3 months ago
አርሰናል ዋንጫ በልቶ አደረ
#ethiopia | ከረጅም ዓመታት ጥበቃ በኋላ መድፈኞቹ ዋንጫውን ማንሳታቸውን ማረጋገጣቸው ለክለቡ ትልቅ ታሪክ ነው!
ረዥም ዘመናት ጥበቃ እና ጉጉት ፍጻሜውን አግኝቷል። መድፈኞቹ ከአንድ ጨዋታ ቀሪነት ጋር የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ባለድል መሆናቸውን በይፋ አረጋግጠዋል።
በ37ኛ ሳምንት የሊጉ መርሃ-ግብር ማክሰኞ ምሽት የተካሄደው የማንችስተር ሲቲ እና የቦርንማውዝ ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤ መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ሲቲዎች ከአርሰናል ጋር የነበራቸውን የነጥብ ልዩነት ማጥበብ ሳይችሉ ቀርተዋል።
ይህም በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጠው አርሰናል በመጪው እሁድ የመጨረሻውን የሊግ ጨዋታውን ከክሪስታል ፓላስ ጋር ከመጫወቱ በፊት በአራት ነጥቦች ልዩነት ሊጉን እንዲያሸንፍ አስችሎታል።
ይህ ድል ለአርሰናል ደጋፊዎች ታሪካዊ ነው፤ ክለቡ የመጨረሻውን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ካነሳበት ከ2003/04 የ"ማይሸነፉት" (The Invincibles) ስኬታማ የውድድር ዓመት በኋላ ለ22 ዓመታት የናፈቀውን የሊግ ዘውድ ለመጀመሪያ ጊዜ የደፋበት ደማቅ ምሽት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#አርሰናል #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ሻምፒዮን #መድፈኞቹ #arsenal #eplchampions #coyg
#ethiopia | ከረጅም ዓመታት ጥበቃ በኋላ መድፈኞቹ ዋንጫውን ማንሳታቸውን ማረጋገጣቸው ለክለቡ ትልቅ ታሪክ ነው!
ረዥም ዘመናት ጥበቃ እና ጉጉት ፍጻሜውን አግኝቷል። መድፈኞቹ ከአንድ ጨዋታ ቀሪነት ጋር የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ባለድል መሆናቸውን በይፋ አረጋግጠዋል።
በ37ኛ ሳምንት የሊጉ መርሃ-ግብር ማክሰኞ ምሽት የተካሄደው የማንችስተር ሲቲ እና የቦርንማውዝ ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤ መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ሲቲዎች ከአርሰናል ጋር የነበራቸውን የነጥብ ልዩነት ማጥበብ ሳይችሉ ቀርተዋል።
ይህም በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጠው አርሰናል በመጪው እሁድ የመጨረሻውን የሊግ ጨዋታውን ከክሪስታል ፓላስ ጋር ከመጫወቱ በፊት በአራት ነጥቦች ልዩነት ሊጉን እንዲያሸንፍ አስችሎታል።
ይህ ድል ለአርሰናል ደጋፊዎች ታሪካዊ ነው፤ ክለቡ የመጨረሻውን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ካነሳበት ከ2003/04 የ"ማይሸነፉት" (The Invincibles) ስኬታማ የውድድር ዓመት በኋላ ለ22 ዓመታት የናፈቀውን የሊግ ዘውድ ለመጀመሪያ ጊዜ የደፋበት ደማቅ ምሽት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#አርሰናል #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ሻምፒዮን #መድፈኞቹ #arsenal #eplchampions #coyg
3 months ago
አርሰናል መሪነቱን ከሲቲ ተረከበ!
#ethiopia | የመድፈኞቹ የለንደን ጉዞ በድል ታጅቧል! በአስደናቂው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ፍልሚያ፣ አርሰናል በሜዳው ኤምሬትስ ኒውካስትል ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ አናት ላይ ተቀምጧል።
ድንቅ ብቃቱን እያሳየ የሚገኘው ኤቤሬቺ ኤዜ ያስቆጠራት ብቸኛ ግብ መድፈኞቹን ለድል አብቅታለች።
አርሰናል ካጋጠሙት ሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወሳኝ 3 ነጥብ በመያዝ ወደ ድል ጎዳና ተመልሷል።
አርሰናል በ73 ነጥብ መሪነቱን ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ የዋንጫ ተፎካካሪነቱን በይፋ አረጋግጧል።
ይህ ድል ለአርሰናል ተራ 3 ነጥብ አይደለም፤ የዋንጫ ተስፋቸውን ዳግም ያለመለመ ትልቅ ስኬት ነው። ኤዜ ያስቆጠራት ግብ የኤምሬትስን ስታዲየም ያስገመገመችና የማንችስተር ሲቲን ካምፕ ያስጨነቀች ናት። መድፈኞቹ አሁን መሪነቱን ይዘዋል፤ እስከ መጨረሻው ይዘልቁበት ይሆን? የሊጉ ትንቅንቅ አሁን ገና ተጋጋለ!"
መድፈኞቹ ነክሰዋል፣ መሪነቱንም ተረክበዋል!
#getu #arsenal #premierleague #eberechieze #coyg #mancity #newcastleunited #footballnews #breakingnews #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #መድፈኞቹ #ሰበርመረጃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የመድፈኞቹ የለንደን ጉዞ በድል ታጅቧል! በአስደናቂው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ፍልሚያ፣ አርሰናል በሜዳው ኤምሬትስ ኒውካስትል ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ አናት ላይ ተቀምጧል።
ድንቅ ብቃቱን እያሳየ የሚገኘው ኤቤሬቺ ኤዜ ያስቆጠራት ብቸኛ ግብ መድፈኞቹን ለድል አብቅታለች።
አርሰናል ካጋጠሙት ሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወሳኝ 3 ነጥብ በመያዝ ወደ ድል ጎዳና ተመልሷል።
አርሰናል በ73 ነጥብ መሪነቱን ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ የዋንጫ ተፎካካሪነቱን በይፋ አረጋግጧል።
ይህ ድል ለአርሰናል ተራ 3 ነጥብ አይደለም፤ የዋንጫ ተስፋቸውን ዳግም ያለመለመ ትልቅ ስኬት ነው። ኤዜ ያስቆጠራት ግብ የኤምሬትስን ስታዲየም ያስገመገመችና የማንችስተር ሲቲን ካምፕ ያስጨነቀች ናት። መድፈኞቹ አሁን መሪነቱን ይዘዋል፤ እስከ መጨረሻው ይዘልቁበት ይሆን? የሊጉ ትንቅንቅ አሁን ገና ተጋጋለ!"
መድፈኞቹ ነክሰዋል፣ መሪነቱንም ተረክበዋል!
#getu #arsenal #premierleague #eberechieze #coyg #mancity #newcastleunited #footballnews #breakingnews #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #መድፈኞቹ #ሰበርመረጃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
ማንችስተር ሲቲ ቼልሲን ደቁሶ ለአርሰናል ስጋት ሆነ 🏆
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ፉክክር አዲስ መልክ ይዟል። ማንችስተር ሲቲ ከሜዳው ውጭ ቼልሲን 3 ለ 0 በመርታት ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት በከፍተኛ ሁኔታ አጥብቧል።
ኒኮ ኦርሊ፣ ማርክ ጌሂ እና ጄርሚ ዶኩ የፔፕ ጋርዲዮላን ቡድን ለታላቅ ድል አብቅተዋል።
ሰማያዊዎቹ ከ2021 በኋላ ሲቲን ማሸነፍ ያልቻሉበትን አሳዛኝ ታሪክ ዛሬም በሜዳቸው ደግመውታል።
ሲቲ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እያለው ልዩነቱን ወደ 6 ነጥብ ዝቅ አድርጎታል።
የፊታችን ሳምንት በኢቲሃድ ስታዲየም የሚካሄደው የ ማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ፍልሚያ የዘንድሮውን የሊግ ዋንጫ አሸናፊ የሚወስን "የመጨረሻው ፍልሚያ" (The Title Decider) እንደሚሆን ይጠበቃል።
#getu #manchestercity #chelsea #premierleague #mancityvschelsea #arsenal #titlerace #pepguardiola #footballnews #addisababa #ማንችስተርሲቲ #ቼልሲ #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ፉክክር አዲስ መልክ ይዟል። ማንችስተር ሲቲ ከሜዳው ውጭ ቼልሲን 3 ለ 0 በመርታት ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት በከፍተኛ ሁኔታ አጥብቧል።
ኒኮ ኦርሊ፣ ማርክ ጌሂ እና ጄርሚ ዶኩ የፔፕ ጋርዲዮላን ቡድን ለታላቅ ድል አብቅተዋል።
ሰማያዊዎቹ ከ2021 በኋላ ሲቲን ማሸነፍ ያልቻሉበትን አሳዛኝ ታሪክ ዛሬም በሜዳቸው ደግመውታል።
ሲቲ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እያለው ልዩነቱን ወደ 6 ነጥብ ዝቅ አድርጎታል።
የፊታችን ሳምንት በኢቲሃድ ስታዲየም የሚካሄደው የ ማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ፍልሚያ የዘንድሮውን የሊግ ዋንጫ አሸናፊ የሚወስን "የመጨረሻው ፍልሚያ" (The Title Decider) እንደሚሆን ይጠበቃል።
#getu #manchestercity #chelsea #premierleague #mancityvschelsea #arsenal #titlerace #pepguardiola #footballnews #addisababa #ማንችስተርሲቲ #ቼልሲ #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
“አርሰናል የእንግሊዝም የአውሮፓም ምርጡ ቡድን ነው” — ፔፕ ጋርዲዮላ
#ethiopia | የማንችስተር ሲቲው ስኬታማ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ፣ መድፈኞቹ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገነቡት ቡድን እጅግ የሚደነቅ መሆኑን ገልጸው የአውሮፓ ምርጡ ስብስብ ነው ሲሉ አወደሱ።
ጋርዲዮላ ስለ አርሰናል ወቅታዊ አቋም በሰጡት አስተያየት “አርሰናል የእንግሊዝም የአውሮፓም ምርጡ ቡድን ነው፤ ቁጥሮችም የሚያሳዩት ይህንኑ ነው” ብለዋል። ቡድኑ በተለይም የሚያሳየው ወጥነት (Consistency) ዋነኛ ጥንካሬው መሆኑንና እነሱን ማሸነፍ እጅግ ፈታኝ እየሆነ መምጣቱን አክለዋል።
አሰልጣኙ አርሰናል አሁን ለደረሰበት ደረጃ ትልቅ አድናቆት ሊሰጠው እንደሚገባ ጠቁመው፣ ሲቲም በሳምንቱ አጋማሽ ጨዋታዎች የሚሳተፍበትና አርሰናል አሁን ያለበት ደረጃ ላይ ቢሆን እንደሚመኙ በንግግራቸው ፍንጭ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም ከካራባኦ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ በፊት በቡድናቸው ስኬት ላይ ጥርጣሬ የነበራቸውን ወገኖች በማስታወስ፣ አርሰናል የገነባው ስብስብ አሁን ላይ ለማንም የማይበገር መሆኑን በአፅንኦት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahsport #arsenal #mancity #guardiola #premierleague #footballnews #አርሰናል #ማንችስተርሲቲ #ጋርዲዮላ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርትዜና
#ethiopia | የማንችስተር ሲቲው ስኬታማ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ፣ መድፈኞቹ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገነቡት ቡድን እጅግ የሚደነቅ መሆኑን ገልጸው የአውሮፓ ምርጡ ስብስብ ነው ሲሉ አወደሱ።
ጋርዲዮላ ስለ አርሰናል ወቅታዊ አቋም በሰጡት አስተያየት “አርሰናል የእንግሊዝም የአውሮፓም ምርጡ ቡድን ነው፤ ቁጥሮችም የሚያሳዩት ይህንኑ ነው” ብለዋል። ቡድኑ በተለይም የሚያሳየው ወጥነት (Consistency) ዋነኛ ጥንካሬው መሆኑንና እነሱን ማሸነፍ እጅግ ፈታኝ እየሆነ መምጣቱን አክለዋል።
አሰልጣኙ አርሰናል አሁን ለደረሰበት ደረጃ ትልቅ አድናቆት ሊሰጠው እንደሚገባ ጠቁመው፣ ሲቲም በሳምንቱ አጋማሽ ጨዋታዎች የሚሳተፍበትና አርሰናል አሁን ያለበት ደረጃ ላይ ቢሆን እንደሚመኙ በንግግራቸው ፍንጭ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም ከካራባኦ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ በፊት በቡድናቸው ስኬት ላይ ጥርጣሬ የነበራቸውን ወገኖች በማስታወስ፣ አርሰናል የገነባው ስብስብ አሁን ላይ ለማንም የማይበገር መሆኑን በአፅንኦት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahsport #arsenal #mancity #guardiola #premierleague #footballnews #አርሰናል #ማንችስተርሲቲ #ጋርዲዮላ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርትዜና
4 months ago
አርሰናል በኢምሬትስ ተደናቀፈ!
#ethiopia | መድፈኞቹ በገዛ ሜዳቸው ያልተጠበቀ ሽንፈት አስተናግደዋል። በ32ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ-ግብር ቦርንማውዝን ያስተናገደው አርሰናል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ወጥቷል።
የጨዋታው ድምቀቶች
ክሩፒ እና አሌክስ ስኮት የቼሪዎቹን የማሸነፊያ ግቦች አስቆጥረዋል።
አዲሱ አጥቂ ቪክቶር ዮኮሬሽ በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ ቢያሳርፍም፣ ቡድኑን ከሽንፈት ሊታደገው አልቻለም።
ይህ ሽንፈት አርሰናል ለዋንጫ በሚያደርገው ትንቅንቅ ላይ ከፍተኛ ጫና የሚፈጥር ሲሆን፣ ቀጣይ ጨዋታዎች ላይ ስህተት የመስራት ዕድሉን አጥብቦበታል።
መድፈኞቹ ዋንጫውን ለማንሳት ያላቸው ተስፋ አደጋ ላይ ይወድቅ ይሆን?
አስተያያታችሁን አጋሩን
#getu #arsenal #premierleague #afc #bournemouth #footballnews #emiratesstadium #gyokeres #sportsupdate #addisababa #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በሮቤ ከተማ በጤና ባለሙያው ላይ ጥቃት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በሮቤ ከተማ አስተዳደር በጤና ባለሙያው ከዲር ዋቆ ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽሞ የተሰወረው ተጠርጣሪ እና ግብረ-አበሮቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሮቤ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ተጠርጣሪው በሐሰት "የእጅ ስልኬን ወስዶብኛል" በማለት፤ ጓደኞቹን በማስተባበር ግለሰቡን ያስደበደበ ሲሆን፣ ድርጊቱንም ትክክለኛ አስመስሎ ለማቅረብ የተጎጂውን ምስል በካሜራ ሲቀዳ እንደነበር ተገልጿል።
የሮቤ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ገመዳ ቱሊቻ ለ'ኦቢኤን ሳይበር ሚዲያ' እንደገለጹት፣ በሕግ አካላት በተደረገ ክትትል ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል።
ድብደባውን የፈፀሙ ግብረ-አበሮችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታውቋል።
ኮማንደር ገመዳ አክለውም፣ የወንጀል ድርጊትን የማጣራትም ሆነ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን የፍትህ አካላት ሆኖ ሳለ፣ በቡድን ተደራጅቶ ሰውን መደብደብ ወንጀል መሆኑን ህዝቡ ሊገነዘብ እንደሚገባ አሳስበዋል።
#ethiopia #security #police
#ethiopia | መድፈኞቹ በገዛ ሜዳቸው ያልተጠበቀ ሽንፈት አስተናግደዋል። በ32ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ-ግብር ቦርንማውዝን ያስተናገደው አርሰናል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ወጥቷል።
የጨዋታው ድምቀቶች
ክሩፒ እና አሌክስ ስኮት የቼሪዎቹን የማሸነፊያ ግቦች አስቆጥረዋል።
አዲሱ አጥቂ ቪክቶር ዮኮሬሽ በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ ቢያሳርፍም፣ ቡድኑን ከሽንፈት ሊታደገው አልቻለም።
ይህ ሽንፈት አርሰናል ለዋንጫ በሚያደርገው ትንቅንቅ ላይ ከፍተኛ ጫና የሚፈጥር ሲሆን፣ ቀጣይ ጨዋታዎች ላይ ስህተት የመስራት ዕድሉን አጥብቦበታል።
መድፈኞቹ ዋንጫውን ለማንሳት ያላቸው ተስፋ አደጋ ላይ ይወድቅ ይሆን?
አስተያያታችሁን አጋሩን
#getu #arsenal #premierleague #afc #bournemouth #footballnews #emiratesstadium #gyokeres #sportsupdate #addisababa #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በሮቤ ከተማ በጤና ባለሙያው ላይ ጥቃት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በሮቤ ከተማ አስተዳደር በጤና ባለሙያው ከዲር ዋቆ ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽሞ የተሰወረው ተጠርጣሪ እና ግብረ-አበሮቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሮቤ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ተጠርጣሪው በሐሰት "የእጅ ስልኬን ወስዶብኛል" በማለት፤ ጓደኞቹን በማስተባበር ግለሰቡን ያስደበደበ ሲሆን፣ ድርጊቱንም ትክክለኛ አስመስሎ ለማቅረብ የተጎጂውን ምስል በካሜራ ሲቀዳ እንደነበር ተገልጿል።
የሮቤ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ገመዳ ቱሊቻ ለ'ኦቢኤን ሳይበር ሚዲያ' እንደገለጹት፣ በሕግ አካላት በተደረገ ክትትል ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል።
ድብደባውን የፈፀሙ ግብረ-አበሮችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታውቋል።
ኮማንደር ገመዳ አክለውም፣ የወንጀል ድርጊትን የማጣራትም ሆነ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን የፍትህ አካላት ሆኖ ሳለ፣ በቡድን ተደራጅቶ ሰውን መደብደብ ወንጀል መሆኑን ህዝቡ ሊገነዘብ እንደሚገባ አሳስበዋል።
#ethiopia #security #police
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🔴 ማንቼስተር ዩናይትድ ወደ 3ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መርሃ ግብር፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል።
ዩናይትድ ይህንን ድል ተከትሎ የሦስተኛነት ደረጃውን ከአስቶንቪላ በይፋ ተረክቧል።
ለማንቼስተር ዩናይትድ ግቦቹን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል።
ዩናይትድ ወደ ሦስተኛነት መምጣቱ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ያለውን ዕድል ከፍ ሲያደርገው፣ አርሰናል ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ የሊጉን አናት ይበልጥ ያጠባበቀዋል ተብሎ ይጠበቃል።
This is Manchester United!
#ማንቼስተርዩናይትድ #ክሪስታልፓላስ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ኦልድትራፎርድ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ቤንጃሚንሴሽኮ #manutd #mufc #epl #oldtrafford #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መርሃ ግብር፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል።
ዩናይትድ ይህንን ድል ተከትሎ የሦስተኛነት ደረጃውን ከአስቶንቪላ በይፋ ተረክቧል።
ለማንቼስተር ዩናይትድ ግቦቹን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል።
ዩናይትድ ወደ ሦስተኛነት መምጣቱ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ያለውን ዕድል ከፍ ሲያደርገው፣ አርሰናል ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ የሊጉን አናት ይበልጥ ያጠባበቀዋል ተብሎ ይጠበቃል።
This is Manchester United!
#ማንቼስተርዩናይትድ #ክሪስታልፓላስ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ኦልድትራፎርድ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ቤንጃሚንሴሽኮ #manutd #mufc #epl #oldtrafford #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
"አንደኝነታችን በጥረትና በፍትሃዊ መንገድ የመጣ ክብር ነው " የአርሰናሉ አለቃ ሚኬል አርቴታ
#ethiopia | መድፈኞቹ ነገ ከወልቭስ ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ አስቀድሞ መግለጫ የሰጡት አርቴታ፣ ቡድኑ እዚህ ደረጃ ላይ ለመድረስ የረጅም ጊዜ ትጋትና የቀን ተቀን ስራ እንደጠየቀው አስረድተዋል።
የአርቴታ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ስለ መሪነቱ፦ "አሁን ያለንበት ደረጃ ለእኛ ትልቅ ክብር ነው፤ ምክንያቱም እዚህ የደረስነው በፍትሃዊ መንገድና በከፍተኛ ጥረት ነው" ብለዋል።
* ስለ ስኬቱ ሚስጥር፦ ውጤቱ በአንድ ጀምበር የመጣ ሳይሆን፣ በየቀኑ የሚጠበቅብንን ሁሉ አሟልተን በመስራታችንና በትጋታችን የመጣ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
* ስለ ነገው ጨዋታ፦ ነገ ከወልቭስ ጋር የሚኖረው ፍልሚያ እጅግ ከባድ እንደሚሆን የጠቆሙት አሰልጣኙ፣ "ካለፈው ጨዋታችን እንደተረዳነው ከእነሱ ጋር በሚደረግ ጨዋታ ሶስት ነጥብ መያዝ ምን ያህል አዳጋች እንደሆነ አይተናል" በማለት ተጫዋቾቻቸው ንቁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
አርሰናል ይህንን መሪነቱን አስጠብቆ ለመጓዝ የነገው ጨዋታ ወሳኝ ፈተና እንደሚሆንበት ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አርሰናል #ሚኬልአርቴታ #መድፈኞቹ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #arsenal #coyg #arteta #premierleague #ethiopiasports
#ethiopia | መድፈኞቹ ነገ ከወልቭስ ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ አስቀድሞ መግለጫ የሰጡት አርቴታ፣ ቡድኑ እዚህ ደረጃ ላይ ለመድረስ የረጅም ጊዜ ትጋትና የቀን ተቀን ስራ እንደጠየቀው አስረድተዋል።
የአርቴታ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ስለ መሪነቱ፦ "አሁን ያለንበት ደረጃ ለእኛ ትልቅ ክብር ነው፤ ምክንያቱም እዚህ የደረስነው በፍትሃዊ መንገድና በከፍተኛ ጥረት ነው" ብለዋል።
* ስለ ስኬቱ ሚስጥር፦ ውጤቱ በአንድ ጀምበር የመጣ ሳይሆን፣ በየቀኑ የሚጠበቅብንን ሁሉ አሟልተን በመስራታችንና በትጋታችን የመጣ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
* ስለ ነገው ጨዋታ፦ ነገ ከወልቭስ ጋር የሚኖረው ፍልሚያ እጅግ ከባድ እንደሚሆን የጠቆሙት አሰልጣኙ፣ "ካለፈው ጨዋታችን እንደተረዳነው ከእነሱ ጋር በሚደረግ ጨዋታ ሶስት ነጥብ መያዝ ምን ያህል አዳጋች እንደሆነ አይተናል" በማለት ተጫዋቾቻቸው ንቁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
አርሰናል ይህንን መሪነቱን አስጠብቆ ለመጓዝ የነገው ጨዋታ ወሳኝ ፈተና እንደሚሆንበት ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አርሰናል #ሚኬልአርቴታ #መድፈኞቹ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #arsenal #coyg #arteta #premierleague #ethiopiasports
6 months ago
"ትኩረታችን በራሳችን ውጤት ላይ ብቻ መሆን አለበት" — ሚኬል አርቴታ
#ethiopia | የሊጉ መሪ አርሰናል ነገ ከብሬንትፎርድ ጋር ለሚያደርገው ወሳኝ ጨዋታ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ይገኛል። ዋና አሰልጣኙ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት በሰጡት መግለጫ፣ ተጫዋቾቻቸው የሌሎች ተቀናቃኞችን ውጤት ከመመልከት ይልቅ በገዛ ስራቸው ላይ እንዲያተኩሩ አሳስበዋል።
የአርቴታ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የቤት ስራን በአግባቡ መወጣት፦ "የራሳችንን የቤት ስራ መስራት አለብን" ያሉት አሰልጣኙ፣ በየጨዋታው ሦስት ነጥብ ለማግኘት የሚያስችሉ ዕድሎችን መፍጠርና መጠቀም ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
* ስለ ብሬንትፎርድ ፈታኝ ጉዞ፦ ብሬንትፎርድን በሜዳው መግጠም እጅግ ፈታኝ መሆኑን አርቴታ አልሸሸጉም። "እነሱን ማሸነፍ ከተፈለገ በገዛ ሳጥናችን ውስጥ ህይወታችንን ሰጥተን መከላከል ይኖርብናል" ሲሉ የጨዋታውን ክብደት አስረድተዋል።
መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት ለማስጠበቅ ነገ በሚያደርጉት ጨዋታ ብሬንትፎርድን ድል ማድረግ የግድ ይላቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #arteta #premierleague #coyg #brentfordvsarsenal #አርሰናል #አውሮፓ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ
#ethiopia | የሊጉ መሪ አርሰናል ነገ ከብሬንትፎርድ ጋር ለሚያደርገው ወሳኝ ጨዋታ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ይገኛል። ዋና አሰልጣኙ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት በሰጡት መግለጫ፣ ተጫዋቾቻቸው የሌሎች ተቀናቃኞችን ውጤት ከመመልከት ይልቅ በገዛ ስራቸው ላይ እንዲያተኩሩ አሳስበዋል።
የአርቴታ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የቤት ስራን በአግባቡ መወጣት፦ "የራሳችንን የቤት ስራ መስራት አለብን" ያሉት አሰልጣኙ፣ በየጨዋታው ሦስት ነጥብ ለማግኘት የሚያስችሉ ዕድሎችን መፍጠርና መጠቀም ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
* ስለ ብሬንትፎርድ ፈታኝ ጉዞ፦ ብሬንትፎርድን በሜዳው መግጠም እጅግ ፈታኝ መሆኑን አርቴታ አልሸሸጉም። "እነሱን ማሸነፍ ከተፈለገ በገዛ ሳጥናችን ውስጥ ህይወታችንን ሰጥተን መከላከል ይኖርብናል" ሲሉ የጨዋታውን ክብደት አስረድተዋል።
መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት ለማስጠበቅ ነገ በሚያደርጉት ጨዋታ ብሬንትፎርድን ድል ማድረግ የግድ ይላቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #arteta #premierleague #coyg #brentfordvsarsenal #አርሰናል #አውሮፓ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ
7 months ago
🔴 "ትኩረታችን ወደ ለንደኑ ደርቢ ዞሯል" — ሚኬል አርቴታ
#ethiopia | የመድፈኞቹ አለቃ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው ካደረገው ጨዋታ በኋላ በሰጡት መግለጫ፣ አሁን ሙሉ ትኩረታቸው ወደ ቀጣዩ የለንደን ደርቢ ፍልሚያ መዞሩን አረጋገጡ።
🏟️ የጨዋታው መጀመሪያ ስህተት
አርቴታ ቡድናቸው ጨዋታውን በፈለገው መንገድ እንዳልጀመረው አልሸሸጉም። በተለይም በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ግብ ማስተናገዳቸው ለተጋጣሚ በራስ መተማመን እንደሰጠ ሲገልጹ “ተስፋ ሰጥተናቸው ነበር” ብለዋል። ይህም በመጀመሪያው አጋማሽ የነበረውን ክፍተት የሚያሳይ መሆኑን ጠቁመዋል።
የካይ ሀቨርትዝ መመለስ
በጨዋታው ላይ ትልቅ ደስታ ከፈጠሩት ነገሮች አንዱ የጀርመናዊው ኮከብ ካይ ሀቨርትዝ ከረጅም ጊዜ ጉዳት በኋላ ወደ ሜዳ መመለሱ ነው። አሰልጣኙ ስለ ሀቨርትዝ ሲናገሩ፦ “እሱ ሲጫወት መመልከት ያዝናናል፤ በጣም ናፍቆን ነበር” በማለት የተጫዋቹን አስፈላጊነት ገልጸዋል።
🔵 ቀጣዩ ኢላማ፦ ቼልሲ
አርሰናል ካለፈው ጨዋታ ስህተቱን አርሞ ወደ ድል ለመመለስ አፋጣኝ ዝግጅት እንደሚጀምር አርቴታ አረጋግጠዋል። “ከነገ ጀምሮ ለቼልሲ ጨዋታ እንዘጋጃለን” በማለት ለደጋፊዎቻቸው የተስፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አርሰናል #ሚኬልአርቴታ #ካይሀቨርትዝ #እግርኳስ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ለንደንደርቢ #ቼልሲ #arsenal #arteta #premierleague
#ethiopia | የመድፈኞቹ አለቃ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው ካደረገው ጨዋታ በኋላ በሰጡት መግለጫ፣ አሁን ሙሉ ትኩረታቸው ወደ ቀጣዩ የለንደን ደርቢ ፍልሚያ መዞሩን አረጋገጡ።
🏟️ የጨዋታው መጀመሪያ ስህተት
አርቴታ ቡድናቸው ጨዋታውን በፈለገው መንገድ እንዳልጀመረው አልሸሸጉም። በተለይም በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ግብ ማስተናገዳቸው ለተጋጣሚ በራስ መተማመን እንደሰጠ ሲገልጹ “ተስፋ ሰጥተናቸው ነበር” ብለዋል። ይህም በመጀመሪያው አጋማሽ የነበረውን ክፍተት የሚያሳይ መሆኑን ጠቁመዋል።
የካይ ሀቨርትዝ መመለስ
በጨዋታው ላይ ትልቅ ደስታ ከፈጠሩት ነገሮች አንዱ የጀርመናዊው ኮከብ ካይ ሀቨርትዝ ከረጅም ጊዜ ጉዳት በኋላ ወደ ሜዳ መመለሱ ነው። አሰልጣኙ ስለ ሀቨርትዝ ሲናገሩ፦ “እሱ ሲጫወት መመልከት ያዝናናል፤ በጣም ናፍቆን ነበር” በማለት የተጫዋቹን አስፈላጊነት ገልጸዋል።
🔵 ቀጣዩ ኢላማ፦ ቼልሲ
አርሰናል ካለፈው ጨዋታ ስህተቱን አርሞ ወደ ድል ለመመለስ አፋጣኝ ዝግጅት እንደሚጀምር አርቴታ አረጋግጠዋል። “ከነገ ጀምሮ ለቼልሲ ጨዋታ እንዘጋጃለን” በማለት ለደጋፊዎቻቸው የተስፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አርሰናል #ሚኬልአርቴታ #ካይሀቨርትዝ #እግርኳስ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ለንደንደርቢ #ቼልሲ #arsenal #arteta #premierleague
7 months ago
⚽ "ሆን ተብሎ የተደረገ አይደለም
አርቴታ
#ethiopia | የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ፣ ተጫዋቻቸው ጋብሬል ማርቲኔሊ በሊቨርፑሉ ተከላካይ ኮነር ብራድሌይ ላይ ላሳየው ድርጊት መከላከያ አቅርበዋል።
🔍 ምን ተፈጠረ?
በጨዋታው ወቅት ማርቲኔሊ ጉዳት ደርሶበት ሜዳ ላይ ወድቆ የነበረውን ኮነር ብራድሌይን ገፍቶ ከሜዳ ለማውጣት መሞከሩ ብዙዎችን ያስቆጣ ክስተት ነበር። ብራድሌይ በወቅቱ ከባድ ጉዳት አስተናግዶ የነበረ ቢሆንም፣ ማርቲኔሊ ግን ተጫዋቹ ጊዜ እያባከነ እንደሆነ በማሰብ እርምጃውን ወስዷል።
🎙️ የአርቴታ ማብራሪያ
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በኋላ በሰጡት መግለጫ ተጫዋቻቸውን እንዲህ ሲሉ ተከላክለዋል፦
"ማርቲኔሊ በብራድሌይ ላይ መጥፎ ነገር ለማድረግ አስቦ አይደለም፤ ምናልባትም ብራድሌይ የገጠመው ጉዳት ያን ያህል ከባድ እንደሆነ አልተረዳም ነበር።"
አርቴታ አክለውም ስለ ብራድሌይ ጉዳት ዝርዝር መረጃ ባይኖራቸውም፣ ጉዳቱ ግን የከፋ እንዳይሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል።
📉 ስለ ቡድኑ አፈጻጸም
ስለ ጨዋታው አጠቃላይ እንቅስቃሴ አስተያየታቸውን የሰጡት አርቴታ፣ ቡድናቸው በሁለተኛው አጋማሽ ላይ የታየበትን ድክመት ሳይሸሽጉ፦ "በሁለተኛው አጋማሽ ኳስን በአግባቡ መቆጣጠር ተስኖን ነበር" በማለት በሜዳ ላይ የነበረውን ጫና አምነዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አርሰናል #ሊቨርፑል #አርቴታ #ማርቲኔሊ #ኮነርብራድሌይ #እግርኳስ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #epl #arsenal #arteta
አርቴታ
#ethiopia | የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ፣ ተጫዋቻቸው ጋብሬል ማርቲኔሊ በሊቨርፑሉ ተከላካይ ኮነር ብራድሌይ ላይ ላሳየው ድርጊት መከላከያ አቅርበዋል።
🔍 ምን ተፈጠረ?
በጨዋታው ወቅት ማርቲኔሊ ጉዳት ደርሶበት ሜዳ ላይ ወድቆ የነበረውን ኮነር ብራድሌይን ገፍቶ ከሜዳ ለማውጣት መሞከሩ ብዙዎችን ያስቆጣ ክስተት ነበር። ብራድሌይ በወቅቱ ከባድ ጉዳት አስተናግዶ የነበረ ቢሆንም፣ ማርቲኔሊ ግን ተጫዋቹ ጊዜ እያባከነ እንደሆነ በማሰብ እርምጃውን ወስዷል።
🎙️ የአርቴታ ማብራሪያ
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በኋላ በሰጡት መግለጫ ተጫዋቻቸውን እንዲህ ሲሉ ተከላክለዋል፦
"ማርቲኔሊ በብራድሌይ ላይ መጥፎ ነገር ለማድረግ አስቦ አይደለም፤ ምናልባትም ብራድሌይ የገጠመው ጉዳት ያን ያህል ከባድ እንደሆነ አልተረዳም ነበር።"
አርቴታ አክለውም ስለ ብራድሌይ ጉዳት ዝርዝር መረጃ ባይኖራቸውም፣ ጉዳቱ ግን የከፋ እንዳይሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል።
📉 ስለ ቡድኑ አፈጻጸም
ስለ ጨዋታው አጠቃላይ እንቅስቃሴ አስተያየታቸውን የሰጡት አርቴታ፣ ቡድናቸው በሁለተኛው አጋማሽ ላይ የታየበትን ድክመት ሳይሸሽጉ፦ "በሁለተኛው አጋማሽ ኳስን በአግባቡ መቆጣጠር ተስኖን ነበር" በማለት በሜዳ ላይ የነበረውን ጫና አምነዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አርሰናል #ሊቨርፑል #አርቴታ #ማርቲኔሊ #ኮነርብራድሌይ #እግርኳስ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #epl #arsenal #arteta
Comments