1 month ago
የተስፋ ቀንዲል
#ethiopia | እኒህ እናት ኗሪነታቸው በሸገር ሲቲ በመናገሻ ከተማ ሲሆን ልጃቸው ዘር፤ ቀለም፤ፆታ፤ እድሜ እና የኑሮ ደረጃ በማይለየው ልጃቸው የአእምሮ ህመም ተጠቂ በመሆኑ ምክንያት ከግንቦት 2012 ዓ.ም ጀምሮ በአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ክትትል እያደረጉለት ይገኛሉ፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ፍስሃ ይባላሉ፡፡ እጅግ ጠንካራ፤ ልበሙሉና ለነገው ትውልድ ጥንካሬን ብርታትን የሚያስተጋቡ እናት ናቸው፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ልጃቸው የነበረበትን የቀድሞ ሁኔታ ሲገልፁ ልጄ ፍፁም መናገር አይችልም ነበር አሁን ግን ፈጣሪ ይመስገን በሆስፒታሉ በተደረገለት ህክምናና ክብካቤ መናገር ችሏል ይላሉ፡፡
በእርግጥ እግረ መንገዳችንን ልንገልፅላችሁ የፈለግነው የልጁን የጤና መሻሻል ይሁን እንጅ ዋናቁምነገር ግን ወ/ሮ አስናቀች ፍስሃን ያቀረብንበት ምክንያት ከሌሎች የቤተሰብ አስታማሚዎች ልዩ ሆነው በማግኘታችን ነው፡፡
ወ/ሮ አስናቀች የህክምና ባለሙያም አይደሉም ነገር ግን ተግባራቸው እንደማንኛውም ቤተሰብ ልጃቸው ከህመሙ ተፈውሶ መደበኛ ህይወቱን ሲመራ ማየት ጉጉታቸው ቢሆንም ልጃቸው ሲከታተሉበት የነበረው ሂደት ግን አድናቆትን ስለጫረብን ዛሬ ለእናንተ ልናካፍላችሁ ወደድን፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ልጃቸውን በሆስፒታሉ ውስጥ ሲያስታምሙ እንደማንኛውም የቤተሰብ አስታማሚ ጠዋት ቁርሱን፤ ቀን ምሳውን፤ ማታ እራቱን አለፍ ሲልም ንፅህናውን ማስጠበቅ ብቻ አልነበረም ከሚከታተለው ሃኪም ባልተናነሰ የልጃቸውን የመድሃኒት አወሳሰድ፤ አይነት፤ መጠን እንዲሁም የጎንዮሽ ጉዳቱን፤ መድሃኒቱን ሲወስድ የሚታዩ አካላዊና የባህሪ ለውጦችን በሙሉ አጀንዳ አዘጋጅተው የየዕለቱን መዝግበው ይይዛሉ፤፤ ይህንኑ መረጃም ለሚከታተለው የጤና ባለሙያ (ሃኪም) የታዩ ለውጦችን (progress) ቃል በቃል በመዘገቡት መሰረት ያስረዳሉ፡፡
እኒህ እናት በየጊዜው ተኝቶ ለሚታከመው ልጃቸው በሃኪም የሚታዘዙትን መድሃኒቶች የወረቀት ቢን ካርድ አዘጋጅተው ከቢን ካርዱ ላይ የመድሃኒቱን ሳምፕል በመለጠፍ ከስሩ የመድሃኒቱን አይነት (ስም/ብራንድ)፤ መጠን(ዶዝ)፤ የሚወሰድበትን ጊዜ በመመዝገብ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡
በተመሳሳይ ታካሚው መድሃኒቱን ሲወስድ የሚያሳያቸውን ለውጦች የጎንዮሽ ጉዳት ጨምሮ ለልጃቸው ሃኪም በሚያስረዱበት እናት መዝገብ(አጀንዳ) ላይ ያሰፍራሉ፡፡ ይህንን ተግባር ለአንድ ጊዜ ወይም ለሁለት ጊዜ ወይም ደግሞ ለሶስት ጊዜ አይደለም እየከወኑት የሚገኙት ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ እስከ አሁን 2018 ዓ.ም ድረስ እንጅ፡፡
ወ/ሮ አስናቀች እሳቸው የሄዱበትን የህክምና መረጃ አያያዝ የጋን ውስጥ መብራት ሆኖ እንዲቀር አልፈለጉም ፡፡በመሆኑም በአጠገባቸው ለሚገኙ ሌሎች አስታማሚዎችም ተሞክሯቸውን አካፍለዋል፡፡
በቃል ያለ ይረሳል በፅሁፍ ያለ ይወረሳል የሚሉት ወ/ሮ አስናቀች መረጃ በአግባቡ ተሰንዶ መያዞ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው እንደሆነ እረዳለሁ ይላሉ፡፡
ያ መጀመሪያ ላይ ቃል የማይናገረው ብላቴና አልጋ ላይ ሆኖ እናቴ መፅሃፍ ግዥልኝ ይለኛል እኔም ገዝቼ አመጣሁለት እሱም በስርዓቱ አንብቦ የተረዳውን በወረቀት ላይ ያሰፍራል፤ እኔም እከታተለዋለሁ ይሉናል የዛሬዋ እንግዳችን ወ/ሮ አስናቀች፡፡
በአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቤተሰብ ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪም የሆኑት ዶ/ር ሚኪያስ ታደለ በበኩላቸው የጤና መረጃ ሰነድ አያያዝን አስመልክቶ በሃገራችን በታካሚ ወይም በአስታማሚ ደረጃ ስለሚደረገው ህክምናና ስለህመሙ ሁኔታ መዝግቦ መያዝ የተለመደ እንዳልሆነ አንስተው ነገር ግን ቁርጠኝነት ያላቸውና የችግሩ አሳሳቢነት የገባቸው እንደ ወ/ሮ አስናቀች ያሉ ሰዎች የህክምና መረጃን ሰንደው በመያዝ ግንባር ቀደምና ምሳሌ ሊሆኑ የሚችሉ ናቸው በማለት ያነሳሉ፡፡
ዶ/ር ሚኪያስ አያይዘውም የህክምና መረጃ መያዝ ጠቀሜታው ለታካሚው ብሎም ለቤተሰብ ጭምር ነው፡፡ አንድ ታካሚ ወይም አስታማሚ የሚወስደውን መድሃኒት አይነት፤ የሚያመጣውን ለውጥና የጎንዮሽ ጉዳት ለይቶ ማወቅ የጤንነቱን ሁኔታ እያሻሻለ እንዲሄድ ያግዘዋል ይላሉ፡፡
ምክንያቱን ሲገልፁም በክትትል ወቅት የመድሃኒቶች መደጋገም እንዳይኖር፤ በሃኪሞች መካከል የሚኖረውን መናበብ ለማሻሻል እንዲሁም የጎንዮሽ ጉዳት ለመቀነስ ያግዛል ብለዋል፡፡ በአጠቃላይ የህክምና ፍሰቱን ወይም ሰንሰለቱን ለመጠበቅ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል በማለት ያነሳሉ፡፡
እንግዲህ እኛም እንደ ወ/ሮ አስናቀች ያሉ ብርቱ፤ ቁርጠኛ እና የህክምና መረጃ ጤና መሆኑን የተረዱ ቤተሰቦችንና ተንከባካቢዎችን ያብዛልን እያልን እንሰናበታለን፡፡
ለአእምሮ ጤናዎ እንተጋለን!
አማኑኤል ሆስፒታል
#ethiopia | እኒህ እናት ኗሪነታቸው በሸገር ሲቲ በመናገሻ ከተማ ሲሆን ልጃቸው ዘር፤ ቀለም፤ፆታ፤ እድሜ እና የኑሮ ደረጃ በማይለየው ልጃቸው የአእምሮ ህመም ተጠቂ በመሆኑ ምክንያት ከግንቦት 2012 ዓ.ም ጀምሮ በአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ክትትል እያደረጉለት ይገኛሉ፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ፍስሃ ይባላሉ፡፡ እጅግ ጠንካራ፤ ልበሙሉና ለነገው ትውልድ ጥንካሬን ብርታትን የሚያስተጋቡ እናት ናቸው፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ልጃቸው የነበረበትን የቀድሞ ሁኔታ ሲገልፁ ልጄ ፍፁም መናገር አይችልም ነበር አሁን ግን ፈጣሪ ይመስገን በሆስፒታሉ በተደረገለት ህክምናና ክብካቤ መናገር ችሏል ይላሉ፡፡
በእርግጥ እግረ መንገዳችንን ልንገልፅላችሁ የፈለግነው የልጁን የጤና መሻሻል ይሁን እንጅ ዋናቁምነገር ግን ወ/ሮ አስናቀች ፍስሃን ያቀረብንበት ምክንያት ከሌሎች የቤተሰብ አስታማሚዎች ልዩ ሆነው በማግኘታችን ነው፡፡
ወ/ሮ አስናቀች የህክምና ባለሙያም አይደሉም ነገር ግን ተግባራቸው እንደማንኛውም ቤተሰብ ልጃቸው ከህመሙ ተፈውሶ መደበኛ ህይወቱን ሲመራ ማየት ጉጉታቸው ቢሆንም ልጃቸው ሲከታተሉበት የነበረው ሂደት ግን አድናቆትን ስለጫረብን ዛሬ ለእናንተ ልናካፍላችሁ ወደድን፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ልጃቸውን በሆስፒታሉ ውስጥ ሲያስታምሙ እንደማንኛውም የቤተሰብ አስታማሚ ጠዋት ቁርሱን፤ ቀን ምሳውን፤ ማታ እራቱን አለፍ ሲልም ንፅህናውን ማስጠበቅ ብቻ አልነበረም ከሚከታተለው ሃኪም ባልተናነሰ የልጃቸውን የመድሃኒት አወሳሰድ፤ አይነት፤ መጠን እንዲሁም የጎንዮሽ ጉዳቱን፤ መድሃኒቱን ሲወስድ የሚታዩ አካላዊና የባህሪ ለውጦችን በሙሉ አጀንዳ አዘጋጅተው የየዕለቱን መዝግበው ይይዛሉ፤፤ ይህንኑ መረጃም ለሚከታተለው የጤና ባለሙያ (ሃኪም) የታዩ ለውጦችን (progress) ቃል በቃል በመዘገቡት መሰረት ያስረዳሉ፡፡
እኒህ እናት በየጊዜው ተኝቶ ለሚታከመው ልጃቸው በሃኪም የሚታዘዙትን መድሃኒቶች የወረቀት ቢን ካርድ አዘጋጅተው ከቢን ካርዱ ላይ የመድሃኒቱን ሳምፕል በመለጠፍ ከስሩ የመድሃኒቱን አይነት (ስም/ብራንድ)፤ መጠን(ዶዝ)፤ የሚወሰድበትን ጊዜ በመመዝገብ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡
በተመሳሳይ ታካሚው መድሃኒቱን ሲወስድ የሚያሳያቸውን ለውጦች የጎንዮሽ ጉዳት ጨምሮ ለልጃቸው ሃኪም በሚያስረዱበት እናት መዝገብ(አጀንዳ) ላይ ያሰፍራሉ፡፡ ይህንን ተግባር ለአንድ ጊዜ ወይም ለሁለት ጊዜ ወይም ደግሞ ለሶስት ጊዜ አይደለም እየከወኑት የሚገኙት ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ እስከ አሁን 2018 ዓ.ም ድረስ እንጅ፡፡
ወ/ሮ አስናቀች እሳቸው የሄዱበትን የህክምና መረጃ አያያዝ የጋን ውስጥ መብራት ሆኖ እንዲቀር አልፈለጉም ፡፡በመሆኑም በአጠገባቸው ለሚገኙ ሌሎች አስታማሚዎችም ተሞክሯቸውን አካፍለዋል፡፡
በቃል ያለ ይረሳል በፅሁፍ ያለ ይወረሳል የሚሉት ወ/ሮ አስናቀች መረጃ በአግባቡ ተሰንዶ መያዞ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው እንደሆነ እረዳለሁ ይላሉ፡፡
ያ መጀመሪያ ላይ ቃል የማይናገረው ብላቴና አልጋ ላይ ሆኖ እናቴ መፅሃፍ ግዥልኝ ይለኛል እኔም ገዝቼ አመጣሁለት እሱም በስርዓቱ አንብቦ የተረዳውን በወረቀት ላይ ያሰፍራል፤ እኔም እከታተለዋለሁ ይሉናል የዛሬዋ እንግዳችን ወ/ሮ አስናቀች፡፡
በአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቤተሰብ ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪም የሆኑት ዶ/ር ሚኪያስ ታደለ በበኩላቸው የጤና መረጃ ሰነድ አያያዝን አስመልክቶ በሃገራችን በታካሚ ወይም በአስታማሚ ደረጃ ስለሚደረገው ህክምናና ስለህመሙ ሁኔታ መዝግቦ መያዝ የተለመደ እንዳልሆነ አንስተው ነገር ግን ቁርጠኝነት ያላቸውና የችግሩ አሳሳቢነት የገባቸው እንደ ወ/ሮ አስናቀች ያሉ ሰዎች የህክምና መረጃን ሰንደው በመያዝ ግንባር ቀደምና ምሳሌ ሊሆኑ የሚችሉ ናቸው በማለት ያነሳሉ፡፡
ዶ/ር ሚኪያስ አያይዘውም የህክምና መረጃ መያዝ ጠቀሜታው ለታካሚው ብሎም ለቤተሰብ ጭምር ነው፡፡ አንድ ታካሚ ወይም አስታማሚ የሚወስደውን መድሃኒት አይነት፤ የሚያመጣውን ለውጥና የጎንዮሽ ጉዳት ለይቶ ማወቅ የጤንነቱን ሁኔታ እያሻሻለ እንዲሄድ ያግዘዋል ይላሉ፡፡
ምክንያቱን ሲገልፁም በክትትል ወቅት የመድሃኒቶች መደጋገም እንዳይኖር፤ በሃኪሞች መካከል የሚኖረውን መናበብ ለማሻሻል እንዲሁም የጎንዮሽ ጉዳት ለመቀነስ ያግዛል ብለዋል፡፡ በአጠቃላይ የህክምና ፍሰቱን ወይም ሰንሰለቱን ለመጠበቅ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል በማለት ያነሳሉ፡፡
እንግዲህ እኛም እንደ ወ/ሮ አስናቀች ያሉ ብርቱ፤ ቁርጠኛ እና የህክምና መረጃ ጤና መሆኑን የተረዱ ቤተሰቦችንና ተንከባካቢዎችን ያብዛልን እያልን እንሰናበታለን፡፡
ለአእምሮ ጤናዎ እንተጋለን!
አማኑኤል ሆስፒታል
2 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!
ስለዒድ አል-አድሐ “ዐረፋ” በዓል ስናስብ ሦስት ነገሮች ቀድመው ይታወሱናል። መስዕዋትነት፣ መታዘዝ እና መተጋገዝ። አባት ልጁን ለመስዕዋት ያቀረበበት፤ ልጅ የአባቱን ትዕዛዝ የፈጸመበት፤ ሙስሊሞች የመተጋገዝን እሴት ለዓለም የገለጡበት በዓል ስለሆነ “ዐረፋ” በሕዝበ-ሙስሊሙ ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው።
እስማኤል ለነብዩ ኢብራሂም የመጀመሪያ እና ተወዳጅ ልጃቸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) ይሄን ተወዳጅና የመጀመሪያ ልጅ እንዲሠዉለት ሲጠይቃቸው ታዘዙ እንጂ ወደኋላ አላሉም። ለመታዘዝ የሞከሩት ነገሩ ቀላል ሆኖ አይደለም። ልጅን ያህል ነገር መስዕዋት ማድረግ ምኑ ይቀላል? የአባትነት ስሜት ይተናነቃል። የሰይጣን ሹክሹክታ ይፈታተናል። የቤተዘመድን ወቀሳ እና የጎረቤትን አስተያየት መቋቋምም ይከብዳል። ነብዩ ኢብራሒም፥ በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ አንድ ሐቅ ተገልጦላቸዋል። ከራስ ስሜት፣ ከሰው ሐሜት እና ከወዳጅ ፍላጎት የሚልቅ ታላቅ ዓላማ እንዳለ አምነዋል። ስለዚህም በፈተና ውስጥ ጸንተው ቆሙ፤ ቆራጥነታቸውም በተግባር ታየ።
ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው። የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች። እስማኤላቸውን ለመስጠት የማያመነቱ ዜጎች የሞሉባት ሀገር ጽኑ ናት።
የለመድናቸው፣ የምንወዳቸው፣ የራሳችን ገንዘብ ያደረግናቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ። ከእነዚህ የሚበልጥ ዓላማ ግን አለ፤ እሱም “ሀገርነት እና ሉአላዊነት” ይሰኛል። ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው። ሉአላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ። የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ። ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዕዋት ለመሆን አናመንታ።
የዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት ብቻ ሳይሆን የመደጋገፍና የመተጋገዝ በዓል ጭምር ነው። በዐረፋ ከሚከናወነው እርድ አንድ ሦስተኛው ለምስኪኖች እንዲሰጥ የእስልምና አስተምህሮ ያዛል። በዐረፋ ሕዝበ-ሙስሊሙ ደስታና ሐዘኑን እየተጋራ በዓሉን ያከብራል። የዐረፋ እለት አንድም ሰው ተከፍቶ አያሳልፍም፤ በዐረፋ ሰሞን ማንም ሰው ተርቦና ተጠምቶ አያድርም። በዓሉ ትርጉም የሚሰጠው ሕዝበ-ሙስሊሙ ያለውን ተካፍሎ ሲያከብረው ነው። ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታን የሚሻገሩበት መፍትሄው መተሳሰብና መተጋገዝ እንደሆነ ከዐረፋ እንማራለን። ሀገርም ከፈተናዎችዋ በላይ እንድትሆን እኒህ እሴቶች ወሳኝ ናቸው።
ዐረፋ ማኅበረሰባዊ በዓል የሚባለው ለዚህ ነው። ሰዎች በግላቸው የሚያከብሩት አይደለም። ቤተሰቡ፣ ጎረቤቱ፣ ሠፈሩ፣ ከተማው የሚያከብረው በዓል ነው። ያላቸውና የሌላቸው፤ የሚችሉና የማይችሉ፤ ታላላቆችና ታናናሾች፤ ባለ ሥልጣናትና ተራ ዜጎች፣ በአንድነት የሚያከብሩት በዓል ነው። ሰው የሚኖረው በቤቱ ውስጥ አይደለም። በማኅበረሰቡ ውስጥ ነው።
ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል። የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፎአችን መጠን ነው።
የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን እጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው። በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በድጋሚ መልካም የዐረፋ በዓል እንዲሆን እመኛለሁ!
ዒድ ሙባረክ!!
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ግንቦት 18፣ 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!
ስለዒድ አል-አድሐ “ዐረፋ” በዓል ስናስብ ሦስት ነገሮች ቀድመው ይታወሱናል። መስዕዋትነት፣ መታዘዝ እና መተጋገዝ። አባት ልጁን ለመስዕዋት ያቀረበበት፤ ልጅ የአባቱን ትዕዛዝ የፈጸመበት፤ ሙስሊሞች የመተጋገዝን እሴት ለዓለም የገለጡበት በዓል ስለሆነ “ዐረፋ” በሕዝበ-ሙስሊሙ ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው።
እስማኤል ለነብዩ ኢብራሂም የመጀመሪያ እና ተወዳጅ ልጃቸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) ይሄን ተወዳጅና የመጀመሪያ ልጅ እንዲሠዉለት ሲጠይቃቸው ታዘዙ እንጂ ወደኋላ አላሉም። ለመታዘዝ የሞከሩት ነገሩ ቀላል ሆኖ አይደለም። ልጅን ያህል ነገር መስዕዋት ማድረግ ምኑ ይቀላል? የአባትነት ስሜት ይተናነቃል። የሰይጣን ሹክሹክታ ይፈታተናል። የቤተዘመድን ወቀሳ እና የጎረቤትን አስተያየት መቋቋምም ይከብዳል። ነብዩ ኢብራሒም፥ በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ አንድ ሐቅ ተገልጦላቸዋል። ከራስ ስሜት፣ ከሰው ሐሜት እና ከወዳጅ ፍላጎት የሚልቅ ታላቅ ዓላማ እንዳለ አምነዋል። ስለዚህም በፈተና ውስጥ ጸንተው ቆሙ፤ ቆራጥነታቸውም በተግባር ታየ።
ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው። የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች። እስማኤላቸውን ለመስጠት የማያመነቱ ዜጎች የሞሉባት ሀገር ጽኑ ናት።
የለመድናቸው፣ የምንወዳቸው፣ የራሳችን ገንዘብ ያደረግናቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ። ከእነዚህ የሚበልጥ ዓላማ ግን አለ፤ እሱም “ሀገርነት እና ሉአላዊነት” ይሰኛል። ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው። ሉአላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ። የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ። ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዕዋት ለመሆን አናመንታ።
የዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት ብቻ ሳይሆን የመደጋገፍና የመተጋገዝ በዓል ጭምር ነው። በዐረፋ ከሚከናወነው እርድ አንድ ሦስተኛው ለምስኪኖች እንዲሰጥ የእስልምና አስተምህሮ ያዛል። በዐረፋ ሕዝበ-ሙስሊሙ ደስታና ሐዘኑን እየተጋራ በዓሉን ያከብራል። የዐረፋ እለት አንድም ሰው ተከፍቶ አያሳልፍም፤ በዐረፋ ሰሞን ማንም ሰው ተርቦና ተጠምቶ አያድርም። በዓሉ ትርጉም የሚሰጠው ሕዝበ-ሙስሊሙ ያለውን ተካፍሎ ሲያከብረው ነው። ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታን የሚሻገሩበት መፍትሄው መተሳሰብና መተጋገዝ እንደሆነ ከዐረፋ እንማራለን። ሀገርም ከፈተናዎችዋ በላይ እንድትሆን እኒህ እሴቶች ወሳኝ ናቸው።
ዐረፋ ማኅበረሰባዊ በዓል የሚባለው ለዚህ ነው። ሰዎች በግላቸው የሚያከብሩት አይደለም። ቤተሰቡ፣ ጎረቤቱ፣ ሠፈሩ፣ ከተማው የሚያከብረው በዓል ነው። ያላቸውና የሌላቸው፤ የሚችሉና የማይችሉ፤ ታላላቆችና ታናናሾች፤ ባለ ሥልጣናትና ተራ ዜጎች፣ በአንድነት የሚያከብሩት በዓል ነው። ሰው የሚኖረው በቤቱ ውስጥ አይደለም። በማኅበረሰቡ ውስጥ ነው።
ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል። የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፎአችን መጠን ነው።
የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን እጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው። በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በድጋሚ መልካም የዐረፋ በዓል እንዲሆን እመኛለሁ!
ዒድ ሙባረክ!!
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ግንቦት 18፣ 2018 ዓ.ም
6 months ago
ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት
የኢቢሲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ማንነት?
#ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችም፣ የቴአትር ባለሙያዎች ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ የስነዳ ሥራ ታሪካቸው መዝገበ አእምሮ ላይ የሚሰነድላቸው ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት ይጠቀሳሉ።ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት በታሪክና ባህል ዙሪያ በርካታ መፅሐፍትን በመድረስ ትልቅ አሻራ አኑረዋል።ከ30 በላይ መፅሀፍትን የደረሱት እኒህ ሰው የሀይማኖት ሰባኪ፣ ፀሀፊ እና ዲስኩር አቅራቢ በመሆን ለአገራቸው አገልግሎት ሰጥተዋል። የበጎ ሰው የሽልማት ድርጅትን የመሠረቱት ዲያቆን ዳንኤል በአሁኑ ሰዓት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ናቸው። በዛሬው ዕለት ደግሞ፣ የኢቢሲ የቦርድ ሊቀመንበር በመሆን ተሹመዋል። ዕዝራ እጅጉ እና ሂላሪያ ተስፋዬ የዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ታሪክ ሰንደውታል።
#ቅድመ ነገር
በነገረ ሀይማኖት፣ በሥነጽሑፍ፣ በማኅበራዊ ጉዳዮች፣ በጥናትና ምርምሮች ከምልዓት በተጠጋ መሰጠት ያገለገሉ ሰው ናቸው፣ ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት።
የተወለዱት ደሴ ከተማ ነው። በወላጅ አባታቸው የንግድ ሥራና እንቅስቃሴ ምክንያት፣ ነፍስ በማያውቁበት እድሜ የመላ ቤተሰቡ ቋሚ መኖሪያ ወደ ባህርዳር ከተማ ተዛወረ። በመሆኑም አብዛኛውን ለሕይወት ስንቅ ሆኖ የቆያቸውን የእውቀት መሠረት ያገኙት በዚሁ በባህርዳር ከተማ ነው።
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጼ ሰርጸ ድንግል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ መለስተኛ ደረጃን በፋሲል መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጣና ሐይቅ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። ከዚህ መደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወላጅ እናታቸው ለትምህርትና ንባብ የሰጡት ትኩረት የንባብ ልምዳቸውን በእጅጉ እንደቃኘው በተለያየ ጊዜ በሰጧቸው ቃለመጠይቆች ደጋግመው ያወሳሉ።
#የሥነጽሑፍ ፍቅር
በልጅነት እድሜ ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን፣ ባደጉበት ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ሰንበት ትምህርት ቤት መንፈሳዊ ትምህርትን በሚገባ ቀስመዋል። ይህም አገልግሎታቸው ከፍ ብሎ ቤተክርስትያንን በዲቁና እንዲያገለግሉ የክህነት መዓረግ አስገኝቷቸዋል። ከዚያም ባሻገር ወደ አካባቢው ከሚያቀኑ በእውቀትና በመንፈሳዊ ጽናት የታወቁ አባቶች መምህራን ብዙ ትምህርትን የመቅሰም እድል ነበራቸው፣ ተጠቅመዉበታልም።
ይህ ሁሉ ተዳምሮ በልጅነት እድሜ የተለያዩ ሥነጽሑፋዊ ሥራዎችን እንዲጽፉ፣ አልፎም በትምህርት ቤት በጠዋት የተማሪዎች ሰልፍ ሰዓት መድረክ ላይ ወጥተው እንዲያቀርቡ አስችሏቸዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሳሉም በሰልፍ ሰዓት ለተማሪዎች ዜና ያቀርቡ ነበር። በንባብ የተገነባ መሠረት ላይ የተጣለ ማንነታቸውም ለሥነጽሑፍ በተለየ እንዲሳቡ አድርጓቸዋል።
#ከአዲስ አበባ እስከ ኬንያ
ከባህር ዳር አዲስ አበባ ያቀኑት በ1982 ዓ.ም ነው። አዲስ አበባ እንደገቡም ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ በዲፕሎማ ትምህርታቸውን መከታተል ጀመሩ። በዚያም ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን በአቅራቢያ በሚገኘው በኮተቤ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስትያን መንፈሳዊ አገልግሎት ይሰጡ ነበር።
የአንደኛ ዓመት ተማሪ እያሉ ታድያ በፖለቲካ እንቅስቃሴ የተናጠችው ኢትዮጵያ፣ ወጣት ተማሪዎቿ ወደ ብላቴ እንዲሄዱ ተወሰነባት። ዲያቆን ዳንኤልም በዚህ መሠረት ወደብላቴ የውትድርና ማሠልጠኛ ከሄዱ ተማሪዎች መካከል ሆኑ። ይህ ከተለያዩ ኢትዮጵያ አካባቢዎች ወጣቶችን በአንድ እንዲሰባሰቡ እድል የፈጠረው አጋጣሚ፣ ለዳንኤል የተለያዩ ባህሎችን፣ የሀገር መልኮችን እንዲያዩ እድል የፈጠረላቸው ነበር።
የብላቴ ሥልጠና ተጠናቅቆ ምረቃ ሳይደርስ ግን ደርግ ወርዶ ኢሕአዴግ ገባ። በሥልጠናው የተሳተፉ ወጣቶችም አብዛኞቹ ወደ ኬንያ ሄዱ። ዳንኤልም በኬንያ የተወሰኑ ወራት ቆይተው፣ ኢሕአዴግ መንበረ ሥልጣኑን አደላድሎ ከያዘ በኋላ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ወጣቶች ሁሉ ወደ ትምህርት እንዲመለሱ ተባለና ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመለሱ። በአንድ ዓመት ውስጥም የሦስት መንፈቅ ትምህርት ተከታትለው ዲፕሎማቸውን በከፍተኛ ማዕረግ ተቀብለው አጠናቀቁ።
#መምህርነት
ከዚህ በኋላ በተመረቁ ተማሪዎች ምደባ መሠረት ሰሜን ሸዋ ክፍለ ሀገር (በቀድሞ አጠራር) ደረሳቸው። ምንም እንኳ አዲስ አበባ ላይ ሥራ ያገኙና ምደባውን መተው የሚችሉ ቢሆንም፥ “እንዲሁ በነጻ የተማርኹትን ያህልም ቢሆን ማገልገል አለብኝ” በማለት ምድባውን ተቀብለው፣ እንደውም ‘ቢቻል ሰው ሊሄድ የማይመርጥበት ራቅ ያለ ስፍራ መድቡኝ’ አሉ። በጊዜው ግን አሠራሩ በሚፈቅደው መሠረት የደረሳቸው በሰሜን ሸዋ ክፍለ ሀገር ጅሩ ነበርና በዚያ የአማርኛ መምህር ሆነው ማገልገል ጀመሩ።
በዚያም የመምህራን እጥረት ስለነበር፣ ከአማርኛ ባለፈ ታሪክ እና አካባቢ ሳይንስ (ጂኦግራፊ) ያስተምሩ ነበር። ከዚያ ጎን ለጎን መንፈሳዊ አገልግሎቶችን በመስጠትና በማስተማር የአካባቢውን ማኅበረሰብ አገልግለዋል።
የማገልገል ጽኑ ፍላጎት እና ባመኑበት ‘ለብቻም ቢሆን የመቆም’ ጽናት ውስጥ ሆነው፣ የመምህርነት አገልግሎታቸውን ጨርሰው አዲስ አበባ ተመለሱ።
ቀጥለውም ዲፕሎማ በተመረቁበት ኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ ትምህርት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ተቀብለዋል። ትምህርታቸውን ከማጠናቀቃቸው በፊትም ሆነ በኋላ፥ በማኅበረ ቅዱሳን በመደበኛ አገልግሎት ሠርተዋል። ሐሳብ አመንጭቶ መጽሐፍ ከመጻፍ በላይ የማሳተምና ማሰራጨት ክብደቱን በመረዳት የመጽሐፍ ህትመት ሥራ ውስጥ የገቡ ሲሆን፣ ለበርካታ ዓመታትም ‘አግዮስ’ የተባለውን የራሳቸውን የመጽሐፍ ማሳተሚያና ማሰራጫ ከፍተው በዘርፉ ሠርተዋል።
ከዚህም ባሻገር የምክር አገልግሎት ይሰጡ የነበረ ሲሆን፣ በኋላም በ2010 ዓ.ም የመጣውን ፖለቲካዊ ለውጥ ተከትሎ፥ የጠቅላይ ሚኒስትር የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሰይመዋል።
#የመጽሐፍ ሥራዎች
መሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከሠላሳ ሦስት በላይ መጻሕፍትን ለአንባብያን አድርሰዋል። እነዚህም እንደ ‘ብቻዬን እቆማለሁ’፣ ‘ጠጠሮቹ እና ሌሎችም’፣ ‘የሰርቆ አደሮች ስብሰባ’ ከሚሉና ከመሳሰሉ ከተወሰኑ የወግ ስብስብ መጽሐፎች ባለፈ፣ ዳጎስ ያሉ በጥናትና ጥልቅ ንባብ ላይ የተመሠረቱ፣ ሃይማኖታዊ ብሎም ታሪካዊ ይዘት ያላቸው ሥራዎች ናቸው።
ዳንኤል እስከ 2016 ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት መሥራች ናቸው። ከዚህም ባሻገር የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን መሥራቾች መካከል ይገኙበታል። በዚህ ማኅበር ውስጥ የሚታተሙ መጽሔት፣ ጋዜጣና መጻሕፍት ዝግጅት ክፍል ላይም ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። ስምዓ ጽድቅ ጋዜጣ እና ሐመር መጽሔትም ላይ በርካታ የጽሑፍ ሥራዎቻቸው ይገኛሉ።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን ጨምሮ በቅርብ በፋና ሚድያ ኮርፖሬት የቦርድ አባል ብሎም ሊቀመንበር ሆነው አገልግለዋል። ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ ለሀገር ይጠቅማል ብለው ባመኑበት መስክ እና ተቋም የቦርድ አባልና ሊቀመንበር ሆነዋል፣ ሠርተዋል።
‘የዳንኤል ክብረት ዕይታዎች’ የሚለው መጦመሪያ ድረገጻቸው ላይ የሚያሰፍሯቸው ጽሑፎች ብሎም በተለያዩ መድረኮች በመገኘት የሚያቀርቧቸውና የሚሰጧቸው ማኅበራዊ ኂሶች ብዙ ትኩረት የሚስቡና ተጽእኖ ፈጣሪ ነበሩ፣ ናቸው። በቃል ብቻ ሳይሆን በመጽሐፎችም መንፈሳዊ አገልግሎቶችን ሲሰጡ ቆይተዋል። ለተጨማሪ ጥናትና ምርምር የሚሆኑ የሆኑ ሥራዎቻቸውም ጥቂት አይደሉም።
ብዙ የደከምኩባቸው የሚሏቸው ሁለት መጻሕፍት አሉ። አንደኛው ‘ኢትዮጵያዊው ሱራፊ’ የተሰኘው በአቡነ ተክለሃይማኖት የሕይወት ታሪክ ዙሪያ የሠሩት ሲሆን ሌላው ‘አራቱ ኃያላን’ የተሰኘ መጽሐፍ ነው። በቅርብና መጨረሻ ላይ ለንባብ ካቀረቡት ዳጎስ ያለ መጠን ያለው ‘የትርክት እዳና በረከት’ መጽሐፋቸው በፊትም፣ ‘እጨጌ እንባቆም ከየመን እስከ ደብረሊባኖስ’፣ ‘ራዕየ ዮሐንስ’፣ ‘ከእቴጌ ዕሌኒ እስከ ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ’ የተሰኙ የመጽሐፍ ሥራዎቻቸው ከብዙ በጥቂት የሚጠቀሱ ናቸው።
#ቤተሰብ
ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ከትዳር አጋራቸው ወይዘሮ ጽላት ጌታቸው ጋር ላለፉት 22 ዓመታት በትዳር ቆይተዋል። በዚያም ሦስት ወንዶች (አቤሜሌክ ዳንኤል፣ ባሮክ ዳንኤል እና ባህራን ዳንኤል) እና አንዲት ሴት ልጅ (አንኪዮን ዳንኤል) አባት ለመሆን በቅተዋል።
ሙሓዘ ጥበባት የሚለውን ማዕረግ፣ ‘ኢትዮጵያዊው ሱራፊ’ የተሰኘውን መጽሐፍ ባስመረቁበት ወቅት ‘ስም ከግብር አብሮ ይሄዳልና...’ ሲሉ፣ የጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤልሳ የሰጧቸው ስያሜ ነው። ሙሓዘ ጥበባት ማለት ‘የጥበብ መፍሰሻ’ ማለት ነው።
#ምስክርነት
ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በመገናኛ ብዙኃን አመራርና አሠራር ጥሩ እውቀትና ልምድ አለው፡፡ አዳዲስ አሠራሮች እንዲጎለብቱ ሃሳብ በማፍለቅና እንዲሳካ ጥረት የማድረግ ብቃት አለው፡፡ አሁንም የጋዜጠኞች ሙያዊ ነጻነትና የሚዲያው ኤዲቶሪያል አቅም እንዲጎለብት እንዲሁም ተቋማዊ አቅሙ እንዲያድግ አስተዋጽኦ ያደርጋል የሚል እምነት አለኝ፡፡
ነፃነት ተስፋዬ የሚድያና ኮምዩኒኬሽን ባለሙያ
##########
ሙአዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት በይዘት ደረጃ ካየነው በባህል ኪነጥበበ እና በታሪክ ዙሪያ የኢትዮጵያን መልክ በፅሑፎቹ እና በንግግሮቹ ለማሳየት ከፍተኛ አበርክቶ ሰጥቷል። ፅሑፎቹ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መመረቂያ ጥናቶች የተሠሩባቸው አሁንም ይበልጥ ሊጠኑ የሚገባቸው ትልቅ ዋጋ ያላቸው ናቸው። ዲያቆን ዳንኤል በፅሑፎቹ ኢትዮጵያዊ የሆኑ ፍልስፍናዎችን፣ ጥበባትን፣ ታሪክን፣ ሀይማኖትን፣ ባህልን፣ ሥነ ጽሁፍን ፍንትው አድርጎ በማሳየት የራሱን አሻራ ያኖረ ነው። አበርክቶውም ትልቅ ነው።
እርሱ በፅሑፍ ብቻ ሳይሆን የአደባባይ ሰው በመሆኑ ትውልድ በማነፅ፣ ሥነ-ምግባርን በማስጠበቅ፣ ኢትዮጵያን በመመርመርና በመግለጥ፣ ማኅበራዊ ኂስ በጥበብ በመስጠት፣ ያነበባቸውን መፅሀፎች ወይም ያካበተውን ዕውቀት ጥበባዊ ስልት በተላበሰ ምጡቅ መንገድ በማቅረብ ይታወቃል።
የራሱን አሳታሚ ድርጅትና የበጎ ሰው የሽልማት ድርጅትን በመመሥረትና በመምራት ለእውቀት እና እውቅና መስፋፋት ዋና ሚና ተጫውቷል።
በመንግሥት ኃላፊነቱም ቀድሞ ሲከውን የነበረውን ተግባር በላቀ ሀገራዊ ኃላፊነት እየተወጣ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ እንደመሆኑ መጠንም ተቋማትን በመመሥረትና በማጠናከር ሚናው ትልቅ እንደሆነ እረዳለሁ።
ዲያቆን ዳንኤል ከ30 በላይ መፅሀፍትን እንደማሳተሙ ጊዜ አጠቃቀሙ እንዴት ይሆን? የሚል ጥያቄ ተደጋግሞ ይነሳል። እርሱ ግን ምናልባት በሰላሳ አመት የጽሁፍ ታሪኩ ከሰላሳ በላይ መጻሕፍትን እና እጅግ ብዙ መጣጥፎችን በሙበርከት ፕሮሊፊክ እና ዐቢይ ሥፍራ የሚደጠው ደራሲ እና የሃሳብ መሪ መሆኑን አስመስክሯል።ለሁሉም እንደሁኔታው ጊዜ በመመደብ ለሁላችን አርዓያ ነው።
ተመራማሪው ዳንኤል፣ ከመዛግብት ተነስቶ የሚፅፋቸውን ታሪኮች አይቻለሁ። በመካከለኛው ዘመን በአገራችን የተደረጉ ብዙ ክስተቶችን ለታሪክ ጥናት እጅግ ጠቃሚ ግብዓት እንዲሆን አድርጎ ከሀገር ውስጥም ከውጭም የሰነደ ነው። ይህ ቀላል አይደለም።
ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ሳስታውስ ብላቴን ጌታ ህሩይን ያስታውሰኛል። እርሳቸው በአንድ በኩል የመንግስት የሥራ ኃላፊነት ይዘው በአንድ በኩል ይፅፋሉ። ምርምሮችንም ያደርጉ ነበር። ዲያቆን ዳንኤል ድንቅ የፈጠራ ክህሎቱን በመጠቀም የሚያቀርባቸው ሥራዎች ከንባብ እና ነገሮች በጥልቀት ተረድቶ የሚያቀርባቸው በመሆኑ ኢትዮጵያን የማሳየት አቅም አላቸው ብዬ አምናለሁ። አበርክቶው እና ጽኑ ሰብዕናው በአጭሩ ተተርኮ የሚያበቃ አይደለም።
ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ የባህልና ኪነ ጥበብ ሚኒስትር ዴኤታ
######
ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን የማውቀው ከ20 ዓመት በፊት ነው ። የዐውደ ምሕረቱ ፈርጥ ፣የቤተክርስቲያን አጽራር መከታ ከወንድሞች ጋር ሙሉ ጊዜውን ሰጥቶ ሲያገለግልና ለብዙዎቻችን መንፈሳዊ መሠረት ጣይ በነበረ ጊዜ አውቀዋለሁ። በሚጽፋቸው መንፈሳዊና ትዝብት አዘል ማኅበረሰባዊ ጽሑፎች ያልተማረ ,ያልተገሰጸ በነፍሱ ሀሴት ያላደረገ በዙሪያው የነበረ ማንም አልነበረም። በተለይ በማኀበረ ቅዱሳን የሐመር መጽሔትና የስምዐ ጽድቅ ጋዜጣ በሚያዘጋጅበት ወቅት የከተባቸው ጽሑፎች ዘመን የተሻገሩ እስካሁን ለብዙዎች መንፈሳዊ ሙላት የኾኑ ጥዑም ዘለላዎች ናቸው።
የጻፋቸው መጽሐፍት እንዲሁም በብሎጉ በዕይታ ያስቀመጣቸው ትዝብቶቹ በቤተክህነቱም በቤተመንግሥቱም ቅቡልነታቸው የበዛ ነበር።
የቀረቡት ኹሉ ግለሰባዊ ማንነቱን ሊገነዘቡለት የማይከብዳቸው ዳንኤል በዐውደ ምሕረትም ሆነ በመድረክ ራሱን ሳያካብድ ለአገርና ለቤተክርስቲያን በጥልቀት በሚያውቀው የታሪክ አረዳዱ እያገለገለ የሚገኝ ምስጉን ወንድም ነው።
ኢዮብ ስዩም
የኢቢሲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ማንነት?
#ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችም፣ የቴአትር ባለሙያዎች ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ የስነዳ ሥራ ታሪካቸው መዝገበ አእምሮ ላይ የሚሰነድላቸው ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት ይጠቀሳሉ።ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት በታሪክና ባህል ዙሪያ በርካታ መፅሐፍትን በመድረስ ትልቅ አሻራ አኑረዋል።ከ30 በላይ መፅሀፍትን የደረሱት እኒህ ሰው የሀይማኖት ሰባኪ፣ ፀሀፊ እና ዲስኩር አቅራቢ በመሆን ለአገራቸው አገልግሎት ሰጥተዋል። የበጎ ሰው የሽልማት ድርጅትን የመሠረቱት ዲያቆን ዳንኤል በአሁኑ ሰዓት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ናቸው። በዛሬው ዕለት ደግሞ፣ የኢቢሲ የቦርድ ሊቀመንበር በመሆን ተሹመዋል። ዕዝራ እጅጉ እና ሂላሪያ ተስፋዬ የዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ታሪክ ሰንደውታል።
#ቅድመ ነገር
በነገረ ሀይማኖት፣ በሥነጽሑፍ፣ በማኅበራዊ ጉዳዮች፣ በጥናትና ምርምሮች ከምልዓት በተጠጋ መሰጠት ያገለገሉ ሰው ናቸው፣ ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት።
የተወለዱት ደሴ ከተማ ነው። በወላጅ አባታቸው የንግድ ሥራና እንቅስቃሴ ምክንያት፣ ነፍስ በማያውቁበት እድሜ የመላ ቤተሰቡ ቋሚ መኖሪያ ወደ ባህርዳር ከተማ ተዛወረ። በመሆኑም አብዛኛውን ለሕይወት ስንቅ ሆኖ የቆያቸውን የእውቀት መሠረት ያገኙት በዚሁ በባህርዳር ከተማ ነው።
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጼ ሰርጸ ድንግል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ መለስተኛ ደረጃን በፋሲል መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጣና ሐይቅ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። ከዚህ መደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወላጅ እናታቸው ለትምህርትና ንባብ የሰጡት ትኩረት የንባብ ልምዳቸውን በእጅጉ እንደቃኘው በተለያየ ጊዜ በሰጧቸው ቃለመጠይቆች ደጋግመው ያወሳሉ።
#የሥነጽሑፍ ፍቅር
በልጅነት እድሜ ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን፣ ባደጉበት ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ሰንበት ትምህርት ቤት መንፈሳዊ ትምህርትን በሚገባ ቀስመዋል። ይህም አገልግሎታቸው ከፍ ብሎ ቤተክርስትያንን በዲቁና እንዲያገለግሉ የክህነት መዓረግ አስገኝቷቸዋል። ከዚያም ባሻገር ወደ አካባቢው ከሚያቀኑ በእውቀትና በመንፈሳዊ ጽናት የታወቁ አባቶች መምህራን ብዙ ትምህርትን የመቅሰም እድል ነበራቸው፣ ተጠቅመዉበታልም።
ይህ ሁሉ ተዳምሮ በልጅነት እድሜ የተለያዩ ሥነጽሑፋዊ ሥራዎችን እንዲጽፉ፣ አልፎም በትምህርት ቤት በጠዋት የተማሪዎች ሰልፍ ሰዓት መድረክ ላይ ወጥተው እንዲያቀርቡ አስችሏቸዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሳሉም በሰልፍ ሰዓት ለተማሪዎች ዜና ያቀርቡ ነበር። በንባብ የተገነባ መሠረት ላይ የተጣለ ማንነታቸውም ለሥነጽሑፍ በተለየ እንዲሳቡ አድርጓቸዋል።
#ከአዲስ አበባ እስከ ኬንያ
ከባህር ዳር አዲስ አበባ ያቀኑት በ1982 ዓ.ም ነው። አዲስ አበባ እንደገቡም ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ በዲፕሎማ ትምህርታቸውን መከታተል ጀመሩ። በዚያም ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን በአቅራቢያ በሚገኘው በኮተቤ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስትያን መንፈሳዊ አገልግሎት ይሰጡ ነበር።
የአንደኛ ዓመት ተማሪ እያሉ ታድያ በፖለቲካ እንቅስቃሴ የተናጠችው ኢትዮጵያ፣ ወጣት ተማሪዎቿ ወደ ብላቴ እንዲሄዱ ተወሰነባት። ዲያቆን ዳንኤልም በዚህ መሠረት ወደብላቴ የውትድርና ማሠልጠኛ ከሄዱ ተማሪዎች መካከል ሆኑ። ይህ ከተለያዩ ኢትዮጵያ አካባቢዎች ወጣቶችን በአንድ እንዲሰባሰቡ እድል የፈጠረው አጋጣሚ፣ ለዳንኤል የተለያዩ ባህሎችን፣ የሀገር መልኮችን እንዲያዩ እድል የፈጠረላቸው ነበር።
የብላቴ ሥልጠና ተጠናቅቆ ምረቃ ሳይደርስ ግን ደርግ ወርዶ ኢሕአዴግ ገባ። በሥልጠናው የተሳተፉ ወጣቶችም አብዛኞቹ ወደ ኬንያ ሄዱ። ዳንኤልም በኬንያ የተወሰኑ ወራት ቆይተው፣ ኢሕአዴግ መንበረ ሥልጣኑን አደላድሎ ከያዘ በኋላ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ወጣቶች ሁሉ ወደ ትምህርት እንዲመለሱ ተባለና ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመለሱ። በአንድ ዓመት ውስጥም የሦስት መንፈቅ ትምህርት ተከታትለው ዲፕሎማቸውን በከፍተኛ ማዕረግ ተቀብለው አጠናቀቁ።
#መምህርነት
ከዚህ በኋላ በተመረቁ ተማሪዎች ምደባ መሠረት ሰሜን ሸዋ ክፍለ ሀገር (በቀድሞ አጠራር) ደረሳቸው። ምንም እንኳ አዲስ አበባ ላይ ሥራ ያገኙና ምደባውን መተው የሚችሉ ቢሆንም፥ “እንዲሁ በነጻ የተማርኹትን ያህልም ቢሆን ማገልገል አለብኝ” በማለት ምድባውን ተቀብለው፣ እንደውም ‘ቢቻል ሰው ሊሄድ የማይመርጥበት ራቅ ያለ ስፍራ መድቡኝ’ አሉ። በጊዜው ግን አሠራሩ በሚፈቅደው መሠረት የደረሳቸው በሰሜን ሸዋ ክፍለ ሀገር ጅሩ ነበርና በዚያ የአማርኛ መምህር ሆነው ማገልገል ጀመሩ።
በዚያም የመምህራን እጥረት ስለነበር፣ ከአማርኛ ባለፈ ታሪክ እና አካባቢ ሳይንስ (ጂኦግራፊ) ያስተምሩ ነበር። ከዚያ ጎን ለጎን መንፈሳዊ አገልግሎቶችን በመስጠትና በማስተማር የአካባቢውን ማኅበረሰብ አገልግለዋል።
የማገልገል ጽኑ ፍላጎት እና ባመኑበት ‘ለብቻም ቢሆን የመቆም’ ጽናት ውስጥ ሆነው፣ የመምህርነት አገልግሎታቸውን ጨርሰው አዲስ አበባ ተመለሱ።
ቀጥለውም ዲፕሎማ በተመረቁበት ኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ ትምህርት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ተቀብለዋል። ትምህርታቸውን ከማጠናቀቃቸው በፊትም ሆነ በኋላ፥ በማኅበረ ቅዱሳን በመደበኛ አገልግሎት ሠርተዋል። ሐሳብ አመንጭቶ መጽሐፍ ከመጻፍ በላይ የማሳተምና ማሰራጨት ክብደቱን በመረዳት የመጽሐፍ ህትመት ሥራ ውስጥ የገቡ ሲሆን፣ ለበርካታ ዓመታትም ‘አግዮስ’ የተባለውን የራሳቸውን የመጽሐፍ ማሳተሚያና ማሰራጫ ከፍተው በዘርፉ ሠርተዋል።
ከዚህም ባሻገር የምክር አገልግሎት ይሰጡ የነበረ ሲሆን፣ በኋላም በ2010 ዓ.ም የመጣውን ፖለቲካዊ ለውጥ ተከትሎ፥ የጠቅላይ ሚኒስትር የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሰይመዋል።
#የመጽሐፍ ሥራዎች
መሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከሠላሳ ሦስት በላይ መጻሕፍትን ለአንባብያን አድርሰዋል። እነዚህም እንደ ‘ብቻዬን እቆማለሁ’፣ ‘ጠጠሮቹ እና ሌሎችም’፣ ‘የሰርቆ አደሮች ስብሰባ’ ከሚሉና ከመሳሰሉ ከተወሰኑ የወግ ስብስብ መጽሐፎች ባለፈ፣ ዳጎስ ያሉ በጥናትና ጥልቅ ንባብ ላይ የተመሠረቱ፣ ሃይማኖታዊ ብሎም ታሪካዊ ይዘት ያላቸው ሥራዎች ናቸው።
ዳንኤል እስከ 2016 ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት መሥራች ናቸው። ከዚህም ባሻገር የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን መሥራቾች መካከል ይገኙበታል። በዚህ ማኅበር ውስጥ የሚታተሙ መጽሔት፣ ጋዜጣና መጻሕፍት ዝግጅት ክፍል ላይም ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። ስምዓ ጽድቅ ጋዜጣ እና ሐመር መጽሔትም ላይ በርካታ የጽሑፍ ሥራዎቻቸው ይገኛሉ።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን ጨምሮ በቅርብ በፋና ሚድያ ኮርፖሬት የቦርድ አባል ብሎም ሊቀመንበር ሆነው አገልግለዋል። ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ ለሀገር ይጠቅማል ብለው ባመኑበት መስክ እና ተቋም የቦርድ አባልና ሊቀመንበር ሆነዋል፣ ሠርተዋል።
‘የዳንኤል ክብረት ዕይታዎች’ የሚለው መጦመሪያ ድረገጻቸው ላይ የሚያሰፍሯቸው ጽሑፎች ብሎም በተለያዩ መድረኮች በመገኘት የሚያቀርቧቸውና የሚሰጧቸው ማኅበራዊ ኂሶች ብዙ ትኩረት የሚስቡና ተጽእኖ ፈጣሪ ነበሩ፣ ናቸው። በቃል ብቻ ሳይሆን በመጽሐፎችም መንፈሳዊ አገልግሎቶችን ሲሰጡ ቆይተዋል። ለተጨማሪ ጥናትና ምርምር የሚሆኑ የሆኑ ሥራዎቻቸውም ጥቂት አይደሉም።
ብዙ የደከምኩባቸው የሚሏቸው ሁለት መጻሕፍት አሉ። አንደኛው ‘ኢትዮጵያዊው ሱራፊ’ የተሰኘው በአቡነ ተክለሃይማኖት የሕይወት ታሪክ ዙሪያ የሠሩት ሲሆን ሌላው ‘አራቱ ኃያላን’ የተሰኘ መጽሐፍ ነው። በቅርብና መጨረሻ ላይ ለንባብ ካቀረቡት ዳጎስ ያለ መጠን ያለው ‘የትርክት እዳና በረከት’ መጽሐፋቸው በፊትም፣ ‘እጨጌ እንባቆም ከየመን እስከ ደብረሊባኖስ’፣ ‘ራዕየ ዮሐንስ’፣ ‘ከእቴጌ ዕሌኒ እስከ ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ’ የተሰኙ የመጽሐፍ ሥራዎቻቸው ከብዙ በጥቂት የሚጠቀሱ ናቸው።
#ቤተሰብ
ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ከትዳር አጋራቸው ወይዘሮ ጽላት ጌታቸው ጋር ላለፉት 22 ዓመታት በትዳር ቆይተዋል። በዚያም ሦስት ወንዶች (አቤሜሌክ ዳንኤል፣ ባሮክ ዳንኤል እና ባህራን ዳንኤል) እና አንዲት ሴት ልጅ (አንኪዮን ዳንኤል) አባት ለመሆን በቅተዋል።
ሙሓዘ ጥበባት የሚለውን ማዕረግ፣ ‘ኢትዮጵያዊው ሱራፊ’ የተሰኘውን መጽሐፍ ባስመረቁበት ወቅት ‘ስም ከግብር አብሮ ይሄዳልና...’ ሲሉ፣ የጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤልሳ የሰጧቸው ስያሜ ነው። ሙሓዘ ጥበባት ማለት ‘የጥበብ መፍሰሻ’ ማለት ነው።
#ምስክርነት
ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በመገናኛ ብዙኃን አመራርና አሠራር ጥሩ እውቀትና ልምድ አለው፡፡ አዳዲስ አሠራሮች እንዲጎለብቱ ሃሳብ በማፍለቅና እንዲሳካ ጥረት የማድረግ ብቃት አለው፡፡ አሁንም የጋዜጠኞች ሙያዊ ነጻነትና የሚዲያው ኤዲቶሪያል አቅም እንዲጎለብት እንዲሁም ተቋማዊ አቅሙ እንዲያድግ አስተዋጽኦ ያደርጋል የሚል እምነት አለኝ፡፡
ነፃነት ተስፋዬ የሚድያና ኮምዩኒኬሽን ባለሙያ
##########
ሙአዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት በይዘት ደረጃ ካየነው በባህል ኪነጥበበ እና በታሪክ ዙሪያ የኢትዮጵያን መልክ በፅሑፎቹ እና በንግግሮቹ ለማሳየት ከፍተኛ አበርክቶ ሰጥቷል። ፅሑፎቹ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መመረቂያ ጥናቶች የተሠሩባቸው አሁንም ይበልጥ ሊጠኑ የሚገባቸው ትልቅ ዋጋ ያላቸው ናቸው። ዲያቆን ዳንኤል በፅሑፎቹ ኢትዮጵያዊ የሆኑ ፍልስፍናዎችን፣ ጥበባትን፣ ታሪክን፣ ሀይማኖትን፣ ባህልን፣ ሥነ ጽሁፍን ፍንትው አድርጎ በማሳየት የራሱን አሻራ ያኖረ ነው። አበርክቶውም ትልቅ ነው።
እርሱ በፅሑፍ ብቻ ሳይሆን የአደባባይ ሰው በመሆኑ ትውልድ በማነፅ፣ ሥነ-ምግባርን በማስጠበቅ፣ ኢትዮጵያን በመመርመርና በመግለጥ፣ ማኅበራዊ ኂስ በጥበብ በመስጠት፣ ያነበባቸውን መፅሀፎች ወይም ያካበተውን ዕውቀት ጥበባዊ ስልት በተላበሰ ምጡቅ መንገድ በማቅረብ ይታወቃል።
የራሱን አሳታሚ ድርጅትና የበጎ ሰው የሽልማት ድርጅትን በመመሥረትና በመምራት ለእውቀት እና እውቅና መስፋፋት ዋና ሚና ተጫውቷል።
በመንግሥት ኃላፊነቱም ቀድሞ ሲከውን የነበረውን ተግባር በላቀ ሀገራዊ ኃላፊነት እየተወጣ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ እንደመሆኑ መጠንም ተቋማትን በመመሥረትና በማጠናከር ሚናው ትልቅ እንደሆነ እረዳለሁ።
ዲያቆን ዳንኤል ከ30 በላይ መፅሀፍትን እንደማሳተሙ ጊዜ አጠቃቀሙ እንዴት ይሆን? የሚል ጥያቄ ተደጋግሞ ይነሳል። እርሱ ግን ምናልባት በሰላሳ አመት የጽሁፍ ታሪኩ ከሰላሳ በላይ መጻሕፍትን እና እጅግ ብዙ መጣጥፎችን በሙበርከት ፕሮሊፊክ እና ዐቢይ ሥፍራ የሚደጠው ደራሲ እና የሃሳብ መሪ መሆኑን አስመስክሯል።ለሁሉም እንደሁኔታው ጊዜ በመመደብ ለሁላችን አርዓያ ነው።
ተመራማሪው ዳንኤል፣ ከመዛግብት ተነስቶ የሚፅፋቸውን ታሪኮች አይቻለሁ። በመካከለኛው ዘመን በአገራችን የተደረጉ ብዙ ክስተቶችን ለታሪክ ጥናት እጅግ ጠቃሚ ግብዓት እንዲሆን አድርጎ ከሀገር ውስጥም ከውጭም የሰነደ ነው። ይህ ቀላል አይደለም።
ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ሳስታውስ ብላቴን ጌታ ህሩይን ያስታውሰኛል። እርሳቸው በአንድ በኩል የመንግስት የሥራ ኃላፊነት ይዘው በአንድ በኩል ይፅፋሉ። ምርምሮችንም ያደርጉ ነበር። ዲያቆን ዳንኤል ድንቅ የፈጠራ ክህሎቱን በመጠቀም የሚያቀርባቸው ሥራዎች ከንባብ እና ነገሮች በጥልቀት ተረድቶ የሚያቀርባቸው በመሆኑ ኢትዮጵያን የማሳየት አቅም አላቸው ብዬ አምናለሁ። አበርክቶው እና ጽኑ ሰብዕናው በአጭሩ ተተርኮ የሚያበቃ አይደለም።
ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ የባህልና ኪነ ጥበብ ሚኒስትር ዴኤታ
######
ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን የማውቀው ከ20 ዓመት በፊት ነው ። የዐውደ ምሕረቱ ፈርጥ ፣የቤተክርስቲያን አጽራር መከታ ከወንድሞች ጋር ሙሉ ጊዜውን ሰጥቶ ሲያገለግልና ለብዙዎቻችን መንፈሳዊ መሠረት ጣይ በነበረ ጊዜ አውቀዋለሁ። በሚጽፋቸው መንፈሳዊና ትዝብት አዘል ማኅበረሰባዊ ጽሑፎች ያልተማረ ,ያልተገሰጸ በነፍሱ ሀሴት ያላደረገ በዙሪያው የነበረ ማንም አልነበረም። በተለይ በማኀበረ ቅዱሳን የሐመር መጽሔትና የስምዐ ጽድቅ ጋዜጣ በሚያዘጋጅበት ወቅት የከተባቸው ጽሑፎች ዘመን የተሻገሩ እስካሁን ለብዙዎች መንፈሳዊ ሙላት የኾኑ ጥዑም ዘለላዎች ናቸው።
የጻፋቸው መጽሐፍት እንዲሁም በብሎጉ በዕይታ ያስቀመጣቸው ትዝብቶቹ በቤተክህነቱም በቤተመንግሥቱም ቅቡልነታቸው የበዛ ነበር።
የቀረቡት ኹሉ ግለሰባዊ ማንነቱን ሊገነዘቡለት የማይከብዳቸው ዳንኤል በዐውደ ምሕረትም ሆነ በመድረክ ራሱን ሳያካብድ ለአገርና ለቤተክርስቲያን በጥልቀት በሚያውቀው የታሪክ አረዳዱ እያገለገለ የሚገኝ ምስጉን ወንድም ነው።
ኢዮብ ስዩም
6 months ago
ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡
ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ እስከ ሞት ድረስ የታመነ ሐዋርያ ነው። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ ሲሆን እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር የገባው፡፡
ሉክዮስ የተባለ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ በቤቱ ሲያገለግልም ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር በማቅረብ ሕንጻ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው የሉክዮስ ሚስትና ልጆች በአሳዳሪው ቤት ያሉ አገልጋዮች ሁሉ ጨምሮ በርካቶችን አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡ ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን እንዲሳየው ጠየቀው፡፡ ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡
ሉክዮስም እጅና እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ አሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አይታ በድንጋጤ ሞተች፡፡ ስልቻውን ሲያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡
የቅዱሳን ሐዋርያትን ትምህርት አክብረው የሚኖሩት ገዳማውያን እናቶችና አባቶች በእምነታቸው ጸንተው ወንጌልን ኖረው ነው የሚያልፉት፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጽና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ እስከ ሞት ድረስ የታመነ ሐዋርያ ነው። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ ሲሆን እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር የገባው፡፡
ሉክዮስ የተባለ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ በቤቱ ሲያገለግልም ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር በማቅረብ ሕንጻ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው የሉክዮስ ሚስትና ልጆች በአሳዳሪው ቤት ያሉ አገልጋዮች ሁሉ ጨምሮ በርካቶችን አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡ ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን እንዲሳየው ጠየቀው፡፡ ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡
ሉክዮስም እጅና እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ አሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አይታ በድንጋጤ ሞተች፡፡ ስልቻውን ሲያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡
የቅዱሳን ሐዋርያትን ትምህርት አክብረው የሚኖሩት ገዳማውያን እናቶችና አባቶች በእምነታቸው ጸንተው ወንጌልን ኖረው ነው የሚያልፉት፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጽና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
7 months ago
ከሎዛ ኹነቶች የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
7 months ago
ይኽ የሎዛ ጋዜጣዊ መግለጫ ስለኾነ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በሁሉም የሶሻል ሚዲያ ፕላትፎርሞች ይሠራጭ
በራስህ ላይ መፍረድን ተማር፤
ያኔ በሌሎች ላይ ለመፍረድ ጊዜ ታጣለህ፤
ከሎዛ ኹነቶች - Loza Events የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
#ethiopia | የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ እና የምንፍቅና አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
በራስህ ላይ መፍረድን ተማር፤
ያኔ በሌሎች ላይ ለመፍረድ ጊዜ ታጣለህ፤
ከሎዛ ኹነቶች - Loza Events የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
#ethiopia | የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ እና የምንፍቅና አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
7 months ago
የቤታቸውን አጥር ያላደሱ እና ግራጫ ቀለም ያልቀቡ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የመብራት እና የውኃ አገልግሎት አታገኙም መባላቸውን ተናገሩ‼️
በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የመኖሪያ የቤታቸውን አጥር ግራጫ ቀለም ያልቀቡ፣ አምፖል ያልሰቀሉ፣ እንዲሁም በአካባቢያቸው የደኀንነት ካሜራ ያልገጠሙ ነዋሪዎች “የመብራት እና የውኃ አገልግሎት አታገኙም” ተብለናል ሲሉ መናገራቸውን ፎርቹን ጋዜጣ ዘግቧል።
ከሚኖሩበት ቀበሌ በመጡ የመንግሥት ኃላፊዎች፤ በሀገር ደረጃ እየተሠራ ካለው የኮሪደር ልማት ጋር ተያይዞ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን “ማስዋብ” አለባችሁ የሚል መመሪያ እንደተሰጣቸው ዘገባው አመላክቷል። በየአካባቢው “ዋና ዋና ቦታዎች ላይ” ይሰቀላል የተባለው የደኅንነት ካሜራው ያስፈለገው፤ በከተማዋ ነዋሪዎች ዘንድ በተደጋጋሚ የሚነሳ የደኅንነት ጥያቄ በመኖሩ ነው ተብሏል።
ለነዋሪዎቹ ከተሰጣቸው መመሪያዎች ውስጥ፤ ሁሉም የመኖሪያ ቤቶች አጥር በተመሳሳይ መልኩ ግራጫ ቀለም መቀባት ያለባቸው ሲሆን ከዚህ የተለየ ቀለም መጠቀም እንደሌለባቸው ተግልጾላቸዋል።
የከተማዋ ኃላፊዎች ይህን መመሪያ “በፍጥነት ያልተገበረ” ነዋሪ ለቅጣት እንደሚዳረግ መናገራቸው ተሰምቷል።
ቅጣቱ የሚፈፀመው ነዋሪውዎቹ መንደራቸውን “የማስዋብ” ሥራ ማከናወናቸውን በድጋሚ ከተፈተሸ በኋላ መሆኑ ተመልክቷል። ይህን ያላከናወነ ግለሰብ እንደ “መብራት” እና “ውኃ” ያሉ መሠረተ ልማቶች ይቋረጥበታል መባሉን ከዘገባው ላይ ተመልክተናል።
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ዘነበወርቅ በተሰኘው አካባቢ የሚኖሩት ወ/ሮ አሰገደች ባሕር የተባሉት የ 80 ዓመት አዛውንት፤ “በ 3 ቀናት ውስጥ” የመኖሪያ ቤት አጥራቸውን በድጋሚ ገንብተው ግራጫ ቀለም እንዲቀቡ እና የውጭ አምፖል “በፍጥነት” እንዲሰቅሉ ማሳሰቢያ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል።
በልጃቸው ወርሃዊ ገቢ የሚተዳደሩት እኒህ አዛውንት የታዘዙትን ተግባር ማከናወን እንደማይችሉ አስረድተዋል። የታዘዙት አጠቃላይ አጥራቸውን የማደስ ሥራ እስከ 20,000 ብር የሚያስወጣቸው ሲሆን ይህን ያህል ገንዘብ ማግኘት እንደማይችሉ ለኃላፊዎቹ ቢገልጹም የተለየ ምላሽ አለማግኘታቸውን ወ/ሮ አሰገደች ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ፤ የከተማ ውበት እና የአረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ፤ የወይዘሮ አሰገደችን ምክንያት አይቀበሉም በከተማዋ አስተዳደር የወጣውን ስታንዳርድ ላለመፈጸም “ድህነት ምክንያት” አይሆንም ሲሉ ተናግረዋል። የቢሮ ኃላፊው ከዚህ ቀደምም በተመሳሳይ መልኩ በሰጡት አስተያየት በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች እየተሰራ በሚገኝ የኮሪደር ልማት “የተፈናቀለው ድህነት እንጂ ደሀ አይደለም” ሲሉ መናገራቸው አይዘነጋም። መንግሥት ምግብ ለማግኘት ለሚቸገሩ ነዋሬኦችን ሊረዳ ይችላል ነገር ግን ለዚህ ሲባል ሕግ ሊያላላ አይችልም ማለታቸውን ጋዜጣው ዘግቧል። አሁን ላይ አንድ ጋሎን ቀለም 1,600 ብር፣ ኤጋ ቆርቆሮ 1,300 ብር፣ የደኀንነት ካሜራ ከ 4,000 እስከ 13,000 ብር እንደሚሸጥ ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የመኖሪያ የቤታቸውን አጥር ግራጫ ቀለም ያልቀቡ፣ አምፖል ያልሰቀሉ፣ እንዲሁም በአካባቢያቸው የደኀንነት ካሜራ ያልገጠሙ ነዋሪዎች “የመብራት እና የውኃ አገልግሎት አታገኙም” ተብለናል ሲሉ መናገራቸውን ፎርቹን ጋዜጣ ዘግቧል።
ከሚኖሩበት ቀበሌ በመጡ የመንግሥት ኃላፊዎች፤ በሀገር ደረጃ እየተሠራ ካለው የኮሪደር ልማት ጋር ተያይዞ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን “ማስዋብ” አለባችሁ የሚል መመሪያ እንደተሰጣቸው ዘገባው አመላክቷል። በየአካባቢው “ዋና ዋና ቦታዎች ላይ” ይሰቀላል የተባለው የደኅንነት ካሜራው ያስፈለገው፤ በከተማዋ ነዋሪዎች ዘንድ በተደጋጋሚ የሚነሳ የደኅንነት ጥያቄ በመኖሩ ነው ተብሏል።
ለነዋሪዎቹ ከተሰጣቸው መመሪያዎች ውስጥ፤ ሁሉም የመኖሪያ ቤቶች አጥር በተመሳሳይ መልኩ ግራጫ ቀለም መቀባት ያለባቸው ሲሆን ከዚህ የተለየ ቀለም መጠቀም እንደሌለባቸው ተግልጾላቸዋል።
የከተማዋ ኃላፊዎች ይህን መመሪያ “በፍጥነት ያልተገበረ” ነዋሪ ለቅጣት እንደሚዳረግ መናገራቸው ተሰምቷል።
ቅጣቱ የሚፈፀመው ነዋሪውዎቹ መንደራቸውን “የማስዋብ” ሥራ ማከናወናቸውን በድጋሚ ከተፈተሸ በኋላ መሆኑ ተመልክቷል። ይህን ያላከናወነ ግለሰብ እንደ “መብራት” እና “ውኃ” ያሉ መሠረተ ልማቶች ይቋረጥበታል መባሉን ከዘገባው ላይ ተመልክተናል።
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ዘነበወርቅ በተሰኘው አካባቢ የሚኖሩት ወ/ሮ አሰገደች ባሕር የተባሉት የ 80 ዓመት አዛውንት፤ “በ 3 ቀናት ውስጥ” የመኖሪያ ቤት አጥራቸውን በድጋሚ ገንብተው ግራጫ ቀለም እንዲቀቡ እና የውጭ አምፖል “በፍጥነት” እንዲሰቅሉ ማሳሰቢያ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል።
በልጃቸው ወርሃዊ ገቢ የሚተዳደሩት እኒህ አዛውንት የታዘዙትን ተግባር ማከናወን እንደማይችሉ አስረድተዋል። የታዘዙት አጠቃላይ አጥራቸውን የማደስ ሥራ እስከ 20,000 ብር የሚያስወጣቸው ሲሆን ይህን ያህል ገንዘብ ማግኘት እንደማይችሉ ለኃላፊዎቹ ቢገልጹም የተለየ ምላሽ አለማግኘታቸውን ወ/ሮ አሰገደች ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ፤ የከተማ ውበት እና የአረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ፤ የወይዘሮ አሰገደችን ምክንያት አይቀበሉም በከተማዋ አስተዳደር የወጣውን ስታንዳርድ ላለመፈጸም “ድህነት ምክንያት” አይሆንም ሲሉ ተናግረዋል። የቢሮ ኃላፊው ከዚህ ቀደምም በተመሳሳይ መልኩ በሰጡት አስተያየት በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች እየተሰራ በሚገኝ የኮሪደር ልማት “የተፈናቀለው ድህነት እንጂ ደሀ አይደለም” ሲሉ መናገራቸው አይዘነጋም። መንግሥት ምግብ ለማግኘት ለሚቸገሩ ነዋሬኦችን ሊረዳ ይችላል ነገር ግን ለዚህ ሲባል ሕግ ሊያላላ አይችልም ማለታቸውን ጋዜጣው ዘግቧል። አሁን ላይ አንድ ጋሎን ቀለም 1,600 ብር፣ ኤጋ ቆርቆሮ 1,300 ብር፣ የደኀንነት ካሜራ ከ 4,000 እስከ 13,000 ብር እንደሚሸጥ ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
#ethiopia ሞሮኮ የአፍሪካን የእግርኳስ አባት አመሰገነች !
ሀገሩ የናቀቻቸዉ ሞሮኮ ያከበረችዉ ታላቅ ሰዉ !
#ethiopia | እነሆ ወትሮም ቱሪስት የሚወዳት ሞሮኮ " Africa is calling " በሚል መፈክር የጠራቻቸዉ እንግዶቿ ወደሀገሪቱ ጎርፈዋል ። ካዛብላንካ እና ራባትን ጨምሮ በዘጠኝ ውብ ከተሞቿ ደምቀዋል ።
የጥቋቁር ክዋክብቶቹ የእግር ኳስ ዳንኪራ በሆነው ይህ ለ35ኛ ጊዜ የሚዘጋጀዉ የአህጉሩን መድረክ ሀሳብ አፍልቃ እዉን ያደረገችዉ መስራቿ ኢትዮጵያ በሌለችበት 24 ሀገራት በ6 ምድብ ለአንድ ዋንጫ ይፋለማሉ ። ከዚህ ሚሊዮኖች በጉጉት የሚከታተሉት ሁነት ጀርባ አንድ ሁገርና አንድ ታላቅ ሰዉ አሉ ።
ነገርን ከስሩ እንዲሉ አበዉ ጥቂት ወደኋላ እንመለስ ።የአፍሪካ ዋንጫ በደረሰ ቁጥር አፍሪካውያን ከእነሱ ጋር እኩል እንዳልሆኑና በነጮች ጨለማው በተባለው አህጉር፣ ህዝቦቿ የባርነት ቀንበር በሚማምቅቁባት ዘመን አፍሪካ አንድ የራሷ የስፖርት መድረክ ያስፈልጋታል በሚል በ1957 ካርቱም ምስረታውን አደረገ ።
እነሆ ይህ መድረክ ከሀምሳ አመታትን በላይ ተሻግሮ ነዉ በትላንትናው እለት ለ 35ኛ ጊዜ በሞሮኮ የተጀመረው ።
የያኔዉ በአፍሪካ እግር ኳስ ታሪክ በመጀመሪያዎቹ ጊዚያት ቀላል አልነበሩም ።
በዚህ ወድድር ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ፖሊሲ ምክንያት ብሄራዊ ቡድኗ ነጭ ተጫዋቾችን ብቻ በመምረጧ ከወድድሩ እንደትወጣ መደረጓ ምን ያህል ጥቁሮች አይገባንም የሚል አስተሳሰብ እንደነበራቸዉ ገላጭ ነዉ ።
ለማንኛውም በጊዜዉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከተፅዕኖ ፈጣሪ ፊታውራሪዎቹ ውስጥ ይገኝ ነበር ።
እንዲሁም በግለሰቤ ደረጃ ለአፍሪካ እግር ኳስ መወለድና ማበብ የኢትዮጵያ አበርክቶ በአንድ ግለሰብ አመራር ሰጪነት አማካኝነት ከፍ ያለ ቦታም ይዞ እናገኘዋለን ፤ በዚህም የተነሳ እኝህ ኢትዮጵያዊ ‘የአፍሪካ የእግር ኳስ አባት’ የሚል ስያሜ እስከማግኘት የደረሱ አንድ ታላቅ ሰዉ አሉ ።
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ለምሰረታ በቅቶ ዛሬ ላይ በአህጉሪቱ የሚገኙ ሁሉም ሃገራትን እንዲሳተፉ ማድረግ እንዲችል አንድ ታላቅ ኢትዮጲያዊ ሚናቸው ቀላል አልነበርም ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ።
እርግጥ ነዉ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ለምሰረታ በቅቶ ዛሬ ላይ በአህጉሪቱ የሚገኙ ሁሉም ሃገራትን እንዲሳተፉ ማድረግ እንዲችል አንድ ታላቅ ኢትዮጲያዊ ልፋትና ጥንካሬ አለ እሳቸዉም ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ናቸዉ ብለህ አለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀውን ታሪክ ለአንድ ኢትዮጵያዊ የኳስ አፍቃሪ ማንነታቸውን ብትጠይቅ በቅጡ አይነግርህም።
ለማንኛውም እኒህ ታላቅ የስፖርት ሰው የእግር ኳስ ተጨዋች፤ አሰልጣኝ፤ አስተማሪ፤ የቡድን መሪ፤ ኮሜንታተር፤ የስነ ልቦና ባለሙያ እና በተለያዩ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የስፖርት መድረኮች ፕሬዝዳንት ሆነው ያገለገሉት ታላቅ ሰዉ ናቸዉ ።
ክቡር ይድነቃቸው ተሰማ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን CAF ምስረታ ላይ የአንበሳውን ድርሻ የተወጡ ታላቅ ሰዉ ።
ተቋሙንም ለ14 ዓመታት በፕሬዝደንት በብቃት የመሩ ዛሬም ድረስ CAF የሚመራባቸው አብዛኞቹ ሕጎችም በክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ የተዘጋጁ ናቸው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ክቡር አቶ ይድነቃቸው አፍሪካ በዓለም ዋንጫ የመካፈል መብት እንደታገኝ ከፊፋ ጋር ለብዙ ዓመታት ታግለዋል። የትንባሆና የአልኮል ማስታወቂያዎች በአፍሪካ ስታድየሞች እንዳይሰቀሉ ፣ እንደ ድርጅት አፓርታይድን በሰፋት ተቃውመዋል ፣ የአፍሪካ ዳኞች እና ኮሚሽነሮች የአለም አቀፍ ውድድሮች ልምድ እንዲቀስሙ አድረገዋል። ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ለአፍሪካ እግር ኳስ ከሰሯቸው ከብዙ በጥቂቱ ናቸው።
ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ለአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፊደሬሽን እና ለአፍሪካ እግር ኳስ ላበርከተቱ አስተዋጾ በሃገራቸው አንድ መታሰቢያ ባይቆምላቸውም በሞሮኮ ንጉሥ ሐሰን ዳግማዊ በተሰጠ መመርያ ግን በ1981 አም በካዛብላንካ የሚገኝ ስታዲየም በስማቸው እንዲሰየምላቸው ተደርጓል ። ሀገሬ ያላት ሀገሩ ግን ምንም አላደረገችለትም ።
#ታዴ_የማመይ_ልጅ
ሀገሩ የናቀቻቸዉ ሞሮኮ ያከበረችዉ ታላቅ ሰዉ !
#ethiopia | እነሆ ወትሮም ቱሪስት የሚወዳት ሞሮኮ " Africa is calling " በሚል መፈክር የጠራቻቸዉ እንግዶቿ ወደሀገሪቱ ጎርፈዋል ። ካዛብላንካ እና ራባትን ጨምሮ በዘጠኝ ውብ ከተሞቿ ደምቀዋል ።
የጥቋቁር ክዋክብቶቹ የእግር ኳስ ዳንኪራ በሆነው ይህ ለ35ኛ ጊዜ የሚዘጋጀዉ የአህጉሩን መድረክ ሀሳብ አፍልቃ እዉን ያደረገችዉ መስራቿ ኢትዮጵያ በሌለችበት 24 ሀገራት በ6 ምድብ ለአንድ ዋንጫ ይፋለማሉ ። ከዚህ ሚሊዮኖች በጉጉት የሚከታተሉት ሁነት ጀርባ አንድ ሁገርና አንድ ታላቅ ሰዉ አሉ ።
ነገርን ከስሩ እንዲሉ አበዉ ጥቂት ወደኋላ እንመለስ ።የአፍሪካ ዋንጫ በደረሰ ቁጥር አፍሪካውያን ከእነሱ ጋር እኩል እንዳልሆኑና በነጮች ጨለማው በተባለው አህጉር፣ ህዝቦቿ የባርነት ቀንበር በሚማምቅቁባት ዘመን አፍሪካ አንድ የራሷ የስፖርት መድረክ ያስፈልጋታል በሚል በ1957 ካርቱም ምስረታውን አደረገ ።
እነሆ ይህ መድረክ ከሀምሳ አመታትን በላይ ተሻግሮ ነዉ በትላንትናው እለት ለ 35ኛ ጊዜ በሞሮኮ የተጀመረው ።
የያኔዉ በአፍሪካ እግር ኳስ ታሪክ በመጀመሪያዎቹ ጊዚያት ቀላል አልነበሩም ።
በዚህ ወድድር ደቡብ አፍሪካ በአፓርታይድ ፖሊሲ ምክንያት ብሄራዊ ቡድኗ ነጭ ተጫዋቾችን ብቻ በመምረጧ ከወድድሩ እንደትወጣ መደረጓ ምን ያህል ጥቁሮች አይገባንም የሚል አስተሳሰብ እንደነበራቸዉ ገላጭ ነዉ ።
ለማንኛውም በጊዜዉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከተፅዕኖ ፈጣሪ ፊታውራሪዎቹ ውስጥ ይገኝ ነበር ።
እንዲሁም በግለሰቤ ደረጃ ለአፍሪካ እግር ኳስ መወለድና ማበብ የኢትዮጵያ አበርክቶ በአንድ ግለሰብ አመራር ሰጪነት አማካኝነት ከፍ ያለ ቦታም ይዞ እናገኘዋለን ፤ በዚህም የተነሳ እኝህ ኢትዮጵያዊ ‘የአፍሪካ የእግር ኳስ አባት’ የሚል ስያሜ እስከማግኘት የደረሱ አንድ ታላቅ ሰዉ አሉ ።
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ለምሰረታ በቅቶ ዛሬ ላይ በአህጉሪቱ የሚገኙ ሁሉም ሃገራትን እንዲሳተፉ ማድረግ እንዲችል አንድ ታላቅ ኢትዮጲያዊ ሚናቸው ቀላል አልነበርም ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ።
እርግጥ ነዉ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ለምሰረታ በቅቶ ዛሬ ላይ በአህጉሪቱ የሚገኙ ሁሉም ሃገራትን እንዲሳተፉ ማድረግ እንዲችል አንድ ታላቅ ኢትዮጲያዊ ልፋትና ጥንካሬ አለ እሳቸዉም ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ናቸዉ ብለህ አለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀውን ታሪክ ለአንድ ኢትዮጵያዊ የኳስ አፍቃሪ ማንነታቸውን ብትጠይቅ በቅጡ አይነግርህም።
ለማንኛውም እኒህ ታላቅ የስፖርት ሰው የእግር ኳስ ተጨዋች፤ አሰልጣኝ፤ አስተማሪ፤ የቡድን መሪ፤ ኮሜንታተር፤ የስነ ልቦና ባለሙያ እና በተለያዩ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የስፖርት መድረኮች ፕሬዝዳንት ሆነው ያገለገሉት ታላቅ ሰዉ ናቸዉ ።
ክቡር ይድነቃቸው ተሰማ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን CAF ምስረታ ላይ የአንበሳውን ድርሻ የተወጡ ታላቅ ሰዉ ።
ተቋሙንም ለ14 ዓመታት በፕሬዝደንት በብቃት የመሩ ዛሬም ድረስ CAF የሚመራባቸው አብዛኞቹ ሕጎችም በክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ የተዘጋጁ ናቸው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ክቡር አቶ ይድነቃቸው አፍሪካ በዓለም ዋንጫ የመካፈል መብት እንደታገኝ ከፊፋ ጋር ለብዙ ዓመታት ታግለዋል። የትንባሆና የአልኮል ማስታወቂያዎች በአፍሪካ ስታድየሞች እንዳይሰቀሉ ፣ እንደ ድርጅት አፓርታይድን በሰፋት ተቃውመዋል ፣ የአፍሪካ ዳኞች እና ኮሚሽነሮች የአለም አቀፍ ውድድሮች ልምድ እንዲቀስሙ አድረገዋል። ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ለአፍሪካ እግር ኳስ ከሰሯቸው ከብዙ በጥቂቱ ናቸው።
ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ለአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፊደሬሽን እና ለአፍሪካ እግር ኳስ ላበርከተቱ አስተዋጾ በሃገራቸው አንድ መታሰቢያ ባይቆምላቸውም በሞሮኮ ንጉሥ ሐሰን ዳግማዊ በተሰጠ መመርያ ግን በ1981 አም በካዛብላንካ የሚገኝ ስታዲየም በስማቸው እንዲሰየምላቸው ተደርጓል ። ሀገሬ ያላት ሀገሩ ግን ምንም አላደረገችለትም ።
#ታዴ_የማመይ_ልጅ
Sponsored by
Surafel
8 months ago
ለነፍስ ይሆናችኋልና አግዙኝ!
#ደህና_ነኝ_እግዚአብሔር_ይመስገን " ሲል
ደካማነቴን የነገረኝ #ዐይኑንም_እግሩንም_ያጣው የቀድሞ ሠራዊት መኮንን ሻለቃ አለሙ በዳሳ!
የራዲዮ አፍቃሪ ነው። ራዲዮ ያዳምጣል፣ በአቅሙ ያህልም ይሳተፋል። በተለይ የግጥም ጨዋታችን ላይ ሳያሰልስ ይጫወታል። ከዚህ ባለፈ ፕሮግራሙን ጨርሸ ስወጣ ሁሌም ከሚደርሱኝ ጥሪዎች አንዱ የሻለቃ አለሙ በዳሳ ነው!
ባለፈው ማክሰኞም ደውሎልኝ እንደሁሌውም የፕሮግራማችንን ጥሩነት አድንቆና መርቆኝ ከመሰነባበታችን በፊት፤
#አንተስ_እንዴት_ሰንብተሃል ? አልኩት። #ደህናነኝ_እግዚአብሔር_ይመስገን " አለኝ።
"አይዞህ" ብዬው ስልኩን ከመዝጋቴ ውስጤ በከፍተኛ ማዕበል ተናወጠ!
እናም
"ደህና ነኝ! እግዚአብሔር ይመስገን" ያለበት ድምፁ ጆሮዪ ውስጥ አስተጋባ!
ደርዘን አልኩት ረዳቴን "ሰማሃው?" አልኩት! የምናወራው በመኪናዪ ስፒከር ስለነበር የተባባልነውን ሁሉ ሰምቷል።
ሁለት ዐይኖቹን ያጣው፣ በስኳር ህመም ምክንያት እግሩ የተቆረጠውና በምስሉ ላይ እንደሚታዪው ሌላም ሌላም ተደራራቢ የጤና ችግር ያለበት ይህ ረዳት ዐልባ ሰው፤
"ደህና ነኝ! እግዚአብሔር ይመስገን" አለኝ!
ባለፈው ሳምንት እኔ የወቅቱ ጉንፋን ጥሎኝ ምን ያህል እንደተነጫነጭኩ አስታወስኩ!
እና ሻለቃ አለሙም ይህንን ሁሉ አበሳ ተሸክሞ "ደህና ነኝ!" በማለት እኔ ምን ያህል ደካማ እንደሆንኩ ነገረኝ! እነሆ ድምፁ እስከ አሁን ውስጤን ያምሰዋል!
#ደህና_ነኝ ! #እግዚአብሔር_ይመስገን
ምን ያህል ጽናት ይሆን እንዲህ የሚያሰኘው!!
ለነፍስ ያላችሁ እባካችሁ ይህንን ምስኪን ቤተሰብ ትጎብኟቸው ዘንድ እለምናችኋለሁ!!
የሻለቃ አለሙ ስልክ +251977017627 ነው!
እኒህን የሀገር ባለውለታና ጽኑ መኮንን ማገዝ የምትፈልጉ
በሻለቃ አለሙ በዳሳና በባለቤቱ ወ/ሮ ዘነቡ ስም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጋራ ሂሳብ ቁጥራቸው፤
1000003617835
ALEMU OR ZENEBU
ይህንን የምታደርጉ ሁሉ ስለእኔ ብላችሁ የምታደርጉት ነውና የማይረሳ ውለታችሁ አለብኝ!!
ስለቸርነታችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልኝ!
#መልእክቱን_በማጋራት_ለብዙዎች_እንዲደርስ_ያድርጉልን !
Via Tesfaye Mamo
#ደህና_ነኝ_እግዚአብሔር_ይመስገን " ሲል
ደካማነቴን የነገረኝ #ዐይኑንም_እግሩንም_ያጣው የቀድሞ ሠራዊት መኮንን ሻለቃ አለሙ በዳሳ!
የራዲዮ አፍቃሪ ነው። ራዲዮ ያዳምጣል፣ በአቅሙ ያህልም ይሳተፋል። በተለይ የግጥም ጨዋታችን ላይ ሳያሰልስ ይጫወታል። ከዚህ ባለፈ ፕሮግራሙን ጨርሸ ስወጣ ሁሌም ከሚደርሱኝ ጥሪዎች አንዱ የሻለቃ አለሙ በዳሳ ነው!
ባለፈው ማክሰኞም ደውሎልኝ እንደሁሌውም የፕሮግራማችንን ጥሩነት አድንቆና መርቆኝ ከመሰነባበታችን በፊት፤
#አንተስ_እንዴት_ሰንብተሃል ? አልኩት። #ደህናነኝ_እግዚአብሔር_ይመስገን " አለኝ።
"አይዞህ" ብዬው ስልኩን ከመዝጋቴ ውስጤ በከፍተኛ ማዕበል ተናወጠ!
እናም
"ደህና ነኝ! እግዚአብሔር ይመስገን" ያለበት ድምፁ ጆሮዪ ውስጥ አስተጋባ!
ደርዘን አልኩት ረዳቴን "ሰማሃው?" አልኩት! የምናወራው በመኪናዪ ስፒከር ስለነበር የተባባልነውን ሁሉ ሰምቷል።
ሁለት ዐይኖቹን ያጣው፣ በስኳር ህመም ምክንያት እግሩ የተቆረጠውና በምስሉ ላይ እንደሚታዪው ሌላም ሌላም ተደራራቢ የጤና ችግር ያለበት ይህ ረዳት ዐልባ ሰው፤
"ደህና ነኝ! እግዚአብሔር ይመስገን" አለኝ!
ባለፈው ሳምንት እኔ የወቅቱ ጉንፋን ጥሎኝ ምን ያህል እንደተነጫነጭኩ አስታወስኩ!
እና ሻለቃ አለሙም ይህንን ሁሉ አበሳ ተሸክሞ "ደህና ነኝ!" በማለት እኔ ምን ያህል ደካማ እንደሆንኩ ነገረኝ! እነሆ ድምፁ እስከ አሁን ውስጤን ያምሰዋል!
#ደህና_ነኝ ! #እግዚአብሔር_ይመስገን
ምን ያህል ጽናት ይሆን እንዲህ የሚያሰኘው!!
ለነፍስ ያላችሁ እባካችሁ ይህንን ምስኪን ቤተሰብ ትጎብኟቸው ዘንድ እለምናችኋለሁ!!
የሻለቃ አለሙ ስልክ +251977017627 ነው!
እኒህን የሀገር ባለውለታና ጽኑ መኮንን ማገዝ የምትፈልጉ
በሻለቃ አለሙ በዳሳና በባለቤቱ ወ/ሮ ዘነቡ ስም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጋራ ሂሳብ ቁጥራቸው፤
1000003617835
ALEMU OR ZENEBU
ይህንን የምታደርጉ ሁሉ ስለእኔ ብላችሁ የምታደርጉት ነውና የማይረሳ ውለታችሁ አለብኝ!!
ስለቸርነታችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልኝ!
#መልእክቱን_በማጋራት_ለብዙዎች_እንዲደርስ_ያድርጉልን !
Via Tesfaye Mamo
9 months ago
44ቱ ቅዱስ ሚካኤል ጎንደር !
#ethiopia | በሰርክ የፈጣሪ ስም ይጠራባታል፣ ኪዳን ይደረስባታል፣ ቅዳሴ ይቀደስባታል፣ ምስጋና እና ውዳሴ ይቀርብባታል፣ ጸሎትና ምስጋና አይቋረጥባትም፣ ጠቢባን፣ ዘማሪያን፣ ጀግኖች፣ ነጋዴዎችና ሌሎች በአንድ ላይ የኖሩባት፣ የሚኖሩባት ታላቅ ከተማ ናት፡፡
አሁን በ19ነኛው አጋማሽ ጎንደር የጎብኙ ፈረንሳዊ ፍርቱና ጋሊነሪይ የአፍሪካ ፓሪስ በማለት የገለፁት በዘመኑ ከጎንደር በአስብ በኩል የሚደረገውን ንግድ ድመራ የነበረው መራቱ የተባለ አርመናዊ በካይሮ ባስፈረው መዛግብቱ ጎንደርን የኢስታንቡልን አራት እጥፍ ትልቅ የሆነች ከካይሮ ቀጥላ የዓለማችን ሁለተኛ ግዙፍ እንደ ነበረች በመሰከረላት የመናገሻዋ ከተማ ጎንደር መሐል ፒያሳ ነኝ ።
የዛሬዉ ከታሪክ ገፃችን መዳረሻዬ የሀገሬው ሰው አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ሲል የሚጠራው የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ነዉ !! ምናልባት ከአሁን በፊት ያልሰማችሁት 13ኛዉ የፋሲል ግብረ ህንፃዎች መግቢና ሌሎችንም ልንቃኝ ነዉና ተከተሉኝ ።
ከአፄ ፍሲል አብያተ መንግስት ግቢ ዙሪያውን ከሚገኙት ግምጃ ቤት ማርያም፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣አቡነ ተክለሀይማኖት፣አቡነ ሀራ ድንግል፣ባለ ወልድ እና እድሜ ጠገቡ ይሄውን የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ይጠቀሳሉ ።
ደብሩም አድባር ሰገድ በሚል የንግስና ስማቸው የሚታወቁት አፄ ዳዊት ወይም ዘማሪዉ ዳዊት በ1708 ዓ.ም የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት በመሆን በትረ ስልጣኑን መያዛቸውን ተከትሎ በአማረ ጥበብ እንደተገነባ ድርሳናቱ ይገልፃሉ ።
ቆይ ለመሆኑ አፄ ዳዊት ማን ናቸዉ ? አትሉኝም ?
የድሮ ነገሥታት የክብራቸው ልክ የሚገለጥባት የዘመኑ ስልጡን መሀንዲሶችን የጥበብ ልህቀት ማስመስከሪያዋ
ጎብኚዎች ለማየት የሚመኟት አይተው በፍቅሯ የሚነደፉላት በናፍቆት የሚንሰፈስፉላት ሙሽሪት ጎንደር የመናገሻ መዲናነት ዘመን ከነገሱ ሃያላን ነገስታቶቿ መካከልም አንዱ ነበሩ ።
ለኪነጥበብ ልዩ ፍቅር እንደነበራቸው የሚነገርላቸው በገና ደርዳሪዉ ዳዊት ወይም በንግስና ስማቸዉ አድባር ሰገድ ዳዊት እንደሌሎቹ ነገስታት ዘመናቸውን ዋጅተው በጥበብ እና በሞገስ እስከዚህ ትውልድ የተንሰላሰለ አሻራ አስቀምጠው አልፈዋል ።
አድባር ሰገድ በሚል የንግስና ስማቸው የሚታወቁት አፄ ዳዊት ወይም ዘማሪዉ ዳዊት በዘመናቸዉ ከፈፀሟቸዉ ከሚጠቀሱ ተግባራት መካከልም በሃገራችን የመጀመርያው የሆነዉ በፋሲል አብያተ መንግስት ግቢ ዉስጥ ያስገነቡት እጅግ የሚያስደንቅ ቤተ ተዉኔትን ትያትር ቤት ፣ ከአፄ ፋሲል ግቢ ዙርያ ከሚገኙ ጥንታዊ አብያተ ክርስትያናት አንዱ የሆነው ሃገሬዉ አጣጣሚ ሚካኤል እያለ የሚጠራው የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ፣ በነገስታቱ ግቢ ዉስጥ የሚገኙት ደንበኛ የአንበሳ ቤቶች ዋነኞቹ ናቸዉ።
የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን
ንጉሰ ነገሥቱ በዘመኑ ከግብጽ አሌክሳንደርያ በመጡት የኢትዮጵያ ጳጳስ አቡነ ክርስቶደሉ ባላባቱና ም ዕመናኑ በተገኙበት ሰኔ 1 ቀን 1709 የተመረቀ ሲሆን በአራት ማዕዘን ቅርጽ የተሰራው ይህ ቤተክርስቲያን ግድግዳው በጥቁር ድንጋይና ተቃትሎ ከስድስት ወር እስከ ሁለት ዓመት በውሃ ተዘፍዝፎ በተብላላ ኖራ በጌጠኛ አሰራር እንደተገነባ አመታትን ተሻግሮ ዛሬም ድረስ ያልደበዘዘዉ ዉበቱ መረዳት ይቻላል ።
ደጀሰላሙ እና ከቤተ መንግስት ጋር ትይዩ የተሰራዉ ይህ ደብር በወቅቱ በሮቹ ከቁስቋም ተጠርቦ በመጣ ቀይ ልዝብ ድንጋይ በቅስት እንደተጌጠ ጣራው በባኅላዊ በተጠረበ እንጨት ወራጅ ተሰክተው ጠፍጣፋ ድንጋይ ከለበሰ በኋላ ውሃ እንዳይሰርግ በኖራ ተለብጦ በግድግዳው ላይ ወራጅ አሸንዳዎች ተደረጎበት እንደነበር ከመዛግብት ያገኘኋቸው መረጃዎች ይገልፃሉ ።
ከቤተ መንግስቱ ጋር "አስቄት" በር በተባለችና ከአስራ ሁለቱ የአፄ ፋሲል ግቢ በሮች በማይጠቀሰው በር በኩል ንጉሱ ነገሥቱና ባለሟሎቻቸው ይገቡ እንደነበር የታሪክ ባለሙያዎች ይናገራሉ ።
በአፀዱ ተሻግረዉ ወደ ታላቁ የመናገሻ ስፍራ ፋሲል አብያተ መንግስታት ሲያቀኑም በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት የተገነባው ትያትር ቤት እና የአንበሶች ቤት ይገኛሉ ።
ንጉሱ ለስነጥበብ እጅግ የተሰጡ በመሆናቸው በመጀመርያው የስልጣን ዘመናቸው በፋሲል አብያተ መንግስት ግቢ ዉስጥ እጅግ የሚያስደንቅ ቤተ ተዉኔትን አስገንብተዋል ።
ፀሀፈ ተዉኔት አያልነህ ሙላቱ ቲያትር ወደ ኢትዮጵያ መቼ እንደገባ ሲያስረዱ ብልጭታዉ በዛጉየ ስርዎ መንግስት እንደታየ በመጠቆም ነገር ግን ለዘመናዊ ቲያትር መመስረት በዋናነት የምትጠቀሰው ጎንደር ከተማ ስለመሆኗ ሲያስረዱ ይህንን አፄ ዳዊት ያስገነቡትን ቤተ ተዉኔት በመጥቀስ ነዉ ።
በገና የሚደረድሩት አፄ ዳዊት ሲበዛ ጥበብን አፍቃሪ እንደነበሩ የነገስታቱ ዜና መዋል ከትቦት እናገኘዋለን ።
በዘመናቸው ለሊቃውንት በተለይም ለክፍለ ዩሃንስ ከፍ ያለ ክብር እንደነበራቸው ቅኔዎቹ በመዝገብ ላይ እንዲሰፍሩና ከትዉልድ ወደትዉልድ እንዲነገር አድርገዋል ።
እኒህ ንጉሥ በፋሲል ግቢ ዉስጥ ያስገነቡት "ደባል" የሚባለው ቤተ ተዉኔት በወቅቱ የተለያዩ የጥበብ ስራዎች ይቀርቡበት የነበረ ሲሆን ህንፃዉ ዛሬም በግቢው ይገኛል ።
ታዴ የማመይ ልጅ
______
#ethiopia | በሰርክ የፈጣሪ ስም ይጠራባታል፣ ኪዳን ይደረስባታል፣ ቅዳሴ ይቀደስባታል፣ ምስጋና እና ውዳሴ ይቀርብባታል፣ ጸሎትና ምስጋና አይቋረጥባትም፣ ጠቢባን፣ ዘማሪያን፣ ጀግኖች፣ ነጋዴዎችና ሌሎች በአንድ ላይ የኖሩባት፣ የሚኖሩባት ታላቅ ከተማ ናት፡፡
አሁን በ19ነኛው አጋማሽ ጎንደር የጎብኙ ፈረንሳዊ ፍርቱና ጋሊነሪይ የአፍሪካ ፓሪስ በማለት የገለፁት በዘመኑ ከጎንደር በአስብ በኩል የሚደረገውን ንግድ ድመራ የነበረው መራቱ የተባለ አርመናዊ በካይሮ ባስፈረው መዛግብቱ ጎንደርን የኢስታንቡልን አራት እጥፍ ትልቅ የሆነች ከካይሮ ቀጥላ የዓለማችን ሁለተኛ ግዙፍ እንደ ነበረች በመሰከረላት የመናገሻዋ ከተማ ጎንደር መሐል ፒያሳ ነኝ ።
የዛሬዉ ከታሪክ ገፃችን መዳረሻዬ የሀገሬው ሰው አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ሲል የሚጠራው የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ነዉ !! ምናልባት ከአሁን በፊት ያልሰማችሁት 13ኛዉ የፋሲል ግብረ ህንፃዎች መግቢና ሌሎችንም ልንቃኝ ነዉና ተከተሉኝ ።
ከአፄ ፍሲል አብያተ መንግስት ግቢ ዙሪያውን ከሚገኙት ግምጃ ቤት ማርያም፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣አቡነ ተክለሀይማኖት፣አቡነ ሀራ ድንግል፣ባለ ወልድ እና እድሜ ጠገቡ ይሄውን የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ይጠቀሳሉ ።
ደብሩም አድባር ሰገድ በሚል የንግስና ስማቸው የሚታወቁት አፄ ዳዊት ወይም ዘማሪዉ ዳዊት በ1708 ዓ.ም የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት በመሆን በትረ ስልጣኑን መያዛቸውን ተከትሎ በአማረ ጥበብ እንደተገነባ ድርሳናቱ ይገልፃሉ ።
ቆይ ለመሆኑ አፄ ዳዊት ማን ናቸዉ ? አትሉኝም ?
የድሮ ነገሥታት የክብራቸው ልክ የሚገለጥባት የዘመኑ ስልጡን መሀንዲሶችን የጥበብ ልህቀት ማስመስከሪያዋ
ጎብኚዎች ለማየት የሚመኟት አይተው በፍቅሯ የሚነደፉላት በናፍቆት የሚንሰፈስፉላት ሙሽሪት ጎንደር የመናገሻ መዲናነት ዘመን ከነገሱ ሃያላን ነገስታቶቿ መካከልም አንዱ ነበሩ ።
ለኪነጥበብ ልዩ ፍቅር እንደነበራቸው የሚነገርላቸው በገና ደርዳሪዉ ዳዊት ወይም በንግስና ስማቸዉ አድባር ሰገድ ዳዊት እንደሌሎቹ ነገስታት ዘመናቸውን ዋጅተው በጥበብ እና በሞገስ እስከዚህ ትውልድ የተንሰላሰለ አሻራ አስቀምጠው አልፈዋል ።
አድባር ሰገድ በሚል የንግስና ስማቸው የሚታወቁት አፄ ዳዊት ወይም ዘማሪዉ ዳዊት በዘመናቸዉ ከፈፀሟቸዉ ከሚጠቀሱ ተግባራት መካከልም በሃገራችን የመጀመርያው የሆነዉ በፋሲል አብያተ መንግስት ግቢ ዉስጥ ያስገነቡት እጅግ የሚያስደንቅ ቤተ ተዉኔትን ትያትር ቤት ፣ ከአፄ ፋሲል ግቢ ዙርያ ከሚገኙ ጥንታዊ አብያተ ክርስትያናት አንዱ የሆነው ሃገሬዉ አጣጣሚ ሚካኤል እያለ የሚጠራው የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ፣ በነገስታቱ ግቢ ዉስጥ የሚገኙት ደንበኛ የአንበሳ ቤቶች ዋነኞቹ ናቸዉ።
የደብረ ገነት አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን
ንጉሰ ነገሥቱ በዘመኑ ከግብጽ አሌክሳንደርያ በመጡት የኢትዮጵያ ጳጳስ አቡነ ክርስቶደሉ ባላባቱና ም ዕመናኑ በተገኙበት ሰኔ 1 ቀን 1709 የተመረቀ ሲሆን በአራት ማዕዘን ቅርጽ የተሰራው ይህ ቤተክርስቲያን ግድግዳው በጥቁር ድንጋይና ተቃትሎ ከስድስት ወር እስከ ሁለት ዓመት በውሃ ተዘፍዝፎ በተብላላ ኖራ በጌጠኛ አሰራር እንደተገነባ አመታትን ተሻግሮ ዛሬም ድረስ ያልደበዘዘዉ ዉበቱ መረዳት ይቻላል ።
ደጀሰላሙ እና ከቤተ መንግስት ጋር ትይዩ የተሰራዉ ይህ ደብር በወቅቱ በሮቹ ከቁስቋም ተጠርቦ በመጣ ቀይ ልዝብ ድንጋይ በቅስት እንደተጌጠ ጣራው በባኅላዊ በተጠረበ እንጨት ወራጅ ተሰክተው ጠፍጣፋ ድንጋይ ከለበሰ በኋላ ውሃ እንዳይሰርግ በኖራ ተለብጦ በግድግዳው ላይ ወራጅ አሸንዳዎች ተደረጎበት እንደነበር ከመዛግብት ያገኘኋቸው መረጃዎች ይገልፃሉ ።
ከቤተ መንግስቱ ጋር "አስቄት" በር በተባለችና ከአስራ ሁለቱ የአፄ ፋሲል ግቢ በሮች በማይጠቀሰው በር በኩል ንጉሱ ነገሥቱና ባለሟሎቻቸው ይገቡ እንደነበር የታሪክ ባለሙያዎች ይናገራሉ ።
በአፀዱ ተሻግረዉ ወደ ታላቁ የመናገሻ ስፍራ ፋሲል አብያተ መንግስታት ሲያቀኑም በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት የተገነባው ትያትር ቤት እና የአንበሶች ቤት ይገኛሉ ።
ንጉሱ ለስነጥበብ እጅግ የተሰጡ በመሆናቸው በመጀመርያው የስልጣን ዘመናቸው በፋሲል አብያተ መንግስት ግቢ ዉስጥ እጅግ የሚያስደንቅ ቤተ ተዉኔትን አስገንብተዋል ።
ፀሀፈ ተዉኔት አያልነህ ሙላቱ ቲያትር ወደ ኢትዮጵያ መቼ እንደገባ ሲያስረዱ ብልጭታዉ በዛጉየ ስርዎ መንግስት እንደታየ በመጠቆም ነገር ግን ለዘመናዊ ቲያትር መመስረት በዋናነት የምትጠቀሰው ጎንደር ከተማ ስለመሆኗ ሲያስረዱ ይህንን አፄ ዳዊት ያስገነቡትን ቤተ ተዉኔት በመጥቀስ ነዉ ።
በገና የሚደረድሩት አፄ ዳዊት ሲበዛ ጥበብን አፍቃሪ እንደነበሩ የነገስታቱ ዜና መዋል ከትቦት እናገኘዋለን ።
በዘመናቸው ለሊቃውንት በተለይም ለክፍለ ዩሃንስ ከፍ ያለ ክብር እንደነበራቸው ቅኔዎቹ በመዝገብ ላይ እንዲሰፍሩና ከትዉልድ ወደትዉልድ እንዲነገር አድርገዋል ።
እኒህ ንጉሥ በፋሲል ግቢ ዉስጥ ያስገነቡት "ደባል" የሚባለው ቤተ ተዉኔት በወቅቱ የተለያዩ የጥበብ ስራዎች ይቀርቡበት የነበረ ሲሆን ህንፃዉ ዛሬም በግቢው ይገኛል ።
ታዴ የማመይ ልጅ
______
9 months ago
በሀያሲ፣ ደራሲና ፀሀፈ ተውኔት ጋሽ አያልነህ ሙላቱ ስም በዳንግላ ከተማ ትምህርት ቤት ተሰየመ
#ethiopia | በዳንግላ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ ሁለት በመንገሻ ጀንበሬ ስም ከሚጠሩ ት/ቤቶች መካከል መንገሻ አጠቃላይ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በጋሽ አያልነህ ሙላቱ ስም ተሰየመ።
ጋሽ አያልነህ ለሀገርና ለትምህርት ቤቱ ያደረገውን መልካም አበርክቶት በመረዳት የትምህርት ቤቱ አጠቃላይ ማህበረሰብ ማለትም በመምህራን፣ ተማሪዎች እና ወላጆች ሙሉ ይሁንታ "መንገሻ ጀንበሬ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት" ተብሎ ይጠራ የነበረው "አያልነህ ሙላቱ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት" ተብሎ ከጥቅምት 25/2018 ዓ.ም ጀምሮ እንዲጠራ ተወሰነ።
በሀገራችን የቲያትር ታሪክ ውስጥ ስማቸውን በደማቅ ቀለም ከፃፉት ከያንያን መካከል ስሙ ከፍ ብሎ ይጠራል። ከዩኒቨርሲቲ መምህርነት እስከ ባህል ማዕከል ዳይሬክተርነት ሀገሩን አገልግለዋል።
በተለያዩ የትርጉምና አዳዲስ ወጥ የፈጠራ የስነ-ጽሁፍ ቱርፋቶችን አበርክተዋል። በህዝብ ለህዝብ የባህል ኪነ-ጥበብ ዝግጂት ወቅት የአንበሳውን ድርሻ ከተወጡት መካከል አንዱና ዋነኛው ናቸው።
ሀያሲ፣ደራሲ፣ ፀሀፈ ተውኔት፣ ገጣሚ፣ ባለቅኔም ናቸው። ብዙ ወዳጆች፣ አድናቂዎችና ከእሳቸው የተማሩቱ ሁሉ ዛሬም ድረስ ጋሸ እያሉ በክብር ይጠሯቸዋል። ብዕረኛው ጋሽ አያልነህ ሙላቱ አበጀ።
በመሆኑም እኒህ አገር ያኮሩ ጀግና የጥበብ ሰው ታሪካቸው በትውልድ ዘንድ ሲታወስ እንዲኖር ት/ቤቱ በስማቸው ተሰይሟል።
.
AGEW TV
#ethiopia | በዳንግላ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ ሁለት በመንገሻ ጀንበሬ ስም ከሚጠሩ ት/ቤቶች መካከል መንገሻ አጠቃላይ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በጋሽ አያልነህ ሙላቱ ስም ተሰየመ።
ጋሽ አያልነህ ለሀገርና ለትምህርት ቤቱ ያደረገውን መልካም አበርክቶት በመረዳት የትምህርት ቤቱ አጠቃላይ ማህበረሰብ ማለትም በመምህራን፣ ተማሪዎች እና ወላጆች ሙሉ ይሁንታ "መንገሻ ጀንበሬ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት" ተብሎ ይጠራ የነበረው "አያልነህ ሙላቱ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት" ተብሎ ከጥቅምት 25/2018 ዓ.ም ጀምሮ እንዲጠራ ተወሰነ።
በሀገራችን የቲያትር ታሪክ ውስጥ ስማቸውን በደማቅ ቀለም ከፃፉት ከያንያን መካከል ስሙ ከፍ ብሎ ይጠራል። ከዩኒቨርሲቲ መምህርነት እስከ ባህል ማዕከል ዳይሬክተርነት ሀገሩን አገልግለዋል።
በተለያዩ የትርጉምና አዳዲስ ወጥ የፈጠራ የስነ-ጽሁፍ ቱርፋቶችን አበርክተዋል። በህዝብ ለህዝብ የባህል ኪነ-ጥበብ ዝግጂት ወቅት የአንበሳውን ድርሻ ከተወጡት መካከል አንዱና ዋነኛው ናቸው።
ሀያሲ፣ደራሲ፣ ፀሀፈ ተውኔት፣ ገጣሚ፣ ባለቅኔም ናቸው። ብዙ ወዳጆች፣ አድናቂዎችና ከእሳቸው የተማሩቱ ሁሉ ዛሬም ድረስ ጋሸ እያሉ በክብር ይጠሯቸዋል። ብዕረኛው ጋሽ አያልነህ ሙላቱ አበጀ።
በመሆኑም እኒህ አገር ያኮሩ ጀግና የጥበብ ሰው ታሪካቸው በትውልድ ዘንድ ሲታወስ እንዲኖር ት/ቤቱ በስማቸው ተሰይሟል።
.
AGEW TV
9 months ago
ለስንፈተ ወሲብ የሚወሰደው የቫያግራ እንክብል የመርሳት በሽታን [አልዛይመርስ] ለመከላከል ጠቀሜታ ሊኖረው እንደሚችል ክኒኑን ሲያጠኑ የነበሩ የአሜሪካ ሳይንቲስቶች ገለጡ።
በአእምሮ ሴሎች ላይ የተሠሩ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ከዚህ ወሲብ ቀስቃሽ መድኃኒት የሚገኙ ፕሮቲኖች የመርሳት በሽታን ሊፈውሱ ይችላሉ።
ክሊቭላንድ በምትሰኘው የአሜሪካ ከተማ የሚገኙት እኒህ ተመራማሪዎች የ7 ሚሊዮን ሰዎችን የጤና ሂደት ተከታትለው ነው ቫያግራ የሚውጡ ወንዶች ለመርሳት በሽታ የመጋለጥ ዕድላቸው የጠበበ ነው ያሉት።
'ኔቸር ኤጂንግ' በተሰኘው መጽሔት ላይ ውጤታቸውን ይፋ ያደረጉት ተመራማሪዎቹ በዚህ ጉዳይ ተጨማሪ ጥናት መሠራቱ እርባና ከፍ ያለው ነው ብለዋል።
ሳይንቲስቶች በዚህ ውጤት ደስተኛ የሆኑበት ምክንያት ጥቅም ላይ እያዋለ ያለው እንክብል ሌላ በሽታን እንዲከላከል ማድረግ ቀላልና ፈጣን ስለሆነ ነው።
ቫያግራ አሊያም ሲልዴፊል በመባል የሚታወቀው እንክብል መጀመሪያ ሲመረት ዓላማው የልብ በሽታን መከላከል ነበር። መድኃኒቱ ዋነኛ ሥራው የደም ቧንቧን በማስፋት ደም እንደልብ እንዲሸንሸራሸር ማድረግ ነው።
ነገር ግን ቆይቶ ዶክተሮች አንድ ነገር ተገለጠላቸው። እንክብሉ ከደም ቧንቧ በተጨማሪ ሥራውን በሌሎች የሰውነት አካላት ላይ ሲሰራ ነበር። በተለይ ደግሞ በወንድ ልጅ ብልት ላይ።
ይሄኔ ነው መድኃኒቱ ለድክመተ ወሲብ ፍቱን እንደሆነ ተመራማሪዎች የደረሱበት።
ቫያግራ ለድክመተ ወሲብና ለልብ በሽታ ከመዋል አልፎ 'ፐልሞናሪ ሃይፐርቴንሽን' የተሰኘ የሳንባ በሽታ ላለባቸው ወንዶችና ሴቶች ጥቅም ላይ ይውላል።
አሁን ደግሞ ሳይንቲስቶች አልዛይመር ቀንደኛ የመርሳት በሽታ ዓይነት በተጨማሪ ቫስኪዩላር ዲሜንሽያ የተሰኘውን የመርሳት በሽታ ለመርዳት ያገለግል እንደሆነ እያጣሩ ይገኛሉ።
ዲሜንሺያ የተሰኘው የመርሳት ችሎታን የሚፈታተን በሽታ ከምን እንደሚመነጭ በውል ባይታወቅም ዶክተሮች ግን በአእምሮ ውስጥ ያለ ያለልክ የተከማቸ የፕሮቲን መጠን ሊሆን ይችላል ይላሉ።
ቫያግራ ለመርሳት በሽታ ፍቱን ሊሆን እንደሚችል በጥናት ደርሰንበታል ያሉት ተመራማሪዎች መድኃኒቱን አብዝቶ መውሰድ ለአእምሮ ሴል ዕድገትና ከልክ ላላለፈ የፕሮቲን ክምችት እንደሚረዳ ምርምራችን ያሳያል ይላሉ።
ቫያግራን አዘውትረው የሚጠቀሙ ሰዎች እንክብሉን ከማይጠቀቀሙ ሰዎች በተሻለ የመርሳት በሽታን ላያጋጥማቸው እንደሚችልም ይናገራሉ።
ዶክተሮቹ ይህን ጥናት ያካሄዱት ባለፉት ስድስት ዓመታት ሲሆን የ7.3 ሚሊዮን ሰዎችን የሕክምና ሬኮርድ አጥንተዋል።
የጥናቱ ቡድኑ መሪ ዶክተር ፌዚዮንግ ቼንግ ውጤቱ አበረታች እንደሆነ ጠቅሰው ነገር ግን ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያሻ አያወላውልም ብለዋል።
ሌሎችም የመስኩ ሰዎች የክሊቭላንድ ዶክተሮች ያገኙትን ውጤት ካበረታቱ በኋላ ተጨማሪ ጥናቶችን ሠርቶ እንክብሉ በተገቢው መልኩ ለታካሚዎች እንዲደርስ ማድረግ ተገቢ ነው ይላሉ።Via BBC Amhric
seledadotio
seledadotio
በአእምሮ ሴሎች ላይ የተሠሩ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ከዚህ ወሲብ ቀስቃሽ መድኃኒት የሚገኙ ፕሮቲኖች የመርሳት በሽታን ሊፈውሱ ይችላሉ።
ክሊቭላንድ በምትሰኘው የአሜሪካ ከተማ የሚገኙት እኒህ ተመራማሪዎች የ7 ሚሊዮን ሰዎችን የጤና ሂደት ተከታትለው ነው ቫያግራ የሚውጡ ወንዶች ለመርሳት በሽታ የመጋለጥ ዕድላቸው የጠበበ ነው ያሉት።
'ኔቸር ኤጂንግ' በተሰኘው መጽሔት ላይ ውጤታቸውን ይፋ ያደረጉት ተመራማሪዎቹ በዚህ ጉዳይ ተጨማሪ ጥናት መሠራቱ እርባና ከፍ ያለው ነው ብለዋል።
ሳይንቲስቶች በዚህ ውጤት ደስተኛ የሆኑበት ምክንያት ጥቅም ላይ እያዋለ ያለው እንክብል ሌላ በሽታን እንዲከላከል ማድረግ ቀላልና ፈጣን ስለሆነ ነው።
ቫያግራ አሊያም ሲልዴፊል በመባል የሚታወቀው እንክብል መጀመሪያ ሲመረት ዓላማው የልብ በሽታን መከላከል ነበር። መድኃኒቱ ዋነኛ ሥራው የደም ቧንቧን በማስፋት ደም እንደልብ እንዲሸንሸራሸር ማድረግ ነው።
ነገር ግን ቆይቶ ዶክተሮች አንድ ነገር ተገለጠላቸው። እንክብሉ ከደም ቧንቧ በተጨማሪ ሥራውን በሌሎች የሰውነት አካላት ላይ ሲሰራ ነበር። በተለይ ደግሞ በወንድ ልጅ ብልት ላይ።
ይሄኔ ነው መድኃኒቱ ለድክመተ ወሲብ ፍቱን እንደሆነ ተመራማሪዎች የደረሱበት።
ቫያግራ ለድክመተ ወሲብና ለልብ በሽታ ከመዋል አልፎ 'ፐልሞናሪ ሃይፐርቴንሽን' የተሰኘ የሳንባ በሽታ ላለባቸው ወንዶችና ሴቶች ጥቅም ላይ ይውላል።
አሁን ደግሞ ሳይንቲስቶች አልዛይመር ቀንደኛ የመርሳት በሽታ ዓይነት በተጨማሪ ቫስኪዩላር ዲሜንሽያ የተሰኘውን የመርሳት በሽታ ለመርዳት ያገለግል እንደሆነ እያጣሩ ይገኛሉ።
ዲሜንሺያ የተሰኘው የመርሳት ችሎታን የሚፈታተን በሽታ ከምን እንደሚመነጭ በውል ባይታወቅም ዶክተሮች ግን በአእምሮ ውስጥ ያለ ያለልክ የተከማቸ የፕሮቲን መጠን ሊሆን ይችላል ይላሉ።
ቫያግራ ለመርሳት በሽታ ፍቱን ሊሆን እንደሚችል በጥናት ደርሰንበታል ያሉት ተመራማሪዎች መድኃኒቱን አብዝቶ መውሰድ ለአእምሮ ሴል ዕድገትና ከልክ ላላለፈ የፕሮቲን ክምችት እንደሚረዳ ምርምራችን ያሳያል ይላሉ።
ቫያግራን አዘውትረው የሚጠቀሙ ሰዎች እንክብሉን ከማይጠቀቀሙ ሰዎች በተሻለ የመርሳት በሽታን ላያጋጥማቸው እንደሚችልም ይናገራሉ።
ዶክተሮቹ ይህን ጥናት ያካሄዱት ባለፉት ስድስት ዓመታት ሲሆን የ7.3 ሚሊዮን ሰዎችን የሕክምና ሬኮርድ አጥንተዋል።
የጥናቱ ቡድኑ መሪ ዶክተር ፌዚዮንግ ቼንግ ውጤቱ አበረታች እንደሆነ ጠቅሰው ነገር ግን ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያሻ አያወላውልም ብለዋል።
ሌሎችም የመስኩ ሰዎች የክሊቭላንድ ዶክተሮች ያገኙትን ውጤት ካበረታቱ በኋላ ተጨማሪ ጥናቶችን ሠርቶ እንክብሉ በተገቢው መልኩ ለታካሚዎች እንዲደርስ ማድረግ ተገቢ ነው ይላሉ።Via BBC Amhric
seledadotio
seledadotio
9 months ago
ጥቅምት 23 ቀን 1923 ዓ.ም.
የግርማዊ ቀዳማዊ የዘውድ በዓል ሲዘከር።
"በክብር የነገሡት፤ በግርማ የታጀቡት"
► #በአበው ሥርዓት በግርማ ነግሠዋል፤ በአበው ሕግ ተገዝተዋል፤ ሀገራቸውን ያገለግሉ ዘንድ በሕያው አምላክ ፊት ቃል ኪዳን ገብተዋል፤ ቃል ኪዳናቸውን ይፈጽሙ ዘንድ ታትረዋል።
#ከአበው የተቀበሏት፤ በዓምላክ ፈቃድ ዙፋን ተቀምጠው የሚመሯት፤ በበትረ መንግሥታቸው መንገዷን የሚጠርጉላት ሀገራቸው ከፍ ከፍ ትል ዘንድ ሠርተዋል።
#ተናግረው ይሰማሉ፤ መክረው ይመልሳሉ፤ ገስጸው ያስተካክላሉ፤ ዘምተው ያሸንፋሉ፤ አስበው ያደርጋሉ፤ ጀምረው አምላካቸውን ይዘው ይፈጽማሉ።
#አበው ስለ ጠበቋት ሀገራቸው በጽናት ቆመዋል፤ ከአበው ስለተቀበሏት የከበረችው ሠንደቅ ዓላማቸው በጀግንነት ተፋልመዋል፤ ነጻነቷን እንዳታጣ ከጠላቶቿ ጋር ተጋጥመዋል፤ ዓለም ሁሉ ፊቱን ባዞረባቸው ጊዜ እውነትን፣ ቃል ኪዳንን እና ተስፋን ይዘው ብቻቸውን ቆመዋል።
#ሃሰተኞች በሚፈርዱበት፣ ሀሰተኞች በሚመሰክሩበት፣ ሀሰተኞች የፍርዱን ውሳኔ በሚያጸኑበት፣ የፍርድ ሚዛን ሁሉ ወደ ቅኝ ገዢዎች በምታዘነብልበት በዚያ ጊዜ በተስፋ ቆመዋል፤ ከእውነት ጋር ቆመው የእውነት፣ በእውነት፣ ስለ እውነት ለሀገራቸው ነጻነት ታግለዋል።
#እውነትን ይዘው ሀሰተኞችን በፍርድ ዓደባባይ አሸንፈዋል፤ ቅኝ ገዢዎችም በጦር ሜዳ ድል መትተዋል፤ በድል አድራጊነትም በግርማ እና በከፍታ በዓደባባይ ታይተዋል፤ በዙፋን ላይ እንደ ጫካ አንበሳ በአስፈሪ ክብር ተቀምጠዋል ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ።
#በቅኝ ገዢዎች የተበተኑትን ሰብስበዋል፤ መለያየትን አውግዘው አንድነትን አምጥተዋል፤ የአንድነቱን መሠረት አጥብቀዋል፤ የተረሱትን አስታውሰዋል፤ አንገታቸውን የደፉትን ቀና እንዲሉ አድርገዋል፤ የተገፉትን ደግፈዋል፤ ስለ ራሳቸው በራሳቸው የማይመክሩትን ስለ ራሳቸው እንዲመክሩ፣ መፍትሔም እንዲያበጁ አድርገዋል።
#በቅኝ ገዢዎች የተበተኑትን በአንድነት ሰብስበው አቅማቸውን አደርጅተዋል፤ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው እንዲናገሩ መንገዱን አሳይተዋል፤ ስለ እነርሱ ከእነርሱ በላይ እንደሌለ አሳይተዋቸዋል፤ በቅኝ ገዢዎች ምክንያት የጨለመችባቸውን የነጻነት ጀንበር እንዲመለከቱ አድርገዋል፤ በነጻነት ጀንበር በብርሃን ይመላለሱ ዘንድ አድርገዋል ጃንሆይ።
#እኒህ አያሌ ታሪክ የሚነገርላቸው፤ አፍሪካውያን የአንድነታችን አባት የሚሏቸው ንጉሠ ነገሥት ዘውድ የጫኑት፣ በከበረው ዙፋን ላይ የተቀመጡት፣ በትረ መንግሥቱን የጨበጡት፤ ቅብዓ መንግሥቱን የተቀቡት፤ የአበውን አደራ ይሸከሙ ዘንድ እጃቸውን ከፍ አድርገው ቃል ኪዳን የገቡት በዛሬዋ ቀን ነበር፤ ጥቅምት 23/1923 ዓ.ም።
#የነገሡበት ቀን በሃያ ሦስት፣ የነገሡበት ዓመተ ምኅረት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ሦስት፣ የነገሡበት ደብርም ክብረ በዓሉ የሚከበረው በሃያ ሦስት ነው። ሃያ ሦስት የተገጣጠመላቸው ባለ ግርማው ንጉሥ።
#ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሕይዎቴ እና የኢትዮጵያ እርምጃ በተሰኘው መጽሐፋቸው ስለ ንግሥናቸው ሲጽፉ መስከረም 17/1909 ዓ.ም ንግሥት ዘውዲቱ ሲነግሡ እኔም ለአልጋ ወራሽነቱ እና ለእንደራሴነቱ ስለተመረጥሁ በባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴነቴ የመንግሥቱን ሥራ እየሠራሁ 14 ዓመታት ቆየሁ።
#ንግሥት ዘውዲቱ መጋቢት 24/1922 ዓ.ም ስላረፉ በማግሥቱ የንጉሠ ነገሥቱ ዐዋጅ ተነግሮ በዙፋኑ ተቀመጥሁ።
#ወደ ፊት ያለው ወራቱ ክረምት ስለነበረ የዘውድ በዓላችን ሰባት ወራት እንዲቆይ አደረግን። በኢትዮጵያ ያሉ መሳፍንቱ እና መኳንንቱ፣ ባላባቶችም ሁሉ፣ በየገዳማቱ ያሉ አባቶች፣ የየአድባራቱ አለቆች፣ መጥተው የደስታችን ተካፋዮች እንዲኾኑ የጥሪ ደብዳቤ ተላከላቸው። ለዘውድ በዓሉም ዝግጅት ተደረገ ብለዋል።
#ልብሠ መንግሥቱ፣ ዘውዱ እና ሉሉ፣ በትረ መንግሥቱ እና ሰይፉ፣ ቀለበቱ ይህንም የመሰለው ሁሉ በተለየ በወርቅ እና በአልማዝ እየኾነ ተሠራ። ለመሳፍንቱ፣ ለመኳንንቱ፣ ለጦር አበጋዞች ሁሉ እንደየ ክብራቸው የክብር ልብስ ተዘጋጀላቸው።
#በዘውድ በዓሉ ዋዜማ በጅሮንዱ የንጉሠ ነገሥቱን ልብሰ መንግሥት እና ዘውዱን፣ ሉሉን፣ በትረ መንግሥቱን፣ ሰይፉን፣ የአልማዝ ቀለበቱን፣ የእቴጌይቱንም ልበሰ መንግሥት እና ዘውድ፣ የአልማዝ ቀለበት በሠረገላ አስገብቶ በታላቅ ሰልፍ ወስዶ በመናገሻው በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለሊቀ ጳጳሳቱ አስረክቦ ሌሊቱን ሙሉ ሲጸለይበት አደረ ይላሉ።
#ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱ በሌሊት ወደ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አቀኑ። ጸሎቱም ማካሄዱን ቀጠለ።
#ጃንሆይ ሲጽፉ ሥርዓተ ንግሡ ከመጀመሩ አስቀድሞ ሊቀ ጳጳሳቱ አቡ ቄርሎስ ገበታው የወርቅ የኾነ ወንጌል ይዘው ቀርበው የመሐላ ቃል እንድንፈጽም አደረጉ ብለዋል።
#ብላቴ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተሰኘው መጽሐፋቸው ሲጽፉ የዘውዱ ዋና በዓል ጥቅምት 23/1923 ዓ.ም እሑድ ነበር። ቅዳሜ ማታ የመናገሻ ጊዮርጊስ ካህናት እና ከየአድባራቱ ተመርጠው የመጡ መዘምራን ከማታው ጀምረው ማኅሌት ቆመው አደሩ።
#እኩሌቶቹ መወድስ ሲቆሙ እኩሌቶቹ ክስተት አርያም ያደርሱ ነበር እና ማኅሌቱ ደምቆ አደረ።
#ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱም በሌሊት በመሳፍንቱ እና በመኳንንቱ ታጅበው ወደ ቤተክርስቲያን መጥተው ለዚህ ማዕረግ ላበቃቸው ከዚህ ዕለት ላደረሳቸው አምላክ ምስጋና ካቀረቡ በኋላ ወደ ማረፊያ ድንኳን ሄደው ጸሎተ ሕሊና ሲያደርሱ አደሩ።
#ጠዋት ሲነጋ መሳፍንቱ እና መኳንንቱ ሙሉ የማዕረግ ልብሳቸውን ከኒሻን ጋር ለብሰው የራስ ሉል እና የራስ ወርቅ ደፍተው በአዳራሹ ውስጥ በተሰናዳላቸው ስፍራ በየማዕረጋቸው ተቀመጡ። ጳጳሳት እና መምህራን ለሥርዓቱ ተዘጋጁ።
#ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሥርዓተ ንግሥ ወደሚፈጸምበት ገቡ። በመንበሩ አጠገብ ተሳልመው ጸሎት አደረሱ። ጸሎታቸው እንደጨረሱ በተሰናዳው ዙፋን ላይ ተቀመጡ።
#በዚህም ጊዜ ሊቀ ጳጳሳቱ አቡነ ቄርሎስ ፊታቸውን ወደ መሳፍንቱ እና ወደ መኳንንቱ አዙረው እንዲህ አሉ።
"እናንት የኢትዮጵያ መሳፍንት እና መኳንንት፣ የጦር አለቆች ወታደሮች እና ሠራዊቶች፣ በቤተ ክህነትም ያላችሁ ሊቃውንት እና አለቆች መምህራን እና ቀሳውስት ሁሉ ንጉሠ ነገሥታችን ግርማዊ ኃይለ ሥላሴ ከሰሎሞን እና ከንግሥተ ሳባ ከተወለደው ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምሮ ሳይቋረጥ ከመጣው መኾኑን ታውቃላችሁ።
#አሁን በእግዚአብሔር ፈቃድ እና ቸርነት ዘውድ ጭኖ እንዲነግሥ ልቀባው ነው እና በሥጋዊ እና መንፈሳዊ ሥራው ሁሉ ሀገርም በማሠልጠን ሃይማኖትም በማጽናት በዘመኑም ኢትዮጵያ በዕውቀት እና በትምህርት በጥበብም ከፍ ከፍ እንድትል በመትጋት ከወሰን እስከ ወንሰን የኢትዮጵያ ባንዲራ እንዲዘረጋ በማድረግ ይህንንም በመሰለው በመልካም ሥራው ሁሉ እንድትገዙለት እና እንድትረዱት አደራ እላችኋለሁ" አሉ።
#ሕዝቡም በዕልልታ አጀባቸው።
#ከዚያም ልብሰ መንግሥቱን አለበሷቸው፤ ቤተ መንግሥቱን አስጨበጧቸው፤ ሉሉንም ሰጧቸው፤ የአልማዙን ቀለበቱንም አጠለቁላቸው፤ የንግሥና ወግ እና ማዕረግ የኾነው ሰይፉን እና ጦሩንም ሰጧቸው፤ ቅብዓ መንግሥቱንም ቀቧቸው፤ ዘውዱንም ባርከው ደፉላቸው፤ በዚህም ጊዜ እልልታው አስተገባ፤ ታላቅ ደስታም ኾነ።
#ንጉሡም በግርማ ኾነው ከዙፋናቸው ላይ ተቀመጡ። የእተጌዋም በሥርዓቱ መሠረት ተፈጸመ። የአልጋ ወራሹም ከዙፋኑ ግርጌ ኾነው ቃል ኪዳን አሠሩ። እልልታውና ጭብጨው ከዳር እስከ ዳር አስተጋባ። ንጉሡና እና ንግሥቷ ከፍ ባለ ሥፍራ ኾነው በታዩ ጊዜ እልልታው ቀለጠ።
#በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የተፈጸመው ሥርዓት በተጠናቀቀ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱና እቴጌይቱ በስድስት ፈረሶች በሚሳብ በወርቅ ሠረገላ ተቀምጠው፣ ከፊትም ከኋላም በመሳፍንት እና በመኳንንት ታጅበው፣ በሠራዊት ሰልፍ መካከል አልፈው ወደ ቤተ መንግሥታቸው ተመለሱ።
#መሳፍንት እና መኳንንት የመንግሥታት መልእክተኞችም በየማዕረጋቸው በሠረገላ እና በአውቶሞቢል ኾነው አጀቡ። እምቢልታውና መለከቱ ሲንካለል፣ ነጋሪቱ እየተጎሰመ ገብር ገብር ሲል እጅግ ደስ ያሰኝ ነበር።
#በመንገድ ዳር ኾኖ ለማየት የተሰበሰበውም ሕዝብ ሰላምታ እየሰጠና እጅ እየነሳ ሺህ ዓመት ያንግሥዎ እያለ አጨበጨበ። ከቤተ መንግሥት በደረሱ ጊዜም ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱ ለመሰናበቻ በተሰናዳው ሥፍራ ቆመው ሲያዩት ሕዝቡ ሁሉ እንደገና እያጨበጨበ ሺህ ዓመት ያንግሥዎ እያለ እየመረቀ ተሰናበተ። የዘውዱ በዓል ግብርም ተገባ ተብሎ ተመዝግቧል።
#አምባሳደር ዘወዴ ረታ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መንግሥት በተሰኘው መጽሐፋቸው ንጉሠ ነገሥቱ እና ንግሥቲቱ በወርቅ ሰረገላ ኾነው ወደ ቤተ መንግሥታቸው ሲያመሩ ከሕዝቡ የጎረፈላቸው የደስታ መግለጫ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ነው እየተባለ ይነገራል ብለው ጽፈዋል።
#ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እስከ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ድረስ በተደረገው የአንድ ሰዓት የእርጋታ ጉዞ ላይ እምቢልታው እና መለከቱ ሲነፋ፣ ነጋሪቱ ሲጎሸም፣ ካህናቱ ሲዘምሩ፣ ወታደሩ ሲሸልል፣ ከዚህ ሁሉ ጋር የሴቶች እልዕልታ እና የወንዱ ጭብጨባ ሲያስተጋባ፣ የአዲስ አበባን የጥቅምት ፀሐይ እጅግ ያጋላው ይመስል ነበር።
#በዋዜማው ቅዳሜ ከማታው በአራት ሰዓት የተጀመረው ጸሎተ ቅዳሴ እና የንግሥ በዓል ሥርዓት የተፈጸመው በማግሥቱ እሑድ ከቀኑ ስድስት ሰዓት ሲኾን ነው።
#ለአሥራ አራት ሰዓታት ያለማቋረጥ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ ንጉሠ ነገሥቱ እና ንግሥቲቱ ያሳዩትን ጥንካሬ እና የመንፈስ ጽናት ያላደነቀ አልነበረም።
#በተለይም በበዓሉ ተካፋይ ለመኾን ከአውሮፓ፣ ከእስያ እና ከአሜሪካ የመጡት የአሥራ አንድ ሀገራት እንደራሴዎች ከዚህ ቀደም በየትኛውም ዓለም ያላዩትን ይህን እጅግ ረጅም እና ከፍተኛ የኾነ ሥነ ሥርዓት ሲመለከቱ ኢትዮጵያ ያላት ጥንታዊ ባሕል ምን ያህል የሚደንቅ እና የሚከበር መኾኑን መገንዘብ የሚያስችላቸው ነው ብለው ጽፈዋል።
#ዘውድ በጫኑበት ዕለት በእርስዎ መሪነት ኢትዮጵያ ዘመናችን ያፈለቀውን ሥልጣኔ አግኝታ በዓለም ላይ የክብር ቦታ እንድትይዝ የሚያደርጉት ጥረት የተባረከ ይኹን ተብለው እንደተመረቁ ሁሉ ንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለ ሥላሴ በነጻነት የተቀበሏት ሀገራቸውን ታላቅ እና ገናና ትኾን ዘንድ አቅማቸው የፈቀደውን ሳይሰስቱ ሰጥተዋል።
#የኢትዮጵያን ክብር እና ጥቅም አስከብረዋል፤ ገናናቷን በአፍሪካ እና በቀረው ዓለም ደጋግመው አስመስክረዋል። የአፍሪካውያንን የአንድነት መሠረት ጥለው አልፈዋል።
#ኢትዮጵያን ስላገለገሉ እናመሰግንዎታለን፤ ስለ ኢትዮጵያ ታላቅነት፣ ነጻነት፣ ሉዓላዊነት እና ክብር ስለታተሩ እናከብረዋታል።
✍️በታርቆ ክንዴ(አሚኮ)
#ethiopianhisoryandtourism #ethiopianhistoryandtourism #enkssm
የግርማዊ ቀዳማዊ የዘውድ በዓል ሲዘከር።
"በክብር የነገሡት፤ በግርማ የታጀቡት"
► #በአበው ሥርዓት በግርማ ነግሠዋል፤ በአበው ሕግ ተገዝተዋል፤ ሀገራቸውን ያገለግሉ ዘንድ በሕያው አምላክ ፊት ቃል ኪዳን ገብተዋል፤ ቃል ኪዳናቸውን ይፈጽሙ ዘንድ ታትረዋል።
#ከአበው የተቀበሏት፤ በዓምላክ ፈቃድ ዙፋን ተቀምጠው የሚመሯት፤ በበትረ መንግሥታቸው መንገዷን የሚጠርጉላት ሀገራቸው ከፍ ከፍ ትል ዘንድ ሠርተዋል።
#ተናግረው ይሰማሉ፤ መክረው ይመልሳሉ፤ ገስጸው ያስተካክላሉ፤ ዘምተው ያሸንፋሉ፤ አስበው ያደርጋሉ፤ ጀምረው አምላካቸውን ይዘው ይፈጽማሉ።
#አበው ስለ ጠበቋት ሀገራቸው በጽናት ቆመዋል፤ ከአበው ስለተቀበሏት የከበረችው ሠንደቅ ዓላማቸው በጀግንነት ተፋልመዋል፤ ነጻነቷን እንዳታጣ ከጠላቶቿ ጋር ተጋጥመዋል፤ ዓለም ሁሉ ፊቱን ባዞረባቸው ጊዜ እውነትን፣ ቃል ኪዳንን እና ተስፋን ይዘው ብቻቸውን ቆመዋል።
#ሃሰተኞች በሚፈርዱበት፣ ሀሰተኞች በሚመሰክሩበት፣ ሀሰተኞች የፍርዱን ውሳኔ በሚያጸኑበት፣ የፍርድ ሚዛን ሁሉ ወደ ቅኝ ገዢዎች በምታዘነብልበት በዚያ ጊዜ በተስፋ ቆመዋል፤ ከእውነት ጋር ቆመው የእውነት፣ በእውነት፣ ስለ እውነት ለሀገራቸው ነጻነት ታግለዋል።
#እውነትን ይዘው ሀሰተኞችን በፍርድ ዓደባባይ አሸንፈዋል፤ ቅኝ ገዢዎችም በጦር ሜዳ ድል መትተዋል፤ በድል አድራጊነትም በግርማ እና በከፍታ በዓደባባይ ታይተዋል፤ በዙፋን ላይ እንደ ጫካ አንበሳ በአስፈሪ ክብር ተቀምጠዋል ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ።
#በቅኝ ገዢዎች የተበተኑትን ሰብስበዋል፤ መለያየትን አውግዘው አንድነትን አምጥተዋል፤ የአንድነቱን መሠረት አጥብቀዋል፤ የተረሱትን አስታውሰዋል፤ አንገታቸውን የደፉትን ቀና እንዲሉ አድርገዋል፤ የተገፉትን ደግፈዋል፤ ስለ ራሳቸው በራሳቸው የማይመክሩትን ስለ ራሳቸው እንዲመክሩ፣ መፍትሔም እንዲያበጁ አድርገዋል።
#በቅኝ ገዢዎች የተበተኑትን በአንድነት ሰብስበው አቅማቸውን አደርጅተዋል፤ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው እንዲናገሩ መንገዱን አሳይተዋል፤ ስለ እነርሱ ከእነርሱ በላይ እንደሌለ አሳይተዋቸዋል፤ በቅኝ ገዢዎች ምክንያት የጨለመችባቸውን የነጻነት ጀንበር እንዲመለከቱ አድርገዋል፤ በነጻነት ጀንበር በብርሃን ይመላለሱ ዘንድ አድርገዋል ጃንሆይ።
#እኒህ አያሌ ታሪክ የሚነገርላቸው፤ አፍሪካውያን የአንድነታችን አባት የሚሏቸው ንጉሠ ነገሥት ዘውድ የጫኑት፣ በከበረው ዙፋን ላይ የተቀመጡት፣ በትረ መንግሥቱን የጨበጡት፤ ቅብዓ መንግሥቱን የተቀቡት፤ የአበውን አደራ ይሸከሙ ዘንድ እጃቸውን ከፍ አድርገው ቃል ኪዳን የገቡት በዛሬዋ ቀን ነበር፤ ጥቅምት 23/1923 ዓ.ም።
#የነገሡበት ቀን በሃያ ሦስት፣ የነገሡበት ዓመተ ምኅረት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ሦስት፣ የነገሡበት ደብርም ክብረ በዓሉ የሚከበረው በሃያ ሦስት ነው። ሃያ ሦስት የተገጣጠመላቸው ባለ ግርማው ንጉሥ።
#ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሕይዎቴ እና የኢትዮጵያ እርምጃ በተሰኘው መጽሐፋቸው ስለ ንግሥናቸው ሲጽፉ መስከረም 17/1909 ዓ.ም ንግሥት ዘውዲቱ ሲነግሡ እኔም ለአልጋ ወራሽነቱ እና ለእንደራሴነቱ ስለተመረጥሁ በባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴነቴ የመንግሥቱን ሥራ እየሠራሁ 14 ዓመታት ቆየሁ።
#ንግሥት ዘውዲቱ መጋቢት 24/1922 ዓ.ም ስላረፉ በማግሥቱ የንጉሠ ነገሥቱ ዐዋጅ ተነግሮ በዙፋኑ ተቀመጥሁ።
#ወደ ፊት ያለው ወራቱ ክረምት ስለነበረ የዘውድ በዓላችን ሰባት ወራት እንዲቆይ አደረግን። በኢትዮጵያ ያሉ መሳፍንቱ እና መኳንንቱ፣ ባላባቶችም ሁሉ፣ በየገዳማቱ ያሉ አባቶች፣ የየአድባራቱ አለቆች፣ መጥተው የደስታችን ተካፋዮች እንዲኾኑ የጥሪ ደብዳቤ ተላከላቸው። ለዘውድ በዓሉም ዝግጅት ተደረገ ብለዋል።
#ልብሠ መንግሥቱ፣ ዘውዱ እና ሉሉ፣ በትረ መንግሥቱ እና ሰይፉ፣ ቀለበቱ ይህንም የመሰለው ሁሉ በተለየ በወርቅ እና በአልማዝ እየኾነ ተሠራ። ለመሳፍንቱ፣ ለመኳንንቱ፣ ለጦር አበጋዞች ሁሉ እንደየ ክብራቸው የክብር ልብስ ተዘጋጀላቸው።
#በዘውድ በዓሉ ዋዜማ በጅሮንዱ የንጉሠ ነገሥቱን ልብሰ መንግሥት እና ዘውዱን፣ ሉሉን፣ በትረ መንግሥቱን፣ ሰይፉን፣ የአልማዝ ቀለበቱን፣ የእቴጌይቱንም ልበሰ መንግሥት እና ዘውድ፣ የአልማዝ ቀለበት በሠረገላ አስገብቶ በታላቅ ሰልፍ ወስዶ በመናገሻው በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለሊቀ ጳጳሳቱ አስረክቦ ሌሊቱን ሙሉ ሲጸለይበት አደረ ይላሉ።
#ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱ በሌሊት ወደ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አቀኑ። ጸሎቱም ማካሄዱን ቀጠለ።
#ጃንሆይ ሲጽፉ ሥርዓተ ንግሡ ከመጀመሩ አስቀድሞ ሊቀ ጳጳሳቱ አቡ ቄርሎስ ገበታው የወርቅ የኾነ ወንጌል ይዘው ቀርበው የመሐላ ቃል እንድንፈጽም አደረጉ ብለዋል።
#ብላቴ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተሰኘው መጽሐፋቸው ሲጽፉ የዘውዱ ዋና በዓል ጥቅምት 23/1923 ዓ.ም እሑድ ነበር። ቅዳሜ ማታ የመናገሻ ጊዮርጊስ ካህናት እና ከየአድባራቱ ተመርጠው የመጡ መዘምራን ከማታው ጀምረው ማኅሌት ቆመው አደሩ።
#እኩሌቶቹ መወድስ ሲቆሙ እኩሌቶቹ ክስተት አርያም ያደርሱ ነበር እና ማኅሌቱ ደምቆ አደረ።
#ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱም በሌሊት በመሳፍንቱ እና በመኳንንቱ ታጅበው ወደ ቤተክርስቲያን መጥተው ለዚህ ማዕረግ ላበቃቸው ከዚህ ዕለት ላደረሳቸው አምላክ ምስጋና ካቀረቡ በኋላ ወደ ማረፊያ ድንኳን ሄደው ጸሎተ ሕሊና ሲያደርሱ አደሩ።
#ጠዋት ሲነጋ መሳፍንቱ እና መኳንንቱ ሙሉ የማዕረግ ልብሳቸውን ከኒሻን ጋር ለብሰው የራስ ሉል እና የራስ ወርቅ ደፍተው በአዳራሹ ውስጥ በተሰናዳላቸው ስፍራ በየማዕረጋቸው ተቀመጡ። ጳጳሳት እና መምህራን ለሥርዓቱ ተዘጋጁ።
#ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ሥርዓተ ንግሥ ወደሚፈጸምበት ገቡ። በመንበሩ አጠገብ ተሳልመው ጸሎት አደረሱ። ጸሎታቸው እንደጨረሱ በተሰናዳው ዙፋን ላይ ተቀመጡ።
#በዚህም ጊዜ ሊቀ ጳጳሳቱ አቡነ ቄርሎስ ፊታቸውን ወደ መሳፍንቱ እና ወደ መኳንንቱ አዙረው እንዲህ አሉ።
"እናንት የኢትዮጵያ መሳፍንት እና መኳንንት፣ የጦር አለቆች ወታደሮች እና ሠራዊቶች፣ በቤተ ክህነትም ያላችሁ ሊቃውንት እና አለቆች መምህራን እና ቀሳውስት ሁሉ ንጉሠ ነገሥታችን ግርማዊ ኃይለ ሥላሴ ከሰሎሞን እና ከንግሥተ ሳባ ከተወለደው ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምሮ ሳይቋረጥ ከመጣው መኾኑን ታውቃላችሁ።
#አሁን በእግዚአብሔር ፈቃድ እና ቸርነት ዘውድ ጭኖ እንዲነግሥ ልቀባው ነው እና በሥጋዊ እና መንፈሳዊ ሥራው ሁሉ ሀገርም በማሠልጠን ሃይማኖትም በማጽናት በዘመኑም ኢትዮጵያ በዕውቀት እና በትምህርት በጥበብም ከፍ ከፍ እንድትል በመትጋት ከወሰን እስከ ወንሰን የኢትዮጵያ ባንዲራ እንዲዘረጋ በማድረግ ይህንንም በመሰለው በመልካም ሥራው ሁሉ እንድትገዙለት እና እንድትረዱት አደራ እላችኋለሁ" አሉ።
#ሕዝቡም በዕልልታ አጀባቸው።
#ከዚያም ልብሰ መንግሥቱን አለበሷቸው፤ ቤተ መንግሥቱን አስጨበጧቸው፤ ሉሉንም ሰጧቸው፤ የአልማዙን ቀለበቱንም አጠለቁላቸው፤ የንግሥና ወግ እና ማዕረግ የኾነው ሰይፉን እና ጦሩንም ሰጧቸው፤ ቅብዓ መንግሥቱንም ቀቧቸው፤ ዘውዱንም ባርከው ደፉላቸው፤ በዚህም ጊዜ እልልታው አስተገባ፤ ታላቅ ደስታም ኾነ።
#ንጉሡም በግርማ ኾነው ከዙፋናቸው ላይ ተቀመጡ። የእተጌዋም በሥርዓቱ መሠረት ተፈጸመ። የአልጋ ወራሹም ከዙፋኑ ግርጌ ኾነው ቃል ኪዳን አሠሩ። እልልታውና ጭብጨው ከዳር እስከ ዳር አስተጋባ። ንጉሡና እና ንግሥቷ ከፍ ባለ ሥፍራ ኾነው በታዩ ጊዜ እልልታው ቀለጠ።
#በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የተፈጸመው ሥርዓት በተጠናቀቀ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱና እቴጌይቱ በስድስት ፈረሶች በሚሳብ በወርቅ ሠረገላ ተቀምጠው፣ ከፊትም ከኋላም በመሳፍንት እና በመኳንንት ታጅበው፣ በሠራዊት ሰልፍ መካከል አልፈው ወደ ቤተ መንግሥታቸው ተመለሱ።
#መሳፍንት እና መኳንንት የመንግሥታት መልእክተኞችም በየማዕረጋቸው በሠረገላ እና በአውቶሞቢል ኾነው አጀቡ። እምቢልታውና መለከቱ ሲንካለል፣ ነጋሪቱ እየተጎሰመ ገብር ገብር ሲል እጅግ ደስ ያሰኝ ነበር።
#በመንገድ ዳር ኾኖ ለማየት የተሰበሰበውም ሕዝብ ሰላምታ እየሰጠና እጅ እየነሳ ሺህ ዓመት ያንግሥዎ እያለ አጨበጨበ። ከቤተ መንግሥት በደረሱ ጊዜም ንጉሠ ነገሥቱ እና እቴጌይቱ ለመሰናበቻ በተሰናዳው ሥፍራ ቆመው ሲያዩት ሕዝቡ ሁሉ እንደገና እያጨበጨበ ሺህ ዓመት ያንግሥዎ እያለ እየመረቀ ተሰናበተ። የዘውዱ በዓል ግብርም ተገባ ተብሎ ተመዝግቧል።
#አምባሳደር ዘወዴ ረታ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መንግሥት በተሰኘው መጽሐፋቸው ንጉሠ ነገሥቱ እና ንግሥቲቱ በወርቅ ሰረገላ ኾነው ወደ ቤተ መንግሥታቸው ሲያመሩ ከሕዝቡ የጎረፈላቸው የደስታ መግለጫ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ነው እየተባለ ይነገራል ብለው ጽፈዋል።
#ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እስከ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ድረስ በተደረገው የአንድ ሰዓት የእርጋታ ጉዞ ላይ እምቢልታው እና መለከቱ ሲነፋ፣ ነጋሪቱ ሲጎሸም፣ ካህናቱ ሲዘምሩ፣ ወታደሩ ሲሸልል፣ ከዚህ ሁሉ ጋር የሴቶች እልዕልታ እና የወንዱ ጭብጨባ ሲያስተጋባ፣ የአዲስ አበባን የጥቅምት ፀሐይ እጅግ ያጋላው ይመስል ነበር።
#በዋዜማው ቅዳሜ ከማታው በአራት ሰዓት የተጀመረው ጸሎተ ቅዳሴ እና የንግሥ በዓል ሥርዓት የተፈጸመው በማግሥቱ እሑድ ከቀኑ ስድስት ሰዓት ሲኾን ነው።
#ለአሥራ አራት ሰዓታት ያለማቋረጥ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ ንጉሠ ነገሥቱ እና ንግሥቲቱ ያሳዩትን ጥንካሬ እና የመንፈስ ጽናት ያላደነቀ አልነበረም።
#በተለይም በበዓሉ ተካፋይ ለመኾን ከአውሮፓ፣ ከእስያ እና ከአሜሪካ የመጡት የአሥራ አንድ ሀገራት እንደራሴዎች ከዚህ ቀደም በየትኛውም ዓለም ያላዩትን ይህን እጅግ ረጅም እና ከፍተኛ የኾነ ሥነ ሥርዓት ሲመለከቱ ኢትዮጵያ ያላት ጥንታዊ ባሕል ምን ያህል የሚደንቅ እና የሚከበር መኾኑን መገንዘብ የሚያስችላቸው ነው ብለው ጽፈዋል።
#ዘውድ በጫኑበት ዕለት በእርስዎ መሪነት ኢትዮጵያ ዘመናችን ያፈለቀውን ሥልጣኔ አግኝታ በዓለም ላይ የክብር ቦታ እንድትይዝ የሚያደርጉት ጥረት የተባረከ ይኹን ተብለው እንደተመረቁ ሁሉ ንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለ ሥላሴ በነጻነት የተቀበሏት ሀገራቸውን ታላቅ እና ገናና ትኾን ዘንድ አቅማቸው የፈቀደውን ሳይሰስቱ ሰጥተዋል።
#የኢትዮጵያን ክብር እና ጥቅም አስከብረዋል፤ ገናናቷን በአፍሪካ እና በቀረው ዓለም ደጋግመው አስመስክረዋል። የአፍሪካውያንን የአንድነት መሠረት ጥለው አልፈዋል።
#ኢትዮጵያን ስላገለገሉ እናመሰግንዎታለን፤ ስለ ኢትዮጵያ ታላቅነት፣ ነጻነት፣ ሉዓላዊነት እና ክብር ስለታተሩ እናከብረዋታል።
✍️በታርቆ ክንዴ(አሚኮ)
#ethiopianhisoryandtourism #ethiopianhistoryandtourism #enkssm
10 months ago
የ1993ቱ የመለስ ዜናዊ አባባል ለዛሬም ይሰራል?
------
ዛሬ የተሾሙት ባለስልጣን የፌስቡክ ሕዝባችን መነጋገሪያ ሆነዋል። ባለስልጣኑ መነጋገሪያ የሆኑት የተማሩት ትምህርት ከተሾሙበት መሥሪያ ቤት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙት የሌለው በመሆኑ ነው። እኒህ ወጣት ባለስልጣን በመጀመሪያ ዲግሪም ሆነ በሁለተኛ ዲግሪው የሰለጠኑት food and nutrition በሚባል discipline መሆኑን ብዙዎች መስክረዋል። ዛሬ የተሾሙት ግን "የኒውክለር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር" ተብለው ነው።
አቶ መለስ ዜናዊ በ1993 መጀመሪያ ላይ "የሚኒስትሮች ሹመት አሰጣጥ ከተማሩት ትምህርት ጋር አይዛመድም" የሚል ጥያቄ ሲቀርብላቸው "ሚኒስትሮች የሚሾሙት በፖለቲካ አስፈጻሚነት ነው። ፖለቲካችንን እስካስፈጸመ ድረስ መሃይምም ልንሾም እንችላለን" በማለት በጣም ያስገመታቸውንና ብዙ ተቃውሞ ያስነሳባቸውን ምላሽ ሰጥተው ነበር።
ዛሬ የተሾሙት ባለስልጣን የተማሩት ትምህርት ከኒውክለር ሳይንስ ጋር ምንም ተዛምዶ የሌለው መሆኑ ሲታይ "ሹመቱ ለፖለቲካ ታማኝነት የተሰጠ ነው እንዴ?" የሚል ጥያቄ ያጭራል።
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድሮ የተሰሩ ስህተቶችን ባይደግሙ ጥሩ ነው ባይ ነኝ። በኒውክለር ሳይንስ፣ በኒውክለር ኢንጂነሪንግ፣ በኒውክለር ፊዚክስ፣ በአቶሚክ ፊዚክስ፣ በራዲዮ ኢንጂነሪንግ (rays engineering) ወዘተ የሰለጠኑ ኢትዮጵያዊያን ሞልተዋል። እነርሱን ካሉበት አፈላልጎ በቦታው መሾም እየተቻለ በጣም sensitive እና secretive በሆነ ቦታ ላይ ስለምግብ እና nutrition ያጠና ሰው ማስቀመጥ በሕዝቡ ዘንድ የማይገባ ስሜትና ውጥረት ሊፈጥር ይችላል።
ስለዚህ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስህተታቸውን ቢያርሙ የተሻለ ነው ብለን እናምናለን።
አፈንዲ ሙተቂ
------
ዛሬ የተሾሙት ባለስልጣን የፌስቡክ ሕዝባችን መነጋገሪያ ሆነዋል። ባለስልጣኑ መነጋገሪያ የሆኑት የተማሩት ትምህርት ከተሾሙበት መሥሪያ ቤት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙት የሌለው በመሆኑ ነው። እኒህ ወጣት ባለስልጣን በመጀመሪያ ዲግሪም ሆነ በሁለተኛ ዲግሪው የሰለጠኑት food and nutrition በሚባል discipline መሆኑን ብዙዎች መስክረዋል። ዛሬ የተሾሙት ግን "የኒውክለር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር" ተብለው ነው።
አቶ መለስ ዜናዊ በ1993 መጀመሪያ ላይ "የሚኒስትሮች ሹመት አሰጣጥ ከተማሩት ትምህርት ጋር አይዛመድም" የሚል ጥያቄ ሲቀርብላቸው "ሚኒስትሮች የሚሾሙት በፖለቲካ አስፈጻሚነት ነው። ፖለቲካችንን እስካስፈጸመ ድረስ መሃይምም ልንሾም እንችላለን" በማለት በጣም ያስገመታቸውንና ብዙ ተቃውሞ ያስነሳባቸውን ምላሽ ሰጥተው ነበር።
ዛሬ የተሾሙት ባለስልጣን የተማሩት ትምህርት ከኒውክለር ሳይንስ ጋር ምንም ተዛምዶ የሌለው መሆኑ ሲታይ "ሹመቱ ለፖለቲካ ታማኝነት የተሰጠ ነው እንዴ?" የሚል ጥያቄ ያጭራል።
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድሮ የተሰሩ ስህተቶችን ባይደግሙ ጥሩ ነው ባይ ነኝ። በኒውክለር ሳይንስ፣ በኒውክለር ኢንጂነሪንግ፣ በኒውክለር ፊዚክስ፣ በአቶሚክ ፊዚክስ፣ በራዲዮ ኢንጂነሪንግ (rays engineering) ወዘተ የሰለጠኑ ኢትዮጵያዊያን ሞልተዋል። እነርሱን ካሉበት አፈላልጎ በቦታው መሾም እየተቻለ በጣም sensitive እና secretive በሆነ ቦታ ላይ ስለምግብ እና nutrition ያጠና ሰው ማስቀመጥ በሕዝቡ ዘንድ የማይገባ ስሜትና ውጥረት ሊፈጥር ይችላል።
ስለዚህ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስህተታቸውን ቢያርሙ የተሻለ ነው ብለን እናምናለን።
አፈንዲ ሙተቂ
10 months ago
በተራዘመዉ ጦርነት የፍልስጤም ክርስትያኖች 800 ብቻ ቀርተዋል !
ግብፅ በፍልስጤም የወደሙ መሳጂዶችን ዳግም ለመገንባት አዲስ አረብ ሀገራት የሚሳተፉበት የገቢ ማሰባሰብያ ለማዘጋጀት ቃል መግባቷ ተሰምቷል አብያተክርስቲያናቱን ግን እስካሁን ዳግም ለመስራት አልተገኘም ።
በአንድ ወቅት አለምአቀፋዊው ጳጳሳዊ ፋውንዴሽን በዓለማች 38 አገሮች ውስጥ ክርስቲያኖች ስቃይና በደል እንዲሁም መገለል እንደሚደርስባቸው ከሰባቱ መካከል አንዱ ስቃይ መከራና ስደት እንደሚዳረግ
በጥናት አረጋግጧል ። ጥናቱ እንደገለፀው ከሆነ ደግሞ ክርስቲያኖች የሚገፉት የእምነቱ መፍለቂያ ከተባለው መካከለኛው ምስራቅ ነዉ ከቀዳሚዎቹ ደግሞ ፍልስጤም ትጠቀሳለች ።
እስኪ ለዛሬው እንደሌሉ ተቆጥረው ልሳን ቸግሯቸዉ በሁለት ጉልበተኞች መሃል ተገኝተው ህልዉናቸዉ አደጋ ላይ ስለሚገኘው የፍልስጤም ክርስትያኖችና አብያተክርስቲያናት ጥቂት ልበል ።
ፍልስጤም በጥንታዊ እና በዘመናዊው የመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ውስጥ ታላቅ ሚና ያለው አንድ አነስተኛ ክልል ነው። ለበርካታ የዓለማችን ዋና ዋና እምነቶች ካለው ጠቀሜታ እና በአፍሪካ እና እስያ መካከል ጠቃሚ የሆነ አገናኝ ድልድይ የሆነ መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ ያለው በመሆኑ የፍልስጤም ታሪክ ተደጋጋሚ በሆነ ፖለቲካዊ ግጭት እና በአደገኛ የመሬት ወረራ የተሞላ ነው።
ይህ ሰርጥ ከግጭቱ በፊት በነበረ ቁጥራዊ መረጃ ከሆነ ሰፊውን ቁጥር የሚይዙት አረቦች ከዚህም ውስጥ በአብዛኛው የሱኒ ሙስሊም ሀይማኖት ተከታይ ቢሆንም ቅሉ ቀላል የማይባል አናሳ ክርስቲያኖች ይገኙበት ነበር።
የጋዛ ክርስቲያኖች ቁጥራቸው እምብዛም ባይሆንም እኒህ የጋዛ ክርስቲያኖች በቤተ-ክርስቲያኑ ዙሪያ ካለው መሬት ጋር ትልቅ ቁርኝት ስላላቸው ከጥንት እስከዛሬ እምነታቸው አስጠብቀው መዝለቅ ችለዉ ነበር ። ነገር ግን ከሁለት አመት በፊት አይ.ሁ..ዳዊ መሰረት ባላት እስራኤልና ከስሙ መነሻ ጀምሮ ለእስልምና እንደሚታገል የሚገልጸው ሃማስ ጦርነቱ ተቀሰቀሰ ።
በሀማስና እስራኤል በተራዘመ ጦርነት ምክንያት በ365 ስኩዌር ኪሎሜትር በ40 ኪሎሜትር የባህር እርዝማኔ ክልል ዉስጥ የምትገኘውን 2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይኖሩባታል የተባለችዉን ጋዛ ሰርጥ የምድር ገሀነም ሆነች ሁለቱም ፅንፍ በመያዝ አፀፋ በሚመላለሱበት ወቅት በሁለቱም ዘንድ በሰላይነት የተፈረጁ እነዚህን ክርስትያኖች እና የእምነት ተቋማት ከቁብ የሚቆጥር ጠፋ ።
እስራኤል " የሐማስን መሪዎች ላይ ያነጣጠረ " እያለች በምትፈፅማቸዉ ንፁሃንን ከታጣቂዎች ያለየ ጥቃትና በሰማይ የቦንብ ዶፍም ሆነ ሃማስ ሰላይ ናችሁ በማለት በሚያደርስባቸዉ ማህበራዊ መገለል መፈጠራቸውን እስኪጠሉ መከራ ገጠማቸው ።
በዓለም ላይ ካሉት ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ በዓለም ላይ ካሉት ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ እንደሆነ የሚታመነዉ በ400 ዓ.ም አካባቢ በቅዱስ ፖርፊየስ እራሱ ባሰራው ቤተክርስትያን መሰረት ላይ እንደታነፀ የሚነገርለት በአለም ላይ ካሉ ጥንታዊ አብያተ ክርስትያናት አንዱ የሆነዉ በአለም ሶስተኛው ጥንታዊ ቤተክርስትያን ወደመ ።
የክርስቶስ የልደት ስፍራ በሆነችው የፍልስጥኤም ግዛት የዌስት ባንክ ከተማ ቤቴልሄም እና በጋዛ ሰርጥ የሚገኙ ክርስቲያኖች የልደቱን በዓል እንዲያከብሩ ተከለከሉ ሌሎችም አብያተክርስቲያናት እንዳልነበሩ ሆኑ ።
ምንድነው ማስረጃዎችህ ከተባልኩ አለምአቀፋዊ ሚዲያዎችን መጥቀስና ዘገባዎችን ማስታወስ ይቻላል ።
ለአለም አቀፍ የወንጀል ችሎት (ICC) የወንጀል ምርመራ ሪፖርት እንደገለፁት ከአምስት በላይ አብያተ ክርስቲያናት የ150 ዓመታት ታሪክን መዛግብትን ጨምሮ ተጎድተዋል ወይም ወድመዋል። ሲል ገልፆታል ።
በጋዛ የባህል ዘርፍ መጥፋት፣ ቤተመጻሕፍት እና የባህል ቅርሶች በመውደማቸው እንዳስደነገጣቸው ባለሙያዎቹ ተናግረዋል። "የፍልስጤም ማህበረሰብ መሰረቱ ወደ ፍርስራሽነት እየተቀየረ ነው፣ እናም ታሪካቸው እየጠፋ ነው።" ብለዉታል ።
በአለፉት ሁለት ዓመታት የጋዛ አነስተኛ ክርስቲያኖች መካከል 550 የሚጠጉ ሰዎች ከቤታቸዉ ከቤተክርስቲያን ተፈናቅለው
የመቃብር ሥፍራዎች ለመኖር ተገደዋል. ሲል ፎክስ ኒዉስ ዘግቧል ።
በጋዛ የሚኖሩ ክርስቲያኖች እስራኤል የምትፈፅመው ሞትና ውድመት እንዲያበቃ በመጸለይ የገናን በዓል አክብረዋል። በዌስት ባንክ ከተማ ቤተልሔም የኢየሱስ የትውልድ ቦታ በርካቶች ጸሎታቸውን ያቀረቡ ሲሆን በእስራኤል “የዘር ማጥፋት” ሰለባዎችን በማስታወስ ፀሎት አድርገዋል። የሚለው ዘገባ የ ዋሽንግተን ፖስት ነዉ ።
በ2024 እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ከሚገኙት ሶስት አብያተ ክርስቲያናትን ሙሉ በሙሉ አፍርሳለች ሲል የግዛቱ ኢንዶውመንት ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለአናዶሉ ተናግሯል።
ኢክራሚ አል ሙዳላል እንዳሉት የእስራኤል ጦር ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር ግንኙነት ያላቸውን 255 የሀይማኖት አባቶች እና መግደሉን እና ሌሎች 26 ሰዎችን ማሰሩን ተናግረዋል። ብሏል የአናዶሉ ዘገባ
" የአምልኮ ቦታዎች ላይ በፀጥታ ሃይሎች ላይ የሚፈፀመው ጥቃት ሁሉንም ቅድስናዎች፣አለም አቀፍ ህጎች እና የሰብአዊ መብት ህጎችን መጣስ ነው"ብለዋል።
በአውሮፓውያኑ 2024 ጥቅምት 19 አመሻሽ ገደማ ከእስራኤል የተወነጨፈ ሚሳዔል አንዱን የቤተ-ክርስቲያኑን ሕንፃ መታው። በጥቃቱ 18 ሰዎች ተገደሉ፤ በርካቶች ቆሰሉ።
ማሪያን እንደምትለው የ34 ዓመቱ የባሏ ወንድም ሶሊማን ልጆቹን ከሕንፃው ፍርስራሽ ሲከላከል ሕይወቱ አልፏል።
“በጣም አስፈሪ ነው። የሞተ ሰው አይቼ አላውቅም። ምን ማለት እንዳለበኝ አላውቅም። በጣም ፈጣን ሞት ነበር።”
ራሚ ታራዚ ደግሞ ሕንፃው በሚሳዔል ሲመታ በሥፍራው የነበረውን ሁኔታ ሲያስታውስ “ከባድ ሚሳዔል ነው። በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሳ በሌላኛው ሕንፃ ውስጥ የነበሩ ሰዎች አቧሯ ለብሰው ነው የወጡት” ይላል።
የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት ቤተ-ክርስቲያኑ በአቅራቢያው በነበረ የሐማስ ይዞታ ላይ በተሰነዘረ ጥቃት እንደተጎዳ አምኗል። የቢቢሲ ዘገባ ነበር ።
በቀድሞው ትዊተር በአሁኑ ኤክስ ላይ የተለጠፈ ቪድዮ፣ አንድ የእስራኤል ወታደር የወደቀ ሃይማኖታዊ ሕንፃን በእብራይስጥ ቋንቋ ሲያቆሽሽ አስመልክቷል።
ቢቢሲ ለእስራኤል መከላከያ ይህን ቪድዮ ልኮ አስተያየት ቢጠይቅም ምላሽ አላገኘም።
የለንደን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የአርኪዮሎጂ ተቋም ፕሮፌሰር የሆኑት ጆርጂያ አንድሪው፣ በጋዛ ሰርጥ ጉዳት የደረሰባቸውን ሕንፃዎች ሲያጠኑ ቆይተዋል።
ፕሮፌሰሯ እኒህ ሃይማኖታዊ ሥፍራዎች በጣም ትልቅ ታሪካዊ ጠቀሜታ አላቸው ይላሉ።
“[ጥቃቱ] ሰዎች ከእነዚህ ሕንፃዎች ጋር ያላቸውን ቁርኝት ለማጥፋት እንደተደረገ ሙከራ ነው መታየት ያለበት” የሚሉት ምሑሯ መሰል ውድመት አይተው እንደማያውቁ ይናገራሉ።
በአለም ሶስተኛው ጥንታዊ ቤተክርስትያን ነው ተብሎ የሚታሰበው በዉስጡ የያዛቸውን ታሪኮቹ ቅርስና መዛግብቶችን እንደያዘ ወደ አመድነት መቀየሩን ተከትሎም ።
የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎችም ጉዳዩን በተመለከተ መግለጫ ያወጡ ሲሆን “የጋዛ ሕዝብ፣ በአያቶቻቸው ምድር ለትውልድ የኖሩ ቤተሰቦች፣ በግዞት መገደድ የለባቸውም፣ የተረፈውን ቤታቸውን፣ ቅርሶቻቸውን፣ እና የማንነታቸው መገለጫ በሆነው ምድር ላይ የመቆየት መብታቸውን ሊነጠቁ አይገባም” ሲሉ መናገራቸውን አልጀዚራ ዘገባ ያሳያል ።
የኢየሩሳሌም አብያተ ክርስቲያናት እንደ ክርስቲያን በጋዛ ሕዝብ ለሚደርስባቸው መከራ ግድየለሾች ሊሆኑ እንደማይችሉ "ወንጌል የሰውን ልጅ ሁሉ ክብር እንድንጠብቅ ያዘናልና።"
የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በጋዛ ያለውን ሰብአዊ አደጋ ለመግታት አፋጣኝ እና ቆራጥ እርምጃ እንዲወስዱ ያሳስባሉ።
የሰው ልጅ ሕይወት ቅድስና እና መከላከያ የሌላቸውን የመጠበቅ የሞራል ግዴታ ከጥፋት እና ተስፋ መቁረጥ ይበልጡ። ተስፋ የቆረጡ ሰዎች አፋጣኝ ያልተገደበ ሰብዓዊ እርዳታ እንዲደረግ እንጠይቃለን።"ያሉት ኩስቶስ ብፁዕ አቡነ ፍራንቸስኮ ፓተን
"ልመናቸውን በእምነት እና በተስፋ መልእክት ሲያጠቃልሉ፣ የኢየሩሳሌም ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ለሐዘን መጽናናት፣ ለቆሰሉት ፈውስ እና መከራ ቢደርስባቸውም በአገራቸው ለሚቀሩት ጽናትን ለማግኘት እንደሚፀልዩ ተናግረዋል ። በማለት የዘገበው ጀሩሳሌም ፖስት ነበር ።
እነዚህና ምናልባት በዝርዝር ብፅፋቸዉ አንባቢያን እንዳይሰለቹ የተዉኳቸዉ በሁለቱም ወገኖች በሀማስና እስራኤል በተራዘመ ጦርነት ምክንያት በ365 ስኩዌር ኪሎሜትር በ40 ኪሎሜትር የባህር እርዝማኔ ክልል ዉስጥ የምትገኘውን ጋዛ ሰርጥ ይኖሩ በነበሩ ክርስትያኖች ላይ የደረሱ ግፎች ናቸው ። ከዚህ ምስቅልቅል በኋላ ለወትሮው ጥቂት የነበረው የፍልስጤማውያን ክርስትያኖች ቁጥር አሽቆልቁሎ 800 ብቻ ቀርቷል ። እነዚህም የማምለኪያ ስፍራዎች ስለወደሙባቸዉ መቀጠላቸው ያጠራጥራል ሲል ያስነበበው ደግሞ አለምአቀፋዊ የክርስቲያን ህብረት ነዉ ።
( ታዴ የማመይ ልጅ በየኔታ ትዩብ )
ግብፅ በፍልስጤም የወደሙ መሳጂዶችን ዳግም ለመገንባት አዲስ አረብ ሀገራት የሚሳተፉበት የገቢ ማሰባሰብያ ለማዘጋጀት ቃል መግባቷ ተሰምቷል አብያተክርስቲያናቱን ግን እስካሁን ዳግም ለመስራት አልተገኘም ።
በአንድ ወቅት አለምአቀፋዊው ጳጳሳዊ ፋውንዴሽን በዓለማች 38 አገሮች ውስጥ ክርስቲያኖች ስቃይና በደል እንዲሁም መገለል እንደሚደርስባቸው ከሰባቱ መካከል አንዱ ስቃይ መከራና ስደት እንደሚዳረግ
በጥናት አረጋግጧል ። ጥናቱ እንደገለፀው ከሆነ ደግሞ ክርስቲያኖች የሚገፉት የእምነቱ መፍለቂያ ከተባለው መካከለኛው ምስራቅ ነዉ ከቀዳሚዎቹ ደግሞ ፍልስጤም ትጠቀሳለች ።
እስኪ ለዛሬው እንደሌሉ ተቆጥረው ልሳን ቸግሯቸዉ በሁለት ጉልበተኞች መሃል ተገኝተው ህልዉናቸዉ አደጋ ላይ ስለሚገኘው የፍልስጤም ክርስትያኖችና አብያተክርስቲያናት ጥቂት ልበል ።
ፍልስጤም በጥንታዊ እና በዘመናዊው የመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ውስጥ ታላቅ ሚና ያለው አንድ አነስተኛ ክልል ነው። ለበርካታ የዓለማችን ዋና ዋና እምነቶች ካለው ጠቀሜታ እና በአፍሪካ እና እስያ መካከል ጠቃሚ የሆነ አገናኝ ድልድይ የሆነ መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ ያለው በመሆኑ የፍልስጤም ታሪክ ተደጋጋሚ በሆነ ፖለቲካዊ ግጭት እና በአደገኛ የመሬት ወረራ የተሞላ ነው።
ይህ ሰርጥ ከግጭቱ በፊት በነበረ ቁጥራዊ መረጃ ከሆነ ሰፊውን ቁጥር የሚይዙት አረቦች ከዚህም ውስጥ በአብዛኛው የሱኒ ሙስሊም ሀይማኖት ተከታይ ቢሆንም ቅሉ ቀላል የማይባል አናሳ ክርስቲያኖች ይገኙበት ነበር።
የጋዛ ክርስቲያኖች ቁጥራቸው እምብዛም ባይሆንም እኒህ የጋዛ ክርስቲያኖች በቤተ-ክርስቲያኑ ዙሪያ ካለው መሬት ጋር ትልቅ ቁርኝት ስላላቸው ከጥንት እስከዛሬ እምነታቸው አስጠብቀው መዝለቅ ችለዉ ነበር ። ነገር ግን ከሁለት አመት በፊት አይ.ሁ..ዳዊ መሰረት ባላት እስራኤልና ከስሙ መነሻ ጀምሮ ለእስልምና እንደሚታገል የሚገልጸው ሃማስ ጦርነቱ ተቀሰቀሰ ።
በሀማስና እስራኤል በተራዘመ ጦርነት ምክንያት በ365 ስኩዌር ኪሎሜትር በ40 ኪሎሜትር የባህር እርዝማኔ ክልል ዉስጥ የምትገኘውን 2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይኖሩባታል የተባለችዉን ጋዛ ሰርጥ የምድር ገሀነም ሆነች ሁለቱም ፅንፍ በመያዝ አፀፋ በሚመላለሱበት ወቅት በሁለቱም ዘንድ በሰላይነት የተፈረጁ እነዚህን ክርስትያኖች እና የእምነት ተቋማት ከቁብ የሚቆጥር ጠፋ ።
እስራኤል " የሐማስን መሪዎች ላይ ያነጣጠረ " እያለች በምትፈፅማቸዉ ንፁሃንን ከታጣቂዎች ያለየ ጥቃትና በሰማይ የቦንብ ዶፍም ሆነ ሃማስ ሰላይ ናችሁ በማለት በሚያደርስባቸዉ ማህበራዊ መገለል መፈጠራቸውን እስኪጠሉ መከራ ገጠማቸው ።
በዓለም ላይ ካሉት ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ በዓለም ላይ ካሉት ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ እንደሆነ የሚታመነዉ በ400 ዓ.ም አካባቢ በቅዱስ ፖርፊየስ እራሱ ባሰራው ቤተክርስትያን መሰረት ላይ እንደታነፀ የሚነገርለት በአለም ላይ ካሉ ጥንታዊ አብያተ ክርስትያናት አንዱ የሆነዉ በአለም ሶስተኛው ጥንታዊ ቤተክርስትያን ወደመ ።
የክርስቶስ የልደት ስፍራ በሆነችው የፍልስጥኤም ግዛት የዌስት ባንክ ከተማ ቤቴልሄም እና በጋዛ ሰርጥ የሚገኙ ክርስቲያኖች የልደቱን በዓል እንዲያከብሩ ተከለከሉ ሌሎችም አብያተክርስቲያናት እንዳልነበሩ ሆኑ ።
ምንድነው ማስረጃዎችህ ከተባልኩ አለምአቀፋዊ ሚዲያዎችን መጥቀስና ዘገባዎችን ማስታወስ ይቻላል ።
ለአለም አቀፍ የወንጀል ችሎት (ICC) የወንጀል ምርመራ ሪፖርት እንደገለፁት ከአምስት በላይ አብያተ ክርስቲያናት የ150 ዓመታት ታሪክን መዛግብትን ጨምሮ ተጎድተዋል ወይም ወድመዋል። ሲል ገልፆታል ።
በጋዛ የባህል ዘርፍ መጥፋት፣ ቤተመጻሕፍት እና የባህል ቅርሶች በመውደማቸው እንዳስደነገጣቸው ባለሙያዎቹ ተናግረዋል። "የፍልስጤም ማህበረሰብ መሰረቱ ወደ ፍርስራሽነት እየተቀየረ ነው፣ እናም ታሪካቸው እየጠፋ ነው።" ብለዉታል ።
በአለፉት ሁለት ዓመታት የጋዛ አነስተኛ ክርስቲያኖች መካከል 550 የሚጠጉ ሰዎች ከቤታቸዉ ከቤተክርስቲያን ተፈናቅለው
የመቃብር ሥፍራዎች ለመኖር ተገደዋል. ሲል ፎክስ ኒዉስ ዘግቧል ።
በጋዛ የሚኖሩ ክርስቲያኖች እስራኤል የምትፈፅመው ሞትና ውድመት እንዲያበቃ በመጸለይ የገናን በዓል አክብረዋል። በዌስት ባንክ ከተማ ቤተልሔም የኢየሱስ የትውልድ ቦታ በርካቶች ጸሎታቸውን ያቀረቡ ሲሆን በእስራኤል “የዘር ማጥፋት” ሰለባዎችን በማስታወስ ፀሎት አድርገዋል። የሚለው ዘገባ የ ዋሽንግተን ፖስት ነዉ ።
በ2024 እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ከሚገኙት ሶስት አብያተ ክርስቲያናትን ሙሉ በሙሉ አፍርሳለች ሲል የግዛቱ ኢንዶውመንት ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለአናዶሉ ተናግሯል።
ኢክራሚ አል ሙዳላል እንዳሉት የእስራኤል ጦር ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር ግንኙነት ያላቸውን 255 የሀይማኖት አባቶች እና መግደሉን እና ሌሎች 26 ሰዎችን ማሰሩን ተናግረዋል። ብሏል የአናዶሉ ዘገባ
" የአምልኮ ቦታዎች ላይ በፀጥታ ሃይሎች ላይ የሚፈፀመው ጥቃት ሁሉንም ቅድስናዎች፣አለም አቀፍ ህጎች እና የሰብአዊ መብት ህጎችን መጣስ ነው"ብለዋል።
በአውሮፓውያኑ 2024 ጥቅምት 19 አመሻሽ ገደማ ከእስራኤል የተወነጨፈ ሚሳዔል አንዱን የቤተ-ክርስቲያኑን ሕንፃ መታው። በጥቃቱ 18 ሰዎች ተገደሉ፤ በርካቶች ቆሰሉ።
ማሪያን እንደምትለው የ34 ዓመቱ የባሏ ወንድም ሶሊማን ልጆቹን ከሕንፃው ፍርስራሽ ሲከላከል ሕይወቱ አልፏል።
“በጣም አስፈሪ ነው። የሞተ ሰው አይቼ አላውቅም። ምን ማለት እንዳለበኝ አላውቅም። በጣም ፈጣን ሞት ነበር።”
ራሚ ታራዚ ደግሞ ሕንፃው በሚሳዔል ሲመታ በሥፍራው የነበረውን ሁኔታ ሲያስታውስ “ከባድ ሚሳዔል ነው። በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሳ በሌላኛው ሕንፃ ውስጥ የነበሩ ሰዎች አቧሯ ለብሰው ነው የወጡት” ይላል።
የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት ቤተ-ክርስቲያኑ በአቅራቢያው በነበረ የሐማስ ይዞታ ላይ በተሰነዘረ ጥቃት እንደተጎዳ አምኗል። የቢቢሲ ዘገባ ነበር ።
በቀድሞው ትዊተር በአሁኑ ኤክስ ላይ የተለጠፈ ቪድዮ፣ አንድ የእስራኤል ወታደር የወደቀ ሃይማኖታዊ ሕንፃን በእብራይስጥ ቋንቋ ሲያቆሽሽ አስመልክቷል።
ቢቢሲ ለእስራኤል መከላከያ ይህን ቪድዮ ልኮ አስተያየት ቢጠይቅም ምላሽ አላገኘም።
የለንደን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የአርኪዮሎጂ ተቋም ፕሮፌሰር የሆኑት ጆርጂያ አንድሪው፣ በጋዛ ሰርጥ ጉዳት የደረሰባቸውን ሕንፃዎች ሲያጠኑ ቆይተዋል።
ፕሮፌሰሯ እኒህ ሃይማኖታዊ ሥፍራዎች በጣም ትልቅ ታሪካዊ ጠቀሜታ አላቸው ይላሉ።
“[ጥቃቱ] ሰዎች ከእነዚህ ሕንፃዎች ጋር ያላቸውን ቁርኝት ለማጥፋት እንደተደረገ ሙከራ ነው መታየት ያለበት” የሚሉት ምሑሯ መሰል ውድመት አይተው እንደማያውቁ ይናገራሉ።
በአለም ሶስተኛው ጥንታዊ ቤተክርስትያን ነው ተብሎ የሚታሰበው በዉስጡ የያዛቸውን ታሪኮቹ ቅርስና መዛግብቶችን እንደያዘ ወደ አመድነት መቀየሩን ተከትሎም ።
የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎችም ጉዳዩን በተመለከተ መግለጫ ያወጡ ሲሆን “የጋዛ ሕዝብ፣ በአያቶቻቸው ምድር ለትውልድ የኖሩ ቤተሰቦች፣ በግዞት መገደድ የለባቸውም፣ የተረፈውን ቤታቸውን፣ ቅርሶቻቸውን፣ እና የማንነታቸው መገለጫ በሆነው ምድር ላይ የመቆየት መብታቸውን ሊነጠቁ አይገባም” ሲሉ መናገራቸውን አልጀዚራ ዘገባ ያሳያል ።
የኢየሩሳሌም አብያተ ክርስቲያናት እንደ ክርስቲያን በጋዛ ሕዝብ ለሚደርስባቸው መከራ ግድየለሾች ሊሆኑ እንደማይችሉ "ወንጌል የሰውን ልጅ ሁሉ ክብር እንድንጠብቅ ያዘናልና።"
የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በጋዛ ያለውን ሰብአዊ አደጋ ለመግታት አፋጣኝ እና ቆራጥ እርምጃ እንዲወስዱ ያሳስባሉ።
የሰው ልጅ ሕይወት ቅድስና እና መከላከያ የሌላቸውን የመጠበቅ የሞራል ግዴታ ከጥፋት እና ተስፋ መቁረጥ ይበልጡ። ተስፋ የቆረጡ ሰዎች አፋጣኝ ያልተገደበ ሰብዓዊ እርዳታ እንዲደረግ እንጠይቃለን።"ያሉት ኩስቶስ ብፁዕ አቡነ ፍራንቸስኮ ፓተን
"ልመናቸውን በእምነት እና በተስፋ መልእክት ሲያጠቃልሉ፣ የኢየሩሳሌም ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ለሐዘን መጽናናት፣ ለቆሰሉት ፈውስ እና መከራ ቢደርስባቸውም በአገራቸው ለሚቀሩት ጽናትን ለማግኘት እንደሚፀልዩ ተናግረዋል ። በማለት የዘገበው ጀሩሳሌም ፖስት ነበር ።
እነዚህና ምናልባት በዝርዝር ብፅፋቸዉ አንባቢያን እንዳይሰለቹ የተዉኳቸዉ በሁለቱም ወገኖች በሀማስና እስራኤል በተራዘመ ጦርነት ምክንያት በ365 ስኩዌር ኪሎሜትር በ40 ኪሎሜትር የባህር እርዝማኔ ክልል ዉስጥ የምትገኘውን ጋዛ ሰርጥ ይኖሩ በነበሩ ክርስትያኖች ላይ የደረሱ ግፎች ናቸው ። ከዚህ ምስቅልቅል በኋላ ለወትሮው ጥቂት የነበረው የፍልስጤማውያን ክርስትያኖች ቁጥር አሽቆልቁሎ 800 ብቻ ቀርቷል ። እነዚህም የማምለኪያ ስፍራዎች ስለወደሙባቸዉ መቀጠላቸው ያጠራጥራል ሲል ያስነበበው ደግሞ አለምአቀፋዊ የክርስቲያን ህብረት ነዉ ።
( ታዴ የማመይ ልጅ በየኔታ ትዩብ )
10 months ago
የሙስሊም ክርስትያኑ የአብሮነት መገለጫ በአማራ ክልል ጎንደር ተገኘ ።
የጉዞ አቅጣጫችን በጎንደር ስማዳ አድርገን ከወገዳ የአንድ ሰዓት የእግር መንገድ በኋላ
ዱብ ዱቢያ የገጠር ቀበሌ ዉስጥ አራጣ የተሰኘ በተራሮች የተከበበ ስፍራ ይገኛል።
በጌታዉ ሸህ ቀሪብ አህመድ እንደተቆረቆረች የሚነገርላት አራጣ የተሰኘችዉ በተራሮች የተከበበች ጥንታዊ መንደር ስያሜ የተሰየመዉ በ12 ክፍለዘመን አካባቢዉ ላይ የነበሩ ታላቁ ጌታዉ ሸህ ቀሪብ አህመድ በዘመኑ የነበሩትን ንጉስ ልጅ በማዳናቸዉ ሙሉዉን የአካባቢው ነዋሪ ግብር እንዳይከፍል ስላደረጉ እንደሆነ ታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ ።
ጥንታዊ መንደር መሳ ለመሳ አምላካቻዉን የሚማለዱባቸዉ ጥንታዊ የአራጣ ታሪካዊ ሸህ ቀሪብ አህመድ መስጊድ እና ጥንታዊዉ አራጣ ገብርኤል መካነ ሰላም ቤተክርስቲያን ይገኛሉ ።
የእምነት ስፍራዎቹ ከ12 ክፍለዘመን ጀምሮ በቅዳሴ አዛን በሰላትና ስግደት እየፀለዩ ዛሬም ድረስ አጠገብ ላጠገብ የሚገኙ ሲሆን እነዚህ በተመሳሳይ መንገድ የተሰሩ መስጊድ እና ቤተክርስቲያን ሃገሬዉ በደቦ በጋራ አሸዋ ተሸክመዉ ድንጋይ ፈልጠዉ ጠርበዉ ስሚንቶ አቡክተዉ በጋራ ነዉ የሰሯቸዉ ናቸዉ ።
በአካባቢው ያንተ የእኛ የሚባል ነገር የለም ሙስሊም ከክርስቲያን በአንድነት አልምተዋል አስተምረዋል ።
በመወሊድ በአረፋ በመስቀል በጥምቀት አብረው በደስታ ማሳለፍ ከጀመሩ ዘመናት ተቆጥረዋል ። የተጣላን አብረዉ ያስታርቃሉ የታመመን ይጠይቃሉ የሞተን ይቀብራሉ ።
የአራጣዉ ሸህ ቀሪብ አህመድ መስጊድ እና መካነ ሰላም አራጣ ገብርኤል ገዳም ጎን ለጎን በየእምነታቸዉ ለአምላካቸው የሚማልዱባት በ ጎንደር ስማዳ ወገዳ የምትገኘዉ መንደር ዉስጥአንዱ እምነት የሌላውን እምነት ከማክበር በላይ የአንዱን ቅርስና ታሪክ ጠብቆ እስከማቆየት የደረሰ መስተጋብርም ከዚህም የገዘፈ ታሪክክ ለዘመናት ሸሽጋ አቆይታለች ።
ለዚህም ማሳያ ታሪክ እንዲህ ነዉ ይህን መንደር እንቆረቆሩት የሚነገርላቸዉና በ12 ክፍለዘመን በወቅቱ በሃገራችን ተሰሚና ተወዳጅ የነበሩት ከ 500 በላይ ደረሳዎች በማፍራት በእስልምና ትልቅ ስፍራ የሚሰጣቸው በዘመናቸዉ በህክምና በሳይንስ በጥበብ ኢስላማዊ ስነ-ጽሑፍ ኪታቦች የስነፈለክ ምርምር መፅሃፍት ከመፃፍ ባሻገር በወቅቱ በመንግስት አስተዳደር ነገስታትም በማማከር ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ሸህ ቀሪብ አህመድ የተባሉ አባት ነበሩ ።
እኒህ አባት ስማቸው እንጂ ገላጭ ምስሎች ማግኘት በአልተቻለም አሁን ግን 12 ክፍለ ዘመን የተመሰረተዉ ጥንታዊዉ መካነ ሰላም አራጣ ገብርኤል ገዳም የዉስጥ ግድግዳ ከተሳሉ ምስሎች መካከል የጌታዉ ሸህ ቀሪብ አህመድ ተከታዮቻቸውን አስከትለዉ ወደንጉሱ ሲጓዙ የሚያሳይ ምስልና በቤተክርስትያኑ በሚገኙ ጥንታዊ መዛግብት ስማቸው በበጎ ተፅፎ ተገኝቷል ።
ይህ በአፄ እያሱ ዘመነ መንግስት እንደተሳለም ከግርጌዉ የተቀመጠዉ ቀንና አመተምህረቱ የሚያስረዳ ምስል በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ጠባቂነት በክብር ለ 4 ክፍለ ዘመናት ተጠብቆ ቆይቶ ዛሬም በክብር ይዛ እነሆ ታሪካችሁ ይሄዉ ብላ ለሙስሊሞችና ለጎብኝዎች ክፍት ተደርጓል።
ይህ ብዙ ያልተነገረው የሚታይና የሚዳሰስ ታሪክ ብዙ ያስተምረናል በሚል እኔም ከበዛ ታሪኩ በትንሹ በዚህ መልክ ለማጋራት ወደድኩ ።
ታዴ የማመይ ልጅ ከጎንደር ።
የጉዞ አቅጣጫችን በጎንደር ስማዳ አድርገን ከወገዳ የአንድ ሰዓት የእግር መንገድ በኋላ
ዱብ ዱቢያ የገጠር ቀበሌ ዉስጥ አራጣ የተሰኘ በተራሮች የተከበበ ስፍራ ይገኛል።
በጌታዉ ሸህ ቀሪብ አህመድ እንደተቆረቆረች የሚነገርላት አራጣ የተሰኘችዉ በተራሮች የተከበበች ጥንታዊ መንደር ስያሜ የተሰየመዉ በ12 ክፍለዘመን አካባቢዉ ላይ የነበሩ ታላቁ ጌታዉ ሸህ ቀሪብ አህመድ በዘመኑ የነበሩትን ንጉስ ልጅ በማዳናቸዉ ሙሉዉን የአካባቢው ነዋሪ ግብር እንዳይከፍል ስላደረጉ እንደሆነ ታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ ።
ጥንታዊ መንደር መሳ ለመሳ አምላካቻዉን የሚማለዱባቸዉ ጥንታዊ የአራጣ ታሪካዊ ሸህ ቀሪብ አህመድ መስጊድ እና ጥንታዊዉ አራጣ ገብርኤል መካነ ሰላም ቤተክርስቲያን ይገኛሉ ።
የእምነት ስፍራዎቹ ከ12 ክፍለዘመን ጀምሮ በቅዳሴ አዛን በሰላትና ስግደት እየፀለዩ ዛሬም ድረስ አጠገብ ላጠገብ የሚገኙ ሲሆን እነዚህ በተመሳሳይ መንገድ የተሰሩ መስጊድ እና ቤተክርስቲያን ሃገሬዉ በደቦ በጋራ አሸዋ ተሸክመዉ ድንጋይ ፈልጠዉ ጠርበዉ ስሚንቶ አቡክተዉ በጋራ ነዉ የሰሯቸዉ ናቸዉ ።
በአካባቢው ያንተ የእኛ የሚባል ነገር የለም ሙስሊም ከክርስቲያን በአንድነት አልምተዋል አስተምረዋል ።
በመወሊድ በአረፋ በመስቀል በጥምቀት አብረው በደስታ ማሳለፍ ከጀመሩ ዘመናት ተቆጥረዋል ። የተጣላን አብረዉ ያስታርቃሉ የታመመን ይጠይቃሉ የሞተን ይቀብራሉ ።
የአራጣዉ ሸህ ቀሪብ አህመድ መስጊድ እና መካነ ሰላም አራጣ ገብርኤል ገዳም ጎን ለጎን በየእምነታቸዉ ለአምላካቸው የሚማልዱባት በ ጎንደር ስማዳ ወገዳ የምትገኘዉ መንደር ዉስጥአንዱ እምነት የሌላውን እምነት ከማክበር በላይ የአንዱን ቅርስና ታሪክ ጠብቆ እስከማቆየት የደረሰ መስተጋብርም ከዚህም የገዘፈ ታሪክክ ለዘመናት ሸሽጋ አቆይታለች ።
ለዚህም ማሳያ ታሪክ እንዲህ ነዉ ይህን መንደር እንቆረቆሩት የሚነገርላቸዉና በ12 ክፍለዘመን በወቅቱ በሃገራችን ተሰሚና ተወዳጅ የነበሩት ከ 500 በላይ ደረሳዎች በማፍራት በእስልምና ትልቅ ስፍራ የሚሰጣቸው በዘመናቸዉ በህክምና በሳይንስ በጥበብ ኢስላማዊ ስነ-ጽሑፍ ኪታቦች የስነፈለክ ምርምር መፅሃፍት ከመፃፍ ባሻገር በወቅቱ በመንግስት አስተዳደር ነገስታትም በማማከር ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ሸህ ቀሪብ አህመድ የተባሉ አባት ነበሩ ።
እኒህ አባት ስማቸው እንጂ ገላጭ ምስሎች ማግኘት በአልተቻለም አሁን ግን 12 ክፍለ ዘመን የተመሰረተዉ ጥንታዊዉ መካነ ሰላም አራጣ ገብርኤል ገዳም የዉስጥ ግድግዳ ከተሳሉ ምስሎች መካከል የጌታዉ ሸህ ቀሪብ አህመድ ተከታዮቻቸውን አስከትለዉ ወደንጉሱ ሲጓዙ የሚያሳይ ምስልና በቤተክርስትያኑ በሚገኙ ጥንታዊ መዛግብት ስማቸው በበጎ ተፅፎ ተገኝቷል ።
ይህ በአፄ እያሱ ዘመነ መንግስት እንደተሳለም ከግርጌዉ የተቀመጠዉ ቀንና አመተምህረቱ የሚያስረዳ ምስል በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ጠባቂነት በክብር ለ 4 ክፍለ ዘመናት ተጠብቆ ቆይቶ ዛሬም በክብር ይዛ እነሆ ታሪካችሁ ይሄዉ ብላ ለሙስሊሞችና ለጎብኝዎች ክፍት ተደርጓል።
ይህ ብዙ ያልተነገረው የሚታይና የሚዳሰስ ታሪክ ብዙ ያስተምረናል በሚል እኔም ከበዛ ታሪኩ በትንሹ በዚህ መልክ ለማጋራት ወደድኩ ።
ታዴ የማመይ ልጅ ከጎንደር ።
10 months ago
አሁንም ቀኝ እጁ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች
ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን በተጣራሪነቱ ይታወቃል፡፡
በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር ከወገኖቹ የወሰደውን ትምህርት ይዞ ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ ሐዋርያ ነው። ቶማስ ክርስቶስን መከተል ሞትን እንደሚያስከትል አውቆ ዋጋ ተምኖ የሚጓዝ ከክርስቶስ ጋር ለመሞትም ዝግጁነቱን የገለጠ፣ ደፍሮ ሌሎችንም በማደፋፈር የሚታወቅ ሐዋርያ ነው። ሕይወቱንም አሳልፎ ለመስጠት ዝግጁ ሆኖ የተከተለው ሐዋርያ መሆኑ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይገለጻል።
ከቅዱሳን ሐዋርያት ስለክርስቶስ ፍቅር ያልተሰዋ የለም፤ የእርሱ ግን ገና የመከራው ጊዜ ከመምጣቱ በፊት የታየ ነው፡፡ በዮሐንስ 11÷16 እንደተጻፈው ጌታ ወደ አልዓዛር መቃብር እንደሚሄድ በተናገረ ጊዜ “ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ” አለ፡፡ እመቤታችን ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ወደ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ የገባው እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር፡፡ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ ሉክዮስ በቤቱ ሲያገለግል ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር ሰጥቶ ሕንጻ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው በርካቶችንም አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡ የሉክዮስ ሚስትና ልጆቿ ቤቱ ካሉ አገልጋዮች ጋር ሁሉ አምነው ተጠምቀዋል፡፡
ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን ለማየት ቢፈልግም ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡ መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡ በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቶለታል፡፡
በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሥና መኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡ ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቅድስት ቀኝ እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡ ገዳማውያን ቅዱሳኑን አብነት አድርገው በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ እንኳን አልፈው በእምነታቸው ጸንተው የክርስቶስን ወንጌል በሕይወታቸው ሰብከው፣ ወንጌልን ኖረው ያልፋሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊዎች እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን በተጣራሪነቱ ይታወቃል፡፡
በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር ከወገኖቹ የወሰደውን ትምህርት ይዞ ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ ሐዋርያ ነው። ቶማስ ክርስቶስን መከተል ሞትን እንደሚያስከትል አውቆ ዋጋ ተምኖ የሚጓዝ ከክርስቶስ ጋር ለመሞትም ዝግጁነቱን የገለጠ፣ ደፍሮ ሌሎችንም በማደፋፈር የሚታወቅ ሐዋርያ ነው። ሕይወቱንም አሳልፎ ለመስጠት ዝግጁ ሆኖ የተከተለው ሐዋርያ መሆኑ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይገለጻል።
ከቅዱሳን ሐዋርያት ስለክርስቶስ ፍቅር ያልተሰዋ የለም፤ የእርሱ ግን ገና የመከራው ጊዜ ከመምጣቱ በፊት የታየ ነው፡፡ በዮሐንስ 11÷16 እንደተጻፈው ጌታ ወደ አልዓዛር መቃብር እንደሚሄድ በተናገረ ጊዜ “ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ” አለ፡፡ እመቤታችን ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ወደ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ የገባው እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር፡፡ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ ሉክዮስ በቤቱ ሲያገለግል ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር ሰጥቶ ሕንጻ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው በርካቶችንም አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡ የሉክዮስ ሚስትና ልጆቿ ቤቱ ካሉ አገልጋዮች ጋር ሁሉ አምነው ተጠምቀዋል፡፡
ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን ለማየት ቢፈልግም ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡ መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡ በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቶለታል፡፡
በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሥና መኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡ ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቅድስት ቀኝ እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡ ገዳማውያን ቅዱሳኑን አብነት አድርገው በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ እንኳን አልፈው በእምነታቸው ጸንተው የክርስቶስን ወንጌል በሕይወታቸው ሰብከው፣ ወንጌልን ኖረው ያልፋሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊዎች እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
10 months ago
🤲 አሁንም ቀኝ እጁ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች
ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን በተጣራሪነቱ ይታወቃል፡፡
በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር ከወገኖቹ የወሰደውን ትምህርት ይዞ ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ ሐዋርያ ነው። ቶማስ ክርስቶስን መከተል ሞትን እንደሚያስከትል አውቆ ዋጋ ተምኖ የሚጓዝ ከክርስቶስ ጋር ለመሞትም ዝግጁነቱን የገለጠ፣ ደፍሮ ሌሎችንም በማደፋፈር የሚታወቅ ሐዋርያ ነው። ሕይወቱንም አሳልፎ ለመስጠት ዝግጁ ሆኖ የተከተለው ሐዋርያ መሆኑ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይገለጻል።
ከቅዱሳን ሐዋርያት ስለክርስቶስ ፍቅር ያልተሰዋ የለም፤ የእርሱ ግን ገና የመከራው ጊዜ ከመምጣቱ በፊት የታየ ነው፡፡ በዮሐንስ 11÷16 እንደተጻፈው ጌታ ወደ አልዓዛር መቃብር እንደሚሄድ በተናገረ ጊዜ “ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ” አለ፡፡ እመቤታችን ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ወደ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ የገባው እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር፡፡ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ ሉክዮስ በቤቱ ሲያገለግል ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር ሰጥቶ ሕንጻ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው በርካቶችንም አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡ የሉክዮስ ሚስትና ልጆቿ ቤቱ ካሉ አገልጋዮች ጋር ሁሉ አምነው ተጠምቀዋል፡፡
ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን ለማየት ቢፈልግም ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡ መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡ በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቶለታል፡፡
በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሥና መኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡ ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቅድስት ቀኝ እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡ ገዳማውያን ቅዱሳኑን አብነት አድርገው በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ እንኳን አልፈው በእምነታቸው ጸንተው የክርስቶስን ወንጌል በሕይወታቸው ሰብከው፣ ወንጌልን ኖረው ያልፋሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊዎች እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን በተጣራሪነቱ ይታወቃል፡፡
በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር ከወገኖቹ የወሰደውን ትምህርት ይዞ ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ ሐዋርያ ነው። ቶማስ ክርስቶስን መከተል ሞትን እንደሚያስከትል አውቆ ዋጋ ተምኖ የሚጓዝ ከክርስቶስ ጋር ለመሞትም ዝግጁነቱን የገለጠ፣ ደፍሮ ሌሎችንም በማደፋፈር የሚታወቅ ሐዋርያ ነው። ሕይወቱንም አሳልፎ ለመስጠት ዝግጁ ሆኖ የተከተለው ሐዋርያ መሆኑ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይገለጻል።
ከቅዱሳን ሐዋርያት ስለክርስቶስ ፍቅር ያልተሰዋ የለም፤ የእርሱ ግን ገና የመከራው ጊዜ ከመምጣቱ በፊት የታየ ነው፡፡ በዮሐንስ 11÷16 እንደተጻፈው ጌታ ወደ አልዓዛር መቃብር እንደሚሄድ በተናገረ ጊዜ “ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ” አለ፡፡ እመቤታችን ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ወደ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ የገባው እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር፡፡ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ ሉክዮስ በቤቱ ሲያገለግል ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር ሰጥቶ ሕንጻ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው በርካቶችንም አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡ የሉክዮስ ሚስትና ልጆቿ ቤቱ ካሉ አገልጋዮች ጋር ሁሉ አምነው ተጠምቀዋል፡፡
ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን ለማየት ቢፈልግም ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡ መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡ በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቶለታል፡፡
በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሥና መኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡ ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቅድስት ቀኝ እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡ ገዳማውያን ቅዱሳኑን አብነት አድርገው በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ እንኳን አልፈው በእምነታቸው ጸንተው የክርስቶስን ወንጌል በሕይወታቸው ሰብከው፣ ወንጌልን ኖረው ያልፋሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊዎች እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
11 months ago
አየር መንገዱ ውሃ ላይ ማረፍ የሚችሉ አውሮፕላኖችን ተረከበ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትዊን ኦተር ክላሲክ 300-ጂ የተሰኙ ሁለት አውሮፕላኖችን መረከቡ ተገለጸ፡፡
አየር መንገዱ አውሮፕላኖቹን ዴ ሃቪላንድ ከተሰኘ የካናዳ አምራች ኩባንያ ነው የተረከበው ተብሏል፡፡
አውሮፕላኖቹ 20 ሰዎችን የመጫን አቅም ያላቸው ሲሆን፤ አየር ላይ ለ5 ሰዓት የመብረር አቅም እንዳላቸው ተጠቁሟል፡፡
በተጨማሪም በውኃ ላይ እንዲሁም ለማረፍ አስቸጋሪ በሆኑ ስፍራዎች ማረፍ ይችላሉ፡፡
እኒህ አዳዲስ አውሮፕላኖች ለሕዝብ ማመላለሻነት፣ ለካርጎ አገልግሎት፣ ለአየር አምቡላንስና ለኤርፖርት ካሊብሬሽንና ቻርተር አገልግሎት እንደሚውሉ ተጠቁሟል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትዊን ኦተር ክላሲክ 300-ጂ የተሰኙ ሁለት አውሮፕላኖችን መረከቡ ተገለጸ፡፡
አየር መንገዱ አውሮፕላኖቹን ዴ ሃቪላንድ ከተሰኘ የካናዳ አምራች ኩባንያ ነው የተረከበው ተብሏል፡፡
አውሮፕላኖቹ 20 ሰዎችን የመጫን አቅም ያላቸው ሲሆን፤ አየር ላይ ለ5 ሰዓት የመብረር አቅም እንዳላቸው ተጠቁሟል፡፡
በተጨማሪም በውኃ ላይ እንዲሁም ለማረፍ አስቸጋሪ በሆኑ ስፍራዎች ማረፍ ይችላሉ፡፡
እኒህ አዳዲስ አውሮፕላኖች ለሕዝብ ማመላለሻነት፣ ለካርጎ አገልግሎት፣ ለአየር አምቡላንስና ለኤርፖርት ካሊብሬሽንና ቻርተር አገልግሎት እንደሚውሉ ተጠቁሟል፡፡
11 months ago
አየር መንገዱ ውሃ ላይ ማረፍ የሚችሉ አውሮፕላኖችን ተረከበ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትዊን ኦተር ክላሲክ 300-ጂ የተሰኙ ሁለት አውሮፕላኖችን መረከቡ ተገለጸ፡፡
አየር መንገዱ አውሮፕላኖቹን ዴ ሃቪላንድ ከተሰኘ የካናዳ አምራች ኩባንያ ነው የተረከበው ተብሏል፡፡
አውሮፕላኖቹ 20 ሰዎችን የመጫን አቅም ያላቸው ሲሆን፤ አየር ላይ ለ5 ሰዓት የመብረር አቅም እንዳላቸው ተጠቁሟል፡፡
በተጨማሪም በውኃ ላይ እንዲሁም ለማረፍ አስቸጋሪ በሆኑ ስፍራዎች ማረፍ ይችላሉ፡፡
እኒህ አዳዲስ አውሮፕላኖች ለሕዝብ ማመላለሻነት፣ ለካርጎ አገልግሎት፣ ለአየር አምቡላንስና ለኤርፖርት ካሊብሬሽንና ቻርተር አገልግሎት እንደሚውሉ ተጠቁሟል፡፡
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትዊን ኦተር ክላሲክ 300-ጂ የተሰኙ ሁለት አውሮፕላኖችን መረከቡ ተገለጸ፡፡
አየር መንገዱ አውሮፕላኖቹን ዴ ሃቪላንድ ከተሰኘ የካናዳ አምራች ኩባንያ ነው የተረከበው ተብሏል፡፡
አውሮፕላኖቹ 20 ሰዎችን የመጫን አቅም ያላቸው ሲሆን፤ አየር ላይ ለ5 ሰዓት የመብረር አቅም እንዳላቸው ተጠቁሟል፡፡
በተጨማሪም በውኃ ላይ እንዲሁም ለማረፍ አስቸጋሪ በሆኑ ስፍራዎች ማረፍ ይችላሉ፡፡
እኒህ አዳዲስ አውሮፕላኖች ለሕዝብ ማመላለሻነት፣ ለካርጎ አገልግሎት፣ ለአየር አምቡላንስና ለኤርፖርት ካሊብሬሽንና ቻርተር አገልግሎት እንደሚውሉ ተጠቁሟል፡፡
11 months ago
#ልባዊ_ምስጋና
#ethiopia | የብሔራዊ ኩራት ተቃራኒው፣ ብሔራዊ እፍረት/ውርደት/ ነው። ይሄን ውረደት ደግሞ በየደረጃው ስለምንካፈለው “የወል ሸክም” ይሆናል። ይሄውም በጦር ሽንፈት፣ በኢኮኖሚ ድቀት፣ በሞራል ውድቀት፣ በገናኖች ሁለንተናዊ ጫና በመጉበጥ የሚያቀረቅሩበት እዳ ውጤት ነው” National or collective shame ።
የቅኝ ገዢዎችን ቀንበር በአባቶቻችን ተጋድሎ ያመለጥነው ቢሆንም፣ “ድህነት” የምትባል ክፉ ስያሜ ስታቆስለን ኖራለች። በሰለጠነው ዓለም የተጓዘ ኢትዮዽያዊ የሚለማመደው አንድ ሀቅ “ኃይለኞች ፍትህ/ርትእ እንዳለቸው” ነው። might is right እንደሚሉት መሆኑ ነው። የኢኮኖሚ የበላይነት የሚያስከትላቸው የድል ዝርዝሮች ለዚህ አጭር ጽሑፍ ስለማይጠቅመኝ እዚህ ላይ እገታዋለሁ።
ብሔራዊ ኩራት፣ ቀና ብሎ መሄድ እንደ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ያለ ገናን ተግባር መፈጸም ይጠይቃል። ሕዳሴን ብዙዎቻችን “ዳግማዊ አደዋ” ስንለው ቆይተናል። “እውነት ነው” ትልቅ ድል ነው። ይህ የድልና የተጋድሎ ታሪክ በሀገሩና በሀገሬው የነቃ ተሳትፎ የተገኘ ቢሆንም፣ የውስጥና የውጭ ጫናን ተቋቁሞ፣ በብዙ መከራ ለፍጻሜ ማድረስ ቆራጥና ሀገር ወዳድ መሪ ይጠይቃል። እኒህ ሰው ደግሞ ዶ/ር ዐቢይ ሆነዋል።
በግሌ፣ በዚህ ዘመን ቀና የምልበት ድልና እድል ስለሰጡኝ፣ ሀገሬ ጀምራ ከዳር የማድረስ ብቃት እንዳላት ስላሳዮኝ፣ ሌላ ደግሞ ሌላ ተሻጋሪ ተስፋ እንዳለ በተግባር ስለገለጡልኝ፣ በጥቅሉ የምካፈለው ብሔራዊ ምልክት ስለሰጡኝ፣ ለክቡር ጠቅላይ ምንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ልባዊ ምስጋናየን አቀርባለሁ። እውነትም ንጋት።
#አገኘሁ_አዳነ_ድልነሣሁ
#ethiopia | የብሔራዊ ኩራት ተቃራኒው፣ ብሔራዊ እፍረት/ውርደት/ ነው። ይሄን ውረደት ደግሞ በየደረጃው ስለምንካፈለው “የወል ሸክም” ይሆናል። ይሄውም በጦር ሽንፈት፣ በኢኮኖሚ ድቀት፣ በሞራል ውድቀት፣ በገናኖች ሁለንተናዊ ጫና በመጉበጥ የሚያቀረቅሩበት እዳ ውጤት ነው” National or collective shame ።
የቅኝ ገዢዎችን ቀንበር በአባቶቻችን ተጋድሎ ያመለጥነው ቢሆንም፣ “ድህነት” የምትባል ክፉ ስያሜ ስታቆስለን ኖራለች። በሰለጠነው ዓለም የተጓዘ ኢትዮዽያዊ የሚለማመደው አንድ ሀቅ “ኃይለኞች ፍትህ/ርትእ እንዳለቸው” ነው። might is right እንደሚሉት መሆኑ ነው። የኢኮኖሚ የበላይነት የሚያስከትላቸው የድል ዝርዝሮች ለዚህ አጭር ጽሑፍ ስለማይጠቅመኝ እዚህ ላይ እገታዋለሁ።
ብሔራዊ ኩራት፣ ቀና ብሎ መሄድ እንደ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ያለ ገናን ተግባር መፈጸም ይጠይቃል። ሕዳሴን ብዙዎቻችን “ዳግማዊ አደዋ” ስንለው ቆይተናል። “እውነት ነው” ትልቅ ድል ነው። ይህ የድልና የተጋድሎ ታሪክ በሀገሩና በሀገሬው የነቃ ተሳትፎ የተገኘ ቢሆንም፣ የውስጥና የውጭ ጫናን ተቋቁሞ፣ በብዙ መከራ ለፍጻሜ ማድረስ ቆራጥና ሀገር ወዳድ መሪ ይጠይቃል። እኒህ ሰው ደግሞ ዶ/ር ዐቢይ ሆነዋል።
በግሌ፣ በዚህ ዘመን ቀና የምልበት ድልና እድል ስለሰጡኝ፣ ሀገሬ ጀምራ ከዳር የማድረስ ብቃት እንዳላት ስላሳዮኝ፣ ሌላ ደግሞ ሌላ ተሻጋሪ ተስፋ እንዳለ በተግባር ስለገለጡልኝ፣ በጥቅሉ የምካፈለው ብሔራዊ ምልክት ስለሰጡኝ፣ ለክቡር ጠቅላይ ምንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ልባዊ ምስጋናየን አቀርባለሁ። እውነትም ንጋት።
#አገኘሁ_አዳነ_ድልነሣሁ
11 months ago
ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን በተጣራራሪነቱ ይታወቃል፡፡
በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ወገኖቹ የወሰደውን ትምህርት ይዞ ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ ሐዋርያ ነው። ቶማስ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስን መከተል ሞት እንደሚያስከትል እያወቀ እውነት ከሆነው አምላክ ጋር የሚጓዝነሰ ከክርስቶስም ጋር ለመሞት ዝግጁነቱን የገለጠ፣ ደፍሮ ሌሎችንም በማደፋፈር የሚታወቅ ሕይወቱንም ትቶ የተከተለ ሐዋርያ ነው።
በዮሐንስ 11፡16 ጌታ ወደ አልዓዛር መቃብር እንደሚሄድ በተናገረ ጊዜ “ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ” አለ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ ሲሆን እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር የገባው፡፡ ሉክዮስ የተባለ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ አሳዳሪው ነበር፡፡ በቤቱ ሲያገለግልም ምን መሥራት እንደሚችል ሲጠይቀው ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር በማቅረብ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው የሉክዮስ ሚስትና ልጆች ጨምሮም በርካቶችን አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡
በአሳዳሪው ቤት ያሉ አገልጋዮች ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን እንዲሳየው ጠየቀው፡፡ ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡ መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡
በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቷል፡፡ በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሡና ከመኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡ ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቀኝ ቅድስት እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡ የቅዱሳን ሐዋርያትን ትምህርት አክብረው የሚኖሩት ገዳማውያን እናቶችና አባቶች በእምነታቸው ጸንተው ወንጌልን ኖረው ነው የሚያልፉት፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጽና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ወገኖቹ የወሰደውን ትምህርት ይዞ ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ ሐዋርያ ነው። ቶማስ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስን መከተል ሞት እንደሚያስከትል እያወቀ እውነት ከሆነው አምላክ ጋር የሚጓዝነሰ ከክርስቶስም ጋር ለመሞት ዝግጁነቱን የገለጠ፣ ደፍሮ ሌሎችንም በማደፋፈር የሚታወቅ ሕይወቱንም ትቶ የተከተለ ሐዋርያ ነው።
በዮሐንስ 11፡16 ጌታ ወደ አልዓዛር መቃብር እንደሚሄድ በተናገረ ጊዜ “ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ” አለ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ ሲሆን እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር የገባው፡፡ ሉክዮስ የተባለ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ አሳዳሪው ነበር፡፡ በቤቱ ሲያገለግልም ምን መሥራት እንደሚችል ሲጠይቀው ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር በማቅረብ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው የሉክዮስ ሚስትና ልጆች ጨምሮም በርካቶችን አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡
በአሳዳሪው ቤት ያሉ አገልጋዮች ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን እንዲሳየው ጠየቀው፡፡ ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡ መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡
በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቷል፡፡ በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሡና ከመኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡ ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቀኝ ቅድስት እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡ የቅዱሳን ሐዋርያትን ትምህርት አክብረው የሚኖሩት ገዳማውያን እናቶችና አባቶች በእምነታቸው ጸንተው ወንጌልን ኖረው ነው የሚያልፉት፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጽና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
11 months ago
ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን በተጠራጣሪነቱ ይታወቃል፡፡
በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ወገኖቹ የወሰደውን ትምህርት ይዞ ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ ሐዋርያ ነው። ቶማስ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስን መከተል ሞት እንደሚያስከትል እያወቀ እውነት ከሆነው አምላክ ጋር የሚጓዝነሰ ከክርስቶስም ጋር ለመሞት ዝግጁነቱን የገለጠ፣ ደፍሮ ሌሎችንም በማደፋፈር የሚታወቅ ሕይወቱንም ትቶ የተከተለ ሐዋርያ ነው።
በዮሐንስ 11፡16 ጌታ ወደ አልዓዛር መቃብር እንደሚሄድ በተናገረ ጊዜ “ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ” አለ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ ሲሆን እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር የገባው፡፡ ሉክዮስ የተባለ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ አሳዳሪው ነበር፡፡ በቤቱ ሲያገለግልም ምን መሥራት እንደሚችል ሲጠይቀው ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር በማቅረብ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው የሉክዮስ ሚስትና ልጆች ጨምሮም በርካቶችን አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡
በአሳዳሪው ቤት ያሉ አገልጋዮች ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን እንዲሳየው ጠየቀው፡፡ ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡ መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡
በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቷል፡፡ በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሡና ከመኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡ ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቀኝ ቅድስት እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡ የቅዱሳን ሐዋርያትን ትምህርት አክብረው የሚኖሩት ገዳማውያን እናቶችና አባቶች በእምነታቸው ጸንተው ወንጌልን ኖረው ነው የሚያልፉት፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጽና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በቀዳሚ ስሙ “ዲዲሞስ” ወይም ጨለማ የሚባል ስም ቢኖረውም በኋላ ግን ቶማስ ወይም ፀሐይ ተብሏል፡፡ ቅዱስ ቶማስ ሲጠራ ከሰዱቃውያን ወገን ስለነበር በትንሣኤ ሙታን ከማያምኑት ወገኖቹ የወሰደውን ትምህርት ይዞ ጌታችን ከሙታን በተነሳ ጊዜ እጆቹን ካልዳሰስኩ በጦር የተወጋ ጎኑን ካልነካሁ አላምንም ብሎ ዳሶ ካረጋገጠ በኋላ ግን ጌታዬ አምላኬ ብሎ ሰግዷል፡፡ ቶማስ አንድን ነገር ለመቀበል በቂ እውቀት የሚፈልግ ሲሆን ላመነበት ነገርም ቆራጥ የሆነ ሐዋርያ ነው። ቶማስ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስን መከተል ሞት እንደሚያስከትል እያወቀ እውነት ከሆነው አምላክ ጋር የሚጓዝነሰ ከክርስቶስም ጋር ለመሞት ዝግጁነቱን የገለጠ፣ ደፍሮ ሌሎችንም በማደፋፈር የሚታወቅ ሕይወቱንም ትቶ የተከተለ ሐዋርያ ነው።
በዮሐንስ 11፡16 ጌታ ወደ አልዓዛር መቃብር እንደሚሄድ በተናገረ ጊዜ “ስለዚህ ዲዲሞስ የሚሉት ቶማስ ለባልንጀሮቹ ለደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ” አለ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስታርግም ከሁሉም ቀድሞ ያየው እርሱ ነው፡፡ ሀገረ ስብከቱ ሕንድ ሲሆን እንደ ባሪያ በ30 ብር ተሽጦ ነበር የገባው፡፡ ሉክዮስ የተባለ የገባበት አካባቢ አስተዳዳሪ አሳዳሪው ነበር፡፡ በቤቱ ሲያገለግልም ምን መሥራት እንደሚችል ሲጠይቀው ሕንፃ ማነጽ ሐውልት መቅረጽ እንደሚችል ስለነገረው ብዙ ወርቅና ብር በማቅረብ ሰርቶ እንዲጠብቀው ነግሮት የተለየ ጥበብኛ ሰው አገኘሁ ለማለት ወደ ንጉሥ ሄደ፡፡ ቅዱስ ቶማስ ግን ገንዘቡን ለነዳያን መጸወተው የሉክዮስ ሚስትና ልጆች ጨምሮም በርካቶችን አስተምሮ አሳምኗቸዋል፡፡
በአሳዳሪው ቤት ያሉ አገልጋዮች ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ ሉክዮስ ከሄደበት ተመልሶ ሕንጻውንና ሐውልቶቹን እንዲሳየው ጠየቀው፡፡ ሐዋርያው በወርቅና በብርህ ያነጽኳቸው ሕንጻዎች እኒህ ናቸው ብሎ ያመኑትን አገልጋዮች አሳየው፡፡ ይህ ክፉ ባሪያ ተጫወተብኝ ብሎ እጅ እግሩን አሥሮ ቆዳውን አስገፍፎ ስልቻ አስፍቶ በአሸዋ መልቶ አሸክሞ በገበያው ሲያዞረው ሚስቱ አርሶንዋ አይታ በድንጋጤ ወድቃ ሞተች፡፡ መስፍኑም ደንግጦ ሚስቴን ካዳንካት እኔም በአምላክህ አምናለሁ አለው፡፡ ጌታ ቁስሉን እንደ ውኃ አቀዝቅዞለት ካለችበት ሄዶ ስልቻውን ቢያስነካት ተነሥታለች በዚህም ሉክዮስ አምኖ ተጠምቋል፡፡ ከዚህም በኋላ ስልቻውን ተሸክሞ ከቦታ ወደ ቦታ እየተዘዋወረ ሙት እያነሣ ድውይ እየፈወሰ አሕዛብን አሳምኖ አጠመቀ፡፡
በቀንጦፍያ የተገደሉ የአንድ ሽማግሌ ሰባት ልጆች ስልቻውን እያስነካ አስነሥቷል፡፡ በኢናስም የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት አይተው ከንጉሱ ሚስት ጀምሮ እስከ ተራ ገባር ድረስ ያሉት ሁሉ አምነው ተጠመቁ፡፡ በኋላም የጣኦት ካህናተ በተንኮል ከንጉሡና ከመኳንንቱ ጋር አጣልተው በሰይፍ አስመትተውታል፡፡ ዛሬም ድረስ ሕንድ ውስጥ በመንበሩ ላይ የጌታችንን የተወጋ ጎኑን የዳሰሰች የቅዱስ ቶማስ ቀኝ ቅድስት እጅ በሕይወት እንዳለች ሆና ትታያለች፡፡ በሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሲሾሙም የቅዱስ ቶማስን ቀኝ እጅ በሚሾመው ፓትርያርክ ላይ ጭነው ነው፡፡ የቅዱሳን ሐዋርያትን ትምህርት አክብረው የሚኖሩት ገዳማውያን እናቶችና አባቶች በእምነታቸው ጸንተው ወንጌልን ኖረው ነው የሚያልፉት፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታችውን ስናጽና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
11 months ago
ሦስት መቶ ሰባ ሁለት ዘመናት አንቀላፉ
በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን በኤፌሶን የነበሩ ቅዱሳን ሲሆኑ ሰባቱ ደቂቅ ተብለው የሚጠሩ ዳኬዎስ ከጭፍሮቹ መርጦ በመዛግብቱ ላይ የሾማቸው ነበሩ። ንጉሡ አምልኮ ጣዖትንም በአወጀ ጊዜ ጣዖትን በማምለክ ሥራ አልተሳተፉም። ንጉሡም ይህን በሰማ ጊዜ አሠራቸው። ወደ ሌላ ቦታ ሊሔድ ሲልም ምናልባት ከምክራቸው ቢመለሱ ብሎ አስቦ እስከሚመለስ ድረስ ፈትቶ ለቀቃቸው። ከዚህም በኋላ እሊህ ቅዱሳን ለረከሱ ጣዖታት እንዳይሰግዱ የጭፍራነት ሥራቸውን ትተው በተራራ ውስጥ ወዳለ ዋሻ ሒደው የዋሻውን አፍ ዘግተው ተሠወሩ፡፡ በየተራም እየወጡ ምግባቸውን ገዝተው ይመለሱ ነበር። ዳኬዎስም ከሔደበት እንደተመለሰ በሰሙ ጊዜ የዋሻውን ደጃፍ ዘግተው ተኙ። ከጭፍሮች አንድ አማኒ ቦታቸውን ያውቅ ነበርና ወደ ከተማ ሲወጡ ሊያገኛቸው ቢጠብቃቸውም ሲጠፉበት ተነሥቶ ወደ ዋሻቸው ሔደ።
ዋሻዋንም ከውስጥ እንደ ዘጓት ሆና ስላገገኛት በረሀብ የሞቱ መሰለው፤ የደንጊያ ሠሌዳም አምጥቶ ከእሳቸው የሆነውን ገድላቸውን ጽፎ በቀዳዳ ወደ ዋሻው ውስጥ አስገባው። እኒህም ቅዱሳን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ሦስት መቶ ሰባ ሁለት ዘመናት አንቀላፉ ዳኬዎስም ሙቶ እስከ ቴዎዶስዮስ በርካታ ነገሥታት ነገሡ። በዚህም ምእመን ንጉሥ ቴዎዶስዮስ ዘመን ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ ሰዎች ተነሥተው ብዙዎች ተከተሏቸው። ያን ጊዜም ትንሣኤ ሙታን መኖሩን ግልጽ ያደርግ ዘንድ እነዚህን ቅዱሳን ሰባቱን ደቂቅ እግዚአብሔር አነቃቸው። ከዚህም በኋላ ከእርሳቸው አንዱ ምግባቸውን ሊገዛ የከሀዲው ንጉስ ዳኪዎስንም ወሬ ይሰማ ዘንድ የእርሱ ምልክት ያለበትን ገንዘብ ይዞ ወጣ ወደ ከተማም ሲገባ በበሯ ላይ መስቀሎችን አየ፣ በየቅጽሮቿም የክብር ባለቤት የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስሙን ያለ መፍራት ሲጠሩ ሰማ፣ ያን ያህል ዘመን ተኝተው መንቃታቸውን አላወቁምና፡፡
አንዱንም ሰው ይች አገር ኤፌሶን አይደለችምን ብሎ ጠየቀ እርሱም አዎን ናት አለው። ያንንም ገንዘብ አውጥቶ ምግባቸውን ሊገዛ ሲል ሻጩ የንጉሥ ዳኬዎስም ስም ተቀርጾበት ተመለከተው፡፡ ቅዱሱንም በአንተ ዘንድ የተሸሸገ ሀብት አለ፣ ይህ ምልክት ከአንተ ተገኝቷልና አለው። የዚያውም አገር ተወላጅ እንደሆነ ሲነግራቸውም “ማንን ታውቃለህ?” አሉት የጠራቸው ስሞች ግን በዘመን ብዛት ተረስተዋል። ተቆጥተውም ወደ ኤጲስቆጶስ አባ ቴዎድሮስና ወደ ንጉሥ ቴዎዶስዮስም አቀረቡት። እነርሱም እውነቱን እንዲናገር ጠየቁት። እርሱም ሰባታችን የከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ጭፍሮች ነን ወደ ሌላ ሀገር ሲሔደ ከአንዷ ዋሻ ውስጥ ገብተን በሩን ዘግተን ተኛን። ስንነቃም የምንመገበውን ምግብ እንድገዛ ላኩኝ። ንጉሡና ኤጲስቆጶሱ ይዘውት ወደ ዋሻው ሔዱ፡፡ ብዙ ሕዝብም ተከተላቸው፤ ቅዱሳኑንም ተቀምጠው አገኙአቸው።
ያ ክርስቲያን የጻፈበትን ሠሌዳም ወድቆ አገኙት፤ ዘመኑም 372 ዓመት እንደሆነ ታወቀ። ንጉሡ፣ ኤጲስቆጶሱና ሕዝቡ እግዚአብሔርንም አመሰገኑት፡፡ ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉትም ይህን ድንቅ ሥራ አይተው ትንሣኤ ሙታን እንዳለ አመኑ። እሊህ ሰባቱ ደቂቅንም ሲጠይቋቸው የሆነውን ሁሉ ነገሩአቸው። ተመልሰውም ተኝተው ነፍሳቸውን በእግዚአብሔር እጅ ሰጡ። ንጉሥም በወርቅ ሣጥን በሐር ልብሶችም ገንዞ በመልካም ቦታ አኖራቸው። ከሥጋቸውም ብዙ ድንቆችና ተአምራት ተገለጡ። ሰባቱ ቅዱሳንም መክሲማኖስ፣ ታሙኪሮስ፣ መርዳዲሞስ፣ ዮሐንስ፣ ቈስጠንጢኖስ፣ አዝሚና ዲዮናስዮ ይባላሉ። ገዳማውያን የቅዱሳንን በረከት እያሰቡ በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን በኤፌሶን የነበሩ ቅዱሳን ሲሆኑ ሰባቱ ደቂቅ ተብለው የሚጠሩ ዳኬዎስ ከጭፍሮቹ መርጦ በመዛግብቱ ላይ የሾማቸው ነበሩ። ንጉሡ አምልኮ ጣዖትንም በአወጀ ጊዜ ጣዖትን በማምለክ ሥራ አልተሳተፉም። ንጉሡም ይህን በሰማ ጊዜ አሠራቸው። ወደ ሌላ ቦታ ሊሔድ ሲልም ምናልባት ከምክራቸው ቢመለሱ ብሎ አስቦ እስከሚመለስ ድረስ ፈትቶ ለቀቃቸው። ከዚህም በኋላ እሊህ ቅዱሳን ለረከሱ ጣዖታት እንዳይሰግዱ የጭፍራነት ሥራቸውን ትተው በተራራ ውስጥ ወዳለ ዋሻ ሒደው የዋሻውን አፍ ዘግተው ተሠወሩ፡፡ በየተራም እየወጡ ምግባቸውን ገዝተው ይመለሱ ነበር። ዳኬዎስም ከሔደበት እንደተመለሰ በሰሙ ጊዜ የዋሻውን ደጃፍ ዘግተው ተኙ። ከጭፍሮች አንድ አማኒ ቦታቸውን ያውቅ ነበርና ወደ ከተማ ሲወጡ ሊያገኛቸው ቢጠብቃቸውም ሲጠፉበት ተነሥቶ ወደ ዋሻቸው ሔደ።
ዋሻዋንም ከውስጥ እንደ ዘጓት ሆና ስላገገኛት በረሀብ የሞቱ መሰለው፤ የደንጊያ ሠሌዳም አምጥቶ ከእሳቸው የሆነውን ገድላቸውን ጽፎ በቀዳዳ ወደ ዋሻው ውስጥ አስገባው። እኒህም ቅዱሳን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ሦስት መቶ ሰባ ሁለት ዘመናት አንቀላፉ ዳኬዎስም ሙቶ እስከ ቴዎዶስዮስ በርካታ ነገሥታት ነገሡ። በዚህም ምእመን ንጉሥ ቴዎዶስዮስ ዘመን ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ ሰዎች ተነሥተው ብዙዎች ተከተሏቸው። ያን ጊዜም ትንሣኤ ሙታን መኖሩን ግልጽ ያደርግ ዘንድ እነዚህን ቅዱሳን ሰባቱን ደቂቅ እግዚአብሔር አነቃቸው። ከዚህም በኋላ ከእርሳቸው አንዱ ምግባቸውን ሊገዛ የከሀዲው ንጉስ ዳኪዎስንም ወሬ ይሰማ ዘንድ የእርሱ ምልክት ያለበትን ገንዘብ ይዞ ወጣ ወደ ከተማም ሲገባ በበሯ ላይ መስቀሎችን አየ፣ በየቅጽሮቿም የክብር ባለቤት የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስሙን ያለ መፍራት ሲጠሩ ሰማ፣ ያን ያህል ዘመን ተኝተው መንቃታቸውን አላወቁምና፡፡
አንዱንም ሰው ይች አገር ኤፌሶን አይደለችምን ብሎ ጠየቀ እርሱም አዎን ናት አለው። ያንንም ገንዘብ አውጥቶ ምግባቸውን ሊገዛ ሲል ሻጩ የንጉሥ ዳኬዎስም ስም ተቀርጾበት ተመለከተው፡፡ ቅዱሱንም በአንተ ዘንድ የተሸሸገ ሀብት አለ፣ ይህ ምልክት ከአንተ ተገኝቷልና አለው። የዚያውም አገር ተወላጅ እንደሆነ ሲነግራቸውም “ማንን ታውቃለህ?” አሉት የጠራቸው ስሞች ግን በዘመን ብዛት ተረስተዋል። ተቆጥተውም ወደ ኤጲስቆጶስ አባ ቴዎድሮስና ወደ ንጉሥ ቴዎዶስዮስም አቀረቡት። እነርሱም እውነቱን እንዲናገር ጠየቁት። እርሱም ሰባታችን የከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ጭፍሮች ነን ወደ ሌላ ሀገር ሲሔደ ከአንዷ ዋሻ ውስጥ ገብተን በሩን ዘግተን ተኛን። ስንነቃም የምንመገበውን ምግብ እንድገዛ ላኩኝ። ንጉሡና ኤጲስቆጶሱ ይዘውት ወደ ዋሻው ሔዱ፡፡ ብዙ ሕዝብም ተከተላቸው፤ ቅዱሳኑንም ተቀምጠው አገኙአቸው።
ያ ክርስቲያን የጻፈበትን ሠሌዳም ወድቆ አገኙት፤ ዘመኑም 372 ዓመት እንደሆነ ታወቀ። ንጉሡ፣ ኤጲስቆጶሱና ሕዝቡ እግዚአብሔርንም አመሰገኑት፡፡ ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉትም ይህን ድንቅ ሥራ አይተው ትንሣኤ ሙታን እንዳለ አመኑ። እሊህ ሰባቱ ደቂቅንም ሲጠይቋቸው የሆነውን ሁሉ ነገሩአቸው። ተመልሰውም ተኝተው ነፍሳቸውን በእግዚአብሔር እጅ ሰጡ። ንጉሥም በወርቅ ሣጥን በሐር ልብሶችም ገንዞ በመልካም ቦታ አኖራቸው። ከሥጋቸውም ብዙ ድንቆችና ተአምራት ተገለጡ። ሰባቱ ቅዱሳንም መክሲማኖስ፣ ታሙኪሮስ፣ መርዳዲሞስ፣ ዮሐንስ፣ ቈስጠንጢኖስ፣ አዝሚና ዲዮናስዮ ይባላሉ። ገዳማውያን የቅዱሳንን በረከት እያሰቡ በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
12 months ago
የንቡረ ዕድ በላይ መረሳ ዕረፍት
#ethiopia | የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም የኃዘን መልዕክት
***
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
"ዘጻመወ በዓለም የሐዩ ለዝሉፉ፤ እስመ ኢይሬኢ ሙስና፦ በዓለም የደከመ ለዘለዓለም ይድናል፤ ጥፋትን አያይምና። መዝሙር 48፥9
ንቡረ ዕድ በላይ መረሳ ሃይማኖት ያላቸው፣ ሃይማኖትን የመሰከሩ፣ ሃይማኖትም የመሰከረችላቸው፣ ወላዴ አእላፍ፣ መምህረ አሕዛብ፣ ፍቅረ እግዚአብሔርና ፍቅር ቢጽ የጸናላቸው፣ ዘመናቸውን በሙሉ ያስተማሩ፣ ሁሉን በእኩል ዓይን የተመለከቱ፣ ቃለ ወንጌልን በምእመናን ልብ ላይ የዘሩ ታላቅ ገበሬ፣ ፍሬአቸውን በብዙኃን ልጆቻቸው ላይ ያዩ፣ አበ ብዙኃን፣ አንደበታቸው ድንቅፍ የማይልባቸው፣ የዘመን ጎርፍ የማይወስዳቸው፣ በስፍራቸው የተገኙ፣ በትክክል ያወቁ፣ በነጻ የተቀበሉትን በነጻ የሰጡ፣ ተንቀሳቃሽ ቤተ መጻሕፍት ነበሩ።
እኒህ የሁላችን የዘመን እኩያ፣ የትምህርት ቤት ባልንጀራ፣ ማኅቶተ ቤተ ክርስቲያን የሆኑት አባት ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን የሰማነው በከፍተኛ ኀዘን ውስጥ ነው።
የሕዝባቸውን መከራ በልባቸው ተሸክመው ለኖሩት ለእርሳቸው ይህ ዕረፍት ቢሆንም ለቤተ ክርስቲያን አባቶችና ለምእመናን ግን ትልቅ ጉዳት ነው።
ስለሆነም የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ቅርስ ከመሆናቸው አንጻር የእርሳቸው ኅልፈት እንደ አንድ ሰው ኅልፈት የሚታይ ባለመሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስና በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስም የተሰማንን ኀዘን እንገልጻለን!
በታላቁ ሊቅ ዕረፍት ያዘናችሁ ሁሉ እርሳቸው በሚታወሱበት መልካም ተግባራቸው እና በደቀ መዛሙርቶቻቸው ሕያው ናቸውና ልትጽናኑ ይገባችኋል።
እግዚአብሔር አምላካችን ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን ይጠብቅልን። በሕይወተ ሥጋ ለተለዩን ዕረፍተ ነፍስን ፣ በዚህ ለቆየነውም መጽናናትን ይላክልን!
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃን ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም
ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ዋሽንግተን ዲሲ አሜሪካ
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
#ethiopia | የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም የኃዘን መልዕክት
***
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
"ዘጻመወ በዓለም የሐዩ ለዝሉፉ፤ እስመ ኢይሬኢ ሙስና፦ በዓለም የደከመ ለዘለዓለም ይድናል፤ ጥፋትን አያይምና። መዝሙር 48፥9
ንቡረ ዕድ በላይ መረሳ ሃይማኖት ያላቸው፣ ሃይማኖትን የመሰከሩ፣ ሃይማኖትም የመሰከረችላቸው፣ ወላዴ አእላፍ፣ መምህረ አሕዛብ፣ ፍቅረ እግዚአብሔርና ፍቅር ቢጽ የጸናላቸው፣ ዘመናቸውን በሙሉ ያስተማሩ፣ ሁሉን በእኩል ዓይን የተመለከቱ፣ ቃለ ወንጌልን በምእመናን ልብ ላይ የዘሩ ታላቅ ገበሬ፣ ፍሬአቸውን በብዙኃን ልጆቻቸው ላይ ያዩ፣ አበ ብዙኃን፣ አንደበታቸው ድንቅፍ የማይልባቸው፣ የዘመን ጎርፍ የማይወስዳቸው፣ በስፍራቸው የተገኙ፣ በትክክል ያወቁ፣ በነጻ የተቀበሉትን በነጻ የሰጡ፣ ተንቀሳቃሽ ቤተ መጻሕፍት ነበሩ።
እኒህ የሁላችን የዘመን እኩያ፣ የትምህርት ቤት ባልንጀራ፣ ማኅቶተ ቤተ ክርስቲያን የሆኑት አባት ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን የሰማነው በከፍተኛ ኀዘን ውስጥ ነው።
የሕዝባቸውን መከራ በልባቸው ተሸክመው ለኖሩት ለእርሳቸው ይህ ዕረፍት ቢሆንም ለቤተ ክርስቲያን አባቶችና ለምእመናን ግን ትልቅ ጉዳት ነው።
ስለሆነም የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ቅርስ ከመሆናቸው አንጻር የእርሳቸው ኅልፈት እንደ አንድ ሰው ኅልፈት የሚታይ ባለመሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስና በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስም የተሰማንን ኀዘን እንገልጻለን!
በታላቁ ሊቅ ዕረፍት ያዘናችሁ ሁሉ እርሳቸው በሚታወሱበት መልካም ተግባራቸው እና በደቀ መዛሙርቶቻቸው ሕያው ናቸውና ልትጽናኑ ይገባችኋል።
እግዚአብሔር አምላካችን ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን ይጠብቅልን። በሕይወተ ሥጋ ለተለዩን ዕረፍተ ነፍስን ፣ በዚህ ለቆየነውም መጽናናትን ይላክልን!
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃን ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም
ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ዋሽንግተን ዲሲ አሜሪካ
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
12 months ago
ትዝታ ሁኖ የቀረዉ የልጆች አምባ ሲታወስ !
( በየኔታ ቲዩብ ታዴ የማመይ ልጅ )
ቆይ ! ቆይ ! ይህን ፅሁፍ ለማንበብ ከመጀመራችሁ በፊት አንድ ነገር ላስቸግራችሁ ስልካችሁ ላይ “ፀሐዬ ደመቀች" መዝሙር ክፋቱት ።
አሁን እንቀጥል ...
ጥቂት አመታት ወደኋላ ወቅቱ 1973 ዓ.ም ነበር፡፡ ኢትዮጵያ ከመቼውም ጊዜ በላይ የተፈተነችበት ወዲህ አለም ላይ አዳዲስ አስተሳሰብ የፓለቲካ አሰላለፍ የሚፋተግበት ወቅት ።
ሀገሪቱም በብሄር የተደራጁ ቡድኖች አሜሪካ እስከ አፍንጫቸው ያስታጠቀቻቸዉ ጉልቤዎች ከተለያዩ አቅጣጫ የውስጥና የውጪ ኃይሎች ጋር ጦርነት ውስጥ የገባችበት ጊዜ ነው፡፡
ያኔ ነበር ወታደራዊ መንግስት ደርግ በአራቱም አቅጣጫ የተነሱትን ጠ,ላቶ.ች ለመታገል ሀገርን እናድን ሲል ጥሪ ያቀረበው ።
ጥሪዉን የተቀበሉ በርካታ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ወታደሮች ልጆቻቸውን ያለ አሳዳጊ ጥለው በየጦር ሜዳው ተመሙ ጥለዉ ወደቁ ፡፡
ወላጆቻቸው ለሀገር ሲዋደቁ እንደወጡ ቀርተዉ አሳዳጊና ተንከባካቢ ያጡት ህፃናት በየጎዳናው መውደቃቸው ያሳሰበው የደርግ መንግስት፤ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት በነበሩት መንግስቱ ኃይለማርያም ልዩ ትዕዛዝ የአብዮታዊት ኢትዮጵያ ህፃናት አምባ ተቋቋመ፡፡
በቀድሞ አጠራር በሸዋ ክፍለ ሃገር ሀይቆችና ቡታጅራ አውራጃ፣ በአላባ ቁሊቶ ወረዳ፣ አላጌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢዎችም ፤ “ሰብለ አብዮት”፣ “መስከረም ሁለት ኦጋዴን”፣ “ዘርዓይ ደረስ” እና “መንግስቱ ኃ/ማርያም” በተባሉ 5 መንደሮች የተከፋፈሉ ወላጆቻቸውን በጦርነትና በሌሎችም ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ አደጋዎች ያጡ ህፃናትን ተቀብሎ እንደ ወላጅ የሚድጉበት ወላጆቻቸዉን ያጡ ህፃናት መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸውን ትምህርትና በሥነ ምግባር አንፆ ኮትኩቶ የማሳደግን ዓላማ አንግቦ አንባዉ አገልግሎት መስጠት ጀመረ ፡፡
አምባው ገና ከተወለዱ ህፃናት ጀምሮ በተለያዩ የዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ህፃናትን ተቀብሎ እያሳደገ ያስተምርና ዕድሜያቸው 18 ዓመት ሲሞላ (የ12ኛ ክፍል ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ) ከማሳደጊያው ይሰናበታሉ፡፡ ህፃናቱ አምባውን ለቀው በሚወጡ ጊዜ በስነ ምግባር የታነፁ እንዲሆኑና በማህበራዊ ህይወታቸውም የመገለል ስሜት እንዳያድርባቸው ልዩ የምክር አገልግሎት ይሰጣቸው እንደነበር የቀድሞው የአምባው ልጆች ያስታውሳሉ፡፡
በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት ያገኙ ተማሪዎች አንድም ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይገባሉ አሊያም ወደ ውጪ አገር (በአብዛኛው ኩባና ራሺያ) እየሄዱ ይማሩ ነበር፡፡
የአምባው ህፃናት ከትምህርት ባሻገር በኢትዮጵያ ኪነጥበብ ላይ አሻራ ጥለዋል መሳጭና መልእክት አዘል በሆኑት ህብረ ዝማሬዎቻቸው በእጅጉ ይታወቃሉ፡፡
በታዋቂዋ ገጣሚ አለምፀሐይ ወዳጆ ክትትልና የጥበብ ስልጠና ይደረግላቸው የነበሩት የአምባው ልጆች፤ “የጀግና ፍሬ” በተሰኘ የኪነት ቡድን ታቅፈው በየጊዜው ለታዳሚዎች የተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶችን ያቀርቡ ነበር፡፡ በዚህ ቡድን ተዘጋጅተው ለአድማጭ ጆሮ ከበቁትና ተወዳጅነትን ካገኙት ስራዎቻቸው መካከል “ፀሐዬ”፣ “የጀግና ልጅ ጀግና” እና “እርግቢቱ ሂጂ”"የገቢ ምንጫችን ሰሊጥ ሰሊጥ " የሚሉት ዛሬም ድረስ እንደተወደዱ ዘልቀዋል ።
እነዚህን በቀድሞዎቹ የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን በተደጋጋሚ የሚለቀቁ መዝሙሮች በ1970ዎቹ መገባደጂያና በሰማንያዎቹ መጀመሪያ ላይ የነበሩ ታዳጊ እኒህን መዝሙሮች ከህዝብ መዝሙር ባልተናነሰ ያውቃቸው ነበር፡፡
ኮረኔል መንግስቱ ለ አምባው ህፃናት የነበራቸው ፍቅር እጅግ እንደሚለይ በርካቶች ይመሰክራሉ ። ከሚደረግላቸው እንክብካቤ ባሻገር መንግስቱ ሀይለማርያም ድንገት በአንባዎቹ እየተገኙ ከታዳጊዎቹ ጋር ጊዜያቸዉን በማሳለፍ ቤተሰባዊ ፍቅርን በመለገስ የጎደለባቸዉን ከህፃናቱ አንደበት ይጠይቁ ነበር ። ከዚህም አልፎ ችሎታቸውን እንዲያሳዩ ደብዳቤ እንዲፅፉ ያደርጉ ስለነበር አባታችን ይሏቸው ነዉ ።
በ1989 ዓ.ም ግን ያልተጠበቀዉ ሆነ ልጆቹ የክረምቱን የእረፍት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸውና ከየጓደኞቻቸው ጋር ለማሳለፍ አምባውን ለቀው በወጡበት ወቅት ያ በሽዎች መጠለያ መጠጊያ የሆነዉ የኢትዮጵያ ህፃናት አምባ በአዋጅ እንዲፈርስ ስምምነት ተደረሰ ።
የአምባው ታዳጊዎች ትዝታቸዉን እንዲህ ይገልፁታል ።
አምባው፤አንድ ሰው በህይወት ዘመኑ ማግኘት ያለበትን ደስታና ፍቅር አግኝተን ያለፍንበትና ለህይወታችን መሰረት የሆነን ዕውቀት የቀሰምንበት ቦታ ነው፡፡ ራሳችንን በአግባቡ መግለፅ የምንችል፣ በራሳችን የምንተማመን ልጆች ሆነን እንድናድግ ያደረገን አምባው ነው፡፡ የምግብ፣ መጠጥና አልባሳት ጭንቀት ሳይኖርብን፣ የሚያስፈልገን ነገር ሁሉ ተሟልቶልን ነው ያደግነው፡፡ ከዚሁ ሁሉ በላይ ደግሞ አሳዳጊዎቻችን ተገቢውን የቤተሰብ ፍቅርና እንክብካቤ እየሰጡ አሳድገውናል፡፡ ይህ ቀረብን የምንለው ነገር ፈፅሞ የለም፡፡
የወቅቱ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት መንግስቱ ኃ/ማርያም፤ ህፃናቱ አስፈላጊው ነገር ሁሉ እየተሟላላቸው እንደሆነ ለማየት የቅርብ ክትትልና ድንገተኛ ጉብኝትም ያደርጉ ነበር፡፡ በአንድ ወቅት የአምባው ህፃናት ከምግብ አቅርቦት ጋር በተያያዘ ቅሬታ አንስተው “አባታችን ይጠራልን” በማለታቸው ፕሬዚዳንቱ ወደ አምባው ሄደው ልጆቹን አነጋግረው ተመልሰዋል፡፡
አምባው እንዴት ፈረሰ? የኢትዮጵያ ህፃናት አምባ በአዋጅ እንዲፈርስ የተደረገው በ1989 ዓ.ም ነበር፡፡ ልጆቹ የክረምቱን የእረፍት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸውና ከየጓደኞቻቸው ጋር ለማሳለፍ አምባውን ለቀው የወጡበት ወቅት ነው፡፡ ምንም ቤተሰብና ጠያቂ የሌላቸው በርካታ ልጆችም በአምባው ውስጥ ክረምቱን እያሳለፉ ነበር፡፡ አምባው እንደሚዘጋና ልጆቹ እዚያ ባሉበት ቦታ ሆነው ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሪፖርት እንዲያደርጉ የሚያሳስብ መልእክት በሬዲዮ ተላለፈ፡፡ ይህ መልእክት የበርካታ የአምባው ልጆችንና ሕፃናትን የወደፊት ህይወት ያጨለመ እንደነበር ልጆቹ ይናገራሉ፡፡
የትላንት ታሪክን ማወቁ አይከፋም ብለዉ እስከዚህ ድረስ ስለተከተሉን እናመሰግናለን አንባዉ ታሪከ ብዙ ነዉና በአንድ ክፍል መጣጥፍ ዘርዝረን ለመጨረስ ቸግሮናል ። አንባቢ እንዳይሰለችና እንዳይታክትም ከደርግ ውድቀት በኋላስ? የህፃናት አምባ ልጆች ትዝታና ቁጭት . ፕሬዚዳንቱ ከአገር ሲወጡ … አሁንስ የሚለዉን በቀጣይ ክፍል ነገ በተመሳሳይ ሰአት ለማቅረብ ቃል እየገባን ለዛሬው በዚህ እንቋጭ ። ሀሳብ አስተያየታችሁን እንጠብቃለን ።
( በየኔታ ቲዩብ ታዴ የማመይ ልጅ )
ቆይ ! ቆይ ! ይህን ፅሁፍ ለማንበብ ከመጀመራችሁ በፊት አንድ ነገር ላስቸግራችሁ ስልካችሁ ላይ “ፀሐዬ ደመቀች" መዝሙር ክፋቱት ።
አሁን እንቀጥል ...
ጥቂት አመታት ወደኋላ ወቅቱ 1973 ዓ.ም ነበር፡፡ ኢትዮጵያ ከመቼውም ጊዜ በላይ የተፈተነችበት ወዲህ አለም ላይ አዳዲስ አስተሳሰብ የፓለቲካ አሰላለፍ የሚፋተግበት ወቅት ።
ሀገሪቱም በብሄር የተደራጁ ቡድኖች አሜሪካ እስከ አፍንጫቸው ያስታጠቀቻቸዉ ጉልቤዎች ከተለያዩ አቅጣጫ የውስጥና የውጪ ኃይሎች ጋር ጦርነት ውስጥ የገባችበት ጊዜ ነው፡፡
ያኔ ነበር ወታደራዊ መንግስት ደርግ በአራቱም አቅጣጫ የተነሱትን ጠ,ላቶ.ች ለመታገል ሀገርን እናድን ሲል ጥሪ ያቀረበው ።
ጥሪዉን የተቀበሉ በርካታ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ወታደሮች ልጆቻቸውን ያለ አሳዳጊ ጥለው በየጦር ሜዳው ተመሙ ጥለዉ ወደቁ ፡፡
ወላጆቻቸው ለሀገር ሲዋደቁ እንደወጡ ቀርተዉ አሳዳጊና ተንከባካቢ ያጡት ህፃናት በየጎዳናው መውደቃቸው ያሳሰበው የደርግ መንግስት፤ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት በነበሩት መንግስቱ ኃይለማርያም ልዩ ትዕዛዝ የአብዮታዊት ኢትዮጵያ ህፃናት አምባ ተቋቋመ፡፡
በቀድሞ አጠራር በሸዋ ክፍለ ሃገር ሀይቆችና ቡታጅራ አውራጃ፣ በአላባ ቁሊቶ ወረዳ፣ አላጌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢዎችም ፤ “ሰብለ አብዮት”፣ “መስከረም ሁለት ኦጋዴን”፣ “ዘርዓይ ደረስ” እና “መንግስቱ ኃ/ማርያም” በተባሉ 5 መንደሮች የተከፋፈሉ ወላጆቻቸውን በጦርነትና በሌሎችም ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ አደጋዎች ያጡ ህፃናትን ተቀብሎ እንደ ወላጅ የሚድጉበት ወላጆቻቸዉን ያጡ ህፃናት መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸውን ትምህርትና በሥነ ምግባር አንፆ ኮትኩቶ የማሳደግን ዓላማ አንግቦ አንባዉ አገልግሎት መስጠት ጀመረ ፡፡
አምባው ገና ከተወለዱ ህፃናት ጀምሮ በተለያዩ የዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ህፃናትን ተቀብሎ እያሳደገ ያስተምርና ዕድሜያቸው 18 ዓመት ሲሞላ (የ12ኛ ክፍል ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ) ከማሳደጊያው ይሰናበታሉ፡፡ ህፃናቱ አምባውን ለቀው በሚወጡ ጊዜ በስነ ምግባር የታነፁ እንዲሆኑና በማህበራዊ ህይወታቸውም የመገለል ስሜት እንዳያድርባቸው ልዩ የምክር አገልግሎት ይሰጣቸው እንደነበር የቀድሞው የአምባው ልጆች ያስታውሳሉ፡፡
በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት ያገኙ ተማሪዎች አንድም ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይገባሉ አሊያም ወደ ውጪ አገር (በአብዛኛው ኩባና ራሺያ) እየሄዱ ይማሩ ነበር፡፡
የአምባው ህፃናት ከትምህርት ባሻገር በኢትዮጵያ ኪነጥበብ ላይ አሻራ ጥለዋል መሳጭና መልእክት አዘል በሆኑት ህብረ ዝማሬዎቻቸው በእጅጉ ይታወቃሉ፡፡
በታዋቂዋ ገጣሚ አለምፀሐይ ወዳጆ ክትትልና የጥበብ ስልጠና ይደረግላቸው የነበሩት የአምባው ልጆች፤ “የጀግና ፍሬ” በተሰኘ የኪነት ቡድን ታቅፈው በየጊዜው ለታዳሚዎች የተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶችን ያቀርቡ ነበር፡፡ በዚህ ቡድን ተዘጋጅተው ለአድማጭ ጆሮ ከበቁትና ተወዳጅነትን ካገኙት ስራዎቻቸው መካከል “ፀሐዬ”፣ “የጀግና ልጅ ጀግና” እና “እርግቢቱ ሂጂ”"የገቢ ምንጫችን ሰሊጥ ሰሊጥ " የሚሉት ዛሬም ድረስ እንደተወደዱ ዘልቀዋል ።
እነዚህን በቀድሞዎቹ የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን በተደጋጋሚ የሚለቀቁ መዝሙሮች በ1970ዎቹ መገባደጂያና በሰማንያዎቹ መጀመሪያ ላይ የነበሩ ታዳጊ እኒህን መዝሙሮች ከህዝብ መዝሙር ባልተናነሰ ያውቃቸው ነበር፡፡
ኮረኔል መንግስቱ ለ አምባው ህፃናት የነበራቸው ፍቅር እጅግ እንደሚለይ በርካቶች ይመሰክራሉ ። ከሚደረግላቸው እንክብካቤ ባሻገር መንግስቱ ሀይለማርያም ድንገት በአንባዎቹ እየተገኙ ከታዳጊዎቹ ጋር ጊዜያቸዉን በማሳለፍ ቤተሰባዊ ፍቅርን በመለገስ የጎደለባቸዉን ከህፃናቱ አንደበት ይጠይቁ ነበር ። ከዚህም አልፎ ችሎታቸውን እንዲያሳዩ ደብዳቤ እንዲፅፉ ያደርጉ ስለነበር አባታችን ይሏቸው ነዉ ።
በ1989 ዓ.ም ግን ያልተጠበቀዉ ሆነ ልጆቹ የክረምቱን የእረፍት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸውና ከየጓደኞቻቸው ጋር ለማሳለፍ አምባውን ለቀው በወጡበት ወቅት ያ በሽዎች መጠለያ መጠጊያ የሆነዉ የኢትዮጵያ ህፃናት አምባ በአዋጅ እንዲፈርስ ስምምነት ተደረሰ ።
የአምባው ታዳጊዎች ትዝታቸዉን እንዲህ ይገልፁታል ።
አምባው፤አንድ ሰው በህይወት ዘመኑ ማግኘት ያለበትን ደስታና ፍቅር አግኝተን ያለፍንበትና ለህይወታችን መሰረት የሆነን ዕውቀት የቀሰምንበት ቦታ ነው፡፡ ራሳችንን በአግባቡ መግለፅ የምንችል፣ በራሳችን የምንተማመን ልጆች ሆነን እንድናድግ ያደረገን አምባው ነው፡፡ የምግብ፣ መጠጥና አልባሳት ጭንቀት ሳይኖርብን፣ የሚያስፈልገን ነገር ሁሉ ተሟልቶልን ነው ያደግነው፡፡ ከዚሁ ሁሉ በላይ ደግሞ አሳዳጊዎቻችን ተገቢውን የቤተሰብ ፍቅርና እንክብካቤ እየሰጡ አሳድገውናል፡፡ ይህ ቀረብን የምንለው ነገር ፈፅሞ የለም፡፡
የወቅቱ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት መንግስቱ ኃ/ማርያም፤ ህፃናቱ አስፈላጊው ነገር ሁሉ እየተሟላላቸው እንደሆነ ለማየት የቅርብ ክትትልና ድንገተኛ ጉብኝትም ያደርጉ ነበር፡፡ በአንድ ወቅት የአምባው ህፃናት ከምግብ አቅርቦት ጋር በተያያዘ ቅሬታ አንስተው “አባታችን ይጠራልን” በማለታቸው ፕሬዚዳንቱ ወደ አምባው ሄደው ልጆቹን አነጋግረው ተመልሰዋል፡፡
አምባው እንዴት ፈረሰ? የኢትዮጵያ ህፃናት አምባ በአዋጅ እንዲፈርስ የተደረገው በ1989 ዓ.ም ነበር፡፡ ልጆቹ የክረምቱን የእረፍት ጊዜ ከቤተሰቦቻቸውና ከየጓደኞቻቸው ጋር ለማሳለፍ አምባውን ለቀው የወጡበት ወቅት ነው፡፡ ምንም ቤተሰብና ጠያቂ የሌላቸው በርካታ ልጆችም በአምባው ውስጥ ክረምቱን እያሳለፉ ነበር፡፡ አምባው እንደሚዘጋና ልጆቹ እዚያ ባሉበት ቦታ ሆነው ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሪፖርት እንዲያደርጉ የሚያሳስብ መልእክት በሬዲዮ ተላለፈ፡፡ ይህ መልእክት የበርካታ የአምባው ልጆችንና ሕፃናትን የወደፊት ህይወት ያጨለመ እንደነበር ልጆቹ ይናገራሉ፡፡
የትላንት ታሪክን ማወቁ አይከፋም ብለዉ እስከዚህ ድረስ ስለተከተሉን እናመሰግናለን አንባዉ ታሪከ ብዙ ነዉና በአንድ ክፍል መጣጥፍ ዘርዝረን ለመጨረስ ቸግሮናል ። አንባቢ እንዳይሰለችና እንዳይታክትም ከደርግ ውድቀት በኋላስ? የህፃናት አምባ ልጆች ትዝታና ቁጭት . ፕሬዚዳንቱ ከአገር ሲወጡ … አሁንስ የሚለዉን በቀጣይ ክፍል ነገ በተመሳሳይ ሰአት ለማቅረብ ቃል እየገባን ለዛሬው በዚህ እንቋጭ ። ሀሳብ አስተያየታችሁን እንጠብቃለን ።
12 months ago
ምስክርነት !
(በእወቀተ ስዩም)
የግእዝ ፊደላትን ረቂቅ የቀረጹልን የአክሱም ሊቃውንት ናቸው፤ ምናልባት ከክርስቶስ ልደት በፊት ሳይሆን አይቀርም፤ ይሁን እንጂ፤ ፊደሎችን አራብታ ፤ ቅጥያ አበጅታ ትልልቅ ሀሳብ መግለጽ እንዲችል አድርጋ ያደራጀችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ቤተክርስትያን ናት፤ እንዲህ ቅሽር ያለ፤ የዘነጠ፤ ፊደል ስላወረሰችኝ አመሰግናታለሁ፤
ስእል መሳል፥ ድርሰት መጻፍ፤ ቅኔ መቀኘት ፤ ዜማ ማዜም፤ ዘመን መቀመር፤ ታሪክ መመዝገብ እኒህ ሁሉ የቤተክስያን ወርሶች ናቸው፤
ሰውን ሰው ያደረገው ታሪክ አይደለም እንዴ ?! ገበሬን ከበሬ የሚለየው ትውስታ ነው፤ በዚህ ረገድ ካየነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን የታሪክ መዝግብ ብቻ አይደለችም፤ ህያው ሙዝየም ናት ፤ ሙዝየም የቀደምቶቻችን የእጅ እና የአእምሮ ውጤቶች የሚገኙበት ቤት ነው፤ አንድ ሺህ አመታት ያስቆጠረ ጽናጽል ብሪትሽ ሙዝየም ውስጥ ልታገኝ ትችላለህ፤ ይሁን እንጂ ጽናጽሉ እንዴት እንደሚሰራ ሙዝየሙ አይነግርህም፤ እንዲህ ያለው እውቀት ሙዝየም በመጎብኘት ወይም መጻህፍትን በማየት አይገኝም፤ ይህንን የምታውቀው ባጥቢያህ ወደ ሚገኝ ደብር ጎራ ስትል ነው፤ ቤተክርስትያን ውስጥ ነባር ቅርሶች ብቻ ሳይሆኑ ነባር ተሰጥኦዎች ካንዱ ትውልድ ወደ አንዱ ትውልድ ይሸጋገራሉ፤
ምእራቡ አለም እውቀት የማከማቸት ባህል አለው፤ ግን አንዳንዴ የእውቀት ፍለጋው ክፍተት ያጋጥመዋል፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ቤተክርስትያን እንዲህ ዓይነቱን ክፍተት Missing link በመሙላት የአገር ኩራት ምልክት ሆና ቆይታለች፤ የመጽሀፈ ሄኖክን ታሪክ የሚያውቁ የማወራው ይገባቸዋል፤
ከግሪክ ስልጣኔ መክሰም በሁዋላ አብዛኛው የምእራብ ዓለም ቅድስና የሚለውን ጸጋ የሚያቀዳጀው ለወንዶች ነው፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ግን ለሴት ቅድስታት እና ሰማእታት እውቅና ሰጥታለች፤ ገድል እና ድርሳንም ትጽፍላቸዋለች፤ በቅድስና ትርጓሜው ላይ ላንስማማ ልንከራከር እንችላለን፤ ያም ሆኖ፤ ሴትን " አሳሳች" እና " የሀጥያት ሰበብ" ብቻ አድርጎ ከሚያቀርበው ትውፊት የተለየ ትውፊት ማቅረብ ስልጣኔ ነው፤
በአገራችን ፤ በኩራት ለጎብኝዎች ከምናቀርባቸው ድንቆች መካከል ግንባርቀደሞቹ የላሊበላ አብያተክርስትያናት ናቸው፤ ሮሀ ላይ ከተከመሩት ግዙፍ አለቶች መሀል እንዲህ አይነት ውብ ህንጻ አስፈለፍላለሁ ብሎ ለማሰብ በመለኮታዊ ተአምር ማመን የሚጠይቅ ይመስለኛል፤
ያለ ግብዝነት የምናወራ ከሆነ፥ ራሴን እንደ ዓለማዊ እና እንደመርማሪ ነው የማየው፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን የማመንን ብቻ ሳይሆን የመጠየቅን የመመራመርን ጸጋ አውርሳናለች፤ ከእለታት አንድ ቀን ብራና ላይ የተጻፈ የጥንት የዘፍጥረትን ትርጉዋሜ ሳነብ፥ ስለ ሳጥናኤል አመጽ የሚወሳ ሐተታ አገኘሁ ፤ ሳጥናኤል በፈጣሪ ላይ ማመጹን ተከትሎ የተወሰኑት መላእከት ከሳጥናኤል ጋራ ወገኑ፤ የተወሰኑት በእምነታቸው ጸኑ ፤ የተወሰኑት ደግሞ ፈዘዙ፤
ሊቁ ፥ የፈዘዙትን መላእክት በማስመልከት የጻፈው ሀሳብ አሰላሳይነትን (Freethinking )የሚያበረታታ ደንቅ ሀይለቃል ስለሆነ እንደሚከተለው እጠቅሰዋለሁ፤
“ በሰጣቸው አእምሮ ባይመረምሩበት እዳ ሆነባቸው፤ ዛሬም ሰው በተሰጠው አእምሮ ባይመረምርበት እዳ ይሆንበታል”
(በእወቀተ ስዩም)
የግእዝ ፊደላትን ረቂቅ የቀረጹልን የአክሱም ሊቃውንት ናቸው፤ ምናልባት ከክርስቶስ ልደት በፊት ሳይሆን አይቀርም፤ ይሁን እንጂ፤ ፊደሎችን አራብታ ፤ ቅጥያ አበጅታ ትልልቅ ሀሳብ መግለጽ እንዲችል አድርጋ ያደራጀችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ቤተክርስትያን ናት፤ እንዲህ ቅሽር ያለ፤ የዘነጠ፤ ፊደል ስላወረሰችኝ አመሰግናታለሁ፤
ስእል መሳል፥ ድርሰት መጻፍ፤ ቅኔ መቀኘት ፤ ዜማ ማዜም፤ ዘመን መቀመር፤ ታሪክ መመዝገብ እኒህ ሁሉ የቤተክስያን ወርሶች ናቸው፤
ሰውን ሰው ያደረገው ታሪክ አይደለም እንዴ ?! ገበሬን ከበሬ የሚለየው ትውስታ ነው፤ በዚህ ረገድ ካየነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን የታሪክ መዝግብ ብቻ አይደለችም፤ ህያው ሙዝየም ናት ፤ ሙዝየም የቀደምቶቻችን የእጅ እና የአእምሮ ውጤቶች የሚገኙበት ቤት ነው፤ አንድ ሺህ አመታት ያስቆጠረ ጽናጽል ብሪትሽ ሙዝየም ውስጥ ልታገኝ ትችላለህ፤ ይሁን እንጂ ጽናጽሉ እንዴት እንደሚሰራ ሙዝየሙ አይነግርህም፤ እንዲህ ያለው እውቀት ሙዝየም በመጎብኘት ወይም መጻህፍትን በማየት አይገኝም፤ ይህንን የምታውቀው ባጥቢያህ ወደ ሚገኝ ደብር ጎራ ስትል ነው፤ ቤተክርስትያን ውስጥ ነባር ቅርሶች ብቻ ሳይሆኑ ነባር ተሰጥኦዎች ካንዱ ትውልድ ወደ አንዱ ትውልድ ይሸጋገራሉ፤
ምእራቡ አለም እውቀት የማከማቸት ባህል አለው፤ ግን አንዳንዴ የእውቀት ፍለጋው ክፍተት ያጋጥመዋል፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ቤተክርስትያን እንዲህ ዓይነቱን ክፍተት Missing link በመሙላት የአገር ኩራት ምልክት ሆና ቆይታለች፤ የመጽሀፈ ሄኖክን ታሪክ የሚያውቁ የማወራው ይገባቸዋል፤
ከግሪክ ስልጣኔ መክሰም በሁዋላ አብዛኛው የምእራብ ዓለም ቅድስና የሚለውን ጸጋ የሚያቀዳጀው ለወንዶች ነው፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ግን ለሴት ቅድስታት እና ሰማእታት እውቅና ሰጥታለች፤ ገድል እና ድርሳንም ትጽፍላቸዋለች፤ በቅድስና ትርጓሜው ላይ ላንስማማ ልንከራከር እንችላለን፤ ያም ሆኖ፤ ሴትን " አሳሳች" እና " የሀጥያት ሰበብ" ብቻ አድርጎ ከሚያቀርበው ትውፊት የተለየ ትውፊት ማቅረብ ስልጣኔ ነው፤
በአገራችን ፤ በኩራት ለጎብኝዎች ከምናቀርባቸው ድንቆች መካከል ግንባርቀደሞቹ የላሊበላ አብያተክርስትያናት ናቸው፤ ሮሀ ላይ ከተከመሩት ግዙፍ አለቶች መሀል እንዲህ አይነት ውብ ህንጻ አስፈለፍላለሁ ብሎ ለማሰብ በመለኮታዊ ተአምር ማመን የሚጠይቅ ይመስለኛል፤
ያለ ግብዝነት የምናወራ ከሆነ፥ ራሴን እንደ ዓለማዊ እና እንደመርማሪ ነው የማየው፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን የማመንን ብቻ ሳይሆን የመጠየቅን የመመራመርን ጸጋ አውርሳናለች፤ ከእለታት አንድ ቀን ብራና ላይ የተጻፈ የጥንት የዘፍጥረትን ትርጉዋሜ ሳነብ፥ ስለ ሳጥናኤል አመጽ የሚወሳ ሐተታ አገኘሁ ፤ ሳጥናኤል በፈጣሪ ላይ ማመጹን ተከትሎ የተወሰኑት መላእከት ከሳጥናኤል ጋራ ወገኑ፤ የተወሰኑት በእምነታቸው ጸኑ ፤ የተወሰኑት ደግሞ ፈዘዙ፤
ሊቁ ፥ የፈዘዙትን መላእክት በማስመልከት የጻፈው ሀሳብ አሰላሳይነትን (Freethinking )የሚያበረታታ ደንቅ ሀይለቃል ስለሆነ እንደሚከተለው እጠቅሰዋለሁ፤
“ በሰጣቸው አእምሮ ባይመረምሩበት እዳ ሆነባቸው፤ ዛሬም ሰው በተሰጠው አእምሮ ባይመረምርበት እዳ ይሆንበታል”
Sponsored by
Surafel
Comments