ሰበር - የቴዲ አፍሮ ም/ ሥራ አስኪያጅና ቃል አቀባይ፣ ፍርድ ቤት በዋስ እንድትፈታ ትዕዛዝ ቢሰጥም፣ ፖሊስ ግን የአምስት ልጆች እናት የሆነችውን ወ/ሮ ማህሌትን አልለቅም በማለቱ ፍትህ ተጓድሏል። አባት የሌላቸው 5 ህጻናት እናታቸውን በናፍቆት እየጠበቁ ነው፤ እናትም በእስር ቤት በዋይታ ተሞልታለች። ዛሬ 6 ኪሎ በሚገኘው ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዲህ ሆነ!
#ethiopiannews #justice #teddyafro #ethiopiamusic
2 months ago