1 month ago
እስከ 5 ዓመት እስራት የሚያስቀጣው አዲሱ
የመረጃ ነጻነት አዋጅ
#ethiopia | የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለዓመታት ሲጠበቅ የነበረውን አዲሱን “የመረጃ ነጻነት አዋጅ” በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።
ይህ አዲስ ሕግ ቀደም ሲል ከነበረው አሠራር በተለየ መልኩ ከመንግሥት አካላት በተጨማሪ የግል ድርጅቶችም መረጃ የመስጠት ግዴታ እንዲኖርባቸው አድርጎ ያሻሻለ ሲሆን፣ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ዝርዝር አፈጻጸምና ውጤት ለሕዝብ ይፋ ማድረጋቸውን የሚያረጋግጥ ጠንካራ ድንጋጌ አካቷል።
በተጨማሪም፣ መገናኛ ብዙኃን የሕዝብ ጥቅም መረጃዎችን ሲጠይቁ ከማንኛውም የማባዣ ወጪ ክፍያ ነፃ እንዲሆኑ ተደንግጓል።
የዚህ አዋጅ ትልቁ መነጋገሪያ ጉዳይ መረጃን በደበቁ ወይም ባሻጠሩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ የጣለው ጠንካራ የወንጀል ቅጣት ነው።
ሆን ብሎ መረጃን ያጠፋ፣ ያበላሸ፣ የደበቀ፣ ሙስናን ለመሸፈን በሚስጥር የያዘ ወይም የሀሰት ሰነድ ያዘጋጀ ኃላፊ ጥፋተኝነቱ በፍርድ ቤት ሲረጋገጥ እስከ 5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እና እስከ 100 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ (ወይም በሁለቱም) ይቀጣል።
እንዲሁም ሆን ብሎ የተሳሳተ መረጃ የሰጠ፣ ያለበቂ ምክንያት ትዕዛዝ ያልፈጸመ ወይም የመከላከያ ምስጢር አሳልፎ የሰጠ አካል እስከ 3 ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት እንደሚቀጣ ተደንግጓል።
በተጨማሪም መረጃ የመጠየቅ መብትን በቸልተኝነት ለሚያደናቅፉ አካላት ማለትም የቃል ጥያቄን በቅጽ ለመሙላት ፈቃደኛ ካለመሆን፣ መረጃን አትሞ ካለማውጣት፣ እና ለአካል ጉዳተኞች ምቹ በሆነ መንገድ መረጃን ተደራሽ ካለማድረግ ጋር የተያያዙ ጥፋቶች እስከ 1 ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት እና እስከ 50 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣሉ።
ይህ አዋጅ በሀገሪቱ ግልፅነትን፣ ተጠያቂነትን እና የሕግ የበላይነትን ለማስፈን ትልቅ እመርታ መሆኑ ተገልጿል።
Ethiopia Insider
#ethiopia #informationfreedom #breakingnews #transparency #accountability #ethiopianparliament #mediafreedom #lawandjustice
የመረጃ ነጻነት አዋጅ
#ethiopia | የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለዓመታት ሲጠበቅ የነበረውን አዲሱን “የመረጃ ነጻነት አዋጅ” በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።
ይህ አዲስ ሕግ ቀደም ሲል ከነበረው አሠራር በተለየ መልኩ ከመንግሥት አካላት በተጨማሪ የግል ድርጅቶችም መረጃ የመስጠት ግዴታ እንዲኖርባቸው አድርጎ ያሻሻለ ሲሆን፣ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ዝርዝር አፈጻጸምና ውጤት ለሕዝብ ይፋ ማድረጋቸውን የሚያረጋግጥ ጠንካራ ድንጋጌ አካቷል።
በተጨማሪም፣ መገናኛ ብዙኃን የሕዝብ ጥቅም መረጃዎችን ሲጠይቁ ከማንኛውም የማባዣ ወጪ ክፍያ ነፃ እንዲሆኑ ተደንግጓል።
የዚህ አዋጅ ትልቁ መነጋገሪያ ጉዳይ መረጃን በደበቁ ወይም ባሻጠሩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ የጣለው ጠንካራ የወንጀል ቅጣት ነው።
ሆን ብሎ መረጃን ያጠፋ፣ ያበላሸ፣ የደበቀ፣ ሙስናን ለመሸፈን በሚስጥር የያዘ ወይም የሀሰት ሰነድ ያዘጋጀ ኃላፊ ጥፋተኝነቱ በፍርድ ቤት ሲረጋገጥ እስከ 5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እና እስከ 100 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ (ወይም በሁለቱም) ይቀጣል።
እንዲሁም ሆን ብሎ የተሳሳተ መረጃ የሰጠ፣ ያለበቂ ምክንያት ትዕዛዝ ያልፈጸመ ወይም የመከላከያ ምስጢር አሳልፎ የሰጠ አካል እስከ 3 ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት እንደሚቀጣ ተደንግጓል።
በተጨማሪም መረጃ የመጠየቅ መብትን በቸልተኝነት ለሚያደናቅፉ አካላት ማለትም የቃል ጥያቄን በቅጽ ለመሙላት ፈቃደኛ ካለመሆን፣ መረጃን አትሞ ካለማውጣት፣ እና ለአካል ጉዳተኞች ምቹ በሆነ መንገድ መረጃን ተደራሽ ካለማድረግ ጋር የተያያዙ ጥፋቶች እስከ 1 ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት እና እስከ 50 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣሉ።
ይህ አዋጅ በሀገሪቱ ግልፅነትን፣ ተጠያቂነትን እና የሕግ የበላይነትን ለማስፈን ትልቅ እመርታ መሆኑ ተገልጿል።
Ethiopia Insider
#ethiopia #informationfreedom #breakingnews #transparency #accountability #ethiopianparliament #mediafreedom #lawandjustice
2 months ago
🇪🇹 A milestone. A movement. A shared responsibility.
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
2 months ago
⚠️ሰበር - ባለሃብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በኖርዌይ በቲክቶከሯ ሄለን ደሳለኝ አራዶ (Helen Desalegn Arado) ላይ ፈጣን እና አስተማሪ ህጋዊ እርምጃ ወሰዱ #ethiopia #justice #accountability #lawandorder #workuaytenew #helendesalegnarado
4 months ago
የኬንያ መንግስት በነዳጅ ምክንያት የስራ ሀላፊዎችን እያባረረ ነው
#ethiopia | በኬንያ የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለት ላይ በተደረገ ጥልቅ ምርመራ፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ከስልጣናቸው እንዲነሱና በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተወሰነ። ይህ እርምጃ የተወሰደው በሀገሪቱ የነዳጅ ዘርፍ ላይ በተፈጸመ የኢኮኖሚ አሻጥር እና የሀሰት መረጃ ስርጭት ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።
ከሃላፊነታቸው በአስቸኳይ ከተነሱት ባለስልጣናት መካከል፦
* መሐመድ ሊባን – የነዳጅ ዘርፍ ዋና ጸሐፊ
* ጆ ሳንግ – የኬንያ ፓይፕላይን ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ
* ዳንኤል ኪፕቶ ባርጎሪያ – የኢነርጂና ነዳጅ ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ይገኙበታል።
የኬንያ ፕሬዚዳንት የሥራ ኃላፊ ፌሊክስ ኬ ኮስኬይ እንደገለጹት፣ ባለሥልጣናቱ በሀገር ውስጥ ያለውን የነዳጅ ክምችት አስመልክቶ የተሳሳተ መረጃ ሆን ብለው በማሰራጨት ህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ስጋት እንዲፈጠር አድርገዋል። ይህ "የኢኮኖሚ አሻጥር" በታክስ ከፋዩ ህዝብ ላይ ከ500 ሚሊዮን የኬንያ ሽልንግ በላይ ኪሳራ ማስከተሉ ተረጋግጧል።
ወቅታዊው እርምጃ መንግስት በስትራቴጂካዊ የሀብት አቅርቦቶች ላይ የሚታዩ ብክነቶችንና ሌብነቶችን ለመከላከል የጀመረው ዘመቻ አካል መሆኑ ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #kenyanews #oilscandal #economicsabotage #eastafricaupdate #energysector #accountability
#ethiopia | በኬንያ የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለት ላይ በተደረገ ጥልቅ ምርመራ፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ከስልጣናቸው እንዲነሱና በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተወሰነ። ይህ እርምጃ የተወሰደው በሀገሪቱ የነዳጅ ዘርፍ ላይ በተፈጸመ የኢኮኖሚ አሻጥር እና የሀሰት መረጃ ስርጭት ምክንያት መሆኑ ተገልጿል።
ከሃላፊነታቸው በአስቸኳይ ከተነሱት ባለስልጣናት መካከል፦
* መሐመድ ሊባን – የነዳጅ ዘርፍ ዋና ጸሐፊ
* ጆ ሳንግ – የኬንያ ፓይፕላይን ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ
* ዳንኤል ኪፕቶ ባርጎሪያ – የኢነርጂና ነዳጅ ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ይገኙበታል።
የኬንያ ፕሬዚዳንት የሥራ ኃላፊ ፌሊክስ ኬ ኮስኬይ እንደገለጹት፣ ባለሥልጣናቱ በሀገር ውስጥ ያለውን የነዳጅ ክምችት አስመልክቶ የተሳሳተ መረጃ ሆን ብለው በማሰራጨት ህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ስጋት እንዲፈጠር አድርገዋል። ይህ "የኢኮኖሚ አሻጥር" በታክስ ከፋዩ ህዝብ ላይ ከ500 ሚሊዮን የኬንያ ሽልንግ በላይ ኪሳራ ማስከተሉ ተረጋግጧል።
ወቅታዊው እርምጃ መንግስት በስትራቴጂካዊ የሀብት አቅርቦቶች ላይ የሚታዩ ብክነቶችንና ሌብነቶችን ለመከላከል የጀመረው ዘመቻ አካል መሆኑ ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #kenyanews #oilscandal #economicsabotage #eastafricaupdate #energysector #accountability
5 months ago
ከህግ በላይ ማንም የለም! የዩኒፎርም ክብርና የዜጎች ደህንነት
ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ምስል/ቪዲዮ እጅግ ልብ የሚሰብርና የሚሰቀጥጥ ነው አንድ የአይሱዙ ሹፌር "ደርቦ ነድተሃል/ገልብጠኸኝ ነበር " በሚል ሰበብ በመከላከያ ሰራዊት አባል በክላሽንኮቭ ተገዶ ተንበርክኮ ሲደበደብ ማየት ማንንም ሰብአዊ ፍጡር ያሳዝናል።
የትራፊክ ጥፋትም ሆነ አደጋ ቢከሰት ውሳኔ መስጠት ያለበት የትራፊክ ፖሊስና የፍትህ አካላት እንጂ በግል መሳሪያን አውጥቶ መቅጣት አይደለም ዩኒፎርም የህግ ማስከበሪያ እንጂ የጭቆና መገልገያ መሆን የለበትም የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የህዝብ አለኝታና የሀገር ጋሻ ነው።
እንዲህ ያሉ ጥቂት ግለሰቦች የሚፈጽሙት የዲሲፕሊን ጉድለትና የግል በቀል ደምና አጥንቱን እየገበረ ያለውን መላውን የሰራዊቱን ስም ያጎድፋል።
ማንኛውም ዜጋ ጥፋተኛ እንኳን ቢሆን ሰብአዊ ክብሩ ተጠብቆ በህግ ፊት የመቅረብ መብት አለው።
አንድን ሹፌር አንበርክኮ መደብደብ የለየለት ወንጀልና ስርዓት አልበኝነት ነው።
የሚመለከተው የመከላከያ ከፍተኛ አመራርና የፍትህ አካላት ይህንን ድርጊት የፈጸመውን ግለሰብ ህግ ፊት ማቅረብ አለባቸው
ሰራዊቱ የህዝብ ወገንተኝነቱን በተግባር እንዲያሳይ እንዲህ ያሉ በስሜት የሚነዱ አባላትንም ከቅዱስ ሙያው እንዲያርቅ ይመከራል
ፍትህ ለተበዳዩ ሹፌር!
ክብር ለህግ የበላይነት! #ethiopia #humanrights #accountability #ethiopiandefenseforce #justice
ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ምስል/ቪዲዮ እጅግ ልብ የሚሰብርና የሚሰቀጥጥ ነው አንድ የአይሱዙ ሹፌር "ደርቦ ነድተሃል/ገልብጠኸኝ ነበር " በሚል ሰበብ በመከላከያ ሰራዊት አባል በክላሽንኮቭ ተገዶ ተንበርክኮ ሲደበደብ ማየት ማንንም ሰብአዊ ፍጡር ያሳዝናል።
የትራፊክ ጥፋትም ሆነ አደጋ ቢከሰት ውሳኔ መስጠት ያለበት የትራፊክ ፖሊስና የፍትህ አካላት እንጂ በግል መሳሪያን አውጥቶ መቅጣት አይደለም ዩኒፎርም የህግ ማስከበሪያ እንጂ የጭቆና መገልገያ መሆን የለበትም የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የህዝብ አለኝታና የሀገር ጋሻ ነው።
እንዲህ ያሉ ጥቂት ግለሰቦች የሚፈጽሙት የዲሲፕሊን ጉድለትና የግል በቀል ደምና አጥንቱን እየገበረ ያለውን መላውን የሰራዊቱን ስም ያጎድፋል።
ማንኛውም ዜጋ ጥፋተኛ እንኳን ቢሆን ሰብአዊ ክብሩ ተጠብቆ በህግ ፊት የመቅረብ መብት አለው።
አንድን ሹፌር አንበርክኮ መደብደብ የለየለት ወንጀልና ስርዓት አልበኝነት ነው።
የሚመለከተው የመከላከያ ከፍተኛ አመራርና የፍትህ አካላት ይህንን ድርጊት የፈጸመውን ግለሰብ ህግ ፊት ማቅረብ አለባቸው
ሰራዊቱ የህዝብ ወገንተኝነቱን በተግባር እንዲያሳይ እንዲህ ያሉ በስሜት የሚነዱ አባላትንም ከቅዱስ ሙያው እንዲያርቅ ይመከራል
ፍትህ ለተበዳዩ ሹፌር!
ክብር ለህግ የበላይነት! #ethiopia #humanrights #accountability #ethiopiandefenseforce #justice
6 months ago
የቴዲ አፍሮ የጊዜ ፍልስፍና፦ የባሻው ምስጢር እና የነፍስ ብርሃን ፍለጋ
የዋሻው ምስጢር
በሰው ልጅ የህይወት ጉዞ ውስጥ ከሁሉ የሚከብደው ጠላት የውጭው ዓለም ፈተና ሳይሆን፣ በገዛ አእምሯችን የምንገነባው "የሀዘን ዋሻ" ነው። ቴዲ አፍሮ “ባሻው” በሚለው ዝማሬው፣ የዚህን ዋሻ በር የሚሰብር መዶሻ ይዞ ይመጣል። ይህ ዘፈን ሙዚቃ ብቻ አይደለም፤ ከአጥንት የሚዘልቅ፣ የሰውን ልጅ የመኖር ትርጉም የሚፈትሽ፣ በዜማ የታጀበ የፍልስፍና መፅሐፍ ነው።
በዚህ ትንተና ውስጥ፣ ቴዲ አፍሮ እንዴት የጊዜን፣ የፍቅርን እና የፅናትን ምስጢር በባሻው ህይወት ውስጥ እንደሰነቀው፣ ከዓለም ታላላቅ ፈላስፎች እና አነቃቂ ታሪኮች ጋር አዛምደን እንቃኘዋለን።
የብርሃን ሰልፍ፦ የፍቅር ጦርነት
"የብርሀን ሰልፍ ነው ያነገበ ፍቅር ሰላም፣ ጤና ለአዳም..."
ቴዲ ዘፈኑን የሚጀምረው በድል አድራጊነት መንፈስ ነው። "ባሻው" የተሰኘው ስያሜ በራሱ ለጥንታዊ የኢትዮጵያ ጀግኖች የሚሰጥ ወታደራዊ ማዕረግ ነው። ነገር ግን ቴዲ የሚነግረን ስለ ጥይትና ስለ ጎራዴ ሳይሆን፣ ስለ "ብርሃን ሰልፍ" ነው። እዚህ ጋር ታላቁን የሰላም ታጋይ ማህተማ ጋንዲን እናስታውሳለን። ጋንዲ "ፍቅር በዓለም ላይ ካሉ ኃይሎች ሁሉ እጅግ ታላቁ ነው" ይላል።
ቴዲ "እንኳን ሰው እንስሳው የፍቅር ነው ሰራዊቱ" ሲል፣ ፍቅር ድንበር የለሽ መሆኑን ይገልፃል። ይህ በኳንተም ፊዚክስ "Entanglement" ከሚባለው ህግ ጋር ይመሳሰላል፤ ሁሉም ነገር እርስ በእርሱ የተሳሰረ ነው የሚል እሳቤ። ባሻው (ሰውየው) በሀዘን ዋሻ ውስጥ ሆኖ ተፈጥሮን ሲረሳ፣ ቴዲ ግን አውሬው ጭምር የፍቅር ሰራዊት መሆኑን በመንገር ከብቸኝነት እስር ያወጣዋል።
የአሁኑ ጊዜ ኃይል (The Power of Now)
"ጊዜ ማይፈታው ምንም የለም... ጊዜም አሁን ነው ትላንት ሆኖ ቀሪ፣ የነገው ቀን ሰሪ"
ይህ የግጥም ክፍል የዘመናችንን ታላቅ ፈላስፋ ኤካርት ቶልን ምስጢር በግልፅ ያስቀምጣል። ቶል “ስቃይ የሚኖረው በትላንት ትዝታና በነገ ስጋት ውስጥ ብቻ ነው፤ አሁን ውስጥ ግን ሰላም አለ” ይላል።
እውነተኛ ታሪክ፦ የኦሽዊትዝ እስር ቤት ተረጂው ቪክቶር ፍራንክል፣ በሞት ጥላ ውስጥ ሆኖ እንዴት ሊተርፍ እንደቻለ ሲጠየቅ የሰጠው መልስ "ዛሬን" የተመለከተ ነበር። "ጠባቂዎቼ የአካል ነፃነቴን ሊወስዱ ይችላሉ፤ ነገር ግን ለአሁኑ ሰዓት የምሰጠውን ምላሽ (Response) ሊወስዱብኝ አይችሉም" ብሏል።
ቴዲ አፍሮ "ዛሬም ራሱ ነገ ነበረ" ሲል፣ ትላንት ስንጨነቅለት የነበረው "ነገ" ዛሬ መሆኑንና አሁንም እየጨነቅን ካሳለፍነው ህይወታችን በጭንቀት አዙሪት እንደሚጠፋ ይነግረናል። "ጊዜ ማይፈታው ምንም የለም" የሚለው ቃል ደግሞ ለተሰበረ ልብ ትልቅ ተስፋ ነው። ህመም እንደ ደመና ነው፤ ይመጣል፣ ያልፋል። ፀሃይ ግን (አሁን) ሁሌም አለች።
"የእናት ቀለም"፦ የውስጥ ፀሃይነት
"ቀኑ ቢመሻሽ ብለሽ አትስጊ ፋኖስ የለም፣ ፀሃይ ነሽና ለዚች ዓለም"
ይህ ለሴት ልጅ (ለእናት) የተገጠመው ስንኝ፣ ቴዲ አፍሮ ለሰው ልጅ ያለውን ክብር ያሳያል። "ፀሃይ ነሽ" ማለት ሌላ ብርሃን አትጠብቂ፣ ምንጩ አንቺው ነሽ ማለት ነው። አነቃቂው ሌስ ብራውን "በውስጣችሁ ታላቅነት አለ" (There is greatness within you) የሚለውን ሃሳብ ቴዲ በግጥም አቅልሞታል።
"የእናት ቀለም" የሚለው አገላለፅ፣ እናት በባህሪዋ ተስፋን የምትኳል፣ ጥቁርና ነጩን ዓለም በምህረትና በፍቅር የምታቀልም መሆኗን ይገልፃል። በጨለማ ውስጥ ፋኖስ የሚፈልግ ሰው ሌላ ሰው ይጠብቃል፤ "ፀሃይ" የሆነ ሰው ግን ጨለማውን በራሱ መገኘት ያባርረዋል። ቴዲ ባሻውን ከጥገኝነት ወደ ሉዓላዊነት እያሸጋገረው ነው።
የጊዜ ሚዛን እና የባለቤትነት ውሳኔ
"የጊዜ ሚዛን አይላወስም፣ ዛሬን የሌለ ለነገ አይደርስም"
ቴዲ አፍሮ እዚህ ጋር ስለ "ሃላፊነት" (Accountability) ይናገራል። ጊዜ አያዳላም፤ ለሁሉም እኩል 24 ሰዓት ይሰጣል። ልዩነቱ ዛሬን በምን ሞላነው? የሚለው ነው። "ሳዝን አልውልም ሳላውቅ ማደሬን" የሚለው መስመር እጅግ ልብ አንጠልጣይ ነው። በሞትና በህይወት መካከል ያለው መስመር ቀጭን መሆኑን ያሳየናል።
ፈላስፋው ማርከስ ኦሬሊየስ እንዲህ ብሎ ነበር፦ "ዛሬ የመጨረሻ ቀንህ እንደሆነ አድርገህ ኑር።" ቴዲ "የኔ ነው በቃ አልሰጥም ዛሬን" ሲል፣ ዛሬን ከአሉታዊ ሃሳቦች፣ ከትላንት ፀፀት እና ከሌሎች ሰዎች ትችት ነፃ እንደሚያወጣት ይምላል። ይህ የነፍስ ነፃነት አዋጅ ነው።
"ባሻው" እንደ ህይወት ኮምፓስ
በዚህ ረጅም እና ጥልቅ ጉዞ ውስጥ ቴዲ አፍሮ ያስተማረን ቁምነገር ግልፅ ነው፦
ደስታ ውሳኔ ነው፦ "ባሻው ይደሰት" የሚለው ትዕዛዝ እንጂ ልመና አይደለም።
ፍቅር መከላከያ ነው፦ በፍቅር የታጠረ ሰው ከሀዘን ዋሻ ይወጣል።
ጊዜ ውድ ሀብት ነው፦ ዛሬን ያልያዘ ነገን አይቆጣጠርም።
በመጨረሻም፣ ቴዲ አፍሮ "ባሻው" በሚለው ስራው ለእያንዳንዳችን ጥሪ እያቀረበ ነው። ህይወት ቢከፋም ቢለማም፣ ዓለም ብታደንቅህም ባታደንቅህም፣ አንተ "የነገው ቀን ሰሪ" ነህ። የጊዜ ሚዛን ሳይዛባብህ፣ ዛሬን እንደ ፀሃይ አብረህ እንድትወጣ ይጋብዝሃል።
ባሻው ሆይ! ዛሬ የአንተ ናት። አልሰጥም በላት!
አይዞህ ልቤ አይዞህ....
የዋሻው ምስጢር
በሰው ልጅ የህይወት ጉዞ ውስጥ ከሁሉ የሚከብደው ጠላት የውጭው ዓለም ፈተና ሳይሆን፣ በገዛ አእምሯችን የምንገነባው "የሀዘን ዋሻ" ነው። ቴዲ አፍሮ “ባሻው” በሚለው ዝማሬው፣ የዚህን ዋሻ በር የሚሰብር መዶሻ ይዞ ይመጣል። ይህ ዘፈን ሙዚቃ ብቻ አይደለም፤ ከአጥንት የሚዘልቅ፣ የሰውን ልጅ የመኖር ትርጉም የሚፈትሽ፣ በዜማ የታጀበ የፍልስፍና መፅሐፍ ነው።
በዚህ ትንተና ውስጥ፣ ቴዲ አፍሮ እንዴት የጊዜን፣ የፍቅርን እና የፅናትን ምስጢር በባሻው ህይወት ውስጥ እንደሰነቀው፣ ከዓለም ታላላቅ ፈላስፎች እና አነቃቂ ታሪኮች ጋር አዛምደን እንቃኘዋለን።
የብርሃን ሰልፍ፦ የፍቅር ጦርነት
"የብርሀን ሰልፍ ነው ያነገበ ፍቅር ሰላም፣ ጤና ለአዳም..."
ቴዲ ዘፈኑን የሚጀምረው በድል አድራጊነት መንፈስ ነው። "ባሻው" የተሰኘው ስያሜ በራሱ ለጥንታዊ የኢትዮጵያ ጀግኖች የሚሰጥ ወታደራዊ ማዕረግ ነው። ነገር ግን ቴዲ የሚነግረን ስለ ጥይትና ስለ ጎራዴ ሳይሆን፣ ስለ "ብርሃን ሰልፍ" ነው። እዚህ ጋር ታላቁን የሰላም ታጋይ ማህተማ ጋንዲን እናስታውሳለን። ጋንዲ "ፍቅር በዓለም ላይ ካሉ ኃይሎች ሁሉ እጅግ ታላቁ ነው" ይላል።
ቴዲ "እንኳን ሰው እንስሳው የፍቅር ነው ሰራዊቱ" ሲል፣ ፍቅር ድንበር የለሽ መሆኑን ይገልፃል። ይህ በኳንተም ፊዚክስ "Entanglement" ከሚባለው ህግ ጋር ይመሳሰላል፤ ሁሉም ነገር እርስ በእርሱ የተሳሰረ ነው የሚል እሳቤ። ባሻው (ሰውየው) በሀዘን ዋሻ ውስጥ ሆኖ ተፈጥሮን ሲረሳ፣ ቴዲ ግን አውሬው ጭምር የፍቅር ሰራዊት መሆኑን በመንገር ከብቸኝነት እስር ያወጣዋል።
የአሁኑ ጊዜ ኃይል (The Power of Now)
"ጊዜ ማይፈታው ምንም የለም... ጊዜም አሁን ነው ትላንት ሆኖ ቀሪ፣ የነገው ቀን ሰሪ"
ይህ የግጥም ክፍል የዘመናችንን ታላቅ ፈላስፋ ኤካርት ቶልን ምስጢር በግልፅ ያስቀምጣል። ቶል “ስቃይ የሚኖረው በትላንት ትዝታና በነገ ስጋት ውስጥ ብቻ ነው፤ አሁን ውስጥ ግን ሰላም አለ” ይላል።
እውነተኛ ታሪክ፦ የኦሽዊትዝ እስር ቤት ተረጂው ቪክቶር ፍራንክል፣ በሞት ጥላ ውስጥ ሆኖ እንዴት ሊተርፍ እንደቻለ ሲጠየቅ የሰጠው መልስ "ዛሬን" የተመለከተ ነበር። "ጠባቂዎቼ የአካል ነፃነቴን ሊወስዱ ይችላሉ፤ ነገር ግን ለአሁኑ ሰዓት የምሰጠውን ምላሽ (Response) ሊወስዱብኝ አይችሉም" ብሏል።
ቴዲ አፍሮ "ዛሬም ራሱ ነገ ነበረ" ሲል፣ ትላንት ስንጨነቅለት የነበረው "ነገ" ዛሬ መሆኑንና አሁንም እየጨነቅን ካሳለፍነው ህይወታችን በጭንቀት አዙሪት እንደሚጠፋ ይነግረናል። "ጊዜ ማይፈታው ምንም የለም" የሚለው ቃል ደግሞ ለተሰበረ ልብ ትልቅ ተስፋ ነው። ህመም እንደ ደመና ነው፤ ይመጣል፣ ያልፋል። ፀሃይ ግን (አሁን) ሁሌም አለች።
"የእናት ቀለም"፦ የውስጥ ፀሃይነት
"ቀኑ ቢመሻሽ ብለሽ አትስጊ ፋኖስ የለም፣ ፀሃይ ነሽና ለዚች ዓለም"
ይህ ለሴት ልጅ (ለእናት) የተገጠመው ስንኝ፣ ቴዲ አፍሮ ለሰው ልጅ ያለውን ክብር ያሳያል። "ፀሃይ ነሽ" ማለት ሌላ ብርሃን አትጠብቂ፣ ምንጩ አንቺው ነሽ ማለት ነው። አነቃቂው ሌስ ብራውን "በውስጣችሁ ታላቅነት አለ" (There is greatness within you) የሚለውን ሃሳብ ቴዲ በግጥም አቅልሞታል።
"የእናት ቀለም" የሚለው አገላለፅ፣ እናት በባህሪዋ ተስፋን የምትኳል፣ ጥቁርና ነጩን ዓለም በምህረትና በፍቅር የምታቀልም መሆኗን ይገልፃል። በጨለማ ውስጥ ፋኖስ የሚፈልግ ሰው ሌላ ሰው ይጠብቃል፤ "ፀሃይ" የሆነ ሰው ግን ጨለማውን በራሱ መገኘት ያባርረዋል። ቴዲ ባሻውን ከጥገኝነት ወደ ሉዓላዊነት እያሸጋገረው ነው።
የጊዜ ሚዛን እና የባለቤትነት ውሳኔ
"የጊዜ ሚዛን አይላወስም፣ ዛሬን የሌለ ለነገ አይደርስም"
ቴዲ አፍሮ እዚህ ጋር ስለ "ሃላፊነት" (Accountability) ይናገራል። ጊዜ አያዳላም፤ ለሁሉም እኩል 24 ሰዓት ይሰጣል። ልዩነቱ ዛሬን በምን ሞላነው? የሚለው ነው። "ሳዝን አልውልም ሳላውቅ ማደሬን" የሚለው መስመር እጅግ ልብ አንጠልጣይ ነው። በሞትና በህይወት መካከል ያለው መስመር ቀጭን መሆኑን ያሳየናል።
ፈላስፋው ማርከስ ኦሬሊየስ እንዲህ ብሎ ነበር፦ "ዛሬ የመጨረሻ ቀንህ እንደሆነ አድርገህ ኑር።" ቴዲ "የኔ ነው በቃ አልሰጥም ዛሬን" ሲል፣ ዛሬን ከአሉታዊ ሃሳቦች፣ ከትላንት ፀፀት እና ከሌሎች ሰዎች ትችት ነፃ እንደሚያወጣት ይምላል። ይህ የነፍስ ነፃነት አዋጅ ነው።
"ባሻው" እንደ ህይወት ኮምፓስ
በዚህ ረጅም እና ጥልቅ ጉዞ ውስጥ ቴዲ አፍሮ ያስተማረን ቁምነገር ግልፅ ነው፦
ደስታ ውሳኔ ነው፦ "ባሻው ይደሰት" የሚለው ትዕዛዝ እንጂ ልመና አይደለም።
ፍቅር መከላከያ ነው፦ በፍቅር የታጠረ ሰው ከሀዘን ዋሻ ይወጣል።
ጊዜ ውድ ሀብት ነው፦ ዛሬን ያልያዘ ነገን አይቆጣጠርም።
በመጨረሻም፣ ቴዲ አፍሮ "ባሻው" በሚለው ስራው ለእያንዳንዳችን ጥሪ እያቀረበ ነው። ህይወት ቢከፋም ቢለማም፣ ዓለም ብታደንቅህም ባታደንቅህም፣ አንተ "የነገው ቀን ሰሪ" ነህ። የጊዜ ሚዛን ሳይዛባብህ፣ ዛሬን እንደ ፀሃይ አብረህ እንድትወጣ ይጋብዝሃል።
ባሻው ሆይ! ዛሬ የአንተ ናት። አልሰጥም በላት!
አይዞህ ልቤ አይዞህ....
9 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
Sponsored by
Surafel
Comments