል ገብተዋል::
ስፖርተኛ ንቃተ ህሊናም ለተደረገለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍ ምስጋናውን አቅርቦ ይህ ስኬት ገና ጅምር መሆኑንና በቀጣይ በበለጠ ስራ ሀገሩንና ህዝቡን እንደሚያኮራ ተናግሯል::
በመጨረሻም በወጣት ሰዓሊ አብርሃም ተስፋዬ የተዘጋጀ ውብ የስነ ጥበብ ስራ ለስፖርተኛውና ለአሰልጣኙ በስጦታ ተበርክቶላቸዋል::
ፎቶ÷ በሠለሞን ተስፋዬ
የካፋ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት
#bonga #kaffa #mma #ethiopiansport #nikat_hilina #martialarts #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ድብልቅ ማርሻል አርት ወይም MMA ውድድር በማስተዋወቅ ስሙን ላስጠራው ወጣት ስፖርተኛ ንቃተ ህሊና ዮሐንስ ምስክር በቦንጋ ከተማ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል::
ስፖርተኛው ወደ ከተማዋ ሲገባ የካፋ ዞንና የቦንጋ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በመገኘት ደማቅ አቀባበል አድርገውለታል::
በእለቱ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ስፖርተኛው ዞኑንና ሀገሩን በስፖርቱ ዘርፍ በማስጠራቱ ምስጋና አቅርበው የዞኑ አስተዳደር ለንቃተ ህሊና 300 ሺህ ብር እንዲሁም ለአዘጋጁና ለአሰልጣኙ እያንዳንዳቸው 100 ሺህ ብር በድምሩ የ500 ሺህ ብር ስጦታ ማበርከታቸውን ገልጸዋል::
በተመሳሳይ የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዶክተር ተክለዓብ ቡሎ ስፖርተኛው በሀገራችን አዲስ የውድድር ምዕራፍ በመክፈቱ ያላቸውን አድናቆት ገልጸው ከተማ አስተዳደሩ 500 ካሬ ሜትር የከተማ መሬት ለስፖርተኛው ንቃተ ህሊና በስጦታ መስጠቱን አብስረዋል::
ከንቲባው አክለውም የከተማው ህዝብ ሁልጊዜም ከስፖርተኛው ጎን እንደሚቆም አረጋግጠዋል::
አሰልጣኝ ማስተር ጌታቸው መለሰ በበኩላቸው ለስፖርተኛው ያላቸውን አድናቆት ገልጸው በቀጣይ ንቃተ ህሊናን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስና ሌሎች የአካባቢውን ወጣቶች በዘርፉ ለማሰልጠን ቃል ገብተዋል::
ስፖርተኛ ንቃተ ህሊናም ለተደረገለት የሞራልና የገንዘብ ድጋፍ ምስጋናውን አቅርቦ ይህ ስኬት ገና ጅምር መሆኑንና በቀጣይ በበለጠ ስራ ሀገሩንና ህዝቡን እንደሚያኮራ ተናግሯል::
በመጨረሻም በወጣት ሰዓሊ አብርሃም ተስፋዬ የተዘጋጀ ውብ የስነ ጥበብ ስራ ለስፖርተኛውና ለአሰልጣኙ በስጦታ ተበርክቶላቸዋል::
ፎቶ÷ በሠለሞን ተስፋዬ
የካፋ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት
#bonga #kaffa #mma #ethiopiansport #nikat_hilina #martialarts #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
የህልሞን ቤት ለማግኘት 1ቀን ብቻ ቀሮት!!
የመረጡት የመኖሪያና የንግድ ዕድል በታላቅ ቅናሽ! 🏗✨
የህልምዎን ቤት ባለቤት እንዲሆኑ አልቲማ ሪል እስቴት (Ultima Real Estate) ልዩ ዕድል ይዞላችሁ ቀርቧል። ዘመናዊ መኖሪያዎችን እና የንግድ ሱቆችን በታላቅ ቅናሽ እና ምቹ አከፋፈል አዘጋጅተናል።
💰 5% ቅድመ ክፍያ ብቻ!
📉 በሙሉ ለሚከፍሉ 20% ቅናሽ!
🏠 ባለ 2 መኝታ እና ባለ 3 መኝታ መኖሪያ ቤቶች (ከ 530,000 ብር ጀምሮ)
🏪 ለንግድ የሚሆኑ ሱቆች (ከ 163,000 ብር ጀምሮ)
📅 ሚያዝያ - 21 ድረስ በሚቆየው የኤክስፖ መርሃ-ግብራችን ላይ ተገኝተው የዚህ ልዩ ቅናሽ ተካፋይ ይሁኑ።
📍 አድራሻ፦ መስቀል ፍላወር፣ ቱሊፕ ሆቴል አጠገብ።
ለበለጠ መረጃ በነዚህ ስልኮች ይደውሉልን፦
📞 0996 000 000
📞 0995 222 222
አልቲማ ሪል እስቴት - ህልምዎን እውን የሚያደርግ!
የመረጡት የመኖሪያና የንግድ ዕድል በታላቅ ቅናሽ! 🏗✨
የህልምዎን ቤት ባለቤት እንዲሆኑ አልቲማ ሪል እስቴት (Ultima Real Estate) ልዩ ዕድል ይዞላችሁ ቀርቧል። ዘመናዊ መኖሪያዎችን እና የንግድ ሱቆችን በታላቅ ቅናሽ እና ምቹ አከፋፈል አዘጋጅተናል።
💰 5% ቅድመ ክፍያ ብቻ!
📉 በሙሉ ለሚከፍሉ 20% ቅናሽ!
🏠 ባለ 2 መኝታ እና ባለ 3 መኝታ መኖሪያ ቤቶች (ከ 530,000 ብር ጀምሮ)
🏪 ለንግድ የሚሆኑ ሱቆች (ከ 163,000 ብር ጀምሮ)
📅 ሚያዝያ - 21 ድረስ በሚቆየው የኤክስፖ መርሃ-ግብራችን ላይ ተገኝተው የዚህ ልዩ ቅናሽ ተካፋይ ይሁኑ።
📍 አድራሻ፦ መስቀል ፍላወር፣ ቱሊፕ ሆቴል አጠገብ።
ለበለጠ መረጃ በነዚህ ስልኮች ይደውሉልን፦
📞 0996 000 000
📞 0995 222 222
አልቲማ ሪል እስቴት - ህልምዎን እውን የሚያደርግ!
1 month ago
የሠራዊት ጌታ የልዑል እግዚአብሔር አገልጋይ ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል 🙏
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የስሙ ትርጓሜም “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ሲሆን የ7 ሊቃነ መላዕክት አለቃቸው ነው ቅዱ ሚካኤል። ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ ከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ከማታ ይለምናሉ። በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለት በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በአይሁድ ስራ አዝኖ በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በእግዚአብሔር ትዕግስት ተገርሞ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሰቀሉት እያለ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን አሸንፎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባበት ዕለት ነው። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል።
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል፡፡ በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ገዳማውያን የሚያደርጉት ጸሎትና የሚያቀርቡት መስዋዕት በእርሱ ምልጃ ያርጋልና ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
1 month ago
( ከደንቢ ዶሎ እስከ ~ ሚዛን - ተፈሪ )
የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ~ ነጋሶ ጊዳዳ ( ዶ.ር )
ምዕራፍ 1 ( አንድ )
#ethiopia | ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ሶለን ደምቢ ዶሎ ሚሲዮናውያን ትምህርት ቤት ( Missionary - School ) ገብተው እየተማሩ ሳለ አንድ ቀን ምሽት ላይ ወላጅ አባታቸው ቄስ ጊዳዳ ሶለን አንዲት አሥደንጋጭ ዜና ይዘው አመጡ።
በወርኃ ሚያዚያ - ( 1955 ዓ.ም ) “ባካችሁ ወደ ቤንች መጥታችሁ እርዱን” የምትል (ቀጭን) ደብዳቤ ደረሰው ሲኖዶሱ የነጋሶ ጊዳዳ ወላጅ አባት ቄስ ጊዳዳ ሶለን ላይ መንፈሳዊ አደራውን ይጥልባቸዋል።
ቄስ ጋዳዳ ፦ እሳቸውም ይኸን ታላቅ ሐዋርያዊ ተልዕኮን ተቀብለው መጥተው ፤በደምቢ ዶሎ ዳሩ የተደላደለ ኑሮ የጀመረውን ቤተሰባቸውን ሰብስበው ወደ ( ቤንች ማጂ ) እንደሚያቀኑ ተናገሩ።
ፀሐፊው ፦ ይኸን ያገኘውት “የጨለማ ሌላኛው ገፅታ” ከተሰኘው የነጋሶ ወላጅ አባት ግለ- ታሪክ ፅሑፍ ነው።
ነጋሶ ፦ ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ቤንች- ሚዛን ተፈሪ ምድር ሲሄዱ ገና የ 11 ( አሥራ አንድ ) ዓመት ብላቴና ልጅ ነበሩ።
የሄድነው እናቴ፣ አባቴ፣ ታላቅ እህቴ ራሄል፣ የአክስቴ ልጅ ተስፋዬ ተፈራና ታናሽ ወንድሜ ኤልሳኢ እና እኔ ነጋሶ ነን።
ታላቅ እህታቸው ( ራሄል ጊዳዳ ) ትዳር እስክታገባ ድረስ የቤታቸው የውስጥ ዋና ረዳት ዳሩ ነበረች። ቢሆንም ነጋሶ እንደ ታላቅ ይታዩ ነበር። ውጭ የሚላላኩም ነጋሶ ነበሩ።
ይሄ ደግሞ ነጋሶ በአመዛኙም እዛው ( ጋቸብ ) ከሚገኘው ከቤንች ሕዝብ ጋር እንዲገናኙ ትልቅ እድልን ፈጠረላቸው።
ነጋሶ ፦ እዛ አከባቢ የሚናገሩት ቋንቋ “ቤንችኛ” ይባላል። በእርግጥ ከቤንች ቋንቋ በተጨማሪም እዛ ካፋ ( ካፊቾ )፣ ሸካ ( ሻኪቾ )... እነዚኸ ሁሉ በጊዜው ወደ እኛ ሚሲዮኖን ( Mission ) ጣቢያው ይመጡ ነበር።
ያረፉበት መንደር “ጋቸብ” እንደ ሆነ ነጋሶ ይናገራሉ። ጋቸብ በአከባቢው እየፏለለ እና እያጓራ የሚያልፍ የወንዝ ሥያሜ እንደ ሆነ ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ይናገራሉ።
ነጋሶ ፦ ጋቸብ መንደሮች ላይ አልፎ አልፎ ቢሆን ከርቀት ታዲያ ገላጣ ሥፍራ ይታያሉ።
ነጋሶ ፦ ታዲያ በመንደሩ ስናልፍ ጊዜ በመንገድ ይጫወቱ የነበሩ ልጆች ጠጋ ብለን “ወላጆቻችሁ የት ናችሁ” ብለን ጠየቅናቸው። “የሉም ፦ ጫካ ውስጥ ተሸሽገዋል” አሉን። በእግር አለፍን ግን ብዙም ሳንርቅ የጩኸት ድምፅ ሰማን።
ነጋሶ ፦ ጫካ የተደበቁት አባውራዎች እየተሯሯጡ ወጥተው
“ማነው ያለፈው” ይሏቸዋል ? ሕፃናት ልጆቹን።
ሕፃናቱ “አስ ኤሰርጉዌ ቄሱ ባብ ግዚዎ” ትርጓሜው (ሰው አይደለም ቄሱ አባት ነው ) ሲሉ ሕፃናቱም ይመልሳሉ።
እንግዲህ ሰው የሚሏቸው የአሥተዳደር ሰራቸኞችን እና ባለባቶችን ነው። ፍርኃታቸው እስከዚህ ድረስ ነበር።
ነጋሶ ፦ በነሱም መፍረድ አይቻልም። ( ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ) የባርያ ንግድን እስኪያቆሙት ድረስ እንደ ከብት እየታሰሩ ተሽጠዋል። በዚ ምክንያት ቤንች ያልሆኑትን ሰዎች ይፈሩ ነበር። ይላሉ የዛኔው ነጋሶ ጊዳዳ።
ነጋሶ ፦ እናም ሚዛን-ተፈሪ እንደ ሄድኩኝ ከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል በላይ የላቸውም። በቃ 3'ኛ (ሶስተኛ) መማርያ ክፍል ገባው። ከዚያ 2 ( ሁለት ) ዓመት አቃጠልኩኝ።
ነጋሶ ፦ ያን ጊዜ ሚሲዮኖቹ Missionaries 1 ( አንድ ) ፍልሥፍና ነበራቸው እስከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ድረስ ካስተማርናቸው ይበቃቸዋል። መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ይችላሉ ይሉ ነበር።
ነጋሶ ፦ ሚሲዮኖች ( Missionaries ) እኛ እንድንማር አይፈልጉም ነበር። ሥለዚህ እኔ ተመልሼ ፤ ወደ ኦሮሚያ ደምቢ ዶሎ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ልማር ዘንድ ገባው።
ነጋሶ ፦ ሚዛን- ተፈሪ የምትኖር የሚሲዬን ጣቢያው ኃላፊ ባለቤት ሚስስ ሃስፐልስ ( Miss Haspels ) ለእኔ በግል ሁሌ ከትምህርት በኃላ በልዩነት (ኦክስፍርድ- እንግሊዘኛ) ( Oxford English ) የሚባል መፅሐፍ ታስተምረኝ ነበር።
ነጋሶ ፦ በዚህ አይነት ሁኔታ መደበኛ የክፍል ትምህርቴን ሳልከታተል 2 ( ሁለት ዓመት ) ካቃጠልኩኝ በኃላ።
ነጋሶ ፦ አንድ ቀን ኳስ ሜዳ ላይ “ከበደ ጨብራሻ” ከሚባል ሰው ጋር ሜዳ ላይ በመጣላቴ ምክንያት አባቴ ቄስ ጊዳዳ ልጆቹን ይኸው ”ሥነ-ምግባር” አያሥተምርም ብለው ክፉኛ የቤተ- ክርስቲያን ሽማግሌዎች ዘንድ ከሰሷቸው።
ነጋሶ ፦ አባቴም ተናደው ከሚዛን- ተፈሪ ወደ ደምቢ ዶሎ መለሱኝ።
“ዳንዲ ፣ የነጋሶ መንገድ” ላይ ( ካነበብኩት ) የተቀነጨበ !
ጌታመሳይ ሙሉጌታ
የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ~ ነጋሶ ጊዳዳ ( ዶ.ር )
ምዕራፍ 1 ( አንድ )
#ethiopia | ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ሶለን ደምቢ ዶሎ ሚሲዮናውያን ትምህርት ቤት ( Missionary - School ) ገብተው እየተማሩ ሳለ አንድ ቀን ምሽት ላይ ወላጅ አባታቸው ቄስ ጊዳዳ ሶለን አንዲት አሥደንጋጭ ዜና ይዘው አመጡ።
በወርኃ ሚያዚያ - ( 1955 ዓ.ም ) “ባካችሁ ወደ ቤንች መጥታችሁ እርዱን” የምትል (ቀጭን) ደብዳቤ ደረሰው ሲኖዶሱ የነጋሶ ጊዳዳ ወላጅ አባት ቄስ ጊዳዳ ሶለን ላይ መንፈሳዊ አደራውን ይጥልባቸዋል።
ቄስ ጋዳዳ ፦ እሳቸውም ይኸን ታላቅ ሐዋርያዊ ተልዕኮን ተቀብለው መጥተው ፤በደምቢ ዶሎ ዳሩ የተደላደለ ኑሮ የጀመረውን ቤተሰባቸውን ሰብስበው ወደ ( ቤንች ማጂ ) እንደሚያቀኑ ተናገሩ።
ፀሐፊው ፦ ይኸን ያገኘውት “የጨለማ ሌላኛው ገፅታ” ከተሰኘው የነጋሶ ወላጅ አባት ግለ- ታሪክ ፅሑፍ ነው።
ነጋሶ ፦ ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ቤንች- ሚዛን ተፈሪ ምድር ሲሄዱ ገና የ 11 ( አሥራ አንድ ) ዓመት ብላቴና ልጅ ነበሩ።
የሄድነው እናቴ፣ አባቴ፣ ታላቅ እህቴ ራሄል፣ የአክስቴ ልጅ ተስፋዬ ተፈራና ታናሽ ወንድሜ ኤልሳኢ እና እኔ ነጋሶ ነን።
ታላቅ እህታቸው ( ራሄል ጊዳዳ ) ትዳር እስክታገባ ድረስ የቤታቸው የውስጥ ዋና ረዳት ዳሩ ነበረች። ቢሆንም ነጋሶ እንደ ታላቅ ይታዩ ነበር። ውጭ የሚላላኩም ነጋሶ ነበሩ።
ይሄ ደግሞ ነጋሶ በአመዛኙም እዛው ( ጋቸብ ) ከሚገኘው ከቤንች ሕዝብ ጋር እንዲገናኙ ትልቅ እድልን ፈጠረላቸው።
ነጋሶ ፦ እዛ አከባቢ የሚናገሩት ቋንቋ “ቤንችኛ” ይባላል። በእርግጥ ከቤንች ቋንቋ በተጨማሪም እዛ ካፋ ( ካፊቾ )፣ ሸካ ( ሻኪቾ )... እነዚኸ ሁሉ በጊዜው ወደ እኛ ሚሲዮኖን ( Mission ) ጣቢያው ይመጡ ነበር።
ያረፉበት መንደር “ጋቸብ” እንደ ሆነ ነጋሶ ይናገራሉ። ጋቸብ በአከባቢው እየፏለለ እና እያጓራ የሚያልፍ የወንዝ ሥያሜ እንደ ሆነ ብላቴናው ነጋሶ ጊዳዳ ይናገራሉ።
ነጋሶ ፦ ጋቸብ መንደሮች ላይ አልፎ አልፎ ቢሆን ከርቀት ታዲያ ገላጣ ሥፍራ ይታያሉ።
ነጋሶ ፦ ታዲያ በመንደሩ ስናልፍ ጊዜ በመንገድ ይጫወቱ የነበሩ ልጆች ጠጋ ብለን “ወላጆቻችሁ የት ናችሁ” ብለን ጠየቅናቸው። “የሉም ፦ ጫካ ውስጥ ተሸሽገዋል” አሉን። በእግር አለፍን ግን ብዙም ሳንርቅ የጩኸት ድምፅ ሰማን።
ነጋሶ ፦ ጫካ የተደበቁት አባውራዎች እየተሯሯጡ ወጥተው
“ማነው ያለፈው” ይሏቸዋል ? ሕፃናት ልጆቹን።
ሕፃናቱ “አስ ኤሰርጉዌ ቄሱ ባብ ግዚዎ” ትርጓሜው (ሰው አይደለም ቄሱ አባት ነው ) ሲሉ ሕፃናቱም ይመልሳሉ።
እንግዲህ ሰው የሚሏቸው የአሥተዳደር ሰራቸኞችን እና ባለባቶችን ነው። ፍርኃታቸው እስከዚህ ድረስ ነበር።
ነጋሶ ፦ በነሱም መፍረድ አይቻልም። ( ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ) የባርያ ንግድን እስኪያቆሙት ድረስ እንደ ከብት እየታሰሩ ተሽጠዋል። በዚ ምክንያት ቤንች ያልሆኑትን ሰዎች ይፈሩ ነበር። ይላሉ የዛኔው ነጋሶ ጊዳዳ።
ነጋሶ ፦ እናም ሚዛን-ተፈሪ እንደ ሄድኩኝ ከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል በላይ የላቸውም። በቃ 3'ኛ (ሶስተኛ) መማርያ ክፍል ገባው። ከዚያ 2 ( ሁለት ) ዓመት አቃጠልኩኝ።
ነጋሶ ፦ ያን ጊዜ ሚሲዮኖቹ Missionaries 1 ( አንድ ) ፍልሥፍና ነበራቸው እስከ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ድረስ ካስተማርናቸው ይበቃቸዋል። መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ ይችላሉ ይሉ ነበር።
ነጋሶ ፦ ሚሲዮኖች ( Missionaries ) እኛ እንድንማር አይፈልጉም ነበር። ሥለዚህ እኔ ተመልሼ ፤ ወደ ኦሮሚያ ደምቢ ዶሎ 3'ኛ ( ሶስተኛ ) ክፍል ልማር ዘንድ ገባው።
ነጋሶ ፦ ሚዛን- ተፈሪ የምትኖር የሚሲዬን ጣቢያው ኃላፊ ባለቤት ሚስስ ሃስፐልስ ( Miss Haspels ) ለእኔ በግል ሁሌ ከትምህርት በኃላ በልዩነት (ኦክስፍርድ- እንግሊዘኛ) ( Oxford English ) የሚባል መፅሐፍ ታስተምረኝ ነበር።
ነጋሶ ፦ በዚህ አይነት ሁኔታ መደበኛ የክፍል ትምህርቴን ሳልከታተል 2 ( ሁለት ዓመት ) ካቃጠልኩኝ በኃላ።
ነጋሶ ፦ አንድ ቀን ኳስ ሜዳ ላይ “ከበደ ጨብራሻ” ከሚባል ሰው ጋር ሜዳ ላይ በመጣላቴ ምክንያት አባቴ ቄስ ጊዳዳ ልጆቹን ይኸው ”ሥነ-ምግባር” አያሥተምርም ብለው ክፉኛ የቤተ- ክርስቲያን ሽማግሌዎች ዘንድ ከሰሷቸው።
ነጋሶ ፦ አባቴም ተናደው ከሚዛን- ተፈሪ ወደ ደምቢ ዶሎ መለሱኝ።
“ዳንዲ ፣ የነጋሶ መንገድ” ላይ ( ካነበብኩት ) የተቀነጨበ !
ጌታመሳይ ሙሉጌታ
1 month ago
የ Zadok Perth International Ministry, Ethiopia ትምህርቶችና ስብከቶች! ✨
#ethiopia | በአውስትራሊያ "በወንጌል ለአለም ቤተክርስትያን" አገልጋይ በሆነው ተመስገን ነጋሽ የሚዘጋጁ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችና ስብከቶች በተለያዩ አማራጮች ወደ እናንተ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ፕሮግራሞቹን የሚከታተሉባቸው መንገዶች፦
በGMM TV, Ethio- Sat
ዘወትር ቅዳሜ፦ ከቀኑ 10:30 - 11:00 ሰዓት
በድጋሚ ረቡዕ፦ ጠዋት 2:00 - 2:30 ሰዓት
በማህበራዊ ሚዲያ፦
YouTube: በየሳምንቱ ቅዳሜ አዳዲስ ቪዲዮዎች ይለቀቃሉ Zadok Perth YouTube
Facebook: Zadok Perth Facebook
TikTok: Zadok Perth TikTok
እነዚህን መንፈሳዊ ይዘቶች በመከታተል፣ ሰብስክራይብ በማድረግና ለሌሎች በማጋራት (Share) የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ እጋብዛችኋለሁ። ለበለጠ መረጃ በኢሜል አድራሻቸው zadokperthgmail.com ማግኘት ትችላላችሁ።
ቃሉን በመስማት ህይወታችንን እናድስ! 🙏📖
👉YouTube https://youtube.com/zadok...
👉Facebook https://www.facebook.com/s...
👉TikTok https://www.tiktok.com/@za...
#zadokperth #temesgennegash #gmmtv #spiritualgrowth #gospelfortheworld #australiaministry #ethiopiangospel #zadokperthinternational #የወንጌልለአለም #ስብከት #መንፈሳዊትምህርት
#ethiopia | በአውስትራሊያ "በወንጌል ለአለም ቤተክርስትያን" አገልጋይ በሆነው ተመስገን ነጋሽ የሚዘጋጁ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችና ስብከቶች በተለያዩ አማራጮች ወደ እናንተ እየቀረቡ ይገኛሉ።
ፕሮግራሞቹን የሚከታተሉባቸው መንገዶች፦
በGMM TV, Ethio- Sat
ዘወትር ቅዳሜ፦ ከቀኑ 10:30 - 11:00 ሰዓት
በድጋሚ ረቡዕ፦ ጠዋት 2:00 - 2:30 ሰዓት
በማህበራዊ ሚዲያ፦
YouTube: በየሳምንቱ ቅዳሜ አዳዲስ ቪዲዮዎች ይለቀቃሉ Zadok Perth YouTube
Facebook: Zadok Perth Facebook
TikTok: Zadok Perth TikTok
እነዚህን መንፈሳዊ ይዘቶች በመከታተል፣ ሰብስክራይብ በማድረግና ለሌሎች በማጋራት (Share) የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ እጋብዛችኋለሁ። ለበለጠ መረጃ በኢሜል አድራሻቸው zadokperthgmail.com ማግኘት ትችላላችሁ።
ቃሉን በመስማት ህይወታችንን እናድስ! 🙏📖
👉YouTube https://youtube.com/zadok...
👉Facebook https://www.facebook.com/s...
👉TikTok https://www.tiktok.com/@za...
#zadokperth #temesgennegash #gmmtv #spiritualgrowth #gospelfortheworld #australiaministry #ethiopiangospel #zadokperthinternational #የወንጌልለአለም #ስብከት #መንፈሳዊትምህርት
1 month ago
ለቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ለቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
1 month ago
የእመቤታችንን ቤት በጋራ እንሥራ!
አጣዳፊ የድጋፍ ጥሪ፦ በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት፣ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አሁን ባለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ ምክንያት የሁላችንንም እገዛ ትሻለች።
ቤተክርስቲያኗ በ1991 ዓ.ም. የተሠራች መቃኞ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዝናብ፣ በነፋስ፣ በምስጥና በእድሜ ብዛት ምክንያት ለመውደቅ ተቃርባለች። የምዕመናን ልጆች በዛፍ ሥር ሆነው መዝሙር እየተማሩ፣ ወንጌል ሳይሰሙና የዕጣን ጢስ እንደናፈቃቸው በሃይማኖታቸው ጸንተው ይገኛሉ።
እባካችሁ!
ይህችን የገጠር ቤተክርስቲያን እንባ እናብስ፤ የተጀመረው የሕንፃ ቤተመቅደስ ግንባታ ለፍጻሜ እንዲበቃ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች
የአካውንት ስም፦የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ
በሚከተሉት ስልኮች ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ድጋፍዎን ይግለጹ፦
0933055802
0911414852
ማሳሰቢያ፦ ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ ከበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ !! የሰጡት ጥቂት ብር ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው።
#በአታለማርያም #ጎፎሬ #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ሕንፃግንባታ #ትኩረት #ቤተክርስቲያን
አጣዳፊ የድጋፍ ጥሪ፦ በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት፣ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አሁን ባለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ ምክንያት የሁላችንንም እገዛ ትሻለች።
ቤተክርስቲያኗ በ1991 ዓ.ም. የተሠራች መቃኞ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዝናብ፣ በነፋስ፣ በምስጥና በእድሜ ብዛት ምክንያት ለመውደቅ ተቃርባለች። የምዕመናን ልጆች በዛፍ ሥር ሆነው መዝሙር እየተማሩ፣ ወንጌል ሳይሰሙና የዕጣን ጢስ እንደናፈቃቸው በሃይማኖታቸው ጸንተው ይገኛሉ።
እባካችሁ!
ይህችን የገጠር ቤተክርስቲያን እንባ እናብስ፤ የተጀመረው የሕንፃ ቤተመቅደስ ግንባታ ለፍጻሜ እንዲበቃ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች
የአካውንት ስም፦የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ
በሚከተሉት ስልኮች ደውለው "አለንላችሁ" በማለት ድጋፍዎን ይግለጹ፦
0933055802
0911414852
ማሳሰቢያ፦ ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ ከበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ !! የሰጡት ጥቂት ብር ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው።
#በአታለማርያም #ጎፎሬ #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ሕንፃግንባታ #ትኩረት #ቤተክርስቲያን
2 months ago
ብርሃናተ ዓለም ልንሆን እንጂ...
📌ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት÷ የትንሣኤን በዓል ስናከብር ለችግር የተዳረጉ ወገኖችን በማገዝ ቀኑ ለሁላችንም ፍፁም ብርሃን ሆኖ ይውል ዘንድ ክርስቲያናዊ ግዴታችንን መወጣት አለብን ብለዋል፡፡
ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሣኤው ትንሣኤያችንን ሲያበስረን የትንሣኤ ሰዎች ሆነን በመንፈስና በሞራል በማደግ ብርሃናተ ዓለም ልንሆን እንጂ እንደገና የጨለማው ኃይል መሳሪያዎች ልንሆን አይደለም ብለዋል፡፡
የሞቱና የትንሣኤውን ምስጢር በንጹህ ህሊናችን ካስተዋልነው ውስጣችን እሱን ለመቀበል የሚያዳግተው ነገር አይኖርም ሲሉም አስረድተዋል፡፡
ሁላችንም በፈጣሪ መልካም መንገድ ልንጓዝ ይገባል ሲሉም አባታዊ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
የእምነቱ ተከታዮች በዓሉን ሲያከብሩ ካለው በማካፈል የተራቡትን በማብላት፣ የተጠሙትን በማጠጣት፣ የታረዙትን በማልበስና የዕለቱ ደስታ ተካፋይ እንዲሆኑ በማድረግ ሊሆን እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
📌ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት÷ የትንሣኤን በዓል ስናከብር ለችግር የተዳረጉ ወገኖችን በማገዝ ቀኑ ለሁላችንም ፍፁም ብርሃን ሆኖ ይውል ዘንድ ክርስቲያናዊ ግዴታችንን መወጣት አለብን ብለዋል፡፡
ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሣኤው ትንሣኤያችንን ሲያበስረን የትንሣኤ ሰዎች ሆነን በመንፈስና በሞራል በማደግ ብርሃናተ ዓለም ልንሆን እንጂ እንደገና የጨለማው ኃይል መሳሪያዎች ልንሆን አይደለም ብለዋል፡፡
የሞቱና የትንሣኤውን ምስጢር በንጹህ ህሊናችን ካስተዋልነው ውስጣችን እሱን ለመቀበል የሚያዳግተው ነገር አይኖርም ሲሉም አስረድተዋል፡፡
ሁላችንም በፈጣሪ መልካም መንገድ ልንጓዝ ይገባል ሲሉም አባታዊ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
የእምነቱ ተከታዮች በዓሉን ሲያከብሩ ካለው በማካፈል የተራቡትን በማብላት፣ የተጠሙትን በማጠጣት፣ የታረዙትን በማልበስና የዕለቱ ደስታ ተካፋይ እንዲሆኑ በማድረግ ሊሆን እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel