17 days ago
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ከክፉ ነገር ሁሉ ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
23 days ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
1 month ago
ኑ በረከት ውሰዱ
በኪዳነ ምሕረት እንባየ ታበሰ ለማለት ያብቃችሁ አሜን በሉ ይሁንላችሁ ኪዳነ ምሕረት ሠው ትስጣችሁ ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ በመከራ ቀን በኪደነ ምሕረት ታሪኬ ተቀየረ ብላችሁ ለመመስከር ያብቃችሁ
አሜን
⛪️ በሐዲያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኝ የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የድረሱልኝ ጥሪ ታሰማለች
⛪️ በሀገር ውስጥም በውጭም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን የአቅማችሁን ድጋፍ በማድረግ ቤተክርስቲያናችንን አዲስ የጀመረውን ቤተክርስቲያን ያጠናቅቅ ዘንድ ድጋፋችን አይለየው
⛪️ የቤተክርስቲያኑ የባንክ አካውንት
1000644937128
አንድ ሰው 200ብር ብቻ
⛪️ ለበለጠ መረጃ በ 0954441078 ይደውሉ
ደረሰኙን ለሪፖርት አንዲመች በዚህ ስልክ በውስጥ ይላኩልን
በኪዳነ ምሕረት እንባየ ታበሰ ለማለት ያብቃችሁ አሜን በሉ ይሁንላችሁ ኪዳነ ምሕረት ሠው ትስጣችሁ ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ በመከራ ቀን በኪደነ ምሕረት ታሪኬ ተቀየረ ብላችሁ ለመመስከር ያብቃችሁ
አሜን
⛪️ በሐዲያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኝ የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የድረሱልኝ ጥሪ ታሰማለች
⛪️ በሀገር ውስጥም በውጭም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን የአቅማችሁን ድጋፍ በማድረግ ቤተክርስቲያናችንን አዲስ የጀመረውን ቤተክርስቲያን ያጠናቅቅ ዘንድ ድጋፋችን አይለየው
⛪️ የቤተክርስቲያኑ የባንክ አካውንት
1000644937128
አንድ ሰው 200ብር ብቻ
⛪️ ለበለጠ መረጃ በ 0954441078 ይደውሉ
ደረሰኙን ለሪፖርት አንዲመች በዚህ ስልክ በውስጥ ይላኩልን
1 month ago
የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተፈረደበት፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር በመተባበር ባደረጉት ኦፕሬሽን ከ3.8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኤሌክትሪክ ኬብሎች፣ አልሙኒየሞችና መዳቦች በመስረቅ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ አከማችተው የተገኙ ግለሰቦች ባሳለፍነው መጋቢት ወር መጨረሻ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት 2ኛ ወንጀል ችሎት ምስክሮችን በማዳመጥ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመ ግለሰብን በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
በተያያዘም በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ኬብሮን መድኃኒት ቤት አካባቢ በግንባታ ላይ ከሚገኝ ህንፃ ላይ የወደቀ ህንፃ መወጣጫ ዊንች በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብልና በትራንስፎርመር ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል፡፡
ከህንፃው 12ኛ ፎቅ ላይ የወደቀው ህንፃ መወጣጫ ዊንች በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ ኬብል ላይ በማረፉ ከኬብሉ ጋር የተያያዘው ትራንስፎርመር የተሸከመ ኮንክሪት ፖል ከነትራንስፎርመሩ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡
ተቋሙ ጉዳት የደረሰበትን የኤሌክትሪክ ኬብልና ትራንስፎርመር በመተካት ወደ አገልግሎት ለመመለስ ከ1 ሚሊየን 9 መቶ ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጓል፡፡
ተቋሙ ለደረሰበት ጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፀም የምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ክፍል ለየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መመሪያ ክስ መስርቷል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ 2ኛ ፍ/ብሔር ችሎት በቀረበለት የፍ/ብሔር የክስ መዝገቡን ሲመለከት ቆይቶ ማስረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ውሳኔ ሰቷል። በዚህም ጉዳት ያደረሰው ድርጅት ለተቋሙ 1 ሚሊየን 959 ሺህ 783 ብር የጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፅም ተወስኖበታል፡፡
በአሁኑ ሰዓት ተከሳሽ 250 ሺህ ብር ክፍያ የፈፀመ ሲሆን ቀሪውን ክፍያ ለመፈፀም በቀጠሮ ላይ ይገኛል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን በመስረቅ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተፈረደበት፡፡
የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር በመተባበር ባደረጉት ኦፕሬሽን ከ3.8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኤሌክትሪክ ኬብሎች፣ አልሙኒየሞችና መዳቦች በመስረቅ ኮተቤ ኪዳነ ምህረት አካባቢ አከማችተው የተገኙ ግለሰቦች ባሳለፍነው መጋቢት ወር መጨረሻ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት 2ኛ ወንጀል ችሎት ምስክሮችን በማዳመጥ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀመ ግለሰብን በ6 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
በተያያዘም በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ኬብሮን መድኃኒት ቤት አካባቢ በግንባታ ላይ ከሚገኝ ህንፃ ላይ የወደቀ ህንፃ መወጣጫ ዊንች በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ኬብልና በትራንስፎርመር ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል፡፡
ከህንፃው 12ኛ ፎቅ ላይ የወደቀው ህንፃ መወጣጫ ዊንች በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ ኬብል ላይ በማረፉ ከኬብሉ ጋር የተያያዘው ትራንስፎርመር የተሸከመ ኮንክሪት ፖል ከነትራንስፎርመሩ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡
ተቋሙ ጉዳት የደረሰበትን የኤሌክትሪክ ኬብልና ትራንስፎርመር በመተካት ወደ አገልግሎት ለመመለስ ከ1 ሚሊየን 9 መቶ ሺህ ብር በላይ ወጪ አድርጓል፡፡
ተቋሙ ለደረሰበት ጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፀም የምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ክፍል ለየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መመሪያ ክስ መስርቷል፡፡
በፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ 2ኛ ፍ/ብሔር ችሎት በቀረበለት የፍ/ብሔር የክስ መዝገቡን ሲመለከት ቆይቶ ማስረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ውሳኔ ሰቷል። በዚህም ጉዳት ያደረሰው ድርጅት ለተቋሙ 1 ሚሊየን 959 ሺህ 783 ብር የጉዳት ካሳ ክፍያ እንዲፈፅም ተወስኖበታል፡፡
በአሁኑ ሰዓት ተከሳሽ 250 ሺህ ብር ክፍያ የፈፀመ ሲሆን ቀሪውን ክፍያ ለመፈፀም በቀጠሮ ላይ ይገኛል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Sponsored by
Surafel
1 month ago
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ከክፉ ነገር ሁሉ ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
የመጀመሪያውና ታላቁ በደል ጥንተ አብሶ ሲሆን ቅዱስ ቄርሎስ “ጥንተ ኃጢአት” ቅዱስ ሳዊሮስና ቅዱስ ኤፍሬም “የቀደመው መርገም” ብለውታል። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ከአዳም ጀምሮ እስከ ሙሴ የበደሉትንም ያልበደሉትንም ሞት ገዛቸው” እንዳለ ይህ የውርስ ኃጢአት ከአዳም ጀምሮ ከወላጅ ወደ ልጅ እየተላለፈ አዳምና ሔዋን ብቻ ሳይሆኑ ከእነርሱ የተወለዱ ልጆችና የልጅ ልጆቻቸው ሁሉ በደለኞች ሆኑ፡፡ የሰው ባሕርየ ጐሰቈለ፣ ኃጢአት ብዙዎችን አጠመደች፡፡ ስለዚህም ተላልፈው ለሞትና ለሲኦል ተሰጡ። ከዚህ ንጽህት ሆና የተገኘች ቅድስት ድንግል ማርያም ብቻ ናት፡፡ በኃጢትም ምክንያት በሰው ላይ ጸንቶ የነበረውን መርገም ሊያጠፋ ከሦስቱ አካላት አንዱ ወልድ ሰው ሆኖ በሚጸነስበት ልክና ሥርዓት ከንጽሕት ድንግል ማርያም ተወለደ። ለመወለዱ ዘርዕ ምክንያት አልሆነውም፤ በንጽሕና በቅድስና ጸንታ ከኖረች ከድንግል ያለአባት ተፀነሰ፤ ሕማም ድካም ሳያገኛት በሴቶች የሚደርሰውም ሳይደርስባት ተወለደ እንጂ።
ፍጹም ጌታ ፍጽምት በሆነች በእመቤታችን ማኅፀን አደረ፣ ቡሩክ አምላክ “ከሴቶች ይልቅ አንቺ ቡርክት ነሽ” ተብላ በመልአኩና በኤልሳቤጥ አንደበት ከተመሰገነች ከድንግል ተወለደ፤ ቡርክት ማኅፀን የቡሩክ አምላክ ማደሪያ ሆነች፡ ቅድስት ማኅፀን ቅዱስ ጌታን በሥጋ አስገኘች፤ ከመርገም በፊት ከነበረች ቡርክት ምድር አዳም ያለእናት ያለአባት ተፈጠረ፤ ዳግማይ አዳም ክርስቶስም ኃጢአተ አዳም ከሌለባት ቡርክት ማርያም ተወለደ፤ ከድንግል የተወለደ ጌታ ነውር ነቀፋ የሌለበት ንጹህ እንደሆነ፣ የወለደችው ድንግልም ነውር ነቀፋ የሌለባት ንጽህት ናት፤ እርሱ ለዘለዓለም ቅዱስ እንደሆነ እርሷም በጊዜ ሁሉ ቅድስት ናት፡፡ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ በሃይማኖተ አበው 35÷12 “መጀመሪያ የሌለው እርሱ አደፍ ጉድፍ የሌለባት ንጽህት ከሆነች ከእመቤታችን ከድንግል ማርያም የነሣውን መገኛ ያለውን የሥጋ ባሕርይ ተዋሀደ” ይለናል፡፡
ሌላው ታላቅ አባት ቅዱስ ዲዮናስዮስ በዚሁ መጽሐፍ 101÷14 “አምላክን የወለደች አደፍ ጉድፍ የሌለባት ንጽህት በሆነች በድንግልማርያም ማኅፀን አደረ” መሆኗን ይነግረናል፡፡ ከድንግል የተወለደ ክርስቶስ ኢየሱስ በሰው የተፈረደውን መከራ ተቀብሎ ሰውን ለማዳን ሰው ቢሆንም ቅሉ ዕድፈት ርኲሰት ያላገኘው ንጹህ ቅዱስ እንደሆነ አምላክን የወለደች ቅድስት ድንግል ማርያምም እድፈት ርኲሰት የሌለባት ንጽህት ቅድስት መሆኗን እንረዳለን። በባሕርየ መለኮቱ ጽድቅ እንጂ ኃጢአት፣ ሕያውነት እንጂ መዋቲነት የማይስማማው አምላክ እናት ትሆነው ዘንድ ከሴቶች መካከል መርጦ፣ ትህትናን እንደ ዝናር አስታጥቆ፣ ንጽህናን እንደ አክሊል አቀዳጅቶ፣ ካዘጋጃት ከቅድስት እናቱ ነፍስና ሥጋን ነሣ፡፡
የነሣውንም ሥጋ በተዋህዶ ከባሕርየ መለኮቱ ጋር አንድ አደረገው። ሥጋን ተዋህዶ ስለተወለደ ግን በባሕርየ ሰብእ ፀንቶ የነበረ መርገመ ሥጋ አላገኘውም፤ ድንግልም ኃጢአተ አበው የሚቆራኘው ተራ ሰውን የወለደች አይደለችም፡፡ የዚህ ዓለም ርኲሰት እንዳያገኛት ከእናቷ ማኅፀን ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ የጠበቃት ንጽህት እንደመሆኗ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ሳለው ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ተብሎ የሚመሰገን የቅድስናው መጠን የንጽህናው ልክ የማይሰፈር የማይለካ ፍጹም ጌታን ወለደች እንጂ። ይህን ንጽሕናዋን ቅድስናዋን ያመኑ ገዳማውያን አባቶችም በየዕለቱ ሰዓሊ ለነ ቅድስት ይሏታል፤ ልቡናቸው በጎ ነገርን ስለሷ ይናገራል፡፡ ገዳማቸውን በመደገፍ በዓታቸውን በማጽናት የረድኤታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የመጀመሪያውና ታላቁ በደል ጥንተ አብሶ ሲሆን ቅዱስ ቄርሎስ “ጥንተ ኃጢአት” ቅዱስ ሳዊሮስና ቅዱስ ኤፍሬም “የቀደመው መርገም” ብለውታል። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ከአዳም ጀምሮ እስከ ሙሴ የበደሉትንም ያልበደሉትንም ሞት ገዛቸው” እንዳለ ይህ የውርስ ኃጢአት ከአዳም ጀምሮ ከወላጅ ወደ ልጅ እየተላለፈ አዳምና ሔዋን ብቻ ሳይሆኑ ከእነርሱ የተወለዱ ልጆችና የልጅ ልጆቻቸው ሁሉ በደለኞች ሆኑ፡፡ የሰው ባሕርየ ጐሰቈለ፣ ኃጢአት ብዙዎችን አጠመደች፡፡ ስለዚህም ተላልፈው ለሞትና ለሲኦል ተሰጡ። ከዚህ ንጽህት ሆና የተገኘች ቅድስት ድንግል ማርያም ብቻ ናት፡፡ በኃጢትም ምክንያት በሰው ላይ ጸንቶ የነበረውን መርገም ሊያጠፋ ከሦስቱ አካላት አንዱ ወልድ ሰው ሆኖ በሚጸነስበት ልክና ሥርዓት ከንጽሕት ድንግል ማርያም ተወለደ። ለመወለዱ ዘርዕ ምክንያት አልሆነውም፤ በንጽሕና በቅድስና ጸንታ ከኖረች ከድንግል ያለአባት ተፀነሰ፤ ሕማም ድካም ሳያገኛት በሴቶች የሚደርሰውም ሳይደርስባት ተወለደ እንጂ።
ፍጹም ጌታ ፍጽምት በሆነች በእመቤታችን ማኅፀን አደረ፣ ቡሩክ አምላክ “ከሴቶች ይልቅ አንቺ ቡርክት ነሽ” ተብላ በመልአኩና በኤልሳቤጥ አንደበት ከተመሰገነች ከድንግል ተወለደ፤ ቡርክት ማኅፀን የቡሩክ አምላክ ማደሪያ ሆነች፡ ቅድስት ማኅፀን ቅዱስ ጌታን በሥጋ አስገኘች፤ ከመርገም በፊት ከነበረች ቡርክት ምድር አዳም ያለእናት ያለአባት ተፈጠረ፤ ዳግማይ አዳም ክርስቶስም ኃጢአተ አዳም ከሌለባት ቡርክት ማርያም ተወለደ፤ ከድንግል የተወለደ ጌታ ነውር ነቀፋ የሌለበት ንጹህ እንደሆነ፣ የወለደችው ድንግልም ነውር ነቀፋ የሌለባት ንጽህት ናት፤ እርሱ ለዘለዓለም ቅዱስ እንደሆነ እርሷም በጊዜ ሁሉ ቅድስት ናት፡፡ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ በሃይማኖተ አበው 35÷12 “መጀመሪያ የሌለው እርሱ አደፍ ጉድፍ የሌለባት ንጽህት ከሆነች ከእመቤታችን ከድንግል ማርያም የነሣውን መገኛ ያለውን የሥጋ ባሕርይ ተዋሀደ” ይለናል፡፡
ሌላው ታላቅ አባት ቅዱስ ዲዮናስዮስ በዚሁ መጽሐፍ 101÷14 “አምላክን የወለደች አደፍ ጉድፍ የሌለባት ንጽህት በሆነች በድንግልማርያም ማኅፀን አደረ” መሆኗን ይነግረናል፡፡ ከድንግል የተወለደ ክርስቶስ ኢየሱስ በሰው የተፈረደውን መከራ ተቀብሎ ሰውን ለማዳን ሰው ቢሆንም ቅሉ ዕድፈት ርኲሰት ያላገኘው ንጹህ ቅዱስ እንደሆነ አምላክን የወለደች ቅድስት ድንግል ማርያምም እድፈት ርኲሰት የሌለባት ንጽህት ቅድስት መሆኗን እንረዳለን። በባሕርየ መለኮቱ ጽድቅ እንጂ ኃጢአት፣ ሕያውነት እንጂ መዋቲነት የማይስማማው አምላክ እናት ትሆነው ዘንድ ከሴቶች መካከል መርጦ፣ ትህትናን እንደ ዝናር አስታጥቆ፣ ንጽህናን እንደ አክሊል አቀዳጅቶ፣ ካዘጋጃት ከቅድስት እናቱ ነፍስና ሥጋን ነሣ፡፡
የነሣውንም ሥጋ በተዋህዶ ከባሕርየ መለኮቱ ጋር አንድ አደረገው። ሥጋን ተዋህዶ ስለተወለደ ግን በባሕርየ ሰብእ ፀንቶ የነበረ መርገመ ሥጋ አላገኘውም፤ ድንግልም ኃጢአተ አበው የሚቆራኘው ተራ ሰውን የወለደች አይደለችም፡፡ የዚህ ዓለም ርኲሰት እንዳያገኛት ከእናቷ ማኅፀን ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ የጠበቃት ንጽህት እንደመሆኗ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ሳለው ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ተብሎ የሚመሰገን የቅድስናው መጠን የንጽህናው ልክ የማይሰፈር የማይለካ ፍጹም ጌታን ወለደች እንጂ። ይህን ንጽሕናዋን ቅድስናዋን ያመኑ ገዳማውያን አባቶችም በየዕለቱ ሰዓሊ ለነ ቅድስት ይሏታል፤ ልቡናቸው በጎ ነገርን ስለሷ ይናገራል፡፡ ገዳማቸውን በመደገፍ በዓታቸውን በማጽናት የረድኤታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
1 month ago
የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንርዳ
ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
1 month ago
የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንርዳ
ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
2 months ago
የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንርዳ
ለጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን እንድረስላት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ120ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤ/ክ ስር ይገኛል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ በመውደቁ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን እንጨርሰው።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000742370527 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251948576116 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የቅድስት ኪዳነምህረት አማላጅነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
አስቸኳይ‼️
አባቶች አንገታቸዉን ደፉ‼️
ገዳሙ ከመበተኑ በፊት እንድረስ‼️
በወሎ የሚገኘዉ የኤፍራታ ቅድስት ልደታ ማርያም ፤ ዮሀንስ ወልደነጎድጓድ እና አቡነ ዘርአቡሩክ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን አባቶችና እናቶች ሚበሉት ሚጠጡት ሚለብሱት ሚጠለሉበት እስከማጣት እንዲሁም ቤተክርስቲያኑ እያፈሰሰባቸዉ በመቸገራቸዉ በመላዉ አለም ላላችሁ ደጋጎች ከታች ባለዉ አካዉንት የምንችለዉን በማገዝ የበረከቱ ተሳታፊ እንድንሆን ጥሪ መነኮሳቱ አቅርበዋል።
ድጋፍ ለማድረግ
👇👇👇
ንግድ ባንክ- 1000201267114
አቢሲኒያ- 240499045
ኪዳነ ምህረት የልባችሁን መሻት ትፈፅምላችሁ‼️
አባቶች አንገታቸዉን ደፉ‼️
ገዳሙ ከመበተኑ በፊት እንድረስ‼️
በወሎ የሚገኘዉ የኤፍራታ ቅድስት ልደታ ማርያም ፤ ዮሀንስ ወልደነጎድጓድ እና አቡነ ዘርአቡሩክ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን አባቶችና እናቶች ሚበሉት ሚጠጡት ሚለብሱት ሚጠለሉበት እስከማጣት እንዲሁም ቤተክርስቲያኑ እያፈሰሰባቸዉ በመቸገራቸዉ በመላዉ አለም ላላችሁ ደጋጎች ከታች ባለዉ አካዉንት የምንችለዉን በማገዝ የበረከቱ ተሳታፊ እንድንሆን ጥሪ መነኮሳቱ አቅርበዋል።
ድጋፍ ለማድረግ
👇👇👇
ንግድ ባንክ- 1000201267114
አቢሲኒያ- 240499045
ኪዳነ ምህረት የልባችሁን መሻት ትፈፅምላችሁ‼️
2 months ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
2 months ago
ቅድስት ኪዳነ ምህረት በዕለተ ቀኗ
ኑ በረከት ውሰዱ
በኪዳነ ምሕረት እንባየ ታበሰ ለማለት ያብቃችሁ አሜን በሉ ይሁንላችሁ ኪዳነ ምሕረት ሠው ትስጣችሁ ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ በመከራ ቀን በኪደነ ምሕረት ታሪኬ ተቀየረ ብላችሁ ለመመስከር ያብቃችሁ
አሜን
⛪️ በሐዲያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኝ የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የድረሱልኝ ጥሪ ታሰማለች
⛪️ በሀገር ውስጥም በውጭም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን የአቅማችሁን ድጋፍ በማድረግ ቤተክርስቲያናችንን አዲስ የጀመረውን ቤተክርስቲያን ያጠናቅቅ ዘንድ ድጋፋችን አይለየው
⛪️ የቤተክርስቲያኑ የባንክ አካውንት
1000644937128
አንድ ሰው 200ብር ብቻ
⛪️ ለበለጠ መረጃ በ 0954441078 ይደውሉ
ደረሰኙን ለሪፖርት አንዲመች በዚህ ስልክ በውስጥ ይላኩልን
ኑ በረከት ውሰዱ
በኪዳነ ምሕረት እንባየ ታበሰ ለማለት ያብቃችሁ አሜን በሉ ይሁንላችሁ ኪዳነ ምሕረት ሠው ትስጣችሁ ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ በመከራ ቀን በኪደነ ምሕረት ታሪኬ ተቀየረ ብላችሁ ለመመስከር ያብቃችሁ
አሜን
⛪️ በሐዲያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኝ የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የድረሱልኝ ጥሪ ታሰማለች
⛪️ በሀገር ውስጥም በውጭም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን የአቅማችሁን ድጋፍ በማድረግ ቤተክርስቲያናችንን አዲስ የጀመረውን ቤተክርስቲያን ያጠናቅቅ ዘንድ ድጋፋችን አይለየው
⛪️ የቤተክርስቲያኑ የባንክ አካውንት
1000644937128
አንድ ሰው 200ብር ብቻ
⛪️ ለበለጠ መረጃ በ 0954441078 ይደውሉ
ደረሰኙን ለሪፖርት አንዲመች በዚህ ስልክ በውስጥ ይላኩልን
2 months ago
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ከክፉ ነገር ሁሉ ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡
በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡
በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
2 months ago
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
2 months ago
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ከክፉ ነገር ሁሉ ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት!!!
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት!!!
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
2 months ago
በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ተከስቶ በነበረው የትራፊክ አደጋ ምክንያት ተዘግቶ የቆየው መንገድ በድጋሚ ተከፈተ
#ethiopia | በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ የታክሲ መቆሚያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ለሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ አገልግሎቱ መመለሱ ታውቋል።
አደጋው የተከሰተው ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን፣ ቅጥቅጥ ተብሎ የሚጠራው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በሚያሽከረክርበት ወቅት ከላይኛው ተርሚናል ወደ ታችኛው ተርሚናል ወድቆ ተንጠልጥሎ በመገኘቱ መንገዱ እንዲዘጋ ሆኖ ነበር።
በዚህ አደጋ ሳቢያ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ተጎጂዎቹም በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻሁነኝ ሙሉጌታ ለሚዲያ እንደተናገሩት፣ የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ባለሙያዎች ተሽከርካሪውን ከቦታው ለማንሳትና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
በወቅቱም ከቀበና ተነስተው ወደ ኮተቤ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በኩል ያለውን አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ግን መንገዱ ሙሉ በሙሉ ክፍት ተደርጎ የትራፊክ ፖሊሶች እንቅስቃሴውን እያሳለጡት ይገኛል።
#የአዲስአበባፖሊስ #የትራፊክአደጋ #መገናኛ #የየካክፍለከተማ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ የታክሲ መቆሚያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ለሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ አገልግሎቱ መመለሱ ታውቋል።
አደጋው የተከሰተው ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን፣ ቅጥቅጥ ተብሎ የሚጠራው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በሚያሽከረክርበት ወቅት ከላይኛው ተርሚናል ወደ ታችኛው ተርሚናል ወድቆ ተንጠልጥሎ በመገኘቱ መንገዱ እንዲዘጋ ሆኖ ነበር።
በዚህ አደጋ ሳቢያ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ተጎጂዎቹም በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻሁነኝ ሙሉጌታ ለሚዲያ እንደተናገሩት፣ የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ባለሙያዎች ተሽከርካሪውን ከቦታው ለማንሳትና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
በወቅቱም ከቀበና ተነስተው ወደ ኮተቤ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በኩል ያለውን አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ግን መንገዱ ሙሉ በሙሉ ክፍት ተደርጎ የትራፊክ ፖሊሶች እንቅስቃሴውን እያሳለጡት ይገኛል።
#የአዲስአበባፖሊስ #የትራፊክአደጋ #መገናኛ #የየካክፍለከተማ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ፖሊስ አሳሰበ!
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳሰበ፡፡በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታል እንደተናገሩት አደጋዉ 10፡30 አካባቢ በዲያስፓራ አዳባባይ በታክሲ ተርሚናሉ አካባቢ የደረሰ ሲሆን በአደጋዉ ሁለት ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዉ በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡
በታክሲ ተርሚናሉ ዉስጥ በተለምዶ ቅጥቅጥ የሚባለዉ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ ሲያሽከረክር ወድቆ ተንጠልጥሎ እንደሚገኝ ጨምረዉ ገልጸዋል፡፡ተሽከርካሪዉ በአሁኑ ወቅት ከላይኛዉ ትሚናል ወደ ታችኛዉ ተርሚናል ተንጠልጥሎ ይገኛል፡፡የእሳትና አደጋ መከላከል አሽከርካሪዎች በቦታዉ ደርሰዉ ተሽከርካሪዉን ለማንሳት ጥረት እያደረጉ መሆኑን የገለጹት ሃላፊዉ ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
ከቀበና መጥተዉ ወደ ኮተቤ የሚሄዱ ተሽከርካሪዎች በሚናሮል ጀርባ በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ባለዉ አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ አሳስበዋል፡፡የትራፊክ ፖሊሶች በአካባቢዉ የትራፊክ እንቅስቃሴዉን በማሳላጥ ላይ እንደሚገኙም የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታልተናግረዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳሰበ፡፡በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታል እንደተናገሩት አደጋዉ 10፡30 አካባቢ በዲያስፓራ አዳባባይ በታክሲ ተርሚናሉ አካባቢ የደረሰ ሲሆን በአደጋዉ ሁለት ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዉ በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡
በታክሲ ተርሚናሉ ዉስጥ በተለምዶ ቅጥቅጥ የሚባለዉ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ ሲያሽከረክር ወድቆ ተንጠልጥሎ እንደሚገኝ ጨምረዉ ገልጸዋል፡፡ተሽከርካሪዉ በአሁኑ ወቅት ከላይኛዉ ትሚናል ወደ ታችኛዉ ተርሚናል ተንጠልጥሎ ይገኛል፡፡የእሳትና አደጋ መከላከል አሽከርካሪዎች በቦታዉ ደርሰዉ ተሽከርካሪዉን ለማንሳት ጥረት እያደረጉ መሆኑን የገለጹት ሃላፊዉ ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
ከቀበና መጥተዉ ወደ ኮተቤ የሚሄዱ ተሽከርካሪዎች በሚናሮል ጀርባ በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ባለዉ አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ አሳስበዋል፡፡የትራፊክ ፖሊሶች በአካባቢዉ የትራፊክ እንቅስቃሴዉን በማሳላጥ ላይ እንደሚገኙም የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታልተናግረዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
✨ እጅግ ልብ ይሰብራል 😭😭
ኪዳነምህረት ብሎ የጻፈውን ቅድስት ኪዳነምህረት የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ በረድኤቷ ትጎብኘው ደስታን በረከትን ታጎናጽፈው አሜን!!!።
የቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች ወደየት አላችሁ በሚያፈስ መቅደስ ውስጥ 20 ዓመት የቆየችው እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ትጠራችኋለች። ከአዳዲ ማርያም ቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጥንታዊቷ የዲንቂ ሐመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ቆርቆሮው በስብሶ ግርግዳው ፈራርሶ በመንበሩ ላይ የክረምት ዝናብ በጣራው እያፈሰሰ በምታዩት ሁኔታ እነሆ የእናንተን እገዛ ትፈልጋለች አባቶች በብርድና በቁር ተሰቃየን እያሉ ይማጸኗችኋል። የዚህን ወር አስራት በኩራት ለደብሯ በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል!!!
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት:
1000754406309
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0913292483 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ። #ስለ_ኪዳነምህረት #አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
3 months ago
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
3 months ago
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ከክፉ ነገር ትከልለን፤ ምልጃ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት🙏
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት🙏
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የእናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
3 months ago
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ከክፉ ነገር ትከልለን፤ የልባችንን መልካም መሻትም ትሙላልን🙏
መንገስተ ሰማያት መግቢያ ኪዳን
አባቶቻችን የሃዘን ብዛት የእንባ ጎርፍ አይን ያጠፋል፣ ፊት ያንጣጣል፣ ልብ ይሰውራል አካልንም ያዝላል ይላሉ፡፡ እናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም በጌታችን ምክንያት ያገኛት ሃዘን እጅግ መራራ ነው፡፡ በምድረ ግብጽ በስደቷ ያፈሰሰችው እንባ ስፍር ቁጥር የለውም፡፡ ጌታችን ከተያዘበት ከምሴተ ሐሙስ ጀምሮ በግርፋቱ፣ በስቅለቱና በሞቱ እስከ ትንሣኤው ድረስ አልቅሳለች፡፡ ከሙታን ተለይቶ ከተነሳ በኋላም በጎልጎታ በልጇ መቃብር ላይ ሆና ከእርሱ ከተወዳጅ ልጇ ስለኛ ስለሰው ልጆች ፍጹም ልመና አቅርበለች፡፡ “ልጄ ወዳጃ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ፣ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው ስለመኾንህ፣ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን ስለቻለችህ ማኅፀኔ፣ ከአንተ ጋር ከሀገር ወደ ሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ፡፡” በማለት ጸልያለች፡፡
ጌታችንም እልፍ አእላፍ መላእክት ጋር መጥቶ “እናቴ ማርያም ሰላም ላንቺ ይኹን! እንዳደርግልሽ የምትለምኚኝ ምንድን ነው?” አላት፡፡ እመቤታችንም በስሟ የሚማጸኑትንና መታሰቢያዋን የሚያደርጉትን፣ ለችግረኛ የሚራሩትን፣ ቤተ ክርስቲያን የሚያንጹትን፤ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን የሚሰጡትን፤ ለእርሷና ለሃይማኖታቸው ካላቸው ፍቅር የተነሣ ልጆቻቸውን በስሟ የሚሰይሙትን ሁሉ እንዲምርላትና ከሞተ ነፍስ እንዲያድንላት ጠየቀችው፡፡ ጌታችንም “ይህን ሁሉ እንዳደርግልሽ በራሴ፣ በአባቴና በመንፈስ ቅዱስ ማልኩልሽ” ብሎ ቃል ኪዳን ገብቶላት ወደ ሰማይ ዐርጓል፡፡ በመዝሙር 88÷3 “ከመረጥኋቸው ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ” ተብሎ እንደተጻፈ፣ ማደሪያው ትሆን ዘንድ ከመረጣት ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፡፡
ይህም ታላቅ በዓል ቅድስት ኪዳነ ምሕረት እየተባለ በየዓመቱ የካቲት 16 ቀን ይከበራል፡፡ ይህ ዕለት ድንቅ ተአምራትም ያደረገችበት ነው፡፡ ስምዖን የሚባል የአባታችን የቅዱስ አብርሃምን ታሪክ የሰማና እንደ እርሱ እንግዳ መቀበል የሚወድ ሰው ነበር፡፡ ጠላታችን ሰይጣንም እንግዳ መስሎ ወደ ቤቱ በመምጣት ልጅህን አርደህ አብላኝ አለው፡፡ እርሱም “አብርሃም ልጁን ሰውቶ ነው የእግዚአብሔር ሰው የተባለው” በሚል እሳቤ ያለውን አደረገ፡፡ ሲያቀርብለትም ቅመስልኝ አለው፤ እሺ ብሎ ሲቀምስለት በዚያው ተዋሐደው፡፡ ከዚህ በኋላ በላኤ ከቤተሰቦቹ ጀምሮ “በላዔ ሰብእ” ወይም “ሰው በላው” እስኪባል ድረስ 78 ሰዎችን ከበላ በኋላ አንድ የቆሰለ ነዳይ አይቶ ሊበላው ሲቀርብ ቁስሉን አይቶ ተጸየፈው፡፡
ነዳዩ ግን ውሃ አጠጣኝ ሲል በሥላሴ፣ በቅዱሳን ሁሉ ስም ቢለምነው፤ አልሰማውም፡፡ በድንግል ማርያም ስም ሲለው በአእመሮው አቃጨለበትና “ምህረት እንደምታሰጥ በልጅነቴ ሰምቻለሁ” ብሎ ከያዘው ውሃ ጥቂት አጠጣው፡፡ በሌላ ቦታም አንድ ገበሬ አጊኝቶ ሊበላው ሲል “አንተ ያ በላዔ የምትባል ነህ?” አለው፡፡ ለካ ይህ ነገር ተሰምቶብኛል ብሎ ወደ አንድ ዋሻ ሔዶ በጸጸት ሞቷል፡፡ የጨለማ መላዕክት ነፍሱን በጌታ ፊት ሲያቀርቧትም እመቤታችን “ልጄ በማይታበል ቃልህ ይህችን ነፍስ ማርልኝ” አለችው፡፡ ጌታችንም ሰባ ስምንት ነፍስ ያጠፋና ፈጣሪውን የካደ እንዴት ይማራል አላት፤ እመቤታችንም በስሜ የተጠማውን አጠጥቷል ስትል ነፍሱን አስምራዋለች፡፡ እኛንም በቃል ኪዳኗ ታስምረን፣ አማላጅነቷም አይለየን፡፡ አሜን!!!
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
መንገስተ ሰማያት መግቢያ ኪዳን
አባቶቻችን የሃዘን ብዛት የእንባ ጎርፍ አይን ያጠፋል፣ ፊት ያንጣጣል፣ ልብ ይሰውራል አካልንም ያዝላል ይላሉ፡፡ እናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም በጌታችን ምክንያት ያገኛት ሃዘን እጅግ መራራ ነው፡፡ በምድረ ግብጽ በስደቷ ያፈሰሰችው እንባ ስፍር ቁጥር የለውም፡፡ ጌታችን ከተያዘበት ከምሴተ ሐሙስ ጀምሮ በግርፋቱ፣ በስቅለቱና በሞቱ እስከ ትንሣኤው ድረስ አልቅሳለች፡፡ ከሙታን ተለይቶ ከተነሳ በኋላም በጎልጎታ በልጇ መቃብር ላይ ሆና ከእርሱ ከተወዳጅ ልጇ ስለኛ ስለሰው ልጆች ፍጹም ልመና አቅርበለች፡፡ “ልጄ ወዳጃ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ፣ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው ስለመኾንህ፣ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን ስለቻለችህ ማኅፀኔ፣ ከአንተ ጋር ከሀገር ወደ ሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ፡፡” በማለት ጸልያለች፡፡
ጌታችንም እልፍ አእላፍ መላእክት ጋር መጥቶ “እናቴ ማርያም ሰላም ላንቺ ይኹን! እንዳደርግልሽ የምትለምኚኝ ምንድን ነው?” አላት፡፡ እመቤታችንም በስሟ የሚማጸኑትንና መታሰቢያዋን የሚያደርጉትን፣ ለችግረኛ የሚራሩትን፣ ቤተ ክርስቲያን የሚያንጹትን፤ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን የሚሰጡትን፤ ለእርሷና ለሃይማኖታቸው ካላቸው ፍቅር የተነሣ ልጆቻቸውን በስሟ የሚሰይሙትን ሁሉ እንዲምርላትና ከሞተ ነፍስ እንዲያድንላት ጠየቀችው፡፡ ጌታችንም “ይህን ሁሉ እንዳደርግልሽ በራሴ፣ በአባቴና በመንፈስ ቅዱስ ማልኩልሽ” ብሎ ቃል ኪዳን ገብቶላት ወደ ሰማይ ዐርጓል፡፡ በመዝሙር 88÷3 “ከመረጥኋቸው ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ” ተብሎ እንደተጻፈ፣ ማደሪያው ትሆን ዘንድ ከመረጣት ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፡፡
ይህም ታላቅ በዓል ቅድስት ኪዳነ ምሕረት እየተባለ በየዓመቱ የካቲት 16 ቀን ይከበራል፡፡ ይህ ዕለት ድንቅ ተአምራትም ያደረገችበት ነው፡፡ ስምዖን የሚባል የአባታችን የቅዱስ አብርሃምን ታሪክ የሰማና እንደ እርሱ እንግዳ መቀበል የሚወድ ሰው ነበር፡፡ ጠላታችን ሰይጣንም እንግዳ መስሎ ወደ ቤቱ በመምጣት ልጅህን አርደህ አብላኝ አለው፡፡ እርሱም “አብርሃም ልጁን ሰውቶ ነው የእግዚአብሔር ሰው የተባለው” በሚል እሳቤ ያለውን አደረገ፡፡ ሲያቀርብለትም ቅመስልኝ አለው፤ እሺ ብሎ ሲቀምስለት በዚያው ተዋሐደው፡፡ ከዚህ በኋላ በላኤ ከቤተሰቦቹ ጀምሮ “በላዔ ሰብእ” ወይም “ሰው በላው” እስኪባል ድረስ 78 ሰዎችን ከበላ በኋላ አንድ የቆሰለ ነዳይ አይቶ ሊበላው ሲቀርብ ቁስሉን አይቶ ተጸየፈው፡፡
ነዳዩ ግን ውሃ አጠጣኝ ሲል በሥላሴ፣ በቅዱሳን ሁሉ ስም ቢለምነው፤ አልሰማውም፡፡ በድንግል ማርያም ስም ሲለው በአእመሮው አቃጨለበትና “ምህረት እንደምታሰጥ በልጅነቴ ሰምቻለሁ” ብሎ ከያዘው ውሃ ጥቂት አጠጣው፡፡ በሌላ ቦታም አንድ ገበሬ አጊኝቶ ሊበላው ሲል “አንተ ያ በላዔ የምትባል ነህ?” አለው፡፡ ለካ ይህ ነገር ተሰምቶብኛል ብሎ ወደ አንድ ዋሻ ሔዶ በጸጸት ሞቷል፡፡ የጨለማ መላዕክት ነፍሱን በጌታ ፊት ሲያቀርቧትም እመቤታችን “ልጄ በማይታበል ቃልህ ይህችን ነፍስ ማርልኝ” አለችው፡፡ ጌታችንም ሰባ ስምንት ነፍስ ያጠፋና ፈጣሪውን የካደ እንዴት ይማራል አላት፤ እመቤታችንም በስሜ የተጠማውን አጠጥቷል ስትል ነፍሱን አስምራዋለች፡፡ እኛንም በቃል ኪዳኗ ታስምረን፣ አማላጅነቷም አይለየን፡፡ አሜን!!!
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
3 months ago
ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ በመወለዷ ደስ የተሰኛችሁ ስሟን ጥሩት ልደትሽ ልደታችን ነው በሏት
" በእርሷ መወለድ ሁላችን ደስ ተሰኘን
"'የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም እጅግ ድንቅ ነው ነው """"
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
#ሃይማኖት #ኪዳነምሕረት #ልገሳ #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
" በእርሷ መወለድ ሁላችን ደስ ተሰኘን
"'የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም እጅግ ድንቅ ነው ነው """"
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
#ሃይማኖት #ኪዳነምሕረት #ልገሳ #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
4 months ago
ለቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ለቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የነጆ ደብረ ገሊላ ቅድስት ኪዳነ ምህረት
በምዕራብ ወለጋ የምትገኘውና የታሪካዊው ጀግና የኮሎኔል አብዲሳ አጋ የእርፈተ ሥጋ ማረፊያ የሆነችው የነጆ ደብረ ገሊላ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን
በምዕራብ ወለጋ የምትገኘውና የታሪካዊው ጀግና የኮሎኔል አብዲሳ አጋ የእርፈተ ሥጋ ማረፊያ የሆነችው የነጆ ደብረ ገሊላ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን
4 months ago
የበረከት ጥሪ
ለቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ለቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
የጌታችንን ሕመም መከራ እያሰብን፣ የሰማይ ቤታችንን አብረን እንስራ።
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን (ቤተልሔም) የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
ለቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ለቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
የጌታችንን ሕመም መከራ እያሰብን፣ የሰማይ ቤታችንን አብረን እንስራ።
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን (ቤተልሔም) የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
4 months ago
ያለ ሕማም ያለ መከራ በሠላም ለብርሃነ ትንሳኤው ያድርሳችሁ
መከራችሁን በቃ ይበላችሁ በችግራችሁ ወቅት ግራ በተጋባችሁ ጊዜ እርሱ ይድረስላችሁ ።
አሜን በሉ
በትዳራችሁ በሥራችሁ እርሱ ይቅደምላችሁ የጀመራችሁት የእናታችሁን ቤት ጨርሱልን ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ ሼር በማድረግ ለኪዳነ ምሕረት ወዳጆች አድርሱልኝ
በሀድያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኘውን የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን እነሆ እናንተን እገዛ ትፈልጋለች ።
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ! በ 200ብር የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ ይሁኑ።
ይህን በረከት እንዳያመልጣችሁ ተሳተፉ
🏦 ንግድ ባንክ አካውንት:
1000644937128
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0954441078 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ።
ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ትጠብቃችሁ! 🙏
መከራችሁን በቃ ይበላችሁ በችግራችሁ ወቅት ግራ በተጋባችሁ ጊዜ እርሱ ይድረስላችሁ ።
አሜን በሉ
በትዳራችሁ በሥራችሁ እርሱ ይቅደምላችሁ የጀመራችሁት የእናታችሁን ቤት ጨርሱልን ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ ሼር በማድረግ ለኪዳነ ምሕረት ወዳጆች አድርሱልኝ
በሀድያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኘውን የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን እነሆ እናንተን እገዛ ትፈልጋለች ።
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ! በ 200ብር የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ ይሁኑ።
ይህን በረከት እንዳያመልጣችሁ ተሳተፉ
🏦 ንግድ ባንክ አካውንት:
1000644937128
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0954441078 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ።
ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ትጠብቃችሁ! 🙏
4 months ago
የ3.8 ሚሊዮን ብር የኤሌክትሪክ ኬብል የዘረፉ ግለሰቦች ተያዙ!
#ethiopia | የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር ባደረገው የተቀናጀ ኦፕሬሽን፣ በመሠረተ ልማት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎችን ከዘረፉት ንብረት ጋር በቁጥጥር ስር አውሏል።
የተያዘበት ቦታ፦
በየካ ክፍለ ከተማ፣ ኮተቤ ኪዳነ-ምህረት አካባቢ።
የንብረቱ መጠን፦
4 ሺህ 895 ሜትር የኤሌክትሪክ ኬብሎች (ABC እና UG) እንዲሁም 350 ኪ.ግ የሚመዝኑ አልሙኒየምና መዳቦች።
ግምታዊ ዋጋ፦
የተያዙት ንብረቶች በአጠቃላይ 3 ሚሊዮን 895 ሺህ 81 ብር ያወጣሉ ተብሏል።
የተወሰደው እርምጃ፦
ፖሊስ ምስክሮችን በማቅረብ ጉዳዩ በአፋጣኝ በፍርድ ቤት እንዲታይ ያደረገ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ኬብሎቹ ከየትኛው አካባቢ ተዘርፈው እንደመጡ ለማወቅ ጥልቅ ምርመራ እየተከናወነ ይገኛል።
አሳሳቢ መልዕክት፦
እንዲህ ያሉ የስርቆት ወንጀሎች ተቋሙን ለከፍተኛ ኪሳራ ከመዳረጋቸው ባለፈ፣ ደንበኞችን ለተደጋጋሚ የኃይል መቆራረጥና ለደህንነት ስጋት እየዳረጉ በመሆኑ ማህበረሰቡ መሰል አጠራጣሪ ድርጊቶችን ሲመለከት በፍጥነት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #crimealert #addisababapolice #electricinfrastructure #cabletheft #yeka #kotebe #ethiopiaelectricutility #lawenforcement #አዲስአበባ #ፖሊስ #መሠረተልማት #ስርቆት #የካ #ኮተቤ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር ባደረገው የተቀናጀ ኦፕሬሽን፣ በመሠረተ ልማት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎችን ከዘረፉት ንብረት ጋር በቁጥጥር ስር አውሏል።
የተያዘበት ቦታ፦
በየካ ክፍለ ከተማ፣ ኮተቤ ኪዳነ-ምህረት አካባቢ።
የንብረቱ መጠን፦
4 ሺህ 895 ሜትር የኤሌክትሪክ ኬብሎች (ABC እና UG) እንዲሁም 350 ኪ.ግ የሚመዝኑ አልሙኒየምና መዳቦች።
ግምታዊ ዋጋ፦
የተያዙት ንብረቶች በአጠቃላይ 3 ሚሊዮን 895 ሺህ 81 ብር ያወጣሉ ተብሏል።
የተወሰደው እርምጃ፦
ፖሊስ ምስክሮችን በማቅረብ ጉዳዩ በአፋጣኝ በፍርድ ቤት እንዲታይ ያደረገ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ኬብሎቹ ከየትኛው አካባቢ ተዘርፈው እንደመጡ ለማወቅ ጥልቅ ምርመራ እየተከናወነ ይገኛል።
አሳሳቢ መልዕክት፦
እንዲህ ያሉ የስርቆት ወንጀሎች ተቋሙን ለከፍተኛ ኪሳራ ከመዳረጋቸው ባለፈ፣ ደንበኞችን ለተደጋጋሚ የኃይል መቆራረጥና ለደህንነት ስጋት እየዳረጉ በመሆኑ ማህበረሰቡ መሰል አጠራጣሪ ድርጊቶችን ሲመለከት በፍጥነት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #crimealert #addisababapolice #electricinfrastructure #cabletheft #yeka #kotebe #ethiopiaelectricutility #lawenforcement #አዲስአበባ #ፖሊስ #መሠረተልማት #ስርቆት #የካ #ኮተቤ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ኪዳነ ምሕረት መከራችሁን በቃ ትበላችሁ በችግራችሁ ወቅት ግራ በተጋባችሁ ጊዜ በቀኝ ትቁምላችሁ። አሜን በሉ ኪዳነ ምሕረት ብላችሁ ስሟን ጥሩት ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ
በሀድያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኘውን የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን እነሆ እናንተን እገዛ ትፈልጋለች ።
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ! በ 200ብር የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ ይሁኑ።
ይህን በረከት እንዳያመልጣችሁ ተሳተፉ
🏦 ንግድ ባንክ አካውንት:
1000644937128
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0954441078 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ።
ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ትጠብቃችሁ! 🙏
በሀድያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኘውን የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን እነሆ እናንተን እገዛ ትፈልጋለች ።
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ! በ 200ብር የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ ይሁኑ።
ይህን በረከት እንዳያመልጣችሁ ተሳተፉ
🏦 ንግድ ባንክ አካውንት:
1000644937128
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0954441078 (በቴሌግራም) ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ።
ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ትጠብቃችሁ! 🙏
Comments