4 months ago
የአባታችንን ሕይወት እንታደግ
ለመልአከ ሕይወት ቀሲስ የወርቅእሸት ገላው አስቸኳይ ጥሪ! ✨
#ethiopia | በልደታ ለማርያም ደብር ለረጅም ዘመናት በቅዳሴ፣ በተአምረ ማርያም ንባብና በንስሐ አባትነት ሲያገለግሉ የኖሩት መልአከ ሕይወት ቀሲስ የወርቅእሸት ገላው በአሁኑ ወቅት በከባድ ሕመም ላይ ይገኛሉ።
በአፋቸው ውስጥ በወጣች ቁስል ምክንያት ለሕይወታቸው አስጊ ደረጃ ላይ ደርሰዋል። በሀገር ውስጥ ያሉ ከፍተኛ የሕክምና ተቋማት ክትትል ቢያደርጉላቸውም፣ ሕመሙ እየተባባሰ በመሄዱ አሁን ወደ ውጭ ሀገር ሄደው እንዲታከሙ በሐኪሞች ተወስኗል።
ለሕክምናው 5,000,000 (አምስት ሚሊዮን) ብር ተጠይቋል። ይህንን የካህን አቅማቸው ስለማይችል የእኛን ርብርብ ይሻሉ።
አባታችን ድነው ወደ አገልግሎታቸው እንዲመለሱ፣ አቅማችን የፈቀደውን በማድረግና መረጃውን Share በማድረግ ለደጋጎች እንዲደርስ እናድርግ።
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000004007682
(ወርቅሸት ገላው) 📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0946655003 / 0911571123
የካህን በረከት በቤት ይሞላልና ለአባታችን ደራሽ እንሁን!
#getu #helppriestworkeshet #lidetamariam #ethiopianorthodox #emergencyaid #medicalfund #spiritualfather #addisababa #churchservice #ቀሲስወርቅእሸትገላው #የእርዳታጥሪ #ልደታለማርያም #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ለመልአከ ሕይወት ቀሲስ የወርቅእሸት ገላው አስቸኳይ ጥሪ! ✨
#ethiopia | በልደታ ለማርያም ደብር ለረጅም ዘመናት በቅዳሴ፣ በተአምረ ማርያም ንባብና በንስሐ አባትነት ሲያገለግሉ የኖሩት መልአከ ሕይወት ቀሲስ የወርቅእሸት ገላው በአሁኑ ወቅት በከባድ ሕመም ላይ ይገኛሉ።
በአፋቸው ውስጥ በወጣች ቁስል ምክንያት ለሕይወታቸው አስጊ ደረጃ ላይ ደርሰዋል። በሀገር ውስጥ ያሉ ከፍተኛ የሕክምና ተቋማት ክትትል ቢያደርጉላቸውም፣ ሕመሙ እየተባባሰ በመሄዱ አሁን ወደ ውጭ ሀገር ሄደው እንዲታከሙ በሐኪሞች ተወስኗል።
ለሕክምናው 5,000,000 (አምስት ሚሊዮን) ብር ተጠይቋል። ይህንን የካህን አቅማቸው ስለማይችል የእኛን ርብርብ ይሻሉ።
አባታችን ድነው ወደ አገልግሎታቸው እንዲመለሱ፣ አቅማችን የፈቀደውን በማድረግና መረጃውን Share በማድረግ ለደጋጎች እንዲደርስ እናድርግ።
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000004007682
(ወርቅሸት ገላው) 📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0946655003 / 0911571123
የካህን በረከት በቤት ይሞላልና ለአባታችን ደራሽ እንሁን!
#getu #helppriestworkeshet #lidetamariam #ethiopianorthodox #emergencyaid #medicalfund #spiritualfather #addisababa #churchservice #ቀሲስወርቅእሸትገላው #የእርዳታጥሪ #ልደታለማርያም #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
የእህታችንን የሎዛ በዛብህን ሕይወት እንታደግ!
#ethiopia | በላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል በከፍተኛ የጉበት ህመም (Liver Cirrhosis) ምክንያት በህክምና ላይ የምትገኘው የ40 ዓመቷ ሎዛ በዛብህ፣ ሕይወቷን ለማዳን አፋጣኝ የጉበት ንቅለ ተከላ (Liver Transplant) ህክምና ያስፈልጋታል።
ሎዛ አገር ውስጥ ሊሰጥ የማይችል ከፍተኛ የህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋት ሲሆን፣ ዶክተሮች በሰጡት ምክር መሠረት በአፋጣኝ ወደ ውጭ አገር ሄዳ መታከም ይኖርባታል።
ጉበት የሚለግሳት ታናሽ ወንድሟ አስፈላጊውን ምርመራ ሁሉ አጠናቆ ዝግጁ ቢሆንም፣ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ብቻ ጉዞውና ህክምናው ተጓትቷል።
ለህክምና፣ ለጉዞ እና ለተያያዥ ወጪዎች በጠቅላላው 37,000 (ሠላሳ ሰባት ሺህ) ዶላር ተጠይቋል። ይህ መጠን ከቤተሰቧ አቅም በላይ በመሆኑና እስካሁንም ለነበረው የህክምና ቆይታ ከፍተኛ ወጪ ስለወጣ፣ ቤተሰቧ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የርዳታ እጃችሁን ዘርጉልን ሲሉ ተማጽነዋል።
🙏
"የወገን ደራሽ ወገን ነው"ና እህታችን ወደ ቀድሞ ጤናዋ ተመልሳ ለቤተሰቧ እንድትበቃ በአቅማችን ያለውን ድጋፍ እናድርግላት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000492987755
ስም፦ ፀሐይ በዛብህ (Tsehay Bezabeh)
ጎፈንድሚ (GoFundMe)፦ https://gofund.me/3e76bea4...
ስልክ ቁጥሮች፦
0939 66 53 59 (ሎዛ በዛብህ)
0911 21 61 23 (ፀሐይ በዛብህ)
ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ የአንድን እናትና እህት ሕይወት ይታደጋል!
እባክዎን ይህንን መረጃ ለሌሎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩን።
#የእርዳታጥሪ #ሎዛበዛብህ #የጉበትንቅለተከላ #ኢትዮጵያ #livertransplant #medicalhelp #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የእህታችንን የሎዛ በዛብህን ሕይወት እንታደግ!
#ethiopia | በላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል በከፍተኛ የጉበት ህመም (Liver Cirrhosis) ምክንያት በህክምና ላይ የምትገኘው የ40 ዓመቷ ሎዛ በዛብህ፣ ሕይወቷን ለማዳን አፋጣኝ የጉበት ንቅለ ተከላ (Liver Transplant) ህክምና ያስፈልጋታል።
ሎዛ አገር ውስጥ ሊሰጥ የማይችል ከፍተኛ የህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋት ሲሆን፣ ዶክተሮች በሰጡት ምክር መሠረት በአፋጣኝ ወደ ውጭ አገር ሄዳ መታከም ይኖርባታል።
ጉበት የሚለግሳት ታናሽ ወንድሟ አስፈላጊውን ምርመራ ሁሉ አጠናቆ ዝግጁ ቢሆንም፣ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ብቻ ጉዞውና ህክምናው ተጓትቷል።
ለህክምና፣ ለጉዞ እና ለተያያዥ ወጪዎች በጠቅላላው 37,000 (ሠላሳ ሰባት ሺህ) ዶላር ተጠይቋል። ይህ መጠን ከቤተሰቧ አቅም በላይ በመሆኑና እስካሁንም ለነበረው የህክምና ቆይታ ከፍተኛ ወጪ ስለወጣ፣ ቤተሰቧ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የርዳታ እጃችሁን ዘርጉልን ሲሉ ተማጽነዋል።
🙏
"የወገን ደራሽ ወገን ነው"ና እህታችን ወደ ቀድሞ ጤናዋ ተመልሳ ለቤተሰቧ እንድትበቃ በአቅማችን ያለውን ድጋፍ እናድርግላት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000492987755
ስም፦ ፀሐይ በዛብህ (Tsehay Bezabeh)
ጎፈንድሚ (GoFundMe)፦ https://gofund.me/3e76bea4...
ስልክ ቁጥሮች፦
0939 66 53 59 (ሎዛ በዛብህ)
0911 21 61 23 (ፀሐይ በዛብህ)
ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ የአንድን እናትና እህት ሕይወት ይታደጋል!
እባክዎን ይህንን መረጃ ለሌሎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩን።
#የእርዳታጥሪ #ሎዛበዛብህ #የጉበትንቅለተከላ #ኢትዮጵያ #livertransplant #medicalhelp #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
አስቸኳይ የሕይወት አድን ጥሪ
የአንዲት እናትን ሕይወት እንታደግ
#ethiopia | ባለ ትዳርና የአንዲት ሴት ልጅ እናት የሆነችው ወይዘሮ መቅደስ ሰለሞን፣ በደረሰባት ጽኑ የልብ ሕመም ምክንያት ሕይወቷ አደጋ ላይ ወድቋል። ቀደም ሲል ቤተሰቦቿ ያላቸውን ጥሪት በማሟጠጥ ሕንድ አገር ድረስ ሄዳ የታከመች ቢሆንም፣ አሁን ግን የልቧ ቱቦ በመጥበቡ ምክንያት በአፋጣኝ ሌላ ቀዶ ጥገና እንዲደረግላት በታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ጥገና ማዕከል ተወስኖባታል።
ለዚህ ሕክምና ከ 800,000 (ስምንት መቶ ሺህ) ብር በላይ ያስፈልጋል። ባለቤቷ አቶ ወንድማገኝ ጌታቸው በአንድ የግል ኩባንያ ውስጥ ተቀጥሮ በሚያገኘው አነስተኛ ገቢ ይህን ከፍተኛ ወጪ መሸፈን በፍጹም የማይቻል ሆኖባቸዋል።
"ሰማይ ተደፍቶብናል" የሚሉት ቤተሰቦቿ፣ የወገን ያለህ እያሉ ይማጸናሉ።
ይህች እናት ወደ ልጇና ወደ ባለቤቷ በጤና ተመልሳ እንድትቀላቀል፣ እኛ ወገኖቿ በአቅማችን ያለውን ድጋፍ እንድናደርግላት በፈጣሪ ስም ጥሪ ቀርቧል። ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ የአንዲትን እናት ሕይወት ይታደጋል።
ድጋፍ ለማድረግ (በባንክ አካውንቶቻቸው)፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000361917468
አዋሽ ባንክ (Awash Bank)፦ 01349432281700
ስም፦ መቅደስ ሰለሞን / ወንድማገኝ ጌታቸው
ስልክ ቁጥሮች፦
📞 0911 74 72 53
📞 0966 98 44 11
የሰጠ አይጎድልበትም! እባክዎን ይህንን መረጃ Share በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ ይተባበሩን።
#የእርዳታጥሪ #መቅደስሰለሞን #የልብሕክምና #ኢትዮጵያ #savemekdes #medicalhelp #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የአንዲት እናትን ሕይወት እንታደግ
#ethiopia | ባለ ትዳርና የአንዲት ሴት ልጅ እናት የሆነችው ወይዘሮ መቅደስ ሰለሞን፣ በደረሰባት ጽኑ የልብ ሕመም ምክንያት ሕይወቷ አደጋ ላይ ወድቋል። ቀደም ሲል ቤተሰቦቿ ያላቸውን ጥሪት በማሟጠጥ ሕንድ አገር ድረስ ሄዳ የታከመች ቢሆንም፣ አሁን ግን የልቧ ቱቦ በመጥበቡ ምክንያት በአፋጣኝ ሌላ ቀዶ ጥገና እንዲደረግላት በታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ጥገና ማዕከል ተወስኖባታል።
ለዚህ ሕክምና ከ 800,000 (ስምንት መቶ ሺህ) ብር በላይ ያስፈልጋል። ባለቤቷ አቶ ወንድማገኝ ጌታቸው በአንድ የግል ኩባንያ ውስጥ ተቀጥሮ በሚያገኘው አነስተኛ ገቢ ይህን ከፍተኛ ወጪ መሸፈን በፍጹም የማይቻል ሆኖባቸዋል።
"ሰማይ ተደፍቶብናል" የሚሉት ቤተሰቦቿ፣ የወገን ያለህ እያሉ ይማጸናሉ።
ይህች እናት ወደ ልጇና ወደ ባለቤቷ በጤና ተመልሳ እንድትቀላቀል፣ እኛ ወገኖቿ በአቅማችን ያለውን ድጋፍ እንድናደርግላት በፈጣሪ ስም ጥሪ ቀርቧል። ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ የአንዲትን እናት ሕይወት ይታደጋል።
ድጋፍ ለማድረግ (በባንክ አካውንቶቻቸው)፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000361917468
አዋሽ ባንክ (Awash Bank)፦ 01349432281700
ስም፦ መቅደስ ሰለሞን / ወንድማገኝ ጌታቸው
ስልክ ቁጥሮች፦
📞 0911 74 72 53
📞 0966 98 44 11
የሰጠ አይጎድልበትም! እባክዎን ይህንን መረጃ Share በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ ይተባበሩን።
#የእርዳታጥሪ #መቅደስሰለሞን #የልብሕክምና #ኢትዮጵያ #savemekdes #medicalhelp #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
🙏 ለወንድማችን መልካሙ ፈጠነ የሕክምና እርዳታ ጥሪ
#ethiopia | በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኢንተርፕራይዝ ልማት የእንስሳት እርባታ ቡድን መሪ የሆነው ወንድማችን መልካሙ ፈጠነ፣ ባጋጠመው ከፍተኛ የዲስክ መንሸራተትና የነርቭ ሕመም ምክንያት በጽኑ እየተሰቃየ ይገኛል።
🚨 ወቅታዊ ሁኔታው፦
መልካሙ በአሁኑ ወቅት በሕይወት ፋና ሆስፒታል (ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ) የሕክምና ማዕከል ውስጥ ተኝቶ ይገኛል።
ሕመሙ በከፍተኛ ሁኔታ እየተባባሰ በመምጣቱ ያለ ሰው እርዳታ መንቀሳቀስም ሆነ መቀመጥ የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
በድሬዳዋ ዴልት የማሪያም ወርቅ ሆስፒታል ወይም በኮሪያ ሆስፒታል አፋጣኝ ቀዶ ጥገና ማድረግ እንዳለበት በባለሙያዎች ተነግሮታል። ለዚህም በትንሹ 400,000 (አራት መቶ ሺህ) ብር ያስፈልጋል። ይህ መጠን ለወንድማችንና ለቤተሰቡ ከአቅም በላይ በመሆኑ የእኛን የሁላችንን እርዳታ ይሻል።
💰 ድጋፍ ለማድረግ፦
"ሀምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ፣ ለሀምሳ ሰው ጌጡ" ነውና የወንድማችንን ስቃይ ለማቅለል የምትችሉትን ሁሉ እንድታደርጉ በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000152544147
መልካሙ ፈጠነ ቸኮል (Melkamu Fetene Chekol)
ስልክ ቁጥሮች፦
0912 76 39 00 / 0929 17 86 51
ቸርነት ለራስ ነው! ዛሬ ለወንድማችን የምናደርገው ጥቂት ድጋፍ እሱን ወደ ጤናውና ወደ ሥራው ይመልሰዋል።
እባክዎን ይህንን መረጃ ለሌሎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩን።
#የእርዳታጥሪ #መልካሙፈጠነ #ሐረማያዩኒቨርሲቲ #ኢትዮጵያ #humanitarianaid #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኢንተርፕራይዝ ልማት የእንስሳት እርባታ ቡድን መሪ የሆነው ወንድማችን መልካሙ ፈጠነ፣ ባጋጠመው ከፍተኛ የዲስክ መንሸራተትና የነርቭ ሕመም ምክንያት በጽኑ እየተሰቃየ ይገኛል።
🚨 ወቅታዊ ሁኔታው፦
መልካሙ በአሁኑ ወቅት በሕይወት ፋና ሆስፒታል (ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ) የሕክምና ማዕከል ውስጥ ተኝቶ ይገኛል።
ሕመሙ በከፍተኛ ሁኔታ እየተባባሰ በመምጣቱ ያለ ሰው እርዳታ መንቀሳቀስም ሆነ መቀመጥ የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
በድሬዳዋ ዴልት የማሪያም ወርቅ ሆስፒታል ወይም በኮሪያ ሆስፒታል አፋጣኝ ቀዶ ጥገና ማድረግ እንዳለበት በባለሙያዎች ተነግሮታል። ለዚህም በትንሹ 400,000 (አራት መቶ ሺህ) ብር ያስፈልጋል። ይህ መጠን ለወንድማችንና ለቤተሰቡ ከአቅም በላይ በመሆኑ የእኛን የሁላችንን እርዳታ ይሻል።
💰 ድጋፍ ለማድረግ፦
"ሀምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ፣ ለሀምሳ ሰው ጌጡ" ነውና የወንድማችንን ስቃይ ለማቅለል የምትችሉትን ሁሉ እንድታደርጉ በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000152544147
መልካሙ ፈጠነ ቸኮል (Melkamu Fetene Chekol)
ስልክ ቁጥሮች፦
0912 76 39 00 / 0929 17 86 51
ቸርነት ለራስ ነው! ዛሬ ለወንድማችን የምናደርገው ጥቂት ድጋፍ እሱን ወደ ጤናውና ወደ ሥራው ይመልሰዋል።
እባክዎን ይህንን መረጃ ለሌሎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩን።
#የእርዳታጥሪ #መልካሙፈጠነ #ሐረማያዩኒቨርሲቲ #ኢትዮጵያ #humanitarianaid #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Comments