8 days ago
ሰበር - ኮሎምቢያ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ልትዘጋ ነው! 🇨🇴🇪🇹 #ethiopia #colombia #addisababa #globalnews #foreignpolicy
28 days ago
ስዊዘርላንድ ስምንተኛዋ ሩብ ፍፃሜውን የተቀላቀለች ሀገር ሆናለች
************************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የ16ቱ ሀገራት ጥሎ ማለፍ የመጨረሻው ጨዋታ ስዊዘርላንድ ኮሎምቢያን አሸንፋለች።
መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ እና ጭማሪው 30 ደቂቃ ያለግብ ተጠናቀው፤ አሸናፊውን ለመለየት በተሰጡ መለያ ምቶች ስዊዘርላንድ 4 ለ 3 ረታለች።
ስዊዘርላንድ በሩብ ፍፃሜው አርጀንቲናን የምትገጥም ይሆናል።
ፈረንሳይ ከ ሞሮኮ፣ ስፔን ከ ቤልጂየም እንዲሁም ኖርዌይ ከ እንግሊዝ ሌሎቹ የሩብ ፍፃሜ መርኃ ግብሮች ናቸው።
#worldcup #fifaworldcup #switzerland #colombia #quarterfinal #football #sports
************************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የ16ቱ ሀገራት ጥሎ ማለፍ የመጨረሻው ጨዋታ ስዊዘርላንድ ኮሎምቢያን አሸንፋለች።
መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ እና ጭማሪው 30 ደቂቃ ያለግብ ተጠናቀው፤ አሸናፊውን ለመለየት በተሰጡ መለያ ምቶች ስዊዘርላንድ 4 ለ 3 ረታለች።
ስዊዘርላንድ በሩብ ፍፃሜው አርጀንቲናን የምትገጥም ይሆናል።
ፈረንሳይ ከ ሞሮኮ፣ ስፔን ከ ቤልጂየም እንዲሁም ኖርዌይ ከ እንግሊዝ ሌሎቹ የሩብ ፍፃሜ መርኃ ግብሮች ናቸው።
#worldcup #fifaworldcup #switzerland #colombia #quarterfinal #football #sports
1 month ago
ኮሎምቢያ ጋናን በማሸነፍ ወደ 16ቱ ጥሎ ማለፍ ተሸጋገረች
**************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የ32ቱ ሀገራት ጥሎ ማለፍ ኮሎምቢያ ከ ጋና ያደረጉት ጨዋታ፤ በኮሎምቢያ 1 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለኮሎምቢያ የማሸነፊያዋን ብቸኛ ግብ ጆን አሪያስ በ14ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።
ወደ 16ቱ ጥሎ ማለፍ የተሸጋገረችው ኮሎምቢያ በቀጣይ ጨዋታዋ ከስዊዘርላንድ ጋር ትጫወታለች።
#worldcup #fifaworldcup #colombia #ghana #football #sports #ebc
**************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የ32ቱ ሀገራት ጥሎ ማለፍ ኮሎምቢያ ከ ጋና ያደረጉት ጨዋታ፤ በኮሎምቢያ 1 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለኮሎምቢያ የማሸነፊያዋን ብቸኛ ግብ ጆን አሪያስ በ14ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።
ወደ 16ቱ ጥሎ ማለፍ የተሸጋገረችው ኮሎምቢያ በቀጣይ ጨዋታዋ ከስዊዘርላንድ ጋር ትጫወታለች።
#worldcup #fifaworldcup #colombia #ghana #football #sports #ebc
6 months ago
በኮሎምቢያ በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የባለሥልጣናትን ሕይወት ጨምሮ የ15 ሰዎች ሕይወት አለፈ
#ethiopia | በሰሜን ምሥራቅ ኮሎምቢያ ከቬንዙዌላ ድንበር አቅራቢያ በደረሰ አሰቃቂ የአውሮፕላን የመከስከስ አደጋ፣ የሕግ ባለሙያዎችንና ከፍተኛ የፖለቲካ አመራሮችን ጨምሮ የ15 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተረጋገጠ።
እንደ ዘገባዎች ከሆነ፣ አውሮፕላኑ በረራ ላይ እያለ አደጋው ያጋጠመው ፓለቲከኞችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ ሳለ ነው። በአደጋው ሕይወታቸው ከጠፋው መካከልም የሚከተሉት ታዋቂ ግለሰቦች ይገኙበታል፦
* ዲዮጀነስ ኩንቴሮ፡ የኮሎምቢያ የተወካዮች ምክር ቤት የካታቱምቦ ክልል ተወካይ።
* ካርሎስ ሳልሴዶ፡ የኮንግረንስ ምርጫ እጩ።
የሀገሪቱ የትራንስፖርት ሚኒስትር በሰጡት መግለጫ፣ በአደጋው ክፉኛ ማዘናቸውን ገልጸው በአውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩት ባለሥልጣናት መካከል በሕይወት የተረፈ ሰው አለመኖሩን ይፋ አድርገዋል።
ምንም እንኳ የኮሎምቢያ ባለሥልጣናት የአደጋውን ትክክለኛ መንስኤ ለማወቅ ምርመራ እያደረጉ ቢሆንም፣ አውሮፕላኑ ከመከስከሱ ቀደም ብሎ ግን የድንገተኛ አደጋ ምልክት መብራቱ (Emergency light) አገልግሎት እየሰጠ እንዳልነበር ፍንጮች መኖራቸው ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #colombia #planecrash #breakingnews #aviationsafety #restinpeace #ኮሎምቢያ #የአውሮፕላንአደጋ #ዜና
#ethiopia | በሰሜን ምሥራቅ ኮሎምቢያ ከቬንዙዌላ ድንበር አቅራቢያ በደረሰ አሰቃቂ የአውሮፕላን የመከስከስ አደጋ፣ የሕግ ባለሙያዎችንና ከፍተኛ የፖለቲካ አመራሮችን ጨምሮ የ15 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተረጋገጠ።
እንደ ዘገባዎች ከሆነ፣ አውሮፕላኑ በረራ ላይ እያለ አደጋው ያጋጠመው ፓለቲከኞችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ ሳለ ነው። በአደጋው ሕይወታቸው ከጠፋው መካከልም የሚከተሉት ታዋቂ ግለሰቦች ይገኙበታል፦
* ዲዮጀነስ ኩንቴሮ፡ የኮሎምቢያ የተወካዮች ምክር ቤት የካታቱምቦ ክልል ተወካይ።
* ካርሎስ ሳልሴዶ፡ የኮንግረንስ ምርጫ እጩ።
የሀገሪቱ የትራንስፖርት ሚኒስትር በሰጡት መግለጫ፣ በአደጋው ክፉኛ ማዘናቸውን ገልጸው በአውሮፕላኑ ውስጥ ከነበሩት ባለሥልጣናት መካከል በሕይወት የተረፈ ሰው አለመኖሩን ይፋ አድርገዋል።
ምንም እንኳ የኮሎምቢያ ባለሥልጣናት የአደጋውን ትክክለኛ መንስኤ ለማወቅ ምርመራ እያደረጉ ቢሆንም፣ አውሮፕላኑ ከመከስከሱ ቀደም ብሎ ግን የድንገተኛ አደጋ ምልክት መብራቱ (Emergency light) አገልግሎት እየሰጠ እንዳልነበር ፍንጮች መኖራቸው ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #colombia #planecrash #breakingnews #aviationsafety #restinpeace #ኮሎምቢያ #የአውሮፕላንአደጋ #ዜና
12 months ago
ልዩ መረጃ‼️
የሱዳን ጦር በሱዳን ዳርፉር በኒያላ አየር ማረፊያ ሲያርፍ የነበረ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አይሮፕላን ላይ ጥቃት መሰንዘሩ ተሰማ።
የሱዳን ጦር የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች አውሮፕላን በዳርፉር ግዛት ስትራቴጅካዊቷ ኒያላ ከተማ ሲያርፍ ኢላማ አድርጓል ሲል የሱዳን ቴሌቪዥን ዘግቧል።
አውሮፕላኑ የኮሎምቢያ ቅጠረኛ ተዋጊዎችን ይዞ እንደነበር እና ሲያርፍ በትናንትናው ዕለት August 6/2025 በሱዳን ጦር ጥቃት እንደደረሰበት ዘገባው ጠቅሷል። በጥቃቱ ከ40 በላይ የኮሎምቢያ ቅጥረኛ ወታደሮች/Colombian mercenaries/ መሞታቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
ኒያላ አየር ማረፊያ በጄኔራል ሀምዳን ደጋሎ በሚመራው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር ቁጥጥር ስር ይገኛል።
የሱዳን ጦር አረብ ኢምሬትስ ለሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር ድጋፍ ታደርጋለች ብሎ ያምናል።
Seledadotio
Seledadotio
የሱዳን ጦር በሱዳን ዳርፉር በኒያላ አየር ማረፊያ ሲያርፍ የነበረ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አይሮፕላን ላይ ጥቃት መሰንዘሩ ተሰማ።
የሱዳን ጦር የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች አውሮፕላን በዳርፉር ግዛት ስትራቴጅካዊቷ ኒያላ ከተማ ሲያርፍ ኢላማ አድርጓል ሲል የሱዳን ቴሌቪዥን ዘግቧል።
አውሮፕላኑ የኮሎምቢያ ቅጠረኛ ተዋጊዎችን ይዞ እንደነበር እና ሲያርፍ በትናንትናው ዕለት August 6/2025 በሱዳን ጦር ጥቃት እንደደረሰበት ዘገባው ጠቅሷል። በጥቃቱ ከ40 በላይ የኮሎምቢያ ቅጥረኛ ወታደሮች/Colombian mercenaries/ መሞታቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
ኒያላ አየር ማረፊያ በጄኔራል ሀምዳን ደጋሎ በሚመራው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር ቁጥጥር ስር ይገኛል።
የሱዳን ጦር አረብ ኢምሬትስ ለሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር ድጋፍ ታደርጋለች ብሎ ያምናል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments