2 days ago
🏢 የሰመር ሪል እስቴት ልዩ የቤት ባለቤት የመሆን እድል!
በከተማችን እምብርት ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን እጅግ ዘመናዊ፣ ሰፊ እና ምቹ የመኖሪያ አፓርታማዎችን በፈለጉት የካሬ አማራጭ ለሽያጭ አቅርበናል።
📐 የምርጫዎትን የካሬ እና የመኝታ አማራጮች ይምረጡ፦
🛏️ ባለ 1 መኝታ – 81 ካሬ
🛏️ ባለ 2 መኝታ – 111 እና 134 ካሬ
🛏️ ባለ 3 መኝታ – ከ168 ካሬ ጀምሮ
💰 እጅግ አስገራሚ ዋጋ እና ልዩ የክፍያ አማራጭ፦
💵 ዋጋ፦ በካሬ 89,000 ብር ብቻ!
📉 ቅድመ ክፍያ፦ 10% ብቻ በመክፈል ውል ያሰሩ!
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት።
⏳ ጊዜ አይውሰዱ!
ይህ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ የሚቆየው ለውስን ጊዜ ብቻ ስለሆነ፣ ቀድመው በመምጣት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
📍 ቦታ፦ ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ
📞 ለበለጠ መረጃ አሁኑኑ ይደውሉልን፦0912355631
የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ በእጅዎ ያስገቡ! #summer #addisabababusiness #apartmentforrentplantation #shopforsale #apartmentforrent #amibaraproperties #realestate #የንግድቦታ #temerrealestate #teklehaymanotmall
በከተማችን እምብርት ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን እጅግ ዘመናዊ፣ ሰፊ እና ምቹ የመኖሪያ አፓርታማዎችን በፈለጉት የካሬ አማራጭ ለሽያጭ አቅርበናል።
📐 የምርጫዎትን የካሬ እና የመኝታ አማራጮች ይምረጡ፦
🛏️ ባለ 1 መኝታ – 81 ካሬ
🛏️ ባለ 2 መኝታ – 111 እና 134 ካሬ
🛏️ ባለ 3 መኝታ – ከ168 ካሬ ጀምሮ
💰 እጅግ አስገራሚ ዋጋ እና ልዩ የክፍያ አማራጭ፦
💵 ዋጋ፦ በካሬ 89,000 ብር ብቻ!
📉 ቅድመ ክፍያ፦ 10% ብቻ በመክፈል ውል ያሰሩ!
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት።
⏳ ጊዜ አይውሰዱ!
ይህ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ የሚቆየው ለውስን ጊዜ ብቻ ስለሆነ፣ ቀድመው በመምጣት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
📍 ቦታ፦ ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ
📞 ለበለጠ መረጃ አሁኑኑ ይደውሉልን፦0912355631
የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ በእጅዎ ያስገቡ! #summer #addisabababusiness #apartmentforrentplantation #shopforsale #apartmentforrent #amibaraproperties #realestate #የንግድቦታ #temerrealestate #teklehaymanotmall
4 days ago
🏢 የሰመር ሪል እስቴት ልዩ የቤት ባለቤት የመሆን እድል!
በከተማችን እምብርት ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን እጅግ ዘመናዊ፣ ሰፊ እና ምቹ የመኖሪያ አፓርታማዎችን በፈለጉት የካሬ አማራጭ ለሽያጭ አቅርበናል።
📐 የምርጫዎትን የካሬ እና የመኝታ አማራጮች ይምረጡ፦
🛏️ ባለ 1 መኝታ – 81 ካሬ
🛏️ ባለ 2 መኝታ – 111 እና 134 ካሬ
🛏️ ባለ 3 መኝታ – ከ168 ካሬ ጀምሮ
💰 እጅግ አስገራሚ ዋጋ እና ልዩ የክፍያ አማራጭ፦
💵 ዋጋ፦ በካሬ 89,000 ብር ብቻ!
📉 ቅድመ ክፍያ፦ 10% ብቻ በመክፈል ውል ያሰሩ!
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት።
⏳ ጊዜ አይውሰዱ!
ይህ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ የሚቆየው ለውስን ጊዜ ብቻ ስለሆነ፣ ቀድመው በመምጣት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
📍 ቦታ፦ ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ
📞 ለበለጠ መረጃ አሁኑኑ ይደውሉልን፦0912355631
የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ በእጅዎ ያስገቡ! #summer #addisabababusiness #apartmentforrentplantation #shopforsale #apartmentforrent #amibaraproperties #realestate #የንግድቦታ #temerrealestate #teklehaymanotmall
በከተማችን እምብርት ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን እጅግ ዘመናዊ፣ ሰፊ እና ምቹ የመኖሪያ አፓርታማዎችን በፈለጉት የካሬ አማራጭ ለሽያጭ አቅርበናል።
📐 የምርጫዎትን የካሬ እና የመኝታ አማራጮች ይምረጡ፦
🛏️ ባለ 1 መኝታ – 81 ካሬ
🛏️ ባለ 2 መኝታ – 111 እና 134 ካሬ
🛏️ ባለ 3 መኝታ – ከ168 ካሬ ጀምሮ
💰 እጅግ አስገራሚ ዋጋ እና ልዩ የክፍያ አማራጭ፦
💵 ዋጋ፦ በካሬ 89,000 ብር ብቻ!
📉 ቅድመ ክፍያ፦ 10% ብቻ በመክፈል ውል ያሰሩ!
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት።
⏳ ጊዜ አይውሰዱ!
ይህ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ የሚቆየው ለውስን ጊዜ ብቻ ስለሆነ፣ ቀድመው በመምጣት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
📍 ቦታ፦ ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ
📞 ለበለጠ መረጃ አሁኑኑ ይደውሉልን፦0912355631
የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ በእጅዎ ያስገቡ! #summer #addisabababusiness #apartmentforrentplantation #shopforsale #apartmentforrent #amibaraproperties #realestate #የንግድቦታ #temerrealestate #teklehaymanotmall
5 days ago
🏢 የሰመር ሪል እስቴት ልዩ የቤት ባለቤት የመሆን እድል!
በከተማችን እምብርት ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን እጅግ ዘመናዊ፣ ሰፊ እና ምቹ የመኖሪያ አፓርታማዎችን በፈለጉት የካሬ አማራጭ ለሽያጭ አቅርበናል።
📐 የምርጫዎትን የካሬ እና የመኝታ አማራጮች ይምረጡ፦
🛏️ ባለ 1 መኝታ – 81 ካሬ
🛏️ ባለ 2 መኝታ – 111 እና 134 ካሬ
🛏️ ባለ 3 መኝታ – ከ168 ካሬ ጀምሮ
💰 እጅግ አስገራሚ ዋጋ እና ልዩ የክፍያ አማራጭ፦
💵 ዋጋ፦ በካሬ 89,000 ብር ብቻ!
📉 ቅድመ ክፍያ፦ 10% ብቻ በመክፈል ውል ያሰሩ!
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት።
⏳ ጊዜ አይውሰዱ!
ይህ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ የሚቆየው ለውስን ጊዜ ብቻ ስለሆነ፣ ቀድመው በመምጣት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
📍 ቦታ፦ ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ
📞 ለበለጠ መረጃ አሁኑኑ ይደውሉልን፦0912355631
የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ በእጅዎ ያስገቡ! #summer #addisabababusiness #apartmentforrentplantation #shopforsale #apartmentforrent #amibaraproperties #realestate #የንግድቦታ #temerrealestate #teklehaymanotmall
በከተማችን እምብርት ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን እጅግ ዘመናዊ፣ ሰፊ እና ምቹ የመኖሪያ አፓርታማዎችን በፈለጉት የካሬ አማራጭ ለሽያጭ አቅርበናል።
📐 የምርጫዎትን የካሬ እና የመኝታ አማራጮች ይምረጡ፦
🛏️ ባለ 1 መኝታ – 81 ካሬ
🛏️ ባለ 2 መኝታ – 111 እና 134 ካሬ
🛏️ ባለ 3 መኝታ – ከ168 ካሬ ጀምሮ
💰 እጅግ አስገራሚ ዋጋ እና ልዩ የክፍያ አማራጭ፦
💵 ዋጋ፦ በካሬ 89,000 ብር ብቻ!
📉 ቅድመ ክፍያ፦ 10% ብቻ በመክፈል ውል ያሰሩ!
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት።
⏳ ጊዜ አይውሰዱ!
ይህ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ የሚቆየው ለውስን ጊዜ ብቻ ስለሆነ፣ ቀድመው በመምጣት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
📍 ቦታ፦ ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ
📞 ለበለጠ መረጃ አሁኑኑ ይደውሉልን፦0912355631
የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ በእጅዎ ያስገቡ! #summer #addisabababusiness #apartmentforrentplantation #shopforsale #apartmentforrent #amibaraproperties #realestate #የንግድቦታ #temerrealestate #teklehaymanotmall
6 days ago
🏢 የሰመር ሪል እስቴት ልዩ የቤት ባለቤት የመሆን እድል!
በከተማችን እምብርት ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን እጅግ ዘመናዊ፣ ሰፊ እና ምቹ የመኖሪያ አፓርታማዎችን በፈለጉት የካሬ አማራጭ ለሽያጭ አቅርበናል።
📐 የምርጫዎትን የካሬ እና የመኝታ አማራጮች ይምረጡ፦
🛏️ ባለ 1 መኝታ – 81 ካሬ
🛏️ ባለ 2 መኝታ – 111 እና 134 ካሬ
🛏️ ባለ 3 መኝታ – ከ168 ካሬ ጀምሮ
💰 እጅግ አስገራሚ ዋጋ እና ልዩ የክፍያ አማራጭ፦
💵 ዋጋ፦ በካሬ 89,000 ብር ብቻ!
📉 ቅድመ ክፍያ፦ 10% ብቻ በመክፈል ውል ያሰሩ!
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት።
⏳ ጊዜ አይውሰዱ!
ይህ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ የሚቆየው ለውስን ጊዜ ብቻ ስለሆነ፣ ቀድመው በመምጣት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
📍 ቦታ፦ ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ
📞 ለበለጠ መረጃ አሁኑኑ ይደውሉልን፦0912355631
የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ በእጅዎ ያስገቡ! #summer #addisabababusiness #apartmentforrentplantation #shopforsale #apartmentforrent #amibaraproperties #realestate #የንግድቦታ #temerrealestate #teklehaymanotmall
በከተማችን እምብርት ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ የሚገኙትን እጅግ ዘመናዊ፣ ሰፊ እና ምቹ የመኖሪያ አፓርታማዎችን በፈለጉት የካሬ አማራጭ ለሽያጭ አቅርበናል።
📐 የምርጫዎትን የካሬ እና የመኝታ አማራጮች ይምረጡ፦
🛏️ ባለ 1 መኝታ – 81 ካሬ
🛏️ ባለ 2 መኝታ – 111 እና 134 ካሬ
🛏️ ባለ 3 መኝታ – ከ168 ካሬ ጀምሮ
💰 እጅግ አስገራሚ ዋጋ እና ልዩ የክፍያ አማራጭ፦
💵 ዋጋ፦ በካሬ 89,000 ብር ብቻ!
📉 ቅድመ ክፍያ፦ 10% ብቻ በመክፈል ውል ያሰሩ!
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% የባንክ ብድር የተመቻቸለት።
⏳ ጊዜ አይውሰዱ!
ይህ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ የሚቆየው ለውስን ጊዜ ብቻ ስለሆነ፣ ቀድመው በመምጣት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
📍 ቦታ፦ ቡልጋሪያ አደባባይ አካባቢ
📞 ለበለጠ መረጃ አሁኑኑ ይደውሉልን፦0912355631
የህልምዎን ቤት ዛሬውኑ በእጅዎ ያስገቡ! #summer #addisabababusiness #apartmentforrentplantation #shopforsale #apartmentforrent #amibaraproperties #realestate #የንግድቦታ #temerrealestate #teklehaymanotmall
Sponsored by
Surafel
7 days ago
Fly Ethiopian and enjoy a fabulous 10% off on all ET Online destinations from Africa! Don’t miss out on this chance to create unforgettable memories. Book your adventure between June 1 and June 15, 2026, and get ready to jet off from July 13 to July 30, 2026! Let’s Make your travel dreams come true!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
25 days ago
Enjoy our special offer of 10% off your travels from Africa to all Ethiopian Airlines online destinations, excluding Europe. Sales are valid from May 16 to May 30, 2026, for travel from June 13 to June 30, 2026. Don’t let this opportunity pass you by on your next adventure. #flyethiopian #discounttravel
https://www.ethiopianairli...
https://www.ethiopianairli...
5 months ago
የሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ
ሥራዋ በኢትዮጵያ ቤተመንግሥት ሲኒማ ቤት እየታየ ነው
#ethiopia | መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ያደረጉ ኢምባሲዎች፤ ጥሪ የተደረገላቸው 200 እንግዶች ዘጋቢ ፊልሙን በመመልከት ላይ ናቸው
***
ስለ ዳይሬክተሯ
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden and the Writer)
ሳራ ዶላታባዲ (Sara Dolatabadi)
የፊልም ዳይሬክተር፣ የምስል ጥበብ ባለሙያ (Visual Artist) እና ጸሐፊ
ሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ እና የመልቲሚዲያ ፊልም ሰሪ ናት። በልጅነቷ የኢራን እስላማዊ አብዮት እና የኢራን-ኢራቅ ጦርነት በህይወቷ ላይ ተፅእኖ አሳድሮባታል። እነዚህን ታሪካዊ ክስተቶች በልጅነት አይኖቿ ተመልክታለች። እነዚህ ትዝታዎች በምስል ጥበብ ባለሙያነቷ እና በፊልም ሰሪነቷ ላይ የራሳቸውን አሻራ ያሳረፉ ሲሆን፤ ስራዎቿ የግል ሕይወት (Microcosm) እና የፖለቲካው ዓለም (Macrocosm) የሚገናኙበት ነጥብ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።
ከቴህራን አዛድ የስነ-ጥበብ ዩኒቨርሲቲ (Azad Art University) ከተመረቀች በኋላ፣ ለአሥር አመታት በቶኪዮ፣ ፓሪስ እና ኒው ዮርክ በመስራት እና ስራዎቿን ለእይታ በማቅረብ አሳልፋለች። በኒው ዮርክ በሚገኘው ሃንተር ኮሌጅ (Hunter College) በስነ-ጥበብ የማስተርስ ዲግሪዋን (MFA) አግኝታለች። ለድህረ-ምረቃ መመረቂያ ጽሁፏ፣ ስለ ቤተሰቧ የሚያወሳ "Summer Light" (የበጋ ብርሃን) የተሰኘ አጭር ዶክመንተሪ ፊልም ዳይሬክት አድርጋ አዘጋጅታለች።
በመቀጠልም "An Owl, A Garden and the Writer" (ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ጸሐፊው) የተሰኘውን ዶክመንተሪ ፊልም የሰራች ሲሆን፤ ፊልሙ እ.ኤ.አ. በ2023 በቪዥን ዱ ሪል (Vision du Réel) ፌስቲቫል ላይ ለእይታ በቅቷል። ይህ ፊልም በቡሳን የፊልም ፌስቲቫል (Busan Film Festival) እና በሴንተር ፖምፒዱ ኤክስትራ ፌስቲቫልን ጨምሮ በተለያዩ መድረኮች እና ፌስቲቫሎች ላይ ታይቷል።
በተጨማሪም ፊልሙ በዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doc Lisboa) "የመብት እና ነጻነት ሽልማት" (Rights and Freedom Award) እንዲሁም በ2024 በሞንትሪያል በተካሄደው ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ፊልም ፌስቲቫል ላይ "ምርጥ የቁም-ምስል ሽልማት" (Best Portrait Award) አሸንፏል።
በጋቦን ለሦስት ዓመታት በቆየችበት ጊዜ በሊብሬቪል (ሲሲባ) ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስፋፋት የሚሠራ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት (NGO) ከመሰረቱት መካከል አንዷ ስትሆን፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ትኖራለች፣ ትሰራለችም።
***
ስለ ሀበሻ ቪው (habeshaview)
በ2015 (እ.ኤ.አ) የተመሰረተው ሀበሻ ቪው (habeshaview)፤ ዋና መቀመጫውን አሜሪካ ቨርጂኒያ ያደረገ ሲሆን፣ በእንግሊዝ ለንደን እና በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉት። በተጨማሪም በኔዘርላንድ የዳታ ማዕከል (Data center) እና የቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አለው።
ሀበሻ ቪው ዘርፈ-ብዙ የሚዲያ፣ የመዝናኛ እና የላቀ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው። ኩባንያው ለተጠቃሚዎች ምቹ የሆነ የኦቲቲ (OTT) ፕላትፎርም እና አፕሊኬሽኖችን በማልማት ደረጃውን የጠበቀ የመመልከት ልምድን ያቀርባል።
የሚያቀርባቸው አገልግሎቶችም የቀጥታ የዜና ቻናሎችን፣ የመዝናኛ ጣቢያዎችን፣ እንደ ፍላጎት የሚታዘዙ ፊልሞችን (Video On Demand)፣ ጨዋታዎችን እና የኦዲዮ ቻናሎችን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ የተለያዩ ስቱዲዮዎች የተገኙ ኦሪጂናል የሆኑ ፕሮግራሞችን በብዙ የቋንቋ አማራጮች፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና ያለፉ ፕሮግራሞችን መልሶ የመመልከት (catch-up service) አማራጭ ጭምር ያቀርባል።
ሀበሻ ቪው ከዚህም በተጨማሪ ዓለም አቀፍ የፊልም አከፋፋይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የተሰሩ ጥራት ያላቸውን እና ኦሪጂናል ፊልሞችን በመምረጥ፣ በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫሎች እና የሲኒማ ቤቶች በማቅረብ ያስተዋውቃል።
በረጅም ጊዜ እቅዱም ከአፍሪካ አህጉር የሚገኙ ሌሎች ይዘቶችን በማሰራጨት በፓን-አፍሪካ የመዝናኛ እና የስትሪሚንግ ኢንዱስትሪ መሪ ለመሆን ራዕይ ሰንቋል።
***
የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት
የሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ (habeshaview Technology and Multimedia) ተባባሪ መስራች እንደመሆኔ፣ ሞቅ ያለ ሰላምታዬን ሳቀርብላችሁ ታላቅ ክብር ይሰማኛል።
የጉዞአችን ተካፋይ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ብሎኛል። ዛሬ አዲሱን የስራ ዘርፋችንን "ሀበሻ ቪው ሲኒማ" (habeshaview Cinema) በምናስጀምርበት በዚህ ወቅት፣ እንኳን ወደ ደማቁ የመዝናኛ፣ የባህል እና የፈጠራ ዓለማችን በሰላም መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ። ይህ በየወሩ የሚካሄድ የፊልም ክበብ፤ የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ከተቀረው ዓለም የተውጣጡ ፊልሞችን ለእይታ የሚያቀርብ ነው።
ትዕግስት ከበደ
ተባባሪ መስራች፣
***
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden, & The Writer)
የፕሬስ ማስታወሻ እና ሽልማቶች
"እጅግ ዜማዊ እና ረቂቅ፣ ሆኖም ግን ጉልበት ያለው ስራ፤ እጅግ ታላቅ የሆነውን የፀሃፊውን ስብእና ሰብአዊ በሆነ መንገድ እያሳየን፣ ስላለፉት አስርት ዓመታት የኢራን ጨካኝ ስርዓት የሚያስተምረን ፊልም ነው።"
— ቢዝነስ ዶክ ዩሮፕ (BUSINESS DOC EUROPE)
ፌስቲቫሎች እና ሽልማቶች
ቪዥንስ ዱ ሪል 2023 (Visions du Réel): በርኒንግ ላይትስ ውድድር (የዓለም የመጀመሪያ እይታ)
ፖምፒዱ ሴንተር (Pompidou Centre): (የፈረንሳይ የመጀመሪያ እይታ)
ቡሳን ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2023 (Busan IFF): (ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ እይታ)
ዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doclisboa): የመብት እና ነጻነት ሽልማት አሸናፊ
ኦዛ (OZA) የዘመናዊ ዶክመንተሪ ፊልም ፌስቲቫል 2024: የዳኞች ልዩ ሽልማት
ፊፋ 2024 (FIFA): ምርጥ የቁም-ምስል (Portrait) ሽልማት
ካርሎቪ ቫሪ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2021: በሂደት ላይ ያሉ ስራዎች (Works in Progress) የድህረ-ምርት ልማት ሽልማት አሸናፊ
አይዲኤፍኤ ፎረም (IDFA Forum)
የአዘጋጆች መግለጫ [አሚር ናደሪ - ዋና አዘጋጅ (Executive Producer)]
ኢራናዊው ፊልም ሰሪ አሚር ናደሪ፤ "ቬጋስ፡ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ" (2008)፣ "ማንሃተን በቁጥሮች" (1993) እና "ዘ ረነር" (1985) በመሳሰሉ ፊልሞቹ ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2016 በቬኒስ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ለዘመናዊ ሲኒማ ፈጠራ እና እድገት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ለሚሰጠው "Jaeger-LeCoultre Glory to the Filmmaker" የተሰኘ ክቡር ሽልማት ባለቤት ሆኗል።
"[የፊልሙ ባለታሪክ] በዘመናችን ካሉ እጅግ ታዋቂ ኢራናውያን ደራሲያን አንዱ ነው። በስራዎቹ የሀገሩን ልብ እና ነፍስ መተረክ ችሏል። በፋርስ ቋንቋ ንጹህ እና ጠንካራ ድምጽ ያለው ይህ ደራሲ፤ በልብ ወለዶቹ እና በታሪኮቹ ውስጥ የህዝቡን ታሪክ መዝግቦ አስቀምጧል። ስለሆነም፣ በተለይም አሁን ካለው የዓለም እና የኢራን ሁኔታ አንጻር፣ የእሱን ህይወት እና ስራዎች መዝግቦ ማቅረብ (Document ማድረግ) ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው።"
***
ሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ
በሀበሻ ቪው፤ ለኢትዮጵያ ስነ-ጥበብ፣ ባህል እና ተሰጥኦ ትልቅ ቦታ እና ክብር አለን። ተልዕኳችንም ይህንን የባህል ሀብት ከዘመናዊ እና ከላቀ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለክቡራን ደንበኞቻችን ልዩ እና ተመስጦን የሚፈጥር ልምድ ማቅረብ ነው።
በባህል እና በዘመናዊነት መካከል ድልድይ መሆን እንዳለብን እናምናለን፤ የፈጠራ ባለሙያዎቻችንን ድንቅ ተሰጥኦ ለዓለም ገበያ በማሳየት የኢትዮጵያን ስራዎች ለዓለም አቀፍ መድረክ ለማብቃት እንተጋለን።
እስካሁን ያደረግነው ጉዞ እጅግ አስደናቂ ነበር፤ ይህ ስኬትም ያለ እናንተ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሊታሰብ አይችልም ነበር። አሻራችንን እያሰፋን እና እያደግን ስንሄድ፣ ለዋና እሴቶቻችን ጸንተን እንቆማለን።
እነዚህም፦ የኢትዮጵያን ባህል ማስተዋወቅ እና ማልማት፣ የሀገር ውስጥ ተሰጥኦን ማሳደግ፣ እንዲሁም የቅርሶቻችንን እና የባህላችንን ተደራሽነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ማጎልበት ናቸው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
ሥራዋ በኢትዮጵያ ቤተመንግሥት ሲኒማ ቤት እየታየ ነው
#ethiopia | መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ያደረጉ ኢምባሲዎች፤ ጥሪ የተደረገላቸው 200 እንግዶች ዘጋቢ ፊልሙን በመመልከት ላይ ናቸው
***
ስለ ዳይሬክተሯ
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden and the Writer)
ሳራ ዶላታባዲ (Sara Dolatabadi)
የፊልም ዳይሬክተር፣ የምስል ጥበብ ባለሙያ (Visual Artist) እና ጸሐፊ
ሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ እና የመልቲሚዲያ ፊልም ሰሪ ናት። በልጅነቷ የኢራን እስላማዊ አብዮት እና የኢራን-ኢራቅ ጦርነት በህይወቷ ላይ ተፅእኖ አሳድሮባታል። እነዚህን ታሪካዊ ክስተቶች በልጅነት አይኖቿ ተመልክታለች። እነዚህ ትዝታዎች በምስል ጥበብ ባለሙያነቷ እና በፊልም ሰሪነቷ ላይ የራሳቸውን አሻራ ያሳረፉ ሲሆን፤ ስራዎቿ የግል ሕይወት (Microcosm) እና የፖለቲካው ዓለም (Macrocosm) የሚገናኙበት ነጥብ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።
ከቴህራን አዛድ የስነ-ጥበብ ዩኒቨርሲቲ (Azad Art University) ከተመረቀች በኋላ፣ ለአሥር አመታት በቶኪዮ፣ ፓሪስ እና ኒው ዮርክ በመስራት እና ስራዎቿን ለእይታ በማቅረብ አሳልፋለች። በኒው ዮርክ በሚገኘው ሃንተር ኮሌጅ (Hunter College) በስነ-ጥበብ የማስተርስ ዲግሪዋን (MFA) አግኝታለች። ለድህረ-ምረቃ መመረቂያ ጽሁፏ፣ ስለ ቤተሰቧ የሚያወሳ "Summer Light" (የበጋ ብርሃን) የተሰኘ አጭር ዶክመንተሪ ፊልም ዳይሬክት አድርጋ አዘጋጅታለች።
በመቀጠልም "An Owl, A Garden and the Writer" (ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ጸሐፊው) የተሰኘውን ዶክመንተሪ ፊልም የሰራች ሲሆን፤ ፊልሙ እ.ኤ.አ. በ2023 በቪዥን ዱ ሪል (Vision du Réel) ፌስቲቫል ላይ ለእይታ በቅቷል። ይህ ፊልም በቡሳን የፊልም ፌስቲቫል (Busan Film Festival) እና በሴንተር ፖምፒዱ ኤክስትራ ፌስቲቫልን ጨምሮ በተለያዩ መድረኮች እና ፌስቲቫሎች ላይ ታይቷል።
በተጨማሪም ፊልሙ በዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doc Lisboa) "የመብት እና ነጻነት ሽልማት" (Rights and Freedom Award) እንዲሁም በ2024 በሞንትሪያል በተካሄደው ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ፊልም ፌስቲቫል ላይ "ምርጥ የቁም-ምስል ሽልማት" (Best Portrait Award) አሸንፏል።
በጋቦን ለሦስት ዓመታት በቆየችበት ጊዜ በሊብሬቪል (ሲሲባ) ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስፋፋት የሚሠራ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት (NGO) ከመሰረቱት መካከል አንዷ ስትሆን፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ትኖራለች፣ ትሰራለችም።
***
ስለ ሀበሻ ቪው (habeshaview)
በ2015 (እ.ኤ.አ) የተመሰረተው ሀበሻ ቪው (habeshaview)፤ ዋና መቀመጫውን አሜሪካ ቨርጂኒያ ያደረገ ሲሆን፣ በእንግሊዝ ለንደን እና በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉት። በተጨማሪም በኔዘርላንድ የዳታ ማዕከል (Data center) እና የቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አለው።
ሀበሻ ቪው ዘርፈ-ብዙ የሚዲያ፣ የመዝናኛ እና የላቀ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው። ኩባንያው ለተጠቃሚዎች ምቹ የሆነ የኦቲቲ (OTT) ፕላትፎርም እና አፕሊኬሽኖችን በማልማት ደረጃውን የጠበቀ የመመልከት ልምድን ያቀርባል።
የሚያቀርባቸው አገልግሎቶችም የቀጥታ የዜና ቻናሎችን፣ የመዝናኛ ጣቢያዎችን፣ እንደ ፍላጎት የሚታዘዙ ፊልሞችን (Video On Demand)፣ ጨዋታዎችን እና የኦዲዮ ቻናሎችን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ የተለያዩ ስቱዲዮዎች የተገኙ ኦሪጂናል የሆኑ ፕሮግራሞችን በብዙ የቋንቋ አማራጮች፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና ያለፉ ፕሮግራሞችን መልሶ የመመልከት (catch-up service) አማራጭ ጭምር ያቀርባል።
ሀበሻ ቪው ከዚህም በተጨማሪ ዓለም አቀፍ የፊልም አከፋፋይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የተሰሩ ጥራት ያላቸውን እና ኦሪጂናል ፊልሞችን በመምረጥ፣ በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫሎች እና የሲኒማ ቤቶች በማቅረብ ያስተዋውቃል።
በረጅም ጊዜ እቅዱም ከአፍሪካ አህጉር የሚገኙ ሌሎች ይዘቶችን በማሰራጨት በፓን-አፍሪካ የመዝናኛ እና የስትሪሚንግ ኢንዱስትሪ መሪ ለመሆን ራዕይ ሰንቋል።
***
የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት
የሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ (habeshaview Technology and Multimedia) ተባባሪ መስራች እንደመሆኔ፣ ሞቅ ያለ ሰላምታዬን ሳቀርብላችሁ ታላቅ ክብር ይሰማኛል።
የጉዞአችን ተካፋይ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ብሎኛል። ዛሬ አዲሱን የስራ ዘርፋችንን "ሀበሻ ቪው ሲኒማ" (habeshaview Cinema) በምናስጀምርበት በዚህ ወቅት፣ እንኳን ወደ ደማቁ የመዝናኛ፣ የባህል እና የፈጠራ ዓለማችን በሰላም መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ። ይህ በየወሩ የሚካሄድ የፊልም ክበብ፤ የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ከተቀረው ዓለም የተውጣጡ ፊልሞችን ለእይታ የሚያቀርብ ነው።
ትዕግስት ከበደ
ተባባሪ መስራች፣
***
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden, & The Writer)
የፕሬስ ማስታወሻ እና ሽልማቶች
"እጅግ ዜማዊ እና ረቂቅ፣ ሆኖም ግን ጉልበት ያለው ስራ፤ እጅግ ታላቅ የሆነውን የፀሃፊውን ስብእና ሰብአዊ በሆነ መንገድ እያሳየን፣ ስላለፉት አስርት ዓመታት የኢራን ጨካኝ ስርዓት የሚያስተምረን ፊልም ነው።"
— ቢዝነስ ዶክ ዩሮፕ (BUSINESS DOC EUROPE)
ፌስቲቫሎች እና ሽልማቶች
ቪዥንስ ዱ ሪል 2023 (Visions du Réel): በርኒንግ ላይትስ ውድድር (የዓለም የመጀመሪያ እይታ)
ፖምፒዱ ሴንተር (Pompidou Centre): (የፈረንሳይ የመጀመሪያ እይታ)
ቡሳን ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2023 (Busan IFF): (ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ እይታ)
ዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doclisboa): የመብት እና ነጻነት ሽልማት አሸናፊ
ኦዛ (OZA) የዘመናዊ ዶክመንተሪ ፊልም ፌስቲቫል 2024: የዳኞች ልዩ ሽልማት
ፊፋ 2024 (FIFA): ምርጥ የቁም-ምስል (Portrait) ሽልማት
ካርሎቪ ቫሪ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2021: በሂደት ላይ ያሉ ስራዎች (Works in Progress) የድህረ-ምርት ልማት ሽልማት አሸናፊ
አይዲኤፍኤ ፎረም (IDFA Forum)
የአዘጋጆች መግለጫ [አሚር ናደሪ - ዋና አዘጋጅ (Executive Producer)]
ኢራናዊው ፊልም ሰሪ አሚር ናደሪ፤ "ቬጋስ፡ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ" (2008)፣ "ማንሃተን በቁጥሮች" (1993) እና "ዘ ረነር" (1985) በመሳሰሉ ፊልሞቹ ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2016 በቬኒስ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ለዘመናዊ ሲኒማ ፈጠራ እና እድገት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ለሚሰጠው "Jaeger-LeCoultre Glory to the Filmmaker" የተሰኘ ክቡር ሽልማት ባለቤት ሆኗል።
"[የፊልሙ ባለታሪክ] በዘመናችን ካሉ እጅግ ታዋቂ ኢራናውያን ደራሲያን አንዱ ነው። በስራዎቹ የሀገሩን ልብ እና ነፍስ መተረክ ችሏል። በፋርስ ቋንቋ ንጹህ እና ጠንካራ ድምጽ ያለው ይህ ደራሲ፤ በልብ ወለዶቹ እና በታሪኮቹ ውስጥ የህዝቡን ታሪክ መዝግቦ አስቀምጧል። ስለሆነም፣ በተለይም አሁን ካለው የዓለም እና የኢራን ሁኔታ አንጻር፣ የእሱን ህይወት እና ስራዎች መዝግቦ ማቅረብ (Document ማድረግ) ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው።"
***
ሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ
በሀበሻ ቪው፤ ለኢትዮጵያ ስነ-ጥበብ፣ ባህል እና ተሰጥኦ ትልቅ ቦታ እና ክብር አለን። ተልዕኳችንም ይህንን የባህል ሀብት ከዘመናዊ እና ከላቀ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለክቡራን ደንበኞቻችን ልዩ እና ተመስጦን የሚፈጥር ልምድ ማቅረብ ነው።
በባህል እና በዘመናዊነት መካከል ድልድይ መሆን እንዳለብን እናምናለን፤ የፈጠራ ባለሙያዎቻችንን ድንቅ ተሰጥኦ ለዓለም ገበያ በማሳየት የኢትዮጵያን ስራዎች ለዓለም አቀፍ መድረክ ለማብቃት እንተጋለን።
እስካሁን ያደረግነው ጉዞ እጅግ አስደናቂ ነበር፤ ይህ ስኬትም ያለ እናንተ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሊታሰብ አይችልም ነበር። አሻራችንን እያሰፋን እና እያደግን ስንሄድ፣ ለዋና እሴቶቻችን ጸንተን እንቆማለን።
እነዚህም፦ የኢትዮጵያን ባህል ማስተዋወቅ እና ማልማት፣ የሀገር ውስጥ ተሰጥኦን ማሳደግ፣ እንዲሁም የቅርሶቻችንን እና የባህላችንን ተደራሽነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ማጎልበት ናቸው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
6 months ago
RIKEN CBS Summer Program 2026 in Japan 🇯🇵 (Fully Funded)
Apply: https://opportunitiescorne...
2 Months Internship in Tokyo. Open to all Nationals.
The Program Covers Airfare, Accommodation, Stipend.
Deadline: 7th Jan 2026
#opportunitiescorners #japan
Apply: https://opportunitiescorne...
2 Months Internship in Tokyo. Open to all Nationals.
The Program Covers Airfare, Accommodation, Stipend.
Deadline: 7th Jan 2026
#opportunitiescorners #japan
8 months ago
በሳምንት ደሞዝ ሳይቀነስ የአራት ቀን ብቻ ስራ ውጤታማ ሆነ
📌ማይክሮሶፍት ጃፓን የአራት ቀን የስራ ሳምንትን ስትሞክር የሰራተኞች ምርታማነት በ40% ጨመረ
#ethiopia | የቴክኖሎጂ ግዙፉ ኩባንያ ማይክሮሶፍት ጃፓን በ2019 ዓ.ም ያካሄደችው ደፋር ሙከራ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።
ኩባንያው ለሠራተኞቹ ደመወዝ ሳይቀንስ በሳምንት ለአራት ቀናት ብቻ እንዲሠሩ፣ አርብ ቀንን ጨምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እረፍት የሚሰጥበትን መርሃ ግብር ዘርግቶ ነበር።
ሙከራው "Work-Life Choice Challenge Summer 2019" በሚል ስም የተካሄደ ሲሆን፣ ውጤቶቹም የሥራ አቅምንና ቅልጥፍናን በተመለከተ አዲስ ምዕራፍ ከፍተዋል ተብሏል።
ከአንድ ዓመት በፊት ከነበረው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የሠራተኞች ምርታማነት (በሠራተኛ የሚመነጨው ሽያጭ) 40% ከፍ ብሏል ነው የተባለው።
የኤሌክትሪክ ፍጆታ መጠን በ23% የቀነሰ ሲሆን፣ የታተመው የወረቀት መጠን ደግሞ 60% ያህል ቀንሷል። ይህም የአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ያሳያል።
ከሠራተኞቹ ውስጥ 92% የሚሆኑት በአራት ቀናት የሥራ ሳምንት መርሃ ግብር መደሰታቸውን ገልጸዋል።
ማይክሮሶፍት ጃፓን ምርታማነቱ መጨመር በዋናነት የመጣው በሥራ ላይ ባለው ቅልጥፍና ምክንያት እንደሆነ አስታውቋል።
ስብሰባዎች አጭር እንዲሆኑ (ቢበዛ 30 ደቂቃ) እና ዓላማቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ተደርገዋል።
ሠራተኞች የሶስት ቀን እረፍት ማግኘታቸው ተመልሰው ሲመጡ በትኩረትና በሙሉ ጉልበት እንዲሰሩ አግዟቸዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ በአጠቃላይ፣ ይህ ሙከራ በሠራተኞች የግል ሕይወት እና በሥራ መካከል ጥሩ ሚዛን ሲፈጠር፣ ውጤታማነት እንደሚጨምር በተጨባጭ ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
📌ማይክሮሶፍት ጃፓን የአራት ቀን የስራ ሳምንትን ስትሞክር የሰራተኞች ምርታማነት በ40% ጨመረ
#ethiopia | የቴክኖሎጂ ግዙፉ ኩባንያ ማይክሮሶፍት ጃፓን በ2019 ዓ.ም ያካሄደችው ደፋር ሙከራ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።
ኩባንያው ለሠራተኞቹ ደመወዝ ሳይቀንስ በሳምንት ለአራት ቀናት ብቻ እንዲሠሩ፣ አርብ ቀንን ጨምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እረፍት የሚሰጥበትን መርሃ ግብር ዘርግቶ ነበር።
ሙከራው "Work-Life Choice Challenge Summer 2019" በሚል ስም የተካሄደ ሲሆን፣ ውጤቶቹም የሥራ አቅምንና ቅልጥፍናን በተመለከተ አዲስ ምዕራፍ ከፍተዋል ተብሏል።
ከአንድ ዓመት በፊት ከነበረው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የሠራተኞች ምርታማነት (በሠራተኛ የሚመነጨው ሽያጭ) 40% ከፍ ብሏል ነው የተባለው።
የኤሌክትሪክ ፍጆታ መጠን በ23% የቀነሰ ሲሆን፣ የታተመው የወረቀት መጠን ደግሞ 60% ያህል ቀንሷል። ይህም የአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ያሳያል።
ከሠራተኞቹ ውስጥ 92% የሚሆኑት በአራት ቀናት የሥራ ሳምንት መርሃ ግብር መደሰታቸውን ገልጸዋል።
ማይክሮሶፍት ጃፓን ምርታማነቱ መጨመር በዋናነት የመጣው በሥራ ላይ ባለው ቅልጥፍና ምክንያት እንደሆነ አስታውቋል።
ስብሰባዎች አጭር እንዲሆኑ (ቢበዛ 30 ደቂቃ) እና ዓላማቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ተደርገዋል።
ሠራተኞች የሶስት ቀን እረፍት ማግኘታቸው ተመልሰው ሲመጡ በትኩረትና በሙሉ ጉልበት እንዲሰሩ አግዟቸዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ በአጠቃላይ፣ ይህ ሙከራ በሠራተኞች የግል ሕይወት እና በሥራ መካከል ጥሩ ሚዛን ሲፈጠር፣ ውጤታማነት እንደሚጨምር በተጨባጭ ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
Sponsored by
Surafel
8 months ago
Fully Funded Summer Leadership Program in the USA
Dates: July 1-22, 2026
Link: https://scholarshipscorner...
Location: San Diego, California
Financial Support:
The Hansen Summer Institute is fully funded by the Fred J. Hansen Foundation, covering international airfare, accommodation, and all program costs.
Deadlines:
International Applicants: January 15, 2026.
US Applicants: March 15, 2026.
Dates: July 1-22, 2026
Link: https://scholarshipscorner...
Location: San Diego, California
Financial Support:
The Hansen Summer Institute is fully funded by the Fred J. Hansen Foundation, covering international airfare, accommodation, and all program costs.
Deadlines:
International Applicants: January 15, 2026.
US Applicants: March 15, 2026.
10 months ago
ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ስራ ድርጅት በቅዱስ ዮሐንስ የዘመነ ክረምት ትምህርት መርሐ ግብር ያስተማራቸውን 368 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት ጅማሮውን የብራና መጻሕፍትን ማዘጋጀት ላይ በማድረግ ተነስቶ በአሁኑ ሠዓት ዘርፈ ብዙ የተግባረ እድ ሥራዎችን እየሰራ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡
ተቋሙ ከዚህ ጎን ለጎን “ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት አዳር የሕጻናት ትምህርት መርሐግብር" የሚል ማዕቀፍ በማዘጋጀት ሕጻናትን በክረምት የአዳር ቆይታቸው (summer camp) የተለያዩ የተግባረ እድ ትምህርቶችን ከአብነት ትምህርት፣ ከስነምግባር ትምህርት እና መሠረታዊ ከሆኑ የቤ/ክ ትምህርቶች ጋር አስተሳስሮ ያስተምራል፡፡
በዚህም ሕጻናት የአባቶችን ጥበብ ተረካቢ፣ ብሎም የሙያ ባለቤት እንዲሆኑ እና በዋናነት ዘላቂነት ባለው መንገድ መንፈሳዊ ተግባራትን እንዲተገብሩ ለማስቻል ይሰራል፡፡
በመሆኑም በ2ዐ17 ዓ.ም ባካሄደው የት/ት መርሐግብር ካለፉት ዓመታት በተሻለ አቅሙን በማሳደግ እድሜያቸው ከ7 እስከ 14 ዓመት ያሉ 368 ሕፃናትን ተቀብሎ በአዳሪና ተመላላሽ ተረክቦ አስተምሯል፡፡
ታዲያ እነዚህን ተማሪዎችንም ነሃሴ 25 በቦሌ መድሃኒያለም ካቴድራል ወላጆችና የክብር እንግዶች በተገኙበት በደማቁ አስመርቋል፡፡
በምርቃት መርሐግብሩ ላይ ደቀመዛሙርቱ ከመመረቃቸው በተጨማሪ የተማሪዎች የስዕልና የበገና አውደርዕይ የተደረገ ሲሆን በተጨማሪም የተለያዩ አጋር ድርጅቶች ምስጋና ቀርቦላቸዋል፡፡
ይህ በሐመረ ብርሃን የሚዘጋጀው የቅዱስ ዮሐንስ የዘመነ ክረምት የትምህርት መርሃ ግብር በየዓመቱ የሚካሄድ ሲሆን የዘንድሮው የ2017ቱ መርሐግብርም ለ5ኛ ጊዜ የተካሄደ ነው፡፡
ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት ጅማሮውን የብራና መጻሕፍትን ማዘጋጀት ላይ በማድረግ ተነስቶ በአሁኑ ሠዓት ዘርፈ ብዙ የተግባረ እድ ሥራዎችን እየሰራ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡
ተቋሙ ከዚህ ጎን ለጎን “ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት አዳር የሕጻናት ትምህርት መርሐግብር" የሚል ማዕቀፍ በማዘጋጀት ሕጻናትን በክረምት የአዳር ቆይታቸው (summer camp) የተለያዩ የተግባረ እድ ትምህርቶችን ከአብነት ትምህርት፣ ከስነምግባር ትምህርት እና መሠረታዊ ከሆኑ የቤ/ክ ትምህርቶች ጋር አስተሳስሮ ያስተምራል፡፡
በዚህም ሕጻናት የአባቶችን ጥበብ ተረካቢ፣ ብሎም የሙያ ባለቤት እንዲሆኑ እና በዋናነት ዘላቂነት ባለው መንገድ መንፈሳዊ ተግባራትን እንዲተገብሩ ለማስቻል ይሰራል፡፡
በመሆኑም በ2ዐ17 ዓ.ም ባካሄደው የት/ት መርሐግብር ካለፉት ዓመታት በተሻለ አቅሙን በማሳደግ እድሜያቸው ከ7 እስከ 14 ዓመት ያሉ 368 ሕፃናትን ተቀብሎ በአዳሪና ተመላላሽ ተረክቦ አስተምሯል፡፡
ታዲያ እነዚህን ተማሪዎችንም ነሃሴ 25 በቦሌ መድሃኒያለም ካቴድራል ወላጆችና የክብር እንግዶች በተገኙበት በደማቁ አስመርቋል፡፡
በምርቃት መርሐግብሩ ላይ ደቀመዛሙርቱ ከመመረቃቸው በተጨማሪ የተማሪዎች የስዕልና የበገና አውደርዕይ የተደረገ ሲሆን በተጨማሪም የተለያዩ አጋር ድርጅቶች ምስጋና ቀርቦላቸዋል፡፡
ይህ በሐመረ ብርሃን የሚዘጋጀው የቅዱስ ዮሐንስ የዘመነ ክረምት የትምህርት መርሃ ግብር በየዓመቱ የሚካሄድ ሲሆን የዘንድሮው የ2017ቱ መርሐግብርም ለ5ኛ ጊዜ የተካሄደ ነው፡፡
11 months ago
ለ ሁሉም የሚዲያ አካላት አዲስ አበባ
ጉዳዩ፦ ቅሬታን ማቅረብን ይመለከታል
ቀን 24/11/ 2017 ዓ.ም
ከላይ በርዕሱ እነደተጠቀሰው የፌደራል ጉምሩክ ኮሚሽን ከ 3000 በላይ ስራ ፈላጊ ምሩቃንን በ 2017 ዓ.ም ለመቅጠር ለሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ኮታ ማከፋፈሉ ይታወቃል ። ይህን መሰረት በማድረግም በክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ያሉ የስራና ስልጠና ቢሮዎች ኮምሽኑ ባወጣው የመመልመያ መስፈርት መሠረት ከወረዳ እስከ ክልል የሁላችንም መረጃ በጥልቀት በማጥናትና በመመርመር ከ 1 እስከ 14 የተቀመጡትን መስፈርቶች ያሟላን ስራ ፈላጊ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ ምሩቃንን ለፌደራል ጉምሩክ ኮሚሽን መለምለው መላካቸው ይታወቃል።
እኛም በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በኩል ምልመላውን አልፋቹሀል ለፈተና ብቻ ተዘጋጁ ተብለን ለ 1 ወር ያህል ስንዘጋጅ ከቆየን በኋላ በመጨረሻው ሰዓት የፈደራል ጉምሩክ ኮሚሽን እንደገና የወጣዉን የመመልመያ መስፈርት ባለጥበቀ ሁኔታ እነደተሰረዝን እና እንደማንካተት አሳውቆናል።
ኮሚሺኑ ብቁ አደላችሁም፤ አትካተቱም ያለን ስራ ፈላጊዎች፦
1, በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛው እና በኢመደበኛው መርሀ ግብር ከመንግስትና ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተመረቅን እና እስካሁን ምንም አይነት ስራ ያልጀመርን፤
2, በመጀመሪያ ዲግሪ መኢመደበኛ መርሀ ግብር (extension, night, weekend, distance and summer) ከመንግስትና ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመርቀን እስካሁን ምንም አይነት ስራ ያልጀመርን፤
ነገር ግን በኮሚሺኑ ውሳኔ ብቁ አደላቹህም የተባልንበት ምክንያት እኛን ተመራቂ ስራ ፈላጊዎችን ሞራል የጎዳ፤ የመመልመያ መስፈርት ብሎ ያወጣቸዉን ነጥቦች ያልጠበቀ እና የጣሰ መሆኑ ታውቆ ይህ ጉዳይ እንደገና እንዲታይልን እና ትክክልኛ ውሳኔ እነዲስጠን በእናንተ በኩል የሚዲያ ሽፋን እነዲሰጥልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን።
ከሰላምታ ጋር እጩ ተመልማይ ቅሬታ አቅራቢዎች
ጉዳዩ፦ ቅሬታን ማቅረብን ይመለከታል
ቀን 24/11/ 2017 ዓ.ም
ከላይ በርዕሱ እነደተጠቀሰው የፌደራል ጉምሩክ ኮሚሽን ከ 3000 በላይ ስራ ፈላጊ ምሩቃንን በ 2017 ዓ.ም ለመቅጠር ለሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ኮታ ማከፋፈሉ ይታወቃል ። ይህን መሰረት በማድረግም በክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ያሉ የስራና ስልጠና ቢሮዎች ኮምሽኑ ባወጣው የመመልመያ መስፈርት መሠረት ከወረዳ እስከ ክልል የሁላችንም መረጃ በጥልቀት በማጥናትና በመመርመር ከ 1 እስከ 14 የተቀመጡትን መስፈርቶች ያሟላን ስራ ፈላጊ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ ምሩቃንን ለፌደራል ጉምሩክ ኮሚሽን መለምለው መላካቸው ይታወቃል።
እኛም በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በኩል ምልመላውን አልፋቹሀል ለፈተና ብቻ ተዘጋጁ ተብለን ለ 1 ወር ያህል ስንዘጋጅ ከቆየን በኋላ በመጨረሻው ሰዓት የፈደራል ጉምሩክ ኮሚሽን እንደገና የወጣዉን የመመልመያ መስፈርት ባለጥበቀ ሁኔታ እነደተሰረዝን እና እንደማንካተት አሳውቆናል።
ኮሚሺኑ ብቁ አደላችሁም፤ አትካተቱም ያለን ስራ ፈላጊዎች፦
1, በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛው እና በኢመደበኛው መርሀ ግብር ከመንግስትና ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተመረቅን እና እስካሁን ምንም አይነት ስራ ያልጀመርን፤
2, በመጀመሪያ ዲግሪ መኢመደበኛ መርሀ ግብር (extension, night, weekend, distance and summer) ከመንግስትና ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመርቀን እስካሁን ምንም አይነት ስራ ያልጀመርን፤
ነገር ግን በኮሚሺኑ ውሳኔ ብቁ አደላቹህም የተባልንበት ምክንያት እኛን ተመራቂ ስራ ፈላጊዎችን ሞራል የጎዳ፤ የመመልመያ መስፈርት ብሎ ያወጣቸዉን ነጥቦች ያልጠበቀ እና የጣሰ መሆኑ ታውቆ ይህ ጉዳይ እንደገና እንዲታይልን እና ትክክልኛ ውሳኔ እነዲስጠን በእናንተ በኩል የሚዲያ ሽፋን እነዲሰጥልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን።
ከሰላምታ ጋር እጩ ተመልማይ ቅሬታ አቅራቢዎች
11 months ago
15 Million Birr Worth of Gold – Ready for You!
At Brook Real Estate, we’ve prepared a total of 1 KG of pure gold, worth over 15 million ETB— and we’re giving it away to our customers this summer!
Buy property from us, and you’ll receive your share of real 24K gold —
in the form of gold coins, bracelets, necklaces, rings, or bars — based on the value of your purchase.
FasikaTola & our senior realtor Dagi already showed it in our office — the gold is ready and waiting for you.
No lottery. No promises. Just a golden reward for making the smart move with Brook.
📍 Visit our Dubai office or DM us today.
We’re here, waiting to hand over your golden opportunity.
#brookrealestate #goldgiveaway #15millionbirrgold #1kggold #dubairealestate #goldensummer #investwithbrook #realestaterewards #goldcoins #goldjewelry #exclusivepromo #luxurydeals #fasikatola #brookexperience
11 months ago
EXCLUSIVE GOLD GIVEAWAY ALERT!
1 KG of Pure Gold – Ready in Our Office NOW!
Look Senior Realtor Dagi holding the actual gold that YOU could take home!
This summer, Brook Real Estate is doing what no other company has ever done!!
We're giving away 1 KILOGRAM of REAL 24K GOLD to our customers, physically available now in our office!
When you buy property with us, you’ll get your share of this gold — As a bracelet, necklace, ring, or any form of your choice!
📌 No Draw. No Waiting.
📌 The More You Buy, The More You Receive.
This is not a promise — it’s in our office and ready for you.
Be part of the first real estate gold campaign in Dubai history.
📞 Contact us now and turn your property into GOLD!
#brookrealestate #goldgiveaway #1kggold #goldensummer #realestaterewards #dubailuxuryliving #investsmart #exclusiveoffer #noothercompanydoesthis #jewelryrewards #propertywithperks #brookexperience #dubairealestatedeals #necklacebraceletgold #realestatepromotion #ownitandshine
11 months ago
የ2017 ዓ.ም የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት ተመላላሽ የሕጻናት ትምህርት ምዝገባ
(Summer camp) 🌞⛺️
🗓 ምዝገባ ሰኔ 30 (ሰኞ)
⏰ ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ
🌐 በኦንላይን ብቻ!!
ውስን ቦታዎች ብቻ ስላሉን በተጠቀሰው ዕለት እና ሰዓት ፈጥነው ይመዝገቡ!
⚠️ ማስታወሻ: ከታች ባለው ሊንክ ተጠቅመው ከመመዝገቢያው ድህረገጽ (Website) ጋር ቀድመው እራስዎን ያግባቡ።
"ለልጆችዎ ቦታ ያስይዙ" የሚለው ገጽ ሰኔ 30 (ሰኞ) ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ ክፍት ይሆናል።
ተመዝጋቢዎች በተመዘገቡበት ሰዓት (Time stamp) ቅደም ተከተል መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናል።
👇🔗 የመመዝገቢያ ድህረገጽ ሊንክ 👇
👉 sjc.hamereberhan.org 👈
🎞 የ2016ዓ.ም የተማሪዎች ቆይታ ዶክመንተሪ 👇
https://youtu.be/UTJr9d84i...
☎️ 0909328444
☎️ 0909348444
☎️ 0909493444
(Summer camp) 🌞⛺️
🗓 ምዝገባ ሰኔ 30 (ሰኞ)
⏰ ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ
🌐 በኦንላይን ብቻ!!
ውስን ቦታዎች ብቻ ስላሉን በተጠቀሰው ዕለት እና ሰዓት ፈጥነው ይመዝገቡ!
⚠️ ማስታወሻ: ከታች ባለው ሊንክ ተጠቅመው ከመመዝገቢያው ድህረገጽ (Website) ጋር ቀድመው እራስዎን ያግባቡ።
"ለልጆችዎ ቦታ ያስይዙ" የሚለው ገጽ ሰኔ 30 (ሰኞ) ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ ክፍት ይሆናል።
ተመዝጋቢዎች በተመዘገቡበት ሰዓት (Time stamp) ቅደም ተከተል መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናል።
👇🔗 የመመዝገቢያ ድህረገጽ ሊንክ 👇
👉 sjc.hamereberhan.org 👈
🎞 የ2016ዓ.ም የተማሪዎች ቆይታ ዶክመንተሪ 👇
https://youtu.be/UTJr9d84i...
☎️ 0909328444
☎️ 0909348444
☎️ 0909493444
Sponsored by
Surafel
Comments