20 hours ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
21 hours ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
4 days ago
የእንግሊዝ የጉዞ ማሳሰቢያ‼️
ብሪታንያ ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች‼️
የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።
ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ አደገኛ አድርጎ በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ትግራይ፣ አማራ፣በአፋር እና ጋምቤላ ክልሎች ሙሉ በሙሉ እና ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንባቸው የድንበር አካባቢዎች ከአሥር እስከ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ማንኛውም ዜጋ እንዳይንቀሳቀስ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልል ከዋና ዋና መንገዶች እና ከተሞች በስተቀር ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምዕራብ ሸዋ ፣በሰሜን ሸዋ ዞን ምዕራብ ዋናውን የአዲስ አበባ ወደ ጋምቤላ የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ምዕራብ ወለጋ እና ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ቄለምም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ እንዳይጓዙ አሳስቧል።
ከአዲስ አበባ እስከ አዳማ ካለው የፍጥነት መንገድ በስተቀር የምስራቅ ሸዋ ዞንም ማስጠንቀቂያ ከወጣባቸው ቦታዎች መካከል አንዱ ነው።
በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን፤ በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ደግሞ ከሱዳን ጋር ባለው ድንበር በ20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሜተከል ዞን የማኦኮሞ ልዩ ዞን አስፈላጊ ካልሆነ በስተቀር ሁሉንም ጉዞዎች እንዳይደረግ ይመክራል።
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 በሚካሄደው ምርጫ ምክንያት የህዝብ እንደ ባንኮች ያሉ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ስለሚዘጉ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
በምርጫ ጣቢያዎች ዙሪያ ከፍተኛ ጥበቃ ይደረግላቸዋል፣ እንዲሁም የተሽከርካሪና የመታወቂያ ፍተሻዎች ይኖራሉ ብሏል።
አላስፈላጊ ጉዞዎችን ከማድረግ እንዲቆጠቡ ፣ከአካባቢው ባለስልጣናት የተሰጡ መመሪያዎችን እንዲከተሉ እና እና መታወቂያ እንዲይዙ ዜጎቹን አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
ብሪታንያ ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች‼️
የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።
ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ አደገኛ አድርጎ በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ትግራይ፣ አማራ፣በአፋር እና ጋምቤላ ክልሎች ሙሉ በሙሉ እና ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንባቸው የድንበር አካባቢዎች ከአሥር እስከ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ማንኛውም ዜጋ እንዳይንቀሳቀስ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልል ከዋና ዋና መንገዶች እና ከተሞች በስተቀር ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምዕራብ ሸዋ ፣በሰሜን ሸዋ ዞን ምዕራብ ዋናውን የአዲስ አበባ ወደ ጋምቤላ የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ምዕራብ ወለጋ እና ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ቄለምም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ እንዳይጓዙ አሳስቧል።
ከአዲስ አበባ እስከ አዳማ ካለው የፍጥነት መንገድ በስተቀር የምስራቅ ሸዋ ዞንም ማስጠንቀቂያ ከወጣባቸው ቦታዎች መካከል አንዱ ነው።
በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን፤ በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ደግሞ ከሱዳን ጋር ባለው ድንበር በ20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሜተከል ዞን የማኦኮሞ ልዩ ዞን አስፈላጊ ካልሆነ በስተቀር ሁሉንም ጉዞዎች እንዳይደረግ ይመክራል።
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 በሚካሄደው ምርጫ ምክንያት የህዝብ እንደ ባንኮች ያሉ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ስለሚዘጉ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
በምርጫ ጣቢያዎች ዙሪያ ከፍተኛ ጥበቃ ይደረግላቸዋል፣ እንዲሁም የተሽከርካሪና የመታወቂያ ፍተሻዎች ይኖራሉ ብሏል።
አላስፈላጊ ጉዞዎችን ከማድረግ እንዲቆጠቡ ፣ከአካባቢው ባለስልጣናት የተሰጡ መመሪያዎችን እንዲከተሉ እና እና መታወቂያ እንዲይዙ ዜጎቹን አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
15 days ago
"ምርጫን መዘገብ ከምርጫ ባሻገር የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም የማስጠበቅ ጉዳይ ነው!"
— ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው "ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙሃን ሚና" በሚለው ታላቅ መድረክ ላይ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መገናኛ ብዙሃን ከብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ አንጻር ስላላቸው ስትራቴጂካዊ ሚና ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን የመገናኛ ብዙሃን ታላቅ ሚና አስመልክቶ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ የሚችሉባቸው የብሔራዊ ጥቅም መዳረሻዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ይህንን ግንዛቤ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ ሚዲያው ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
አያይዘውም ከምርጫ ባሻገር ማየት ያስፈልጋል ካሉ በኋላ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ፣ ሂደቱ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚረዳ ዋነኛ መንገድ መሆኑን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ መሆን አለበት። ጋዜጠኞች ምርጫን ሲዘግቡ "ከምርጫው ዕለት ባሻገር" ያለውን ሀገራዊ ሥዕል (ኢትዮጵያዊ አውድ) ማየት ይጠበቅባቸዋል።
የፓናል ውይይት በመድረኩ ላይ ከተሳታፊዎች በምርጫው ወቅት የሚዲያና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ቅንጅት የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታው ተስፋሁን ጎበዛይ አየር መንገድን፣ ባህር በርን ወይም ጂኦፖለቲካን ስንተነትን የምናነሳው ብሔራዊ ጥቅም፣ ልክ እንደ ምርጫ ባሉ ትልልቅ ሀገራዊ ሂደቶች ውስጥም ዋናው መለኪያ መሆን አለበት። ምርጫ የፓርቲዎች ፉክክር ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ እንድትቆም የምናደርግበት ሂደት ነው። ስለዚህ እያንዳንዱ የሚዲያ ባለሙያ የፖለቲካ ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሀገርን በሚያቆሙ የጋራ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ግዴታ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
የኢዜአ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤም መሰል የጋራ መድረኮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
#getu #nationalinterest #ethiopianelection2018 #mediaresponsibility #adamaforum #7thgeneralelection #tesfahungobezay #ena #governmentcommunication #ብሔራዊጥቅም #7ኛውምርጫ #ሚዲያናሀገር #አዳማ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
— ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው "ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙሃን ሚና" በሚለው ታላቅ መድረክ ላይ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መገናኛ ብዙሃን ከብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ አንጻር ስላላቸው ስትራቴጂካዊ ሚና ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን የመገናኛ ብዙሃን ታላቅ ሚና አስመልክቶ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ የሚችሉባቸው የብሔራዊ ጥቅም መዳረሻዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ይህንን ግንዛቤ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ ሚዲያው ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
አያይዘውም ከምርጫ ባሻገር ማየት ያስፈልጋል ካሉ በኋላ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ፣ ሂደቱ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚረዳ ዋነኛ መንገድ መሆኑን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ መሆን አለበት። ጋዜጠኞች ምርጫን ሲዘግቡ "ከምርጫው ዕለት ባሻገር" ያለውን ሀገራዊ ሥዕል (ኢትዮጵያዊ አውድ) ማየት ይጠበቅባቸዋል።
የፓናል ውይይት በመድረኩ ላይ ከተሳታፊዎች በምርጫው ወቅት የሚዲያና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ቅንጅት የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታው ተስፋሁን ጎበዛይ አየር መንገድን፣ ባህር በርን ወይም ጂኦፖለቲካን ስንተነትን የምናነሳው ብሔራዊ ጥቅም፣ ልክ እንደ ምርጫ ባሉ ትልልቅ ሀገራዊ ሂደቶች ውስጥም ዋናው መለኪያ መሆን አለበት። ምርጫ የፓርቲዎች ፉክክር ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ እንድትቆም የምናደርግበት ሂደት ነው። ስለዚህ እያንዳንዱ የሚዲያ ባለሙያ የፖለቲካ ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሀገርን በሚያቆሙ የጋራ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ግዴታ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
የኢዜአ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤም መሰል የጋራ መድረኮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
#getu #nationalinterest #ethiopianelection2018 #mediaresponsibility #adamaforum #7thgeneralelection #tesfahungobezay #ena #governmentcommunication #ብሔራዊጥቅም #7ኛውምርጫ #ሚዲያናሀገር #አዳማ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
15 days ago
ምርጫው ተዓማኒ እንዲሆን መገናኛ ብዙኃን ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ነው - ወ/ሮ እናትዓለም መለሰ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍትሃዊና ተዓማኒ እንዲሆን መገናኛ ብዙኃን ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ነው አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ።
“ለዴሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙኃን ሚና” በሚል መሪ ሐሳብ የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
ሚኒስትሯ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ሐሳባቸውን በነፃነት እንዲያንሸራሽሩ በማድረግና ሕዝብን ከፓርቲዎች ጋር በማገናኘት መገናኛ ብዙኃን ድልድይ ሆነው እያገለገሉ ነው።
መረጃዎችን በመፈተሽ፣ የደፈረሰ ሐሳብን በማጥራት እና በማቃናት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው ብለዋል።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በጋራ ባዘጋጁት መደረክ ላይ የመገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን የሥራ ኃላፊዎች እና ጋዜጠኞች ታድመዋል።
በአመለወርቅ መኳንንት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍትሃዊና ተዓማኒ እንዲሆን መገናኛ ብዙኃን ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ነው አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ።
“ለዴሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙኃን ሚና” በሚል መሪ ሐሳብ የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
ሚኒስትሯ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ሐሳባቸውን በነፃነት እንዲያንሸራሽሩ በማድረግና ሕዝብን ከፓርቲዎች ጋር በማገናኘት መገናኛ ብዙኃን ድልድይ ሆነው እያገለገሉ ነው።
መረጃዎችን በመፈተሽ፣ የደፈረሰ ሐሳብን በማጥራት እና በማቃናት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው ብለዋል።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በጋራ ባዘጋጁት መደረክ ላይ የመገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን የሥራ ኃላፊዎች እና ጋዜጠኞች ታድመዋል።
በአመለወርቅ መኳንንት
22 days ago
60 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ወደ ራስ-ገዝነት ሽግግር እንዲገቡ ይደረጋል ተባለ
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ታሪክ ከ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ወደ ራስ-ገዝነት ለመሸጋገር ዝግጅት እያደረጉ ያሉ ዘጠኝ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ህልውና በ60 በመቶ ውጤት ላይ የተንጠለጠለ መሆኑ ታውቋል።
በወጣው መመሪያ መሠረት፣ በትምህርት ሚኒስቴር የተዋቀረውና በፕሮፌሰሮች የሚመራው ገለልተኛ የግምገማ ቡድን ከዛሬ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ተቋማቱ የሚሰማራ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲዎቹ ካቀረቡት ሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ ያላቸው ዝግጁነት ይፈተሻል።
የከፍተኛ ትምህርት አስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብርሃ እንደገለጹት፣ ይህ ግምገማ ለተቋማቱ የ"መኖር ወይም አለመኖር" ያህል ወሳኝ ነው ብለዋል።
በገለልተኛ ቡድኑ በሚደረገው ጥብቅ ግምገማ 60 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ወደ ራስ-ገዝነት ሽግግር እንዲገቡ ይደረጋልም ተብሏል።
ይህንን ውጤት ማምጣት ያልቻሉ ተቋማት ግን የሽግግሩ ዕድል እንደሚያመልጣቸው ተጠቁሟል።
ለዚህ ፈታኝ ግምገማ የቀረቡት እነ መቀሌ፣ ባህርዳር፣ ጎንደር፣ ጅማ፣ ሐዋሳ፣ አርባ ምንጭ፣ ሐረማያ እንዲሁም የአዲስ አበባና የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው። ከመጪው 2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር ሙሉ ስልጣን ለመረከብ እነዚህ ተቋማት የ60 በመቶውን መስፈርት ለማለፍ ትልቅ ፉክክር ውስጥ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለአለም አሰፋ
seledadotio
seledadotio
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ታሪክ ከ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ወደ ራስ-ገዝነት ለመሸጋገር ዝግጅት እያደረጉ ያሉ ዘጠኝ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ህልውና በ60 በመቶ ውጤት ላይ የተንጠለጠለ መሆኑ ታውቋል።
በወጣው መመሪያ መሠረት፣ በትምህርት ሚኒስቴር የተዋቀረውና በፕሮፌሰሮች የሚመራው ገለልተኛ የግምገማ ቡድን ከዛሬ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ተቋማቱ የሚሰማራ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲዎቹ ካቀረቡት ሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ ያላቸው ዝግጁነት ይፈተሻል።
የከፍተኛ ትምህርት አስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብርሃ እንደገለጹት፣ ይህ ግምገማ ለተቋማቱ የ"መኖር ወይም አለመኖር" ያህል ወሳኝ ነው ብለዋል።
በገለልተኛ ቡድኑ በሚደረገው ጥብቅ ግምገማ 60 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ወደ ራስ-ገዝነት ሽግግር እንዲገቡ ይደረጋልም ተብሏል።
ይህንን ውጤት ማምጣት ያልቻሉ ተቋማት ግን የሽግግሩ ዕድል እንደሚያመልጣቸው ተጠቁሟል።
ለዚህ ፈታኝ ግምገማ የቀረቡት እነ መቀሌ፣ ባህርዳር፣ ጎንደር፣ ጅማ፣ ሐዋሳ፣ አርባ ምንጭ፣ ሐረማያ እንዲሁም የአዲስ አበባና የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው። ከመጪው 2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር ሙሉ ስልጣን ለመረከብ እነዚህ ተቋማት የ60 በመቶውን መስፈርት ለማለፍ ትልቅ ፉክክር ውስጥ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለአለም አሰፋ
seledadotio
seledadotio
23 days ago
ደንበኛዬን ቀማከኝ በማለት አጎቱን የገደለው ወጣት በ14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ
#fastmereja I የአሸዋ ደንበኞቼን ቀማህኝ በሚል በተፈጠረ አለመግባባት አጎቱን በአካፋ መትቶ የገደለው ወጣት ጌታሁን ረታ፣ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ።
በአዳማ ከተማ ዳቤ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆነውና በ20ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኘው ተከሳሽ ጌታሁን ረታ፣ ከአጎቱ ከአቶ ቱሉ በዳዳ ጋር በአሸዋ ጫኝና አውራጅነት ሥራ ላይ ተሰማርተው ይሠሩ እንደነበር ፖሊስ አስታውቋል። ይሁን እንጂ የተከሳሹ ደንበኞች ወደ አጎቱ በመሄዳቸውና የሥራ መቀዛቀዝ በመፈጠሩ በሁለቱ መካከል ቂም መቋጠሩ ተገልጿል።
መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ በሥራ ቦታ በተፈጠረ የቃላት ልውውጥ፣ ተከሳሹ "ደንበኞቼን ለምን ትወስዳለህ?" በሚል ንዴት ለአሸዋ መጫኛ የሚጠቀምበትን አካፋ በአጎቱ አንገት ላይ በማሳረፍ ከፍተኛ ጉዳት አድርሶባቸዋል። ጉዳት የደረሰባቸው አቶ ቱሉ በአዳማ ሆስፒታል ለ20 ቀናት በሕክምና ቢረዱም፣ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. ሕይወታቸው አልፏል።
የአዳማ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ታምራት ጌታሁን እንደገለጹት፣ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን አጣርቶ ለአቃቤ ሕግ ካስረከበ በኋላ በከባድ ሰው መግደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል። ፍርድ ቤቱ ሚያዝያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋለው ችሎት፣ ድርጊቱ ጭካኔ የተሞላበት መሆኑን በማረጋገጥና የቅጣት ማቅለያዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት ተከሳሹን በ14 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
#fastmereja I የአሸዋ ደንበኞቼን ቀማህኝ በሚል በተፈጠረ አለመግባባት አጎቱን በአካፋ መትቶ የገደለው ወጣት ጌታሁን ረታ፣ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ።
በአዳማ ከተማ ዳቤ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆነውና በ20ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኘው ተከሳሽ ጌታሁን ረታ፣ ከአጎቱ ከአቶ ቱሉ በዳዳ ጋር በአሸዋ ጫኝና አውራጅነት ሥራ ላይ ተሰማርተው ይሠሩ እንደነበር ፖሊስ አስታውቋል። ይሁን እንጂ የተከሳሹ ደንበኞች ወደ አጎቱ በመሄዳቸውና የሥራ መቀዛቀዝ በመፈጠሩ በሁለቱ መካከል ቂም መቋጠሩ ተገልጿል።
መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ በሥራ ቦታ በተፈጠረ የቃላት ልውውጥ፣ ተከሳሹ "ደንበኞቼን ለምን ትወስዳለህ?" በሚል ንዴት ለአሸዋ መጫኛ የሚጠቀምበትን አካፋ በአጎቱ አንገት ላይ በማሳረፍ ከፍተኛ ጉዳት አድርሶባቸዋል። ጉዳት የደረሰባቸው አቶ ቱሉ በአዳማ ሆስፒታል ለ20 ቀናት በሕክምና ቢረዱም፣ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም. ሕይወታቸው አልፏል።
የአዳማ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ታምራት ጌታሁን እንደገለጹት፣ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን አጣርቶ ለአቃቤ ሕግ ካስረከበ በኋላ በከባድ ሰው መግደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል። ፍርድ ቤቱ ሚያዝያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋለው ችሎት፣ ድርጊቱ ጭካኔ የተሞላበት መሆኑን በማረጋገጥና የቅጣት ማቅለያዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት ተከሳሹን በ14 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
25 days ago
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ፋሲል ከነማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ31ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ ፋሲል ከነማን 3 ለ 1 አሸንፏል።
ምሽት 12 ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ የኢትዮ ኤሌክትሪክን የማሸነፊያ ግቦች ቤዛ መድህን፣ አሸናፊ ጥሩነህ እና ሙከረም ረሺድ አስቆጥረዋል።
የፋሲል ከነማን ብቸኛ ግብ በረከት ግዛው ከመረብ አሳርፏል።
ቀደም ብሎ በተካሄዱ የሊጉ ጨዋታዋች ወላይታ ድቻ አርባምንጭ ከተማን 3 ለ 2፣ ሸገር ከተማ ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 ሲያሸንፉ፤ ባሕርዳር ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ31ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ ፋሲል ከነማን 3 ለ 1 አሸንፏል።
ምሽት 12 ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ የኢትዮ ኤሌክትሪክን የማሸነፊያ ግቦች ቤዛ መድህን፣ አሸናፊ ጥሩነህ እና ሙከረም ረሺድ አስቆጥረዋል።
የፋሲል ከነማን ብቸኛ ግብ በረከት ግዛው ከመረብ አሳርፏል።
ቀደም ብሎ በተካሄዱ የሊጉ ጨዋታዋች ወላይታ ድቻ አርባምንጭ ከተማን 3 ለ 2፣ ሸገር ከተማ ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 ሲያሸንፉ፤ ባሕርዳር ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል።
26 days ago
የሸገር ሲቲ በፈረሰኞች ካርኒቫል 🐎🐎
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከሸገር ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫልን በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የሸገር ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የሸገር ሲቲ ኤካ ክ/ከተማ ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ አስውባቸዋል።
አዘጋጅ ቦራቲ አርት ኘሮሞሽን ከሸገር ሲቲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከሸገር ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫልን በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የሸገር ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የሸገር ሲቲ ኤካ ክ/ከተማ ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ አስውባቸዋል።
አዘጋጅ ቦራቲ አርት ኘሮሞሽን ከሸገር ሲቲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
27 days ago
የኢትዮጵያን የክፍያ ሥርዓት የቀየረው ቻፓ ተሸለመ!
#fastmereja :በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓትን በማዘመን ረገድ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተ የሚገኘው ቻፓ (Chapa) ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ፣ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ ለሰብአዊ ድጋፍና ለብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክቶች ላበረከተው ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ድጋፍ የክብር እውቅና ተሰጠው፡፡
“ከጋራ ስኬት ወደ ቀጣይ አገራዊ ተልዕኮዎች'' በሚል መሪ ቃል በተሰናዳው የዕውቅና መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
ቻፓ ከመንግሥት የቀረበለትን ጥሪ ተቀብሎ በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ባበለጸገው "My GERD" የተሰኘ መድረክ፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከ260 ሺህ ዶላር በላይ ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ያስቻለ ሲሆን ኩባንያው ይህንን አገልግሎት ያከናወነው ያለ ምንም የኮሚሽን ክፍያ (Zero Commission) መሆኑ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በ"አይዞን ኢትዮጵያ'' (Eyezon Ethiopia) መድረክ አማካኝነት በ97 ሀገራት ከሚገኙ የዳያስፖራ አባላት ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ገንዘብ እንዲሰበሰብ የቴክኖሎጂ መሰረት ሆኖ ማገልገሉ ተገልጿል።
ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር በተደረገ ስልታዊ ትስስር፣ እስካሁን ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያ ክፍያቸውን በቻፓ በኩል በዲጂታል መንገድ ፈጽመዋል። ይህም ከ1.270,035,973 (ከአንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት ብር) በላይ ገቢ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ማድረጉ በዝግጅቱ ላይ ተመላክቷል።
ቻፓ ከመንግስት ፕሮጀክቶች ባለፈ እንደ ከነማ ፋርማሲ ያሉ የግል ተቋማትን አሰራር እየቀየረ የሚገኝ ሲሆን እንደ ፋርማሲዉ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ ደምሴ ገለፃ ለ40 ዓመታት በጥሬ ገንዘብ ይሰራ የነበረው አሰራር በቻፓ አማካኝነት በ53 ቅርንጫፎች ወደ ዲጂታል ተቀይሯል።
በተጨማሪም ኩባንያው ከአዳማ ጀነራል፣ ከቅዱስ ጴጥሮስና ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች ጋር የክፍያ ስርዓትን የማዘመን ስራ እየሰራ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናየል ኃይለማርያም በበኩላቸው፣ "ቴክኖሎጂ ከገንዘብ ትርፍ ይልቅ ህዝብን ለሀገራዊ ዓላማ ለማስተሳሰር ሲውል የበለጠ ትርጉም ይኖረዋል" ብለዋል። ኩባንያው በቀጣይም "ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030''ን ለማሳካት የሚደረገውን ጉዞ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ከተመሰረተ አጭር ጊዜ የሆነው ቻፓ በአሁኑ ወቅት ካሉት 40 በላይ ሰራተኞች መካከል 95 በመቶው ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶች ሲሆኑ፣ 55 በመቶዎቹ ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተቋሙ ለስራ እድል ስብጥር የሚሰጠውን ትኩረት ያሳያል።
#fastmereja :በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓትን በማዘመን ረገድ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተ የሚገኘው ቻፓ (Chapa) ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ፣ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ ለሰብአዊ ድጋፍና ለብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክቶች ላበረከተው ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ድጋፍ የክብር እውቅና ተሰጠው፡፡
“ከጋራ ስኬት ወደ ቀጣይ አገራዊ ተልዕኮዎች'' በሚል መሪ ቃል በተሰናዳው የዕውቅና መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
ቻፓ ከመንግሥት የቀረበለትን ጥሪ ተቀብሎ በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ባበለጸገው "My GERD" የተሰኘ መድረክ፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከ260 ሺህ ዶላር በላይ ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ያስቻለ ሲሆን ኩባንያው ይህንን አገልግሎት ያከናወነው ያለ ምንም የኮሚሽን ክፍያ (Zero Commission) መሆኑ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በ"አይዞን ኢትዮጵያ'' (Eyezon Ethiopia) መድረክ አማካኝነት በ97 ሀገራት ከሚገኙ የዳያስፖራ አባላት ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ገንዘብ እንዲሰበሰብ የቴክኖሎጂ መሰረት ሆኖ ማገልገሉ ተገልጿል።
ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር በተደረገ ስልታዊ ትስስር፣ እስካሁን ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያ ክፍያቸውን በቻፓ በኩል በዲጂታል መንገድ ፈጽመዋል። ይህም ከ1.270,035,973 (ከአንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት ብር) በላይ ገቢ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ማድረጉ በዝግጅቱ ላይ ተመላክቷል።
ቻፓ ከመንግስት ፕሮጀክቶች ባለፈ እንደ ከነማ ፋርማሲ ያሉ የግል ተቋማትን አሰራር እየቀየረ የሚገኝ ሲሆን እንደ ፋርማሲዉ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ ደምሴ ገለፃ ለ40 ዓመታት በጥሬ ገንዘብ ይሰራ የነበረው አሰራር በቻፓ አማካኝነት በ53 ቅርንጫፎች ወደ ዲጂታል ተቀይሯል።
በተጨማሪም ኩባንያው ከአዳማ ጀነራል፣ ከቅዱስ ጴጥሮስና ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች ጋር የክፍያ ስርዓትን የማዘመን ስራ እየሰራ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናየል ኃይለማርያም በበኩላቸው፣ "ቴክኖሎጂ ከገንዘብ ትርፍ ይልቅ ህዝብን ለሀገራዊ ዓላማ ለማስተሳሰር ሲውል የበለጠ ትርጉም ይኖረዋል" ብለዋል። ኩባንያው በቀጣይም "ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030''ን ለማሳካት የሚደረገውን ጉዞ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ከተመሰረተ አጭር ጊዜ የሆነው ቻፓ በአሁኑ ወቅት ካሉት 40 በላይ ሰራተኞች መካከል 95 በመቶው ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶች ሲሆኑ፣ 55 በመቶዎቹ ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተቋሙ ለስራ እድል ስብጥር የሚሰጠውን ትኩረት ያሳያል።
27 days ago
ሚዲያ - የሀገር የጋራ ትርክት ቀማሪ፣ የብሔራዊ ጥቅም ዘብ
**************
(የዕለቱ መልዕከት)
የአንድ ሀገር ሕልውና እና ልዕልና የሚመሠረተው በድንበሯ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን፣ በዜጎቿ ልብ ውስጥ በሚታነጸው የጋራ መግባባት እና የትርክት ድር እና ማግ ጭምር ነው።
ሚዲያ ደግሞ የዚህ ትርክት ዋና ቀማሪ፣ የሕዝብ የልብ ትርታ አዳማጭ እና የሀገር ብሔራዊ ጥቅም ዘብ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ፣ ሚዲያዎቻችን ከተከፋፈለ ነጠላ ትረካ ወጥተው፣ የሁላችንንም ማንነት በሚያቅፍ የወል ትርክት ላይ ማተኮር ሲችሉ፣ እንደ ሀገር የገጠሙንን የታሪክ እና የማኅበራዊ ስብራቶች መጠገን ይቻላል።
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሚዲያው ለሀገራዊ ግንባታ ያበረከተው አስተዋፅኦ የሚደነቅ ቢሆንም፣ በቀጣይ የሚጠበቅብን እመርታ ግን የሀገርን ሕልውና ከማጽናት አንጻር የሚለካ ይሆናል።
ሚዲያ ከዋልታ ረገጥነት እና ከጽንፈኝነት ስሜት ወጥቶ በእውነት ላይ የተመሠረተ ትርክት መገንባት ይኖርበታል።
"እውነት ትመነምናለች እንጂ አትጠፋም" እንደሚባለው፣ በጊዜያዊ ስሜት እና በወገንተኝነት የሚሠሩ ዘገባዎች ሀገርን ዳገት ያደርጉባታል። በመሆኑም ሚዲያዎቻችን ለብሔራዊ መግባባት እና ለጋራ ማንነት ግንባታ በጽኑ ቃል ኪዳን ሊቆሙ ይገባል።
የወል ትርክት ግንባታ ማለት ልዩነቶቻችንን መደምሰስ ሳይሆን፣ ሁላችንንም የሚያስማማ እና የሚወክል የጋራ የታሪክ አውድ እና የዕጣ ፈንታ ስምምነት መፍጠር ነው።
ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች እና የባህሎች ማኅደር እንደመሆኗ፣ አንዱን ከፍ ሌላውን ዝቅ የሚያደርጉ ‘ነጠላ ትርክቶችን' አስወግዶ፣ የሁሉንም ታሪክ እና አስተዋጽኦ እኩል እውቅና የሚሰጥ ሚዛናዊነት ግድ ይለናል። ይህ የወል ትርክት እንደ ማጣበቂያ ሆኖ ማኅበረሰቡን በማስተሳሰር፣ ለጋራ ሀገራዊ ግቦች በጋራ እንዲቆም ያደርገዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚነሣው ኅብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝም፣ የብዝኃነታችን ዋስትና እና የአንድነታችን ጠንካራ መከታ ነው። ኅብረ-ብሔራዊነት ማለት መከፋፈል ሳይሆን፣ "አበባ በየቀለሙ ያምራል" እንደሚባለው፣ ልዩ ልዩ ቀለማት ባላቸው ማንነቶች ተውቦ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር ጥላ ሥር በሰላም አብሮ የመኖር ጥበብ ነው።
ሚዲያዎች ይህንን እሴት የሚያጎሉ፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን የሚያከብሩ እና የፖለቲካ ባህላችንን የሚያዘምኑ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል። ያለፈውን የታሪክ ጠባሳ በውይይት እና በምክክር በመጠገን፣ ለወደፊቱ የሚሆን የጋራ እሴት መፍጠር የጋዜጠኛው ዋነኛ የሞራል ግዴታ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመደ (ዶ/ር) በተደጋጋሚ እንደሚያሳስቡት፣ ሚዲያዎች ገዥ ትርክትን የሚያሰርጹ፣ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን የሚያንፀባርቁ እና ሁለንተናዊ ብልጽግናን የሚያረጋግጡ ሥራዎችን ማከናወን ይኖርባቸዋል።
ለሕዝብ ቅርብ በመሆን እና ሚዛናዊነትን በመጠበቅ፣ ለሀገር ብልጽግና መንገድ ጠራጊ እና ችግር ፈቺ ሆነው ሊቀጥሉ ይገባል። "እጅ በእጅ ከተያያዙ፣ ሸክም ይቃለላል" ነውና፣ ሚዲያዎቻችን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ከምንጊዜውም በላይ በሙያዊ ሥነ-ምግባር ሊነሡ ይገባል።
በአጠቃላይ፣ የወል ትርክት እና ኅብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ብልጽግና ዋነኛ ማገር ናቸው። ልዩነቶቻችንን እንደ ስጋት ሳይሆን እንደ ፀጋ በመቁጠር፣ "እኔ" ከሚለው ጠባብ ዕይታ ወጥተን ወደ "እኛ" የሚል ሰፊ ሀገራዊ ማንነት መሻገር ይኖርብናል።
ሚዲያ የዚህ ታላቅ ጉዞ መሪ በመሆን፣ እውነትን በመግለጥ እና የሀገርን የገጽታ ግንባታ በማሳመር የታሪክ ድርሻውን ሊወጣ ይገባል። ይህ ሲሆን ነው ለልጆቻችን የምታምር፣ የሁሉንም መብት የምታስከብር እና በዓለም አቀፍ መድረክ ብሔራዊ ጥቅሟ የተጠበቀ ጠንካራ ኢትዮጵያን ማውረስ የምንችለው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ebcdotstream #ethiopia #media #narratives
**************
(የዕለቱ መልዕከት)
የአንድ ሀገር ሕልውና እና ልዕልና የሚመሠረተው በድንበሯ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን፣ በዜጎቿ ልብ ውስጥ በሚታነጸው የጋራ መግባባት እና የትርክት ድር እና ማግ ጭምር ነው።
ሚዲያ ደግሞ የዚህ ትርክት ዋና ቀማሪ፣ የሕዝብ የልብ ትርታ አዳማጭ እና የሀገር ብሔራዊ ጥቅም ዘብ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ፣ ሚዲያዎቻችን ከተከፋፈለ ነጠላ ትረካ ወጥተው፣ የሁላችንንም ማንነት በሚያቅፍ የወል ትርክት ላይ ማተኮር ሲችሉ፣ እንደ ሀገር የገጠሙንን የታሪክ እና የማኅበራዊ ስብራቶች መጠገን ይቻላል።
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሚዲያው ለሀገራዊ ግንባታ ያበረከተው አስተዋፅኦ የሚደነቅ ቢሆንም፣ በቀጣይ የሚጠበቅብን እመርታ ግን የሀገርን ሕልውና ከማጽናት አንጻር የሚለካ ይሆናል።
ሚዲያ ከዋልታ ረገጥነት እና ከጽንፈኝነት ስሜት ወጥቶ በእውነት ላይ የተመሠረተ ትርክት መገንባት ይኖርበታል።
"እውነት ትመነምናለች እንጂ አትጠፋም" እንደሚባለው፣ በጊዜያዊ ስሜት እና በወገንተኝነት የሚሠሩ ዘገባዎች ሀገርን ዳገት ያደርጉባታል። በመሆኑም ሚዲያዎቻችን ለብሔራዊ መግባባት እና ለጋራ ማንነት ግንባታ በጽኑ ቃል ኪዳን ሊቆሙ ይገባል።
የወል ትርክት ግንባታ ማለት ልዩነቶቻችንን መደምሰስ ሳይሆን፣ ሁላችንንም የሚያስማማ እና የሚወክል የጋራ የታሪክ አውድ እና የዕጣ ፈንታ ስምምነት መፍጠር ነው።
ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች እና የባህሎች ማኅደር እንደመሆኗ፣ አንዱን ከፍ ሌላውን ዝቅ የሚያደርጉ ‘ነጠላ ትርክቶችን' አስወግዶ፣ የሁሉንም ታሪክ እና አስተዋጽኦ እኩል እውቅና የሚሰጥ ሚዛናዊነት ግድ ይለናል። ይህ የወል ትርክት እንደ ማጣበቂያ ሆኖ ማኅበረሰቡን በማስተሳሰር፣ ለጋራ ሀገራዊ ግቦች በጋራ እንዲቆም ያደርገዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚነሣው ኅብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝም፣ የብዝኃነታችን ዋስትና እና የአንድነታችን ጠንካራ መከታ ነው። ኅብረ-ብሔራዊነት ማለት መከፋፈል ሳይሆን፣ "አበባ በየቀለሙ ያምራል" እንደሚባለው፣ ልዩ ልዩ ቀለማት ባላቸው ማንነቶች ተውቦ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር ጥላ ሥር በሰላም አብሮ የመኖር ጥበብ ነው።
ሚዲያዎች ይህንን እሴት የሚያጎሉ፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን የሚያከብሩ እና የፖለቲካ ባህላችንን የሚያዘምኑ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል። ያለፈውን የታሪክ ጠባሳ በውይይት እና በምክክር በመጠገን፣ ለወደፊቱ የሚሆን የጋራ እሴት መፍጠር የጋዜጠኛው ዋነኛ የሞራል ግዴታ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመደ (ዶ/ር) በተደጋጋሚ እንደሚያሳስቡት፣ ሚዲያዎች ገዥ ትርክትን የሚያሰርጹ፣ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን የሚያንፀባርቁ እና ሁለንተናዊ ብልጽግናን የሚያረጋግጡ ሥራዎችን ማከናወን ይኖርባቸዋል።
ለሕዝብ ቅርብ በመሆን እና ሚዛናዊነትን በመጠበቅ፣ ለሀገር ብልጽግና መንገድ ጠራጊ እና ችግር ፈቺ ሆነው ሊቀጥሉ ይገባል። "እጅ በእጅ ከተያያዙ፣ ሸክም ይቃለላል" ነውና፣ ሚዲያዎቻችን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ከምንጊዜውም በላይ በሙያዊ ሥነ-ምግባር ሊነሡ ይገባል።
በአጠቃላይ፣ የወል ትርክት እና ኅብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ብልጽግና ዋነኛ ማገር ናቸው። ልዩነቶቻችንን እንደ ስጋት ሳይሆን እንደ ፀጋ በመቁጠር፣ "እኔ" ከሚለው ጠባብ ዕይታ ወጥተን ወደ "እኛ" የሚል ሰፊ ሀገራዊ ማንነት መሻገር ይኖርብናል።
ሚዲያ የዚህ ታላቅ ጉዞ መሪ በመሆን፣ እውነትን በመግለጥ እና የሀገርን የገጽታ ግንባታ በማሳመር የታሪክ ድርሻውን ሊወጣ ይገባል። ይህ ሲሆን ነው ለልጆቻችን የምታምር፣ የሁሉንም መብት የምታስከብር እና በዓለም አቀፍ መድረክ ብሔራዊ ጥቅሟ የተጠበቀ ጠንካራ ኢትዮጵያን ማውረስ የምንችለው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ebcdotstream #ethiopia #media #narratives
28 days ago
እየተዝናኑ ለወገን ደራሽ ይሁኑ
ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ሞቱማ ተርፋሳ የተዘጋጀ የረድኤት የቴአትር ምሽት
#ethiopia | በከባድ የልብ ህመም ምክንያት የህክምና እርዳታ ለሚያስፈልገው ለወጣቱ የጥበብ ሰው ሞቱማ ተርፋሳ የሙያ ባልደረባዎቹ አጋርነታቸውን ለመግለጽ ልዩ የቴአትር መርሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
አንጋፋው መራሄ ተውኔት ማንያዘዋል እንደሻው ያዘጋጀው የመስቀል ወፍ የተሰኘው ተወዳጅ መድረክ ተውኔት የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በአዳማ ሲኒማ እሊያድ ለታዳሚ ይቀርባል።
ይህ ተውኔት በበርናርድ ስሌድ ተጽፎ በአንዱዓለም ውብሸት (አቡቲ) ወደ አማርኛ የተተረጎመ ሲሆን፣
መስከረም አበራ፣
አልዓዛር ሳሙኤል፣
ህሊና ሲሳይ እና
አለምሰገድ አሰፋ ያሉ ታዋቂ ተዋንያን በመድረክ ላይ ብቃታቸውን ያሳዩበታል።
የዝግጅቱ ረዳት አዘጋጅ ራሱ ህመሙን እየተጋፈጠ ያለው ሞቱማ ተርፋሳ በመሆኑ፣ የእርስዎ መገኘት ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ህይወት መትረፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ሁላችንም
ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዳማ ሲኒማ እሊያድ በመገኘት ጥበባዊ እርካታን እያገኙ ወገናዊ አጋርነትዎን እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል።
#artforacause #helpmotuma #ethiopiantheatre #adama #supportartists #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ሞቱማ ተርፋሳ የተዘጋጀ የረድኤት የቴአትር ምሽት
#ethiopia | በከባድ የልብ ህመም ምክንያት የህክምና እርዳታ ለሚያስፈልገው ለወጣቱ የጥበብ ሰው ሞቱማ ተርፋሳ የሙያ ባልደረባዎቹ አጋርነታቸውን ለመግለጽ ልዩ የቴአትር መርሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
አንጋፋው መራሄ ተውኔት ማንያዘዋል እንደሻው ያዘጋጀው የመስቀል ወፍ የተሰኘው ተወዳጅ መድረክ ተውኔት የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በአዳማ ሲኒማ እሊያድ ለታዳሚ ይቀርባል።
ይህ ተውኔት በበርናርድ ስሌድ ተጽፎ በአንዱዓለም ውብሸት (አቡቲ) ወደ አማርኛ የተተረጎመ ሲሆን፣
መስከረም አበራ፣
አልዓዛር ሳሙኤል፣
ህሊና ሲሳይ እና
አለምሰገድ አሰፋ ያሉ ታዋቂ ተዋንያን በመድረክ ላይ ብቃታቸውን ያሳዩበታል።
የዝግጅቱ ረዳት አዘጋጅ ራሱ ህመሙን እየተጋፈጠ ያለው ሞቱማ ተርፋሳ በመሆኑ፣ የእርስዎ መገኘት ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ህይወት መትረፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ሁላችንም
ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዳማ ሲኒማ እሊያድ በመገኘት ጥበባዊ እርካታን እያገኙ ወገናዊ አጋርነትዎን እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል።
#artforacause #helpmotuma #ethiopiantheatre #adama #supportartists #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
30 days ago
ምድረ ገነት ሽረ ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ምድረ ገነት ሽረ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ምሽት 12 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የምድረ ገነት ሽረን ማሸነፊያ ግብ አንተነህ ተስፋዬ ከመረብ አሳርፏል።
ቀደም ሲል በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ያለምንም ግብ አቻ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 0 እንዲሁም አርባ ምንጭ ከተማ መቐለ 70 እንደርታን 2 ለ 0 አሸንፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ምድረ ገነት ሽረ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ምሽት 12 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የምድረ ገነት ሽረን ማሸነፊያ ግብ አንተነህ ተስፋዬ ከመረብ አሳርፏል።
ቀደም ሲል በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ያለምንም ግብ አቻ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 0 እንዲሁም አርባ ምንጭ ከተማ መቐለ 70 እንደርታን 2 ለ 0 አሸንፈዋል።
1 month ago
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለምክክር ጉባኤ አወያዮች ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቀቀ
*******************
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ አመካካሪዎች (አወያዮች) ያዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ማጠናቀቁን አስታውቋል።
በሥልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ ንግግር ያደረጉት ኮሚሽነር አምባዬ ኦጋቶ፤ ይህንን ሀገርን ለማከም የሚደረግ የምክክር ሂደት ለማገዝ የታሪካዊ ሁነት አካል መሆናችሁ የሚያኮራ ነው ብለዋል።
አክለውም ሀገራዊ ምክክሩ የትውልድ ግንባታ አንድ አካል በመኾኑ ሂደቱ ፍሬያማ እንዲሆን ሁሉም አካል የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
ምክክር ዓለም አቀፍ ተግዳሮቶችን ለመፍታት እያገለገለ ነው ያሉት ደግሞ ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ናቸው።
ተሳታፊዎች በሥልጠናው ወቅት ያሳዩት ንቁ ተሳትፎ ለሀገራዊ ምክክር ስኬታማነት ያላቸውን ቁርጠኛነት የሚያመለክት ነው ሲሉም ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ምስጋና አቅርበዋል።
ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር እና ኮሚሽነር አምባሳደር አይሮሪት መሐመድ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ለተሳታፊዎች ምስጋና አቅርበው በቀጣይ የሥራ ድርሻዎች ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል።
ለአምስት ተከታታይ ቀናት በአዳማ ከተማ የተከናወነው የሥልጠና መርሐግብር፤ አመካካሪዎች ስለ ኮሚሽኑ ዝርዝር ዓላማዎች፣ የሥራ አፈጻጸም እንዲሁም የሀገራዊ ጉባኤ አተገባበርን በተመለከተ ሰፊ የግንዛቤ ውይይቶችን አከናውነዋል።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ምክክር #ሀገር
*******************
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ አመካካሪዎች (አወያዮች) ያዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ማጠናቀቁን አስታውቋል።
በሥልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ ንግግር ያደረጉት ኮሚሽነር አምባዬ ኦጋቶ፤ ይህንን ሀገርን ለማከም የሚደረግ የምክክር ሂደት ለማገዝ የታሪካዊ ሁነት አካል መሆናችሁ የሚያኮራ ነው ብለዋል።
አክለውም ሀገራዊ ምክክሩ የትውልድ ግንባታ አንድ አካል በመኾኑ ሂደቱ ፍሬያማ እንዲሆን ሁሉም አካል የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
ምክክር ዓለም አቀፍ ተግዳሮቶችን ለመፍታት እያገለገለ ነው ያሉት ደግሞ ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ናቸው።
ተሳታፊዎች በሥልጠናው ወቅት ያሳዩት ንቁ ተሳትፎ ለሀገራዊ ምክክር ስኬታማነት ያላቸውን ቁርጠኛነት የሚያመለክት ነው ሲሉም ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ምስጋና አቅርበዋል።
ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር እና ኮሚሽነር አምባሳደር አይሮሪት መሐመድ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ለተሳታፊዎች ምስጋና አቅርበው በቀጣይ የሥራ ድርሻዎች ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል።
ለአምስት ተከታታይ ቀናት በአዳማ ከተማ የተከናወነው የሥልጠና መርሐግብር፤ አመካካሪዎች ስለ ኮሚሽኑ ዝርዝር ዓላማዎች፣ የሥራ አፈጻጸም እንዲሁም የሀገራዊ ጉባኤ አተገባበርን በተመለከተ ሰፊ የግንዛቤ ውይይቶችን አከናውነዋል።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ምክክር #ሀገር
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ሸገር ከተማ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሸገር ከተማ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያይተዋል።
ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ያለምንም ግብ 0 ለ 0 ነው የተለያዩት።
የሊጉ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም አመሻሽ 12 ሰዓት ጀምሮ አዳማ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ይጫወታል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሸገር ከተማ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያይተዋል።
ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ያለምንም ግብ 0 ለ 0 ነው የተለያዩት።
የሊጉ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም አመሻሽ 12 ሰዓት ጀምሮ አዳማ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ይጫወታል።
1 month ago
መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ የሩብ ክፍለ ዘመን ጉዞውን እያከበረ ነው
#ethiopia | መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ''25 ዓመታት ህልሞችን ያሳካ - ብሩህ ነገን የሚያፈካ'' በሚል መሪ ቃል የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓሉን በነገ ዕለት በአዲስ አበባ በደመቀ ሁኔታ እንደሚያከብር አስታወቀ።
ተቋሙ ባለፉት 25 ዓመታት የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ባልሆነላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ በመድረስ የላቀ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጿል።
የመክሊት ማይክሮ ፋይናንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዘገየ ባንቴ በመግለጫቸው እንዳመለከቱት፤ ተቋሙ ላለፉት 25 ዓመታት ትኩረቱን የሀገሪቱ ግማሽ አካል በሆኑት ሴቶች እና ከጠቅላላው ሕዝብ 70 በመቶውን በሚይዙት ወጣቶች ላይ አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል።
ባንኮች የሚጠይቁት የንብረት ዋስትና የሌላቸውን እነዚህን የኅብረተሰብ ክፍሎች የብድርና የቁጠባ ተጠቃሚ በማድረግ፣ የገንዘብ ድጋፍ ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ስልጠናዎችንና ሙያዊ ድጋፎችን ሲሰጥ መቆየቱን አስረድተዋል።
በአሁኑ ወቅት ተቋሙ ከ93 ሺህ በላይ የብድርና የቁጠባ ደንበኞች ያሉት ሲሆን በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በደቡብ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስፋት እየሰራ ይገኛል።
የ2030 ስትራቴጂክ ዕቅድ በመቅረጽ፣ የቅርንጫፎቹን ቁጥር ወደ 60 ለማድረስ እና አገልግሎቱን ወደ አፋርና ሶማሌ ክልሎች ለማስፋፋት እየሰራ ነው።
የተቋሙ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታምራት ጥሩ ነህ በበኩላቸው፣ መክሊት ያለ ንብረት ዋስትና (በቡድን ዋስትና) ብድር በመስጠት የዜጎችን ሕይወት ከመቀየር ባለፈ፣ በአሁኑ ወቅት አትራፊና ጠንካራ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት አስቸጋሪ በነበረው የኢኮኖሚ ሁኔታ ውስጥ እንኳን 54 በመቶ የአክሲዮን ትርፍ ማስመዝገቡን የገለጹት ሰብሳቢው፣ በቀጣይም ተቋሙ ወደ ካፒታል ገበያ ለመግባት የምዝገባ ሂደት ላይ መሆኑን አብስረዋል። ይህም ተቋሙ ይበልጥ አቅሙን አሳድጎ ለደንበኞቹ ሰፊ የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያቀርብ ያስችለዋል።
ተቋሙ በዛሬው ዕለትም በአዳማ ከተማ ያስገነባውን ለንግድ እና ለራሱ አገልግሎት የሚውል ባለ አምስት ወለል አስገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ያደረገ ሲሆን በህንጻው ላይ በተከፈተው ቅርንጫፍ ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በትጋት ባገለገሉት ወ/ሮ ነጻነት መንግስቱ ስም ሰይሟል።
38 ቅርንጫፎች ያሉት የመክሊት ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ አጠቃላይ ካፒታሉ 577,000,000 ብር ሲሆን ጠቅላላ ሃብቱ 1.5 ቢሊዮን ተቀማጭ ገንዘቡ ደግሞ 592 ሚሊዮን ብር በላይ ደርሷል።
ተቋሙ በ2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 ወር ባለው ጊዜ ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ያተረፈ ሲሆን ሆኖም በባለድርሻዎቹ ይሁንታ የትር ክፍፍል ሳይደረግ የካፒታል እድገት ተደርጓል።
መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ "ዋና ዓላማችን ብድር መስጠት ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል መፍጠር ነው" በሚለው መርሁ፣ ከመንግሥት አካላትና ከሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮዎች ጋር በቅንጅት መስራቱን እንደሚቀጥል በመግለጫው ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ''25 ዓመታት ህልሞችን ያሳካ - ብሩህ ነገን የሚያፈካ'' በሚል መሪ ቃል የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓሉን በነገ ዕለት በአዲስ አበባ በደመቀ ሁኔታ እንደሚያከብር አስታወቀ።
ተቋሙ ባለፉት 25 ዓመታት የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ባልሆነላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ በመድረስ የላቀ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጿል።
የመክሊት ማይክሮ ፋይናንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዘገየ ባንቴ በመግለጫቸው እንዳመለከቱት፤ ተቋሙ ላለፉት 25 ዓመታት ትኩረቱን የሀገሪቱ ግማሽ አካል በሆኑት ሴቶች እና ከጠቅላላው ሕዝብ 70 በመቶውን በሚይዙት ወጣቶች ላይ አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል።
ባንኮች የሚጠይቁት የንብረት ዋስትና የሌላቸውን እነዚህን የኅብረተሰብ ክፍሎች የብድርና የቁጠባ ተጠቃሚ በማድረግ፣ የገንዘብ ድጋፍ ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ስልጠናዎችንና ሙያዊ ድጋፎችን ሲሰጥ መቆየቱን አስረድተዋል።
በአሁኑ ወቅት ተቋሙ ከ93 ሺህ በላይ የብድርና የቁጠባ ደንበኞች ያሉት ሲሆን በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በደቡብ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስፋት እየሰራ ይገኛል።
የ2030 ስትራቴጂክ ዕቅድ በመቅረጽ፣ የቅርንጫፎቹን ቁጥር ወደ 60 ለማድረስ እና አገልግሎቱን ወደ አፋርና ሶማሌ ክልሎች ለማስፋፋት እየሰራ ነው።
የተቋሙ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታምራት ጥሩ ነህ በበኩላቸው፣ መክሊት ያለ ንብረት ዋስትና (በቡድን ዋስትና) ብድር በመስጠት የዜጎችን ሕይወት ከመቀየር ባለፈ፣ በአሁኑ ወቅት አትራፊና ጠንካራ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት አስቸጋሪ በነበረው የኢኮኖሚ ሁኔታ ውስጥ እንኳን 54 በመቶ የአክሲዮን ትርፍ ማስመዝገቡን የገለጹት ሰብሳቢው፣ በቀጣይም ተቋሙ ወደ ካፒታል ገበያ ለመግባት የምዝገባ ሂደት ላይ መሆኑን አብስረዋል። ይህም ተቋሙ ይበልጥ አቅሙን አሳድጎ ለደንበኞቹ ሰፊ የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያቀርብ ያስችለዋል።
ተቋሙ በዛሬው ዕለትም በአዳማ ከተማ ያስገነባውን ለንግድ እና ለራሱ አገልግሎት የሚውል ባለ አምስት ወለል አስገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ያደረገ ሲሆን በህንጻው ላይ በተከፈተው ቅርንጫፍ ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በትጋት ባገለገሉት ወ/ሮ ነጻነት መንግስቱ ስም ሰይሟል።
38 ቅርንጫፎች ያሉት የመክሊት ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ አጠቃላይ ካፒታሉ 577,000,000 ብር ሲሆን ጠቅላላ ሃብቱ 1.5 ቢሊዮን ተቀማጭ ገንዘቡ ደግሞ 592 ሚሊዮን ብር በላይ ደርሷል።
ተቋሙ በ2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 ወር ባለው ጊዜ ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ያተረፈ ሲሆን ሆኖም በባለድርሻዎቹ ይሁንታ የትር ክፍፍል ሳይደረግ የካፒታል እድገት ተደርጓል።
መክሊት ማይክሮ ፋይናንስ "ዋና ዓላማችን ብድር መስጠት ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕድል መፍጠር ነው" በሚለው መርሁ፣ ከመንግሥት አካላትና ከሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮዎች ጋር በቅንጅት መስራቱን እንደሚቀጥል በመግለጫው ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
1 month ago
ሁለት መኪናዎችን በእጣ ያሸነፈው ዕድለኛ ኢንስፔክተር
#fastmereja I ኢንስፔክተር ጂልቻ ከፉሪ በአንድ ሳምንት የጊዜ ልዩነት ውስጥ በተለያዩ ከተሞች በሚወጡ የመኪና እቁብ እጣዎች የሁለት ተሽከርካሪዎች ባለቤት በመሆን ዕድለኛ ሆነዋል።
ኢንስፔክተሩ መጀመሪያ በሆሳዕና ከተማ በሚዘጋጀው "ቪክቶር ሰለሜ" የመኪና እቁብ የFord F150 (ፎርድ) መኪና እጣ የደረሳቸው ሲሆን፣ ይህ ደስታ ሳይረሳ በጥቂት ቀናት ልዩነት ደግሞ በአዳማ ከተማ በሚዘጋጀው "ዳኒ አዳማ" የመኪና እቁብ የHyundai Creta (ዩንዳይ) መኪና ዕድለኛ መሆናቸው ታውቋል።
ግለሰቡ በአዳማው የመኪና እቁብ ከዚህ ቀደም የ50 ሺህ ብር እጣ አሸናፊ እንደነበሩ የተነገረ ሲሆን፣ አሁን ግን በጥቂት ቀናት ውስጥ የሁለት ዘመናዊ መኪናዎች ባለቤት መሆን ችለዋል።
#fastmereja I ኢንስፔክተር ጂልቻ ከፉሪ በአንድ ሳምንት የጊዜ ልዩነት ውስጥ በተለያዩ ከተሞች በሚወጡ የመኪና እቁብ እጣዎች የሁለት ተሽከርካሪዎች ባለቤት በመሆን ዕድለኛ ሆነዋል።
ኢንስፔክተሩ መጀመሪያ በሆሳዕና ከተማ በሚዘጋጀው "ቪክቶር ሰለሜ" የመኪና እቁብ የFord F150 (ፎርድ) መኪና እጣ የደረሳቸው ሲሆን፣ ይህ ደስታ ሳይረሳ በጥቂት ቀናት ልዩነት ደግሞ በአዳማ ከተማ በሚዘጋጀው "ዳኒ አዳማ" የመኪና እቁብ የHyundai Creta (ዩንዳይ) መኪና ዕድለኛ መሆናቸው ታውቋል።
ግለሰቡ በአዳማው የመኪና እቁብ ከዚህ ቀደም የ50 ሺህ ብር እጣ አሸናፊ እንደነበሩ የተነገረ ሲሆን፣ አሁን ግን በጥቂት ቀናት ውስጥ የሁለት ዘመናዊ መኪናዎች ባለቤት መሆን ችለዋል።
1 month ago
Faana Nagaa
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት
1 month ago
Faana Nagaa
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት
1 month ago
🎯🎯 የወቅቱ አነጋጋሪ '' ዶሎቪያ ''ፊልም በተመልካች ዘንድ ተወዳጅነቱን እያገኘ ይገኛል ያዩትም ሰዎች አድናቆታቸውን መስጠታቸው እንደቀጠለ ነው ። በድጋሚ ነገ ቅዳሜ እና እሁድ በሙሉ ፕሮግራም በአለም ሲኒማ አዘጋጅቶ ይጠብቆታል ማንም ሰው እንዳይቀር ።
📌በአለም ሲኒማ ለአጭር ጊዜ ይቆያል ያላያችሁት እንድታዩት ተጋብዛችኋል እንዳያመልጣችሁ ።
🎯🎯 ነገ በዕለተ ቅዳሜ ሚያዝያ 17 ከቀኑ 12:00 በሀይሌ ግረንድ open air cinima አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል ።
🎯🎯 እሁድን በአዳማ ሚያዝያ 18 በኦሊያድ ሲኒማ በ8:00 በ10 :00 እና በ12:00 በታላቅ ድምቀት ይመረቃል አዳማዎች ዝግጁ 📌ዶሎቪያ 📌እዛው እንገናኝ ።
📌በአለም ሲኒማ ለአጭር ጊዜ ይቆያል ያላያችሁት እንድታዩት ተጋብዛችኋል እንዳያመልጣችሁ ።
🎯🎯 ነገ በዕለተ ቅዳሜ ሚያዝያ 17 ከቀኑ 12:00 በሀይሌ ግረንድ open air cinima አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል ።
🎯🎯 እሁድን በአዳማ ሚያዝያ 18 በኦሊያድ ሲኒማ በ8:00 በ10 :00 እና በ12:00 በታላቅ ድምቀት ይመረቃል አዳማዎች ዝግጁ 📌ዶሎቪያ 📌እዛው እንገናኝ ።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
Faana Nagaa
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#getu #faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#getu #faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
1 month ago
Faana Nagaa
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት
1 month ago
የአዳማ የፈረሰኞች ካርኒቫል 🐎🐎
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | አዳማ በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከአዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫል ነገ በደመቀ ሁኔታ ያካሂዳል።
ነገ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (April 25, 2026)።
ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ።
መነሻና መዳረሻውን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ ያደረገ 10 ኪሎ ሜትር የሚያካል የመንገድ ላይ ትዕይንት።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የአዳማ ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የአዳማን ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ ያስውባቸዋል ተብሏል።
በአዳማና በአካባቢው የምትገኙ ተከታታዮቼ፣ ይህንን ታሪካዊ ትዕይንት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመለከቱ በክብር ተጋብዛችኋል።
ባህልን በፈረስ፣ ድምቀትን በአዳማ!
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | አዳማ በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከአዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫል ነገ በደመቀ ሁኔታ ያካሂዳል።
ነገ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (April 25, 2026)።
ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ።
መነሻና መዳረሻውን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ ያደረገ 10 ኪሎ ሜትር የሚያካል የመንገድ ላይ ትዕይንት።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የአዳማ ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የአዳማን ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ ያስውባቸዋል ተብሏል።
በአዳማና በአካባቢው የምትገኙ ተከታታዮቼ፣ ይህንን ታሪካዊ ትዕይንት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመለከቱ በክብር ተጋብዛችኋል።
ባህልን በፈረስ፣ ድምቀትን በአዳማ!
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
1 month ago
Faana Nagaa
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት
1 month ago
Faana Nagaa
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#getu #faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
"Back to the Future!"
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#getu #faana Nagaa #adamaevents #boratiartpromotion #liveconcert #ethiopianmusic #adamacity #backtothefuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር የጭነት ማስተናገጃ ሰዓቱን በግማሽ ቀነሰ
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር በወጪና ገቢ ንግድ ዘርፍ እየታየ የመጣውን ከፍተኛ የጭነት ፍላጎት በብቃት ለማስተናገድ እንዲያስችለው የጭነት ማውረጃና መጫኛ ሰዓቱን ከ24 ሰዓት ወደ 12 ሰዓት ዝቅ ማድረጉን አስታወቀ።
ማህበሩ በአሁኑ ወቅት ባዶ ኮንቴነሮችን ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት በእንዶዴ ሁለገብ የደረቅ ወደብ፣ በሞጆ፣ አዳማ፣ ሰበታና ድሬዳዋ የባቡር ጭነት ጣቢያዎች በከፍተኛ ቅልጥፍና እያሰራጨ እንደሚገኝ ገልጿል።
እየጨመረ የመጣውን የጭነት ፈላጊዎች ቁጥር ግምት ውስጥ በማስገባትም፣ የባቡር ምልልሱን ይበልጥ ቀልጣፋና አስተማማኝ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁ ተመልክቷል።
ይህ ዝግጅት የተሟላ እንዲሆንም የወጪና ገቢ ጭነቶችን በፍጥነት በማራገፍ፣ የባቡር ፉርጎዎችን ለተጨማሪ ተልዕኮ ዝግጁ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ማህበሩ አፅንዖት ሰጥቷል።
ለዚህም ስኬት ደንበኞች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡና ወደ ወደብ የሚጓጓዙ ጭነቶችን በፍጥነት በመረከብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረቧል።
ማህበሩ ተጨማሪ የጭነት ፉርጎዎችን ወደ ስራ ከማስገባት ባለፈ፣ የባቡር ምልልስ አቅሙን በእጥፍ ለማሳደግ ወስኗል። በዚህም መሰረት ደንበኞች በየጣቢያዎቹ በመገኘት አስፈላጊውን የጉምሩክ ሰነድና አሰራር በማጠናቀቅ፣ ጭነቶችን በተቀመጠው የ12 ሰዓት የጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲያራግፉ ተጠይቋል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር በወጪና ገቢ ንግድ ዘርፍ እየታየ የመጣውን ከፍተኛ የጭነት ፍላጎት በብቃት ለማስተናገድ እንዲያስችለው የጭነት ማውረጃና መጫኛ ሰዓቱን ከ24 ሰዓት ወደ 12 ሰዓት ዝቅ ማድረጉን አስታወቀ።
ማህበሩ በአሁኑ ወቅት ባዶ ኮንቴነሮችን ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት በእንዶዴ ሁለገብ የደረቅ ወደብ፣ በሞጆ፣ አዳማ፣ ሰበታና ድሬዳዋ የባቡር ጭነት ጣቢያዎች በከፍተኛ ቅልጥፍና እያሰራጨ እንደሚገኝ ገልጿል።
እየጨመረ የመጣውን የጭነት ፈላጊዎች ቁጥር ግምት ውስጥ በማስገባትም፣ የባቡር ምልልሱን ይበልጥ ቀልጣፋና አስተማማኝ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁ ተመልክቷል።
ይህ ዝግጅት የተሟላ እንዲሆንም የወጪና ገቢ ጭነቶችን በፍጥነት በማራገፍ፣ የባቡር ፉርጎዎችን ለተጨማሪ ተልዕኮ ዝግጁ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ማህበሩ አፅንዖት ሰጥቷል።
ለዚህም ስኬት ደንበኞች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡና ወደ ወደብ የሚጓጓዙ ጭነቶችን በፍጥነት በመረከብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረቧል።
ማህበሩ ተጨማሪ የጭነት ፉርጎዎችን ወደ ስራ ከማስገባት ባለፈ፣ የባቡር ምልልስ አቅሙን በእጥፍ ለማሳደግ ወስኗል። በዚህም መሰረት ደንበኞች በየጣቢያዎቹ በመገኘት አስፈላጊውን የጉምሩክ ሰነድና አሰራር በማጠናቀቅ፣ ጭነቶችን በተቀመጠው የ12 ሰዓት የጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲያራግፉ ተጠይቋል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
የትንሳኤ በዓል አስመልክቶ የጸሎት መርሐ-ግብር ተዘጋጀ
📌 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ጸሎት ይደረጋል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እና የዘንድሮውን የትንሳኤ በዓል በማስመልከት፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አማኞች የሚሳተፉበት ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ በመጪው እሁድ ሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስቴዲየም እንደሚያካሂድ በዛሬው ዕለት በይፋ አስታውቋል።
ይህ ታላቅ መድረክ ከሃይማኖታዊ ስነ-ሥርዓት ባለፈ፣ መጪው 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላምና በታማኝነት እንዲጠናቀቅ "የአደባባይ ጸሎት" የሚደረግበት ልዩ ሀገራዊ መርሃ-ግብር እንደሆነም በሰፊው ተገልጿል።
ህብረቱ በ1968 ዓ.ም በአዳማ ከተማ የመጀመሪያውን ጉባኤ ካካሄደበት ጊዜ አንስቶ ያለፈባቸውን አምስት አስርት ዓመታት ለመዘከር ልዩ ዝግጅቶችን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን፣ የዕለቱ ዝግጅትም የዚህ ታሪካዊ ጉዞና የኢዮቤልዩ በዓል አንድ አካል ተደርጎ ተወስዷል።
የህብረቱ ፕሬዝዳንት ፓስተር ደረጀ ታፈሰ እንደገለጹት፣ ዋናው የኢዮቤልዩ በዓል በሐምሌ ወር የሚከበር ቢሆንም፣ በትንሳኤ በዓል ዕለት የሚከናወነው ጉባኤ የህብረቱን ምስረታ የሚዘክሩ የፎቶግራፍ ኤግዚቢሽኖች እና የታሪክ ምስክርነቶች የሚቀርቡበት ይሆናል።
ፓስተር ደረጀ ቤተክርስቲያን ለሀገር መረጋጋትና ለአንድነት ያላትን ኃላፊነት በይፋ እንደምትወጣ አረጋግጠው፣ በሃይማኖትና በብሔር ስም የሚነሱ የመለያየት አስተምህሮዎችን ህብረቱ በጽኑ እንደሚቃወም ገልጸዋል።
እውነተኛው የወንጌል አስተምህሮ ሰላምና ፍቅር እንጂ መቃቃር እንዳልሆነ በመጠቆም፣ በመጪው ምርጫ ዙሪያ አደባባይ ላይ የሚደረገው ጸሎት ለሀገር ትልቅ ሰላምን የሚያመጣ መሆኑን በንግግራቸው አጽንኦት ሰጥተውበታል።
በተጨማሪም ህብረቱ "ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ" የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል መሪ በማድረግ፣ በዕለቱ የተቸገሩ ወገኖችን የመርዳትና የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል። ይህ ማህበራዊ አገልግሎት ህብረቱ በየዓመቱ በታላላቅ በዓላት የሚያከናውነው ልማድ ሲሆን፣ ዘንድሮም በከፍተኛ ሁኔታ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተነግሯል።
ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስቴዲየም በሚካሄደው በዚህ ታላቅ መርሐ-ግብር ላይ፣ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አማኞች ተገኝተው የትንሳኤውን በዓል በጋራ እንዲያከብሩና ስለ ሀገር ሰላም እንዲጸልዩ ጥሪ ተላልፏል።
#ethiopia #easterinethiopia #evangelicalchurchesfellowship #nationalprayer #goldenjubilee #addisababastadium #peaceandunity #resurrectionpower
📌 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ጸሎት ይደረጋል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እና የዘንድሮውን የትንሳኤ በዓል በማስመልከት፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አማኞች የሚሳተፉበት ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ በመጪው እሁድ ሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስቴዲየም እንደሚያካሂድ በዛሬው ዕለት በይፋ አስታውቋል።
ይህ ታላቅ መድረክ ከሃይማኖታዊ ስነ-ሥርዓት ባለፈ፣ መጪው 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላምና በታማኝነት እንዲጠናቀቅ "የአደባባይ ጸሎት" የሚደረግበት ልዩ ሀገራዊ መርሃ-ግብር እንደሆነም በሰፊው ተገልጿል።
ህብረቱ በ1968 ዓ.ም በአዳማ ከተማ የመጀመሪያውን ጉባኤ ካካሄደበት ጊዜ አንስቶ ያለፈባቸውን አምስት አስርት ዓመታት ለመዘከር ልዩ ዝግጅቶችን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን፣ የዕለቱ ዝግጅትም የዚህ ታሪካዊ ጉዞና የኢዮቤልዩ በዓል አንድ አካል ተደርጎ ተወስዷል።
የህብረቱ ፕሬዝዳንት ፓስተር ደረጀ ታፈሰ እንደገለጹት፣ ዋናው የኢዮቤልዩ በዓል በሐምሌ ወር የሚከበር ቢሆንም፣ በትንሳኤ በዓል ዕለት የሚከናወነው ጉባኤ የህብረቱን ምስረታ የሚዘክሩ የፎቶግራፍ ኤግዚቢሽኖች እና የታሪክ ምስክርነቶች የሚቀርቡበት ይሆናል።
ፓስተር ደረጀ ቤተክርስቲያን ለሀገር መረጋጋትና ለአንድነት ያላትን ኃላፊነት በይፋ እንደምትወጣ አረጋግጠው፣ በሃይማኖትና በብሔር ስም የሚነሱ የመለያየት አስተምህሮዎችን ህብረቱ በጽኑ እንደሚቃወም ገልጸዋል።
እውነተኛው የወንጌል አስተምህሮ ሰላምና ፍቅር እንጂ መቃቃር እንዳልሆነ በመጠቆም፣ በመጪው ምርጫ ዙሪያ አደባባይ ላይ የሚደረገው ጸሎት ለሀገር ትልቅ ሰላምን የሚያመጣ መሆኑን በንግግራቸው አጽንኦት ሰጥተውበታል።
በተጨማሪም ህብረቱ "ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ" የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል መሪ በማድረግ፣ በዕለቱ የተቸገሩ ወገኖችን የመርዳትና የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል። ይህ ማህበራዊ አገልግሎት ህብረቱ በየዓመቱ በታላላቅ በዓላት የሚያከናውነው ልማድ ሲሆን፣ ዘንድሮም በከፍተኛ ሁኔታ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተነግሯል።
ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስቴዲየም በሚካሄደው በዚህ ታላቅ መርሐ-ግብር ላይ፣ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አማኞች ተገኝተው የትንሳኤውን በዓል በጋራ እንዲያከብሩና ስለ ሀገር ሰላም እንዲጸልዩ ጥሪ ተላልፏል።
#ethiopia #easterinethiopia #evangelicalchurchesfellowship #nationalprayer #goldenjubilee #addisababastadium #peaceandunity #resurrectionpower
2 months ago
ሚሊዮኖች የሚሳተፉበት የታላቁ የትንሳኤ በዓል እና የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሀገራዊ ጸሎት መርሐ-ግብር ተዘጋጀ!
#fastmereja I የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት የምስረታውን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ እና የዘንድሮውን የትንሳኤ በዓል በማስመልከት፣ በመጪው እሁድ በአዲስ አበባ ስቴዲየም ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ እንደሚያካሂድ በዛሬዉ እለት አስታዉቋል።
ይህ በዓል ከሃይማኖታዊ ስነ-ሥርዓት ባለፈ፣ መጪው 7ተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ''የአደባባይ ጸሎት" የሚደረግበት መድረክ እንደሆነም ተገልጿል።
የግማሽ ክፍለ ዘመን ጉዞ እና የወርቅ ኢዮቤልዩ ህብረቱ በ1968 ዓ.ም በአዳማ ከተማ የመጀመሪያውን ጉባኤ ካካሄደበት ጊዜ አንስቶ ያለፈባቸውን አምስት አስርት ዓመታት ለመዘከር ልዩ ዝግጅቶችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
የህብረቱ ፕሬዝዳንት ፓስተር ደረጀ ታፈሰ እንደገለፁት ዋናው የኢዮቤልዩ በዓል በሐምሌ ወር የሚከበር ቢሆንም፣ የፊታችን ሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበረው የትንሳኤ በዓል የዚህ ታሪካዊ ጉዞ አካል መሆኑን ገልጸዋል።
በዕለቱ የህብረቱን ምስረታ የሚዘክሩ የፎቶግራፍ ኤግዚቢሽኖች እና የታሪክ ምስክርነቶች ለምዕመኑ እንደሚቀርቡ ታውቋል።
ፓስተር ደረጀ "መጪው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ አደባባይ ላይ ወጥተን ጸሎት እናደርጋለን" ሲሉ የገለጹ ሲሆን፣ ቤተክርስቲያን ለሀገር መረጋጋትና ለአንድነት ያላትን ኃላፊነት በይፋ እንደምትወጣ አረጋግጠዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም፣ በሃይማኖትና በብሔር ስም የሚነሱ የጥልና የመለያየት አስተምህሮዎችን ህብረቱ በጽኑ እንደሚቃወም ገልጸው፤ "እውነተኛው የወንጌል አስተምህሮ ሰላምና ፍቅር እንጂ መቃቃር አይደለም'' ብለዋል፡፡
ህብረቱ "ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ" የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል መሪ በማድረግ፣ በዕለቱ የተቸገሩ ወገኖችን የመርዳትና የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል። ይህ ልማድ ህብረቱ በየዓመቱ በታላላቅ በዓላት የሚያከናውነው ማህበራዊ አገልግሎት መሆኑ ተጠቅሷል።
ሚያዚያ 4 ቀን ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስቴዲየም በሚካሄደው በዚህ ታላቅ መርሐ-ግብር ላይ፣ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አማኞች እንዲገኙ ጥሪ ተላልፏል።
#fastmereja I የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት የምስረታውን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ እና የዘንድሮውን የትንሳኤ በዓል በማስመልከት፣ በመጪው እሁድ በአዲስ አበባ ስቴዲየም ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ እንደሚያካሂድ በዛሬዉ እለት አስታዉቋል።
ይህ በዓል ከሃይማኖታዊ ስነ-ሥርዓት ባለፈ፣ መጪው 7ተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ''የአደባባይ ጸሎት" የሚደረግበት መድረክ እንደሆነም ተገልጿል።
የግማሽ ክፍለ ዘመን ጉዞ እና የወርቅ ኢዮቤልዩ ህብረቱ በ1968 ዓ.ም በአዳማ ከተማ የመጀመሪያውን ጉባኤ ካካሄደበት ጊዜ አንስቶ ያለፈባቸውን አምስት አስርት ዓመታት ለመዘከር ልዩ ዝግጅቶችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
የህብረቱ ፕሬዝዳንት ፓስተር ደረጀ ታፈሰ እንደገለፁት ዋናው የኢዮቤልዩ በዓል በሐምሌ ወር የሚከበር ቢሆንም፣ የፊታችን ሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበረው የትንሳኤ በዓል የዚህ ታሪካዊ ጉዞ አካል መሆኑን ገልጸዋል።
በዕለቱ የህብረቱን ምስረታ የሚዘክሩ የፎቶግራፍ ኤግዚቢሽኖች እና የታሪክ ምስክርነቶች ለምዕመኑ እንደሚቀርቡ ታውቋል።
ፓስተር ደረጀ "መጪው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ አደባባይ ላይ ወጥተን ጸሎት እናደርጋለን" ሲሉ የገለጹ ሲሆን፣ ቤተክርስቲያን ለሀገር መረጋጋትና ለአንድነት ያላትን ኃላፊነት በይፋ እንደምትወጣ አረጋግጠዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም፣ በሃይማኖትና በብሔር ስም የሚነሱ የጥልና የመለያየት አስተምህሮዎችን ህብረቱ በጽኑ እንደሚቃወም ገልጸው፤ "እውነተኛው የወንጌል አስተምህሮ ሰላምና ፍቅር እንጂ መቃቃር አይደለም'' ብለዋል፡፡
ህብረቱ "ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ" የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል መሪ በማድረግ፣ በዕለቱ የተቸገሩ ወገኖችን የመርዳትና የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል። ይህ ልማድ ህብረቱ በየዓመቱ በታላላቅ በዓላት የሚያከናውነው ማህበራዊ አገልግሎት መሆኑ ተጠቅሷል።
ሚያዚያ 4 ቀን ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ስቴዲየም በሚካሄደው በዚህ ታላቅ መርሐ-ግብር ላይ፣ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አማኞች እንዲገኙ ጥሪ ተላልፏል።
2 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel