"ልቤ ተሰብሯል" ሻኪራ
#ethiopia | በኮሎምቢያ እንደምልክት የምትታየው ዝነኛዋ አርቲስት ሻኪራ በሀገሯ በተከሰተው አደጋ ልቧ ተሰብሯል።
ሻኪራ በዛሬው እለት በሀገሯ ኮሎምቢያ የተከሰተውን የ7.4 ሬክቴል ስኬል የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተከትሎ የዜጎች ህይወት ማለፉን እጅጉን እንዳሳዘናት ገልጻለች።
ዝነኛዋ አርቲስት በስፓኒሽ ቋንቋ ባስተላለፈችው መልዕክት ይህንን የመሬት መንቀጥቀጥ ዜና ከሰማሁበት ሰአት ጀምሮ ልቤ በሀዘን ተሰብሯል ሃሳቤ በሙሉ ከእናንተ ጋር ነው ብላለች።
በአደጋው ምክንያት በጭንቅ ውስጥ ሆናችሁ እያሳለፋችሁ የምትገኙ ዜጎች ሁላችሁም ከጎናችሁ ነኝም ነው ያለችው።
በእነዚህ መሰል ጊዜያት እኛ ኮሎምቢያውያን አንድ መሆንንና እርስ በእርስ መደጋገፍን እናውቃለን።
ሙሉ ብርታቴና ፍቅሬ ለሀገሬ ስትል በማህበራዊ ሚዲያ ልጥፋ ላይ አጋርታለች።
በአደጋው ለተጎዱ ዜጎች በተቻለ ፍጥነት መርዳት እንድንችል የሚሰጡ መመሪያዎችን እንከታተል ስትል ጥሪ አቅርባለች።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #colombia #shakira #earthquake #emergency #magnitude
#ethiopia | በኮሎምቢያ እንደምልክት የምትታየው ዝነኛዋ አርቲስት ሻኪራ በሀገሯ በተከሰተው አደጋ ልቧ ተሰብሯል።
ሻኪራ በዛሬው እለት በሀገሯ ኮሎምቢያ የተከሰተውን የ7.4 ሬክቴል ስኬል የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተከትሎ የዜጎች ህይወት ማለፉን እጅጉን እንዳሳዘናት ገልጻለች።
ዝነኛዋ አርቲስት በስፓኒሽ ቋንቋ ባስተላለፈችው መልዕክት ይህንን የመሬት መንቀጥቀጥ ዜና ከሰማሁበት ሰአት ጀምሮ ልቤ በሀዘን ተሰብሯል ሃሳቤ በሙሉ ከእናንተ ጋር ነው ብላለች።
በአደጋው ምክንያት በጭንቅ ውስጥ ሆናችሁ እያሳለፋችሁ የምትገኙ ዜጎች ሁላችሁም ከጎናችሁ ነኝም ነው ያለችው።
በእነዚህ መሰል ጊዜያት እኛ ኮሎምቢያውያን አንድ መሆንንና እርስ በእርስ መደጋገፍን እናውቃለን።
ሙሉ ብርታቴና ፍቅሬ ለሀገሬ ስትል በማህበራዊ ሚዲያ ልጥፋ ላይ አጋርታለች።
በአደጋው ለተጎዱ ዜጎች በተቻለ ፍጥነት መርዳት እንድንችል የሚሰጡ መመሪያዎችን እንከታተል ስትል ጥሪ አቅርባለች።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #colombia #shakira #earthquake #emergency #magnitude
5 hours ago