Logo
Getu Temesgen
የኔዘርላንድ እና የጃፓን ብሄራዊ ቡድኖች በአቻ ውጤት ተለያዩ
#ethiopia | በአለም ዋንጫ የምድብ ስድስት መክፈቻ ጨዋታ የኔዘርላንድ እና የጃፓን ብሄራዊ ቡድኖች ተገናኝተው የሁለት ለሁለት አቻ ውጤት አስመዝግበዋል።

በዳላስ በተካሄደው ጨዋታ ቨርጂል ቫን ዳይክ እና ክሪሰንሲዮ ሱመርቪል የኔዘርላንድን የግብ መረቦች ማናጋት የቻሉ ሲሆን የጃፓንን የአቻነት ግቦች ደግሞ ናካሙራ እና ዲያቺ ካማዳ በጨዋታው ማጠናቀቂያ የመጨረሻ ደቂቃዎች ላይ አስቆጥረዋል።
#worldcup #football #netherlands #japan #matchday #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.