Logo
Zehabesha
"ሶስት ልጆች አሉኝ፤ ሁለት ሴቶች እና አንድ ወንድ ልጅ አሉኝ። አያትም ሆኛለሁ። የመጀመሪያዋ ሴት ልጄ ሁለት ቆንጆ ወንድ ልጆችን ወልዳለች። ወንድ ልጄም ተምሮ አሁን ሁለተኛ ዲግሪውን አጠናቅቆ በግል ስራው እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። ሁለቱም ተምረው የጨረሱት ልጆች በጣም ጎበዞች ናቸው። አሁን እኔን ይረዱኛል። እኔ (ጊዜ በማጣት ምክንያት) ማንበብ ያልቻልኩትን መጽሐፍ፣ እነሱ አንብበው ማጠቃለያውን በመጻፍ 'ይህ መረጃ እንደ አመራር ይጠቅምሻል፣ አንብቢው' ይሉኛል። እንዲህ ያለ ቤተሰብ አለኝ። ባለቤቴም በጣም ጥሩ እና የሚደግፈኝ ሰው ነው። ሶስተኛዋ ልጄ የአምስት ዓመት ልጅ ናት። እሷም አሁን በፈጣሪ እርዳታ እየደረሰች ነው።"
- ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቢቢሲ ኦሮሚኛ ጋር ባደረጉት ቃለምልል

9 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.