12 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ ጌታቸው ረዳ በቲአርቲ ቴሌቭዥን የተናገራቸውን ማቅረባችን ይታወሳል። ለጌታቸው ረዳ በዛው ቲሌቭዥን የሰጠውን ምላሽ ተከትሎ ከቀረቡት መካከል የአማራ ማህበር በሰሜን አሜሪካ አባሉ ሮቤል ዓለሙ አንዱ ነው። እርሱ የሰጠው አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል።
"ሰኞ ዕለት [የምርጫው ቀን] የታየው ነገር የዲሞክራሲ አስመሳይነት ነበር፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው የአሁኑ እውነታ ከዚያ የራቀ ነው። ይህን ለመረዳት የዐቢይ አሕመድን አስተዳደር የሰብዓዊ መብት አያያዝ ታሪክ መመልከት ብቻ በቂ ነው፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም አስከፊዎች መካከል ይመደባል። እንደ ምሳሌ ብንወስድ... ባለፉት አምስት ዓመታት የታጠቁ ግጭቶች ሲካሄዱበት በነበረው፣ እና ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ በዐቢይ 'የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ' አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ኃይሎች በኩል የአማራ ክልል የዕለት ተዕለት የጭካኔ ድርጊቶች እያስተናገደ ይገኛል። ባለፈው ወር የለምኪን ኢንስቲትዩት የዐቢይ ጦርነት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ነው በማለት የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፤ እናም ድርጅታችን በመንግሥት ኃይሎች የጤና ጣቢያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ቤቶችን፣ የአምልኮ ቦታዎችን እና ሌሎች የሲቪል ተቋማትን ዒላማ ያደረጉ፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞት የዳረጉ ከ370 በላይ የአየር ድብደባዎችን መዝግቧል። የቅርብ ጊዜ የቢቢሲ ሪፖርት ከአነስተኛ የጤና ማዕከላት በተወሰደ ናሙና፣ በአማራ ክልል በሺዎች የሚቆጠሩ የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ያሳየ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በመንግሥት ኃይሎች የተፈጸሙ መሆናቸው ተመላክቷል። ባለፈው ሳምንትም፣ የጤና እና የግጭት ጥበቃ ጥምረት በጤና አጠባበቅ ላይ እየጨመረ ያለውን ጥቃት የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
"ዩኒሴፍ ከ9 ሚሊዮን በላይ ልጆች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሪፖርት አድርጓል፣ ከነዚህ ውስጥ ግማሹ ከአማራ ክልል ናቸው። እናም በአጎራባች ኦሮሚያ ክልል፣ በብሔረሰብ አማራዎች እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማኅበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ቀጥሏል። ምርጫው ዕለትም በምስራቅ አርሲ አካባቢ የነቃ ጭፍጨፋ ሲካሄድ፣ የአካባቢው ታጣቂዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በወለጋ አካባቢ ደግሞ በፌዴራል እና በኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በኩል ቀጣይነት ያለው ጥቃት እና የከበባ ሁኔታ ይታያል። ስለዚህ በጣም አሳሳቢ የሆነ የሰብዓዊ መብት ቀውስ አለ፣ የፖለቲካ ብዝሃነት የለም፣ የሐሳብ ነጻነት የለም፣ የተዘጋ የሲቪክ ምህዳር አለ፣ ነጻ ፕሬስ የለም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአማራ ማንነታቸው፣ በፖለቲካዊ እምነታቸው ታስረዋል፣ ወይም በአንዳንድ ሁኔታዎች ያለምንም ምክንያት ታስረዋል። ከእነዚህም መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የፓርላማ አባላት፣ ነጻ ጋዜጠኞች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች ይገኛሉ፤ እነዚህ ሰዎች በጣም ከባድ በደል ይደርስባቸዋል።"
"ሰኞ ዕለት [የምርጫው ቀን] የታየው ነገር የዲሞክራሲ አስመሳይነት ነበር፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው የአሁኑ እውነታ ከዚያ የራቀ ነው። ይህን ለመረዳት የዐቢይ አሕመድን አስተዳደር የሰብዓዊ መብት አያያዝ ታሪክ መመልከት ብቻ በቂ ነው፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም አስከፊዎች መካከል ይመደባል። እንደ ምሳሌ ብንወስድ... ባለፉት አምስት ዓመታት የታጠቁ ግጭቶች ሲካሄዱበት በነበረው፣ እና ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ በዐቢይ 'የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ' አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ኃይሎች በኩል የአማራ ክልል የዕለት ተዕለት የጭካኔ ድርጊቶች እያስተናገደ ይገኛል። ባለፈው ወር የለምኪን ኢንስቲትዩት የዐቢይ ጦርነት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ነው በማለት የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፤ እናም ድርጅታችን በመንግሥት ኃይሎች የጤና ጣቢያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ቤቶችን፣ የአምልኮ ቦታዎችን እና ሌሎች የሲቪል ተቋማትን ዒላማ ያደረጉ፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞት የዳረጉ ከ370 በላይ የአየር ድብደባዎችን መዝግቧል። የቅርብ ጊዜ የቢቢሲ ሪፖርት ከአነስተኛ የጤና ማዕከላት በተወሰደ ናሙና፣ በአማራ ክልል በሺዎች የሚቆጠሩ የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ያሳየ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በመንግሥት ኃይሎች የተፈጸሙ መሆናቸው ተመላክቷል። ባለፈው ሳምንትም፣ የጤና እና የግጭት ጥበቃ ጥምረት በጤና አጠባበቅ ላይ እየጨመረ ያለውን ጥቃት የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
"ዩኒሴፍ ከ9 ሚሊዮን በላይ ልጆች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሪፖርት አድርጓል፣ ከነዚህ ውስጥ ግማሹ ከአማራ ክልል ናቸው። እናም በአጎራባች ኦሮሚያ ክልል፣ በብሔረሰብ አማራዎች እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማኅበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ቀጥሏል። ምርጫው ዕለትም በምስራቅ አርሲ አካባቢ የነቃ ጭፍጨፋ ሲካሄድ፣ የአካባቢው ታጣቂዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በወለጋ አካባቢ ደግሞ በፌዴራል እና በኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በኩል ቀጣይነት ያለው ጥቃት እና የከበባ ሁኔታ ይታያል። ስለዚህ በጣም አሳሳቢ የሆነ የሰብዓዊ መብት ቀውስ አለ፣ የፖለቲካ ብዝሃነት የለም፣ የሐሳብ ነጻነት የለም፣ የተዘጋ የሲቪክ ምህዳር አለ፣ ነጻ ፕሬስ የለም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአማራ ማንነታቸው፣ በፖለቲካዊ እምነታቸው ታስረዋል፣ ወይም በአንዳንድ ሁኔታዎች ያለምንም ምክንያት ታስረዋል። ከእነዚህም መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የፓርላማ አባላት፣ ነጻ ጋዜጠኞች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች ይገኛሉ፤ እነዚህ ሰዎች በጣም ከባድ በደል ይደርስባቸዋል።"
21 hours ago
የንፁሃን ደም መፍሰስ ይብቃ፡ ለዘላቂ ሰላም በጋራ እንምከር!
#ethiopia | በሀገራች የዜጎች ሞት ስፍራ አየቀያየረ ቀጥሏል።ዛሬ ደግሞ በተደጋጋሚ ሞት እየተሰማበት ባለው በምስራቅ አርሲ ዞን በንፁሃን በኦርቶዶክስ ከርስትያን ወገኖቻችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መደረጉን፣ ቤተ ክርስቲያንና የአማኞች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ከሚዲያዎች ዘገባ መረዳት ችያለሁ። መሰል ጥቃቶች ራስን በተጠቂዎች ቦታ አድርገን ካየን በእጅጉ ልብን በኃዘን ይሰብራል።
የንፁሃን ደም ያለአግባብ መፍሰስ እና የዜጎች መገደል በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል።ግና እንዴትና መቼ? እንዴትስ ላለፉት ዓመታት በንጹሃን ዜጎችና በቤተ እምነቶች(መስጊድና ቤተክርስቲያን) ላይ የደረሱት ጥቃቶች የአንዱ ፈጻሚዎች እንኳ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋልና ተጠያቂ ማድረግ ሳይቻል ቀረ? ከድርጊቱ በላይ መደጋገሙ፣ከመደጋገሙ በላይ ፈጻሚዎቹ ሁሌም ያልታወቁ እየተባሉ መፍትሄ ማምጣት አለመቻል አደገኛ ነው።
ዘላቂ መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ቆም ብሎ ማሰብ፣በ ስሜት ተጽዕኖ ስር ከመውደቅ በራቀ መልኩ ነገሮችን መመርመር፣መምከርና በጋራ መፍትሄ መፈለግ ግድ ይላል።
ክቡር የሆነው የሰው ልጅ ነፍስ እንዲህ መርከሱ እጅግ አደገኛ ነገር ነው።አላህ በቁርኣን እንዲህ ይለናል።
مِنۡ أَجۡلِ ذَٰلِكَ كَتَبۡنَا عَلَىٰ بَنِيٓ إِسۡرَـٰٓءِيلَ أَنَّهُۥ مَن قَتَلَ نَفۡسَۢا بِغَيۡرِ نَفۡسٍ أَوۡ فَسَادٖ فِي ٱلۡأَرۡضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ ٱلنَّاسَ جَمِيعٗا وَمَنۡ أَحۡيَاهَا فَكَأَنَّمَآ أَحۡيَا ٱلنَّاسَ جَمِيعٗاۚ وَلَقَدۡ جَآءَتۡهُمۡ رُسُلُنَا بِٱلۡبَيِّنَٰتِ ثُمَّ إِنَّ كَثِيرٗا مِّنۡهُم بَعۡدَ ذَٰلِكَ فِي ٱلۡأَرۡضِ لَمُسۡرِفُونَ
— سورة المائدة (5:32)
"በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡"
— አል-ማኢዳህ (5:32)
ይህ ቁርኣናዊ መለኮታዊ መመሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነፍስ በማለት በመጥራት ያለ ምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የብሔር ልዩነት ፍጹም የተከበረና የማይደፈር መሆኑን ያረጋግጣል።
በአንቀጹ መሠረት አንዲትን ንጹሕ ነፍስ ያለ አግባብ መቅጠፍ መላውን የሰውን ዘር እንደ ማጥፋት የሚቆጠር እጅግ ከባድ ወንጀል ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ አንዲትን ነፍስ ከአደጋ መታደግና ማዳን መላውን የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ማኖር የሚቆጠር ታላቅ ሰብአዊ በጎነት ነው።
እንደ ዜጋ ማድረግ የምንችለው ለሟች ቤተሰቦችና ወገኖቻች መጽናናትን መመኘት ብቻ በመሆኑ እያዘንኩ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
ህዝባችንና ሀገራችንን ከጥፋትና ከእልቂት ጠብቅልን።አላህ ሆይ! እውነቱ እንዲወጣ፣ የንጹዃን ደምም አፍሳሾች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ የእጃቸውን እንዲያገኙ አድርግልን።አላህ በቃችሁ በለን!
ኡዝታዝ አህመዲን ጀበል
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በሀገራች የዜጎች ሞት ስፍራ አየቀያየረ ቀጥሏል።ዛሬ ደግሞ በተደጋጋሚ ሞት እየተሰማበት ባለው በምስራቅ አርሲ ዞን በንፁሃን በኦርቶዶክስ ከርስትያን ወገኖቻችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መደረጉን፣ ቤተ ክርስቲያንና የአማኞች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ከሚዲያዎች ዘገባ መረዳት ችያለሁ። መሰል ጥቃቶች ራስን በተጠቂዎች ቦታ አድርገን ካየን በእጅጉ ልብን በኃዘን ይሰብራል።
የንፁሃን ደም ያለአግባብ መፍሰስ እና የዜጎች መገደል በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል።ግና እንዴትና መቼ? እንዴትስ ላለፉት ዓመታት በንጹሃን ዜጎችና በቤተ እምነቶች(መስጊድና ቤተክርስቲያን) ላይ የደረሱት ጥቃቶች የአንዱ ፈጻሚዎች እንኳ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋልና ተጠያቂ ማድረግ ሳይቻል ቀረ? ከድርጊቱ በላይ መደጋገሙ፣ከመደጋገሙ በላይ ፈጻሚዎቹ ሁሌም ያልታወቁ እየተባሉ መፍትሄ ማምጣት አለመቻል አደገኛ ነው።
ዘላቂ መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ቆም ብሎ ማሰብ፣በ ስሜት ተጽዕኖ ስር ከመውደቅ በራቀ መልኩ ነገሮችን መመርመር፣መምከርና በጋራ መፍትሄ መፈለግ ግድ ይላል።
ክቡር የሆነው የሰው ልጅ ነፍስ እንዲህ መርከሱ እጅግ አደገኛ ነገር ነው።አላህ በቁርኣን እንዲህ ይለናል።
مِنۡ أَجۡلِ ذَٰلِكَ كَتَبۡنَا عَلَىٰ بَنِيٓ إِسۡرَـٰٓءِيلَ أَنَّهُۥ مَن قَتَلَ نَفۡسَۢا بِغَيۡرِ نَفۡسٍ أَوۡ فَسَادٖ فِي ٱلۡأَرۡضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ ٱلنَّاسَ جَمِيعٗا وَمَنۡ أَحۡيَاهَا فَكَأَنَّمَآ أَحۡيَا ٱلنَّاسَ جَمِيعٗاۚ وَلَقَدۡ جَآءَتۡهُمۡ رُسُلُنَا بِٱلۡبَيِّنَٰتِ ثُمَّ إِنَّ كَثِيرٗا مِّنۡهُم بَعۡدَ ذَٰلِكَ فِي ٱلۡأَرۡضِ لَمُسۡرِفُونَ
— سورة المائدة (5:32)
"በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡"
— አል-ማኢዳህ (5:32)
ይህ ቁርኣናዊ መለኮታዊ መመሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነፍስ በማለት በመጥራት ያለ ምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የብሔር ልዩነት ፍጹም የተከበረና የማይደፈር መሆኑን ያረጋግጣል።
በአንቀጹ መሠረት አንዲትን ንጹሕ ነፍስ ያለ አግባብ መቅጠፍ መላውን የሰውን ዘር እንደ ማጥፋት የሚቆጠር እጅግ ከባድ ወንጀል ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ አንዲትን ነፍስ ከአደጋ መታደግና ማዳን መላውን የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ማኖር የሚቆጠር ታላቅ ሰብአዊ በጎነት ነው።
እንደ ዜጋ ማድረግ የምንችለው ለሟች ቤተሰቦችና ወገኖቻች መጽናናትን መመኘት ብቻ በመሆኑ እያዘንኩ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
ህዝባችንና ሀገራችንን ከጥፋትና ከእልቂት ጠብቅልን።አላህ ሆይ! እውነቱ እንዲወጣ፣ የንጹዃን ደምም አፍሳሾች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ የእጃቸውን እንዲያገኙ አድርግልን።አላህ በቃችሁ በለን!
ኡዝታዝ አህመዲን ጀበል
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 day ago
የንፁሃን ደም መፍሰስ ይብቃ፣ ለዘላቂ ሰላም በጋራ እንምከር!
በሀገራች የዜጎች ሞት ስፍራ አየቀያየረ ቀጥሏል። ዛሬ ደግሞ በተደጋጋሚ ሞት እየተሰማበት ባለው በምስራቅ አርሲ ዞን በንፁሃን በኦርቶዶክስ ከርስትያን ወገኖቻችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መደረጉን፣ ቤተ ክርስቲያንና የአማኞች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ከሚዲያዎች ዘገባ መረዳት ችያለሁ። መሰል ጥቃቶች ራስን በተጠቂዎች ቦታ አድርገን ካየን በእጅጉ ልብን በኃዘን ይሰብራል።
የንፁሃን ደም ያለአግባብ መፍሰስ እና የዜጎች መገደል በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል። ግና እንዴትና መቼ? እንዴትስ ላለፉት ዓመታት በንጹሃን ዜጎችና በቤተ እምነቶች (መስጊድና ቤተክርስቲያን) ላይ የደረሱት ጥቃቶች የአንዱ ፈጻሚዎች እንኳ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋልና ተጠያቂ ማድረግ ሳይቻል ቀረ? ከድርጊቱ በላይ መደጋገሙ፣ ከመደጋገሙ በላይ ፈጻሚዎቹ ሁሌም ያልታወቁ እየተባሉ መፍትሄ ማምጣት አለመቻል አደገኛ ነው።
ዘላቂ መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ቆም ብሎ ማሰብበ ስሜት ተጽዕኖ ስር ከመውደቅ በራቀ መልኩ ነገሮችን መመርመር፣ መምከርና በጋራ መፍትሄ መፈለግ ግድ ይላል።
ክቡር የሆነው የሰው ልጅ ነፍስ እንዲህ መርከሱ እጅግ አደገኛ ነገር ነው። አላህ በቁርኣን እንዲህ ይለናል።
"በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡"
— አል-ማኢዳህ (5:32)
ይህ ቁርኣናዊ መለኮታዊ መመሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነፍስ በማለት በመጥራት ያለ ምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የብሔር ልዩነት ፍጹም የተከበረና የማይደፈር መሆኑን ያረጋግጣል።
በአንቀጹ መሠረት አንዲትን ንጹሕ ነፍስ ያለ አግባብ መቅጠፍ መላውን የሰውን ዘር እንደ ማጥፋት የሚቆጠር እጅግ ከባድ ወንጀል ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ አንዲትን ነፍስ ከአደጋ መታደግና ማዳን መላውን የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ማኖር የሚቆጠር ታላቅ ሰብአዊ በጎነት ነው።
እንደ ዜጋ ማድረግ የምንችለው ለሟች ቤተሰቦችና ወገኖቻች መጽናናትን መመኘት ብቻ በመሆኑ እያዘንኩ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
ህዝባችንና ሀገራችንን ከጥፋትና ከእልቂት ጠብቅልን።አላህ ሆይ! እውነቱ እንዲወጣ፣ የንጹዃን ደምም አፍሳሾች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ የእጃቸውን እንዲያገኙ አድርግልን። አላህ በቃችሁ በለን!
ኡስታዝ አህመዲን ጀብል
በሀገራች የዜጎች ሞት ስፍራ አየቀያየረ ቀጥሏል። ዛሬ ደግሞ በተደጋጋሚ ሞት እየተሰማበት ባለው በምስራቅ አርሲ ዞን በንፁሃን በኦርቶዶክስ ከርስትያን ወገኖቻችን ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ መደረጉን፣ ቤተ ክርስቲያንና የአማኞች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ከሚዲያዎች ዘገባ መረዳት ችያለሁ። መሰል ጥቃቶች ራስን በተጠቂዎች ቦታ አድርገን ካየን በእጅጉ ልብን በኃዘን ይሰብራል።
የንፁሃን ደም ያለአግባብ መፍሰስ እና የዜጎች መገደል በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል። ግና እንዴትና መቼ? እንዴትስ ላለፉት ዓመታት በንጹሃን ዜጎችና በቤተ እምነቶች (መስጊድና ቤተክርስቲያን) ላይ የደረሱት ጥቃቶች የአንዱ ፈጻሚዎች እንኳ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋልና ተጠያቂ ማድረግ ሳይቻል ቀረ? ከድርጊቱ በላይ መደጋገሙ፣ ከመደጋገሙ በላይ ፈጻሚዎቹ ሁሌም ያልታወቁ እየተባሉ መፍትሄ ማምጣት አለመቻል አደገኛ ነው።
ዘላቂ መፍትሄ ይገኝ ዘንድ ቆም ብሎ ማሰብበ ስሜት ተጽዕኖ ስር ከመውደቅ በራቀ መልኩ ነገሮችን መመርመር፣ መምከርና በጋራ መፍትሄ መፈለግ ግድ ይላል።
ክቡር የሆነው የሰው ልጅ ነፍስ እንዲህ መርከሱ እጅግ አደገኛ ነገር ነው። አላህ በቁርኣን እንዲህ ይለናል።
"በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡"
— አል-ማኢዳህ (5:32)
ይህ ቁርኣናዊ መለኮታዊ መመሪያ የሰው ልጅ ሕይወት ነፍስ በማለት በመጥራት ያለ ምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የብሔር ልዩነት ፍጹም የተከበረና የማይደፈር መሆኑን ያረጋግጣል።
በአንቀጹ መሠረት አንዲትን ንጹሕ ነፍስ ያለ አግባብ መቅጠፍ መላውን የሰውን ዘር እንደ ማጥፋት የሚቆጠር እጅግ ከባድ ወንጀል ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ አንዲትን ነፍስ ከአደጋ መታደግና ማዳን መላውን የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ማኖር የሚቆጠር ታላቅ ሰብአዊ በጎነት ነው።
እንደ ዜጋ ማድረግ የምንችለው ለሟች ቤተሰቦችና ወገኖቻች መጽናናትን መመኘት ብቻ በመሆኑ እያዘንኩ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እመኛለሁ።
ህዝባችንና ሀገራችንን ከጥፋትና ከእልቂት ጠብቅልን።አላህ ሆይ! እውነቱ እንዲወጣ፣ የንጹዃን ደምም አፍሳሾች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ የእጃቸውን እንዲያገኙ አድርግልን። አላህ በቃችሁ በለን!
ኡስታዝ አህመዲን ጀብል
1 day ago
"እስከ መቼ?"
📌ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርሲ ሀገረ ስብከት በቤተ ክርስቲያናችን እና በኦርቶዶክሳውያን ላይ የደረሰውን ጥቃት በማስመልከት አባታዊ መልእክት አስተላለፉ።
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት እንደሚከተለው ነው፦
መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
‹‹ወረሰዩ አብድንቲሆሙ ለአግብርቲከ መብልዐ ለአዕዋፈ ሰማይ፣ ወሥጋሆሙኒ ለጻድቃኒከ ለአራዊተ ገዳም፦ የአገልጋዮችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች መብል አደረጉ፥ የቅዱሳንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት።››
(መዝሙረ ዳዊት ፸፰፥፪)
በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የሰማነው በተሰበረ ልብ ነው።
የእምነት ነፃነት ተደፍሮ መቶ ዓመታት ያስቆጠረው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በተቃጠለበት፣ እንዲሁም የካራ ኩፍቴና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በተዘረፈበት በዚህ ክፉ ቀን፤ በርካታ ምእመናን በግፍ መሰዋታቸውና በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ከቀዬአቸው መፈናቀላቸው ቤተ ክርስቲያናችንን በእጅጉ ያሳዘነ ክስተት ነው።
የሰላም፣ የፍቅርና የታሪክ ማህደር የሆነችው ቤተ ክርስቲያን በምድራዊ መከራ ውስጥ ያሉትን ምእመናን በምታጽናናበት በዚህ ወቅት ራሷ በፈተና ውስጥ ሆና ከመቸገሯም በላይ በአርሲ ምድር በተደጋጋሚ የሚስተዋለው በደልና ግፍ በሁላችንም ልቡና ውስጥ "እስከ መቼ?" የሚል የቁጭት እና የኀዘን ጥያቄን ፈጥሯል።
በመሆኑም ይህ መከራ እያበቃ ሳይሆን እየሰፋ በመምጣቱ የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባችሁ የጸጥታ አካላትና በየመዋቅሩ ያላችሁ ሓላፊዎች ከምንም በላይ ታሪክ የሚጠይቃችሁ በሥልጣን ዘመናችሁ ለዜጎች ደኅንነት በምትከፍሉት ዋጋ ነውና ይህንን የጥቃት ሰንሰለት በማስቆምና ወንጀለኞችን ለሕግ በማቅረብ ከታሪክ ባለዕዳነት ትድኑ ዘንድ በቤተ ክርስቲያናችን ስም አበክረን እናሳስባለን።
በየአካባቢው የምትገኙ ምእመናንና መላው ኢትዮጵያውያንም በወንድማማችነት መንፈስ ተጋግዛችሁ፣ የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍና በጸሎት ከቤተክርስቲያናችን ጎን እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
በመጨረሻም ቤተ ክርስቲያናችን ለሰላም፣ ለይቅርታና ለሰው ልጆች ክብር ሁል ጊዜ የምትቆም መሆኑን በመግለጽ ይህንን የኀዘን ሰዓት አምላካችን በምሕረቱ ያሳልፍልን፣ የሞቱትን ነፍሶቻቸውን በመንግሥቱ ይቀበልልን፣ የተጎዱትንም በቸርነቱ ያጽናናልን በማለት አባታዊ የኀዘን መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
© የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
📌ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርሲ ሀገረ ስብከት በቤተ ክርስቲያናችን እና በኦርቶዶክሳውያን ላይ የደረሰውን ጥቃት በማስመልከት አባታዊ መልእክት አስተላለፉ።
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት እንደሚከተለው ነው፦
መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
‹‹ወረሰዩ አብድንቲሆሙ ለአግብርቲከ መብልዐ ለአዕዋፈ ሰማይ፣ ወሥጋሆሙኒ ለጻድቃኒከ ለአራዊተ ገዳም፦ የአገልጋዮችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች መብል አደረጉ፥ የቅዱሳንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት።››
(መዝሙረ ዳዊት ፸፰፥፪)
በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የሰማነው በተሰበረ ልብ ነው።
የእምነት ነፃነት ተደፍሮ መቶ ዓመታት ያስቆጠረው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በተቃጠለበት፣ እንዲሁም የካራ ኩፍቴና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በተዘረፈበት በዚህ ክፉ ቀን፤ በርካታ ምእመናን በግፍ መሰዋታቸውና በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ከቀዬአቸው መፈናቀላቸው ቤተ ክርስቲያናችንን በእጅጉ ያሳዘነ ክስተት ነው።
የሰላም፣ የፍቅርና የታሪክ ማህደር የሆነችው ቤተ ክርስቲያን በምድራዊ መከራ ውስጥ ያሉትን ምእመናን በምታጽናናበት በዚህ ወቅት ራሷ በፈተና ውስጥ ሆና ከመቸገሯም በላይ በአርሲ ምድር በተደጋጋሚ የሚስተዋለው በደልና ግፍ በሁላችንም ልቡና ውስጥ "እስከ መቼ?" የሚል የቁጭት እና የኀዘን ጥያቄን ፈጥሯል።
በመሆኑም ይህ መከራ እያበቃ ሳይሆን እየሰፋ በመምጣቱ የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባችሁ የጸጥታ አካላትና በየመዋቅሩ ያላችሁ ሓላፊዎች ከምንም በላይ ታሪክ የሚጠይቃችሁ በሥልጣን ዘመናችሁ ለዜጎች ደኅንነት በምትከፍሉት ዋጋ ነውና ይህንን የጥቃት ሰንሰለት በማስቆምና ወንጀለኞችን ለሕግ በማቅረብ ከታሪክ ባለዕዳነት ትድኑ ዘንድ በቤተ ክርስቲያናችን ስም አበክረን እናሳስባለን።
በየአካባቢው የምትገኙ ምእመናንና መላው ኢትዮጵያውያንም በወንድማማችነት መንፈስ ተጋግዛችሁ፣ የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍና በጸሎት ከቤተክርስቲያናችን ጎን እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
በመጨረሻም ቤተ ክርስቲያናችን ለሰላም፣ ለይቅርታና ለሰው ልጆች ክብር ሁል ጊዜ የምትቆም መሆኑን በመግለጽ ይህንን የኀዘን ሰዓት አምላካችን በምሕረቱ ያሳልፍልን፣ የሞቱትን ነፍሶቻቸውን በመንግሥቱ ይቀበልልን፣ የተጎዱትንም በቸርነቱ ያጽናናልን በማለት አባታዊ የኀዘን መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
© የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
Sponsored by
Surafel
1 day ago
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርሲ ሀገረ ስብከት በቤተ ክርስቲያናችን እና በኦርቶዶክሳውያን ላይ የደረሰውን ጥቃት በማስመልከት አባታዊ መልእክት አስተላለፉ።
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት እንደሚከተለው ነው፦
መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
‹‹ወረሰዩ አብድንቲሆሙ ለአግብርቲከ መብልዐ ለአዕዋፈ ሰማይ፣ ወሥጋሆሙኒ ለጻድቃኒከ ለአራዊተ ገዳም፦ የአገልጋዮችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች መብል አደረጉ፥ የቅዱሳንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት።››
(መዝሙረ ዳዊት ፸፰፥፪)
በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የሰማነው በተሰበረ ልብ ነው።
የእምነት ነፃነት ተደፍሮ መቶ ዓመታት ያስቆጠረው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በተቃጠለበት፣ እንዲሁም የካራ ኩፍቴና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በተዘረፈበት በዚህ ክፉ ቀን፤ በርካታ ምእመናን በግፍ መሰዋታቸውና በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ከቀዬአቸው መፈናቀላቸው ቤተ ክርስቲያናችንን በእጅጉ ያሳዘነ ክስተት ነው።
የሰላም፣ የፍቅርና የታሪክ ማህደር የሆነችው ቤተ ክርስቲያን በምድራዊ መከራ ውስጥ ያሉትን ምእመናን በምታጽናናበት በዚህ ወቅት ራሷ በፈተና ውስጥ ሆና ከመቸገሯም በላይ በአርሲ ምድር በተደጋጋሚ የሚስተዋለው በደልና ግፍ በሁላችንም ልቡና ውስጥ "እስከ መቼ?" የሚል የቁጭት እና የኀዘን ጥያቄን ፈጥሯል።
በመሆኑም ይህ መከራ እያበቃ ሳይሆን እየሰፋ በመምጣቱ የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባችሁ የጸጥታ አካላትና በየመዋቅሩ ያላችሁ ሓላፊዎች ከምንም በላይ ታሪክ የሚጠይቃችሁ በሥልጣን ዘመናችሁ ለዜጎች ደኅንነት በምትከፍሉት ዋጋ ነውና ይህንን የጥቃት ሰንሰለት በማስቆምና ወንጀለኞችን ለሕግ በማቅረብ ከታሪክ ባለዕዳነት ትድኑ ዘንድ በቤተ ክርስቲያናችን ስም አበክረን እናሳስባለን።
በየአካባቢው የምትገኙ ምእመናንና መላው ኢትዮጵያውያንም በወንድማማችነት መንፈስ ተጋግዛችሁ፣ የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍና በጸሎት ከቤተክርስቲያናችን ጎን እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
በመጨረሻም ቤተ ክርስቲያናችን ለሰላም፣ ለይቅርታና ለሰው ልጆች ክብር ሁል ጊዜ የምትቆም መሆኑን በመግለጽ ይህንን የኀዘን ሰዓት አምላካችን በምሕረቱ ያሳልፍልን፣ የሞቱትን ነፍሶቻቸውን በመንግሥቱ ይቀበልልን፣ የተጎዱትንም በቸርነቱ ያጽናናልን በማለት አባታዊ የኀዘን መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
© የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት እንደሚከተለው ነው፦
መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
‹‹ወረሰዩ አብድንቲሆሙ ለአግብርቲከ መብልዐ ለአዕዋፈ ሰማይ፣ ወሥጋሆሙኒ ለጻድቃኒከ ለአራዊተ ገዳም፦ የአገልጋዮችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች መብል አደረጉ፥ የቅዱሳንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት።››
(መዝሙረ ዳዊት ፸፰፥፪)
በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የሰማነው በተሰበረ ልብ ነው።
የእምነት ነፃነት ተደፍሮ መቶ ዓመታት ያስቆጠረው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በተቃጠለበት፣ እንዲሁም የካራ ኩፍቴና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን በተዘረፈበት በዚህ ክፉ ቀን፤ በርካታ ምእመናን በግፍ መሰዋታቸውና በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ከቀዬአቸው መፈናቀላቸው ቤተ ክርስቲያናችንን በእጅጉ ያሳዘነ ክስተት ነው።
የሰላም፣ የፍቅርና የታሪክ ማህደር የሆነችው ቤተ ክርስቲያን በምድራዊ መከራ ውስጥ ያሉትን ምእመናን በምታጽናናበት በዚህ ወቅት ራሷ በፈተና ውስጥ ሆና ከመቸገሯም በላይ በአርሲ ምድር በተደጋጋሚ የሚስተዋለው በደልና ግፍ በሁላችንም ልቡና ውስጥ "እስከ መቼ?" የሚል የቁጭት እና የኀዘን ጥያቄን ፈጥሯል።
በመሆኑም ይህ መከራ እያበቃ ሳይሆን እየሰፋ በመምጣቱ የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባችሁ የጸጥታ አካላትና በየመዋቅሩ ያላችሁ ሓላፊዎች ከምንም በላይ ታሪክ የሚጠይቃችሁ በሥልጣን ዘመናችሁ ለዜጎች ደኅንነት በምትከፍሉት ዋጋ ነውና ይህንን የጥቃት ሰንሰለት በማስቆምና ወንጀለኞችን ለሕግ በማቅረብ ከታሪክ ባለዕዳነት ትድኑ ዘንድ በቤተ ክርስቲያናችን ስም አበክረን እናሳስባለን።
በየአካባቢው የምትገኙ ምእመናንና መላው ኢትዮጵያውያንም በወንድማማችነት መንፈስ ተጋግዛችሁ፣ የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍና በጸሎት ከቤተክርስቲያናችን ጎን እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
በመጨረሻም ቤተ ክርስቲያናችን ለሰላም፣ ለይቅርታና ለሰው ልጆች ክብር ሁል ጊዜ የምትቆም መሆኑን በመግለጽ ይህንን የኀዘን ሰዓት አምላካችን በምሕረቱ ያሳልፍልን፣ የሞቱትን ነፍሶቻቸውን በመንግሥቱ ይቀበልልን፣ የተጎዱትንም በቸርነቱ ያጽናናልን በማለት አባታዊ የኀዘን መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
አሜን።
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
© የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
1 day ago
(ከተዋሕዶ ወርልድ) የአርሲ ተራሮች ለዘመናት የሰላም፣ የግብርና እና የአብሮነት ምልክት ሆነው ኖረዋል። የጠዋቱ ጸሐይ ሲወጣ የከብቶች ጩኸት፣ የእረኞች ዜማ እና የቤተ ክርስቲያን የደወል ድምፅ ተቀናጅተው መንፈስን የሚያድስ ተስፋን ይሰጡ ነበር። ዛሬ ግን... ዛሬ ከእነዚህ ተራሮች ጀርባ የሚወጣው ጭስ የዕጣን አይደለም፤ የቃጠሎ ነው። ዛሬ የሚሰማው ድምፅ የዝማሬ ሳይሆን የእንባ እና የዋይታ ነው። ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሺርካ እና በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳዎች ላይ ያንዣበበው የሞት ጥላ፣ ንጹሐንን በግፍ ቀጥፏል፤ ታሪካዊ መቅደሶችንም ወደ አመድነት ቀይሯል።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
2 days ago
ኢዜማን ምረጥ ያለው ኢህአዴግ በእስራት ተቀጣ...
በደቡብ አሪ ወረዳ፣ ገድር ቀበሌ በምርጫ ዕለት የተከለከለ የፖለቲካ ቅስቀሳ በማድረጉ የተከሰሰው አቶ ኢህአዴግ ኃይሉ የ6 ወር ቀላል እስራት ተፈረደበት።
የዐቃቤ ህግ ክስ እንደሚያስረዳው፣ ተከሳሹ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ምርጫ ጣቢያ አቅራቢያ ድምፅ ለመስጠት ወደ ጣቢያው ይሄድ የነበረን ወጣት ለኢዜማ ድምፅ እንዲሰጥ በመገፋፋት በምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 የተደነገገውን ክልከላ ጥሷል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የደቡብ አሪ ወረዳ ፍርድ ቤት፣ የዐቃቤ ህግን የሰው ምስክሮች እና የተከሳሹን የእምነት ክህደት ቃል ካዳመጠ በኋላ ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ ጥፋተኛ ብሎታል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ የሦስት ልጆች አሳዳጊ መሆኑን እንደ ማቅለያ በመቀበል፣ በቀጣይ ለሌሎችም ማስጠንቀቂያ ይሆን ዘንድ በ6 ወር ቀላል እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አሳልፏል። ፍርዱ ለሁለት ዓመት በግልጽ ገደብ እንዲፈጸም ታዟል።
Seledadotio
Seledadotio
በደቡብ አሪ ወረዳ፣ ገድር ቀበሌ በምርጫ ዕለት የተከለከለ የፖለቲካ ቅስቀሳ በማድረጉ የተከሰሰው አቶ ኢህአዴግ ኃይሉ የ6 ወር ቀላል እስራት ተፈረደበት።
የዐቃቤ ህግ ክስ እንደሚያስረዳው፣ ተከሳሹ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ምርጫ ጣቢያ አቅራቢያ ድምፅ ለመስጠት ወደ ጣቢያው ይሄድ የነበረን ወጣት ለኢዜማ ድምፅ እንዲሰጥ በመገፋፋት በምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 የተደነገገውን ክልከላ ጥሷል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የደቡብ አሪ ወረዳ ፍርድ ቤት፣ የዐቃቤ ህግን የሰው ምስክሮች እና የተከሳሹን የእምነት ክህደት ቃል ካዳመጠ በኋላ ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ ጥፋተኛ ብሎታል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ የሦስት ልጆች አሳዳጊ መሆኑን እንደ ማቅለያ በመቀበል፣ በቀጣይ ለሌሎችም ማስጠንቀቂያ ይሆን ዘንድ በ6 ወር ቀላል እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አሳልፏል። ፍርዱ ለሁለት ዓመት በግልጽ ገደብ እንዲፈጸም ታዟል።
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
ኢዜማን ምረጥ ያለው ኢህአዴግ በእስራት ተቀጣ
#fastmereja I በደቡብ አሪ ወረዳ፣ ገድር ቀበሌ በምርጫ ዕለት የተከለከለ የፖለቲካ ቅስቀሳ በማድረጉ የተከሰሰው አቶ ኢህአዴግ ኃይሉ የ6 ወር ቀላል እስራት ተፈረደበት።
የዐቃቤ ህግ ክስ እንደሚያስረዳው፣ ተከሳሹ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ምርጫ ጣቢያ አቅራቢያ ድምፅ ለመስጠት ወደ ጣቢያው ይሄድ የነበረን ወጣት ለኢዜማ ድምፅ እንዲሰጥ በመገፋፋት በምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 የተደነገገውን ክልከላ ጥሷል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የደቡብ አሪ ወረዳ ፍርድ ቤት፣ የዐቃቤ ህግን የሰው ምስክሮች እና የተከሳሹን የእምነት ክህደት ቃል ካዳመጠ በኋላ ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ ጥፋተኛ ብሎታል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ የሦስት ልጆች አሳዳጊ መሆኑን እንደ ማቅለያ በመቀበል፣ በቀጣይ ለሌሎችም ማስጠንቀቂያ ይሆን ዘንድ በ6 ወር ቀላል እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አሳልፏል። ፍርዱ ለሁለት ዓመት በግልጽ ገደብ እንዲፈጸም ታዟል።
#fastmereja I በደቡብ አሪ ወረዳ፣ ገድር ቀበሌ በምርጫ ዕለት የተከለከለ የፖለቲካ ቅስቀሳ በማድረጉ የተከሰሰው አቶ ኢህአዴግ ኃይሉ የ6 ወር ቀላል እስራት ተፈረደበት።
የዐቃቤ ህግ ክስ እንደሚያስረዳው፣ ተከሳሹ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ምርጫ ጣቢያ አቅራቢያ ድምፅ ለመስጠት ወደ ጣቢያው ይሄድ የነበረን ወጣት ለኢዜማ ድምፅ እንዲሰጥ በመገፋፋት በምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 የተደነገገውን ክልከላ ጥሷል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የደቡብ አሪ ወረዳ ፍርድ ቤት፣ የዐቃቤ ህግን የሰው ምስክሮች እና የተከሳሹን የእምነት ክህደት ቃል ካዳመጠ በኋላ ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ ጥፋተኛ ብሎታል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ የሦስት ልጆች አሳዳጊ መሆኑን እንደ ማቅለያ በመቀበል፣ በቀጣይ ለሌሎችም ማስጠንቀቂያ ይሆን ዘንድ በ6 ወር ቀላል እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አሳልፏል። ፍርዱ ለሁለት ዓመት በግልጽ ገደብ እንዲፈጸም ታዟል።
2 days ago
ሰላም! ደህና አደራችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን?
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምጹን ላሻው በመስጠት ሀገር ወዳድነቱን እና የዴሞክራሲ ልምምድ ፍላጎቱን በተግባር አሳይቷል።
ድምጽ የመስጠቱ ሂደት ማለዳ 12:00 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየ ቢሆንም ምሽት 12:00 ድረስ ባለመጠናቀቁ ምርጫ ቦርድ መራጩ የመምረጥ መብቱን እንዲጠቀም እስከ ለሊት 6:00 አራዝሞለት መራጩም እድሉን ተጠቅሟል።
በዚህ ምርጫ ህዝቡ እኔ አውቅልሃለሁ ለሚለው ሁሉ፣ በሰላም ወጥቶ በመምረጥ ባሳየው ቁርጠኝነት አይ እኔ ለራሴ አውቃለሁ፣ ሀገሬን በሰላማዊ መንገድ ለትውልድ አሻግራለሁ ያለበት ነው።
ማሳያውም የምርጫ ውሎው ነው።
እርጅና፣ አካል ጉዳት፣ ህመም፣ ኅዘን፣ ወሊድ፣ ሰርግ፣ ብርድ፣ ዝናብ፣ ፀሐይ፣ ጭለማ አልበገረውም።
ድምጹን ይወክለኛል ላለው በነፃነት ያለማንም ጫና ሰጥቷል።
በየምርጫ ጣቢያው የነበረውን ኢትዮጵያዊ ጨዋነት የአፍሪካ ሕብረት፣ የኢጋድ እና የሀገር ውስጥ የምርጫ ታዛቢዎች መስክረዋል።
በዚህ ምርጫ የተሳተፈው የመራጭ ቁጥር እና የመራጩ ጨዋነት ሲታይ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንጂ ጩኸትና የጠብመንጃ ማስፈራሪያ አያስፈልገኝም ያለበት ነው።
እናም ከዚህ በኋላ በኢትዮጵያ ምድር ጠብመንጃ እያወዛወዙ በኃይል ካልገዛሁህ ለሚሉት ሁሉ መሻታቸው ጊዜ ያለፈበት ተረት ተረት መሆኑን በተጨባጭ በድምጹ ወስኗል።
የሚበጀውም የህዝቡን የካርድ ምርጫ መጠበቅና ውሳኔውን መቀበል ብቻ ነው።
ህዝቡ አንዴ ወስኗል። ኢትዮጵያ የፍላጎቷን መርጣለች፤ ለውጤቱ ደግሞ ምርጫ ቦርድን ብቻ በትእግስት መጠበቅ ነው።
እኛ ኢትዮጵያውያንን በቅጡ የማያውቁ አካላት ሊለዩን፣ ሊበትኑን ብዙ ጊዜ ሞክረዋል። ከባእዳን በተጨማሪም የውስጥ ባንዳዎች ብዙ ጥረዋል።
ነገር ግን ለልዩነት የማንመች እና እርስ በራስ የተሰናሰልን ሀገራችንን የምንወድ ህዝቦች በመሆናችን ዛሬ ደርሰናል።
ትናንት ለሚወክለን ካርዳችንን በነጻነት ሰጥተናል።
በዚህ ዙርም ሊያውኩን ሞከረዋል፤ ነገር ግን አልሆነላቸውም፤ እኛ የዴሞክራሲ ልምምድን መርጠናል።
እነሱ ገና የድንጋይ ዘመን ላይ ናቸው። ወጋችንም አይገጥምም።
እኛ የጀግኖቹ የእናት አባቶቻችን ልጆች ነን።
ቀደምት እናት አባቶቻችን ከግል ፍላጎታቸው ይልቅ ለሀገራቸው ቅድሚያ በመስጠት የላብ፣ የደም፣ የአጥንት እና የህይወት መስዋእትነት ከፍለው ሀገር አውርሰውናል።
የአሁኑ ትውልድም ሀገሩን በሰላምና በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለቀጣይ ትውልድ ለማሻገር በካርዱ ወስኗል።
በካርዳችን የሚሻንን መርጠናል። ማንም ቢያሸንፍ ሀገር ከፖለቲካ እና ከሁኔታዎች ሁሉ በላይ ናት።
አብሮነታችን ውበታችን ነው። በእናት አባቶቻችን ሀገር ወዳድነት ኢትዮጵያን ወርሰናል። እኛም በድምጻችን ሀገር ለማሻገር ተልመናል። ጉዟችን ወደ ሰላማዊው ዴሞክራሲ ብቻ ነው።
ኢትዮጵያ መርጣለች! ውሳኔዋንም እንቀበላለን!
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምጹን ላሻው በመስጠት ሀገር ወዳድነቱን እና የዴሞክራሲ ልምምድ ፍላጎቱን በተግባር አሳይቷል።
ድምጽ የመስጠቱ ሂደት ማለዳ 12:00 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየ ቢሆንም ምሽት 12:00 ድረስ ባለመጠናቀቁ ምርጫ ቦርድ መራጩ የመምረጥ መብቱን እንዲጠቀም እስከ ለሊት 6:00 አራዝሞለት መራጩም እድሉን ተጠቅሟል።
በዚህ ምርጫ ህዝቡ እኔ አውቅልሃለሁ ለሚለው ሁሉ፣ በሰላም ወጥቶ በመምረጥ ባሳየው ቁርጠኝነት አይ እኔ ለራሴ አውቃለሁ፣ ሀገሬን በሰላማዊ መንገድ ለትውልድ አሻግራለሁ ያለበት ነው።
ማሳያውም የምርጫ ውሎው ነው።
እርጅና፣ አካል ጉዳት፣ ህመም፣ ኅዘን፣ ወሊድ፣ ሰርግ፣ ብርድ፣ ዝናብ፣ ፀሐይ፣ ጭለማ አልበገረውም።
ድምጹን ይወክለኛል ላለው በነፃነት ያለማንም ጫና ሰጥቷል።
በየምርጫ ጣቢያው የነበረውን ኢትዮጵያዊ ጨዋነት የአፍሪካ ሕብረት፣ የኢጋድ እና የሀገር ውስጥ የምርጫ ታዛቢዎች መስክረዋል።
በዚህ ምርጫ የተሳተፈው የመራጭ ቁጥር እና የመራጩ ጨዋነት ሲታይ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንጂ ጩኸትና የጠብመንጃ ማስፈራሪያ አያስፈልገኝም ያለበት ነው።
እናም ከዚህ በኋላ በኢትዮጵያ ምድር ጠብመንጃ እያወዛወዙ በኃይል ካልገዛሁህ ለሚሉት ሁሉ መሻታቸው ጊዜ ያለፈበት ተረት ተረት መሆኑን በተጨባጭ በድምጹ ወስኗል።
የሚበጀውም የህዝቡን የካርድ ምርጫ መጠበቅና ውሳኔውን መቀበል ብቻ ነው።
ህዝቡ አንዴ ወስኗል። ኢትዮጵያ የፍላጎቷን መርጣለች፤ ለውጤቱ ደግሞ ምርጫ ቦርድን ብቻ በትእግስት መጠበቅ ነው።
እኛ ኢትዮጵያውያንን በቅጡ የማያውቁ አካላት ሊለዩን፣ ሊበትኑን ብዙ ጊዜ ሞክረዋል። ከባእዳን በተጨማሪም የውስጥ ባንዳዎች ብዙ ጥረዋል።
ነገር ግን ለልዩነት የማንመች እና እርስ በራስ የተሰናሰልን ሀገራችንን የምንወድ ህዝቦች በመሆናችን ዛሬ ደርሰናል።
ትናንት ለሚወክለን ካርዳችንን በነጻነት ሰጥተናል።
በዚህ ዙርም ሊያውኩን ሞከረዋል፤ ነገር ግን አልሆነላቸውም፤ እኛ የዴሞክራሲ ልምምድን መርጠናል።
እነሱ ገና የድንጋይ ዘመን ላይ ናቸው። ወጋችንም አይገጥምም።
እኛ የጀግኖቹ የእናት አባቶቻችን ልጆች ነን።
ቀደምት እናት አባቶቻችን ከግል ፍላጎታቸው ይልቅ ለሀገራቸው ቅድሚያ በመስጠት የላብ፣ የደም፣ የአጥንት እና የህይወት መስዋእትነት ከፍለው ሀገር አውርሰውናል።
የአሁኑ ትውልድም ሀገሩን በሰላምና በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለቀጣይ ትውልድ ለማሻገር በካርዱ ወስኗል።
በካርዳችን የሚሻንን መርጠናል። ማንም ቢያሸንፍ ሀገር ከፖለቲካ እና ከሁኔታዎች ሁሉ በላይ ናት።
አብሮነታችን ውበታችን ነው። በእናት አባቶቻችን ሀገር ወዳድነት ኢትዮጵያን ወርሰናል። እኛም በድምጻችን ሀገር ለማሻገር ተልመናል። ጉዟችን ወደ ሰላማዊው ዴሞክራሲ ብቻ ነው።
ኢትዮጵያ መርጣለች! ውሳኔዋንም እንቀበላለን!
Sponsored by
Surafel
3 days ago
ከዛሬው ምርጫ ጋር ተያይዘው አጃኢብ የሚያስብሉ መረጃዎች፡-
- በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች
- “በምርጫ ሀገርን ለትውልድ እያስተላለፍኩ ነው” የ90 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ እማሆይ አዳነች
- “ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል መርጠናል” ያምራል ቅኔው የሚመስል መረጃ
- የምመርጠው ጠባቂ እንዲኖረኝ ነው - በደብረ ብርሃን ከተማ ድምፃቸውን የሰጡት የ95 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ
- እድሜ ያልበገራቸው የጎሬ ከተማ ነዋሪ የ85 ዓመት መራጭ
- በጎንደር መንታ ሕጻናት ልጆችን ታቅፈው ድምጽ የሰጡ እናቶች
- አርቲስቶች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን ሰጥተዋል
- በአፋር ክልል የሁለት እጅ አካል ጉዳት ያለበት ዜጋ ድምጽ ሲሰጥ
- የቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ድምፅ የሰጡት የቀድሞ ታጣቂዎች
Seledadotio
Seledadotio
- በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች
- “በምርጫ ሀገርን ለትውልድ እያስተላለፍኩ ነው” የ90 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ እማሆይ አዳነች
- “ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል መርጠናል” ያምራል ቅኔው የሚመስል መረጃ
- የምመርጠው ጠባቂ እንዲኖረኝ ነው - በደብረ ብርሃን ከተማ ድምፃቸውን የሰጡት የ95 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ
- እድሜ ያልበገራቸው የጎሬ ከተማ ነዋሪ የ85 ዓመት መራጭ
- በጎንደር መንታ ሕጻናት ልጆችን ታቅፈው ድምጽ የሰጡ እናቶች
- አርቲስቶች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን ሰጥተዋል
- በአፋር ክልል የሁለት እጅ አካል ጉዳት ያለበት ዜጋ ድምጽ ሲሰጥ
- የቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ድምፅ የሰጡት የቀድሞ ታጣቂዎች
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
ከከተማ ውጡ.....
የመርሣ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ጥሪ
የተክለሃይማኖት የቆብ ልጆች እንዲበተኑ የተክልዬ ወዳጆችማ አይፈቅዱም ፤ ገዳሙ በውኃ ጥም ሊፈታ ነው። ምእመናን ከከተማ ውጡና የገጠሩን አገልግሎት ጎብኙት። ታለቅሳላችሁ። ታዝናላችሁ። እናም ከከተማ ውጡና ጎብኙን።
ታሪክ የመልክዐ ምድር ውበት ፈዋሽ ጠበል ድንቅ የአብነት ት ቤት ደግሞ የውሃ እጦትና የውሃ ጥም አደጋ
መርሳ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም ከአዲስ አበባ ወደ መርሳ ተጉዘው መርሳ ሲደረሱ ከዋናው መንገድ ወደ አንድ ቅዱስ ተራራ 5ኪሎ ሜትር ሲወጡ በዚያ ውብ በአገር በቀል ዕጽዋት በተሸፈነው ተራራ ላይ 154 ዘመን ያስቆጠረው የጻድቁ አብነ ተክለ ሃይማንት ጽላት ያለበት አንድነት ገዳም ይገኛል ።
በዚህ ገዳም በተጨማሪ የአቡነ ዘርዐ ብሩክ፣ የመጥምቁ ዮሐንስ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጽላቶች ይገኛሉ ። በቦታው የሚገኘው ጠበል ከኪንታሮት ከነቀርሳ ከመናፍስተ ርኩስ በሽታ እየፈወሰ አንዳንዱን በምነና እዛው በገዳሙ አገልጋይ አድርጎ አስቀርቶታል ።
የዛሬ 20 ዓመት ገደማ ቦታው ሊጠፋ ታሪኩ ሊረሳ የነበረ ቦታ በሙስሊም ህብረተሰብ ርብርብ ሳይቀር በዝክረ ቅዱሳን በማህበረ ሥላሴ በማህበረ ሐዋርያት እልህ አስጨራሽ የ20 ዓመታት ጉዞ ገዳሙ አሁን ያለበት ሁኔታ ከማስደነቁም በላይ ወደፊት ደብረ ሊባኖስን ይመስላል የሚለው የመናንያኑ ትንቢትና በልማቱ ሲደክሙ የኖሩ አገልጋዮች ተስፋ የደረሰ ይመስላል ።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
የመርሣ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ጥሪ
የተክለሃይማኖት የቆብ ልጆች እንዲበተኑ የተክልዬ ወዳጆችማ አይፈቅዱም ፤ ገዳሙ በውኃ ጥም ሊፈታ ነው። ምእመናን ከከተማ ውጡና የገጠሩን አገልግሎት ጎብኙት። ታለቅሳላችሁ። ታዝናላችሁ። እናም ከከተማ ውጡና ጎብኙን።
ታሪክ የመልክዐ ምድር ውበት ፈዋሽ ጠበል ድንቅ የአብነት ት ቤት ደግሞ የውሃ እጦትና የውሃ ጥም አደጋ
መርሳ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም ከአዲስ አበባ ወደ መርሳ ተጉዘው መርሳ ሲደረሱ ከዋናው መንገድ ወደ አንድ ቅዱስ ተራራ 5ኪሎ ሜትር ሲወጡ በዚያ ውብ በአገር በቀል ዕጽዋት በተሸፈነው ተራራ ላይ 154 ዘመን ያስቆጠረው የጻድቁ አብነ ተክለ ሃይማንት ጽላት ያለበት አንድነት ገዳም ይገኛል ።
በዚህ ገዳም በተጨማሪ የአቡነ ዘርዐ ብሩክ፣ የመጥምቁ ዮሐንስ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጽላቶች ይገኛሉ ። በቦታው የሚገኘው ጠበል ከኪንታሮት ከነቀርሳ ከመናፍስተ ርኩስ በሽታ እየፈወሰ አንዳንዱን በምነና እዛው በገዳሙ አገልጋይ አድርጎ አስቀርቶታል ።
የዛሬ 20 ዓመት ገደማ ቦታው ሊጠፋ ታሪኩ ሊረሳ የነበረ ቦታ በሙስሊም ህብረተሰብ ርብርብ ሳይቀር በዝክረ ቅዱሳን በማህበረ ሥላሴ በማህበረ ሐዋርያት እልህ አስጨራሽ የ20 ዓመታት ጉዞ ገዳሙ አሁን ያለበት ሁኔታ ከማስደነቁም በላይ ወደፊት ደብረ ሊባኖስን ይመስላል የሚለው የመናንያኑ ትንቢትና በልማቱ ሲደክሙ የኖሩ አገልጋዮች ተስፋ የደረሰ ይመስላል ።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
4 days ago
ቀድሞ ደራሽ፥ እንባ አባሽ
ለደስታና ለጭፈራ የቡድን ጓደኞቹ ጋር አልሄደም፤ ፈንጠዚያን አላስቀደመም፤ ይልቁንስ ቀን ጎድሎበት በድንጋጤ ደርቆ ወደ ቆመው፥ በብርሃን መሃል በጨለማ ወደተዋጠው፥ ወደ ብሄራዊ ቡድን ተጣማሪው፥ ወደ ሀገሩ ልጅ ፈጥኖ ገሰገሰ፤ ከሁሉ ቀድሞ ደረሰና ለረጅም ደቂቃ አቅፎት አፅናናው፤ እንባውን አበሰለት፤ አይዞህ ወንድሜ አለው
የ32 አመቱ ብራዚላዊ የፒኤስጂ አምበል ማርከስ አኦስ ኮሪአ፥ ማርኪኒዮስ፥ ትናንት በሻምፒዮንስ ሊጉ ፍፃሜ በአለም ፊት ያሳየው ሰዋዊ እዝነት የሚሊዮኖችን ልብ ነክቷል
ከማርኪኒዮስ በአራት አመት የሚያንሰው የ28 አመቱ ገብርኤል ዶ ሳንቶስ ማጋሊሽ ክለቡ አርሴናል እዚህ ደረጃ እንዲደርስ የእሱ ሚና ከፍተኛ ነበር፤ የቡድኑ ምሰሶ ሆኖ ሰንብቷል፤ ትናንት በጨዋታውም ሜዳ ላይ ከነበሩት የሁለቱ ቡድኖች ተጫዋቾች መካከል ብዙ ኳስ ያመከነው እሱ ነው፤ 13 ኳሶችን ተከላክሎ አውጥቷል፤ መጨረሻው ግን አላማረም፤ ቀን ጣለው፥ እድልና ድል ፊቱን አዞሩበት፤ እንደ ሮቤርቶ ባጂዮና ጆን ቴሪ፥ እንደ ዴቪድ ትሪዚጌና ቡካዮ ሳካ በታላቅ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ ወሳኝ መለያ ምት ስቶ በህይወቱ ጥላ ሆኖ የሚከተለው አስቀያሚ ታሪክ አጋጠመው
በዚያች ቅፅበት አሸናፊዎቹ ፒኤስጂዎች ሜዳው አልበቃ ብሏቸው በደስታ ማዕበል ሲናጡ ከእነሱ ወገን የሆነው ማርኪኒዮስ ግን ተነጥሎ ወደ አርሴናሉ ተከላካይ ሄደ፤ እጁን አፉ ላይ ጭኖ በደመነፍስ የሚራመደው ገብርኤል ጋር ሲደርስ ማርኪኒዮስን ማንም አልቀደመውም፤ በስታዲየሙ ከሚሰማው የደስታ ጩኸት በላይ ጎልቶ በወጣ ልባዊ ፍቅር ምድር የዞረችበትን የሀገሩን ልጅ አፅናናው፤ እንደ ወንድሙ፥ እንደ ልጁ አጥብቆ ይዞ አበረታው፤ ልብ የሚነካ ነበር፤ የአርሴናሉ አምበል ማርቲን ኦዲጋርድም ለማርኪኒዮስ ተግባር ያለውን ክብርና አድናቆት ከምስጋና ጋር አቅርቧል
ሁለቱ ብራዚላዊያን፥ ሁለቱ ሳኦፖሎ ተወልደው ያደጉ ተጫዋቾች፥ ሁለቱ የመሀል ተከላካዮች ማርኪኒዮስና ገብርኤል እስካሁን በብሄራዊ ቡድን 16 ጨዋታዎችን በጋራ ተጣምረው ተጫውተዋል፤ በቀጣዩ የአለም ዋንጫም የተከላካይ ክፍሉን ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል
የአራት ልጆች አባቱ ማርኪኒዮስ በርካታ ክብረወሰኖችን በስሙ አስመዝግቧል፤ በሁለት ተከታታይ የሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜዎች በአምበልነት ዋንጫ ያነሳ የመጀመሪያው ብራዚላዊ ሆኗል፤ በአውሮፓ መድረክ 122 ጨዋታዎችን የተጫወተ ቀዳሚው ብራዚላዊ ለመባልም በቅቷል፤ በ13 አመታት የፒኤስጂ ቆይታው ለክለቡ ብዙ ጨዋታ ያደረገ፣ 11 የሊጉን ዋንጫ ጨምሮ በጥቅሉ ከ40 በላይ ዋንጫዎችን ያመጣና ሌሎች ስኬቶችን ያገኘ አምስት ቁጥር ለባሽ ደጀን ለመሆን በቅቷል
ትናንት ደግሞ በአምበልነቱ ዋንጫውን በአለም ፊት ከሁሉ ቀድሞ በከፍታ ከማንሳቱ በፊት ልዩ ሰብአዊ ምግባር ፈፅሞ በአለም ፊት ስሙን በክብር ከፍ አድርጓል፤ ማርኪኒዮስን መሳይ የሃገር ልጅ፥ እሱን መሳይ አርአያ ሰብ፥ ከደስታ መሀል ያዘነውን የሚፈልግ ፈጥኖ ደራሽና እንባ አባሽ በምድሪቷ ላይ ይብዛ!
(ታምሩ ዓለሙ)
ለደስታና ለጭፈራ የቡድን ጓደኞቹ ጋር አልሄደም፤ ፈንጠዚያን አላስቀደመም፤ ይልቁንስ ቀን ጎድሎበት በድንጋጤ ደርቆ ወደ ቆመው፥ በብርሃን መሃል በጨለማ ወደተዋጠው፥ ወደ ብሄራዊ ቡድን ተጣማሪው፥ ወደ ሀገሩ ልጅ ፈጥኖ ገሰገሰ፤ ከሁሉ ቀድሞ ደረሰና ለረጅም ደቂቃ አቅፎት አፅናናው፤ እንባውን አበሰለት፤ አይዞህ ወንድሜ አለው
የ32 አመቱ ብራዚላዊ የፒኤስጂ አምበል ማርከስ አኦስ ኮሪአ፥ ማርኪኒዮስ፥ ትናንት በሻምፒዮንስ ሊጉ ፍፃሜ በአለም ፊት ያሳየው ሰዋዊ እዝነት የሚሊዮኖችን ልብ ነክቷል
ከማርኪኒዮስ በአራት አመት የሚያንሰው የ28 አመቱ ገብርኤል ዶ ሳንቶስ ማጋሊሽ ክለቡ አርሴናል እዚህ ደረጃ እንዲደርስ የእሱ ሚና ከፍተኛ ነበር፤ የቡድኑ ምሰሶ ሆኖ ሰንብቷል፤ ትናንት በጨዋታውም ሜዳ ላይ ከነበሩት የሁለቱ ቡድኖች ተጫዋቾች መካከል ብዙ ኳስ ያመከነው እሱ ነው፤ 13 ኳሶችን ተከላክሎ አውጥቷል፤ መጨረሻው ግን አላማረም፤ ቀን ጣለው፥ እድልና ድል ፊቱን አዞሩበት፤ እንደ ሮቤርቶ ባጂዮና ጆን ቴሪ፥ እንደ ዴቪድ ትሪዚጌና ቡካዮ ሳካ በታላቅ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ ወሳኝ መለያ ምት ስቶ በህይወቱ ጥላ ሆኖ የሚከተለው አስቀያሚ ታሪክ አጋጠመው
በዚያች ቅፅበት አሸናፊዎቹ ፒኤስጂዎች ሜዳው አልበቃ ብሏቸው በደስታ ማዕበል ሲናጡ ከእነሱ ወገን የሆነው ማርኪኒዮስ ግን ተነጥሎ ወደ አርሴናሉ ተከላካይ ሄደ፤ እጁን አፉ ላይ ጭኖ በደመነፍስ የሚራመደው ገብርኤል ጋር ሲደርስ ማርኪኒዮስን ማንም አልቀደመውም፤ በስታዲየሙ ከሚሰማው የደስታ ጩኸት በላይ ጎልቶ በወጣ ልባዊ ፍቅር ምድር የዞረችበትን የሀገሩን ልጅ አፅናናው፤ እንደ ወንድሙ፥ እንደ ልጁ አጥብቆ ይዞ አበረታው፤ ልብ የሚነካ ነበር፤ የአርሴናሉ አምበል ማርቲን ኦዲጋርድም ለማርኪኒዮስ ተግባር ያለውን ክብርና አድናቆት ከምስጋና ጋር አቅርቧል
ሁለቱ ብራዚላዊያን፥ ሁለቱ ሳኦፖሎ ተወልደው ያደጉ ተጫዋቾች፥ ሁለቱ የመሀል ተከላካዮች ማርኪኒዮስና ገብርኤል እስካሁን በብሄራዊ ቡድን 16 ጨዋታዎችን በጋራ ተጣምረው ተጫውተዋል፤ በቀጣዩ የአለም ዋንጫም የተከላካይ ክፍሉን ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል
የአራት ልጆች አባቱ ማርኪኒዮስ በርካታ ክብረወሰኖችን በስሙ አስመዝግቧል፤ በሁለት ተከታታይ የሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜዎች በአምበልነት ዋንጫ ያነሳ የመጀመሪያው ብራዚላዊ ሆኗል፤ በአውሮፓ መድረክ 122 ጨዋታዎችን የተጫወተ ቀዳሚው ብራዚላዊ ለመባልም በቅቷል፤ በ13 አመታት የፒኤስጂ ቆይታው ለክለቡ ብዙ ጨዋታ ያደረገ፣ 11 የሊጉን ዋንጫ ጨምሮ በጥቅሉ ከ40 በላይ ዋንጫዎችን ያመጣና ሌሎች ስኬቶችን ያገኘ አምስት ቁጥር ለባሽ ደጀን ለመሆን በቅቷል
ትናንት ደግሞ በአምበልነቱ ዋንጫውን በአለም ፊት ከሁሉ ቀድሞ በከፍታ ከማንሳቱ በፊት ልዩ ሰብአዊ ምግባር ፈፅሞ በአለም ፊት ስሙን በክብር ከፍ አድርጓል፤ ማርኪኒዮስን መሳይ የሃገር ልጅ፥ እሱን መሳይ አርአያ ሰብ፥ ከደስታ መሀል ያዘነውን የሚፈልግ ፈጥኖ ደራሽና እንባ አባሽ በምድሪቷ ላይ ይብዛ!
(ታምሩ ዓለሙ)
4 days ago
የኩሪፍቱ ትኬቶችን በቴሌብር!
ለሦስት ወራቶች የሚቆይ አስደሳች የውሃ ላይ መዝናኛዎች ለመሳተፍ የሚያስችለንን የመግቢያ ትኬት እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም በቴሌብር እየገዛን ከሰኔ 24 እስከ መስከረም 20 ቀን 2019 ዓ.ም ክረምቱን ከልጆቻችን ጋር በደስታ እናሳልፍ።
❇️ ለአዋቂ 2,000 ብር፣ ለልጆች 1,000 ብር ብቻ!
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንታደም እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
ለሦስት ወራቶች የሚቆይ አስደሳች የውሃ ላይ መዝናኛዎች ለመሳተፍ የሚያስችለንን የመግቢያ ትኬት እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም በቴሌብር እየገዛን ከሰኔ 24 እስከ መስከረም 20 ቀን 2019 ዓ.ም ክረምቱን ከልጆቻችን ጋር በደስታ እናሳልፍ።
❇️ ለአዋቂ 2,000 ብር፣ ለልጆች 1,000 ብር ብቻ!
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንታደም እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
8 days ago
ለልጆች በወር 160 ዶላር ክፍያ‼️
የታይዋን የወሊድ መጠን በዓለም ዝቅተኛው ደረጃ ላይ በመውደቁ ወሊድን ለማበረታታት ወርሃዊ የልጅ ድጎማዎችን ልትከፍል ነው። በዚህም ታይዋን ከ17 አመት በታች ለሆኑ ህጻናት በወር 160 ዶላር ልትከፍል መሆኑን አስታውቃለች።
Seledadotio
Seledadotio
የታይዋን የወሊድ መጠን በዓለም ዝቅተኛው ደረጃ ላይ በመውደቁ ወሊድን ለማበረታታት ወርሃዊ የልጅ ድጎማዎችን ልትከፍል ነው። በዚህም ታይዋን ከ17 አመት በታች ለሆኑ ህጻናት በወር 160 ዶላር ልትከፍል መሆኑን አስታውቃለች።
Seledadotio
Seledadotio
8 days ago
በደርግ ዘመነ መንግሥት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችን በመምራት የሚታወቁት አቶ ካሳ ገብሬ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | አቶ ካሳ በ92 ዓመት እድሜያቸው ይኖሩበት በነበረው አሜሪካ ሀገር ህይወታቸው ያለፈው በዛሬው እለት ነው።
ኢንጂነር ካሳ ገብሬ ከኢትዮጵያ ህንፃ ኮሌጅ በሲቪል ምህንድስና ካናዳ ሀገር በሚገኘው የብሪቲሽ ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የአንድ ዓመት የድህረ ምረቃ ትምህርታቸውን መከታተላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
በትምህርት ሚኒስቴር በዋና መሃንዲስነት፣ በቤቶችና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትርነት፣ በኤርትራ የጠቅላይ ግዛቱ ዋና መሃንዲስ፣ በሕንጻ ኮንስትራክሽን ሚኒስትርነት እና በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነቶች እስከ ደርግ ስርዓት ማብቃት ድርስ አገልግለዋል።
ኢንጂነር ካሳ በደርግ ስርዓት ወቅት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችንም መርተዋል።
በሶማሌ ወረራ ጦርነት ወቅት ህዝባዊ ሠራዊት የሰለጠንበትን የታጠቅ ጦር ሜዳ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማዘጋጀታቸው ከሚጠቀስላቸው ስራዎቻቸው መከከል ይገኝበታል።
የጀግኖችና ህፃናት አምባ ምስረታዎች ወቅት የግንባታ ዘርፉን መርተዋል።
የጣና በለስ ግድብ፣ የቀይ መስቀል ሕንጻ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ፍልውሃ ሕንጻዎች፣ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን፣ በርካታ የከተማ ፕላኖችና ድልድዮች ከታላላቅ ሥራዎቻቸው መካከል ይጠቀሳሉ።
በዚህም ጉልህ አስተዋጿቸው ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ግንባታ ከመሠረት ጣዮች መካከል አንዱ ተደርገውም ይነሳሉ።
አገሪቷ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ ውስጥ በገባችበት ወቅትም ዜጎችን ድርቅ ካለበት ወደ ድርቅ ወደሌለበት አካባቢ በማዛወር ከእልቂትና ከረሃብ አደጋ በመታደግ ትልቅ ሰብዓዊ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውምን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
ኢንጂነር ካሳ በኢህአዴግ መንግሥት ዘመን 12 ዓመት ከ3 ወር ታስረዋል።
ከእስር ከተፈቱ በኋላ አብዛኛውን ኑሯቸውን ያደረጉት በአሜሪካ ሀገር ሲሆን መጽሐፍ ጽፈው አጠናቅቀው፣ ግን ለሕትመት ሳይበቃ አረፈዋል።
አቶ ካሳ ገብሬ የሁለት ወንዶች እና የሁለት ሴቶች ልጆች አባትም ነበሩ።
በ92 ዓመት እድሜያቸው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ኢንጂነር ካሳ ገብሬ የቀብር ስነስርዓታቸው በአሜሪካን ሀገር ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል፣ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓም፣ በአገሩ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ በ3:30 ሰዓት የሚፈፀም ሲሆን በአዲስ አበባ የመታሰቢያ መርሃግብር በቀጣይ ቀናት ይደረግላቸዋል ተብሏል።
ዘገባው የሸገር ኤፍ ኤም ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | አቶ ካሳ በ92 ዓመት እድሜያቸው ይኖሩበት በነበረው አሜሪካ ሀገር ህይወታቸው ያለፈው በዛሬው እለት ነው።
ኢንጂነር ካሳ ገብሬ ከኢትዮጵያ ህንፃ ኮሌጅ በሲቪል ምህንድስና ካናዳ ሀገር በሚገኘው የብሪቲሽ ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የአንድ ዓመት የድህረ ምረቃ ትምህርታቸውን መከታተላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
በትምህርት ሚኒስቴር በዋና መሃንዲስነት፣ በቤቶችና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትርነት፣ በኤርትራ የጠቅላይ ግዛቱ ዋና መሃንዲስ፣ በሕንጻ ኮንስትራክሽን ሚኒስትርነት እና በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነቶች እስከ ደርግ ስርዓት ማብቃት ድርስ አገልግለዋል።
ኢንጂነር ካሳ በደርግ ስርዓት ወቅት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችንም መርተዋል።
በሶማሌ ወረራ ጦርነት ወቅት ህዝባዊ ሠራዊት የሰለጠንበትን የታጠቅ ጦር ሜዳ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማዘጋጀታቸው ከሚጠቀስላቸው ስራዎቻቸው መከከል ይገኝበታል።
የጀግኖችና ህፃናት አምባ ምስረታዎች ወቅት የግንባታ ዘርፉን መርተዋል።
የጣና በለስ ግድብ፣ የቀይ መስቀል ሕንጻ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ፍልውሃ ሕንጻዎች፣ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን፣ በርካታ የከተማ ፕላኖችና ድልድዮች ከታላላቅ ሥራዎቻቸው መካከል ይጠቀሳሉ።
በዚህም ጉልህ አስተዋጿቸው ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ግንባታ ከመሠረት ጣዮች መካከል አንዱ ተደርገውም ይነሳሉ።
አገሪቷ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ ውስጥ በገባችበት ወቅትም ዜጎችን ድርቅ ካለበት ወደ ድርቅ ወደሌለበት አካባቢ በማዛወር ከእልቂትና ከረሃብ አደጋ በመታደግ ትልቅ ሰብዓዊ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውምን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
ኢንጂነር ካሳ በኢህአዴግ መንግሥት ዘመን 12 ዓመት ከ3 ወር ታስረዋል።
ከእስር ከተፈቱ በኋላ አብዛኛውን ኑሯቸውን ያደረጉት በአሜሪካ ሀገር ሲሆን መጽሐፍ ጽፈው አጠናቅቀው፣ ግን ለሕትመት ሳይበቃ አረፈዋል።
አቶ ካሳ ገብሬ የሁለት ወንዶች እና የሁለት ሴቶች ልጆች አባትም ነበሩ።
በ92 ዓመት እድሜያቸው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ኢንጂነር ካሳ ገብሬ የቀብር ስነስርዓታቸው በአሜሪካን ሀገር ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል፣ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓም፣ በአገሩ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ በ3:30 ሰዓት የሚፈፀም ሲሆን በአዲስ አበባ የመታሰቢያ መርሃግብር በቀጣይ ቀናት ይደረግላቸዋል ተብሏል።
ዘገባው የሸገር ኤፍ ኤም ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
8 days ago
እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል ወርሃዊ በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን🙏
ቅዱስ ገብርኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ!!!
ነቢዩ ዳንኤል የመላእክት አለቃ የቅዱስ ገብርኤልን አስፈሪ ግርማ በተመለከተ ጊዜ “ዐይኖቼንም አነሣሁ “እነሆም በፍታ የለበሰውን ጥሩም የአፌዝን ወርቅ በወገቡ ላይ የታጠቀውን ሰው አየሁ፡፡ አካሉም እንደ ቢረሌ ይመስል ነበር፤ ፊቱም እንደ መብረቅ አምሳያ ነበረ፤ ዐይኖቹም እንደሚንበለበል ፋና፣ ክንዶቹና እግሮቹም እንደ ጋለ ናስ፣ የቃሉም ድምፅ እንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ ነበረ፡፡ ይህንም ታላቅ ራእይ አየሁ፤ ኀይልም አልቀረልኝም፤ ክብሬም ወደ ውርደት ተለወጠብኝ ኀይልም አጣሁ፡፡ የቃሉንም ድምፅ ሰማሁ፤ የቃሉን ድምፅ በሰማሁ ጊዜ ደንግጬ በምደር ላይ በግምባሬ ተደፋሁ” አለ፡፡ በዳንኤል 10÷5-9 የተገለጸው የዚህ መልአክ ግርማ የአምላክን ግርማ ይመስላል፡፡ ቅዱስ ገብርኤል የስሙ ትርጓሜ “አምላክ ወሰብእ” ሰውና አምላክ ማለት ሲሆን ከዋነኞቹ የመላዕክት አለቆች አንዱ ነው፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ በምዕራፍ 14÷16 በሰማያት የሳጥናኤል ትዕቢትና ውድቀት ምን እንደሚመስል ሲጽፍልን “አንተ በንጋት የሚወጣ አጥቢያ ኮከብ ሆይ እንዴት ከሰማይ ወደቅህ! ወደ አሕዛብ መልእክትን የላክ አንተ ሆይ እንዴት እስከ ምድር ድረስ ተቀጠቀጥህ! አንተም በልብህ ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ ዙፋኔንም ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደረጋለሁ፤ በልዑልም እመሰላለሁ አልህ፡፡ ዛሬ ግን ወደ ሲኦል ትወድቃለህ፤ ወደ ምደር ጥልቅም ትወርዳለህ” ይለናል፡፡ ቅዱስ ገብርኤል በቅድስና ሕይወት ለተጋውና በገዢዎች ዘንድ የእግዚአብሔር ቅዱስ መንፈስ ያደረበት ሰው ተብሎ ለተመሰገነው ለነቢዩ ዳንኤል ማስተዋልንና ጥበብን የሰጠ፣ እግዚአብሔር አምላክ የሰው ልጆችን ከሰይጣንና ከሞት ባርነት ነጻ ሊያወጣቸው ሰው እንደሚሆንና ሰማይንና ምድርን አሳልፎ በቅዱሳን ላይ ነግሦ እንደሚኖር በምሳሌ ገልጾ ያስተማረው መልአክ ነው፡፡
ቅዱስ ገብርኤል ቅዱሳንን ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ ሦስቱ ሕጻናት አናንያ አዛርያና ሚሳኤል ለጣኦት አንሰግድም ባሉ ጊዜ በንጉሥ ናብከደነፆር ወደ እቶን እሳት ሲጣሉ እስራታቸውን ፈቶ፣ እሳቱን እንደ ውኃ አቀዝቅዞ ያዳናቸው ቅዱስ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣንም ከእሳት ያወጣ እርሱ ነው፡፡ የቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት ይጠብቀን፡፡ ዛሬም ይህን አማላጅነቱንና ፈጣን ተራዳኢነቱን ያመኑ ገዳማውያ አባቶች በጸሎታቸው ይጠሩታል እርሱም ይራዳቸዋል፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ቅዱስ ገብርኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ!!!
ነቢዩ ዳንኤል የመላእክት አለቃ የቅዱስ ገብርኤልን አስፈሪ ግርማ በተመለከተ ጊዜ “ዐይኖቼንም አነሣሁ “እነሆም በፍታ የለበሰውን ጥሩም የአፌዝን ወርቅ በወገቡ ላይ የታጠቀውን ሰው አየሁ፡፡ አካሉም እንደ ቢረሌ ይመስል ነበር፤ ፊቱም እንደ መብረቅ አምሳያ ነበረ፤ ዐይኖቹም እንደሚንበለበል ፋና፣ ክንዶቹና እግሮቹም እንደ ጋለ ናስ፣ የቃሉም ድምፅ እንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ ነበረ፡፡ ይህንም ታላቅ ራእይ አየሁ፤ ኀይልም አልቀረልኝም፤ ክብሬም ወደ ውርደት ተለወጠብኝ ኀይልም አጣሁ፡፡ የቃሉንም ድምፅ ሰማሁ፤ የቃሉን ድምፅ በሰማሁ ጊዜ ደንግጬ በምደር ላይ በግምባሬ ተደፋሁ” አለ፡፡ በዳንኤል 10÷5-9 የተገለጸው የዚህ መልአክ ግርማ የአምላክን ግርማ ይመስላል፡፡ ቅዱስ ገብርኤል የስሙ ትርጓሜ “አምላክ ወሰብእ” ሰውና አምላክ ማለት ሲሆን ከዋነኞቹ የመላዕክት አለቆች አንዱ ነው፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ በምዕራፍ 14÷16 በሰማያት የሳጥናኤል ትዕቢትና ውድቀት ምን እንደሚመስል ሲጽፍልን “አንተ በንጋት የሚወጣ አጥቢያ ኮከብ ሆይ እንዴት ከሰማይ ወደቅህ! ወደ አሕዛብ መልእክትን የላክ አንተ ሆይ እንዴት እስከ ምድር ድረስ ተቀጠቀጥህ! አንተም በልብህ ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ ዙፋኔንም ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደረጋለሁ፤ በልዑልም እመሰላለሁ አልህ፡፡ ዛሬ ግን ወደ ሲኦል ትወድቃለህ፤ ወደ ምደር ጥልቅም ትወርዳለህ” ይለናል፡፡ ቅዱስ ገብርኤል በቅድስና ሕይወት ለተጋውና በገዢዎች ዘንድ የእግዚአብሔር ቅዱስ መንፈስ ያደረበት ሰው ተብሎ ለተመሰገነው ለነቢዩ ዳንኤል ማስተዋልንና ጥበብን የሰጠ፣ እግዚአብሔር አምላክ የሰው ልጆችን ከሰይጣንና ከሞት ባርነት ነጻ ሊያወጣቸው ሰው እንደሚሆንና ሰማይንና ምድርን አሳልፎ በቅዱሳን ላይ ነግሦ እንደሚኖር በምሳሌ ገልጾ ያስተማረው መልአክ ነው፡፡
ቅዱስ ገብርኤል ቅዱሳንን ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ ሦስቱ ሕጻናት አናንያ አዛርያና ሚሳኤል ለጣኦት አንሰግድም ባሉ ጊዜ በንጉሥ ናብከደነፆር ወደ እቶን እሳት ሲጣሉ እስራታቸውን ፈቶ፣ እሳቱን እንደ ውኃ አቀዝቅዞ ያዳናቸው ቅዱስ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣንም ከእሳት ያወጣ እርሱ ነው፡፡ የቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት ይጠብቀን፡፡ ዛሬም ይህን አማላጅነቱንና ፈጣን ተራዳኢነቱን ያመኑ ገዳማውያ አባቶች በጸሎታቸው ይጠሩታል እርሱም ይራዳቸዋል፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
9 days ago
በሙዝደሊፋ ሰውነት እኩል ይሆናል!
ሙዝደሊፋ በሚና እና በአረፋት መካከል የሚገኝ ሲሆን የአረህማን እንግዶች ከአረፋ ተመልሰው ሌሊቱን የሚያሳልፉበት ቦታ ነው።
ከመላው ዓለም የመጡ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አማኞች የቆዳ ቀለም፣ የሀብት ደረጃ፣ ዜግነት እና የስልጣን ተዋረድ ሳይለያቸው ለፈጣሪያቸው ክብር እኩል ሜዳ ላይ ጎን ለጎን የሚያርፋበት ልዩ ቦታ ነው።
ይህ ጣሪያና ግድግዳ አልያም ምንጣፍ የሌለው አቧራማ ሜዳ የሰው ልጆች ሁሉ በአላህ ፊት እኩል መሆናቸውን የሚመሰክር ታምራዊ ቦታ ነው።
ሙዝደሊፋ የመላው ዓለም ሙስሊሞች እኩልነታቸውንና አንድነታቸውን የሚያሳዩበት እንዲሁም የቀብር ዓለምን የሚያስታውሰበት ስፍራ ነው።
Via: የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት
ሙዝደሊፋ በሚና እና በአረፋት መካከል የሚገኝ ሲሆን የአረህማን እንግዶች ከአረፋ ተመልሰው ሌሊቱን የሚያሳልፉበት ቦታ ነው።
ከመላው ዓለም የመጡ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አማኞች የቆዳ ቀለም፣ የሀብት ደረጃ፣ ዜግነት እና የስልጣን ተዋረድ ሳይለያቸው ለፈጣሪያቸው ክብር እኩል ሜዳ ላይ ጎን ለጎን የሚያርፋበት ልዩ ቦታ ነው።
ይህ ጣሪያና ግድግዳ አልያም ምንጣፍ የሌለው አቧራማ ሜዳ የሰው ልጆች ሁሉ በአላህ ፊት እኩል መሆናቸውን የሚመሰክር ታምራዊ ቦታ ነው።
ሙዝደሊፋ የመላው ዓለም ሙስሊሞች እኩልነታቸውንና አንድነታቸውን የሚያሳዩበት እንዲሁም የቀብር ዓለምን የሚያስታውሰበት ስፍራ ነው።
Via: የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት
Sponsored by
Surafel
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ነቆራ) በቋንቋችን ውስጥ መዝገበ-ቃላት እና እውነታ ሁሌም የድመትና አይጥ ጸብ አላቸው። ለምሳሌ "ጉቦ" የሚለውን ቃል ብትወስድ፣ ቃሉ ራሱ ሲጠራ ልክ እንደ ደረቅ ሳል ጆሮ ይጎረብጣል። ስለዚህ ዘመናዊዎቹ የኪስ ጠላፊዎች፣ ለጆሮ እንዲጥም "የማበረታቻ ሽልማት"፣ "የእጅ መንሻ" ወይም "የፍቅር ስጦታ" እያሉ አቆላምጠውታል። ሙስና በሀገራችን ስሟን እንደቀየረች ኮከብ ዘፋኝ አዲስ ገጽታ ተላብሳለች።
ሰሞኑን ታዲያ አንዱ ስማቸውን ለጊዜው የማልጠቅስላችሁ ባለሀብት አንድ ባለስልጣን ቢሮ ብቅ ይላሉ። አረማመዳቸው ራሱ "ጨረታ ስጠኝ" የሚል ዜማ አለው። እጃቸውን ደረታቸው ላይ አጣምረው፣ አንገታቸውን እንደ ጤፍ ዛላ ሰብረው፣ የጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ ቁልፍ ከነሙሉ እቃው፣ ለክቡር ሚኒስትሩ አቀረቡ።
ሚኒስትሩ የህዝብ ብሶት ከረባት አድርጎ ያነቃቸው ይመስል፣ ፊታቸውን እንደ ጦርነት ዋዜማ አኮሳትረው.. “ይሄ ምንድነው አንተ ሰው?” ብለው በቁጣ ጠየቁ።
ባለሃብቱም የቃላት ዶክተር ናቸውና፣ ድምፃቸውን እንደ ማታ ራዲዮ አሳምረው እንዲህ አሉ.. “ክቡር ሚኒስትር... የህዝቡ አደራ ጫንቃዎ ላይ ሲወጣ ሲወርድ አከርካሪዎን እንዳይጎዳው፣ እንዲሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ሀሳብ ሲያበዛብዎት፣ ከከተማው ትርምስ ራቅ ብለው ንጹህ አየር የሚቀበሉባት... አንዲት ጠባብ ባለ ሶስት ፎቅ የሳር ጎጆ አዘጋጅቼልዎት ነው።”
ባለስልጣኑ የቁልፉን ብረት በስሱ እያሻሹ፣ ግን ደግሞ ቅሬታ እንደገባው ሰው አሁንም ፊታቸው አልተፈታም፡-
“አይ እናንተ ባለሃብቶች... ህዝብ እኮ አይን አለው! ፀረ-ሙስና የሚባል የጨጓራ በሽታስ ዝም ይላል? ደግሞ ጂ ፕላስ ስሪ መቼ ወዲህ ነው ጎጆ የሆነው? ይሄ እኮ ከባድ ሙስና ነው!”
ባለሃብቱ ግን መቼ ይደናገጣሉ? ቃላትን በወንፊት እያነጠሩ መለሱ፡-
“ለእርስዎ ትልቅነትማ ባለ ሶስት ፎቅ ቪላም ጎጆ እንጂ ምንድነው ጌታዬ! ደግሞም እኮ ይሄን የገዛሁት ለእርስዎ ብዬ አይደለም። እርስዎ ሲደክምዎት ውሳኔ እንዳይዛባብዎት፣ እረፍት አግኝተው ለህዝቡ የተሻለ ስራ እንዲሰሩ በማሰብ... ለህዝቡ ስል የገዛሁት 'የህዝብ ቤት' ነው። እርሶ በህዝብ ስም ይረፉበት ብዬ ነው።”
ይሄን ጊዜ በሚኒስትሩ ፊት ላይ የነበረው ደመና በአንድ ጊዜ ተገፎ በፀደይ ፀሀይ ተተካ። ቁልፉን ወደ ኪሳቸው እያሸረተቱ፣ “እህህ... አየህ አንተ ሰው፣ ለህዝቡ ጥቅም ከሆነማ... እኔ ማነኝና የህዝብን ስጦታ እመልሳለሁ? የህዝብን አደራ አለመቀበል እኮ ትዕቢት ነው!” ብለው የህዝቡን ቪላ፣ በህዝቡ ስም፣ በራሳቸው ካርታ አዙረውታል። በሀገራችን "ሌብነት" እና "ብልህነት" አንድ አባትና እናት እንዳላቸው መንታ ልጆች ናቸው፤ የሚለዩት በለበሱት የሹመት ካፖርት ብቻ ነው!
በማግስቱ ታዲያ ነገሮች እንደ ጃፓን ባቡር ፈጠኑ። የሚኒስትሩ መሥሪያ ቤት ያወጣው የብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ግዙፍ ፕሮጀክት የጨረታ ውጤት ሲለጠፍ፣ አሸናፊው ሩቅ አልነበረም። ያው "የህዝቡን ቪላ" አበርካች፣ የዘመናችን ሩህሩህ ቱጃር ሆነው እርፍ አሉ!
ይሄን ጊዜ ሌሎቹ ተጫራቾች… ማለትም ጨረታ በወረቀት፣ በማህተምና በፊርማ ብቻ የሚሸነፍ የሚመስላቸው የዋሃን ነጋዴዎች… አንጀታቸው አረረ። “እንዴት እርሳቸው ያሸንፋሉ? የእኛ ዋጋ እኮ በጣም አነስተኛ ነበር! የቴክኒክ ሰነዳችንም ቢሆን ከአውሮፓ ስታንዳርድ የሚስተካከል ነበር!” በማለት የጨረታ ኮሚቴውን አፍጠው ጠየቁ።
ኮሚቴው መልስ ቢያጣ፣ ጉዳዩ ወደ ክቡር ሚኒስትሩ ጆሮ ደረሰ። ሚኒስትሩ ግን ይህን ሲሰሙ ከመቆጣት ይልቅ፣ እንደ አንድ ሩቅ አላሚ "ልማታዊ አባት" ፈገግ አሉ። የተወሰኑትን ተጫራቾች ቢሯቸው አስጠርተው በለዘበ አንደበት እንዲህ ሲሉ የጨረታውን ስነ-መለኮት አስረዷቸው፡-
“እህህ... እናንተ ሰዎች ግብዞች ናችሁ፣ ፊደል እንጂ አገር አላነበባችሁም! የጨረታ ሰነድ ማለት እኮ በወረቀት ላይ የተጻፈ የውሸት ተስፋ ነው። እናንተ 'ነገ እንገነባለን፣ አቅሙ አለን፣ እናደርጋለን' ብላችሁ በባዶ ወረቀት ስታነበንቡ፣ አቶ [እገሌ] ግን ማታ አስቦ፣ ጧት ጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ አሰርቶ፣ ከነሙሉ ዕቃው ቁልፍ የሚያስረክብ 'የተግባር ሰው' መሆኑን ለህዝብ (ማለትም ለእኔ) በተጨባጭ አሳይቷል። ታዲያ ሀገር የምትለወጠው በወረቀት ቃል ኪዳን ነው ወይስ በተጨባጭ አቅርቦት?”
ተጫራቾቹ አንገታቸውን ደፉ። እውነትም መመዘኛውን አልተረዱትም ነበር። አቶ [እገሌ] የተባሉት ባለሃብት ጨረታውን ያሸነፉት "በቴክኒክ እና በፋይናንስ" ብቃት ሳይሆን፣ "በቅድመ-ክፍያ እና በፍቅር" ብቃት እንደሆነ አሁን ገባቸው። ደግሞም እኮ የአቶ እገሌ ሰነድ ከሌሎቹ የሚለየው በኮምፒውተር ታይፕ የተመታ ሳይሆን፣ በብሎኬት እና በኮንክሪት የታነጸ መሆኑ ነው።
ሚኒስትሩ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉ፣ “አቶ እገሌ ለዚህ መሥሪያ ቤት ያሳዩት 'የማስረከብ ፍጥነት' ወደር የሌለው ነው። ትናንት ማታ ቃል የገቡትን ቪላ... ይቅርታ ፕሮጀክት፣ ወዲያው ነው እጄ ላይ ያስቀመጡት። ስለዚህ የህዝቡን ፕሮጀክት ከእርሳቸው የተሻለ ማንም አያሳካውም!” በማለት በጭብጨባ አሰናበቷቸው።
በእርግጥም በሀገራችን የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በሰም እና በታሸገ ኤንቨሎፕ አይደለም፤ የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በቪላ በር ቁልፍ ነው! "የሰጠህን አብላው፣ የቀበጠህን አባርረው" የሚለው የቀድሞ አባቶቻችን ጥልቅ ፍልስፍና በዘመናዊው ቢሮክራሲ ውስጥ ሲተረጎም እንዲህ ያምራል። ባለሃብቱ ቤቱን ለህዝብ ሰጡ፣ ሚኒስትሩ ደግሞ የህዝቡን ፕሮጀክት ለባለሃብቱ ሰጡ። ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል ማለት ይሄው አይደል?
አበጀ በለው የላኩልን
ሰሞኑን ታዲያ አንዱ ስማቸውን ለጊዜው የማልጠቅስላችሁ ባለሀብት አንድ ባለስልጣን ቢሮ ብቅ ይላሉ። አረማመዳቸው ራሱ "ጨረታ ስጠኝ" የሚል ዜማ አለው። እጃቸውን ደረታቸው ላይ አጣምረው፣ አንገታቸውን እንደ ጤፍ ዛላ ሰብረው፣ የጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ ቁልፍ ከነሙሉ እቃው፣ ለክቡር ሚኒስትሩ አቀረቡ።
ሚኒስትሩ የህዝብ ብሶት ከረባት አድርጎ ያነቃቸው ይመስል፣ ፊታቸውን እንደ ጦርነት ዋዜማ አኮሳትረው.. “ይሄ ምንድነው አንተ ሰው?” ብለው በቁጣ ጠየቁ።
ባለሃብቱም የቃላት ዶክተር ናቸውና፣ ድምፃቸውን እንደ ማታ ራዲዮ አሳምረው እንዲህ አሉ.. “ክቡር ሚኒስትር... የህዝቡ አደራ ጫንቃዎ ላይ ሲወጣ ሲወርድ አከርካሪዎን እንዳይጎዳው፣ እንዲሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ሀሳብ ሲያበዛብዎት፣ ከከተማው ትርምስ ራቅ ብለው ንጹህ አየር የሚቀበሉባት... አንዲት ጠባብ ባለ ሶስት ፎቅ የሳር ጎጆ አዘጋጅቼልዎት ነው።”
ባለስልጣኑ የቁልፉን ብረት በስሱ እያሻሹ፣ ግን ደግሞ ቅሬታ እንደገባው ሰው አሁንም ፊታቸው አልተፈታም፡-
“አይ እናንተ ባለሃብቶች... ህዝብ እኮ አይን አለው! ፀረ-ሙስና የሚባል የጨጓራ በሽታስ ዝም ይላል? ደግሞ ጂ ፕላስ ስሪ መቼ ወዲህ ነው ጎጆ የሆነው? ይሄ እኮ ከባድ ሙስና ነው!”
ባለሃብቱ ግን መቼ ይደናገጣሉ? ቃላትን በወንፊት እያነጠሩ መለሱ፡-
“ለእርስዎ ትልቅነትማ ባለ ሶስት ፎቅ ቪላም ጎጆ እንጂ ምንድነው ጌታዬ! ደግሞም እኮ ይሄን የገዛሁት ለእርስዎ ብዬ አይደለም። እርስዎ ሲደክምዎት ውሳኔ እንዳይዛባብዎት፣ እረፍት አግኝተው ለህዝቡ የተሻለ ስራ እንዲሰሩ በማሰብ... ለህዝቡ ስል የገዛሁት 'የህዝብ ቤት' ነው። እርሶ በህዝብ ስም ይረፉበት ብዬ ነው።”
ይሄን ጊዜ በሚኒስትሩ ፊት ላይ የነበረው ደመና በአንድ ጊዜ ተገፎ በፀደይ ፀሀይ ተተካ። ቁልፉን ወደ ኪሳቸው እያሸረተቱ፣ “እህህ... አየህ አንተ ሰው፣ ለህዝቡ ጥቅም ከሆነማ... እኔ ማነኝና የህዝብን ስጦታ እመልሳለሁ? የህዝብን አደራ አለመቀበል እኮ ትዕቢት ነው!” ብለው የህዝቡን ቪላ፣ በህዝቡ ስም፣ በራሳቸው ካርታ አዙረውታል። በሀገራችን "ሌብነት" እና "ብልህነት" አንድ አባትና እናት እንዳላቸው መንታ ልጆች ናቸው፤ የሚለዩት በለበሱት የሹመት ካፖርት ብቻ ነው!
በማግስቱ ታዲያ ነገሮች እንደ ጃፓን ባቡር ፈጠኑ። የሚኒስትሩ መሥሪያ ቤት ያወጣው የብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ግዙፍ ፕሮጀክት የጨረታ ውጤት ሲለጠፍ፣ አሸናፊው ሩቅ አልነበረም። ያው "የህዝቡን ቪላ" አበርካች፣ የዘመናችን ሩህሩህ ቱጃር ሆነው እርፍ አሉ!
ይሄን ጊዜ ሌሎቹ ተጫራቾች… ማለትም ጨረታ በወረቀት፣ በማህተምና በፊርማ ብቻ የሚሸነፍ የሚመስላቸው የዋሃን ነጋዴዎች… አንጀታቸው አረረ። “እንዴት እርሳቸው ያሸንፋሉ? የእኛ ዋጋ እኮ በጣም አነስተኛ ነበር! የቴክኒክ ሰነዳችንም ቢሆን ከአውሮፓ ስታንዳርድ የሚስተካከል ነበር!” በማለት የጨረታ ኮሚቴውን አፍጠው ጠየቁ።
ኮሚቴው መልስ ቢያጣ፣ ጉዳዩ ወደ ክቡር ሚኒስትሩ ጆሮ ደረሰ። ሚኒስትሩ ግን ይህን ሲሰሙ ከመቆጣት ይልቅ፣ እንደ አንድ ሩቅ አላሚ "ልማታዊ አባት" ፈገግ አሉ። የተወሰኑትን ተጫራቾች ቢሯቸው አስጠርተው በለዘበ አንደበት እንዲህ ሲሉ የጨረታውን ስነ-መለኮት አስረዷቸው፡-
“እህህ... እናንተ ሰዎች ግብዞች ናችሁ፣ ፊደል እንጂ አገር አላነበባችሁም! የጨረታ ሰነድ ማለት እኮ በወረቀት ላይ የተጻፈ የውሸት ተስፋ ነው። እናንተ 'ነገ እንገነባለን፣ አቅሙ አለን፣ እናደርጋለን' ብላችሁ በባዶ ወረቀት ስታነበንቡ፣ አቶ [እገሌ] ግን ማታ አስቦ፣ ጧት ጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ አሰርቶ፣ ከነሙሉ ዕቃው ቁልፍ የሚያስረክብ 'የተግባር ሰው' መሆኑን ለህዝብ (ማለትም ለእኔ) በተጨባጭ አሳይቷል። ታዲያ ሀገር የምትለወጠው በወረቀት ቃል ኪዳን ነው ወይስ በተጨባጭ አቅርቦት?”
ተጫራቾቹ አንገታቸውን ደፉ። እውነትም መመዘኛውን አልተረዱትም ነበር። አቶ [እገሌ] የተባሉት ባለሃብት ጨረታውን ያሸነፉት "በቴክኒክ እና በፋይናንስ" ብቃት ሳይሆን፣ "በቅድመ-ክፍያ እና በፍቅር" ብቃት እንደሆነ አሁን ገባቸው። ደግሞም እኮ የአቶ እገሌ ሰነድ ከሌሎቹ የሚለየው በኮምፒውተር ታይፕ የተመታ ሳይሆን፣ በብሎኬት እና በኮንክሪት የታነጸ መሆኑ ነው።
ሚኒስትሩ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉ፣ “አቶ እገሌ ለዚህ መሥሪያ ቤት ያሳዩት 'የማስረከብ ፍጥነት' ወደር የሌለው ነው። ትናንት ማታ ቃል የገቡትን ቪላ... ይቅርታ ፕሮጀክት፣ ወዲያው ነው እጄ ላይ ያስቀመጡት። ስለዚህ የህዝቡን ፕሮጀክት ከእርሳቸው የተሻለ ማንም አያሳካውም!” በማለት በጭብጨባ አሰናበቷቸው።
በእርግጥም በሀገራችን የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በሰም እና በታሸገ ኤንቨሎፕ አይደለም፤ የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በቪላ በር ቁልፍ ነው! "የሰጠህን አብላው፣ የቀበጠህን አባርረው" የሚለው የቀድሞ አባቶቻችን ጥልቅ ፍልስፍና በዘመናዊው ቢሮክራሲ ውስጥ ሲተረጎም እንዲህ ያምራል። ባለሃብቱ ቤቱን ለህዝብ ሰጡ፣ ሚኒስትሩ ደግሞ የህዝቡን ፕሮጀክት ለባለሃብቱ ሰጡ። ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል ማለት ይሄው አይደል?
አበጀ በለው የላኩልን
9 days ago
"ሶስት ልጆች አሉኝ፤ ሁለት ሴቶች እና አንድ ወንድ ልጅ አሉኝ። አያትም ሆኛለሁ። የመጀመሪያዋ ሴት ልጄ ሁለት ቆንጆ ወንድ ልጆችን ወልዳለች። ወንድ ልጄም ተምሮ አሁን ሁለተኛ ዲግሪውን አጠናቅቆ በግል ስራው እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። ሁለቱም ተምረው የጨረሱት ልጆች በጣም ጎበዞች ናቸው። አሁን እኔን ይረዱኛል። እኔ (ጊዜ በማጣት ምክንያት) ማንበብ ያልቻልኩትን መጽሐፍ፣ እነሱ አንብበው ማጠቃለያውን በመጻፍ 'ይህ መረጃ እንደ አመራር ይጠቅምሻል፣ አንብቢው' ይሉኛል። እንዲህ ያለ ቤተሰብ አለኝ። ባለቤቴም በጣም ጥሩ እና የሚደግፈኝ ሰው ነው። ሶስተኛዋ ልጄ የአምስት ዓመት ልጅ ናት። እሷም አሁን በፈጣሪ እርዳታ እየደረሰች ነው።"
- ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቢቢሲ ኦሮሚኛ ጋር ባደረጉት ቃለምልል
- ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቢቢሲ ኦሮሚኛ ጋር ባደረጉት ቃለምልል
9 days ago
ቅዱስ ገብርኤል ከክፉ ነገር ሁሉ ይከልለን፤ የልባችንን መልካም መሻትም ይሙላልን🙏
“እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ” 🙏
የራማው ልዑል፣ መጋቤ ሐዲስ ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል በሉቃስ 1÷19 “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ” ብሎ መገኛ ስፍራውንና እግዚአብሔር የሰጠውን ክብር በይፋ ያወጀ መልአክ ነው፡፡ ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ኃይል ነው ማለት ነው። ቅዱስ ገብርኤል ድንቅ መልእክቶችን በማድረስና የተረበሹትን በማረጋጋት ይታወቃል፡፡ ነገደ መላክት በሰማይ አምላካቸው ተሰውሮባቸው ማን ፈጠረን ብለው በተጨነቁ ጊዜ ያረጋጋቸው እርሱ ነው፡፡ በክብሩ ከፍ ብሎ በመፈጠሩ መላዕክትን እኔ ነኝ የፈጠርኳችሁ ብሎ ሊያስት የሞከረውን የሀሰት አባት የያኔው (ሳጥናኤል) ጠላት ዲያብሎስ ተከራክሮ የረታው እርሱ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ እግዚአብሔርን የሚያመለኩና የሚገዙ እንዲሁም ለእርሱ ከብርን በመስጠት ያሉ ሁሉ ከነገር እንኳን አንዳች እንደማይጎድላቸው በዘመናት መካከል ተመልክተናል፡፡
መላእክት የሰው ልጆች አፍቃሪና ወዳጅ ናቸው፡፡ ከእነዚህ አንዱ የአምላክና የሰው ልጆች ወዳጅ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ይህንም ህጻኑ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣን ከእሳት ሲያድን አይተነዋል፡፡ ዳግመኛም የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናቡከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱንና ሕዝቡን እንዲያስተዳድር ቢፈቅድለት በትዕቢት ተሞላ፡፡ በዳንኤል 3፥1 እንደተጻፈው “ሁሉን በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም እወስዳቸዋለሁ፤ ከእኔም የሚያመልጥ የለም፤ የሚቃወመኝም የለም” በሚል ትዕቢት ቁመቱ ስድሳ ክንድ፣ ወርዱም ስድስት ክንድ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ በባቢሎን አውራጃ በዱራ ሜዳ ላይ አቁሞ ያልሰገደለት እንዲገደል አዋጅ አስነገረ፡፡
አናንያ፣ አዛርያ፣ ሚሳኤል የተባሉ ሦስት ሕጻናት በንጉሡ ፊት ቆመው “ንጉሥ ሆይ እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፡፡ ከሚነድደው ከእቶኑ እሳት ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፡፡ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን እንዳናመልክ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድ ዕወቅ” ባሉ ጊዜ ወደ እቶን እሳት ሲጣሉ ደርሶ ያዳናቸው ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ናቡከደነጾርም ተገርሞ እነሆ ሰሦስት ሰዎ በእሳቱ ላይ ጥለን ነበር እኔ ግን አራት ሰዎች አያለሁ፣ የአራተኛውም መልክ የአማልክትን መልክ ይመስላል አለ፡፡ ቅዱስ ገብርኤል የአምላክ ባለሟል ነው፡፡ ለካሕኑ ለቅዱስ ዘካርያስ እንደነገረው በእግዚአብሔር ፊት መቆሙ ታላቅ ባለሟል መሆኑን የሚያሳይ ነውና፡፡
ገዳማውያን እናቶችና አባቶቻችን ሊቀ መላአኩ በእግዚአብሔር ፊት በቆመ ጊዜ እንዲያማልዳቸው በዘወትር በጸሎታቸው ተግተው ይጠሩታል፡፡ ከበረከታቸው እንድንካፈል ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
“እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ” 🙏
የራማው ልዑል፣ መጋቤ ሐዲስ ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል በሉቃስ 1÷19 “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ” ብሎ መገኛ ስፍራውንና እግዚአብሔር የሰጠውን ክብር በይፋ ያወጀ መልአክ ነው፡፡ ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ኃይል ነው ማለት ነው። ቅዱስ ገብርኤል ድንቅ መልእክቶችን በማድረስና የተረበሹትን በማረጋጋት ይታወቃል፡፡ ነገደ መላክት በሰማይ አምላካቸው ተሰውሮባቸው ማን ፈጠረን ብለው በተጨነቁ ጊዜ ያረጋጋቸው እርሱ ነው፡፡ በክብሩ ከፍ ብሎ በመፈጠሩ መላዕክትን እኔ ነኝ የፈጠርኳችሁ ብሎ ሊያስት የሞከረውን የሀሰት አባት የያኔው (ሳጥናኤል) ጠላት ዲያብሎስ ተከራክሮ የረታው እርሱ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ እግዚአብሔርን የሚያመለኩና የሚገዙ እንዲሁም ለእርሱ ከብርን በመስጠት ያሉ ሁሉ ከነገር እንኳን አንዳች እንደማይጎድላቸው በዘመናት መካከል ተመልክተናል፡፡
መላእክት የሰው ልጆች አፍቃሪና ወዳጅ ናቸው፡፡ ከእነዚህ አንዱ የአምላክና የሰው ልጆች ወዳጅ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ይህንም ህጻኑ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣን ከእሳት ሲያድን አይተነዋል፡፡ ዳግመኛም የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናቡከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱንና ሕዝቡን እንዲያስተዳድር ቢፈቅድለት በትዕቢት ተሞላ፡፡ በዳንኤል 3፥1 እንደተጻፈው “ሁሉን በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም እወስዳቸዋለሁ፤ ከእኔም የሚያመልጥ የለም፤ የሚቃወመኝም የለም” በሚል ትዕቢት ቁመቱ ስድሳ ክንድ፣ ወርዱም ስድስት ክንድ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ በባቢሎን አውራጃ በዱራ ሜዳ ላይ አቁሞ ያልሰገደለት እንዲገደል አዋጅ አስነገረ፡፡
አናንያ፣ አዛርያ፣ ሚሳኤል የተባሉ ሦስት ሕጻናት በንጉሡ ፊት ቆመው “ንጉሥ ሆይ እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፡፡ ከሚነድደው ከእቶኑ እሳት ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፡፡ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን እንዳናመልክ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድ ዕወቅ” ባሉ ጊዜ ወደ እቶን እሳት ሲጣሉ ደርሶ ያዳናቸው ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ናቡከደነጾርም ተገርሞ እነሆ ሰሦስት ሰዎ በእሳቱ ላይ ጥለን ነበር እኔ ግን አራት ሰዎች አያለሁ፣ የአራተኛውም መልክ የአማልክትን መልክ ይመስላል አለ፡፡ ቅዱስ ገብርኤል የአምላክ ባለሟል ነው፡፡ ለካሕኑ ለቅዱስ ዘካርያስ እንደነገረው በእግዚአብሔር ፊት መቆሙ ታላቅ ባለሟል መሆኑን የሚያሳይ ነውና፡፡
ገዳማውያን እናቶችና አባቶቻችን ሊቀ መላአኩ በእግዚአብሔር ፊት በቆመ ጊዜ እንዲያማልዳቸው በዘወትር በጸሎታቸው ተግተው ይጠሩታል፡፡ ከበረከታቸው እንድንካፈል ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
10 days ago
ሰበር - የቴዲ አፍሮ ም/ ሥራ አስኪያጅና ቃል አቀባይ፣ ፍርድ ቤት በዋስ እንድትፈታ ትዕዛዝ ቢሰጥም፣ ፖሊስ ግን የአምስት ልጆች እናት የሆነችውን ወ/ሮ ማህሌትን አልለቅም በማለቱ ፍትህ ተጓድሏል። አባት የሌላቸው 5 ህጻናት እናታቸውን በናፍቆት እየጠበቁ ነው፤ እናትም በእስር ቤት በዋይታ ተሞልታለች። ዛሬ 6 ኪሎ በሚገኘው ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዲህ ሆነ!
#ethiopiannews #justice #teddyafro #ethiopiamusic
10 days ago
💍 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ_ሾው ያደረጉት አስገራሚ ቆይታ እና ያልተሰሙ እውነታዎች! 💕
#ethiopia | ታዋቂው ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ውብ ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ ሾው ቀርበው ስለ ፍቅራቸው፣ ስለ ትዳራቸው እና ስለ ህይወታቸው ጣፋጭና አስቂኝ ገጠመኞችን አካፍለዋል። ከቆይታቸው የተወሰዱ ድንቅ ነጥቦች እነሆ፦
🎙 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ...
* ⚽️ "የሰርጌ ቀን አርሰናል ዋንጫ ካልበላ አላገባም ብዬ ነበር!"
* 📺 "ሚዲያ ላይ ስለማታውቀኝ ነው የጠቀመኝ፤ ለእኔ እሷን ለማጥናት 6 ወር በቂ ነበር። ከውበቷ ውጪ አስተሳሰቧ 'ውይ' የሚያስብል ነው፤ በትውውቅ 4 ዓመት ሆኖናል።"
* 🎬 "ማስታወቂያ እንድትሰራ እኔ ነኝ በግድ ያስገባኋት፤ ፈጣሪ የሰጣትን ቁንጅና እና አቋም መጠቀም አለባት።"
* 👩ያ "እናትዬ ብዬ ነው የምጠራት።"
* 💼 "በጋዜጠኝነት ደመወዝ ብቻ ልትኖር አትችልም። ስራ እወዳለሁ፤ የተለያዩ ኢቨንቶችን እሰራለሁ።"
* 🍲 "የማይሰለቸኝ ምግብ ሽሮ ነው።"
* 📺 "ቀጥታ ስርጭት ዜና እያነበብኩኝ ወንበሩ ሰምጦብኝ ያውቃል! ካሜራ ማናችንም ከነካሜራው ከአውሮፕላን ላይ ወድቆብናል።"
* 🎶 "የሀገር ካስማ ከተሰኘው ዘፈን ፕሮዲውሰሮች አንዱ ነበርኩኝ። የቴዲ ታደሰን 'በቸር ይደር' እና የጥላሁንን 'አምሳሉ' ዘፈኖችን እወዳለሁ።"
* ⛰ "ጊሸን ሄጄ እንደመጣሁ ነው ፀሎቴ የሰመረልኝ። መስከረም 21 እኔም እናቴም የተወለድንበት ቀን ነው።"
* 🎤 "የሰርጌ ቀን ድምፃዊ ጎሳዬ፣ አብነት እና ዳዊት ይኖራሉ።"
👸 ባለቤቱ ቢታንያ ...
* 🏪 "እኔ ሱቅ እቃ ሊገዛ መጥቶ ነው የተዋወቅነው። ሰዎች እስኪነግሩኝ ድረስ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።"
* 💍 "የ'ታገቢኛለሽ' ሰርፕራይዙ በጣም ደስ ይል ነበር።"
* 🐕 "አዳነ ውሻ አምጥቶልኝ ሰርፕራይዝ አድርጎኛል። 'አባትዬ' ብዬ ነው የምጠራው።"
* 👩❤️👨 "አዳነ ፍቅር መስጠት ይችላል፤ የተካነበት ነው። ልክ እንደ አባቴ አይነት ባል ነው ያገኘሁት።"
* 💭 "ሰዎች ተጋብተው ከሚጣሉ ይልቅ መጀመሪያ ተጣልተው ነው መጋባት ያለባቸው።"
* 🥩 "ጥሬ ስጋ እና ጭኮ እወዳለሁ፤ የንዋይ ደበበን 'አሜን' ዘፈን እመርጣለሁ።"
* 📱 "የእድል ቁጥሬ 6 ስለሆነ 6 ልጆች ቢኖሩኝ ደስ ይለኛል!
የአዴ እና የቢቱ ፍቅር ፍጻሜው ለሰርግ በቃ! አዴ አንተ ሰው አክባሪና ትሁት ጋዜጠኛ እንኳን ደስ አለህ። ለሁለታችሁም ዘላቂና ደስተኛ የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🥂🎉
Via Zerihun Teznanu
#ethiopia | ታዋቂው ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ እና ውብ ባለቤቱ ቢታንያ በሰይፉ ሾው ቀርበው ስለ ፍቅራቸው፣ ስለ ትዳራቸው እና ስለ ህይወታቸው ጣፋጭና አስቂኝ ገጠመኞችን አካፍለዋል። ከቆይታቸው የተወሰዱ ድንቅ ነጥቦች እነሆ፦
🎙 ጋዜጠኛ አዳነ አረጋ...
* ⚽️ "የሰርጌ ቀን አርሰናል ዋንጫ ካልበላ አላገባም ብዬ ነበር!"
* 📺 "ሚዲያ ላይ ስለማታውቀኝ ነው የጠቀመኝ፤ ለእኔ እሷን ለማጥናት 6 ወር በቂ ነበር። ከውበቷ ውጪ አስተሳሰቧ 'ውይ' የሚያስብል ነው፤ በትውውቅ 4 ዓመት ሆኖናል።"
* 🎬 "ማስታወቂያ እንድትሰራ እኔ ነኝ በግድ ያስገባኋት፤ ፈጣሪ የሰጣትን ቁንጅና እና አቋም መጠቀም አለባት።"
* 👩ያ "እናትዬ ብዬ ነው የምጠራት።"
* 💼 "በጋዜጠኝነት ደመወዝ ብቻ ልትኖር አትችልም። ስራ እወዳለሁ፤ የተለያዩ ኢቨንቶችን እሰራለሁ።"
* 🍲 "የማይሰለቸኝ ምግብ ሽሮ ነው።"
* 📺 "ቀጥታ ስርጭት ዜና እያነበብኩኝ ወንበሩ ሰምጦብኝ ያውቃል! ካሜራ ማናችንም ከነካሜራው ከአውሮፕላን ላይ ወድቆብናል።"
* 🎶 "የሀገር ካስማ ከተሰኘው ዘፈን ፕሮዲውሰሮች አንዱ ነበርኩኝ። የቴዲ ታደሰን 'በቸር ይደር' እና የጥላሁንን 'አምሳሉ' ዘፈኖችን እወዳለሁ።"
* ⛰ "ጊሸን ሄጄ እንደመጣሁ ነው ፀሎቴ የሰመረልኝ። መስከረም 21 እኔም እናቴም የተወለድንበት ቀን ነው።"
* 🎤 "የሰርጌ ቀን ድምፃዊ ጎሳዬ፣ አብነት እና ዳዊት ይኖራሉ።"
👸 ባለቤቱ ቢታንያ ...
* 🏪 "እኔ ሱቅ እቃ ሊገዛ መጥቶ ነው የተዋወቅነው። ሰዎች እስኪነግሩኝ ድረስ ጋዜጠኛ መሆኑን አላውቅም ነበር።"
* 💍 "የ'ታገቢኛለሽ' ሰርፕራይዙ በጣም ደስ ይል ነበር።"
* 🐕 "አዳነ ውሻ አምጥቶልኝ ሰርፕራይዝ አድርጎኛል። 'አባትዬ' ብዬ ነው የምጠራው።"
* 👩❤️👨 "አዳነ ፍቅር መስጠት ይችላል፤ የተካነበት ነው። ልክ እንደ አባቴ አይነት ባል ነው ያገኘሁት።"
* 💭 "ሰዎች ተጋብተው ከሚጣሉ ይልቅ መጀመሪያ ተጣልተው ነው መጋባት ያለባቸው።"
* 🥩 "ጥሬ ስጋ እና ጭኮ እወዳለሁ፤ የንዋይ ደበበን 'አሜን' ዘፈን እመርጣለሁ።"
* 📱 "የእድል ቁጥሬ 6 ስለሆነ 6 ልጆች ቢኖሩኝ ደስ ይለኛል!
የአዴ እና የቢቱ ፍቅር ፍጻሜው ለሰርግ በቃ! አዴ አንተ ሰው አክባሪና ትሁት ጋዜጠኛ እንኳን ደስ አለህ። ለሁለታችሁም ዘላቂና ደስተኛ የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🥂🎉
Via Zerihun Teznanu
12 days ago
በታሪካዊው መለያ ምት ተሸንፈናል!
የዓለም ዋንጫ ህልማችን በመለያ ምት (Penalties) መክኗል! የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች (U-17) ብሔራዊ ቡድን ወደ ዓለም ዋንጫ ለማለፍ ከሞዛምቢክ ጋር ያደረገውን ወሳኝ ፍልሚያ በሙሉ ሰዓት 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ካጠናቀቀ በኋላ፣ በተሰጠው መለያ ምት 5 ለ 4 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ከኳታሩ የዓለም ዋንጫ ውጪ ሆኗል።
በጨዋታው መጀመሪያ 16ኛው ደቂቃ ላይ በአሚር ሚስባህ አስደናቂ ግብ መሪ መሆን ብንችልም፣ ጨዋታው 1-1 ተጠናቆ ወደ መለያ ምት ማምራቱ ይታወሳል።
በመጨረሻም ዕድል ከእኛ ጋር ባለመሆኗ በጠባብ ውጤት ታሪካዊውን ጉዞ አጠናቀናል።
ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ማለፍ ባንችልም፣ እስከ መጨረሻዋ ደቂቃ ድረስ አረንጓዴ፣ ቢጫ, ቀይ ሰንደቅ ዓላማችንን አንስተው ተስፋ የሰጡን፣ አንገታቸውን ቀና አድርገው የተፋለሙት ጀግኖቻችን ኩራቶቻችን ናቸው!
እስከዚህ ደረጃ ለደረሰው ድንቅ ስብስብና ለአሰልጣኞች በሙሉ ምስጋና ይገባቸዋል።
የወደፊቱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ተስፋዎች እነዚህ ልጆች ናቸውና ወደፊት ከዚህ የተሻለ ታሪክ እንደሚሰሩ አንጠራጠርም! ህልሙ እዚህ አያበቃም!
Seledadotio
Seledadotio
የዓለም ዋንጫ ህልማችን በመለያ ምት (Penalties) መክኗል! የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች (U-17) ብሔራዊ ቡድን ወደ ዓለም ዋንጫ ለማለፍ ከሞዛምቢክ ጋር ያደረገውን ወሳኝ ፍልሚያ በሙሉ ሰዓት 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ካጠናቀቀ በኋላ፣ በተሰጠው መለያ ምት 5 ለ 4 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ከኳታሩ የዓለም ዋንጫ ውጪ ሆኗል።
በጨዋታው መጀመሪያ 16ኛው ደቂቃ ላይ በአሚር ሚስባህ አስደናቂ ግብ መሪ መሆን ብንችልም፣ ጨዋታው 1-1 ተጠናቆ ወደ መለያ ምት ማምራቱ ይታወሳል።
በመጨረሻም ዕድል ከእኛ ጋር ባለመሆኗ በጠባብ ውጤት ታሪካዊውን ጉዞ አጠናቀናል።
ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ማለፍ ባንችልም፣ እስከ መጨረሻዋ ደቂቃ ድረስ አረንጓዴ፣ ቢጫ, ቀይ ሰንደቅ ዓላማችንን አንስተው ተስፋ የሰጡን፣ አንገታቸውን ቀና አድርገው የተፋለሙት ጀግኖቻችን ኩራቶቻችን ናቸው!
እስከዚህ ደረጃ ለደረሰው ድንቅ ስብስብና ለአሰልጣኞች በሙሉ ምስጋና ይገባቸዋል።
የወደፊቱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ተስፋዎች እነዚህ ልጆች ናቸውና ወደፊት ከዚህ የተሻለ ታሪክ እንደሚሰሩ አንጠራጠርም! ህልሙ እዚህ አያበቃም!
Seledadotio
Seledadotio
12 days ago
የእናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳኗ ዘወትር ይታሰባል
ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ የኪዳነ ምሕረት ሥዕል በመባል የሚታወቀው ሥዕል በቤተ ክርሰቲያናችን በስፋት ከሚሳሉት የወላዲተ አምላክ ሥዕል ጭብጦች ውስጥ አንዱ ሲሆን። ከጌታችን ኢየሱስ ቃልኪዳን ስትቀበል በጎሎጎታ የሚያሳየው ሥዕል ትክክለኛው ገላጭ ሥዕል ሲሆን፤ ይህ ሥዕል እንደ ቤተ ክርስቲያኑ ስፋት የሚጨመረው ጭብጥ ሊለያይ ይችላል፡፡
ለምሳሌ በዚህ ሥዕል ዘይቤ ላይ የሚታዩት መላእክት ቁጥራቸው ሊበዛ አሊያም ሊያንስ ይችላል፡፡ በዚህ ሥዕል እመቤታችንና ጌታችን ቆመው አሊያም ተቀምጠው ጌታችን በቅዱሳን እጆቹ የእናቱን ቅዱሳን እጆች በመያዝ ቃል ኪዳን ሲገባላት አሊያም በቅዱሳት እጁ ቃል ሲገባላት የሚያሳይ ዓይነት ሥዕል ነው፡፡ በዚህ መልኩ እመቤታችን ከተሳለችባቸው አብያተክርስቲያናት መካከል ጎርጎራ ደብረ ሲና (17ኛው መ.ክ.ዘ)፣ አብርሐወ አጽብሐ (19ኛው መ.ክ.ዘ)፣ መቐለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ (20ኛው መ.ክ.ዘ)፤ ከጥንታውያን ብራና መጻሕፍት ከተመለከትን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ግምጃ ቤት የሚገኘው የ17ኛው መ.ክ.ዘ ተአምረ ማርያም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገዳማውያንም ዘወትር በሥዕሏ ፊት ቆመው ይለምኗታል፡፡ እርሷም ልመናና ጸሎታቸውን ታሳርጋለች፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውመ እንካፈል፡፡
ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተሰጠው ኪዳን፣ ቀድመው ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነው፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም ዕለቱ በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ ለሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና የተቸገሩትን መርዳት ይገባናል፡፡ ገዳማውያን በበቃል ኪዳኗ ታምነው፣ ዘወትር በሥዕሏ ፊት በጸሎት ይተጋሉ፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
12 days ago
✨️ Dream Builders Real Estate✨️
🕹በ ውቢቷ ሲኤምሲ አደባባይ ከ አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ፊት ለፊት በዓይነቱ ለየት ያለና ሁሉንም ነገር በአንድ ያካተተ በ 23,000 ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍ እና ዘመናዊ ባለ 5 ኮከብ ኮምፓውንድ አፓርትመንቶችን በሽያጭ ላይ:-
💰 ዋጋ በካሬ: 98,888 ብር
💳 ቅድመ ክፍያ: 10%
🏦 እስከ 50% የባንክ ብድር አማራጭ
🎁 30% እውነተኛ ቅናሽ 🎁
100% ለሚከፍሉ ደንበኞች በካሬ 62,000 ብር ብቻ 🎁
🔑 ባለ 1መኝታ 73.8 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 6,264,734.40 ብር
ቅድመ ክፍያ= 626,473.44 ብር
🔑 ባለ 2መኝታ 106.8 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 9,066,038.40 ብር
ቅድመ ክፍያ= 906,603.84 ብር
🔑 ባለ 3መኝታ 136.56 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 11,592,305.28 ብር
ቅድመ ክፍያ= 1,159,230.53 ብር
🔑 ባለ 3መኝታ 163.8 ካሬ
ቅድመ ክፍያ= 1,390,465.44 ብር
በዘመናዊው ባለ5 ⭐️ ኮከብ ኮምፓውንዳችን ውስጥ
🏋♂️ ጂም እና ስፓ
🏊♂️ የመዋኛ ገንዳ
⚽️ የስፖርት ማዘውተሪያዎች
🅿️ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የልጆች መጫወቻ
🔋 የመኪና ቻርጀር እና ሶላር ሲስተም
🛗 ዘመናዊ አሳንሰሮች እና ዘመናዊ ጀነሬተሮች
🚰 የከርሰ ምድር ውሃ
🗑 የቆሻሻ ማስወገጃ
🧑🚒 የእሳት አደጋ መከላከያ
🎦 24 ሰዓት የጥበቃ አገልግሎት እና
ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት
✍️ እርሶም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱📞 ☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/251944666669
🕹በ ውቢቷ ሲኤምሲ አደባባይ ከ አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ፊት ለፊት በዓይነቱ ለየት ያለና ሁሉንም ነገር በአንድ ያካተተ በ 23,000 ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍ እና ዘመናዊ ባለ 5 ኮከብ ኮምፓውንድ አፓርትመንቶችን በሽያጭ ላይ:-
💰 ዋጋ በካሬ: 98,888 ብር
💳 ቅድመ ክፍያ: 10%
🏦 እስከ 50% የባንክ ብድር አማራጭ
🎁 30% እውነተኛ ቅናሽ 🎁
100% ለሚከፍሉ ደንበኞች በካሬ 62,000 ብር ብቻ 🎁
🔑 ባለ 1መኝታ 73.8 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 6,264,734.40 ብር
ቅድመ ክፍያ= 626,473.44 ብር
🔑 ባለ 2መኝታ 106.8 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 9,066,038.40 ብር
ቅድመ ክፍያ= 906,603.84 ብር
🔑 ባለ 3መኝታ 136.56 ካሬ
ጠቅላላ ክፍያ= 11,592,305.28 ብር
ቅድመ ክፍያ= 1,159,230.53 ብር
🔑 ባለ 3መኝታ 163.8 ካሬ
ቅድመ ክፍያ= 1,390,465.44 ብር
በዘመናዊው ባለ5 ⭐️ ኮከብ ኮምፓውንዳችን ውስጥ
🏋♂️ ጂም እና ስፓ
🏊♂️ የመዋኛ ገንዳ
⚽️ የስፖርት ማዘውተሪያዎች
🅿️ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የልጆች መጫወቻ
🔋 የመኪና ቻርጀር እና ሶላር ሲስተም
🛗 ዘመናዊ አሳንሰሮች እና ዘመናዊ ጀነሬተሮች
🚰 የከርሰ ምድር ውሃ
🗑 የቆሻሻ ማስወገጃ
🧑🚒 የእሳት አደጋ መከላከያ
🎦 24 ሰዓት የጥበቃ አገልግሎት እና
ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የተሟላለት
✍️ እርሶም ይህንን ወርቃማ ዕድል በመጠቀም የዚህ ዘመናዊ መንደር ባለቤት ይሁኑ።
📌ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል ።
⏱📞 ☎️ ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት አሁኑኑ በ 0944666669 አዳነ ወይንም
👉Telegram----ADD112721
👉WhatsApp.https://wa.me/251944666669
Sponsored by
Surafel
13 days ago
“ተጥለህ ነው ያገኘንህ"
በዶክተር ኃይለልዑል መኮንን (የአዕምሮ ሕክምና ስፔሻሊስት)
#ethiopia | በአብዛኞች የልጅነት ጊዜ የማይጠፋ ጨዋታ መሳይ ቀልድ አለ። "ተጥለህ እኮ ነው ያገኘንህ፤ ከጓሮ አግኝተንህ ነው እንጂ አንተ የኛ ልጅ አይደለህም።"
ሰሞኑን አንዲት ታካሚዬ የልጅነት ትውስታዋን ስታጋራኝ ይህ ንግግር ለዓመታት በውስጧ የፈጠረውን ባዶነትና የባዕድነት ስሜት ገልፃልኛለች።
ምንም እንኳን በጨወታ መሀል ወላጆች ይህን ቀልድ ቢያነሱም ለልጆች ግን የማንነት ጥያቄ የሚያስነሳ የጭንቀት ምንጭ ሊሆን ይችላል።
ህጻናት ዓለምን የሚያዩት በወላጆቻቸው አይን ነው። ወላጅ "የኛ አይደለህም" ሲል ልጁ የሚሰማው የመተው ፍርሃት እንዲሁም "እነዚህ ሰዎች ካልወለዱኝ ነገ ሌላ ሰው መጥቶ ቢወስደኝስ? ወይም እነሱ መልሰው ቢጥሉኝስ? የሚል ጭንቀት በውስጡ ሊፈጠር ይችላል።
ልጅነት "እኔ ማን ነኝ?" የሚለው ጥያቄ ምላሽ የሚያገኝበት ወሳኝ ወቅት እንደመሆኑ ከጓሮ ተገኘህ የሚለው ቃል ልጁን ከማንነቱ በመነጠል ራሱን ሲያይ በቤተሰቡ መሃል እንደ እንግዳ እንዲሰማው ያደርገዋል።
በእያንዳንዱ ግጭት ወይም ቅጣት ወቅት ልጁ ያንን የጓሮ ታሪክ ያስታውሳል። "የእነርሱ ስላልሆንኩኝ ነው የሚቆጡኝ" ብሎ እንዲያስብና የራሱን ማንነት እንዳይቀበል እንዲሁም ሁልጊዜ ተቀባይነት ፍለጋ እና "እኔ እዚህ ቦታ አይገባኝም" የሚል የበታችነት ስሜት ሊያሳድርበት ይችላል።
"ተጥዬ የተገኘሁ ስለሆንኩ ዋጋ እንዲኖረኝና እንዳይጥሉኝ ሁልጊዜ ሰዎችን ማስደሰት አለብኝ" የሚል የተሳሳተ ድምዳሜ ላይ ሊደርስ ይችላል። ይህም የራሱን ፍላጎትና ስሜት ደብቆ ለሌሎች ይሁንታ ብቻ የሚኖር ስብዕና እንዲላበስ ሊያደርገዉ ይችላል።
ወደፊትም የፍቅር ሆነ የጓደኝነት ግንኙነት ሲመሰርት ሰዎችን ለማመን ይቸገራል። ሰዎች አንድ ቀን ጥለውኝ ይሄዳሉ የሚል ስጋት ስላለዉ ወይ ራሱን ቀድሞ ያገላል ካልሆነ ከመጠን በላይ ሰዎች ላይ ሊጣበቅ ይችላል። ታካሚዬ ላይ ያየሁትም ይሄንኑ ነበር።
ይህ ቀልድ መሳይ ጨዋታ በልጆች እያደገ ባለ ስነልቦና ላይ ከባድ አሻራ ይጥላልና መቅረት ያለበት ልማድ ነዉ።
#የአዕምሮ_ጤና_ግንዛቤ_ወር #mentalhealthawarenessmonth
በዶክተር ኃይለልዑል መኮንን (የአዕምሮ ሕክምና ስፔሻሊስት)
#ethiopia | በአብዛኞች የልጅነት ጊዜ የማይጠፋ ጨዋታ መሳይ ቀልድ አለ። "ተጥለህ እኮ ነው ያገኘንህ፤ ከጓሮ አግኝተንህ ነው እንጂ አንተ የኛ ልጅ አይደለህም።"
ሰሞኑን አንዲት ታካሚዬ የልጅነት ትውስታዋን ስታጋራኝ ይህ ንግግር ለዓመታት በውስጧ የፈጠረውን ባዶነትና የባዕድነት ስሜት ገልፃልኛለች።
ምንም እንኳን በጨወታ መሀል ወላጆች ይህን ቀልድ ቢያነሱም ለልጆች ግን የማንነት ጥያቄ የሚያስነሳ የጭንቀት ምንጭ ሊሆን ይችላል።
ህጻናት ዓለምን የሚያዩት በወላጆቻቸው አይን ነው። ወላጅ "የኛ አይደለህም" ሲል ልጁ የሚሰማው የመተው ፍርሃት እንዲሁም "እነዚህ ሰዎች ካልወለዱኝ ነገ ሌላ ሰው መጥቶ ቢወስደኝስ? ወይም እነሱ መልሰው ቢጥሉኝስ? የሚል ጭንቀት በውስጡ ሊፈጠር ይችላል።
ልጅነት "እኔ ማን ነኝ?" የሚለው ጥያቄ ምላሽ የሚያገኝበት ወሳኝ ወቅት እንደመሆኑ ከጓሮ ተገኘህ የሚለው ቃል ልጁን ከማንነቱ በመነጠል ራሱን ሲያይ በቤተሰቡ መሃል እንደ እንግዳ እንዲሰማው ያደርገዋል።
በእያንዳንዱ ግጭት ወይም ቅጣት ወቅት ልጁ ያንን የጓሮ ታሪክ ያስታውሳል። "የእነርሱ ስላልሆንኩኝ ነው የሚቆጡኝ" ብሎ እንዲያስብና የራሱን ማንነት እንዳይቀበል እንዲሁም ሁልጊዜ ተቀባይነት ፍለጋ እና "እኔ እዚህ ቦታ አይገባኝም" የሚል የበታችነት ስሜት ሊያሳድርበት ይችላል።
"ተጥዬ የተገኘሁ ስለሆንኩ ዋጋ እንዲኖረኝና እንዳይጥሉኝ ሁልጊዜ ሰዎችን ማስደሰት አለብኝ" የሚል የተሳሳተ ድምዳሜ ላይ ሊደርስ ይችላል። ይህም የራሱን ፍላጎትና ስሜት ደብቆ ለሌሎች ይሁንታ ብቻ የሚኖር ስብዕና እንዲላበስ ሊያደርገዉ ይችላል።
ወደፊትም የፍቅር ሆነ የጓደኝነት ግንኙነት ሲመሰርት ሰዎችን ለማመን ይቸገራል። ሰዎች አንድ ቀን ጥለውኝ ይሄዳሉ የሚል ስጋት ስላለዉ ወይ ራሱን ቀድሞ ያገላል ካልሆነ ከመጠን በላይ ሰዎች ላይ ሊጣበቅ ይችላል። ታካሚዬ ላይ ያየሁትም ይሄንኑ ነበር።
ይህ ቀልድ መሳይ ጨዋታ በልጆች እያደገ ባለ ስነልቦና ላይ ከባድ አሻራ ይጥላልና መቅረት ያለበት ልማድ ነዉ።
#የአዕምሮ_ጤና_ግንዛቤ_ወር #mentalhealthawarenessmonth
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) በእግር ኳስ ዓለም ጊዜ እጅግ በፍጥነት ይከንፋል። የዛሬ ዓመት የነበረው እውነት የዛሬ ዓመት አይሰራም። የዚህ ፈጣን ለውጥ ትልቁ ማሳያ ደግሞ፣ ኮል ፓልመር እና ፊል ፎደን በእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ ስብስብ ውስጥ አለመካተታቸው ነው።
ከሁለት ዓመታት በፊት ይህንን ማሰብ እንኳን ዘበት ነበር። በዩሮ 2024 ፍጻሜ እንግሊዝ በስፔን ስትሸነፍ፣ ፎደን ቋሚ ተሰላፊ የነበረ ሲሆን፣ ፓልመር ደግሞ ከተጠባባቂ ወንበር ተነስቶ የእንግሊዝን ብቸኛ ግብ በማስቆጠር የ'ስሪ ላይንስ' የወደፊት የብርሃን ተስፋ ተደርጎ ተቆጥሮ ነበር። በማንቸስተር ሲቲ አካዳሚ በአንድ ዓመት ልዩነት አብረው ያደጉት እነዚህ ሁለት ኮከቦች፣ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ ሞተሮች እንደሚሆኑ ምንም ጥርጥር አልነበረም።
አንደኛው ፔፕ ጋርዲዮላ ወደር የለሽ ኮከብ ያደረገው ፎደን ሲሆን፣ ሌላኛው ከኢትሃድ ስታዲየም ወጥቶ በቼልሲ ጀንበሩ የደመቀችው ፓልመር ነበር። ዛሬ ግን መንገዳቸው ዳግም ተገናኝቷል፤ ነገር ግን እንደ አጥቂዎች ሳይሆን፣ ከዓለም ዋንጫው ስብስብ እንደተገለሉ ተጫዋቾች!
ከሁለት ዓመታት በፊት ኮል ፓልመር በጋሬዝ ሳውዝጌት ስብስብ ውስጥ አዲስ ብቅ ያለ ፈርጥ ነበር። በዩሮ 2024 ሳውዝጌት ፓልመርን ወንበር ላይ ማስቀመጣቸው የበርካቶች ትችት አስነስቶባቸው የነበረ ሲሆን፣ በስፔኑ ጨዋታ ተቀይሮ ገብቶ በ3ኛው ደቂቃ ላይ ግብ ሲያስቆጥር የተቺዎች አንደበት እውነት መሆኑ ተረጋግጦ ነበር። በወቅቱ ገና የ22 ዓመት ወጣት የነበረው ፓልመር፣ የእንግሊዝ ኮከብ ተጫዋች እና የፒ.ኤፍ.ኤ የምንጊዜም ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማቶችን አጠቃሎ ወስዷል። ለቀጣዮቹ ዓመታት የእንግሊዝ ቁልፍ ተጫዋች እንደሚሆን ተነግሮለት ነበር።
የ23 ዓመቱ ፊል ፎደንም ከእርሱ ጎን የነበረ ሲሆን፣ የፒ.ኤፍ.ኤ (PFA) የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን በማንሳት በክብር ደምቆ ነበር። ነገር ግን፣ በእግር ኳስ "ክህሎት ቋሚ ቢሆንም፣ አቋም ግን ተለዋዋጭ ነው" እንደሚባለው፤ የሁለቱ ኮከቦች የአቋም መዋዠቅ የዓለም ዋንጫ ዕጣ ፈንታቸውን አጨልሞታል።
ፓልመር በመጀመሪያዎቹ ሁለት የቼልሲ የውድድር ዘመናት 37 የፕሪሚየር ሊግ ግቦችን አስቆጥሮ ነበር። ዘንድሮ ግን አቋሙ ክፉኛ ወርዷል። በ25 የሊግ ጨዋታዎች 9 ግቦችን ቢያስቆጥርም፣ ያ ድሮ ይታወቅበት የነበረው አስማታዊ ንክኪ እና የሜዳ ላይ ልዕልና ከድቶታል።
የፎደን የአቋም መውረድም ከፓልመር ባልተናነሰ (ምናልባትም ለረጅም ጊዜ) ሲንከባለል የቆየ ነው። ከገና በዓል በፊት በነበሩ 5 ጨዋታዎች 6 ግቦችን አስቆጥሮ ወደ ቀድሞ አቋሙ የተመለሰ ቢመስልም፣ ከዚያ ጊዜ ወዲህ ግን መረብ ማግኘት አልቻለም። ይህ በ2023-24 የውድድር ዘመን በሁሉም ውድድሮች 27 ግቦችን ካስቆጠረው ፎደን ጋር ሲነጻጸር የሰማይና የምድር ያህል ይራራቃል።
በቁጥር 10 ሚና ላይ ያለው ፉክክር እጅግ የጦፈ በመሆኑ፣ አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል ተጫዋቾችን "በስማቸው እና በዝናቸው" ብቻ መምረጥ አልነበረባቸውም።
ለፎደን የመጨረሻው የፈተና ጊዜ የነበረው በመጋቢት ወር ከኡራጓይ ጋር የተደረገው የወዳጅነት ጨዋታ ነበር። ሃሪ ኬን በሌለበት በዚህ ጨዋታ ፎደን የቁጥር 10 ሚናውን ወስዶ ሜዳ ላይ ቢሰለፍም፣ ምንም ዓይነት ተጽዕኖ መፍጠር ሳይችል፣ ኳስ ፍለጋ ወደ ኋላ እያፈገፈገ ሜዳ ላይ ጠፍቶ ዋለ። ሙከራው ከሽፎ ፎደን በሁለተኛው አጋማሽ በ11ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ ሲወጣ፣ በእርሱ ቦታ የገባው ራሱ ኮል ፓልመር ነበር። አሁን ወደ ኋላ መለስ ብሎ ሲታይ፣ አሰልጣኝ ቱኸል "እነዚህ ልጆች አይሆኑኝም" ብለው የመጨረሻ ውሳኔ ላይ የደረሱበት ጨዋታ ያ ምሽት እንደነበር ግልጽ ነው።
እንደ ጆን ስቶንስ ካሉ ጥቂት ለየት ያሉ ጉዳዮች ውጪ፣ አሰልጣኝ ቱኸል "ከዝና ይልቅ አቋም" እንደሚበልጥ በተግባር አሳይተዋል። የሪያል ማድሪዱ ጁድ ቤሊንግሃም ያለ ምንም ጥያቄ ወደ ስብስቡ ሲገባ፣ በአስቶን ቪላ ድንቅ ጊዜን እያሳለፈ ያለው ሞርጋን ሮጀርስ የቱኸልን እምነት አግኝቷል። ምንም እንኳን 14 ግቦችን ቢያስቆጥርም የኖቲንግሃም ፎረስቱ ሞርጋን ጊብስ-ዋይት ግን በቂ መስሎ አልታያቸውም።
ትልቁን የቁጥር 10 ጦርነት ያሸነፈው ግን የአርሰናሉ ኤቤሬቺ ኤዜ (Eberechi Eze) ነው። ምንም እንኳን በአርሰናል ማልያ የሊጉን ዋንጫ ሲያነሳ 7 ግቦች እና 2 አሲስቶች ብቻ ቢኖሩትም፣ ለቱኸል ግን በ6 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያዎች 3 ወሳኝ ግቦችን አስቆጥሮላቸዋል።
በመጋቢት ወር ኤዜ በጉዳት ምክንያት ከወዳጅነት ጨዋታዎች ውጪ መሆኑ፣ ለፎደን እና ፓልመር ራሳቸውን እንዲያሳዩ በር ከፍቶላቸው ነበር። ነገር ግን እንግሊዝ ከኡራጓይ ጋር 1-1 አቻ ስትወጣ እና በጃፓን 1-0 ስትሸነፍ የሁለቱ ተጫዋቾች ደካማ አቋም አሰልጣኙን ክፉኛ አሳዝኗል። ይህ የኤዜ አለመኖር፣ እርሱ ከቤሊንግሃም እና ሮጀርስ የተለየ ፍጥነት፣ ያልተገመተ እንቅስቃሴ እና የጨዋታውን አቅጣጫ የመቀየር አቅም እንዳለው ለቱኸል በተግባር አረጋግጦላቸዋል።
አንድ ወቅት የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ቋሚ ተሰላፊ ይሆናሉ ተብለው የተጠበቁት ፎደን እና ፓልመር፣ አሁን ላይ ከኤዜ በታች አማራጭ መሆን እንኳን ሳይችሉ ቀርተዋል። የቱኸል ርህራሄ የለሽ ውሳኔ አንድ ግልጽ መልዕክት አስተላልፏል፦ "በትላንትና ታሪክህ ዛሬ ቦታ አታገኝም!"
ከሁለት ዓመታት በፊት ይህንን ማሰብ እንኳን ዘበት ነበር። በዩሮ 2024 ፍጻሜ እንግሊዝ በስፔን ስትሸነፍ፣ ፎደን ቋሚ ተሰላፊ የነበረ ሲሆን፣ ፓልመር ደግሞ ከተጠባባቂ ወንበር ተነስቶ የእንግሊዝን ብቸኛ ግብ በማስቆጠር የ'ስሪ ላይንስ' የወደፊት የብርሃን ተስፋ ተደርጎ ተቆጥሮ ነበር። በማንቸስተር ሲቲ አካዳሚ በአንድ ዓመት ልዩነት አብረው ያደጉት እነዚህ ሁለት ኮከቦች፣ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ ሞተሮች እንደሚሆኑ ምንም ጥርጥር አልነበረም።
አንደኛው ፔፕ ጋርዲዮላ ወደር የለሽ ኮከብ ያደረገው ፎደን ሲሆን፣ ሌላኛው ከኢትሃድ ስታዲየም ወጥቶ በቼልሲ ጀንበሩ የደመቀችው ፓልመር ነበር። ዛሬ ግን መንገዳቸው ዳግም ተገናኝቷል፤ ነገር ግን እንደ አጥቂዎች ሳይሆን፣ ከዓለም ዋንጫው ስብስብ እንደተገለሉ ተጫዋቾች!
ከሁለት ዓመታት በፊት ኮል ፓልመር በጋሬዝ ሳውዝጌት ስብስብ ውስጥ አዲስ ብቅ ያለ ፈርጥ ነበር። በዩሮ 2024 ሳውዝጌት ፓልመርን ወንበር ላይ ማስቀመጣቸው የበርካቶች ትችት አስነስቶባቸው የነበረ ሲሆን፣ በስፔኑ ጨዋታ ተቀይሮ ገብቶ በ3ኛው ደቂቃ ላይ ግብ ሲያስቆጥር የተቺዎች አንደበት እውነት መሆኑ ተረጋግጦ ነበር። በወቅቱ ገና የ22 ዓመት ወጣት የነበረው ፓልመር፣ የእንግሊዝ ኮከብ ተጫዋች እና የፒ.ኤፍ.ኤ የምንጊዜም ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማቶችን አጠቃሎ ወስዷል። ለቀጣዮቹ ዓመታት የእንግሊዝ ቁልፍ ተጫዋች እንደሚሆን ተነግሮለት ነበር።
የ23 ዓመቱ ፊል ፎደንም ከእርሱ ጎን የነበረ ሲሆን፣ የፒ.ኤፍ.ኤ (PFA) የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን በማንሳት በክብር ደምቆ ነበር። ነገር ግን፣ በእግር ኳስ "ክህሎት ቋሚ ቢሆንም፣ አቋም ግን ተለዋዋጭ ነው" እንደሚባለው፤ የሁለቱ ኮከቦች የአቋም መዋዠቅ የዓለም ዋንጫ ዕጣ ፈንታቸውን አጨልሞታል።
ፓልመር በመጀመሪያዎቹ ሁለት የቼልሲ የውድድር ዘመናት 37 የፕሪሚየር ሊግ ግቦችን አስቆጥሮ ነበር። ዘንድሮ ግን አቋሙ ክፉኛ ወርዷል። በ25 የሊግ ጨዋታዎች 9 ግቦችን ቢያስቆጥርም፣ ያ ድሮ ይታወቅበት የነበረው አስማታዊ ንክኪ እና የሜዳ ላይ ልዕልና ከድቶታል።
የፎደን የአቋም መውረድም ከፓልመር ባልተናነሰ (ምናልባትም ለረጅም ጊዜ) ሲንከባለል የቆየ ነው። ከገና በዓል በፊት በነበሩ 5 ጨዋታዎች 6 ግቦችን አስቆጥሮ ወደ ቀድሞ አቋሙ የተመለሰ ቢመስልም፣ ከዚያ ጊዜ ወዲህ ግን መረብ ማግኘት አልቻለም። ይህ በ2023-24 የውድድር ዘመን በሁሉም ውድድሮች 27 ግቦችን ካስቆጠረው ፎደን ጋር ሲነጻጸር የሰማይና የምድር ያህል ይራራቃል።
በቁጥር 10 ሚና ላይ ያለው ፉክክር እጅግ የጦፈ በመሆኑ፣ አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል ተጫዋቾችን "በስማቸው እና በዝናቸው" ብቻ መምረጥ አልነበረባቸውም።
ለፎደን የመጨረሻው የፈተና ጊዜ የነበረው በመጋቢት ወር ከኡራጓይ ጋር የተደረገው የወዳጅነት ጨዋታ ነበር። ሃሪ ኬን በሌለበት በዚህ ጨዋታ ፎደን የቁጥር 10 ሚናውን ወስዶ ሜዳ ላይ ቢሰለፍም፣ ምንም ዓይነት ተጽዕኖ መፍጠር ሳይችል፣ ኳስ ፍለጋ ወደ ኋላ እያፈገፈገ ሜዳ ላይ ጠፍቶ ዋለ። ሙከራው ከሽፎ ፎደን በሁለተኛው አጋማሽ በ11ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ ሲወጣ፣ በእርሱ ቦታ የገባው ራሱ ኮል ፓልመር ነበር። አሁን ወደ ኋላ መለስ ብሎ ሲታይ፣ አሰልጣኝ ቱኸል "እነዚህ ልጆች አይሆኑኝም" ብለው የመጨረሻ ውሳኔ ላይ የደረሱበት ጨዋታ ያ ምሽት እንደነበር ግልጽ ነው።
እንደ ጆን ስቶንስ ካሉ ጥቂት ለየት ያሉ ጉዳዮች ውጪ፣ አሰልጣኝ ቱኸል "ከዝና ይልቅ አቋም" እንደሚበልጥ በተግባር አሳይተዋል። የሪያል ማድሪዱ ጁድ ቤሊንግሃም ያለ ምንም ጥያቄ ወደ ስብስቡ ሲገባ፣ በአስቶን ቪላ ድንቅ ጊዜን እያሳለፈ ያለው ሞርጋን ሮጀርስ የቱኸልን እምነት አግኝቷል። ምንም እንኳን 14 ግቦችን ቢያስቆጥርም የኖቲንግሃም ፎረስቱ ሞርጋን ጊብስ-ዋይት ግን በቂ መስሎ አልታያቸውም።
ትልቁን የቁጥር 10 ጦርነት ያሸነፈው ግን የአርሰናሉ ኤቤሬቺ ኤዜ (Eberechi Eze) ነው። ምንም እንኳን በአርሰናል ማልያ የሊጉን ዋንጫ ሲያነሳ 7 ግቦች እና 2 አሲስቶች ብቻ ቢኖሩትም፣ ለቱኸል ግን በ6 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያዎች 3 ወሳኝ ግቦችን አስቆጥሮላቸዋል።
በመጋቢት ወር ኤዜ በጉዳት ምክንያት ከወዳጅነት ጨዋታዎች ውጪ መሆኑ፣ ለፎደን እና ፓልመር ራሳቸውን እንዲያሳዩ በር ከፍቶላቸው ነበር። ነገር ግን እንግሊዝ ከኡራጓይ ጋር 1-1 አቻ ስትወጣ እና በጃፓን 1-0 ስትሸነፍ የሁለቱ ተጫዋቾች ደካማ አቋም አሰልጣኙን ክፉኛ አሳዝኗል። ይህ የኤዜ አለመኖር፣ እርሱ ከቤሊንግሃም እና ሮጀርስ የተለየ ፍጥነት፣ ያልተገመተ እንቅስቃሴ እና የጨዋታውን አቅጣጫ የመቀየር አቅም እንዳለው ለቱኸል በተግባር አረጋግጦላቸዋል።
አንድ ወቅት የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ቋሚ ተሰላፊ ይሆናሉ ተብለው የተጠበቁት ፎደን እና ፓልመር፣ አሁን ላይ ከኤዜ በታች አማራጭ መሆን እንኳን ሳይችሉ ቀርተዋል። የቱኸል ርህራሄ የለሽ ውሳኔ አንድ ግልጽ መልዕክት አስተላልፏል፦ "በትላንትና ታሪክህ ዛሬ ቦታ አታገኝም!"
14 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) እግር ኳስ የድሃ እና የሀብታም ልዩነትን የሚያጠፋ ልዩ ስፖርት ነው። ከሪዮ ዴጄኔሮ እና ናይሮቢ መንደሮች እስከ ሞናኮ እና ቤቨርሊ ሂልስ የቅንጦት መንደሮች ድረስ ልጆች እግር ኳስን ሲጫወቱ ማየት የተለመደ ነው። ይህ ስፖርት ከዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የተነሱ በርካታ ተጫዋቾችን የሀገር ጀግና እና የዓለም ምልክት ለማድረግ ችሏል።
የምንጊዜም ምርጥ 10 የዓለም ዋንጫ ጀግኖችን በተመለከተ ለበርካታ አስርት ዓመታት አከራካሪ ሆኖ ቆይቷል። ውይይቱ እግር ኳስ እስካለ ድረስ የሚቀጥል ቢሆንም፣ ከ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በፊት የተመረጡትን የምንጊዜም ምርጥ 10 የዓለም ዋንጫ ጀግኖች ዝርዝር እንደሚከተለው አቅርበነዋል፦
10. ዚነዲን ዚዳን (ፈረንሳይ)
ከምንጊዜም ምርጥ እና አነጋጋሪ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ዚዳን፣ በ1998ቱ የዓለም ዋንጫ ሀገሩ ፈረንሳይ ዋንጫውን ስታነሳ በፍጻሜው ጨዋታ ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል። በ2006ቱ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ በጣሊያኑ ተጫዋች ማትራዚ ላይ በፈጸመው ታሪካዊ የጭንቅላት ምት (Headbutt) በቀይ ካርድ ከሜዳ ቢወጣም፣ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል። ለፈረንሳይ በ108 ጨዋታዎች 31 ግቦችን ሲያስቆጥር፣ በአሰልጣኝነትም ከሪያል ማድሪድ ጋር ሦስት የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫዎችን አግኝቷል።
9. ጂሚ ግሪቭስ (እንግሊዝ)
እንደ ቦቢ ሙር ያሉ ታላላቅ ተጫዋቾች ቢኖሩም፣ በእንግሊዝ ደጋፊዎች ዘንድ እንደ ጂሚ ግሪቭስ የተወደደ አልነበረም። በ1962ቱ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ላይ ወደ ሜዳ የገባን ውሻ በመያዝ ታዋቂነትን ያተረፈ ሲሆን፣ በ1966ቱ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ስብስብ ውስጥም ቁልፍ ተጫዋች ነበር። በእንግሊዝ ብሔራዊ ማሊያ 6 ጊዜ ሃት-ትሪክ የሰራ ሲሆን፣ ክብረወሰኑም እስካሁን አልተሰበረም።
8. ፌረንች ፑሽካሽ (ሀንጋሪ)
የሀንጋሪ ወርቃማ ትውልድ ቡድን አምበል የነበረው ፑሽካሽ፣ ለሀንጋሪ ባደረጋቸው 85 ጨዋታዎች 84 ግቦችን አስቆጥሯል። ሀንጋሪ በእሱ መሪነት በ1950ዎቹ እጅግ አስፈሪ ቡድን የነበረች ሲሆን፣ በ10 ዓመት ውስጥ የተሸነፈችው የ1954ቱን የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ብቻ ነበር። በአጠቃላይ በሙያው ባደረጋቸው 705 ጨዋታዎች 702 ግቦችን አስቆጥሯል።
7. ሎታር ማቲዎስ (ጀርመን)
ለጀርመን ብሔራዊ ቡድን 150 ጨዋታዎችን በማድረግ ክብረወሰን የያዘው ማቲዎስ፣ በአምስት የዓለም ዋንጫዎች ላይ የተሳተፈ ሲሆን፣ በ1990 ምዕራብ ጀርመን ዋንጫውን እንድታነሳ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በዓለም ዋንጫ ታሪክ ብዙ ጨዋታዎችን (25) በማድረግም ክብረወሰን ይዟል። ታላቁ ማራዶና "በህይወቴ ከገጠሙኝ ተጫዋቾች ሁሉ እጅግ ከባዱ እሱ ነበር" ሲል መስክሮለታል።
6. ሚሮስላቭ ክሎዘ (ጀርመን)
በስፖርታዊ ጨዋነቱ (Fair play) ወደር የማይገኝለት ክሎዘ፣ በዓለም ዋንጫ ታሪክ 16 ግቦችን በማስቆጠር የምንጊዜም ከፍተኛው የግብ አስቆጣሪነት ክብረወሰን ባለቤት ነው። በአራት የዓለም ዋንጫዎች ላይ ግብ ያስቆጠረ ሲሆን፣ በ2014 የዓለም ዋንጫን ከጀርመን ጋር አንስቷል። ለሀገሩ በ137 ጨዋታዎች 71 ግቦችን መረብ ላይ አሳርፏል።
5. ሮናልዶ ናዛሪዮ (ብራዚል)
"ዘ ፌኖሜኖን" በመባል የሚታወቀው ሮናልዶ፣ ገና በ17 ዓመቱ በ1994 የዓለም ዋንጫን አሸንፏል። በ1998ቱ የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ሲባል፣ በ2002ቱ ፍጻሜ ደግሞ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ብራዚልን ለድል አብቅቷል። በዓለም ዋንጫ ታሪክ 15 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ ፍጥነቱ፣ ኳስ የመቆጣጠር ችሎታው እና አጨራረሱ ወደር አይገኝለትም።
4. ፍራንዝ ቤከንባወር (ጀርመን)
በእግር ኳስ ታሪክ እንደ ተጫዋችም ሆነ እንደ አሰልጣኝ የዓለም ዋንጫን ካነሱ ሦስት ሰዎች አንዱ ነው። በ1974 የዓለም ዋንጫውን የጀርመን አምበል ሆኖ ሲያነሳ፣ በ1990 ደግሞ በዋና አሰልጣኝነት አሸንፏል። ተከላካይ ቢሆንም ለሀገሩ 14 ግቦችን በ103 ጨዋታዎች አስቆጥሯል።
3. ዮሃን ክራይፍ (ኔዘርላንድስ)
ባሎን ዶርን ሦስት ጊዜ ያሸነፈው ክራይፍ፣ የ"ቶታል ፉትቦል" ፍልስፍና አባት ነው። እግር ኳስን ከጉልበት ስፖርትነት ወደ ጥበብ እና ውበት የቀየረ ታላቅ ፈጣሪ ነበር። በ1974 ኔዘርላንድስን እስከ ፍጻሜ ያደረሰ ሲሆን፣ እርሱ ግብ ባስቆጠረባቸው ጨዋታዎች ሀገሩ ተሸንፋ አታውቅም (በ48 ጨዋታዎች 33 ግቦች)።
2. ዲዬጎ ማራዶና (አርጀንቲና)
በእግር ኳስ ታሪክ አቻ ከሌላቸው ተጫዋቾች አንዱ ነው። በ1986 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በእንግሊዝ ላይ ያስቆጠራት "የክፍለ ዘመኑ ምርጥ ጎል" እና በውዝግብ የምትታወቀው "የፈጣሪ እጅ" ግቡ አይረሱም። በዛው ዓመት አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ድል አብቅቷል።
1. ፔሌ (ብራዚል)
ከብራዚሉ ፔሌ የበለጠ የተሳካ የእግር ኳስ አዶ የለም። የዓለም ዋንጫን ሦስት ጊዜ (1958፣ 1962 እና 1970) ያነሳ ብቸኛው ተጫዋች ነው። ለብራዚል በ92 ጨዋታዎች 77 ግቦችን አስቆጥሯል። ታዋቂነቱ ከማየሉ የተነሳ በ1969 በናይጄሪያ የእርስ በእርስ ጦርነት ወቅት እርሱ የሚጫወትበትን ጨዋታ ለማየት ሲባል ጦርነቱ ለጊዜው እንዲቆም ተደርጎ ነበር። ፔሌ እግር ኳስን ወደ ላቀ የጥበብ ደረጃ ያደረሰ የምንጊዜም ምርጥ ተጫዋች ነው።
የምንጊዜም ምርጥ 10 የዓለም ዋንጫ ጀግኖችን በተመለከተ ለበርካታ አስርት ዓመታት አከራካሪ ሆኖ ቆይቷል። ውይይቱ እግር ኳስ እስካለ ድረስ የሚቀጥል ቢሆንም፣ ከ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በፊት የተመረጡትን የምንጊዜም ምርጥ 10 የዓለም ዋንጫ ጀግኖች ዝርዝር እንደሚከተለው አቅርበነዋል፦
10. ዚነዲን ዚዳን (ፈረንሳይ)
ከምንጊዜም ምርጥ እና አነጋጋሪ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ዚዳን፣ በ1998ቱ የዓለም ዋንጫ ሀገሩ ፈረንሳይ ዋንጫውን ስታነሳ በፍጻሜው ጨዋታ ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል። በ2006ቱ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ በጣሊያኑ ተጫዋች ማትራዚ ላይ በፈጸመው ታሪካዊ የጭንቅላት ምት (Headbutt) በቀይ ካርድ ከሜዳ ቢወጣም፣ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል። ለፈረንሳይ በ108 ጨዋታዎች 31 ግቦችን ሲያስቆጥር፣ በአሰልጣኝነትም ከሪያል ማድሪድ ጋር ሦስት የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫዎችን አግኝቷል።
9. ጂሚ ግሪቭስ (እንግሊዝ)
እንደ ቦቢ ሙር ያሉ ታላላቅ ተጫዋቾች ቢኖሩም፣ በእንግሊዝ ደጋፊዎች ዘንድ እንደ ጂሚ ግሪቭስ የተወደደ አልነበረም። በ1962ቱ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ላይ ወደ ሜዳ የገባን ውሻ በመያዝ ታዋቂነትን ያተረፈ ሲሆን፣ በ1966ቱ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ስብስብ ውስጥም ቁልፍ ተጫዋች ነበር። በእንግሊዝ ብሔራዊ ማሊያ 6 ጊዜ ሃት-ትሪክ የሰራ ሲሆን፣ ክብረወሰኑም እስካሁን አልተሰበረም።
8. ፌረንች ፑሽካሽ (ሀንጋሪ)
የሀንጋሪ ወርቃማ ትውልድ ቡድን አምበል የነበረው ፑሽካሽ፣ ለሀንጋሪ ባደረጋቸው 85 ጨዋታዎች 84 ግቦችን አስቆጥሯል። ሀንጋሪ በእሱ መሪነት በ1950ዎቹ እጅግ አስፈሪ ቡድን የነበረች ሲሆን፣ በ10 ዓመት ውስጥ የተሸነፈችው የ1954ቱን የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ብቻ ነበር። በአጠቃላይ በሙያው ባደረጋቸው 705 ጨዋታዎች 702 ግቦችን አስቆጥሯል።
7. ሎታር ማቲዎስ (ጀርመን)
ለጀርመን ብሔራዊ ቡድን 150 ጨዋታዎችን በማድረግ ክብረወሰን የያዘው ማቲዎስ፣ በአምስት የዓለም ዋንጫዎች ላይ የተሳተፈ ሲሆን፣ በ1990 ምዕራብ ጀርመን ዋንጫውን እንድታነሳ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በዓለም ዋንጫ ታሪክ ብዙ ጨዋታዎችን (25) በማድረግም ክብረወሰን ይዟል። ታላቁ ማራዶና "በህይወቴ ከገጠሙኝ ተጫዋቾች ሁሉ እጅግ ከባዱ እሱ ነበር" ሲል መስክሮለታል።
6. ሚሮስላቭ ክሎዘ (ጀርመን)
በስፖርታዊ ጨዋነቱ (Fair play) ወደር የማይገኝለት ክሎዘ፣ በዓለም ዋንጫ ታሪክ 16 ግቦችን በማስቆጠር የምንጊዜም ከፍተኛው የግብ አስቆጣሪነት ክብረወሰን ባለቤት ነው። በአራት የዓለም ዋንጫዎች ላይ ግብ ያስቆጠረ ሲሆን፣ በ2014 የዓለም ዋንጫን ከጀርመን ጋር አንስቷል። ለሀገሩ በ137 ጨዋታዎች 71 ግቦችን መረብ ላይ አሳርፏል።
5. ሮናልዶ ናዛሪዮ (ብራዚል)
"ዘ ፌኖሜኖን" በመባል የሚታወቀው ሮናልዶ፣ ገና በ17 ዓመቱ በ1994 የዓለም ዋንጫን አሸንፏል። በ1998ቱ የዓለም ዋንጫ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ሲባል፣ በ2002ቱ ፍጻሜ ደግሞ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ብራዚልን ለድል አብቅቷል። በዓለም ዋንጫ ታሪክ 15 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን፤ ፍጥነቱ፣ ኳስ የመቆጣጠር ችሎታው እና አጨራረሱ ወደር አይገኝለትም።
4. ፍራንዝ ቤከንባወር (ጀርመን)
በእግር ኳስ ታሪክ እንደ ተጫዋችም ሆነ እንደ አሰልጣኝ የዓለም ዋንጫን ካነሱ ሦስት ሰዎች አንዱ ነው። በ1974 የዓለም ዋንጫውን የጀርመን አምበል ሆኖ ሲያነሳ፣ በ1990 ደግሞ በዋና አሰልጣኝነት አሸንፏል። ተከላካይ ቢሆንም ለሀገሩ 14 ግቦችን በ103 ጨዋታዎች አስቆጥሯል።
3. ዮሃን ክራይፍ (ኔዘርላንድስ)
ባሎን ዶርን ሦስት ጊዜ ያሸነፈው ክራይፍ፣ የ"ቶታል ፉትቦል" ፍልስፍና አባት ነው። እግር ኳስን ከጉልበት ስፖርትነት ወደ ጥበብ እና ውበት የቀየረ ታላቅ ፈጣሪ ነበር። በ1974 ኔዘርላንድስን እስከ ፍጻሜ ያደረሰ ሲሆን፣ እርሱ ግብ ባስቆጠረባቸው ጨዋታዎች ሀገሩ ተሸንፋ አታውቅም (በ48 ጨዋታዎች 33 ግቦች)።
2. ዲዬጎ ማራዶና (አርጀንቲና)
በእግር ኳስ ታሪክ አቻ ከሌላቸው ተጫዋቾች አንዱ ነው። በ1986 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በእንግሊዝ ላይ ያስቆጠራት "የክፍለ ዘመኑ ምርጥ ጎል" እና በውዝግብ የምትታወቀው "የፈጣሪ እጅ" ግቡ አይረሱም። በዛው ዓመት አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ድል አብቅቷል።
1. ፔሌ (ብራዚል)
ከብራዚሉ ፔሌ የበለጠ የተሳካ የእግር ኳስ አዶ የለም። የዓለም ዋንጫን ሦስት ጊዜ (1958፣ 1962 እና 1970) ያነሳ ብቸኛው ተጫዋች ነው። ለብራዚል በ92 ጨዋታዎች 77 ግቦችን አስቆጥሯል። ታዋቂነቱ ከማየሉ የተነሳ በ1969 በናይጄሪያ የእርስ በእርስ ጦርነት ወቅት እርሱ የሚጫወትበትን ጨዋታ ለማየት ሲባል ጦርነቱ ለጊዜው እንዲቆም ተደርጎ ነበር። ፔሌ እግር ኳስን ወደ ላቀ የጥበብ ደረጃ ያደረሰ የምንጊዜም ምርጥ ተጫዋች ነው።
14 days ago
የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ሰብዓዊ ክብር እና ሕይወት በተመለከተ የተላለፈ ሐዋርያዊ ጥሪ
“ምሕረት የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና”. (ማቴ 5:7)
ለፖለቲካ መሪዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ ሚዲያዎች እና በጎ ፈቃድ ላላቸው ሰዎች ሁሉ
የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች
እኛ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት በመላው አለም ስለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወቅታዊ ሁኔታች እንዳሳሰበን ለመግለጽ እንፈልጋለን። በአገራችን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣት ወንዶችና ሴቶች አገራቸውን ለቀው የሚወጡት ለአገራቸው ፍቅር በማጣት ሳይሆን፣ የተሻለ የሥራ ዕድል እና የኑሮ ሁኔታ በመፈለግ ነው። ተነሳሽነታቸው እጅግ ሊከበር የሚገባው እና መስዋዕትነት የሚጠይቅ ነው፤ ይህም ህይወታቸውን ለማሻሻል፣ ቤተሰቦቻቸውን ለመደገፍ እና በመጨረሻም ለአገራቸው እድገት አስተዋጽኦ ለማድረግ ነው። ነገር ግን እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ፣ ስደተኞቻችን የሚያስፈልጋቸውን ሰብዓዊ ክብር ከማግኘት ይልቅ በመዋቅራዊ ብዝበዛ፣ በፍርሃት፣ በገለልተኝነት እና በከባድ ተጋላጭነት ወጥመድ ውስጥ ይገባሉ። ሁኔታቸው ምንም ያህል ተስፋ አስቆራጭ ቢሆንም፣ ቅዱስ የሆነው ሰብአዊ ክብራቸው ግን በድንበር፣ በሕጋዊ ሁኔታ ወይም በኢኮኖሚ ስርዓት ችላ ሊባል ወይም ሊጠፋ አይችልም።
የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ትምህርተ ክርስቶስ እንዲህ ይላል፤ “በኢኮኖሚ የበለጸጉ መንግስታት፣ ሰዎች በትውልድ አገራቸው ጸጥታንና ለመተዳድሪያ የሚሆን ገቢ በማጣታቸው ወደ አገራቸው ሲገቡ ተቀብለው የተቻላቸውን እርዳታ መስጠት አለባቸው” (CCC 2241)። ይህ ትምህርት ስደተኞች እንደ ውጭ ወይም እንደሸክም መታየት እንደሌለባቸው ይልቁንም እንደ ወንድምና እህት ሰብዓዊ ክብራቸው ሊከበርና ሊጠበቅ እንደሚገባ ያስተምረናል።
ይሁን እንጂ፣ ብዙ ስደተኞች በስደት ጉዟቸው ወቅት ከባድ ፈተናዎች ያጋጥሟቸዋል፤ በእጅጉም ይሰቃያሉ። እኛም ከዚህ በታች የተገለጹትን ቁልፍ የስደት መዳረሻዎች እና ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የሚያጋጥሟቸውን ተያያዥ ችግሮች ተመልክተናል።
1) አንዳንድ የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች፡-
• ሳውዲ አረቢያ፡- በሳውዲ አረቢያ መንግሥት የሚኖሩ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች አሉ። የኢትዮጵያ የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ በተለያዩ የሚዲያ ዘገባዎች በሰማነው መሰረት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ላይ በተፈረደው የሞት ፍርድ ያለንን ስጋት፣ የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እንገልጻለን። የሳውዲ አረቢያ ባለስልጣናት ለዜጎቻችን ሁሉ ርህራሄ እና ምሕረት እንዲያደርጉ ክቡር የሆነውን የሰው ሕይወት እንዲጠብቁ እንጠይቃለን።
• የመን፡- በርካታ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ የመን ለመግባት ወይም ወደ ሳውዲ አረቢያ ለመጓዝ በቀይ ባህር፣ በጅቡቲ ወይም በኤደን ባሕረ ሰላጤ በኩል ያልፋሉ። የመን ብዙውን ጊዜ ወደ ሌሎች የባህረ ሰላጤ አገሮች እንደ መጓጓዣ መንገድ ትጠቀማለች፤ ሆኖም ግን፣ ብዙ ስደተኞች በመንገድ ላይ ከፍተኛ ሥቃይ ይደርስባቸዋል፣ ዓመፅ፣ በደል እና ኢ-ሰብአዊ ተግባራት ይደርስባቸዋል። በሚያሳዝን ሁኔታ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች በጉዞው አደገኛ ባህሪ እና በሚገጥሟቸው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ምክንያት ሕይወታቸውን ያጣሉ።
• ሊባኖስ፡- በሊባኖስ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአገሪቱ ውስጥ ባለው ግጭትና አለመረጋጋት ምክንያት ለአደጋ የተጋለጡ ናቸው። በዚህም ምክንያት በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ወደ ትውልድ አገራቸው በሰላም ለመመለስና ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት ይፈልጋሉ።
• የባህረ ሰላጤ አገሮች፡- በእነዚህ አገሮች ውስጥ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአሌሪካ በእስራኤል እና በኢራን መሃከል በተፈጠረው ጦርነት እና ግጭት ምክንያት በጭንቅ ውስጥ ይገኛሉ።
2) የደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ ለብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ሌላ መዳረሻ ናት። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ለሕይወታቸውና ለንብረታቸው ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ይገኛሉ። አንዳንዶቹ ወደአስቡበት ሳይደርሱ በጉዞ ላይ እያሉ እስራት ይገጥማቸዋል፣ ሌሎቹ ደግሞ ወደ መድረሻቸው የሚደርሱ ሰዎች በፍርሃትና ውስጥ በምኖር ላይ ናቸው። በሚደርሱን ዘገባዎች መሰረት በደቡብ አፍሪካውያን የውጭ ዜጎች ጥላቻ የተነሳ በዓመፅ፣ እና በግድያ በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ክቡር ሕይወታቸው እየጠፋ ነው።
3) የሱዳን - ሊቢያ - የአውሮፓ መንገድ፡ ይህ መንገድ ለረጅም ጊዜ በሕገወጥ አዘዋዋሪዎች በብዛት ከሚጠቀሙባቸው መንገዶች አንዱ ሲሆን፣ ስፍር ቁጥር ለሌላቸው ስደተኞች ከፍተኛ ስቃይ እና ህልፈተ ህይወት አስከትሏል። ብዙዎች አስቸጋሪ እና አደገኛ የሆነውን የበረሃ መንገድ በኢሰብአዊ ሁኔታዎች ሲያቋርጡ ሕይወታቸውን አጥተዋል። በአሁኑ ጊዜ በሱዳን እየተካሄደ ያለው ግጭት ይህንን ጉዞ የበለጠ አደገኛ አድርጎታል። ሊቢያ የሚደርሱ ሰዎች ብዙውን ጊዜ እስር፣ ዝርፊያ፣ የጉልበት ብዝበዛ እና ከባድ በደል ይደርስባቸዋል። አንዳንዶቹ በክርስትና እምነታቸው ምክንያት ስደት ደርሶባቸዋል እና ህይወታቸውን አጥተዋል። በአደገኛ ጀልባዎች የሜዲትራኒያንን ባህር ለመሻገር የሚሞክሩ ስደተኞች ሲሰምጡ፤ ብዙዎቹ በሚያሳዝን ሁኔታ ህይወታቸውን ያጣሉ፣ ጥቂቶች ብቻ ወደ ላምፔዱዛ ዳርቻ መድረስ ችለዋል። ላምፔዱዛ የቀድሞ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ በአንድ ወቅት በባህር ላይ ለሞቱት ሰዎች መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፤ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሌዎ 14ኛም የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ለስደተኞች ያላትን አንድነት፣ ርህራሄ እና ለስደተኞች ድምጽ የመሆን ተልዕኮ ለማስቀጠል ደሴቲቱን በቅርቡ እንደሚጎበኙም ይጠበቃል።
ይህ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ስቃይ ከቁጥርም በላይ ውድ እና የተከበረ ህይወት ያላቸው እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው በእንባ፣ በመስዋዕትነት እና በተስፋ የሸኟቸው ልጆች ናቸው። ብዙ ጊዜ ግን እነዚህ ስደተኞች በብዝበዛ፣ በፍርሃት፣ በደል፣ በመገለል እና ለጥቃት በመጋለጥ አላስፈላጊ ስርዓቶች ውስጥ ይወድቃሉ። ብዙዎች ለማሰብ አዳጋች በሆኑ ሁኔታዎችን ውስጥ በህይወት ለመቆየት ይታገላሉ።
በክርስቲያያዊ የበጎ አድራጎት እና በዓለም አቀፍ የወንድማማችነት መንፈስ፣ ለሳውዲ አረቢያ መንግሥት ባለሥልጣናት፣ ከኢትዮጵያውያን ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ ማናቸውም የታቀዱ ግድያዎች እንዲቆሙ እና በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ምሕረትን እንዲያደርጉ ልመና እናቀርባለን። ምህረት ፍትህን አያዳክምም። ምህረት ፍትህን ከፍ በማድረግ ተስፋ ለቆረጡ ተስፋን ይሰጣል።
ይህ አሳዛኝ ሁኔታ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን የሚያባብሱትን ጥልቅ ምክንያቶች ከመሰረቱ ለማስወገድ ይተባበር ዘንድ ዕድል የሚሰጥ ሊሆን ይገባል። ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች፣ የከባቢ አየር ሁኔታ መቃወስ እና ሌሎች ዘርፈ ብዙ ምክንያቶች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን በዓለም ዙሪያ አደገኛ የፍልሰት መንገዶችን እንዲከተሉ እንደሚያስገድዳቸው አስተውለናል። እነዚህን ዋና ዋና ምክንያቶች ችላ የሚል ዓለም የፍልሰት ቀውስን መፍታት አይችልም። በእርግጥም፣ የሰብዓዊነታችን እና የሥልጣኔ መለኪያ በዙሪያችን ያሉ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች በምናሳሳየው እንክብካቤ ላይ የተመሠረተ ነው።
እንደ ኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት፣ ውይይት፣ ምሕረትና ጥበብ ተስፋ መቁረጥንና ሞትን እንዲያሸንፉ አጥብቀን መጸለያችንን እንቀጥላለን። እነዚህን ተጋላጭ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ስደተኞች፣ ቤተሰቦቻቸውን እና ሁሉንም ውሳኔ ሰጪዎች ለሁሉ ቻይ በሆነው የእግዚአብሔርን አምላክ ምህረት እና እገዛ ያገኙ ዘንድ እንጸልያለን።
የኢትዮጵያ የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ
አዲስ አበባ
10/09/2018
“ምሕረት የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና”. (ማቴ 5:7)
ለፖለቲካ መሪዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ ሚዲያዎች እና በጎ ፈቃድ ላላቸው ሰዎች ሁሉ
የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች
እኛ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት በመላው አለም ስለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወቅታዊ ሁኔታች እንዳሳሰበን ለመግለጽ እንፈልጋለን። በአገራችን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣት ወንዶችና ሴቶች አገራቸውን ለቀው የሚወጡት ለአገራቸው ፍቅር በማጣት ሳይሆን፣ የተሻለ የሥራ ዕድል እና የኑሮ ሁኔታ በመፈለግ ነው። ተነሳሽነታቸው እጅግ ሊከበር የሚገባው እና መስዋዕትነት የሚጠይቅ ነው፤ ይህም ህይወታቸውን ለማሻሻል፣ ቤተሰቦቻቸውን ለመደገፍ እና በመጨረሻም ለአገራቸው እድገት አስተዋጽኦ ለማድረግ ነው። ነገር ግን እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ፣ ስደተኞቻችን የሚያስፈልጋቸውን ሰብዓዊ ክብር ከማግኘት ይልቅ በመዋቅራዊ ብዝበዛ፣ በፍርሃት፣ በገለልተኝነት እና በከባድ ተጋላጭነት ወጥመድ ውስጥ ይገባሉ። ሁኔታቸው ምንም ያህል ተስፋ አስቆራጭ ቢሆንም፣ ቅዱስ የሆነው ሰብአዊ ክብራቸው ግን በድንበር፣ በሕጋዊ ሁኔታ ወይም በኢኮኖሚ ስርዓት ችላ ሊባል ወይም ሊጠፋ አይችልም።
የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ትምህርተ ክርስቶስ እንዲህ ይላል፤ “በኢኮኖሚ የበለጸጉ መንግስታት፣ ሰዎች በትውልድ አገራቸው ጸጥታንና ለመተዳድሪያ የሚሆን ገቢ በማጣታቸው ወደ አገራቸው ሲገቡ ተቀብለው የተቻላቸውን እርዳታ መስጠት አለባቸው” (CCC 2241)። ይህ ትምህርት ስደተኞች እንደ ውጭ ወይም እንደሸክም መታየት እንደሌለባቸው ይልቁንም እንደ ወንድምና እህት ሰብዓዊ ክብራቸው ሊከበርና ሊጠበቅ እንደሚገባ ያስተምረናል።
ይሁን እንጂ፣ ብዙ ስደተኞች በስደት ጉዟቸው ወቅት ከባድ ፈተናዎች ያጋጥሟቸዋል፤ በእጅጉም ይሰቃያሉ። እኛም ከዚህ በታች የተገለጹትን ቁልፍ የስደት መዳረሻዎች እና ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የሚያጋጥሟቸውን ተያያዥ ችግሮች ተመልክተናል።
1) አንዳንድ የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች፡-
• ሳውዲ አረቢያ፡- በሳውዲ አረቢያ መንግሥት የሚኖሩ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች አሉ። የኢትዮጵያ የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ በተለያዩ የሚዲያ ዘገባዎች በሰማነው መሰረት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ላይ በተፈረደው የሞት ፍርድ ያለንን ስጋት፣ የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እንገልጻለን። የሳውዲ አረቢያ ባለስልጣናት ለዜጎቻችን ሁሉ ርህራሄ እና ምሕረት እንዲያደርጉ ክቡር የሆነውን የሰው ሕይወት እንዲጠብቁ እንጠይቃለን።
• የመን፡- በርካታ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ የመን ለመግባት ወይም ወደ ሳውዲ አረቢያ ለመጓዝ በቀይ ባህር፣ በጅቡቲ ወይም በኤደን ባሕረ ሰላጤ በኩል ያልፋሉ። የመን ብዙውን ጊዜ ወደ ሌሎች የባህረ ሰላጤ አገሮች እንደ መጓጓዣ መንገድ ትጠቀማለች፤ ሆኖም ግን፣ ብዙ ስደተኞች በመንገድ ላይ ከፍተኛ ሥቃይ ይደርስባቸዋል፣ ዓመፅ፣ በደል እና ኢ-ሰብአዊ ተግባራት ይደርስባቸዋል። በሚያሳዝን ሁኔታ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች በጉዞው አደገኛ ባህሪ እና በሚገጥሟቸው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ምክንያት ሕይወታቸውን ያጣሉ።
• ሊባኖስ፡- በሊባኖስ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአገሪቱ ውስጥ ባለው ግጭትና አለመረጋጋት ምክንያት ለአደጋ የተጋለጡ ናቸው። በዚህም ምክንያት በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ወደ ትውልድ አገራቸው በሰላም ለመመለስና ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት ይፈልጋሉ።
• የባህረ ሰላጤ አገሮች፡- በእነዚህ አገሮች ውስጥ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአሌሪካ በእስራኤል እና በኢራን መሃከል በተፈጠረው ጦርነት እና ግጭት ምክንያት በጭንቅ ውስጥ ይገኛሉ።
2) የደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ ለብዙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ሌላ መዳረሻ ናት። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ለሕይወታቸውና ለንብረታቸው ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ይገኛሉ። አንዳንዶቹ ወደአስቡበት ሳይደርሱ በጉዞ ላይ እያሉ እስራት ይገጥማቸዋል፣ ሌሎቹ ደግሞ ወደ መድረሻቸው የሚደርሱ ሰዎች በፍርሃትና ውስጥ በምኖር ላይ ናቸው። በሚደርሱን ዘገባዎች መሰረት በደቡብ አፍሪካውያን የውጭ ዜጎች ጥላቻ የተነሳ በዓመፅ፣ እና በግድያ በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ክቡር ሕይወታቸው እየጠፋ ነው።
3) የሱዳን - ሊቢያ - የአውሮፓ መንገድ፡ ይህ መንገድ ለረጅም ጊዜ በሕገወጥ አዘዋዋሪዎች በብዛት ከሚጠቀሙባቸው መንገዶች አንዱ ሲሆን፣ ስፍር ቁጥር ለሌላቸው ስደተኞች ከፍተኛ ስቃይ እና ህልፈተ ህይወት አስከትሏል። ብዙዎች አስቸጋሪ እና አደገኛ የሆነውን የበረሃ መንገድ በኢሰብአዊ ሁኔታዎች ሲያቋርጡ ሕይወታቸውን አጥተዋል። በአሁኑ ጊዜ በሱዳን እየተካሄደ ያለው ግጭት ይህንን ጉዞ የበለጠ አደገኛ አድርጎታል። ሊቢያ የሚደርሱ ሰዎች ብዙውን ጊዜ እስር፣ ዝርፊያ፣ የጉልበት ብዝበዛ እና ከባድ በደል ይደርስባቸዋል። አንዳንዶቹ በክርስትና እምነታቸው ምክንያት ስደት ደርሶባቸዋል እና ህይወታቸውን አጥተዋል። በአደገኛ ጀልባዎች የሜዲትራኒያንን ባህር ለመሻገር የሚሞክሩ ስደተኞች ሲሰምጡ፤ ብዙዎቹ በሚያሳዝን ሁኔታ ህይወታቸውን ያጣሉ፣ ጥቂቶች ብቻ ወደ ላምፔዱዛ ዳርቻ መድረስ ችለዋል። ላምፔዱዛ የቀድሞ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ በአንድ ወቅት በባህር ላይ ለሞቱት ሰዎች መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፤ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሌዎ 14ኛም የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ለስደተኞች ያላትን አንድነት፣ ርህራሄ እና ለስደተኞች ድምጽ የመሆን ተልዕኮ ለማስቀጠል ደሴቲቱን በቅርቡ እንደሚጎበኙም ይጠበቃል።
ይህ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ስቃይ ከቁጥርም በላይ ውድ እና የተከበረ ህይወት ያላቸው እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው በእንባ፣ በመስዋዕትነት እና በተስፋ የሸኟቸው ልጆች ናቸው። ብዙ ጊዜ ግን እነዚህ ስደተኞች በብዝበዛ፣ በፍርሃት፣ በደል፣ በመገለል እና ለጥቃት በመጋለጥ አላስፈላጊ ስርዓቶች ውስጥ ይወድቃሉ። ብዙዎች ለማሰብ አዳጋች በሆኑ ሁኔታዎችን ውስጥ በህይወት ለመቆየት ይታገላሉ።
በክርስቲያያዊ የበጎ አድራጎት እና በዓለም አቀፍ የወንድማማችነት መንፈስ፣ ለሳውዲ አረቢያ መንግሥት ባለሥልጣናት፣ ከኢትዮጵያውያን ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ ማናቸውም የታቀዱ ግድያዎች እንዲቆሙ እና በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ምሕረትን እንዲያደርጉ ልመና እናቀርባለን። ምህረት ፍትህን አያዳክምም። ምህረት ፍትህን ከፍ በማድረግ ተስፋ ለቆረጡ ተስፋን ይሰጣል።
ይህ አሳዛኝ ሁኔታ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን የሚያባብሱትን ጥልቅ ምክንያቶች ከመሰረቱ ለማስወገድ ይተባበር ዘንድ ዕድል የሚሰጥ ሊሆን ይገባል። ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች፣ የከባቢ አየር ሁኔታ መቃወስ እና ሌሎች ዘርፈ ብዙ ምክንያቶች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን በዓለም ዙሪያ አደገኛ የፍልሰት መንገዶችን እንዲከተሉ እንደሚያስገድዳቸው አስተውለናል። እነዚህን ዋና ዋና ምክንያቶች ችላ የሚል ዓለም የፍልሰት ቀውስን መፍታት አይችልም። በእርግጥም፣ የሰብዓዊነታችን እና የሥልጣኔ መለኪያ በዙሪያችን ያሉ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች በምናሳሳየው እንክብካቤ ላይ የተመሠረተ ነው።
እንደ ኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት፣ ውይይት፣ ምሕረትና ጥበብ ተስፋ መቁረጥንና ሞትን እንዲያሸንፉ አጥብቀን መጸለያችንን እንቀጥላለን። እነዚህን ተጋላጭ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ስደተኞች፣ ቤተሰቦቻቸውን እና ሁሉንም ውሳኔ ሰጪዎች ለሁሉ ቻይ በሆነው የእግዚአብሔርን አምላክ ምህረት እና እገዛ ያገኙ ዘንድ እንጸልያለን።
የኢትዮጵያ የካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ
አዲስ አበባ
10/09/2018
15 days ago
ከንቲባ አዳነች 44 የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው ቁጥር 3 የበጎነት መንደር የተገነባውን 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉት ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈናል ብለዋል።
ገብስ ተራ ቀደም ብሎ እጅግ የተጎሳቆለ፣ ለመኖር ምቹ ያልሆነና ባረጁ እና በደቀቁ ቤቶች የተሞላ፣ በተደጋጋሚ በእሳት አደጋ የሚጠቃ፣ ለአቅመ ደካማ እናቶች የማብሰያና የመጸዳጃ አገልግሎት አስቸጋሪ የነበረበት መንደር መሆኑን አስታውሰዋል።
በዚህ መንደር የዛሬውን ጨምሮ በአጠቃላይ 377 የመኖሪያ ቤቶች ያላቸው 5 ህንጻዎች መገንባት መቻሉን የገለጹት ከንቲባዋ÷ ነዋሪዎቻችንም ከዛ አስከፊ አኗኗር ተላቀው ክብራቸውን በሚመጥን ፅዱ፣ ዘመናዊ አኗኗር የሚፈጥር፣ ልጆች ቦርቀው የሚጫወቱበት እና ደረጃውን በጠበቀ መኖሪያ መንደር እንዲኖሩ በማድረጋችን በጣም ደስ ብሎናል ነው ያሉት።
ይህንን የበጎነት መንደር ግንባታ ላይ በክትትል እና ድጋፍ አስተዋጽኦ ያደረጉ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችን ከምንም በላይ ልበ ቀና ባለሃብቶች በገንዘባቸው ላደረጉት ድጋፍ በነዋሪዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ ተራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው ቁጥር 3 የበጎነት መንደር የተገነባውን 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉት ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈናል ብለዋል።
ገብስ ተራ ቀደም ብሎ እጅግ የተጎሳቆለ፣ ለመኖር ምቹ ያልሆነና ባረጁ እና በደቀቁ ቤቶች የተሞላ፣ በተደጋጋሚ በእሳት አደጋ የሚጠቃ፣ ለአቅመ ደካማ እናቶች የማብሰያና የመጸዳጃ አገልግሎት አስቸጋሪ የነበረበት መንደር መሆኑን አስታውሰዋል።
በዚህ መንደር የዛሬውን ጨምሮ በአጠቃላይ 377 የመኖሪያ ቤቶች ያላቸው 5 ህንጻዎች መገንባት መቻሉን የገለጹት ከንቲባዋ÷ ነዋሪዎቻችንም ከዛ አስከፊ አኗኗር ተላቀው ክብራቸውን በሚመጥን ፅዱ፣ ዘመናዊ አኗኗር የሚፈጥር፣ ልጆች ቦርቀው የሚጫወቱበት እና ደረጃውን በጠበቀ መኖሪያ መንደር እንዲኖሩ በማድረጋችን በጣም ደስ ብሎናል ነው ያሉት።
ይህንን የበጎነት መንደር ግንባታ ላይ በክትትል እና ድጋፍ አስተዋጽኦ ያደረጉ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችን ከምንም በላይ ልበ ቀና ባለሃብቶች በገንዘባቸው ላደረጉት ድጋፍ በነዋሪዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።
Sponsored by
Surafel