1 month ago
ሰኔ 20/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ነገረ መጻሕፍት!
ተጋባዥ እንግዳ:- እስከዳር ግርማይ
የተመረጡት መጻሕፍት:-
- የፈረንጅ ሚስት
- ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?
አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ
አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ
የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ
በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n...
ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010
በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
https://t.me/ZagolBookBank...
ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-
https://youtube.com/endal...
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ነገረ መጻሕፍት!
ተጋባዥ እንግዳ:- እስከዳር ግርማይ
የተመረጡት መጻሕፍት:-
- የፈረንጅ ሚስት
- ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?
አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ
አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ
የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ
በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n...
ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010
በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
https://t.me/ZagolBookBank...
ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-
https://youtube.com/endal...
3 months ago
የጥገና ስራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 03 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:30
👉በአያት ሆስፒታል፣ በጸሐይ ሪል ኤስቴት ፣ በአሉላ ሪል ኤሰቴት፣ በመሪ ፖሊስ ጣቢያ፤
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉በደንበሯ ሆስፒታል ወደ በበግ ተራ፣ በምስራቅ አጠቃላይ ትምህርት ቤት፣ በሾላ ገበያ ፣ በየካ መንፈሻ፣ በዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው ፣ በአባሳሙኤል፣ በአቡሴራ፣ በሉግና፣በዱፍና፣በደበበራጢኖ፣ሻሸመኔ፤
✅ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:30
👉በፈረንሳይ ኤምባሲ ወደ ጉራራ፣ በብሎኬት ገበያ፣ በኪዩር ሆስፒታል ፣ በራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ በአቦ ቤተክርስቲያን፣ በእንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን፤
✅ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:00
👉በርቆስ መጋዘን፣ በቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ በቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ፣ በይመር ውሃ፣ በመቀጠያ፣ በ19 ታቦት ማደሪያ፣ በመታፈሪ ሰፈር፣ በጵጥሮስ ሆስፒታል፣ በሽሮ ሜዳ፤
✅ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:30
👉በዓለም ገና፣ በኢንዱስትሪ መንደር፣ በፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ በሃጂ ሪልስቴት፣በወርዶፋ ሎጅ፣ በዳርፉር ሰፈር፣ በጀሞ 2 አካበቢ
የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
ነገ ግንቦት 03 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:30
👉በአያት ሆስፒታል፣ በጸሐይ ሪል ኤስቴት ፣ በአሉላ ሪል ኤሰቴት፣ በመሪ ፖሊስ ጣቢያ፤
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉በደንበሯ ሆስፒታል ወደ በበግ ተራ፣ በምስራቅ አጠቃላይ ትምህርት ቤት፣ በሾላ ገበያ ፣ በየካ መንፈሻ፣ በዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው ፣ በአባሳሙኤል፣ በአቡሴራ፣ በሉግና፣በዱፍና፣በደበበራጢኖ፣ሻሸመኔ፤
✅ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:30
👉በፈረንሳይ ኤምባሲ ወደ ጉራራ፣ በብሎኬት ገበያ፣ በኪዩር ሆስፒታል ፣ በራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ በአቦ ቤተክርስቲያን፣ በእንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን፤
✅ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:00
👉በርቆስ መጋዘን፣ በቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ በቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ፣ በይመር ውሃ፣ በመቀጠያ፣ በ19 ታቦት ማደሪያ፣ በመታፈሪ ሰፈር፣ በጵጥሮስ ሆስፒታል፣ በሽሮ ሜዳ፤
✅ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:30
👉በዓለም ገና፣ በኢንዱስትሪ መንደር፣ በፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ በሃጂ ሪልስቴት፣በወርዶፋ ሎጅ፣ በዳርፉር ሰፈር፣ በጀሞ 2 አካበቢ
የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
3 months ago
ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ በመወለዷ ደስ የተሰኛችሁ ስሟን ጥሩት ልደትሽ ልደታችን ነው በሏት
" በእርሷ መወለድ ሁላችን ደስ ተሰኘን
"'የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም እጅግ ድንቅ ነው ነው """"
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
#ሃይማኖት #ኪዳነምሕረት #ልገሳ #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
" በእርሷ መወለድ ሁላችን ደስ ተሰኘን
"'የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም እጅግ ድንቅ ነው ነው """"
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
#ሃይማኖት #ኪዳነምሕረት #ልገሳ #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ዛሬ ግንቦት 01 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡30
ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡00
👉ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 10፡30
👉ዋልያ ብረታ ብረት፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የተቋማችንን ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!
ዛሬ ግንቦት 01 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡30
ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡00
👉ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 10፡30
👉ዋልያ ብረታ ብረት፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የተቋማችንን ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
ይድረስ ለእንጦጦ ኪዳነምሕረት አባቶቼ!
========================
የእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ገዳም አበው መነኮሳት፣ የገዳሙ አበመኔት እና ኮሚቴዎች እኔ ትቢያ ልጃችኹን ያሳያችኹኝ ፣የሰጣችኹን ክብር እና ፍቅር መቸም ከልቤ አይጠፋም......። እግዚአብሔር እና ድንግል ማርያም እንደክብራቸው መጠን ክብሩን ይውሰዱ። እኔ እንኳ የማልጠቅም ባሪያ ነኝ! እንጦጦ ማርያምን በትሩፋት የማገልገል የ ዐሥር ዓመት ህልሜ ነበር። ኪዳነ ምሕረት ሆይ አንችን ማገልገል መባረክ ነው። መመረጥ ነው። መታደል ነው። ምክንያቱም ያልተፈቀደለት እንደማያገለግልሽ አውቃለሁና።
አጠቃላይ ቲክታከሮች እና ዩቱበሮች ሆይ ለአገልጋይ ደሞዙ እንደሚገባው አውቃለሁ። የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሠረው የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጠንቅቄ እረዳለሁ። ነገር ሚዲያዎች በዚህ መርሐግብር የበረከት ሥራው ላይ በትሩፋት በትጋት ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ እና ቀጥታ ሥርጭቱን በመሥራት ስላገለገላችኹ እና ስለተገለገላችኹ እጅግ አድርጌ አመሰግናችኋለው።
5 months ago
የእንጦጦ ኪዳነምሕረት ታሪካዊ ስኬት
በሁለት ቀናት 170 ሚሊዮን ብር ተሰበሰበ
#ethiopia | ከመጋቢት 11 እስከ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር፣ የገዳሟን የልማት ሥራዎች የሚደግፍ 170 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ በታላቅ ድል ተጠናቋል።
በአጠቃላይ 170 ሚሊዮን ብር የተሰበሰበ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 139 ሚሊዮን ብሩ በጥሬ ገንዘብ የተረጋገጠ ነው። ቀሪው 31 ሚሊዮን ብር ደግሞ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ገቢ እንደሚደረግ ቃል ተገብቷል።
በዝግጅቱ ላይ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና የገዳሟ ዋና አበመኔት መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው ተገኝተው መርሃ-ግብሩን መርተዋል።
ታዋቂ ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች በዶክመንተሪና በቀጥታ ሥርጭት መርሃ-ግብሩን በማስተዋወቅ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖና የምስክር ወረቀት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የ"ሎዛ ኹነቶች" ልዩ እውቅና፦ መርሃ-ግብሩን ለአንድ ወር በነጻ ሲያስተባብርና ሲያማክር የቆየው ሎዛ ኹነቶች (Loza Events) ላሳየው ላቅ ያለ አገልግሎት የወርቅ ካባ፣ የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖና የምስክር ወረቀት ከብፁዕነታቸው እጅ ተቀብሏል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚገኙ ምዕመናን ለሦስት ተከታታይ ሌሊቶች በንቃት በመሳተፍ ለገዳሟ የልማት ሥራዎች መሳካት የድርሻቸውን ተወጥተዋል።
#getu #ethiopia #entotokidanemihret #orthodox #churchdevelopment #fundraisingsuccess #lozaevents #abunemekarios #spirituallegacy #የእንጦጦኪዳነምሕረት #የገቢማሰባሰቢያ #ልማት #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በሁለት ቀናት 170 ሚሊዮን ብር ተሰበሰበ
#ethiopia | ከመጋቢት 11 እስከ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር፣ የገዳሟን የልማት ሥራዎች የሚደግፍ 170 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ በታላቅ ድል ተጠናቋል።
በአጠቃላይ 170 ሚሊዮን ብር የተሰበሰበ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 139 ሚሊዮን ብሩ በጥሬ ገንዘብ የተረጋገጠ ነው። ቀሪው 31 ሚሊዮን ብር ደግሞ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ገቢ እንደሚደረግ ቃል ተገብቷል።
በዝግጅቱ ላይ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና የገዳሟ ዋና አበመኔት መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው ተገኝተው መርሃ-ግብሩን መርተዋል።
ታዋቂ ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች በዶክመንተሪና በቀጥታ ሥርጭት መርሃ-ግብሩን በማስተዋወቅ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖና የምስክር ወረቀት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የ"ሎዛ ኹነቶች" ልዩ እውቅና፦ መርሃ-ግብሩን ለአንድ ወር በነጻ ሲያስተባብርና ሲያማክር የቆየው ሎዛ ኹነቶች (Loza Events) ላሳየው ላቅ ያለ አገልግሎት የወርቅ ካባ፣ የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖና የምስክር ወረቀት ከብፁዕነታቸው እጅ ተቀብሏል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚገኙ ምዕመናን ለሦስት ተከታታይ ሌሊቶች በንቃት በመሳተፍ ለገዳሟ የልማት ሥራዎች መሳካት የድርሻቸውን ተወጥተዋል።
#getu #ethiopia #entotokidanemihret #orthodox #churchdevelopment #fundraisingsuccess #lozaevents #abunemekarios #spirituallegacy #የእንጦጦኪዳነምሕረት #የገቢማሰባሰቢያ #ልማት #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
170,000,000 ብር የእንጦጦ ኪዳነምሕረት የገቢ ማሰባሰቢያ
ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ
ከመጋቢት 11 እሰ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ።
ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬ ብር ደግሞ ቃል የተገባ ሲሆን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
ይኽንን መሥሐግብር ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው የገዳሟ ዋና አበመኔት፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ምእመናን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሦስቱንም ሌሊት በንቃት ተሳትፈውበታል።
ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ቀጥታ ሥርጭት መርሐግብሩን በትሩፋት በማገልገላቸው ከገዳሟ አበው መነኮሳት ማስታወሻ እንዲኾናቸው መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ እና ሠርተፍኬት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ይኽንን ኹነት ከኮሚቴው ጋር በመተባበር የማስተባበር እና የማማከር ተግባር ለአንድ ወር ያከናወነው ሎዛ ኹነቶች - Liza Events በትሩፋት በማገልገሉ መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ፣ የወርቅ ካባ እና ሠርተፍኬት ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና ከገዳሙ አበመኔት እጅ በስጦታ ተበርክቶለታል።
ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ
ከመጋቢት 11 እሰ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ።
ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬ ብር ደግሞ ቃል የተገባ ሲሆን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
ይኽንን መሥሐግብር ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው የገዳሟ ዋና አበመኔት፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ምእመናን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሦስቱንም ሌሊት በንቃት ተሳትፈውበታል።
ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ቀጥታ ሥርጭት መርሐግብሩን በትሩፋት በማገልገላቸው ከገዳሟ አበው መነኮሳት ማስታወሻ እንዲኾናቸው መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ እና ሠርተፍኬት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ይኽንን ኹነት ከኮሚቴው ጋር በመተባበር የማስተባበር እና የማማከር ተግባር ለአንድ ወር ያከናወነው ሎዛ ኹነቶች - Liza Events በትሩፋት በማገልገሉ መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ፣ የወርቅ ካባ እና ሠርተፍኬት ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና ከገዳሙ አበመኔት እጅ በስጦታ ተበርክቶለታል።
5 months ago
የእንጦጦ ኪዳነምሕረት የገቢ ማሰባሰቢያ
ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ
ከመጋቢት 11 እሰ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ።
ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬ ብር ደግሞ ቃል የተገባ ሲሆን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
ይኽንን መሥሐግብር ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው የገዳሟ ዋና አበመኔት፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ምእመናን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሦስቱንም ሌሊት በንቃት ተሳትፈውበታል።
ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ቀጥታ ሥርጭት መርሐግብሩን በትሩፋት በማገልገላቸው ከገዳሟ አበው መነኮሳት ማስታወሻ እንዲኾናቸው መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ እና ሠርተፍኬት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ይኽንን ኹነት ከኮሚቴው ጋር በመተባበር የማስተባበር እና የማማከር ተግባር ለአንድ ወር ያከናወነው ሎዛ ኹነቶች - Liza Events በትሩፋት በማገልገሉ መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ፣ የወርቅ ካባ እና ሠርተፍኬት ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና ከገዳሙ አበመኔት እጅ በስጦታ ተበርክቶለታል።
ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ
ከመጋቢት 11 እሰ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ።
ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬ ብር ደግሞ ቃል የተገባ ሲሆን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።
ይኽንን መሥሐግብር ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ አሚን ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ ይርሳው የገዳሟ ዋና አበመኔት፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ ማኅበረ መነኮሳቱ፣ መምህራን፣ ዘማርያን፣ ምእመናን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሦስቱንም ሌሊት በንቃት ተሳትፈውበታል።
ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ቀጥታ ሥርጭት መርሐግብሩን በትሩፋት በማገልገላቸው ከገዳሟ አበው መነኮሳት ማስታወሻ እንዲኾናቸው መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ እና ሠርተፍኬት በስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ይኽንን ኹነት ከኮሚቴው ጋር በመተባበር የማስተባበር እና የማማከር ተግባር ለአንድ ወር ያከናወነው ሎዛ ኹነቶች - Liza Events በትሩፋት በማገልገሉ መንበሯ ላይ ያለችውን የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ፣ የወርቅ ካባ እና ሠርተፍኬት ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ እና ከገዳሙ አበመኔት እጅ በስጦታ ተበርክቶለታል።
5 months ago
እልል እንጦጦ ኪዳነ ምሕረት ገዳም ታሪክ ተሠራ 136,000,000.00!
በመጀመሪያው ቀን ብቻ ከአንድ መቶ ሰላሳ ስድስት ሚሊዬን ብር በላይ ተሰበሰበ!
አርብ ከምሽት 1፡00 ጀምሮ
የዓለም ዐይኖች ሁሉ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ላይ ነበሩ። የገዳሟ ወዳጆች ከአራቱም ማዕዘን ሌሊቱን ተረባረቡ። በቤተክርስቲያን የገቢ ማሰባሰቢያ ታሪክ በአንድ ቀን ሌሊት የመጀመሪያ የተባለው ሪከርድ ተይዟል። በዚህም የገዳሟ አበመኔት እና መነኮሳት ያመሰግኗችኋል።
ለአገልጋይ፣ ለሠራተኛ ዋጋ እና ክፍያ እንደሚገባ መጽሐፍ የሚያዘውና የታወቀ ቢሆንም ለእንጦጦ ኪዳነምሕረት አንድነት ገዳም ግን ማስታወቂያውን፣ ዶክመንተሪውን እና ቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ የሠሩት ዩቱበሮች፣ ቲክታከሮች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም ይኽንን መርሐ ግብር በዚህ መልኩ እንዲሳካ ከኮሚቴው ጋር በሠተባበር ሳይንሳዊ እና መንፈሳዊ በሆነ መንገድ ኹነቱነን በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ኹነቶች -Loza Events ከገዳሙ የእመቤታችን ሥዕለ አድኅኖ እና የምስክር ወረቀት በሥጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቡ ዛሬ ቅዳሜ 12/07/18 እና ነገ እሑድም 13/07/18 ይቀጥላል።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ነገ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ፣
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:00 ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል ፣
👉 ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:30 ካራቆ፣ ረጲ ት/ቤት ፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ
👉 ከጠዋቱ 4:30 እስከ 9:30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት
seledadotio
seledadotio
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ፣
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:00 ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል ፣
👉 ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:30 ካራቆ፣ ረጲ ት/ቤት ፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ
👉 ከጠዋቱ 4:30 እስከ 9:30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ነገ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ፣
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:00 ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል ፣
👉 ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:30 ካራቆ፣ ረጲ ት/ቤት ፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ
👉 ከጠዋቱ 4:30 እስከ 9:30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ፣
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:00 ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል ፣
👉 ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:30 ካራቆ፣ ረጲ ት/ቤት ፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ
👉 ከጠዋቱ 4:30 እስከ 9:30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት
5 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ፣
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:00 ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል ፣
👉 ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:30 ካራቆ፣ ረጲ ት/ቤት ፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ
👉 ከጠዋቱ 4:30 እስከ 9:30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስትእንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
ነገ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ፣
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:00 ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል ፣
👉 ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:30 ካራቆ፣ ረጲ ት/ቤት ፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ
👉 ከጠዋቱ 4:30 እስከ 9:30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስትእንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
5 months ago
ዛሬ ከምሽት 1፡00 ጀምሮ
የዓለም ዐይኖች ሁሉ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ላይ ይሆናሉ!
እንጦጦ ኪዳነምሕረት ከመጋቢት 11 እሰከ 13/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ የቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር አዘጋጅታለች። ተረባረቡ። በረከቷን ውሰዱ።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
5 months ago
ተረባረቡ እንዳይቆጫችሁ!
እንጦጦ ኪዳነምሕረት ከመጋቢት 11 እሰከ 13/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ የቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር አዘጋጅታለች። ተረባረቡ። በረከቷን ውሰዱ።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
5 months ago
በምን ላገልግልሽ ብላችሁ ስትመኙ ለነበራችሁ ሁሉ። ይኼው በረከቷ
እንጦጦ ኪዳነምሕረት ከመጋቢት 11 እሰከ 13/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ የቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር አዘጋጅታለች። ተረባረቡ። በረከቷን ውሰዱ።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
5 months ago
u1260u121du1295 u120bu1308u120du130du120du123d u1265u120bu127du1201 u1235u1275u1218u1299 u1208u1290u1260u122bu127du1201 u1201u1209u1362 u12edu12bcu12cd u1260u1228u12a8u1277
u12a5u1295u1326u1326 u12aau12f3u1290u121du1215u1228u1275 u12a8u1218u130bu1262u1275 11 u12a5u1230u12a8 13/2018 u12a8u121du123du1271 u12a0u1295u12f5 u1230u12d3u1275 u1300u121du122e u12e8u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u1218u122du1210 u130du1265u122d u12a0u12d8u130bu1305u1273u1208u127du1362 u1270u1228u1263u1228u1261u1362 u1260u1228u12a8u1277u1295 u12cdu1230u12f1u1362
u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1271 u120bu12ed u12e8u121du1275u12f0u12cdu1209u1263u1278u12cd u1235u120du12aeu127d
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
u1308u12f3u121fu1295 u12e8u121du1273u130du12d9u1263u1278u12cd u12a0u12abu12cdu1295u1276u127d
u1295u130du12f5 u1263u1295u12ad1000003780779
u12a0u1263u12ed u1263u1295u12ad 9841011002322017
u12a0u1210u12f1 u1263u1295u12a8 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
u121bu1233u1230u1262u12eb
u1260u12a0u12abu12cdu1295u1275 u1241u1325u122eu127d u12a5u12ebu1235u1308u1263u127du1201
u1260u1235u120du12aeu1279 u1260u128bu1275u1235u12a0u1355 u12a5u1293 u1260u1274u120cu130du122bu121d u12f0u1228u1230u1299u1295 u120bu12a9u120du1295u1362","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
በምን ላገልግልሽ ብላችሁ ስትመኙ ለነበራችሁ ሁሉ። ይኼው በረከቷ
እንጦጦ ኪዳነምሕረት ከመጋቢት 11 እሰከ 13/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ የቀጥታ ሥርጭት መርሐ ግብር አዘጋጅታለች። ተረባረቡ። በረከቷን ውሰዱ።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
Yemariamwork Teshager:
እንጦጦ ኪዳነ ምሕረት ትጣራለች!
3 ቀን ቀረው
ለእንጦጦ ኪዳነምሕረት እናቴ
አልተኛም ከቤቴ
እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት ሥር ከሚገኙ ጥንታውያን እና ታሪካውያን ገዳማት አንዷ እና ዋነኛዋ ናት። ስእለት ሰሚ፣ ጸሎት ፈጻሚ፣ ለታመሙ ፈውስ፣ ለተጨነቁ መጽናናት የሚገኝባት የተራራዋ ዕንቁ፣ የምእመናን እመቤት ፣ የተዋሕዶ ልጆች የመማጸኛ ከተማ እና ቅዱስ ሥፍራ ናት።
ከ አንድ መቶ አርባ በላይ አገልጋዮች ዓመቱን ሙሉ ያለ እረፍት የሚያገለግሏት መቅደስ ናት። በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ጸበል ያልተፈወሰ ማን ነው? ዕምነቷን ተቀብቶ ከቁስሉ ያልዳነ ማን ነው? ከደጇ ወድቆ ሱባኤ ይዞ ፣ ብርዱን እና ዝናቡን ተቋቁሞ፣ እንባውን አፍስሶ በመጨረሻም የልቡ መሻት ያልተፈጸመለት ማን ነው? ለዚህም ነው ከሀገር ውስጥ እሰከ ውጭ ሀገር ባሉ የተዋሕዶ ልጆች በልዩ ፍቅር የምትወደደው፣ የምትናፈቀው፤
እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ገዳም እግዚአብሔር የሚከብርበትን፣ ድንግል ማርያም የምትመሰገንበትን፣ ለምእመናን ምግበ ሥጋ ምግበ ነፍስ የሚሆኑ አገልግሎቶችን ስትሰጥ ቆይታለች።
ለእነዚህ አገልግሎቶች እና ልማቶች የሚያስፈልጉ ግብአቶችን እሰከ ዛሬ ዐውደ ምሕረት ላይ ብቻ እየለመነች ስትፈጽም ቆይታለች። አሁን ግን መጽሐፍ ዘመኑን ዋጁ ይላልና ዘመኑ ያመጣውን የሚዲያ ቴክኖሎጅ በመጠቀም በቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅታለች። ቀጥታ ሥርጭቱም ከዚሁ ከእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም ከመጋቢት 11 እሰከ መጋቢት 13/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ሌሊቶች ይካኼዳል።
በመሆኑም የእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም ወዳጆች፣ ጸበሏን ጠጥታችኹ እና ተጠምቃችሁ ከሕመማችኹ የዳናችኹ፣ ከደጇ አድራችኹ እና ሰንብታችኹ ሱባኤ ይዛችኹ የጸሎታችኹን ምላሽ የሰጠቻችኹ፣ መክፈል የማንችለው ውለታዋ አለብን የምትሉ በሀገር ውጭ እና በውስጥ ያላችሁ የተዋሕዶ ልጆች ይኽን መልእክት ለሐምሳ ሰው እንድታዳርሱ፤ ብሎም በተጠቀሱት ቀናት በሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት እየተከታተላችኹ በገንዘብ እና በቁሳቁስ በማገዝ ከጎናችን መሆናችሁን ከሥር በተቀመጡት ስልኮች በመደወል እኛ ልጆችሽ አለንልሽ እንድትሏት በኪዳነምሕረት ስም አደራ እንላችኋለን።
የቀጥታ ሥርጭ የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር ማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያት
1. 1200 ካሬ ላይ ያረፈ ባለ ሁለት ቤዝመንት እና ባለ ስድስት ወለል ሁለገብ ሕንፃ እየገነባች በመሆኑ ነው፤
2. ይኽ ሕንፃ 640,000,000.00 /ስድስት መቶ አርባ ሚሊዬን ብር የሚጨርስ ስለሆነ እስካሁን 135,000,000.00/አንድ መቶ ሰላሣ አምስት ሚሊዬን ብር ከአውደ ምሕረት እና ከበጎ አድራጊ ግለሰቦች ሰብስበን
/20%/ ሃያ ፐርሰንት ሥራው ተሠርቶ በገንዘብ እጥረት በመቆሙ ነው፤
ሕንፃውን መገንባት ያስፈለገበት ምክንያት ምንድን ነው?
1.ለአባቶች ማረፊያ
2. የክርስትና ማጥመቂያ አዳራሽ
ልጆቻቸውን ክርስትና ለማስነሣት የሚመጡ ምእመናን ቁጥር አሁን ካለው የክርስትና ቤት ጋር ሲነፃፀር በጣም ጠባብ በመሆኑ፤
3. ለምእመናን አገልግሎት የሚሰጥ ለሠርግ፣ ለስብሰባ፣ ለልዩ ልዩ ተግባራት የሚውል አዳራሽ፤
4. ለገዳሙ ለልዩ ልዩ ጽ/ቤቶች
5. ለፉካ እና መሰል ጉዳዮች
በአጠቃላይ እሰከዛሬ በካሽም በአካውንትም እያስገባችኹ ለረዳችኹ፣ ዐውደ ምሕረትም መጥታችኹ የሰጣችኹ፣ የሰጣችኹንን ገንዘብ ተግባር ላይ አውለናል። ለዚህም ሕንፃው አሁን የደረሰበት ደረጃ አፍ አውጥቶ ይመሰክራል። ኪዳነምሕረት ዋጋችሁን ትክፈላችኹ፤ ገዳማውያኑ በጸሎት ያስቧችኋል። ቀሪውን የሕንፃውን 80% /ሰማንያ ፐርሰንት ከመጋቢት 11 እሰከ 13/ 2018 ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ በሚኖረን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር ላይ በመሳተፍ ሕንፃውን አጠናቅቀን 2019 ዓ.ም አስመርቀን አገልግሎት ላይ እንዲውል እናድርግ።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
5 months ago
እንጦጦ ኪዳነ ምሕረት ትጣራለች!
3 ቀን ቀረው
ለእንጦጦ ኪዳነምሕረት እናቴ
አልተኛም ከቤቴ
እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት ሥር ከሚገኙ ጥንታውያን እና ታሪካውያን ገዳማት አንዷ እና ዋነኛዋ ናት። ስእለት ሰሚ፣ ጸሎት ፈጻሚ፣ ለታመሙ ፈውስ፣ ለተጨነቁ መጽናናት የሚገኝባት የተራራዋ ዕንቁ፣ የምእመናን እመቤት ፣ የተዋሕዶ ልጆች የመማጸኛ ከተማ እና ቅዱስ ሥፍራ ናት።
ከ አንድ መቶ አርባ በላይ አገልጋዮች ዓመቱን ሙሉ ያለ እረፍት የሚያገለግሏት መቅደስ ናት። በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ጸበል ያልተፈወሰ ማን ነው? ዕምነቷን ተቀብቶ ከቁስሉ ያልዳነ ማን ነው? ከደጇ ወድቆ ሱባኤ ይዞ ፣ ብርዱን እና ዝናቡን ተቋቁሞ፣ እንባውን አፍስሶ በመጨረሻም የልቡ መሻት ያልተፈጸመለት ማን ነው? ለዚህም ነው ከሀገር ውስጥ እሰከ ውጭ ሀገር ባሉ የተዋሕዶ ልጆች በልዩ ፍቅር የምትወደደው፣ የምትናፈቀው፤
እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ገዳም እግዚአብሔር የሚከብርበትን፣ ድንግል ማርያም የምትመሰገንበትን፣ ለምእመናን ምግበ ሥጋ ምግበ ነፍስ የሚሆኑ አገልግሎቶችን ስትሰጥ ቆይታለች።
ለእነዚህ አገልግሎቶች እና ልማቶች የሚያስፈልጉ ግብአቶችን እሰከ ዛሬ ዐውደ ምሕረት ላይ ብቻ እየለመነች ስትፈጽም ቆይታለች። አሁን ግን መጽሐፍ ዘመኑን ዋጁ ይላልና ዘመኑ ያመጣውን የሚዲያ ቴክኖሎጅ በመጠቀም በቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅታለች። ቀጥታ ሥርጭቱም ከዚሁ ከእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም ከመጋቢት 11 እሰከ መጋቢት 13/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ሌሊቶች ይካኼዳል።
በመሆኑም የእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም ወዳጆች፣ ጸበሏን ጠጥታችኹ እና ተጠምቃችሁ ከሕመማችኹ የዳናችኹ፣ ከደጇ አድራችኹ እና ሰንብታችኹ ሱባኤ ይዛችኹ የጸሎታችኹን ምላሽ የሰጠቻችኹ፣ መክፈል የማንችለው ውለታዋ አለብን የምትሉ በሀገር ውጭ እና በውስጥ ያላችሁ የተዋሕዶ ልጆች ይኽን መልእክት ለሐምሳ ሰው እንድታዳርሱ፤ ብሎም በተጠቀሱት ቀናት በሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት እየተከታተላችኹ በገንዘብ እና በቁሳቁስ በማገዝ ከጎናችን መሆናችሁን ከሥር በተቀመጡት ስልኮች በመደወል እኛ ልጆችሽ አለንልሽ እንድትሏት በኪዳነምሕረት ስም አደራ እንላችኋለን።
የቀጥታ ሥርጭ የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር ማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያት
1. 1200 ካሬ ላይ ያረፈ ባለ ሁለት ቤዝመንት እና ባለ ስድስት ወለል ሁለገብ ሕንፃ እየገነባች በመሆኑ ነው፤
2. ይኽ ሕንፃ 640,000,000.00 /ስድስት መቶ አርባ ሚሊዬን ብር የሚጨርስ ስለሆነ እስካሁን 135,000,000.00/አንድ መቶ ሰላሣ አምስት ሚሊዬን ብር ከአውደ ምሕረት እና ከበጎ አድራጊ ግለሰቦች ሰብስበን
/20%/ ሃያ ፐርሰንት ሥራው ተሠርቶ በገንዘብ እጥረት በመቆሙ ነው፤
ሕንፃውን መገንባት ያስፈለገበት ምክንያት ምንድን ነው?
1.ለአባቶች ማረፊያ
2. የክርስትና ማጥመቂያ አዳራሽ
ልጆቻቸውን ክርስትና ለማስነሣት የሚመጡ ምእመናን ቁጥር አሁን ካለው የክርስትና ቤት ጋር ሲነፃፀር በጣም ጠባብ በመሆኑ፤
3. ለምእመናን አገልግሎት የሚሰጥ ለሠርግ፣ ለስብሰባ፣ ለልዩ ልዩ ተግባራት የሚውል አዳራሽ፤
4. ለገዳሙ ለልዩ ልዩ ጽ/ቤቶች
5. ለፉካ እና መሰል ጉዳዮች
በአጠቃላይ እሰከዛሬ በካሽም በአካውንትም እያስገባችኹ ለረዳችኹ፣ ዐውደ ምሕረትም መጥታችኹ የሰጣችኹ፣ የሰጣችኹንን ገንዘብ ተግባር ላይ አውለናል። ለዚህም ሕንፃው አሁን የደረሰበት ደረጃ አፍ አውጥቶ ይመሰክራል። ኪዳነምሕረት ዋጋችሁን ትክፈላችኹ፤ ገዳማውያኑ በጸሎት ያስቧችኋል። ቀሪውን የሕንፃውን 80% /ሰማንያ ፐርሰንት ከመጋቢት 11 እሰከ 13/ 2018 ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ በሚኖረን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር ላይ በመሳተፍ ሕንፃውን አጠናቅቀን 2019 ዓ.ም አስመርቀን አገልግሎት ላይ እንዲውል እናድርግ።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
5 months ago
u1208u12a5u1295u1326u1326 u12aau12f3u1290u121du1215u1228u1275 u12a5u1293u1274
u12a0u120du1270u129bu121d u12a8u1264u1274
u12a5u1295u1326u1326 u1210u1218u1228 u1296u1285 u12aau12f3u1290u121du1215u1228u1275 u1308u12f3u121d u1260u12a0u12f2u1235u12a0u1260u1263 u1200u1308u1228 u1235u1265u12a8u1275 u1225u122d u12a8u121au1308u1299 u1325u1295u1273u12cdu12ebu1295 u12a5u1293 u1273u122au12abu12cdu12ebu1295 u1308u12f3u121bu1275 u12a0u1295u12f7 u12a5u1293 u12cbu1290u129bu12cb u1293u1275u1362 u1235u12a5u1208u1275 u1230u121au1363 u1338u120eu1275 u1348u133bu121au1363 u1208u1273u1218u1219 u1348u12cdu1235u1363 u1208u1270u1328u1290u1241 u1218u133du1293u1293u1275 u12e8u121au1308u129du1263u1275 u12e8u1270u122bu122bu12cb u12d5u1295u1241u1363 u12e8u121du12a5u1218u1293u1295 u12a5u1218u1264u1275 u1363 u12e8u1270u12cbu1215u12f6 u120du1306u127d u12e8u1218u121bu1338u129b u12a8u1270u121b u12a5u1293 u1245u12f1u1235 u1225u134du122b u1293u1275u1362
u12a8 u12a0u1295u12f5 u1218u1276 u12a0u122du1263 u1260u120bu12ed u12a0u1308u120du130bu12eeu127d u12d3u1218u1271u1295 u1219u1209 u12ebu1208 u12a5u1228u134du1275 u12e8u121au12ebu1308u1208u130du120fu1275 u1218u1245u12f0u1235 u1293u1275u1362 u1260u12a5u1295u1326u1326 u1210u1218u1228 u1296u1285 u12aau12f3u1290u121du1215u1228u1275 u1338u1260u120d u12ebu120du1270u1348u12c8u1230 u121bu1295 u1290u12cd? u12d5u121du1290u1277u1295 u1270u1240u1265u1276 u12a8u1241u1235u1209 u12ebu120du12f3u1290 u121bu1295 u1290u12cd? u12a8u12f0u1307 u12c8u12f5u1246 u1231u1263u12a4 u12edu12de u1363 u1265u122du12f1u1295 u12a5u1293 u12ddu1293u1261u1295 u1270u124bu1241u121eu1363 u12a5u1295u1263u12cdu1295 u12a0u134du1235u1236 u1260u1218u1328u1228u123bu121d u12e8u120du1261 u1218u123bu1275 u12ebu120du1270u1348u1338u1218u1208u1275 u121bu1295 u1290u12cd? u1208u12dau1205u121d u1290u12cd u12a8u1200u1308u122d u12cdu1235u1325 u12a5u1230u12a8 u12cdu132d u1200u1308u122d u1263u1209 u12e8u1270u12cbu1215u12f6 u120du1306u127d u1260u120du12e9 u134du1245u122d u12e8u121du1275u12c8u12f0u12f0u12cdu1363 u12e8u121du1275u1293u1348u1240u12cdu1364
u12a5u1295u1326u1326 u1210u1218u1228 u1296u1285 u12aau12f3u1290 u121du1215u1228u1275 u1308u12f3u121d u12a5u130du12dau12a0u1265u1214u122d u12e8u121au12a8u1265u122du1260u1275u1295u1363 u12f5u1295u130du120d u121bu122du12ebu121d u12e8u121du1275u1218u1230u1308u1295u1260u1275u1295u1363 u1208u121du12a5u1218u1293u1295 u121du130du1260 u1225u130b u121du130du1260 u1290u134du1235 u12e8u121au1206u1291 u12a0u1308u120du130du120eu1276u127du1295 u1235u1275u1230u1325 u1246u12edu1273u1208u127du1362
u1208u12a5u1290u12dau1205 u12a0u1308u120du130du120eu1276u127d u12a5u1293 u120du121bu1276u127d u12e8u121au12ebu1235u1348u120du1309 u130du1265u12a0u1276u127du1295 u12a5u1230u12a8 u12dbu122c u12d0u12cdu12f0 u121du1215u1228u1275 u120bu12ed u1265u127b u12a5u12e8u1208u1218u1290u127d u1235u1275u1348u133du121d u1246u12edu1273u1208u127du1362 u12a0u1201u1295 u130du1295 u1218u133du1210u134d u12d8u1218u1291u1295 u12cbu1301 u12edu120bu120du1293 u12d8u1218u1291 u12ebu1218u1323u12cdu1295 u12e8u121au12f2u12eb u1274u12adu1296u120eu1305 u1260u1218u1320u1240u121d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u12e8u1308u1262 u121bu1230u1263u1230u1265 u1218u122du1210u130du1265u122d u12a0u12d8u130bu1305u1273u1208u127du1362 u1240u1325u1273 u1225u122du132du1271u121d u12a8u12dau1201 u12a8u12a5u1295u1326u1326 u1210u1218u1228 u1296u1285 u12aau12f3u1290u121du1215u1228u1275 u1308u12f3u121d u12a8u1218u130bu1262u1275 11 u12a5u1230u12a8 u1218u130bu1262u1275 13/2018 u12d3.u121d u12a8u121du123du1271 1u136100 u1300u121du122e u1208u1270u12a8u1273u1273u12ed u1226u1235u1275 u120cu120au1276u127d u12edu12abu12bcu12f3u120du1362
u1260u1218u1206u1291u121d u12e8u12a5u1295u1326u1326 u1210u1218u1228 u1296u1285 u12aau12f3u1290u121du1215u1228u1275 u1308u12f3u121d u12c8u12f3u1306u127du1363 u1338u1260u120fu1295 u1320u1325u1273u127du12b9 u12a5u1293 u1270u1320u121du1243u127du1201 u12a8u1215u1218u121bu127du12b9 u12e8u12f3u1293u127du12b9u1363 u12a8u12f0u1307 u12a0u12f5u122bu127du12b9 u12a5u1293 u1230u1295u1265u1273u127du12b9 u1231u1263u12a4 u12edu12dbu127du12b9 u12e8u1338u120eu1273u127du12b9u1295 u121du120bu123d u12e8u1230u1320u127bu127du12b9u1363 u1218u12adu1348u120d u12e8u121bu1295u127du1208u12cd u12cdu1208u1273u12cb u12a0u1208u1265u1295 u12e8u121du1275u1209 u1260u1200u1308u122d u12cdu132d u12a5u1293 u1260u12cdu1235u1325 u12ebu120bu127du1201 u12e8u1270u12cbu1215u12f6 u120du1306u127d u12edu12bdu1295 u1218u120du12a5u12adu1275 u1208u1210u121du1233 u1230u12cd u12a5u1295u12f5u1273u12f3u122du1231u1364 u1265u120eu121d u1260u1270u1320u1240u1231u1275 u1240u1293u1275 u1260u121au12f2u12ebu12ceu127d u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u12a5u12e8u1270u12a8u1273u1270u120bu127du12b9 u1260u1308u1295u12d8u1265 u12a5u1293 u1260u1241u1233u1241u1235 u1260u121bu1308u12dd u12a8u130eu1293u127du1295 u1218u1206u1293u127du1201u1295 u12a8u1225u122d u1260u1270u1240u1218u1321u1275 u1235u120du12aeu127d u1260u1218u12f0u12c8u120d u12a5u129b u120du1306u127du123d u12a0u1208u1295u120du123d u12a5u1295u12f5u1275u120fu1275 u1260u12aau12f3u1290u121du1215u1228u1275 u1235u121d u12a0u12f0u122b u12a5u1295u120bu127du128bu1208u1295u1362
u12e8u1240u1325u1273 u1225u122du132d u12e8u1308u1262 u121bu1230u1263u1230u1265 u1218u122du1210u130du1265u122d u121bu12d8u130bu1300u1275 u12ebu1235u1348u1208u1308u1260u1275 u121du12adu1295u12ebu1275
1. 1200 u12abu122c u120bu12ed u12ebu1228u1348 u1263u1208 u1201u1208u1275 u1264u12ddu1218u1295u1275 u12a5u1293 u1263u1208 u1235u12f5u1235u1275 u12c8u1208u120d u1201u1208u1308u1265 u1215u1295u1343 u12a5u12e8u1308u1290u1263u127d u1260u1218u1206u1291 u1290u12cdu1364
2. u12edu12bd u1215u1295u1343 640,000,000.00 /u1235u12f5u1235u1275 u1218u1276 u12a0u122du1263 u121au120au12ecu1295 u1265u122d u12e8u121au1328u122du1235 u1235u1208u1206u1290 u12a5u1235u12abu1201u1295 135,000,000.00/u12a0u1295u12f5 u1218u1276 u1230u120bu1223 u12a0u121du1235u1275 u121au120au12ecu1295 u1265u122d u12a8u12a0u12cdu12f0 u121du1215u1228u1275 u12a5u1293 u12a8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130a u130du1208u1230u1266u127d u1230u1265u1235u1260u1295
/20u0025/ u1203u12eb u1350u122du1230u1295u1275 u1225u122bu12cd u1270u1220u122du1276 u1260u1308u1295u12d8u1265 u12a5u1325u1228u1275 u1260u1218u1246u1219 u1290u12cdu1364
u1215u1295u1343u12cdu1295 u1218u1308u1295u1263u1275 u12ebu1235u1348u1208u1308u1260u1275 u121du12adu1295u12ebu1275 u121du1295u12f5u1295 u1290u12cd?
1.u1208u12a0u1263u1276u127d u121bu1228u134au12eb
2. u12e8u12adu122du1235u1275u1293 u121bu1325u1218u1242u12eb u12a0u12f3u122bu123d
u120du1306u127bu1278u12cdu1295 u12adu122du1235u1275u1293 u1208u121bu1235u1290u1223u1275 u12e8u121au1218u1321 u121du12a5u1218u1293u1295 u1241u1325u122d u12a0u1201u1295 u12abu1208u12cd u12e8u12adu122du1235u1275u1293 u1264u1275 u130bu122d u1232u1290u1343u1340u122d u1260u1323u121d u1320u1263u1265 u1260u1218u1206u1291u1364
3. u1208u121du12a5u1218u1293u1295 u12a0u1308u120du130du120eu1275 u12e8u121au1230u1325 u1208u1220u122du130du1363 u1208u1235u1265u1230u1263u1363 u1208u120du12e9 u120du12e9 u1270u130du1263u122bu1275 u12e8u121au12cdu120d u12a0u12f3u122bu123du1364
4. u1208u1308u12f3u1219 u1208u120du12e9 u120du12e9 u133d/u1264u1276u127d
5. u1208u1349u12ab u12a5u1293 u1218u1230u120d u1309u12f3u12eeu127d
u1260u12a0u1320u1243u120bu12ed u12a5u1230u12a8u12dbu122c u1260u12abu123du121d u1260u12a0u12abu12cdu1295u1275u121d u12a5u12ebu1235u1308u1263u127du12b9 u1208u1228u12f3u127du12b9u1363 u12d0u12cdu12f0 u121du1215u1228u1275u121d u1218u1325u1273u127du12b9 u12e8u1230u1323u127du12b9u1363 u12e8u1230u1323u127du12b9u1295u1295 u1308u1295u12d8u1265 u1270u130du1263u122d u120bu12ed u12a0u12cdu1208u1293u120du1362 u1208u12dau1205u121d u1215u1295u1343u12cd u12a0u1201u1295 u12e8u12f0u1228u1230u1260u1275 u12f0u1228u1303 u12a0u134d u12a0u12cdu1325u1276 u12edu1218u1230u12adu122bu120du1362 u12aau12f3u1290u121du1215u1228u1275 u12cbu130bu127du1201u1295 u1275u12adu1348u120bu127du12b9u1364 u1308u12f3u121bu12cdu12ebu1291 u1260u1338u120eu1275 u12ebu1235u1267u127du128bu120du1362 u1240u122au12cdu1295 u12e8u1215u1295u1343u12cdu1295 80u0025 /u1230u121bu1295u12eb u1350u122du1230u1295u1275 u12a8u1218u130bu1262u1275 11 u12a5u1230u12a8 13/ 2018 u12a8u121du123du1271 1u136100 u1300u121du122e u1260u121au1296u1228u1295 u12e8u1240u1325u1273 u1225u122du132du1275 u1218u122du1210u130du1265u122d u120bu12ed u1260u1218u1233u1270u134d u1215u1295u1343u12cdu1295 u12a0u1320u1293u1245u1240u1295 2019 u12d3.u121d u12a0u1235u1218u122du1240u1295 u12a0u1308u120du130du120eu1275 u120bu12ed u12a5u1295u12f2u12cdu120d u12a5u1293u12f5u122du130du1362
u1260u1240u1325u1273 u1225u122du132du1271 u120bu12ed u12e8u121du1275u12f0u12cdu1209u1263u1278u12cd u1235u120du12aeu127d
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
u1308u12f3u121fu1295 u12e8u121du1273u130du12d9u1263u1278u12cd u12a0u12abu12cdu1295u1276u127d
u1295u130du12f5 u1263u1295u12ad1000003780779
u12a0u1263u12ed u1263u1295u12ad 9841011002322017
u12a0u1210u12f1 u1263u1295u12a8 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
u121bu1233u1230u1262u12eb
u1260u12a0u12abu12cdu1295u1275 u1241u1325u122eu127d u12a5u12ebu1235u1308u1263u127du1201
u1260u1235u120du12aeu1279 u1260u128bu1275u1235u12a0u1355 u12a5u1293 u1260u1274u120cu130du122bu121d u12f0u1228u1230u1299u1295 u120bu12a9u120du1295u1362","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ለእንጦጦ ኪዳነምሕረት እናቴ
አልተኛም ከቤቴ
እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት ሥር ከሚገኙ ጥንታውያን እና ታሪካውያን ገዳማት አንዷ እና ዋነኛዋ ናት። ስእለት ሰሚ፣ ጸሎት ፈጻሚ፣ ለታመሙ ፈውስ፣ ለተጨነቁ መጽናናት የሚገኝባት የተራራዋ ዕንቁ፣ የምእመናን እመቤት ፣ የተዋሕዶ ልጆች የመማጸኛ ከተማ እና ቅዱስ ሥፍራ ናት።
ከ አንድ መቶ አርባ በላይ አገልጋዮች ዓመቱን ሙሉ ያለ እረፍት የሚያገለግሏት መቅደስ ናት። በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ጸበል ያልተፈወሰ ማን ነው? ዕምነቷን ተቀብቶ ከቁስሉ ያልዳነ ማን ነው? ከደጇ ወድቆ ሱባኤ ይዞ ፣ ብርዱን እና ዝናቡን ተቋቁሞ፣ እንባውን አፍስሶ በመጨረሻም የልቡ መሻት ያልተፈጸመለት ማን ነው? ለዚህም ነው ከሀገር ውስጥ እሰከ ውጭ ሀገር ባሉ የተዋሕዶ ልጆች በልዩ ፍቅር የምትወደደው፣ የምትናፈቀው፤
እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ገዳም እግዚአብሔር የሚከብርበትን፣ ድንግል ማርያም የምትመሰገንበትን፣ ለምእመናን ምግበ ሥጋ ምግበ ነፍስ የሚሆኑ አገልግሎቶችን ስትሰጥ ቆይታለች።
ለእነዚህ አገልግሎቶች እና ልማቶች የሚያስፈልጉ ግብአቶችን እሰከ ዛሬ ዐውደ ምሕረት ላይ ብቻ እየለመነች ስትፈጽም ቆይታለች። አሁን ግን መጽሐፍ ዘመኑን ዋጁ ይላልና ዘመኑ ያመጣውን የሚዲያ ቴክኖሎጅ በመጠቀም በቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅታለች። ቀጥታ ሥርጭቱም ከዚሁ ከእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም ከመጋቢት 11 እሰከ መጋቢት 13/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ሌሊቶች ይካኼዳል።
በመሆኑም የእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም ወዳጆች፣ ጸበሏን ጠጥታችኹ እና ተጠምቃችሁ ከሕመማችኹ የዳናችኹ፣ ከደጇ አድራችኹ እና ሰንብታችኹ ሱባኤ ይዛችኹ የጸሎታችኹን ምላሽ የሰጠቻችኹ፣ መክፈል የማንችለው ውለታዋ አለብን የምትሉ በሀገር ውጭ እና በውስጥ ያላችሁ የተዋሕዶ ልጆች ይኽን መልእክት ለሐምሳ ሰው እንድታዳርሱ፤ ብሎም በተጠቀሱት ቀናት በሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት እየተከታተላችኹ በገንዘብ እና በቁሳቁስ በማገዝ ከጎናችን መሆናችሁን ከሥር በተቀመጡት ስልኮች በመደወል እኛ ልጆችሽ አለንልሽ እንድትሏት በኪዳነምሕረት ስም አደራ እንላችኋለን።
የቀጥታ ሥርጭ የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር ማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያት
1. 1200 ካሬ ላይ ያረፈ ባለ ሁለት ቤዝመንት እና ባለ ስድስት ወለል ሁለገብ ሕንፃ እየገነባች በመሆኑ ነው፤
2. ይኽ ሕንፃ 640,000,000.00 /ስድስት መቶ አርባ ሚሊዬን ብር የሚጨርስ ስለሆነ እስካሁን 135,000,000.00/አንድ መቶ ሰላሣ አምስት ሚሊዬን ብር ከአውደ ምሕረት እና ከበጎ አድራጊ ግለሰቦች ሰብስበን
/20%/ ሃያ ፐርሰንት ሥራው ተሠርቶ በገንዘብ እጥረት በመቆሙ ነው፤
ሕንፃውን መገንባት ያስፈለገበት ምክንያት ምንድን ነው?
1.ለአባቶች ማረፊያ
2. የክርስትና ማጥመቂያ አዳራሽ
ልጆቻቸውን ክርስትና ለማስነሣት የሚመጡ ምእመናን ቁጥር አሁን ካለው የክርስትና ቤት ጋር ሲነፃፀር በጣም ጠባብ በመሆኑ፤
3. ለምእመናን አገልግሎት የሚሰጥ ለሠርግ፣ ለስብሰባ፣ ለልዩ ልዩ ተግባራት የሚውል አዳራሽ፤
4. ለገዳሙ ለልዩ ልዩ ጽ/ቤቶች
5. ለፉካ እና መሰል ጉዳዮች
በአጠቃላይ እሰከዛሬ በካሽም በአካውንትም እያስገባችኹ ለረዳችኹ፣ ዐውደ ምሕረትም መጥታችኹ የሰጣችኹ፣ የሰጣችኹንን ገንዘብ ተግባር ላይ አውለናል። ለዚህም ሕንፃው አሁን የደረሰበት ደረጃ አፍ አውጥቶ ይመሰክራል። ኪዳነምሕረት ዋጋችሁን ትክፈላችኹ፤ ገዳማውያኑ በጸሎት ያስቧችኋል። ቀሪውን የሕንፃውን 80% /ሰማንያ ፐርሰንት ከመጋቢት 11 እሰከ 13/ 2018 ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ በሚኖረን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር ላይ በመሳተፍ ሕንፃውን አጠናቅቀን 2019 ዓ.ም አስመርቀን አገልግሎት ላይ እንዲውል እናድርግ።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
5 months ago
ለእንጦጦ ኪዳነምሕረት እናቴ
አልተኛም ከቤቴ
እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም በአዲስአበባ ሀገረ ስብከት ሥር ከሚገኙ ጥንታውያን እና ታሪካውያን ገዳማት አንዷ እና ዋነኛዋ ናት። ስእለት ሰሚ፣ ጸሎት ፈጻሚ፣ ለታመሙ ፈውስ፣ ለተጨነቁ መጽናናት የሚገኝባት የተራራዋ ዕንቁ፣ የምእመናን እመቤት ፣ የተዋሕዶ ልጆች የመማጸኛ ከተማ እና ቅዱስ ሥፍራ ናት።
ከ አንድ መቶ አርባ በላይ አገልጋዮች ዓመቱን ሙሉ ያለ እረፍት የሚያገለግሏት መቅደስ ናት። በእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ጸበል ያልተፈወሰ ማን ነው? ዕምነቷን ተቀብቶ ከቁስሉ ያልዳነ ማን ነው? ከደጇ ወድቆ ሱባኤ ይዞ ፣ ብርዱን እና ዝናቡን ተቋቁሞ፣ እንባውን አፍስሶ በመጨረሻም የልቡ መሻት ያልተፈጸመለት ማን ነው? ለዚህም ነው ከሀገር ውስጥ እሰከ ውጭ ሀገር ባሉ የተዋሕዶ ልጆች በልዩ ፍቅር የምትወደደው፣ የምትናፈቀው፤
እንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ገዳም እግዚአብሔር የሚከብርበትን፣ ድንግል ማርያም የምትመሰገንበትን፣ ለምእመናን ምግበ ሥጋ ምግበ ነፍስ የሚሆኑ አገልግሎቶችን ስትሰጥ ቆይታለች።
ለእነዚህ አገልግሎቶች እና ልማቶች የሚያስፈልጉ ግብአቶችን እሰከ ዛሬ ዐውደ ምሕረት ላይ ብቻ እየለመነች ስትፈጽም ቆይታለች። አሁን ግን መጽሐፍ ዘመኑን ዋጁ ይላልና ዘመኑ ያመጣውን የሚዲያ ቴክኖሎጅ በመጠቀም በቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅታለች። ቀጥታ ሥርጭቱም ከዚሁ ከእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም ከመጋቢት 11 እሰከ መጋቢት 13/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ሌሊቶች ይካኼዳል።
በመሆኑም የእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ኪዳነምሕረት ገዳም ወዳጆች፣ ጸበሏን ጠጥታችኹ እና ተጠምቃችሁ ከሕመማችኹ የዳናችኹ፣ ከደጇ አድራችኹ እና ሰንብታችኹ ሱባኤ ይዛችኹ የጸሎታችኹን ምላሽ የሰጠቻችኹ፣ መክፈል የማንችለው ውለታዋ አለብን የምትሉ በሀገር ውጭ እና በውስጥ ያላችሁ የተዋሕዶ ልጆች ይኽን መልእክት ለሐምሳ ሰው እንድታዳርሱ፤ ብሎም በተጠቀሱት ቀናት በሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት እየተከታተላችኹ በገንዘብ እና በቁሳቁስ በማገዝ ከጎናችን መሆናችሁን ከሥር በተቀመጡት ስልኮች በመደወል እኛ ልጆችሽ አለንልሽ እንድትሏት በኪዳነምሕረት ስም አደራ እንላችኋለን።
የቀጥታ ሥርጭ የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር ማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያት
1. 1200 ካሬ ላይ ያረፈ ባለ ሁለት ቤዝመንት እና ባለ ስድስት ወለል ሁለገብ ሕንፃ እየገነባች በመሆኑ ነው፤
2. ይኽ ሕንፃ 640,000,000.00 /ስድስት መቶ አርባ ሚሊዬን ብር የሚጨርስ ስለሆነ እስካሁን 135,000,000.00/አንድ መቶ ሰላሣ አምስት ሚሊዬን ብር ከአውደ ምሕረት እና ከበጎ አድራጊ ግለሰቦች ሰብስበን
/20%/ ሃያ ፐርሰንት ሥራው ተሠርቶ በገንዘብ እጥረት በመቆሙ ነው፤
ሕንፃውን መገንባት ያስፈለገበት ምክንያት ምንድን ነው?
1.ለአባቶች ማረፊያ
2. የክርስትና ማጥመቂያ አዳራሽ
ልጆቻቸውን ክርስትና ለማስነሣት የሚመጡ ምእመናን ቁጥር አሁን ካለው የክርስትና ቤት ጋር ሲነፃፀር በጣም ጠባብ በመሆኑ፤
3. ለምእመናን አገልግሎት የሚሰጥ ለሠርግ፣ ለስብሰባ፣ ለልዩ ልዩ ተግባራት የሚውል አዳራሽ፤
4. ለገዳሙ ለልዩ ልዩ ጽ/ቤቶች
5. ለፉካ እና መሰል ጉዳዮች
በአጠቃላይ እሰከዛሬ በካሽም በአካውንትም እያስገባችኹ ለረዳችኹ፣ ዐውደ ምሕረትም መጥታችኹ የሰጣችኹ፣ የሰጣችኹንን ገንዘብ ተግባር ላይ አውለናል። ለዚህም ሕንፃው አሁን የደረሰበት ደረጃ አፍ አውጥቶ ይመሰክራል። ኪዳነምሕረት ዋጋችሁን ትክፈላችኹ፤ ገዳማውያኑ በጸሎት ያስቧችኋል። ቀሪውን የሕንፃውን 80% /ሰማንያ ፐርሰንት ከመጋቢት 11 እሰከ 13/ 2018 ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ በሚኖረን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር ላይ በመሳተፍ ሕንፃውን አጠናቅቀን 2019 ዓ.ም አስመርቀን አገልግሎት ላይ እንዲውል እናድርግ።
በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ የምትደውሉባቸው ስልኮች
09 11 19 05 03
09 11 59 26 05
0911 44 61 44
09 57 66 39 39
ገዳሟን የምታግዙባቸው አካውንቶች
ንግድ ባንክ1000003780779
አባይ ባንክ 9841011002322017
አሐዱ ባንከ 0088911720301
https://gofund.me/401f3b99...
ማሳሰቢያ
በአካውንት ቁጥሮች እያስገባችሁ
በስልኮቹ በኋትስአፕ እና በቴሌግራም ደረሰኙን ላኩልን።
5 months ago
ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ
👉ከረፋ 4፡00 እስከ 9፡00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ
👉 ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉 ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት ፣ መሳለሚያ ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ እና አካባቢው ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
(የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት)
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ
👉ከረፋ 4፡00 እስከ 9፡00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ
👉 ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉 ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት ፣ መሳለሚያ ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ እና አካባቢው ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
(የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት)
5 months ago
በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ነገ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታወቀ። ተቋሙ ለሥራው ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ሲባል አገልግሎቱ የሚቋረጥባቸውን ቀጠናዎች እና ዝርዝር የጊዜ ሰሌዳውን ይፋ አድርጓል።
እንደ መግለጫው ከሆነ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 ድረስ በአትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል እና ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ በሚወስደው መስመር ላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አይኖርም። በተመሳሳይ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ ውስጥ በፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤተክርስቲያን እና እንጦጦ ኪዳነምሕረት አካባቢዎች የጥገና ሥራው ይከናወናል። ከዚህ በተጨማሪም በታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ እና ሰንዳፋ ጫፍ አካባቢዎችም የዚሁ የኃይል መቋረጥ ሰለባ ይሆናሉ።
በሌላ በኩል ከረፋዱ 4፡00 እስከ 9፡00 ባለው የጊዜ ገደብ በኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርሲቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር እንዲሁም በዋልያ ቢራ አካባቢ አገልግሎቱ ይቋረጣል። ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ድረስ ደግሞ በማህበራት እና በቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም የጥገና ሥራው የሚከናወን ሲሆን፤ ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ በአርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ፣ ለገዲማ እና ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት እንደማይኖር ተገልጿል።
ተቋሙ ጨምሮ እንደገለጸው ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 በኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ትምህርት ቤት፣ መሳለሚያ እና ኮተቤ ገብርኤል አካባቢዎች የጥገና ሥራው ይከናወናል። እንዲሁም ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ በፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምፕርሄንሲቭ ትምህርት ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ እና መሳለሚያ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪውን አቅርቧል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታወቀ። ተቋሙ ለሥራው ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ሲባል አገልግሎቱ የሚቋረጥባቸውን ቀጠናዎች እና ዝርዝር የጊዜ ሰሌዳውን ይፋ አድርጓል።
እንደ መግለጫው ከሆነ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 ድረስ በአትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል እና ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ በሚወስደው መስመር ላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አይኖርም። በተመሳሳይ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ ውስጥ በፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤተክርስቲያን እና እንጦጦ ኪዳነምሕረት አካባቢዎች የጥገና ሥራው ይከናወናል። ከዚህ በተጨማሪም በታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ እና ሰንዳፋ ጫፍ አካባቢዎችም የዚሁ የኃይል መቋረጥ ሰለባ ይሆናሉ።
በሌላ በኩል ከረፋዱ 4፡00 እስከ 9፡00 ባለው የጊዜ ገደብ በኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርሲቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር እንዲሁም በዋልያ ቢራ አካባቢ አገልግሎቱ ይቋረጣል። ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ድረስ ደግሞ በማህበራት እና በቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም የጥገና ሥራው የሚከናወን ሲሆን፤ ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ በአርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ፣ ለገዲማ እና ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት እንደማይኖር ተገልጿል።
ተቋሙ ጨምሮ እንደገለጸው ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 በኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ትምህርት ቤት፣ መሳለሚያ እና ኮተቤ ገብርኤል አካባቢዎች የጥገና ሥራው ይከናወናል። እንዲሁም ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ በፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምፕርሄንሲቭ ትምህርት ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ እና መሳለሚያ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪውን አቅርቧል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
#ethiopia | ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ
👉ከረፋ 4፡00 እስከ 9፡00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ
👉 ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉 ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት ፣ መሳለሚያ ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ እና አካባቢው ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
#ethiopia | ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ
👉ከረፋ 4፡00 እስከ 9፡00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ
👉 ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉 ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት ፣ መሳለሚያ ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ እና አካባቢው ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
5 months ago
✨ ኑ በእለተ ቀኗ በረከት እንቀበል 🤲🤲 🙏 🙏🤲 😭😭
ኪዳነ ምሕረት ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ ደስታን ÷በረከትን ታጎናጽፋችሁ
አሜን ።
ቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች በሙሉ ✨
❤️ምስጢረኛዬ ነሽ ❤
አውቀዋለሁ ደጅሽን የእረፍት ቦታዬን
ጽኑ ስላም ጸጥታ ማግኛዬን
የት እሄዳለሁ አልልም ሲከፋኝ
ኪዳነምሕረት አንቺ እያለሽልኝ🤍
በሀድያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኘውን የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን (ቤተልሔም ) እነሆ እናንተን እገዛ ትፈልጋለች ።
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ! በ 200 ብር የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ ይሁኑ።
🏦 ንግድ ባንክ አካውንት:
1000644937128
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0954441078 (በቴሌግራም) ብቻ ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ።
"እግዚአብሔር በረከቱን ያብዛላችሁ!"
ሼር በማድረግ ለወዳጅዎ ያጋሩ!
ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ትጠብቃችሁ! 🙏
ኪዳነ ምሕረት ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት በምልጃዋ ደስታን ÷በረከትን ታጎናጽፋችሁ
አሜን ።
ቅድስት ኪዳነ ምህረት ወዳጆች በሙሉ ✨
❤️ምስጢረኛዬ ነሽ ❤
አውቀዋለሁ ደጅሽን የእረፍት ቦታዬን
ጽኑ ስላም ጸጥታ ማግኛዬን
የት እሄዳለሁ አልልም ሲከፋኝ
ኪዳነምሕረት አንቺ እያለሽልኝ🤍
በሀድያና ስልጤ ሶሮ ወረዳ የሚገኘውን የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን (ቤተልሔም ) እነሆ እናንተን እገዛ ትፈልጋለች ።
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ! በ 200 ብር የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ ይሁኑ።
🏦 ንግድ ባንክ አካውንት:
1000644937128
📞 የክርስትና ስም ለመላክ:
በ 0954441078 (በቴሌግራም) ብቻ ደረሰኝ እና የክርስትና ስምዎን ይላኩ።
"እግዚአብሔር በረከቱን ያብዛላችሁ!"
ሼር በማድረግ ለወዳጅዎ ያጋሩ!
ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ትጠብቃችሁ! 🙏
6 months ago
ዛሬ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተሞች መብራት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስፈላጊ የጥገና ሥራ ለማከናወን በሚከተሉት አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰኑ ሰዓታት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ዋና ዋና የመቋረጫ ሰዓታት፦
👉 ከጠዋቱ 2:00 – 9:30፦ ገነት ሆቴል፣ አይናለም በዜ ሕንጻ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ካራቆሬ፣ ረጲ ት/ቤት፣ ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል እና አካባቢያቸው።
👉 ከጠዋቱ 2:30 – 8:00፦ ሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ መስቀሉ ሥጋ ቤት፣ ዳዊት ፋርማሲ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ አባዲና እና ሩፋኤል ቤ/ክ።
👉 ከጠዋቱ 2:30 – 9:30፦ ፋፋ ፋብሪካ፣ አዋሽ ቆዳ፣ ግብርና ሜካናይዝድ፣ ሳሪስ እሳት አደጋ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ እና የካ አባዶ።
👉 ከረፋዱ 3:00 – 9:30፦ ኖህ አደባባይ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርመንት፣ ላፍቶ ኢንዱስትሪ፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ ለገጣፎ እና አባዶ ኮንዶሚኒየም።
👉 ከረፋዱ 3:00 – 10:00፦ ቦሌ ሁላሳ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ እና አባሃዋ ትሬዲንግ።
👉 ከረፋዱ 3:30 – 8:00፦ ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ጉራራ፣ ኪዩር ሆስፒታል፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ እና እንጦጦ ኪዳነምሕረት።
ደንበኞች የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ተጠይቋል።
Via የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
seledadotio
seledadotio
ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስፈላጊ የጥገና ሥራ ለማከናወን በሚከተሉት አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰኑ ሰዓታት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ዋና ዋና የመቋረጫ ሰዓታት፦
👉 ከጠዋቱ 2:00 – 9:30፦ ገነት ሆቴል፣ አይናለም በዜ ሕንጻ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ካራቆሬ፣ ረጲ ት/ቤት፣ ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል እና አካባቢያቸው።
👉 ከጠዋቱ 2:30 – 8:00፦ ሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ መስቀሉ ሥጋ ቤት፣ ዳዊት ፋርማሲ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ አባዲና እና ሩፋኤል ቤ/ክ።
👉 ከጠዋቱ 2:30 – 9:30፦ ፋፋ ፋብሪካ፣ አዋሽ ቆዳ፣ ግብርና ሜካናይዝድ፣ ሳሪስ እሳት አደጋ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ እና የካ አባዶ።
👉 ከረፋዱ 3:00 – 9:30፦ ኖህ አደባባይ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርመንት፣ ላፍቶ ኢንዱስትሪ፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ ለገጣፎ እና አባዶ ኮንዶሚኒየም።
👉 ከረፋዱ 3:00 – 10:00፦ ቦሌ ሁላሳ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ እና አባሃዋ ትሬዲንግ።
👉 ከረፋዱ 3:30 – 8:00፦ ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ጉራራ፣ ኪዩር ሆስፒታል፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ እና እንጦጦ ኪዳነምሕረት።
ደንበኞች የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ተጠይቋል።
Via የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
seledadotio
seledadotio
6 months ago
ዛሬ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተሞች መብራት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስፈላጊ የጥገና ሥራ ለማከናወን በሚከተሉት አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰኑ ሰዓታት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ዋና ዋና የመቋረጫ ሰዓታት፦
👉 ከጠዋቱ 2:00 – 9:30፦ ገነት ሆቴል፣ አይናለም በዜ ሕንጻ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ካራቆሬ፣ ረጲ ት/ቤት፣ ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል እና አካባቢያቸው።
👉 ከጠዋቱ 2:30 – 8:00፦ ሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ መስቀሉ ሥጋ ቤት፣ ዳዊት ፋርማሲ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ አባዲና እና ሩፋኤል ቤ/ክ።
👉 ከጠዋቱ 2:30 – 9:30፦ ፋፋ ፋብሪካ፣ አዋሽ ቆዳ፣ ግብርና ሜካናይዝድ፣ ሳሪስ እሳት አደጋ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ እና የካ አባዶ።
👉 ከረፋዱ 3:00 – 9:30፦ ኖህ አደባባይ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርመንት፣ ላፍቶ ኢንዱስትሪ፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ ለገጣፎ እና አባዶ ኮንዶሚኒየም።
👉 ከረፋዱ 3:00 – 10:00፦ ቦሌ ሁላሳ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ እና አባሃዋ ትሬዲንግ።
👉 ከረፋዱ 3:30 – 8:00፦ ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ጉራራ፣ ኪዩር ሆስፒታል፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ እና እንጦጦ ኪዳነምሕረት።
ደንበኞች የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ተጠይቋል።
Via የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
ዛሬ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስፈላጊ የጥገና ሥራ ለማከናወን በሚከተሉት አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰኑ ሰዓታት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ዋና ዋና የመቋረጫ ሰዓታት፦
👉 ከጠዋቱ 2:00 – 9:30፦ ገነት ሆቴል፣ አይናለም በዜ ሕንጻ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ካራቆሬ፣ ረጲ ት/ቤት፣ ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል እና አካባቢያቸው።
👉 ከጠዋቱ 2:30 – 8:00፦ ሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ መስቀሉ ሥጋ ቤት፣ ዳዊት ፋርማሲ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ አባዲና እና ሩፋኤል ቤ/ክ።
👉 ከጠዋቱ 2:30 – 9:30፦ ፋፋ ፋብሪካ፣ አዋሽ ቆዳ፣ ግብርና ሜካናይዝድ፣ ሳሪስ እሳት አደጋ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ እና የካ አባዶ።
👉 ከረፋዱ 3:00 – 9:30፦ ኖህ አደባባይ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርመንት፣ ላፍቶ ኢንዱስትሪ፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ ለገጣፎ እና አባዶ ኮንዶሚኒየም።
👉 ከረፋዱ 3:00 – 10:00፦ ቦሌ ሁላሳ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ እና አባሃዋ ትሬዲንግ።
👉 ከረፋዱ 3:30 – 8:00፦ ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ጉራራ፣ ኪዩር ሆስፒታል፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ እና እንጦጦ ኪዳነምሕረት።
ደንበኞች የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ተጠይቋል።
Via የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
#ethiopia | ነገ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ድረስ በገነት ሆቴል፣ አይናለም በዜ ሕንጻ፣ ዋልያ ብረታ ብረት ፣ካራቆሬ፣ ረጲ ት/ቤት ፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ እና አካባቢያቸው፣
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 8፡00 ድረስ በሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ መስቀሉ ሥጋ ቤት፣ ዳዊት ፋርማሲ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ አባዲና፣ ሩፋኤል ቤ/ክ እና አካባቢያቸው፣
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ድረስ በፋፋ ፋበሪካ፣ አዋሽ ቆዳ፣ግብርና ሜካናይዝድ፣ አቦ ባሌስትራ ፋብሪካ ፣ ሳሪስ እሳት አደጋ እናአካባቢያቸው፣
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ድረስ በኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ የካ አባዶ፣ የካሰዴ እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 9፡30 ድረስ በኖህ አደባባይ፣ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ጀሞነ -2 ኮንዶሚኒየም ፣ የስ ውሃ ፣ዓለምገና ማርስ ብስኩት እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 10፡00 ድረስ በቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ዴዲኬትድ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ ዴዲኬትድእና አካባቢያቸው ፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 9፡30 ድረስ በኃይሌ ጋርመንት፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል፣ ናሆም አደባባይ፣ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 9፡30 ድረስ በጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን ፣ 44 ማዞሪ ፣ ለገጣፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ፣ ካራ ከብት ተራ፣ ጥሩ መናፈሻ፣ አባዶ ኮንዶሚኒየም በከፊልእና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 8፡00 ድረስ በጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ፣ ሩፋኤል ቤ/ክ እና አካባቢ፣ ሰሜን ማዘጋጃ እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡30 እስከ 8፡00 በፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስትእንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃችን ለማግኘት ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
#ethiopia | ነገ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ድረስ በገነት ሆቴል፣ አይናለም በዜ ሕንጻ፣ ዋልያ ብረታ ብረት ፣ካራቆሬ፣ ረጲ ት/ቤት ፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ እና አካባቢያቸው፣
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 8፡00 ድረስ በሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ መስቀሉ ሥጋ ቤት፣ ዳዊት ፋርማሲ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ አባዲና፣ ሩፋኤል ቤ/ክ እና አካባቢያቸው፣
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ድረስ በፋፋ ፋበሪካ፣ አዋሽ ቆዳ፣ግብርና ሜካናይዝድ፣ አቦ ባሌስትራ ፋብሪካ ፣ ሳሪስ እሳት አደጋ እናአካባቢያቸው፣
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ድረስ በኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ የካ አባዶ፣ የካሰዴ እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 9፡30 ድረስ በኖህ አደባባይ፣ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ጀሞነ -2 ኮንዶሚኒየም ፣ የስ ውሃ ፣ዓለምገና ማርስ ብስኩት እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 10፡00 ድረስ በቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ዴዲኬትድ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ ዴዲኬትድእና አካባቢያቸው ፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 9፡30 ድረስ በኃይሌ ጋርመንት፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል፣ ናሆም አደባባይ፣ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 9፡30 ድረስ በጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን ፣ 44 ማዞሪ ፣ ለገጣፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ፣ ካራ ከብት ተራ፣ ጥሩ መናፈሻ፣ አባዶ ኮንዶሚኒየም በከፊልእና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡00 እስከ 8፡00 ድረስ በጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ፣ ሩፋኤል ቤ/ክ እና አካባቢ፣ ሰሜን ማዘጋጃ እና አካባቢያቸው፣
👉ከረፋዱ 3፡30 እስከ 8፡00 በፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስትእንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃችን ለማግኘት ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Comments